Professional Documents
Culture Documents
የመካከለኛ ዘመን
(2016-2018) የልማት እና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ሚያዝያ/2015 ዓ.ም
አዲስ አበባ
1 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ማውጫ
መግቢያ…………………………………………………………………….….…….…….…...2
1
2 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ዕዝሎች …..…..…………..…..…………..…..…..…..…………..…..…...…..…..…… 78
መግቢያ
ባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ስፖርት በማህበረሰብ ዕድገት ላይ ከፍተኛ የሆነ አዎንታዊ ተፅዕኖ እንዳላቸው
ልዩ ልዩ ጥናቶች ያመላክታሉ። ለአብነትም ማህበረሰባዊ ዕሴቶችን በመገንባት እና ማህበራዊ
መስተጋብርን በማጠናከር፣ በማንነቱ የሚኮራ እና በራሱ የሚተማመን ዜጋን በመፍጠር፣ የበጎ-
ፈቃደኝነት ዕሳቤን በማሳደግ፣ የትምህርት አቀባበልን በማጎልበት፣ ወንጀልን በመቀነስ፣ ለሕክምና
አገልግሎት የሚውሉ ወጪዎችን በመቀነስ፣ በአዕምሮና በአካል የዳበረ ዜጋን በመፍጠር እንዲሁም
ለኢኮኖሚ ዕድገት ግብዓት በመሆን ረገድ ከፍተኛ አስተዋትዖ ያበረክታሉ።
በሀገራችንም መስከረም 24/2014 ዓ.ም የተደረገውን አዲስ የመንግስት ምስረታ ተከትሎ የፌደራል
መንግስት አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014
መሠረት የባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ስፖርት ዘርፎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚመራ፣ የሚያስተባብር
እና የሚከታተል ተቋም ‘’የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር’’ በሚል ስያሜ እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡
2
3 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በዚሁ መሰረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአገራችንን ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ባህላዊ ዕሴቶች
በማልማት እና የስፖርት ልማትን በማስፋፋት ዘላቂ የሆነ ማህበራዊና ምጣኔ-ሃብታዊ ብልፅግናን
የማረጋገጥ ዓላማን ሰንቆ የተቋቋመ ሲሆን በአዋጅ ከተሰጡት ስልጣንና ተግባር በመነሳት በዋና
ተልዕኮነት በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ ዕሴቶችን፣ ቋንቋዎች እና ሀገር በቀል ዕውቀቶች
እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁ እንዲለሙና ለትውልድ እንዲሻገሩ የማድረግ፣ የኪነ ጥበብ፣ ሥነ ጥበብና
የፈጠራ ስራዎች ማስፋፋት፣ ህዝባዊ መሰረት ያለው ስፖርት በመላ አገሪቱ እንዲኖር ምቹ
ሁኔታዎችን የመፍጠር፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችንና ማበልፀጊያ ማእከላትን በማስፋፋት
ህብረተሰቡን በስፖርት ለሁሉም እና በባህላዊ ስፖርት ተሳታፊነቱንና ተጠቃሚነቱን የማጎልበት፣
የባህል፣ የጥበባትና ስፖርት ዘርፍን በማልማት የአገራችንን መልካም ገጽታ በመገንባት ዘላቂ የሆነ
ማህበራዊና ምጣኔ-ሃብታዊ ብልፅግና የማረጋገጥ ተልዕኮ ያለው ሲሆን በ2022 የባህል፣ ፈጠራና
ስፖርት ልማትን በማላቅ ከቀዳሚ የሀገር ብልፅግና መሠረቶች አንዱ ሆኖ ማየትን በራዕይ ደረጃ
አስቀምጧል፡፡
ከዚህም በመነሳት ተቋሙ ተልዕኮና ራዕዩን ለማሳካት ስራዎችን ሲያከናውንና የተገልጋዩቹን እርካታ
ለማሳደግ እሴቶችና መርሆዎች ያሉት ሲሆን እነዚህም ብዝሀነትን ማክበር፣ እንግዳ ተቀባይነት፣
ግልጽነት፣ ተጠያቂነት፣ ህዝባዊነት፣ ለለውጥ ዝግጁነት አሳታፊነት፣ የላቀ አገልግሎት እና ፈጠራን
ማበረታታት ናቸው፡፡
ይህንኑ መነሻ በማድረግም የባህልና ስፖርት ዘርፎች ቀደም ሲል ሲመሩበት የነበረውን የአስር
ዓመት የልማት ዕቅድ መሰረት በማድረግ እንዲሁም ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በአዋጅ ከተሰጡት
ተግባርና ሀላፊነቶች አንፃር በመፈተሽ ለትግበራ አመቺ በሆነ መልኩ ይህ የመካከለኛ ዘመን (2016-
3
4 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
2018) የልማት እና ኢንቨስትመንት ዕቅድ እንዲዘጋጅ የተደረገ ሲሆን ዕቅዱን በሰባት ክፍሎች
ተዘጋጅቶ የቀረበ ሲሆን በክፍል አንድ የ3 ዓመት የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ መግቢያ፣
በክፍል ሁለት ያለፉት ሶስት ዓመታት (2013-2015) የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ አፈፃፀም
ግምገማ፣ በክፍል ሶስት የመካከለኛው ዘመን የልማት ዕቅድ እንድምታዎችና የሚጠበቁ ውጤቶች፣
በክፍል አራት የመካከለኛው ዘመን የልማት ዕቅድ ኢላማዎችና ድርጊት መርሃ-ግብር፣ በክፍል
አምስት የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ ለማሳካት የሚተገበሩ ኢንቨስትመንቶችና ሌሎች
ማስፈፀሚያዎች፣ በክፍል ስድስት የአደጋ ስጋት ግምገማ እና ስጋቶችን ለመቀነስ የሚተገበሩ
ስትራቴጂዎች እንዲሁም በክፍል ሰባት የክትትልና ግምገማ አሰራር ስርዓት እንዲሁም ልዩ ልዩ
ዕዝሎችን በማካተት ተዘጋጅቷል፡፡
ክፍል አንድ
1) የኢፌዴሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ተልዕኮ ፣ ራዕይ፣ እሴቶች እና ሥልጣንና ተግባር
1.1) ተልዕኮ
በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ ዕሴቶችን፣ቋንቋዎች እና ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣
እንዲጠበቁ እንዲለሙና ለትውልድ እንዲሻገሩ፣ የዕደ ጥበብ፣ ኪነ ጥበብና የሥነ ጥበብ የፈጠራ
ችሎታዎች እንዲስፋፉ የማድረግና ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር፣ የህዝቡን ተሳትፎ መሰረት
ለማስያዝ የባህል ተቋማትን የማስፋፋት፣ ህዝባዊ መሰረት ያለው ስፖርት በመላ አገሪቱ
እንዲስፋፋ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር እንዲሁም ህብረተሰቡ በስፖርት ለሁሉም እና በባህላዊ
ስፖርት ተሳታፊነቱንና ተጠቃሚነቱን የማጎልበት፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችንና
ማበልፀግያ ማእከላትን በማስፋፋት እና በባህል፣ በዕደ ጥበብ፣ በኪነ ጥበብ፣ በሥነ ጥበብና
ስፖርት ዘርፍን በማልማት የአገራችንን መልካም ገጽታ በመገንባት ዘላቂ የሆነ ማህበራዊና
ምጣኔ-ሃብታዊ ብልፅግና ማረጋገጥ፡፡
1.2) ራዕይ
በ2022 የባህል፣ ፈጠራና ስፖርት ልማትን በማላቅ ከቀዳሚ የሀገር ብልፅግና መሠረቶች አንዱ
ሆኖ ማየት፡፡
1.3) እሴቶች
ብዝሀነትን ማክበር
እንግዳ ተቀባይነት
ግልጽነት
ተጠያቂነት
ህዝባዊነት
4
5 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ለለውጥ ዝግጁነት
አሳታፊነት
የላቀ አገልግሎት
ፈጠራ
5
6 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ክፍል ሁለት
2) የሶስት ዓመታት (2013-2015) የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ
በዚህ ክፍል በባህልና ቋንቋ ልማት፣ ኪነ-ጥበብ፣ ስነጥበብ፣ ፈጠራ እና ስፖርት ልማት ዘርፎች
የአስር አመት የልማት ዕቅድ (2013-2022) በማዘጋጀት ባለፉት ሶስት ዓመታት (2013-2015)
የተመዘገቡ ዋና ዋና ውጤቶች፣ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጐኖች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና ምቹ
ሁኔታዎች፣ የስኬት ምንጭ የሆኑ መልካም ተሞክሮዎች፣ የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች
እንዲሁም ዓለም አቀፋዊና አህጉራዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን በሚያመላክት መልኩ የኢኮኖሚና
ማህበራዊ አፈፃፀም ግምገማ ውጤት እንደሚከተለው ተዳሷል፡፡
2.1) የባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ የሶስት ዓመታት (2013-2015) ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ
ባህል የሰው ልጆች መስተጋብር ውጤት እንደመሆኑም ዓለም ዓቀፋዊ፣ አህጉራዊና አገራዊ ይዘት
ያለው ሲሆን በአገርም ውስጥ በተዋረድ እስከ ማህበረሰቡ እንደየባህላዊ ይዘቱ እስከታች ወርዶ
በሰው ልጆች የሚገለጥ ቁልፍ መስክ ነው፡፡ የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት በአንቀጽ 5፣29፣39፣ 41፣
51 እና 91 ለብሔሮች፣ ብሔረሰቦች ሕዝቦች ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ ሕገ መንግሥታዊ እውቅና
በመስጠት ባህላቸውን፣ ቋንቋቸውን እና ታሪካቸውን እንዲያለሙ፣ እንዲጠብቁና በማንነታቸው
እንዲኮሩ፤ እኩል የመልማት ዕድል እንዲያገኙና የዜጎች መሰረታዊ መብቶች እንዲከበሩ
ደንግጓል፡፡
ባህል የህዝቦችን ማህበራዊ ትስስር ለማጠናከር ማንነተን ለመግለጽና በህዝቦች መካከል የጋራ
ህልም ለመፍጠር ቁልፍ ሚና አለዉ፡፡ በተለይም ከሀገረ መንግስት ግንባታ በኃላ በሚደረግ የሀገር
6
7 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ግንባታ ዉስጥ የተለያዩ የህዝብ ፍላጎቶች አንዲቻቻሉ የጋራ እሴቶችንና ህልሞችን እንዲገነባ
በማድረግ እንዲሁም የህዝቦችን እረስ በእርስ ትስስር በማጠናከር የሀገረ መንግስቱ ህልዉናና
ደህንነት ባለቤትነት ተግባር ህዝቡ አንዲሆን የማስተላለፍ ስራ የሚሰራበት ረቂቅና ቀጣይነት
ያለዉ ተግባር ዉስጥ ቁልፍ ድርሻ አለዉ፡፡ ይሁንና ለዚህ ዘርፍ በቂ ትኩረት ባለመሰጠቱ
ምክንያት የህዝቦች ሰላም ደህንነትና የሀገር አንድነት በየጊዜዉ ፈተና ዉስጥ ሲወድቅ
ተስተዉላል፡፡ የኢኮኖሚ ግንባታዉም በግጭት ሲቋረጥ ሲወድምና ሲንገራገጭ ተስተዉሏል፡፡
አገራችን በህብረ ባህል ፀጋ የታደለች አገር ናት፡፡ ህዝቦቿም እነዚህን ባህላዊ ፀጋዎች ለዘመናት
ተንከባክበው ከትውልድ ወደ ትውልድ እያሸጋገሩ አሁን ላለንበት ዘመን አድርሰዋል፡፡ በዚህ ዘርፍ
ዉስጥ ባህላዊ ዕሴት፣ የሀገር በቀል አዉቀት፣ ማህበራዊ ትስስርና አብሮነትን (Social
Cohisition)፣ ብዝሃነትን መቻቻልን፣ የማይዳሰሱ ቅርሶች፣ ቋንቋ፣ ባህላዊ ምግብን፣
ቤተመጻህፍትና ቤተመዛግብት፣ የስራ ባህል፣ የከበራ በአላትንና ፌስቲቫሎችን፣ ታሪክና ጀግንነትን
የመሳሰሉትን ቁልፍ መስኮች አካቶ የያዘ ሰፊ ዘርፍ ነው፡፡
በኢኮኖሚዉ መስክ ባህል ያለዉን ፋይዳ ስንዳስስ በአለም ላይ ገበያቸዉ እያደጉ ከመጡ ምርቶች
መካከል የባህላዊ ምግቦች ይጠቀሳሉ። ይህም የሚሆነዉ በተለያዩ ምክንያቶች ሲሆን አንዱና
ዋነኛዉ ግን ኦርጋኒክ ከመሆኑና ከጤናማነት ጋር የተያያዙ ናቸዉ። ቅመማ ቅመምና የሚለበልብ
ስሜት የሚፈጥሩ የአንቲ ባዮቲክ ስሜት ያላቸዉ ምግቦች መሆናቸዉም ተፈላጊነታቸዉን ያጎላዉ
ሲሆን የቱሪስት ቁጥር መጨመርም ለዚህ ምርት መፈለግ አስተዋጽኦ አበርክቷል። አብዛኛዉ
ባህላዊ ምግቦች በፈርመንቴሽን ሂደት ዉስጥ የሚያልፉ መሆኑና ለጤና በቀላሉ የሚፈጬ
መሆናቸዉ፤ የምግብ ተመጣጣኝነቱ ጥራት አንዲኖረዉ አንዲሁም ንጥረ ነገሮች ለማቆየት
የሚረዳ በመሆኑ ተፈላጊነታቸዉን አጉልቶታል፡፡ በዚህ ዘርፍ ምግብ ነክና መጠጦችን የሚያካትት
ነዉ። ገበያዉ 2.1 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን በጥቂት አመታት ዉስጥ 4.3 ቢሊዮን ዶላር አንደሚደርስ
ይጠበቃል፡፡ በሀገራችን ያለዉ ባህላዊ ምግብ ከእንጀራ ጀምሮ ወደ ዉጪ አንደሚላክ የሚታወቅ
ቢሆንም መረጃ ግን ለማግኘት ዘርፉ አስቦበት የሰራ አይመስልም፡፡ የባህላዊ ምግብ በሀገር
ዉስጥም ሰፊ ገበያ ያለዉና የስራ እድልም ፈጥሮ የሚገኝ ነዉ።
ከሀገር በቀል እዉቀት በርካታ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸዉን ጉዳይ ማዉጣት ቢቻልም ከባህላዊ
ህክምናና ባህላዊ መድሃኒት ጋር ተያይዞ ያለዉን የአለም ገጽታ እንዳስ። ለአብነት በአለም አቀፍ
ደረጃ የእጽዋት መድሃኒት የገበያ መጠን 165.66 billion ሲሆን በአምስት አመታት ጊዜ ዉስጥ
USD 347.50 billion አንደሚደርስ ይገመታል። ከዚህም ዉስጥ ቻይና 22 ቢሊዮን ዶላር
7
8 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ይደርሳታል። የቺሊ 71% እና የኮሎምቢያ 40% የሚሆነዉ ህዝብ እንዲሁም በህንድ በገጠር
ከሚኖረዉ ህዝብ 65% ያህሉ የባህላዊ መድሃኒት ተጠቃሚ ነዉ፡፡ በኢትዮጵያም ከ80%-90%
የሚሆነዉ ህዝብ የመጀመሪያ የጤና መጠበቂያ አድርጎ ባህላዊ መድሃኒትን ይጠቀማል።
በሀገራችን በዚህ ረገድ በሀገር በቀል ዘርፍ ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸዉ ይታወቃል፡፡
መረጃዎቹን ማግኘት ግን አዳጋች ነዉ፡፡ በአጠቃላይ በስራ እድል በሀብት ፈጠራና በዉጭ ምንዛሪ
ዳጎስ ያለ ገቢ ለማምጣት የሚቻልበት መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡
በሀገሪቱ የሚገኙ 1 ባህላዊ እሴቶችና ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ
ለማድረግ የሚያስችል የጥናት ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡ ባለት 3 ዓመታት 28 ባህላዊ የህክምና
ዘዴዎችን በየደረጃው በጥናት በመለየት ለማስተዋወቅ እና ጥቅም ላይ ለማዋል የተቻለ ሲሆን
ግጭቶችን በባህላዊ መንገድ ለመፍታት የሚያስችል አቅምን የማሳደግና 4 ልዩ ልዩ ባህላዊ
የግጭት አፈታት ስርዓቶችን የቪዲዮ ዘጋቢ ፊልም እንዲሰራላቸው ለማድረግ ታቅዶ 10 የቪዲዮ
ዘጋቢ ፊልም ቀረጻ ተሰርቷል፡፡ ባለፉት ሶስት አመታት ለ9 የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው
ሀገር በቀል እውቀቶች ጥበቃና እንክብካቤ ለማድረግ ታቅዶ 11 ጥበቃና እንክብካቤ በማድረግ
ከትውልድ ወደ ትውልድ የማሸጋገር ስራ በተከታታይ ተሰርቷል፡፡ በየደረጃው በተዘጋጁ ልዩ ልዩ
ክብረ በአላት እና ፌስቲቫሎች 34 የባህል ምግቦችና መጠጦችን የገበያ ፕሮሞሽን እንዲሰራላቸው
ለማድረግ የተቻለ ሲሆን በፌዴራል ደረጃ የሀገራችንን ባህል የሚያሳይ የምግብና መጠጥ
የማስተዋወቅ ስራ ከ2,500 በላይ ዓለም ዓቀፍ ተሳታፊዎች በታደሙበት ዓለማቀፉ የኢንተርኔት
አስተዳደር ጉባኤ ላይ ባህላዊ የቡና አፈላል ስርዓቱን እሴቱን የማሳየት ባህላዊ የብሄር ብሄረሰቦችን
ባህላዊ ምግብና መጠጦች አውደርይ ቀርቧል፡፡ 17 የዕርቅና ሽምግልና ስርዓቶችን የመለየት እና
የማስፋፋት ስራ የተሰራ ሲሆን በሀገር በቀል ዕውቀቶች ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና ለመስጠት
ታቅዶ 8 በሀገር በቀል ዕውቀቶች ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠናው ተሰጥቷል።
በዚህ ዘረፍ አለም አቀፍ ተሞክሮዎች እና የሀገራችን ያላት እምቅ የሀገር በቀል እዉቀት አንጻር
የተከናወኑት ስራዎች ስትራቴጂካል መሆኑ አጠያያቂ ነዉ፡፡ ከጥናትና ምርምር ተቋማት ጋር
ያለዉ ትስስር የላላ መሆን እንዲሁም በሀገር በቀል እዉቀት ጉዳይ ከሚሰሩ ከሌሎች ተቋማት
ጋር ግልጽ ግንኙነት ስርአት አለመኖር የዘርፉን ተዋናዮች አደራጅቶ ከመስራትና የግሉን ዘርፍ
አቀናጅቶ ከማዘመን አንጻር እጥረቶች ይስተዋላሉ፡፡
የህብረተሰቡን የስራና ቁጠባ ባህል ለማዳበር የሚያስችል የቁጠባ ባህል መድረክ ከክልሎችና
ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር የግንዛቤ ስራዎች የተከናወኑ ሲሆን በንቅናቄ መድረኮቹ
ከተማሪዎች፣ ከሴቶች ከወጣቶችና ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ ታዳሚዎች ግንዛቤ
8
9 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኝ 1 የፎክሎር ቅርስና ትውፊታዊ ሀብት ለመሰነድ ታቅዶ 1 የፎክሎር
ቅርስና ትውፊታዊ ሀብት ጥናቶችን በማሰባሰብ፣ የዳሰሳ ጥናት እና የልየታ ስራ በመስራት
መረጃዎችን ማሰባሰብ፣ ማጠናቀርና ማደራጀት/መሰነድ/ ለጥናትና ምርምር ለትውልድ
እንዲተላለፉ የማድረግ ስራ ተሰርተዋል፡፡ 12 የክብረ-በዓላትንና የፌስቲቫሎችን ኩነት በማዘጋጀት
የህዝብ ለህዝብ ትስስርን እና አንድነትን ለማጠናከር በሚያስችል ስራዎች ለመስራት ታቅዶ 12
የክብረ-በዓላትንና የፌስቲቫሎችን ኩነት በማዘጋጀት ተችሏል፡፡ 125ኛው፣ 126ኛው 127ኛው
የአድዋ ድል በዓል በመላው የሀገሪቱ ክፍል ለማካበር ታቅዶ በተከታታይ በድምቀት ተከብሯል፡፡
በሀገራችን ስትራቴጂ ከተዘጋጀለት መጤ ባህሎችና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን አንዱ ሲሆን በ2012
ከነበረው 67 በመቶ ወደ 54 በመቶ አሉታዊ ለመቀነስና ለመከላከል ታቅዶ ምንም እንኳን
በየደረጃው በርካታ የግንዛቤ መፍጠሪ መድረኮችን በማዘጋጀት ለ177,377 የህብረተሰብ ክፍሎች
ግንዛቤ መፍጠር ቢቻልም እንደ ሀገር ጥናት በማድረግ በምን ያክል እንደቀነሰ ለማመላከት
አልተቻለም፡፡ በሶስት አመት አፈጻጸማችን የባህል እሴትን ከማልማትና የጋራ እሴቶችን ከማስረጽ
አንጻር የተሰራዉ ስራ መልካም ቢሆንም ስትራቴጂ ነድፎ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ተደራሽ
ባደረገ መልኩ አለመሰራቱ አንዲሁም ሀገራችን እና ህዝቦች ካሉበት ተጨባጭ አንጻር ፋይዳ
ያለዉ ስራ ተስርቷል ለማለት አዳጋች ነዉ፡፡
9
10 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የብዛሀ-ባህል ሃገራዊ የህግ ማዕቀፍ ስትራቴጅ 1 ጥናት ለመስራት ታቅዶ 4 የብዛሀ-ባህል ሃገራዊ
የህግ ማዕቀፍ ስትራቴጅ ከአጠቃላይ የጥናቱ ስራ 25% ስራ ተሰርቷል፡፡ በየአመቱ በሚከበሩ
የክብረ በዓላት የብዝሃ ባህል አካታችነትንና ማህበራዊ ትስስሮችን ለመፍጠር ታቅዶ 6 ክብረ
በዓላትን በመጠቀም የብዝሃ ባህል አካታችነትንና ማህበራዊ ትስስሮችን ለመፍጠር ጥረቶች
ተደርገዋል፡፡ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር 15 የባህል ኤግዚቢሽንና ፌስቲቫል ለማዘጋጀት
ታቅዶ 17 የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር የሚያስችል ኤግዚቢሽንና ፌስቲቫል ማዘጋጀት
ተችሏል፡፡ አካታችነት ዙሪያ በየደረጃው 15 ሃገራዊ የንቅናቄ መድረኮች ለመፍጠር ታቅዶ 24
ሃገራዊ የንቅናቄ መድረኮች ተከናውኗል።
10
11 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ሀገራዊ የቋንቋዎች የጋራ ፊደል ቋት/ዳታቤዝ ለማዘጋጀት ታቅዶ 25 በመቶ የሚሆነው የዳታ ቤዝ
የተከናወነ ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የቋንቋ ድምፆችን በአንድ ቋት እንዲቀመጡና ወጥ የሆነ
የቋንቋዎች የድምፅ ውክልና እንዲኖር ማድረግን ዓላማ ያደረገ ነው። የቋንቋ ፖሊሲን ለፌዴራል
የስራ ቋንቋነት እንዲውሉ በፖሊሲው እውቅና በተሰጣቸው አራት ቋንቋዎች (ኦሮምኛ፣ ሶማሊኛ፣
አፋርኛና ትግርኛ) ቋንቋዎች በማስተርጎም ለማሳተም ታቅዶ ኦሮምኛ፣ ሶማሊኛና አፋርኛ
ቋንቋዎች ፖሊሲውን የመተርጎም ስራዎች ተጠናቀዋል።
ላለፉት 3 አመታት ሶስት ዓለም ዓቀፍ በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመናገር ቀንን ለማክበር ታቅዶ 3
ዓለም ዓቀፍ በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመናገር ቀንን ተከብሯል። የትርጉምና አስተርጓሚነት ሙያ
ለመተግበር 1 የህግ ማዕቀፍ/ ስርዓት ትምህርት ቀረፃ/ ለማዘጋጀት ታቅዶ 1 ተከናውኗል።
የትርጉምና አስተርጓሚነት ስርዓተ ትምህርት/curriculum/ ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በመቀናጀት
ተዘጋጅቶ የመጨረሻ ሰነድ ለትምህርት ሚኒስቴር እንዲፀድቅ ተልኳል።
በዚህ ዘርፍ የተከናወኑትን እንደ ጥንካሬ የሚወሰዱ በርካታ ስራዎች ቢኖሩም የቋንቋ ፖሊሲ
ለመተግበር እየተደረገ ያለዉ ጥረት ዉስንነት አለበት። የቋንቋ ፖሊሲ ማስፈፀሚያ ደንብ
አለመጽደቅ፣ ፖሊሲዉ እዉቅና ያገኘ ቢሆንም አለመጽደቁ፣ የባለሙያ እጥረትና የፍኖተ ካርታ
አለመኖር ፖሊሲዉን ለመተግበር ተግዳሮት ተደርገዉ ሊወሰዱ ይገባል።
በፌዴራል ደረጃ አንድ ዘመናዊ ቤተ-መፅሐፍትና ቤተ-መዛግብት የህንፃ ግንባታ ለመስራት ታቅዶ
የግንባታ ስራዉ ከአጠቃላይ ስራው 100% ተጠናቋል። የንባብ ባህልን ለማሳደግ የህዝብ ንቅናቄ
ማቀጣጠያ የንባብ ሳንምታት በክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና
ትምህርት ቢሮዎች ጋር በጋራ በመስራት 295 የንባብ ማቀጣጠያ ፕሮግራሞች የተዘጋጁ ሲሆን
በተጨማሪም 12 ጥንታዊ የፅሁፍ ቅርሶች ማብራሪያ እንዲዘጋጅላቸው ማድረግ ተችሏል።
11
12 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በተጨማሪም 586,357 የመረጃ ሀብቶችን ክምችት ለማዘጋጀት ታቅዶ በግዢ፣ በስጦታና በአዋጅ
410,332 የመረጃ ሀብቶች ማሰባሰብ የተቻለ ሲሆን 240,617 የመረጃ ሀብቶችን ለማደራጀት
ታቅዶ 405,434 ማደራጀት ተችሏል። 222,340 የመረጃ ሀብቶችን ለመጠበቅ ታቅዶ 317,226
የመረጃ ሀብቶችን የመጠበቅ ስራ የተሰራ ሲሆን 160,324 የመረጃ ሀብቶችን ለማሰራጨት ታቅዶ
154,722 የመረጃ ሀብቶች ለሚፈለገው አገልግሎት ማሰራጨት ተችሏል። ዘመናዊ የሪከርድ ስራ
አመራር መተግበሪያዎች ስራ ላይ የዋሉባቸው ተቋማትን ቁጥር 13 ማድረስ የተቻለ ሲሆን
ከአቅም ግንባታ አንጻርም በተለያዩ በሀገሪቱ ዉስጥ ባሉ ላይብረሪዎች የሚገለግሉ 1,290 በቤተ-
መዛግብት፣ በቤተ-መጻህፍት ሙያዎች ስልጠና በመስጠት አቅሙ የጎለበተ ባለሙያ ለማፍራት
ጥረት ተደርጓል፡፡ ባለፉት 3 ዓመታት የመረጃ ሃብት አፈፃፀምን በግራፍ እንደሚከተለው
ለማሳየት ተችሏል።
12
13 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
2.2) የኪነ-ጥበብ፣ ስነ-ጥበብና ፈጠራ ልማት ዘርፍ የሶስት ዓመታት (2013-2015) ዕቅድ
አፈፃፀም ግምገማ
በአለም ላይ የኪነጥበብ፣ ስነጥበብና የፈጠራ ዘርፉ ለሀገራት የህዝብ ትስስር መዝኛኛ ፣ለትዉልድ
የባህል ቅብብሎሽና ለኢኮኖሚ እድገት ይጠቀሙበታል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ብዙሃነት ፈተና
እየሆነባቸው ላሉ ሀገራት የህዝብን ትስስር ለማጠናከር፤መቻቻልን ለማጎልበት፤የጋራ እሴትን
ለማስረጽ የፖለቲካ ባህል ለማሳደግና የንግግር ነጻነትን ለማስፋፋት ወዘተ በአጠቃላይ ብሄረ
መንግስት ግንባታ ስራ በቀላሉ እያዝናኑ ትዉልድንና ማህበረሰብን የመገንባት ስራ ለማከናወን
ዘርፉ ትልቅ አቅም አለዉ፡፡ለአብነት አሜሪካ፣ ህንድ፣ ቱርክ፣ ከአፍሪካም ናይጄሪያ ፣ደቡብ አፍሪካ
፣ኬኒያና ታንዛኒያ ወዘተ የፊልም ኢንዱስትሪዉን ለዚሁ ተግባር በመጠቀም ግንባር ቀደም
ናቸዉ፡፡ ከኢኮኖሚዉም አንጻር እንደ ሀገራት ብያኔ ከአስር እስከ 17 የሚደርሱ ንኡስ ዘርፎች
አሉት፡፡ ፊልም፤ ሙዚቃ፤ እደጥበብ፤ ፋሽን፤ሞዴሊንግ፤ ፎቶ ግራፍ፤ ዲኮር፤ትያትር፤ ስእል፤
ስነ-ጽኁፍ (ህትመት)፤ ሰርከስ፤ እደጥበብ ወዘተ የያዘ ሰፊ ዘርፍ ነዉ፡፡ በአለም ለነዚህ ምርቶች
ገበያ ፍላጎት እያደገ መምጣቱን ጥናቶች ያመላክታሉ፡፡ በዚህ ረገድም ሀገራት በቢሊዮን ዶላሮች
እያፈሱባቸዉ ይገኛሉ፡፡ የአለም የፊልምና የሙዚቃ ኢንዱስትሪዉ በአሁኑ ሰዓት 230 ቢሊዮን
ዶላር የደረሰ ሲሆን በ2028 420 ቢሊዮን ዶላር አንደሚደርስ ይገመታል። በአለም ላይ በአሁኑ
ሰዓት በሞባይል ፊልምና ሙዚቃ የሚከታተለዉ 4.8 ቢሊዮን ህዝብ አንደሆነ የታመናል። ይህም
ቢያነስ በቀን ለ30 ደቂቃ የሚመለከት መሆኑንም መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ይህም የሞባይል
ፊልምና ሙዚቃ ተከታታይ ቁጥር እጅግ እንደሚሄድ አመላካች ነዉ። የግድግዳ ስእል ተብለዉ
የሚታወቁትም በአለም ገበያዉ 48.5 ቢሎዮን ዶላር ግብይት ሲፈጸም ይህም በ2028 72 ቢሎዮን
13
14 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ዶላር አንደሚደርስ ተተንብያል። በስነጸሁፍ ረገድም በአለም ደረጃ የመጽሃፍት ግብይት ደንበኞች
114 ቢሊዮን ዶላር ለፍጆታ የሚያወጡ መሆኑን መረጃዎች የሚያመለክቱ ሲሆን አለም ለመረጃ
ለባህል ልዉዉጥና ሌላዉን አለም ለማወቅ ወዘተ ምክናይት ይህ ገበያ ቤአመቱ በ14.1%
እንደሚያድግ ይገመታል፡፡ ከዚህም ዉስጥ በኤሌክትሮኒከስ የአለም የመጽሃፍት ግብያት 14.7
ቢሊዮን ዶላር መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። የአለም አቀፉ የእደ ጥበብ ገበያ መጠን 752
ቢሊዮን ዶላር ደርሳል ከ2023 እስከ 2028 ባለዉ ጊዜ ዉስጥም 1.2 ቢሊዮን ዶላር አንደሚደርስ
ይገመታል፡፡
በታዳጊ ሀገራት ዘንድ የእደ ጥበብ ኢንዱስትሪ የብሄራዊ ገቢ ከ8% እስከ 18% አስተዋጽኦ
አንደሚያደርጉ ይታመናል። ለአብነት በኢራን የእደጥበብ ኢንዱስትሪዉ 6% ለብሄራዊ ገቢ
አሰተዋጽኦ ያደርጋል። የአለምን የእደ ጥበብ ገበያ የአነበሳዉን ድርሻ ይዘዉ የሚገኙት ህንድ
ቻይና ቬትናም፤ኢንዶኔያ ፊሊፒንስ ና ሌሎች የደቡብ ምስራቅ ኤስያ ሀገራት ናቸዉ። ለአብነትም
ህንድ የእደ ትበብ ምርት ላኪዎች ቁጥር 9000 የደረሰ ሲሆን የገበያ ድርሷን በአስር አመት
ዉስጥ የዉጭ ገቢዋን ከ 37557.8 USD ወደ 311855.9 USD አሳድጋለች፣ ቻይና የአለምን 30
በመቶ ገበያ ተቆጣጠረች ሲሆን ኢንዶኔዢያ ከባህል ኢንዱስትሪው ብቻ በ2018 በሀገሯ ውስጥ
ባለው እንቅስቃሴ ብቻ ሰባ ዘጠን ቢሊዮን ዶላር ያገኘች ሲሆን ምርቷን ወደ ውጪ በመላክም
ደግሞ 21 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አግኝታለች፡፡ ከዚህም ባሻገር በዚሁ ዘርፍ ለ17 ሚሊዮን የሀገሪቱ
ዜጎች የስራ እድል የተፈጠረላቸው መሆኑ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ከአፍሪካ ደረጃ መጠኑ ከፍ
ያለ የአለም የእደ ጥበብ ገበያ ያላቸዉ ሀገራት ጋና፤ደቡብ አፍሪካ ሞዛምቢክ፤ማላዊና ኬኒያና
ታንዛኒ ናቸዉ። ከላቲን አሜሪካ ፔሩ ሜክሲኮ ኮሎምቢያ ቦሊቪያ ወዘተ ትላልቅ ላኪ ሀገራት
ናቸዉ። የእነዚህን ሀገራት ለተወዳዳሪነት ያበቁዋቸዉን የምርጥ አይነትና ጥራት፤የገበያ
ስትራቴጂ፤ የምርት ማስተዋወቅና መሰል ጉዳዮችን የእሴት ትስስር ወዘተ ማጥናትና ማወቅ
ጠቃሚ ይሆናል።
14
15 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ይሁንና ተደራሽነቱ ዉስንነት ያለበትና አዲስ አበባና በተወሰነ ከተማ ብቻ የታጠረ፤ የህዝቦችን
ትዉፊት በፈጠራ ከማዉጣት ይልቅ የትርጉም ስራ የሚበዛበት፤ ፈጠራ የተዳከመበት በዚህም
ምክንያት የተመልካች ቁጥር እየቀነሰ የመጣበት፤ የኪነጥበብ ስራ በአለም ከደረሰበት ደረጃ
ለመድረስ ጥረት ሲያደርግ የማይታይ፤ የአሳታፊነት ችግር የሚስተዋልበት መሆኑ መገንዘብ
ያታያል። አሰራር፤ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን፤ ብዘሃነትንና ማህበራዊ ትስስርን ከማስረጽ አንተጻር
እዚህ ግባ የማይባል ነዉ።የሰዉ ሃይል ክህሎትና የስራ ባህል ዉስንነት፤ ተተኪ ስራ የመፍጠር
አቅም የፋይናንስ ችግር ወዘተ የሚጠበቀዉን ያህል አንዲያከናዉን አድርጎታል። በተጨማሪም
በጥበባት ዙሪያ የተደረገው የገበያ ትውውቅና ትስስር ያስገኘው ውጤት፣ የፊልም ኢንዱስትሪው
ፖሊሲና ስትራቴጂ ከማዘጋጀት ባሻገር በሶስት አመት ሊያከናዉን ያቀደዉን አለማከናወኑና ያለበት
ደረጃ በግልጽ አለመታየቱ፣ ማህበራትና የግሉ ሴከተር አጠናክሮ ወደሚፈለገው ግብ/ውጤት
አለማምጣት፣ የቅጅና ተዛማጅ ችግሮች በሥራው የሚደርሱትን ተጽዕኖ በመረዳት ህጋዊነት
እንዲይዝ በማድረግ በኩል እጥረት መኖሩ እንደ ክፍተት ሊወሰዱ የሚችሉ ናቸዉ፡፡
15
16 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ለጥበብ አፍቃሪዎች 894 የቴአትር ትርዒቶች ለማቅረብ ታቅዶ 596 (67%) ማከናወን መቻሉ፣
እንዲሁም 411 የሙዚቃ ትርዒቶች ለህዝብ ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ 492 (ከ100%) በላይ
ማከናወን ተችሏል። ከዚህ በተጨማሪ 17 የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን
ጥበባት ዜማዎች ለማከናወን ታቅዶ 63 ማከናወን ተችሏል። 3 የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ቴአትሮችን ለማከናወን ታቅዶ 14 መፈጸም የተቻለ ሲሆን 19
የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ስራዎች ማዘጋጀት ተችሏል።
በተጨማሪም ልማታዊ ጉዳዮች ላይ የተመሰረቱ የሬዲዮና በቴሌቪዥን 8 ቴአትሮችን ተደራሽ
ለማድረግ ታቅዶ 21 (100%) ማከናወን መቻሉ፣ ልማታዊ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና
በቴሌቪዥን የተዘጋጁ 31 ሙዚቃዎች ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ ክንውኑ 38 (100%)
ተከናውኗል፡፡
16
17 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ይህንኑ ግንዛቤ ዉስጥ ያስገባ በሀገራችን የእደ ጥበብ ዘርፉ ለማልማት ባለፉት ሶስት አመታት
የተለያዩ ተግባራት ተከናዉነዋል።
የእደ ጥበብ ምርቶች የቴክኖሎጂና የዲዛይን ሽግግር በማድረግ የተፈጠሩ መድረኮች 30 ለማድረስ
ታቅዶ 22 መድረክ መፍጠር የተቻለ ሲሆን የዕቅዱን 73% ማከናወን ተችሏል። በእደ ጥበብ
ምርቶች እና አገልግሎቶች የገበያ ትስስር ለመፍጠር በየደረጃው 658 መድረኮችን ማዘጋጀት እና
የገበያ ትስስር መፍጠር የተቻለ ሲሆን የእደ ጥበብ ምርቶችን ለማሻሻል የተዘጋጀ የግብእት
ማሻሻያ 2 ፓኬጅ ለማዘጋጀት ታቅዶ 2 በማከናወን የዕቅዱን 100% ማሳካት ተችሏል።
በጥናትና ምርምር የተደገፈ መረጃ በማጠናቀር በሶስት አመታት ውስጥ ለ6 የባህል ምርቶች
ብራንድ (የንግድ ምልክት) በማዘጋጀት እውቅና እንዲያገኙ ለማድረግ ታቅዶ በተሰሩ ስራዎች
የሃረሪ አለላ ስፌት እና የጋምቤላ ሉል በአለም አቀፍ ምድብ የንግድ ምልክት (ብራንድ) ምዝገባ
የምስክር ወረቀት ማግኘት ተችሏል። በቤንሻጉል ክልላዊ መንግስት በአካባቢው በባህላዊ መንገድ
የሚመረተውን የሸክላ ምርት (አልበሪክ) ብራንድ እና በአማራ ክልል በአዊ ዞን የሚገኝ የቀንድ
ሥራ ብራንድ እንዲያገኝ የተሰራ ሲሆን በድምሩ 4 በማከናወን የዕቅዱን 67% ማሳካት ተችሏል።
በፓኪጂንግ ዙሪያ ለአሰልጣኞች ስልጠና የተፈጠሩ መድረኮች 8 ለማድረስ ታቅዶ ክንዉኑ 6
(75%) ነዉ፡፡ የእደ ጥበብ ሙያዎችን ገበያ ለማስፋፋት የተደረገ የፕሮሞሽን ስራዎች 18
ለማድረስ ታቅዶ 21 በማከናወን የዕቅዱን 100% ማከናወን ተችሏል።
17
18 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በዚህ ዘርፍ የግብአት ማሻሻያ ፓኬጅ ማዘጋጀቱ፣ የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያደረገዉ ጥረት፣
የተለያዩ የእደ ጥበብ ምርቶች ብራንድ አንዲኖራቸዉ እያደረገ ያለዉ ጥረት ባለፉት ሶስት
አመታት ያከናወናቸዉ የፕሮሞሽን ስራዎች አንደ ጥንካሬ የሚወሰዱ ናቸዉ፡፡
2.2.4) የጥበብ ተቋማት መሰረት ልማትን ማስፋፋት፤ ብቃት ማረጋገጥ የአገልግሎት አሰጣጥ
ጥራትን ማሳደግ፤ የአቅም ግንባታ እና የገበያ ልማት ስራዎችን በተመለከተ፣
የጥበባት ዘርፍ የፈጠራ ስራዎችን ለማስተዋወቅ ባለፉት ሶስት አመታት በየደረጃው 98 የገበያ
ትስስሮችን መፍጠርና አምራቹን ከሸማቹ የማገናኘት ስራ የተሰራ ሲሆን 44 የገበያ ማስተዋወቅና
የፕሮሞሽን ስራዎችን በዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ምርቶች ዙሪያ በየደረጃው
መስራት ተችሏል። በተመሳሳይ 180 የጥበባት የፈጠራ ተቋማትና ሙያተኞችን አቅም ለማጎልበት
የሚረዱ ሥልጠና መድረኮችን ማዘጋጀት የተቻለ ሲሆን በተዘጋጁት መድረኮች 1,028
ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ማግኘት ችለዋል። በየደረጃው ለሚገኙ 7,253 የባህልና
ጥበባት አማተር ባለሙያዎች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና መስጠት የተቻለ ሲሆን ባለሙያዎቹ
ባገኙት ስልጠና መሰረት 609 የጥበባት ክበባትና ቡድኖችን በማቋቋም የጥበብ ዘርፉ ተተኪ
ባለሙያዎችን ለማፍራት በመሰራት ላይ ይገኛል። የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ፣ ሰነ-ፅሁፍና እደ
ጥበባት ሙያተኞች ማበረታቻና እውቅና እንዲያገኙ፣ የሥራና የፈጠራ ደረጃቸው አድጎ የጥበባቱ
የምርትና የአገልግሎትን ጥራትና እንዲጨምር ለማድረግ ታሳቢ ያደረጉ 2 ዓመታዊ የኪነ ጥበብና
ስነ ጥበብ የተቋማትና ሙያተኞች አዋርድ ማዘጋጀት የተቻለ ሲሆን በመድረኮቹ የዕውቅናና
ማበረታቻ ሽልማት ተሰጥቷል።
ይሁንና ሀገራዊ የእደ ጥበብ ዘርፉ በማልማት ከአለም አቀፍ ና ከሀገር ዉስጥ ገበያ ሀገር ማግኘት
ያለባትን ድርሻ አንድታገኝ ምቹ ሁኔታ ከመፍጠር አንጻር ሃላፊነት አንዳለበት ሚኒስቴር መስሪያ
ቤት ሆኖ ስንመለተዉ የእቅድ አፈጻጸሙ እጥረቶች አንዳበት ማየት ይቻላል። የእደ ጥበብ ምርት
የገበያ ሴግመንቴሽን አንዲኖረዉ አለማድረግ፤ የሀገራዊ እደ ጥበብ ምርት ማፕ አለመኖር፤
በየትኛዉ ክልል የትኛዉ ምርት ቢመረት የተሸለ ተወዳዳሪ አንደሚያደርገን ለይቶ አለመስራት፤
በዘርፉ ለሚሰማሩ የመነሻ የፋይናንስ አቅርቦት አለመኖር፤ ተወዳዳሪን ለይቶ አለመስራት፤የአለም
አቀፍ ገበያዉን የመድረስ አቅምና አሰራር ደካማ መሆን፤ የገበያ እቅድና ስትራቴጂ አለመኖር፤
የሰዉ ሃይል የክህሎትና እዉቀት ክፍተት ያለበት መሆኑ፤ በየትኛዉ ምርት ላይ፤ ለየትኛዉ
ደንበኛ ማተኮርና መስራት አንዳለብን አለመለየት፤ የአለም አቀፍ የእደ ትበብ ገበያ አሰራርና
እዉቀት አለመኖር ወዘተ ለአፈጻጸሙ እደ ክፍተት የሚታዩ ናቸዉ፡፡ የገበያ ሰንሰለት የተዘበራረቀ
መሆን የኢንፎርሜሽን ቱክኖሎጂን ለአቅራቢና ፈላጊ ለማመቻቸት አለመቻል ዋነኛ ተግዳሮቶች
ናቸዉ፡፡ የክልሎች ተሳታፊነትና ውጤታማነት እንዲሁም ያላቸው የገበያ ድርሻ፣ ዘርፉ
18
19 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ለኢኮኖሚው (GDP) ያለው ድርሻ መረጃ አለመኖር፤ንኡሳን ዘርፎችን ለይቶና ቅደም ተከተል
ሰጥቶ አለመስራት ትኩረት ሊደረግባቸዉ የሚገቡትን ንኡሳን ዘርፎች ትንተና አካሄዶ አለማቀድ
እንደ ክፍተት የሚታይ ነዉ፡፡
2.3) የስፖርት ልማት ዘርፍ የሶስት ዓመታት (2013-2015) ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ
2.3.1) የስፖርት ማህበራት አደረጃጀትን ማጠናከር
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት፤ የሰዉነት ማጎልመሻ፣ አካል ብቃት
እንቅስቃሴና ስፖርትን አስመልክቶ ባለ 12 አንቀጽ ቻርተር ባዘጋጀዉ መሠረት በተለያዩ ስፖርታዊ
እንቅስቃሴ ዉስጥ መሳተፍ መሠረታዊ የሰዉ ልጆች መብት መሆኑን በመደንገግ፣ መንግስትና
የስፖርት ተቋማትም ለዚህ ተፈጻሚነት እገዛ ማድረግ አንዳለባቸዉ ይመክራል፡፡ በተጨማሪም፤
የባህል ስፖርቶች የባህላዊ ሀብቶቻችን መገለጫ በመሆናቸዉ አስፈላጊዉ ጥበቃና የማስተዋወቅ
ስራዎች አንዲሰሩ፣ የሰዉነት ማጎልመሻ፣ አካል ብቃት እንቅስቃሴና ስፖርት በስርዓተ-ትምህርት
ዉስጥ ማስገባት፣ አስፈላጊዉን አደረጃጀት፣ መሰረተ ልማትና የሰዉ ሀይል በማሟላት ለማህበራዊ
ብልጽግና መጠቀም፣ የስፖርቱ ልማት የሚመራበት ፖሊሲና ዕቅድ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር
በመሆን በቅንጅት ማዘጋጀት፣ ህብረተሰቡ በስፖርት አንቅስቃሴዎች ዉስጥ በመሳተፍ ጤናዉን
አንዲጠብቅ ገና ከጅምሩ ጥሩ መሰረት በትምህርት ቤት መጣል፣ የስፖርት ዘርፍን በባለሙያ
አንዲመራ ማድረግ፣ ስፖርትን ለዓለም አቀፍ ግንኑነት መጠቀምና ስፖርቱን ለሁለንተናዊ ዕድገት
ለመጠቀም አስፈላጊዉን መሰረት መጣል ተገቢ መሆኑን በዝርዝር ያስቀምጣል፡፡
19
20 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ዓመታት ከክልል እስከ ቀበሌ ባለው አደረጃጀት ስፖርቱን የሚመሩ 16,570 የስፖርት ም/ቤቶች
እንዲደራጁ፣ እንዲጠናከሩ እና የምክር ቤት ስብሰባ በማካሄድ ውሳኔዎችን እንዲያስተላልፉ
ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ 15,733 የምክር ቤት ጉባኤ በማካሄድ የዕቅዱን 95% ማሳካት
ተችሏል፡፡ በተመሳሳይ 1,504 ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች ከተለያዩ ምንጮች ያሰባሰቡትን
ሀብት በአግባቡ ስራ ላይ ማዋላቸውን በሚወጡ የሕግ-ማዕቀፎች መሠረት የኦዲት ምርመራ
እንዲያደርጉ ታቅዶ 1,500 በማከናወን የዕቅዱን 92% ማሳካት ተችሏል።
በባለፉት 3 አመታት በሀገር አቀፍ ስፖርት ማህበራት እንዲሁም በክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች
የሚሰበሰበውን ሃብት ለማሳደግ የተለያዩ የፕሮጀክት ሰነዶችን በመቅረፅ እና በገቢ ዙሪያ
መድረኮችን በመፍጠር በክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች በስፖርት ዘርፍ የሚሰበሰበውን
ገቢ1,306,713,302 ብር ለማድረስ ታቅዶ ባለፉት 3 አመታት 982,987,503 ብር ገቢ በማሰባሰብ
የእቅዱን 75% ማሳካት ተችሏል፡፡ ይሁን እንጂ ከመንግስት የበጀት ድጎማ ለማላቀቅ የሚያስችሉ
ቋሚ የገቢ ምንጮች ፈጥሮ ለስፖርቱ ልማት ማዋል ካለመቻሉም በላይ ከተለያዩ ምንጮች
በተለይም የውጭ ግንኙነቶችን በማጠናከር ከውጪ ድጋፎችን በማሰባሰብ ለአገሪቱ የውጪ ምንዛሪ
በማስገኘት የሚገኘውን ሀብት ወደ ሀገራዊ ልማት በማስገባት በኩል ውስንነቶች ለማየት ተችሏል።
20
21 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ባለፉት ሶስት ዓመታት የህብረተሰቡን ተሳትፎ በማሳደግ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ቁጥር
ከፍ ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን 35,043 የሚሆኑ ጥርጊያ ሜዳዎች፣
ጅምናዝየሞች፣ የመዋኛ ገንዳዎች፣ የስፖርት አዳራሾችና ስታዲየሞች እንዲሁም የሰውነት
ማበልፀጊያ ማዕከላቶች ተገንብተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ። በየደረጃው የሚገኙ ሃገር
አቀፍ ደረጃን የሚያሟሉ 93 የማዘውተሪያ ስፍራዎች እንዲጠበቁ እና ልዩ ልዩ ሃገራቀፍ
ውድድሮችን እንዲያከናውኑ የተደረገ ሲሆን የግል ባለሃብቶችን ተሳትፎ በማሳደግ ባለፉት 3
ዓመታት 13 የተለያየ ደረጃ ያላቸው የማዘውተሪያ ስፍራዎችን በልዩ ልዩ የስፖርት ዓይነቶች
ገንብተው ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ ችለዋል።
የብሔራዊ ስታዲየም ምዕራፍ 2 ግንባታን ለማስቀጠል ከፍተኛ ክትትልና ድጋፍ የተከናወነ ሲሆን
ፕሮጀክቱ ያጋጠመውን ችግር መንግስት አይቶ የ13 ሚሊዩን ዶላር አድቫንስ ቢደግፍም
በኮንትራክተሩ በኩል ካጋጠመው አለም አቀፍ የዋጋ ንረት አንፃር እስከ 13 ቢሊዩን ብር ድረስ
ማስተካከያ የጠየቀ ሲሆን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኩል ላለፉት ወራቶች ያላለሰለሰ ውይይቶችና
ድርድሮች ግንባታውን ያከናውነው ከነበረው ድርጅት ጋር ቢደረግም ስራውን በጣም በማጓተቱ እና
በቀረበላቸው ተጨማሪ የዋጋ ማስተካከያ ላይ ኮንትራክተሩ ባለመስማማቱ ምክንያት የስምምነት
ውሉ መቋረጥ ችሏል። በአሁኑ ወቅትም ግንባታው እንዲቀጥል አዲስ ጨረታ በማውጣት
ከተወሰኑ ካምፓኒዎች ጋር ውይይት እየተደረገ ሲሆን በቀጣይ ከአሸናፊው ካምፓኒ ጋር ውል
በመግባት ግንባታውን በልዩ ትኩረት የማስቀጠል ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል። በተመሳሳይ ነባሩ
አዲስ አበባ ስታዲየም ዕድሳትና ጥገና በባለፉት 2 ዓመታት በመከናወን ላይ ሲሆን የመጀመሪያውን
ምዕራፍ እድሳት 100% እንዲሁም ሁለተኛውን ምዕራፍ 10% በማከናወን የስታዲየሙን እድሳትና
ጥገና በCAF ስታንዳርድ መሰረት አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ ላይ
ይገኛል።
ይሁን እንጂ በፌደራል፣ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ደረጃ 14 ስታዲየሞች ግንባታቸው በልዩ
ልዩ ምክንያት በመጓተቱና በመቋረጡ ምክንያት ሃገራችን ምንም አይነት ዓለም አቀፍም ሆነ
አህጉር አቀፍ ስታንዳርድ የሚያሟላ ስታዲየም የሌላት ሲሆን በተለይም በእግር ኳስ ስፖርት
በሜዳዋ መከናወን የነበረባቸው ጨዋታዎችን በሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ስታከናውን ቆይታለች።
በዚሁ መሰረት በመገንባት ላይ የሚገኙ ትላልቅ ስታዲየሞች የገጠሟቸውን ተግዳሮቶች በመቅረፍ
ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስር የሚገኘውን ነባሩን የአዲስ አበባ
ስታዲየም እድሳት በከፍተኛ ክትትልና ቁጥጥር እያስጨረሰ የሚገኝ ሲሆን በተጨማሪም የስፖርት
ፋሲሊቲ ፎረም በማዘጋጀትና ስትራቴጂ በመቅረፅ በክልሎች የሚገኙ ስታዲየሞች ግንባታቸውን
አጠናቀው ወደስራ የሚገቡበትን መንገድ በመቀየስ እንዲሁም ከክልሎች አመራሮች ጋር
21
22 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ስፖርት ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ሀገራችን በምትከተለውን የነፃ-ገበያ
የኢኮኖሚ ስርዓት እና በስፖርት ፖሊሲው የተቀመጠውን አቅጣጫ መነሻ በማድረግ ባለፉት 3
ዓመታት የተለያዩ የአሠራር ስርዓቶችን በመዘርጋት በዘርፉ ውስን የነበረውን የባለሀብት ቁጥር
በማሳደግ በአሁኑ ወቅት 3,920 ባለሀብቶች የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ወስደው በዘርፉ ዕድገት
አስተዋፅዖ በማበርከት ላይ ይገኛሉ፡፡ በዚህ መሠረትም የስፖርት ትጥቆችና መሣሪያዎች
ስታንዳርድና የህግ ማዕቀፎች ተዘጋጅቶላቸው በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ እና ከውጪ እንዲገቡ
በተፈጠሩት ምቹ ሁኔታዎች ባለፉት ዓመታት ከላይ ከተጠቀሱት ባለሀብቶች ውስጥ የስፖርት
ትጥቅና መሳሪያዎች ሶስት ባለሀብቶች በማምረት ላይ የሚገኙ ሲሆን የስፖርት ትጥቆችና
ቁሳቁሶችን ከውጭ በማስመጣት፣ በማዘውተሪያ ስፍራዎችና ማሰልጠኛ ማዕከላት ግንባታ፣
በስፖርት አሰልጣኝነት፣ በዳኝነት፣ በተጫዋችነት እንዲሁም በተለያዩ ሙያዎች 236,659 የስራ
ዕድልን መፍጠር ተችሏል።
ይሁን እንጂ በዘርፉ የግል ባለሀብቱን ለመሳብ የሚያስችሉ የማበረታቻ ስርዓቶች ባለመዘርጋታቸው
እና ስፖርቱን ወደ ንግድ ስራ /Commercializtion/ በመቀየር አትራፊ እንዲሆን የሚያስችሉ
ጥረቶች ዝቅተኛ መሆናቸው ዘርፉ ለሃገር ኢኮኖሚ ማበርከት ከሚችለው አስተዋፅኦ አንፃር
በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
22
23 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ልማት ፕሮግራም ባለፉት 3 ዓመታት ተተኪ ስፖርተኞችን
ለማፍራት የታዳጊ ወጣቶች ስልጠና ፕሮግራም በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በ11
የስፖርት አይነቶች 31,725 ታዳጊዎች በሚከፈቱ 1,269 የታዳጊ ወጣቶች የስልጠና ጣቢያዎች
ስልጠናቸውን እንዲከታተሉ በዕቅድ ተይዞ ልዩ ልዩ ድጋፎች ሲከናወኑ የቆየ ሲሆን 956 የስልጠና
ጣቢያዎችን በመክፈት 23,900 ታዳጊዎችን ስልጠናቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ።
23
24 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የተሻለ ብቃት ያላቸውን ታዳጊ ወጣቶች በመመልመል ሳይንሳዊ ስልጠና ሊያገኙበት የሚያስችል
የመንግስት ማበልፀጊያ ማዕከላት በፌዴራል ደረጃ የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እና የአትሌት
ጥሩነሽ ዲባባ የአትሌቲክስ ማሠልጠኛ ማዕከል እንዲሁም በክልሎችና ከተማ አስተዳዳሮች 16 ልዩ
ልዩ ደረጃ ያላቸው የስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከላት ተገንብተው ስራ የጀመሩ ሲሆን 12 ማዕከላት
በግንባታ ሂደት ላይ ይገኛሉ፡፡ በነዚህ የመንግስት የስልጠና ማዕከላት ከታዳጊ ወጣቶች ስልጠና
ፕሮግራም ተመልምለው የተሻለ ብቃት ያላቸው ስፖርተኞችን በፌደራል ደረጃ በሚገኙ ሁለት
የስልጠና ተቋማት እንዲሁም በክልሎችና ከተማ አስተዳዳሮች በሚገኙ 16 የስፖርት ስልጠና
ማዕከላት 1,903 ስፖርተኞች ሳይንሳዊ ስልጠናቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ፡፡
ነገር ግን ተገንብተው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ የስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከላቶች በበቂ የሰው
ኃይልና የግብዓት አቅርቦት አለመደራጀታቸው፣ የታዳጊ ወጣቶች የምዘና ውድድር ለ2 ዓመታት
መቋረጡ፣ ሰልጣኞችን እና አሰልጣⶉችን በበቂ ሁኔታ ክትትል ያለማድረግ እና ያለመደገፍ ባለፉት
ዓመታት ከታዩት ክፍተቶች ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በተለይም የስልጠና ሂደቱን
ውጤታማ ለማድረግ ጥናት በማድረግና በመከለስ በሰልጣኞች ምልመላና መረጣ ዙሪያ ልዩ ችሎታ
ያላቸውን ታዳጊዎች የመለየት እንዲሁም የስልጠና ጣቢያዎችን የፖቴንሻል አካባቢ ልየታ ሂደት
በአዋጭነት ለመስራት የተጀመሩ ስራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል እንዲሁም የቅርብ ድጋፍና
ክትትልን ይጠይቃል፡፡
24
25 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የተሻለ ብቃት በመያዝ በዋና ክለብ ላይ በተከታታይነት መሳተፍ የቻሉ ኤሊቶችን ቁጥር 475፣
በአዋቂ ብሄራዊ ቡድን ውስጥ የሚሳተፉ የተሻለ ብቃት ያላቸው ኤሊቶችን 308 እንዲሁም
በአህጉርና በዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድር መድረኮች ላይ የሚሳተፉ የተሻለ ብቃት ያላቸውን
ኤሊቶችን ብዛት 170 ለማድረስ ተችሏል።
በክልል/ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ የውድድር መድረኮችን ቁጥር
እና ጥራት በማሳደግ የተሻሉ ፖርተኞችን ለመለየት እና ህብረተሰቡን ተሳታፊና ተጠቃሚ
ለማድረግ የሚያስችሉ 197 ክልላዊ መድረኮችን በ25 የስፖርት ዓይነቶች እንዲሁም 118 ሃገራዊ
የውድድር መድረኮችን በ17 የስፖርት አይነቶች ለማዘጋጀት ታቅዶ በአማካይ በየአመቱ 102
ክልላዊ መድረኮችን በ 15 የስፖርት ዓይነቶች እንዲሁም 85 ሃገራዊ መድረኮችን በ20 የስፖርት
ዓይነቶች በማዘጋጀት 24,397 ስፖርተኞችን ተሳታፊና ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።
በአጠቃላይ ባለፉት 3 ዓመታት በአህጉር እና አለማቀፍ ደረጃ በ17 የስፖርት አይነቶች ለመሳተፍ
ታቅዶ በወቅቱ ባጋጠመ የኮሮና ቫይረስ እንዲሁም ሌሎች ወቅታዊ ምክንያቶች በርካታ ውድድሮች
በመሰረዛቸው ምክንያት በ11 የስፖርት ዓይነቶች ተሳትፎ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በ9 ስፖርቶች
ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል። ከዚህ በተጨማሪም ባለፉት 3 ዓመታት 6 አህጉራዊ እና ክፍለ-
አህጉራዊ የስፖርት መድረኮችን በሀገራችን ማዘጋጀት የተቻለ ሲሆን 4 የዕውቅናና ማበረታቻ
መድረኮችን በማዘጋጀት ውጤት ላስመዘገቡ ስፖርተኞች የማበረታቻ እና የዕውቅና ፕሮግራም
ማዘጋጀት ተችሏል፡፡
25
26 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ነገር ግን በቶኪዮ ኦሎምፒክ እንዲሁም በወንዶች እግር ኳስ በካሜሮኑ አፍሪካ ዋንጫ እንዲሁም
በአልጀርሱ የቻን የአፍሪካ ዋንጫ የተገኘው ውጤት ከሚጠበቀው በታች መሆኑ የታየ ሲሆን
የሃገራችንን ስም ከፍ ብሎ እንዲጠራ ማድረግ የሚያስችሉ ውድድሮች ላይ ከፍተኛ ትኩረት
በመስጠት የቅርብ ድጋፍና ክትትል የሚያስፈልግ ይሆናል።
2.3.6) የስፖርት ህክምና አገልግሎት እና አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒነግ በመከላከል ጤናማ
የስፖርት ከባቢን መፍጠር፣
በሌላ በኩልም ሀገራችን በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ የስፖርቱ ትልቅ ፈተና እየሆነ
የመጣውን አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመጠቀም ያልተገባ ውጤት የማስመዝገብና
የማጭበርበር ችግርን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የዓለም አቀፉን የትምህርት፣ የሳይንስና
የባህል ድርጅት (UNESCO) ስምምነት በአዋጅ ቁጥር 554/1999 ከማፅደቅ ባለፈ የህግ ጥሰቶች
በአገራችን የወንጀል ህግ አንቀፅ 526 ላይ የወንጀል ተጠያቂነትን ሊያስከትሉ የሚችሉ ጉዳዮች
ሆነው በትኩረት እንዲደነገጉ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት የዓለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ
(WADA)፣ የአፍሪካ የፀረ ዶፒንግ ኤጀንሲ ሪጅናል ቢሮ እና የዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማህበራት
26
27 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በአጠቃላይ ባለፉት ሶስት ዓመታት በስፖርቱ ዘርፍ በርካታ የልማት ስራዎች የተከናወኑ ቢሆንም
የሀገራችን ስፖርት ወጥ በሆነ አደረጃጀጀት አለመዋቀር፣ አብዛኛዎቹ የስፖርት ማህበራት እና
ክለቦች ህዝባዊ አለመሆናቸው እና በመንግስት ላይ ጥገኛ መሆናቸው፣ ከመንግስት የሚሰጠው
የፋይናንስ ድጋፍ ለሁሉም ስፖርቶች ፍትሐዊ አለመሆኑ በክፍተት የሚጠቀሱ አፈፃፀሞች
ናቸው፡፡ በተጨማሪም የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በሚፈለገው ደረጃ ለሕብረተሰቡ ተደራሽ
አለመሆናቸው፣ የግል ባለሀብቱን ሚና ለማሳደግ የሚያስችል የማበረታቻ ስርዓት አለመኖሩ፣
በስፖርቱ ውስጥ ሙስናና የስነ-ምግባር መጓደል መኖሩ፣ የአበረታች ቅመሞች ተጠቃሚነት፣
የእድሜ ማጭበርበር፣ ሳይንሱን ያልተከተለ ምልመላና መረጣ ለሀገራችን ስፖርት እድገት ከፍተኛ
27
28 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ችግር ሆነው ተገኝተዋል፡፡ በዘርፉ ወጥ የሆነ አደረጃጀት እስከ ቀበሌ ድረስ አለመዘርጋቱ፣ የውሳኔ
ሰጪነት አቅም ደካማ መሆን፣ በዕቅድ አለመመራት፣ የእውቀት እና የክህሎት ክፍተት፣
የፋይናንስ አማራጮች ውሱን መሆን፣ ቅንጅታዊ የአሰራር ስርዐቶችን ማጎልበት አለመቻሉ፣
የመረጃ ቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት እና አጠቃቀም ደካማ መሆን፣ የአገልግሎት ስታንዳርዶችን
በአግባቡ አለመጠቀም እንዲሁም የህግ ማዕቀፎች የአተገባበር ክፍተቶች በዋናነት ተጠቃሾች
ናቸው።
በመሆኑም ባለፉት ዓመታት ከነበረው ነባራዊ ሁኔታ፣ ከተፈጠረው ሀገራዊ ለውጥ፣ ስፖርቱ ላይ
እያጋጠሙ ካሉ ችግሮች እንዲሁም በቀጣይ ስፖርቱ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ እና
ፖለቲካዊ ዕድገት ካለው ጠቀሜታ በመነሳት ስር-ነቀል ሪፎርም ማካሄድ የሚያስፈልግ መሆኑን
ያመላክታል፡፡ ከዚህም አንፃር በቀጣይ 3 ዓመት የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ የስፖርት
አደረጃጀቶች የማጠናከር፣ የስፖርት የማዘውተሪያ ስፍራዎችን በብዛትና ጥራት ተደራሽ የማድረግ፣
በተለያዩ የስፖርት ጫወታዎች ህብረተሰብን በማሳተፍ በግለሰብና በማህበረሰብ፤ በዜጎች መካከል
ከፍ ያለ ማህበራዊ ትብብርና መተማመን ለመገንባት የሚያስችሉ መድረኮችን ለመፍጠር የሚሰራ
ይሆናል፡፡ ስፖርት ከሀገር ዉስጥ ቱሪዝምና ከማህበራዊ እሴቶቻችን ጋር ተሳሰሮ ሰላማዊ፣
ጤናማና በዜጎችና ህዝቦች መካከል ወንድማማችነትን፤ ብሄራዊ ኩራትን ለማጎልበት ይሰራበታል፡፡
ለሰላም የማህበረሰብ ስፖርትን በየደረጃው እንዲስፋፋ በማድረግ፣ ጤናው የተጠበቀ ለስራ የሚተጋ
አምራች ዜጋንና ብቁ ስፖርተኞችን በማፍራት እና በአህጉርና በዓለም አቀፍ መድረኮች ከፍተኛ
ውጤት በማስመዝገብ ሀገራችን ለሁለንተናዊ ብልጽግና የምታደርገዉን ጥረት በተለይም ዘርፉ
ለሰላም፣ ለአንድነትና ለልማት የሚኖረውን ፋይዳ ማጎልበት የተለየ ትኩረት የሚሰጠው ይሆናል፡፡
2.4) ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም፣ የሀብት አጠቃቀም እና የአገልግሎት አሰጣጥ የሶስት ዓመታት
(2013-2015) ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ
ይሁን እንጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም ሆነ ተጠሪ ተቋማት ያቀዷቸው ዕቅዶች መሬት ላይ
ለማውረድ ከክልሎች ዕቅድ ጋር የማስተሳሰር ከፍተኛ ክፍተት ታይቷል፡፡ የሚታቀዱ ዕቅዶችም
ሆነ የሚዘጋጁ ሪፖርቶች በቴክኖሎጂ በመታገዝና ቀለል ባለ መንገድ ከክልሎችም ሆነ ከተጠሪ
ተቋማት ጋር ተናቦ ለመሄድ የተደረገ ጥረት ክፍተት የነበረበት መሆኑ፣ በዓመት ሁለት ጊዜ
የሚደረገው አገር አቀፍ የክትትልና ድጋፍ ሥራም በተቀመጠለት ዕቅድ መሰረት በተሟላ መንገድ
አለማከናወን፣ በዓመት 2 ጊዜ የሚካሄዱ ጉባኤዎች በወቅቱ ባለመከናወናቸዉ ምክንያት የሚዘጋጁ
ዕቅዶችና ሪፖርቶች በወቅቱ ጸድቀው ወደ ሥራ አለመግባትና የሚታረሙትን በወቅቱ እንዲታረሙ
ባለመደረጋቸው የታዩ ክፍተቶች፣ የተፈቀደውን በጀት በተቀመጠው ፕሮግራም በጀት መሰረት
ከፊዚካል ሥራው ጋር ተጣጥሞ በውጤት ለመመዘን የተፈጠረው ክፍተት እና በየመንፈቁ
የሚቀርበው የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ምዘና አለማካሄድና ተቋሙ ያለበትን ደረጃ በግልጽ
አለማስቀመጥ፣ የበላይ አመራሩ በስትራቴጂክ ጉዳዮች ሥራ ክንውን ድጋፍ አሰጣጥ ላይ ያለው
28
29 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
እይታ ክፍተት ያለበት መሆኑ፣ እንዲሁም በፌዴራልና በክልሎች መካከል የጋራ የሆነ የዕቅድ፣
የሪፖርትና የክትትልና ድጋፍ ስርዓት አለመኖር በክፍተት የታዩ ዋና ዋና ጉዳዮች ናቸው፡፡
ዘርፉን በብቁና ሙያዊ ስነምግባር የታነፀ የሰዉ ኃይል የማሟላት እና በየግዜዉ የባለሙያዉን
አቀም ለማጎልበት የሚረዱ የትምህርትና ስልጠና ፕሮግራሞችን በማመቻቸት የዘርፍን የመፈፀምና
የማስፈፀም አቅም ለማጎልበት ተችሏል፡፡
ባለፉት ሶስት ዓመታት ከተከናወኑት ትላልቅ ተግባራት ዉስጥ አንዱ መንግስት የሲቪል ሰርቫንቱን
የስራ ጫና ለመለየት ባደረገዉ ጥናት አብዛኛዉ ሰራተኛ ስምንት ሰዓት የሚያሰራዉ ስራ
እንደሌለዉ እና ይህም ለተለያዩ ብክነቶች የሚጋብዝ በመሆኑ በዉስን የሰዉ ኃይል ብዙ ስራዎችን
መስራት በሚችልበት መልኩ አዲስ አደረጃጀት እንዲዘጋጅ በተቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት ከዚህ
በፊት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የነበረዉን 556 የሰዉ ኃይል ወደ 378 እንዲወርድ በማድረግ
የተሻል የሰዉ ሃይል ስምሪት ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስር የሚገኙ
4ቱም ተጠሪ መ/ቤቶች ተመሳሳይ የሪፎርም ስራዎችን በመተግበር ላይ ሲሆኑ ለተጠሪ ተቋማቶች
በሚኒስቴር መ/ቤቱ በኩል መዋቅሩን የመገምገምና የመደገፍ ስራ ከተሰራ በኋላ እንዲፀድቅ
ለፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተላከ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ከኢትዩጵያ ብሄራዊ ቴአትር ውጭ
የሁሉም ተጠሪ ተቋማት መዋቅር በመፅደቁ የሰራተኛ ምደባ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህ
በፊት የስፖርት ማህበራት ከመንግስት የሰዉ ኃይል ድጋፍ የሚጠብቁ ሲሆን በአሁን ሰዓት ግን
በራሳቸዉ አቅም ባለሙያ እየቀጠሩ ይገኛሉ፡፡ ይህም የአዲሱ አደረጃጀት ዉጤት ነዉ፡፡ እንዲሁም
የሰዉ ኃይሉን መረጃ አያያዝ ስርዓቶችን በሶፍትዌር መጠቀም፣ በአዲሱ አደረጃጀት ላይ ወቅታዊ
ምደባ ተደርጎ ሠራተኛ ወደ ስራ እንዲገባ መደረጉ እና የትምህርትና ሥልጠና የውስጥ መመሪያ
መኖሩ እንደጥንካሬ ሊወሰድ ይችላል፡፡
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴርም ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ለማፍታት ትኩረት ሰጥቶ ማስራት
ይጠበቅበታል፡፡ ስለሆነም ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓት በመዘርጋት፣ ችግር ፈቺ ጥናቶችን
በማከናወን እና ያሉትን የእዉቀት ሀብቶች በተገቢዉ መንገድ ማደራጀትና ተደራሽ ማድረግ
ይጠበቅበታል፡፡
29
30 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን የአገልግሎት አሰጣጥ በማዘመን ለተገልጋዩ ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት
ለመስጠት በዚህ ሶስት አመታት በርካታ ስራዎች ማለትም የመረጃ ሥርዓት አስተዳደር
/Information System Administration/ እና የኢኮቴ መሣሪያዎች ደህንነት (Security) አቅም
የማሻሻል፣ የኢኮቴ መሣሪያዎች ጥገና እና የቅድመ ጥንቃቄ (Preventive maintenance)
አገልግሎትን የማሳደግ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዕውቀት እና ክህሎት የማሳደግ፣ ድረ-ገጽ
ማልማት፤ የመረጃ ሥርዓት ማልማትን (Information System Developmnet) እና የኔትወርክ
መሠረተ ልማት ዝርጋታ /Network Infrastructure/ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይቷል፡፡
በተጨማሪም፤ስብሰባዎችን በዙምና በቪዲዮ ኮንፈረንስ እንዲከናወኑ ማድረግ፣ የትራንስፖርት
መጠየቂያ ሲስተምን ማኔጅ ማድረግ፣ የሪከርድ ሲስተምን ወደ ስራ ማስገባት፣ የድጋፍና የጥገና
ስራዎች ጥያቄ መቀበያ አሰራር መዘጋጀታቸዉ፣ የሰዉ ሀብት መረጃ ስርኣት ላይ ወቅታዊ
መረጃዎችን የማስገባት እና የግዢ አስተዳደር ሲስተሙን ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡
በስፖርት ዘርፍም የICT እቃዎች ግዢ ስፔክ ማዘጋጀት፣ ተገዝተዉ ሲገቡ በስፔኩ መሰረት
መሆኑን ማረጋገጥ መቻሉ፣ የኮምፒዩተርና ተዛማጅ እቃዎች ጥገና ማድረግ መቻሉ፣ የICT
እቃዎችን በጋራ ለመጠቀም የሼሪንግ ስራ መስራት መቻሉ፣ የቅድመ ብልሽት የጥንቃቄ ስራዎች
መስራት መቻሉ፣ የሚ/ር መ/ቤቱን ፖርታል ስራ ማስጀመር፣ Ethiopian Sport website
ከዋናዉ ፖርታል ጋር በሊንክ ማያያዝ፣ የኔትዎርክ መስመሮችን መዘርጋትና ፖርቶችን
የማስተካከል ስራዎች ተከናውነዋል።
30
31 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የባለብዙ ዘርፍ ስራዎችን በሴክተሩ የልማት ዕቅዶች ዉስጥ በማካተት የሴቶችንና ወጣቶችን
ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲሁም የአመራርነት ተሳትፎ ማደሳደግ፣ የአች አይቪ ኤድስ ስርጭትን
ለመከላከልና ለመቆጣተረ፣ የአካል ጉዳተኞችን በስፖርት ተሳታፊና ተጠቃሚነት ለማሳደግ
እንዲሁም አካባቢ ጥበቃና ለአየር ንብረት የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚደረገዉን የአረንጓዴ
አሻራ ተግባራትን ለመደገፍ፣ የአቅመ ደካማ ማህበረሰቦች የመኖሪያ ቤቶች መገንባት፣ የአቅመ
ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች እና ወላጅ አልባ ህፃናትን መደገፍ፣ ደም ልገሳ ተግባራትን አጠናክሮ
የማስቀጠል፣ የማስተባበር፣ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር እንዲሁም ግንዛቤ የማሳደግ ስራዎች
በየደረጃዉ ተከናዉነዋል፡፡
31
32 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በቀጣይ ሶስት ዓመትም የሴክተሩን የስራ አመራርና አስተዳደር ስራዎች በግብዓት፣ በሰዉ ኃይልና
በቴክኖሎጂ በማጠናከር የዘርፉን ተልዕኮ ለማስፈፀም እና በስትራቴጂክ ዕቅዱ የተያዙ ግቦችን ከዳር
ለማድረስ በሚደረገዉ ሂደት ቁልፍ ሚና እንዲወጡ ማድረግ ትኩረት ሊሰጠዉ የሚገባዉ
ይሆናል፡፡
32
33 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3 አመታት (2013-2015) የአስር አመት የልማት እቅድ አፈፃፀም
ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም
ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015
1 የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች የባህል እሴቶች፣ ብዝኃ-ባህላዊ ሀብቶችን እንዲሁም ቋንቋዎችን ማልማት፣
1.1 ዋና ተግባር 1፦ በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ ማድረግ፤
33
34 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
1.3.6 የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር የተዘጋጀ የባህል ኤግዚቢሽንና ፌስቲቫል ብዛት፣ በቁጥር 3 6 8
1.4 የብ/ብ/ህዝቦች ቋንቋዎች እንዲጠኑ፣ እንዲለሙ፣ ስነ-ጽሑፎቻቸው እንዲዳብሩና እንዲስፋፉ በማድረግ የቋንቋዎችን አጠቃቀም ማጎልበት፣
1.4.6 የመጥፋት አደጋ ለተጋረጠባቸው ቋንቋዎች የተዘጋጀ መዝገበ ቃላትና ሰዋሰው በቁጥር
53 54 55
34
35 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
2 የኪነ ጥበብና ሥነ ጥበብ ፈጠራ ስራዎችን በማልማት እና በማስፋፋት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ማረጋገጥ፣
2.1.5 የተዘጋጀ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ኤግዚቢሽን፣ ፌስቲቫልና ሲምፖዚየም በቁጥር
3 3 3
የተዘጋጀ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት የልማት ፓኬጅ የፖሊሲ ማስፈፀሚያ የህግ
2.1.6 በቁጥር
ማዕቀፍ ብዛት፣ 1 2 2
35
36 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
2.2 በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶችን የሚያጎለብቱ የኪነ-ጥበብ ስራዎችን በማስፋፋት የጥበብ ደረጃውን ማሳደግ፣
2.2.4 የተዘጋጁ የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ዜማዎች ብዛት በቁጥር
8 7 48
2.2.5 የተዘጋጁ የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ቴአትሮች ብዛት በቁጥር
2 4 6
2.2.6 ልማታዉ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተዘጋጁ ቴአትሮች ብዛት በቁጥር
2 7 12
2.2.7 ልማታዉ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተዘጋጁ ዜማዎች ብዛት በቁጥር
12 12 45
2.2.8 ብቃት ያላቸዉ የሙሉ ጊዜና አጫጭር ቴአትር ድርስቶች ብዛት በቁጥር
- 1 -
36
37 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
2.3.1 ለእደጥበብ ምርትቶች የቴክኖሎጂ፣ የዲዛይንና የእውቀት ሽግግር ለማድረግ የተፈጠሩ መድረኮች በቁጥር
6 8 4
2.3.4 እደጥበብ ምርትና ጥራትን ለማሳደግ የተዘጋጀ የግብአት ማሻሻያ ፓኬጅ በቁጥር
1 - 1
2.3.6 የእደጥበብ ምርቶች ከግብዓት እስከ ስርጭት ያለውን ሂደት ለማሻሻል የተዘረጋ ስርዓት በቁጥር
1 - -
2.3.9 የእደ-ጥበብ ስልጠና በመስጠት ማምረቻ እና ሞዴል መሸጫ የሚሆኑ የተደራጁ ማዕከላት በቁጥር
13 17 43
37
38 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
2.4 የጥበብ ተቋማት መሰረት ልማትን በማስፋፋት፤ ብቃትን በማረጋገጥ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ማሳደግ፤
2.5.1 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተደረጁ የፈጠራ ጥበባት የሙያ ማህበራት፤ ቁጥር
19 21 22
2.5.2 የጥበባት ዘርፍ የፈጠራ ስራዎችን ለማስተዋወቅ የተፈጠሩ የገበያ ትስስሮች ብዛት በቁጥር
26 32 40
2.5.3 የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ምርቶች የገበያ ማስተዋወቅና ፕሮሞሽን ስራ በቁጥር
8 14 22
2.5.4 በቁጥር
የጥበባት የፈጠራ ተቋማትና ሙያተኞችን አቅም ለማጎልበት የሚረዱ ሥልጠና መድረኮች፤ 40 50 90
2.5.5 በቁጥር
በባህልና ጥበባት ዘርፍ የአቅም ግንባታ ስልጠና ያገኙ ባለሙያዎች ብዛት፣ 300 350 378
2.5.6 በቁጥር - 1 1
በየደረጃው የተካሄዳ ዓመታዊ የኪነ ጥበብና ስነ ጥበብ የተቋማትና ሙያተኞች አዋርድ፣ ብዛት፣
1,200 2,100 3,953
2.5.7 በቁጥር
ስልጠና የወሰዱ የባህልና የጥበባት አማተሮች ብዛት፣
2.5.8 በቁጥር
በየደረጃው የተቋቋሙ የጥበባት ክበባትና ቡድኖች ብዛት፣ 89 150 609
38
39 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
3 የስፖርት ልማትን በማስፋፋት ጤናማና አምራች ዜጋን መፍጠርና በአለም አቀፍ መድረኮች ውጤት ማስመዝገብ፤
3.1 የሕዝባዊ እና መንግስታዊ ስፖርት አደረጃጀቶችን በመፈተሸ ሃገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ተቋማትን ቁጥር ማሳደግ፤
3.1.1 በቁጥር
በየደረጃው የተደራጁ ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች 122,904 122,904 126,500
3.1.2 በብር
በየደረጃው በስፖርት ዘርፍ የተደረገ መንግስታዊ የፋይናንስ ድጋፍ 70,122,650 78,204,650 162,224,594
3.1.3 በቁጥር
የተቋቋመ የስፖርት ምክር ቤት/ተቋማት 10,950 7,431 15,733
3.1.4 በቁጥር
ኦዲት የተደረጉ ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች 1,308 1,500 1,370
3.1.5 በብር
በስፖርቱ ዘርፍ አደረጃጀቶች የተሰበሰበ ብር 357,235,966 315,596,537 310,155,000
3.2 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና ማሰልጠኛ ማዕከላቶችን ቁጥር በማሳደግ ህጋዊነታቸውን ማረጋገጥና ተደራሽ ማድረግ፤
ምዕራፍ 1- ምዕራፍ 2 -
3.2.1 የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ አፈፃፀም በመቶኛ፣
በመቶኛ 50 ምዕራፍ 1-100 15
(ምዕራፍ 1) (ምዕራፍ 2)
3.2.2 የአዲስ አበባ ስታዲየም ዕድሳትና ጥገና አፈፃፀም በመቶኛ፣ በመቶኛ
- 100% 10%
3.2.3
በትምህርት ቤቶችና በተቋማት ያሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ብዛት በቁጥር 21,256 27,542 35,043
3.2.4
የእውቅና ማረጋገጫ እና ካርታ ያላቸው የስፖርት ማዘውተሪያዎች ብዛት በቁጥር 16,122 18,700 27,366
3.2.5 ሀገር አቀፍ ስታንዳርደን የሚያሟሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች
በቁጥር 73 78 93
3.2.6 በግል የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በቁጥር
4 7 9
3.2.7 የሚገነቡ የስፖርት ስልጠና ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር
12 12 12
3.2.8 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ተደራሽነት በመቶኛ
15% 16% 17%
3.2.9 በስፖርቱ ዘርፍ በየደረጃው የተፈጠረ የስራ ዕድል በቁጥር
25,475 70,281 140,903
39
40 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
3.3 በየደረጃው የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን በማስፋፋት የሚሳተፈውን ህብረተሰብና የተሳትፎ ሽፋኑን ማሳደግ፤
3.4.2 በስፖርት ዘርፍ የሙያ ብቃት ፈቃድ/COC/ የተሠጣቸው አገልግሎት ሰጪ ባለሙያዎች በቁጥር
1,363 500 750
40
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
3.5.2 በመንግስት ድጋፍ በተከፈቱ የማሠልጠኛ ጣቢያዎች ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች በቁጥር
22,265 23,325 23,900
3.5.7 በወጣት እና ታዳጊ ብሄራዊ ቡድኖች ውስጥ ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች በቁጥር
29 58 58
3.6 የኤሊት (የአዋቂ እና የላቁ) ስፖርተኞችን ቁጥር ማሳደግ፣
3.6.1 በዋና ክለብ ላይ በተከታታይነት መሳተፍ የቻሉ ኤሊቶች ብዛት፣ በቁጥር
190 200 475
3.6.3 በአህጉርና፣ በዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድር መድረኮች የተሳተፉ ኤሊቶች ብዛት፣ በቁጥር
60 148 170
3.7 በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ የውድድር መድረኮችን በማስተባበር የተሻሉ ስፖርተኞችን መለየት እና ህብረተሰቡን ተሳታፊና ተጠቃሚ ማድረግ፣
41
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
3.8 በአህጉርና በአለም አቀፍ ደረጃ በልዩ ልዩ የስፖርት አይነቶች በመሳተፍ ውጤት ማስመዝገብ፣
3.8.1 በአህጉርና አለም አቀፍ የውድድር ተሳትፎ የተደረገባቸው የስፖርት አይነቶች ብዛት፣ በቁጥር
8 11 11
3.8.3 በሀገር ውስጥ የተዘጋጁ አህጉር አቀፍና ዓለም አቀፍ ውድድሮች በቁጥር
- 4 2
3.9 የስፖርት ሕክምና አገልግሎቶችን በማስፋፋት እና አበረታች ቅመሞችን በመከላከል ጤናማ የስፖርት ከባቢን መፍጠር፣
3.9.1 የስፖርት ህክምና አገልግልት ያገኙ ስፖርተኞች በቁጥር
12,420 8,765 9,365
3.10.5 ለሀገር ገፅታ ግንባታና ለስፖርት ቱሪዝም ዕድገት ተልዕኮ የተሰጣቸው አትሌቶችና የስፖርት ባለሙያዎች በቁጥር
- 7 2
42
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.1 የዘርፉን መረጃ አያያዝ በቴክኖሎጂ በመደገፍ ማደራጀት በቁጥር - 40% 60%
4.2.2 የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ያገኙ አመራር እና ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር 524 341 330
4.4.3 የመንግስት ኤሌክትሮኒክ ክፍያን ድርሻ ማሳደግ በቁጥር 100% 90% 100%
4.4.5 መሰረታዊ አገልግሎትን በቅልጥፍና በመስጠት የደንበኞችን እርካታ ማሻሻል በቁጥር 75% 85% 88%
43
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.5.2 በተቋሙ ወረቀት አልባ አሰራርን መተግበር በቁጥር 10% 20% 30%1
4.5.3 በተቋሙ የሚሰጠ አገልግሎቶችን ኦቶሜት ማድረግ በቁጥር 10% 20% 27%
4.6.1 ለተቋም አቅም ግንባታ በሀገር ውስጥ አጋርነት የተገኘ ድጋፍ በቁጥር - 333 ሚሊየን 300 ሚሊ
4.6.2 መረጃዎችን በተለያዩ የተግባቦት ዘዴዎች ተደራሽ ማድረግ በቁጥር 80% 90% 100%
44
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.8.1 በብልሹ አሰራር ዙርያ ጥቆማ ከተደረገባቸው ውስጥ ማስተካከያ የተደረገባቸው በቁጥር -
90% 100%
4.8.2 የሀብት ምዝገባ ያካሄዱ አመራሮች እና ባለሞያዎች ድርሻ ማሳደግ በቁጥር 30%
99% 99%
4.9.1 ወደ አመራር የመጡ ሴት ሰራተኞች ብዛት ማሳደግ በቁጥር 20% 25% 42%
4.9.2 ሥልጠና ያገኙ ሴት ሰራተኞች ድርሻ ማሳደግ በቁጥር 50% 75% 100%
4.9.3 ለአካል ጉዳተኛ ሰራተኞችና ተገልጋዮች ምቹ የስራ ሁኔታና ቦታ መፍጠር በቁጥር 25% 50% 57%
4.10.3 የአቅመ ደካማ ማህበረሰቦች የመኖሪያ ቤቶች መገንባት በቁጥር - 500,000 250,000
45
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
46
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የአመራር የአመራር ቁርጠኝነት መኖር እና ሥራን በባለቤትነት የመያዝ ልምድ በየደረጃው የአመራር ብቃትና ቁርጠኝነትና ፍላጎት ውስንነት፣
4 ብቃት መዳበሩ፣ የሴክተሩ ፖሊሲና ስትራቴጂ ላይ በቂ ግንዛቤ በመያዝ ሌሎችን
እያበቁ የመሄድ ልምድ ያለማዳበር
5 የፋይናንስ መንግስት ለዘርፉ የሚመድበው በጀት በየግዜው እያደገ መምጣቱ የፋይናንስ ግልፅነትና ተጠያቂነት ስርዓት አለመጎልበት፣
አጠቃቀም ውጤታማ የገንዘብ አጠቃቀም እያደገ መምጣቱ በሚፈለገው ደረጃ የፋይናንስ ህግና ደንብን ተግባራዊ አለማድረግ፣
6 ተቋማዊ የቡድን ስራ መንፈስ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጐለበተ መምጣቱ፣ የእውቀት፣ የክህሎትና የአመለካከት ችግሮች በመኖራቸው
ባህል ስራዎችን በመደበኛነት ለመገምገም የሚያስችሉ መድረኮች የሚፈጠሩ ተቋማዊ ለውጡ በሚፈለገው ደረጃ ላይ አለመገኘቱ፣
መሆኑ፣ የባለሙያው የስራ ተነሳሽነት ዝቅተኛ መሆን፣
የተጠኑ ሳይንሳዊ የጥናትና ምርምር ውጤቶችን ተግባር ላይ
ያለማዋል፣
47
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የባህልና ስፖርት ዘርፎች በመንግስት አካላት አገራዊ አንድነትን፣ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና የሰላምና መረጋጋት ሁኔታ አስተማማኝ
መቻቻልንና መቀራረብን ለማምጣት እንደአንድ ዋነኛ አጋዥ ዘርፍ አለመሆን፣
መታየታቸው፣ የፖለቲካ ግጭቶችን በድርድር/በመነጋገር የመፍታት ባህል
የባህልና ስፖርት ዘርፎች በርካታ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች በመቀረጻቸው አለመዳበር፣
1 ፖለቲካዊ
እንደ አገር ግልጽ የአፈጻጸም አቅጣጫ መኖሩ፣ የባህልና ስፖርት ዘርፎችን በተሳሳተ የፖለቲካ አመለካከት የመጠቀም
መንግስት አዲስ የለውጥ/ መደመር/ፍልስፍና መከተሉና አገራዊ አዝማሚያዎች መኖራቸው፣
አንድነትን አጠንክሮ መያዙ፣ በአገራችን የፖለቲካ ተዋናዮች መካከል የመቀራረብና የመነጋገር ባህል
ከጎረቤት አገራት ጋር የተፈጠረ መልካም ግንኙነት፣ አለመዳበር ለግጭት/ሰላም ማጣት መንስኤ መሆን
48
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
አገሪቱ የተለያየ አየር ንብረትና መልክዓ ምድር ያላት መሆኑና የሰዉ ሰራሽና ተፈጥሯዊ ክስተቶች በሚያሳድሩት አሉታዊ ተጽዕኖ
ለዘርፉ እድገት አስተዋጽኦ ያለው መሆኑ፣ የሚፈጠር የስነምህዳር መዛባት ለዘርፉ አሉታዊ ጫና ያለው መሆኑ፣
5 አካባቢያዊ
ሀገራችን የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ መከተሏ ለዘላቂ የአየር በዓለማችን እየተከሰተ ያለው የአየር ንብረት ለውጥ፣ኢሊኖ
ንብረት ቀጣይነት ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ፣ በሀገራችንም ላይ ጫና የሚፈጥር መሆኑ፣
49
50 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ክፍል ሶስት
የዘርፉን የልማት ዕቅድ ለማሳካት ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች የሚኖራቸው ሚና ወሳኝ ነው፡፡ እነዚህ
ሀብቶች ለዘርፉ ልማት ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ባለው
መዋቅር የሚገኙ ናቸው፡፡ በመሆኑም ሀብቶቻችንን በቀጣይ ሶስት ዓመታት በአግባቡ ለይቶ
ለዕቅዱ ስኬት አስተዋፅኦ በሚያበረክት መልኩ መጠቀም ያስፈልጋል፡፡
በስፖርቱም ዘርፍ የልማት ዕቅዱን ለማሳካት ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች የሚኖራቸው ሚና ወሳኝ
ሲሆን ከፌዴራል እስከ ቀበሌ ድረስ ባለው መንግስታዊ መዋቅር ያለው የሰው ኃይል እንዲሁም
በህዝባዊ አደረጃጀት ውስጥ ስፖርቱን በመምራት እየተሳተፈ ያለው በጎ ፈቃድ ሰጭ
አካላት/አማተር አገልጋዮች/ ለዘርፉ አስፈላጊ ሰብዓዊ ሀብቶች ናቸው፡፡ በዚህም መሰረት ከታች
ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ባለው መንግስታዊ መዋቅር ውስጥ 3,202 የስፖርት ባለሙያዎችና
ድጋፍ ሰጪ አካለት ያሉ ሲሆን በሌላ በኩል በህዝባዊ አደረጃጀቶች በተለያዩ ስፖርት ዓይነት
30,560 የስፖርት ዳኞች፣ አሰልጣኞች፣ ኢንስትራክተሮች፣ አማተር አገልጋዮች፣ የስፖርት
ጋዜጠኞች፣ የዩኒቨርስቲ ምሁራን፣ የፀጥታ አስከባሪ ኃይሎች ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም
ዘርፉን ብቁ እና የተሻለ ለማድረግ የሰው ኃይሉን በአግባቡ ጥቅም ላይ በማዋልና ብቃት ያላቸው
ባለሙያዎች በብዛትና በጥራት በማፍራት እየገጠመ ያለውን የማስፈጸም አቅም ክፍተት
በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት ውስጥ እየሰፋ እንደሚሄድ ይጠበቃል፡፡
50
51 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ቁሳዊ ሀብቶች ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ባለው መዋቅር ስር የሚገኙ የባህል ማዕከላት፣
የዕደ-ጥበብ መንደሮች፣ ሙዚየሞች፣ ቲያትር እና ሲኒማ ቤቶች፣ ቤተ-መዛግብቶች፣ ልዩ ልዩ
የስነ-ፅሁፍ ውጤቶች፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች፣ ማሰልጠኛ ማዕከላት፣ የስፖርት
ትጥቆችና መገልገያ መሳሪያዎች፣ በዋነኝነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
51
52 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በሚደረግ የሀገር ግንባታ ዉስጥ የተለያዩ የህዝብ ፍላጎቶች እ ንዲቻቻሉ የጋራ እሴቶችንና
ህልሞችን እንዲገነባ በማድረግ እንዲሁም የህዝቦችን እርስ በእርስ ትስስር ማጠናከር፣ ባህላዊ
ዕሴት፣ የሀገር በቀል እ ዉቀት፣ ማህበራዊ ትስስርና አብሮነትን (Social Cohisition)፣ ብዝሃነትን
መቻቻልን፣ የማይዳሰሱ ቅርሶች፣ ባህላዊ ምግብን፣ ቤተመጻህፍትና ቤተመዛግብት፣ የስራ ባህል፣
የከተበሩ በአላትንና ፌስቲቫሎችን፣ ታሪክና ጀግንነትን የመሳሰሉትን ቁልፍ የትኩረት አቅጣጫዎች
አካቶ የያዘ ሰፊ ስራ በመሆኑ በትኩረት የሚሰራ ይሆናል፡፡
52
53 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በቀጣይ ሶስት ዓመታት የሚመራባቸው ስትራቴጂክ ግቦች እንዲሁም
ስትራቴጂክ ግቦቹን ለመፈፀም የሚያገለግሉ ዋና ዋና ተግባራትን ለሚኒስቴር መ/ቤቱ በተሰጡት
ስልጣንና ተግባር መነሻነት እንደሚከተለው ተዘጋጅተዋል።
ስትራቴጂክ ግብ 1) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ብዝኃ-ባህላዊ እሴቶችንና
ትውፍታዊ ሀብቶችን ማልማት፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እና የሚጠበቁ ውጤቶች
በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ
ለማድረግ የሚሰራ ሲሆን ለሀገር ግንባታ የዋሉ ዘመን ተሻጋሪ ዕውቀቶች መኖራቸው
የሚጠበቅ ውጤት ነው፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች እና የትውፊታዊ ሀብቶችን በማልማትና
በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ ያለውን ሚና ማሳደግ
የሚጠበቅ ውጤት ነው፡፡
የብዝሃ-ባህል፣ አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት ህዝባዊ ትስስርን ማጠናከር
የሚከናወን ዋና ተግባር ሲሆን የአሰራር ስርአት ተዘርግቶላቸው ለዘርፉ ልማት የዋሉ
እንዲሁም ለሀገር ብልፅግና ያላቸው ሚና የጎላ ትውፊታዊ ሀብቶች እና ማህበራዊ እሴቶችን
ማፍራት የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል።
53
54 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
54
55 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
55
56 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
56
57 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ክፍል አራት
የመካከለኛ ዘመን (2016-2018) የልማት ዕቅድ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራትና ኢላማዎች
1.1 በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ ማድረግ፤
የተለዩ ፣የለሙ እና የተጠበቁ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ሀገር በቀል
1.1.1 በቁጥር 11 13 15 17
እውቀቶች ብዛት፣
1.1.2 ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ጥቅም ላይ የዋሉ ሀገር በቀል ዕውቀቶች ብዛት በቁጥር 31 84
56 103
በሀገር በቀል እውቀቶች ላይ አዳዲስ የተፈጠሩ እና አቅማቸው የጎለበተ
1.1.3 በቁጥር 100 250
ባለሙያዎች ብዛት 170 340
1.1.4 በጥናት የተለዩ እና የተዋወቁ ባህላዊ የህክምና ዘዴዎች እና ባህላዊ መድሃኒቶች በቁጥር 28 30 35 40
1.1.5 በጥናት የተለዩ እና የተስፋፉ ባህላዊ የዕርቅና ሽምግልና ስርዓቶች ብዛት፣ በቁጥር 17 46
37 58
1.1.6 የተሰበሰቡ፣ የተደራጁ እና ተደራሽ የተደረጉ የሀገር በቀል እውቀት ጥናቶች ብዛት በቁጥር - 5 8 10
1.1.7 ዶክመንተሪ የተሰራላቸው እና ተደራሽ የተደረጉ የሀገር በቀል እውቀቶች ብዛት በቁጥር 10 12 14 16
57
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች እና የትውፊታዊ ሀብቶችን በማልማትና በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ
1.2
ያለውን ሚና ማሳደግ፣
1.2.1 የብሄር ብሄረ ሰቦችና ህዝቦች ትዕምርተ ተምሳሌቶችን መለየት፣ መመዝገብና በቁጥር 20 24 28 32
ማስተዋወቅ
1.2.2 የብ/ብ/ህዝቦች ባህላዊ ገፅታ የያዘ ሀገር አቀፍ የባህል ፕሮፋይል በቁጥር 1 2 3 4
1.2.7 የቀነሰ አሉታዊ መጤ ባህል በመቶኛ፣ በመቶኛ 60% 55% 50% 45%
58
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
1.3.1 - 5 7 9
የህዝቦችን መተማመንና መስተጋብር ለመፍጠር ተቀርጾ የተተገበረ ፕሮግራም በቁጥር
1.3.2 24 30 45 60
በማህበራዊ አብሮነት ግንዛቤዉን ለማስፋት የተፈጠሩ የውይይት መድረኮች ብዛት በቁጥር
1.3.3 16,500,000 20,000,000 25,000,000 30,000,000
በማህበራዊ አብሮነትና በመቻቻል ቀን ግንዛቤዉ የሰፋ ማህበረሰብ ብዛት በቁጥር
1.3.4 51% 60% 65% 70%
ያደገ መተማመንና ትብብር በመቶኛ፣ በመቶኛ
1.3.5 19% 33% 41% 50%
የጨመረ ማህበራዊ ተሳትፎ በመቶኛ በመቶኛ
2.1.2
የቋንቋ ፖሊሲ ለመተግበር የተዘጋጀ ፍኖተ ካርታ፣ በቁጥር - 1 - -
59
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
2.1.7
የተዘጋጀ የምልክት ቋንቋ ስትራቴጂ (መስማት ለተሳናቸው) ፣ በቁጥር - - 1 -
በቋንቋ ልማት ዙሪያ በየደረጃው የተካሄዱ ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ኩነቶች፤ ስልጠናዎች በቁጥር 19 25 30 35
2.1.8
ግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረኮች ብዛት፣
የተዘጋጀ የቋንቋ ፖሊሲ ማስፈፀሚያ የህግ ማዕቀፍ፣ ስታንዳርድ ደንቦች መመሪያችና የአሰራር በቁጥር 1 2 3 4
2.1.9 ሥረዓት፣
የተለዩና የተሰነዱ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ቋንቋዎች የመልሶ ማገገም የተሰራላቸው በቁጥር 25 27 29 31
2.1.10 (የስነ-ቃል ስነዳ እና ሰዋሰው ስራ) ፣
2.2.2
የትርጉምና አስተርጓሚነት ሙያ የተስፋፋባቸው ከፍተኛ የትምህርት ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር - - 1 -
የተዘጋጁ ሙያዊ መዝገበ ቃላት (የህግ፣ የጤና፣ የሳይንስና ቴክኖሊጂ ....) ብዛት፣ በቁጥር - 1 2 3
2.2.3
አነስተኛ ተናጋሪ ላላቸው ቋንቋዎች የተዘጋጀ መዝገበ ቃላት፣ እና የተቀረጹ ሥርዓተ-ቋንቋ በቁጥር 22 25 26 27
2.2.6 ጽህፈት ብዛት፣
60
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
2.3.2 የንባብ ባህል ለማዳበር የተደረገ የንቅናቄ ፕሮግራም ብዛት፣ በቁጥር 295
397 483 525
61
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
3.1.4 ሀገራችን ባዘጋጀችው አህጉርና አለም አቀፍ የባህል ቱሪዝም ኩነቶች ላይ ተሳታፊ 200
በቁጥር 500 1000 1500
ህብረተሰብ ብዛት
3.1.5 በውድድር ተለይተው የተመረጡና የተዋወቁ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበብ 9
በቁጥር 10 12 15
ብዛት፣
3.1.6 የተካሄዱ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ሂስ መድረኮች ብዛት፣ በቁጥር
37
50 65 80
3.1.12 4
በኪነ ጥበብ ሥነ ጥበብ ሙያዎች የተዘጋጁ የምዘና መሳሪያዎች ብዛት በቁጥር 6 7 8
62
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
3.2 በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶችን የሚያጎለብቱ የኪነ-ጥበብ ስራዎችን በማስፋፋት የጥበብ ደረጃውን ማሳደግ፣
3.2.1 የኪነጥበብ አገልግሎት ያገኘ ህብረተሰብ በሚሊዮን በቁጥር 19,918,234 17,155,123 19,194,008
9,372,224
3.2.2 ለህዝብ ተደራሽ የሆኑ የቴአትር ትርዒቶች ብዛት፣ በቁጥር 596 750 800 850
3.2.3 ለህዝብ ተደራሽ የሆኑ የሙዚቃ ትርዒቶች ብዛት፣ በቁጥር 492 600 650 700
3.2.4 የተዘጋጁ ብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ዜማዎች ብዛት፣ በቁጥር 63 68 73 78
3.2.6 ልማታዊ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተዘጋጁ ቴአትሮች ብዛት፣ በቁጥር 21 26 31 36
3.2.7 ልማታዊ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተዘጋጁ ዜማዎች ብዛት፣ በቁጥር 38 48 58 68
ብቃት ባላቸዉ ወጣትና ተተኪ ደራሲያን የተዘጋጀ የሙሉ ጊዜና አጫጭር ቴአትር
3.2.8 ድርስቶች
በቁጥር 1 2 3 4
3.2.9 በግል ኢንተርፕራይዞች የተዘጋጁ ትርኢቶችና ልዩ ልዩ ዝግጅቶች ብዛት በቁጥር 123 180 257 294
3.2.10 በጥበቡ ዘርፍ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተሰራጩ የማስታወቂያ/ፕሮዳክሽን/ ስራዎች ብዛት በቁጥር 202 530 592 632
3.2.11 በቴአትርና ሙዚቃ ስልጠና የወሰዱ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር 387 793 795 977
63
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
22 32 42 52
3.3.2 የዕደ-ጥበብ ምርትን ለማሳደግ የተፈጠሩ የቴክኖሎጂ እና የዲዛይን የእውቀት ሽግግሮች፣ በቁጥር
2 2 2
3.3.5 የተዘጋጀ የባህል ምርቶች ብራንድ ብዛት፣ በቁጥር 4
21 30 40 50
3.3.6 የዕደ-ጥበብ ምርቶችን ገበያ ለማስፋፋት የተደረገ የፕሮሞሽን ስራዎች ብዛት፣ በቁጥር
1 3 6 9
3.3.7 የፈጠራ ባለቤትነ ጥበቃ ያገኙ የባህል አልባሳት አይነቶች ብዛት፣ በቁጥር
43 60 80 100
3.3.8 የተደራጁ የዕደ-ጥበብ ምርቶች ሞዴል ማምረቻና መሸጫ ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር
- - 1
3.3.9 የተቋቋመ ሀገር አቀፍ የዕደ-ጥበብ ምርቶች ገበያ ማዕከል ብዛት፣ በቁጥር -
3.3.10 በባህል ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተፈጠረ የስራ ዕድል፣ በቁጥር 171,137 660,935 800,835 940,735
3.3.11 ከዕደ-ጥበብ ምርቶች ምርትና ሽያጭ የተገኘ ገቢ፣ በብር 23,028,180 101,251,120 181,100,020 251,401,145
64
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በፌደራል እና ክልሎች በፊዚካልና ቴክኒካል መሰረተ ልማት የተደራጁ በስራ ላይ ያሉ - 128 460 128
3.4.2 በቁጥር
ባህል ተቋማት /ትያትር ቤቶች፣ ፊልም ቤቶችና ቤተ- መጻህፍት/፤
469 589 769 991
3.4.3 የተስፋፉ አዳዲስ የኪነ ጥበብና ስና ጥበብ ተቋማት፣ በቁጥር
3.4.5
የጥበብ ተቋማት የሙያ ብቃት ፍቃድ ማረጋገጫ የተሰጣቸው አገልግሎት ሰጪ
በቁጥር
1,025 1,500 2,000 2,500
ሙያተኞች
3.5 የጥበባት ዘርፍ አደረጃጀት፣ አቅም ግንባታ፣ ማስተዋወቅና ገበያ ልማት ስራዎችን ማጎልበት፤
3.5.1 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተደረጁ የፈጠራ ጥበባት የሙያ ማህበራት፤ ቁጥር 22 24 26 28
3.5.2 የጥበባት ዘርፍ የፈጠራ ስራዎችን ለማስተዋወቅ የተፈጠሩ የገበያ ትስስሮች ብዛት በቁጥር
98 150 200 250
3.5.7 በቁጥር
በየደረጃው የተቋቋሙ የጥበባት ክበባትና ቡድኖች ብዛት 609 650 700 750
65
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.1 የሕዝባዊ ስፖርት አደረጃጀቶችን በመፈተሽ ሃገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ተቋማትን ቁጥር ማሳደግ፤
66
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.2.1 የብሔራዊ ስታዲየም 2ኛ ምዕራፍ ግንባታ አፈፃፀም፣ በመቶኛ 10% 25% 70% 100%
4.2.2 የአዲስ አበባ ስቴዲየም እድሳት እና ጥገና አፈፃፀም፣ በመቶኛ 10% 50% 100%
-
4.2.3 ግንባታቸው የተጠናቀቀ የክልልና ከተማ አስተዳደር ስታድየሞች ብዛት በቁጥር
- 1 3 5
4.2.6 የእውቅና ማረጋገጫ እና ካርታ ያላቸው የስፖርት ማዘውተሪያዎች ብዛት በቁጥር 27,366
37,086 39,472 41,859
4.2.7 አለም ዓቀፍ ስታንዳርደን ያሟሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ብዛት፣ በቁጥር
- 2 3 5
4.2.8 ሀገር አቀፍ ስታንዳርደን የሚያሟሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ብዛት፣ በቁጥር 93
120 150 180
4.2.12 በሀገር ውስጥ በስታንደርዱ መሠረት የስፖርት ትጥቆችና ቁሳቁሶችን የሚያመርቱ ተቋማት ብዛት፣ በቁጥር
3 4 5 6
4.2.15 በስፖርት ኢንቨትመንት የተሰማሩ ግለሰቦች ያደገ የካፒታል መጠን በብር፣ በብር
533,000,000 638,548,026 757,096,052 886,644,078
67
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.3 በየደረጃው የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን በማስፋፋት የሚሳተፈውን ህብረተሰብና የተሳትፎ ሽፋኑን ማሳደግ፤
4.3.1 የህብረተሱ በጤናና በአካል ብቃት ተሳትፎ በመቶኛ፣ በመቶኛ 20% 20% 20%
19%
4.3.2 በት/ቤቶች በስፖርትና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ ብዛት፣ በቁጥር
20,932,033 24,768,484 25,387,696 26,022,389
4.3.3 በመስሪያ ቤቶች በስፖርትና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ ብዛት፣ በቁጥር
520,142 600,000 750,000 900,000
4.3.4 በመኖሪያ ስፍራዎች በስፖርትና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ ብዛት፣ በቁጥር
290,000 400,000 520,000 640,000
4.3.5 ህግና የጨዋታ ደንብ ወጥቶላቸው የተስፋፉ ባህላዊ ስፖርቶች ብዛት፤ በቁጥር -
10 11 12
68
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.4.1 በስፖርት ዘርፍ የሙያ ብቃት ፈቃድ/COC/ የተሠጣቸው ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር
2,613 3,810 5,310 6,810
4.4.2 የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የወሰዱ ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር
3,929 5,545 6,647 10,893
4.4.3 የአጭር የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የወሰዱ የስፖርት ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር
15,907 20,654 27,767 34,964
4.4.4 የመካከለኛ ጊዜ ስልጠና የወሰዱና አቅማቸው የጎለበተ የስፖርት ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር
420 746 1,033 1,305
4.5 በታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ልማት ፕሮግራም ተተኪ ስፖርተኞችን ማፍራት፣
4.5.1 በመንግስት ድጋፍ የተከፈቱ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ጣቢያዎች ብዛት፣ በቁጥር
956 1,269 1,269 1,269
4.5.2 በመንግስት ድጋፍ በተከፈቱ ጣቢያዎች ስልጠና የሚከታተሉ ሰልጣኞች ብዛት፣ በቁጥር
23,900 31,725 31,725 31,725
4.5.3 በግሉ ማህበረሰብ ድጋፍ የሚከፈቱ የስፖርት ስልጠና ጣቢያዎች ብዛት፣ በቁጥር
5 58 68 82
4.5.4 በግለሰብ የስፖርት ማበልፀጊያ ማዕከላት ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች ብዛት፣ በቁጥር
400 2,999 3,124 3,289
4.5.5 በክለቦች ስር ተይዘው ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች ብዛት፣ በቁጥር
610 1,844 1,958 2,080
4.5.6 በመንግስት ማበልፀጊያ ማዕከላት ስልጠና የሚከታተሉ ሰልጣኞች ብዛት፣ በቁጥር
1,903 2,274 2,731 2,828
በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች ብዛት፣ በቁጥር
820 820 1,200 1,200
በክልሎችና አ/አስተ ስልጠና የሚከታተሉ ሰልጣኞች ብዛት፣ በቁጥር
1,083 1,454 1,531 1,628
4.5.7 ስልጠና መስጠት የጀመሩ ማሰ/ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር
16 18 20 22
4.5.8 በወጣት እና ታዳጊ ብሄራዊ ቡድኖች ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች ብዛት፣ በቁጥር
58 272 330 438
69
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.7.10 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀ የሴቶች ጨዋታ ውድድር ብዛት በቁጥር
1 1 - 1
4.7.14 ሀገር ውስጥ የተዘጋጁ አህጉር አቀፍና ዓለም አቀፍ ውድድሮች ብዛት፣ በቁጥር
6 8 10 12
70
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
4.8 በስፖርት አበረታች ቅመሞች እና በስፖርት ሳይንስ ህክምና ዙሪያ የግንዛቤ፣ ምርመራ እና ቁጥጥር ስራዎችን በማከናወን ጤናማ የስፖርት ከባቢን መፍጠር፣
4.9.4 የአለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የስፖርት ለልማት እና ሰላም ቀን ፕሮግራም ብዛት በቁጥር
3 1 1 1
71
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
5.1 የዕቅድ ዝግጅት፣ የክትትልና ግምገማ እና የስታቲስቲክስ መረጃ አስተዳደር አሰራር ማሻሻል፣
72
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
5.5.1 ለተቋም አቅም ግንባታ በሀገር ውስጥ አጋርነት የተገኘ ድጋፍ በቁጥር
300ሚሊ 707ሚሊ 850ሚሊ
73
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
74
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
5.10.3 የባህልና ስፖርት ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ አመላካች ሳተላይት አካዉንት ማዘጋጀት፣ በቁጥር -
1 1 1
5.10.4 የፖሊሲ ክትትልና ግምገማ ስርዓት መዘርጋት፣ በቁጥር -
1 - -
5.10.5 የዘርፉን የአስቸካይ ጊዜ አደጋ ምለሽና የመልሶ ማቋቋሚያ ስትራቴጂ ማዘጋጀት በቁጥር -
1 - -
5.10.6 የፖሊሲና ስትራቴጂ ግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኮችን ማዘጋጀት በቁጥር -
5 5 5
5.10.7 የዘርፉን ፖሊሲና ስትራጂ ግምገማዊ ጥናት (Evaluative Research) ማድረግ በቁጥር -
2 2 3
75
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ክፍል አምስት
5.1) የመካከለኛ ዘመን የኢንቨስትመንት ፍላጎትና ኢላማዎች
የፖሊሲና
የስራ አመራርና
ስትራቴጅ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ቢሮ ባህልና ስፖርት
አስተዳደር 250.000.000 አ.አ
ጥናትና ህንፃ ግንባታ ሚኒስቴር
ፕሮግራም
ምርምር
የፖሊሲና
ስትራቴጅ ጥናትና
ምርምር
76
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
77
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
78
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
79
የ ባ ህ ል ና ስ ፖር ት ሚኒ ስ ቴር የ ሶ ስ ት ዓ መት የ ል ማትና ኢን ቨ ስ ትመን ት ዕ ቅድ
ክፍል ስድስት
6) የአደጋ ስጋት ግምገማ እና ስጋቶችን ለመቀነስ የሚተገበሩ ስትራቴጂዎች
6.1) የአደጋ ስጋት ግምገማ
በልማት እቅዱ ከተያዙት ሰፊ የመሠረተ ልማት እቅዶች አንፃር የፋይናንስ ውስንነት
ሊያጋጥም ይችላል፣
ለካፒታል ፕሮጀክቶች ግንባታ የምንዛሪ እጠረት ሊያጋጥም የሚችል መሆኑ፣
በበላይ አካላት የሚፀድቁ የህግ ማዕቀፎች በወቅቱ ተጠናቀው አለመምጣት፣
ሠው ሠራሽ እና ተፈጥሮዓዊ አደጋዎች በዕቅዱ ላይ በሚያሳድሩት አሉታዊ ተጽዕኖ ልዩ
ልዩ ፕሮግራሞች ሊቋረጡ መቻላቸው፣
የአገራዊ ሰላምና ጸጥታ ለአጠቃላይ የኪነ-ጥበብ፣ ስነ-ጥበብና ፈጠራ ልማት ዘርፍ
ለመከወን እና በተለያዩ ስፍራዎች ለማቅረብ ከፍተኛ ተፅእኖ ያለው ነው፤
የዘርፍ አደረጃጀት ከማዕክል እስከ ታችኛው አካል ድረስ ወጥ አለመሆኑና
ከሚመለከታቸው ሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ ለማቀድ ለመገምገምና ለመሥራት አለመቻል፤
ሊከሰቱ የሚችሉ አለም አቀፍ በሽታ ወረርሽ የአደጋ ስጋት አስቀምጦ አለመዘጋጀት
በአለም አቀፍ የሚከሰቱ የኢኮኖሚ ቀውስ /great deperation ምክንያት በዘርፉ እድገት
ላይ የሚያስከትለውን ችግር ተዕንበያ አስቀምጦ አለመስራት፤
በአለም አቀፍ ደረጃ ዘርፉን ተወዳዳሪ ሊደርገውን የሚችለውን ስልት አለመንደፍ
ተቋማዊ ለውጥ የሚያመጣ የሰው ሃብት፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣መፍጠር አለመቻል፤
በዕደ-ጥበብ ዘርፍ የተሰማሩ በርካታ ዜጎች ለስራው የሚያስፍልገው የግብዐት አቅርቦት
ችግርና በዋጋ ውድነት ምክንያት ከዘርፉ እየወጡ መምጣት፤
በሚፈጠሩ ሰው ሰራሽና በተፈጥሮ በሚፈጠር ችግሮች ምክንያት ሴቶች፣ህጻናትና አካል
ጉዳተኞ ከፍ ያለ ጉዳት ሊያመጣ የሚችለውን ችግር በመገንዘብ ማገገሚያ እቅድ
አለማዘጋጀት፤
6.2) የአደጋ ስጋት ለመቀነስ የሚተገበሩ ሰትራቴጂዎች
81
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ክፍል ሰባት
7) የክትትልና ግምገማ አሰራርና ስርዓት
የዘርፉን የልማት እቅድ በህብረተሰቡና በባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ተግባራዊ በማድረግና የተጣሉትን
ግቦች ስኬታማ በማድረግ ለሀገራዊ ራዕይ መሳካት የድርሻውን በመወጣት በእቅድ ዘመኑ የሚከተሉት
የክትትል፣ ግምገማና የድጋፍ አቅጣጫዎች በስራ ላይ የሚውሉ ይሆናል፣
በዘርፉ ስትራቴጂክ ዕቅድ ዙሪያ ከክልሎችና ከማህበራት ጋር በመወያየት ግብዓት ማሰባሰብ እና
የጋራ መግባባት ላይ መድረስ፣
የመካከለኛ ዘመንና አመታዊ የልማት እቅዶችን በየደረጃው በማዘጋጀት ተግባራዊ መሆናቸውን
መከታተል፣
ስትራቴጂክ ዕቅዱ ለጉባኤ ቀርቦ እንዲፀድቅ በማድረግ በየጊዜው የደረሰበትን አፈፃፀም
እየተገመገመ ድጋፍ ይደረጋል፤
በዘርፉ የተለዩትን ቁልፍ የውጤት መስኮች (KRAs) እና ቁልፍ የውጤት አመልካቾች (KPIs)
ተመርጠው በትኩረት ክትትል እንዲደረግባቸው ማድረግ፣
የዘርፉንና የባለድርሻ አካላትን አመታዊ የእቅድ ዝግጅትና የአፈፃፀም ግምገማ መድረኮችን
በማደራጀት የክትትልና የግምገማ ስራዎችን በማቅረብ ውጤታማ ማድረግ ፣
በየደረጃው የአካል ፣የሪፖርት ግንኙነትና የአፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ጊዜውን ጠብቆ
እንዲቀርብ መከታተል፣
የባለድርሻ አካላትን የእቅድ አፈፃፀም የሚያሳይ የየሩብ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለጉባኤና ለሚመለከታቸው አካላት ማቅረብ፣
በየደረጃውየሚገኙ ባለድርሻ አካላት በመስክ በመገኘት የእቅድ አፈፃፀም ሂደቱ እንዲከታተሉና
እንዲገመግሙ ድጋፍ ማድረግ፣
እንደ አስፈላጊነቱ የመካከለኛ ዘመን የእቅድ አፈፃፀምን በመገምገም፣ በእቅድ ላይ የክለሳ
ሥራዎችን ማከናወን፣
የባለድርሻ አካላትን አመታዊ የእቅድ ዝግጅትና የአፈፃፀም ግምገማ መድረኮችን በማደራጀት
የክትትልና የግምገማ ስራዎችን በማቅረብ ውጤታማ ማድረግ ፣
ዘርፎችና የስራ ክፍሎች በየጊዜው የእቅድ አፈፃፀም ሂደቱ እንዲከታተሉና እንዲገመግሙ
ማድረግ፣
ትምህርት የሚወሰድበት የተሞክሮ ልውውጥ ሥራዎችን የመከታተል፣ የመደገፍና የመገምገም
ስራ አጠናክሮ መተግበር፤
ተከታታይ የሙያ ማህበራት በዘርፉ ውስጥ በየደረጃው ለሚሰሩ ባለሙያዎች የዕውቀት
አቅማቸውን ለመገንባት የሚያስችል ስልጠናዎችን መስጠት፤
ቀልጣፋና ታአማኒነት ያለው መረጃን ለማደራጀት የሚያስል ሶፍትዌር አልምቶ እንዲተገበር
ማድረግ፤
82
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በ2016-2018 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የፕሮግራም በጀት የሚታቀፉ የፕሮግራም ውጤት አምክኖዊ ዝርዝር
ሰእትራቴጂክ
ግብ ውጤት ተኮር ዋና ዋና ተግባራት (key result ቁልፍ የውጤት አመላካቾች (key performance
የፕሮግራም
(Strategic areas) indicators)
Goal)
የስራ አመራርና አስተዳደር
የመፈፀምና ፕሮግራም የድጋፍና አገንግሎት አሰጣጥን ማሳደግ የተሰጠ የድጋፍ አገልግሎት በመቶኛ
ማስፈፀም አቅም የተቀረፁና የተሻሻሉ ፖሊሲና ስትራቴጅዎች፣ የተዘጋጁ ማእቀፎችና የአሰራር ሥርዓቶች ብዛት
ግንባታ የፖሊሲና ስትራቴጂ
ጥናትና ምርምር የተጠኑ ችግር ፈቺ ጥናቶች፣ የዘርፉን የፖሊሲና ስትራቴጂ ጥናትና ምርምር ስራዎችን ማከናወን
በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና የተለዩ ፣የለሙ እና የተጠበቁ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ሀገር በቀል እውቀቶች
እንዲለሙ ማድረግ፤ ብዛት፣
በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች እና የትውፊታዊ ሀብቶችን
የባህል እና ቋንቋ የባህል ልማት ፕሮግራም በማልማትና በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ
ልማት ያለውን ሚና ማሳደግ፣ መጤና ጎጅ ልማዳዊ ባህሎችና ድርጊጊቶችን መከላከል፣
የብዝሃ-ባህል፣አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት ህዝባዊ ትስስርን
ማጠናከር፣ ያደገ መተማመንና ትብብር በመቶኛ፣
የተለዩና የተሰነዱ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸውና የመልሶማገገም ሥራ
የቋንቋ ልማት ፕሮግራም የብ/ብ/ህዝቦች ቋንቋዎች እንዲጠኑ፣ እንዲለሙ፣ ስነ-ጽሑፎቻቸው የተሰራባቸው ቋንቋዎች ብዛት፣
እንዲዳብሩና እንዲስፋፉ በማድረግ የቋንቋዎችን አጠቃቀም ማጎልበት፣ በፌዴራል የስራ ቋንቋዎች አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ብዛት፣
ሀገር አቀፍ ደረጃ በፊዚካልና ቴክኒካል መሰረተ ልማት የተደራጁና በስራ ላይ ያሉ
የባህልና ኪነ-ጥበብ ተቋማት፤
በየደረጃው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የወሰዱ የባህል ተቋማት
የጥበብ ተቋማት የሙያ ብቃት ፍቃድ ማረጋገጫ የተሰጣቸው አገልግሎት ሰጪ
ያደገ የጥበባት ተቋማትና ሙያተኞች አደረጃጀትና አቅም፣ ሙያተኞች
የኪነ ጥበብና ሥነ በየደረጃው ባሉ መዳረሻዎች የተካተቱ የጥበብ ማሳያና መሸጫ ቦታዎች ብዛት፣
የኪነ-ጥበብና ሥነ-ጥበብ
ጥበብ ፈጠራ በጥበባት የፈጠራ ተቋማትና ሙያተኞች ልማት ዙሪያ የተዘጋጁ የስልና መድረኮች
ፈጠራ ልማት ፕሮ ግራም
ልማት
የተስፋፋና የተዋወቀ የባህልና ጥበባት ልማት፣ ስታንዳርድ ያሟሉ የጥበባት አደረጃጀቶች ብዛት፣
የበውድድር ተለይተው የተመረጡና የተዋወቁ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ
ጥበብ ብዛት፣
ያደገና የተስፋፋ የኪነ-ጥበብና ሥነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት፣ የተካሄዱ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጠበባት ሂስ መድረኮች ብዛት፣
ያደገ የድንቅነሽ ኢትዮጵያ የሕዝብ ለሕዝብ በሙዚቃዊ ትርኢት መድረክ፣ የተዘጋጀ የድንቅነሽ ኢትዮጵያ ሙዚቃዊ መድረክን ብዛት፣
የተጠናከረ የስፖርት ማህበራት ምዝገባ ደጋፍና ቁጥጥር፣ በፌዴራልና ክልል የተደራጁ ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች ብዛት፣
የተጠናከረ የስፖርት ፋሲሊቲ ልማትና አስተዳደር፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎች ተደራሽነት በመቶኛ
በስፖርት ልማት ያደገ የማህረሰብ ስፖርት ተሳትፎ፣ የህብረተሱ በጤናና በአካል ብቃት ተሳትፎ በመቶኛ፣
ንቁ፣ ተወዳዳሪና የስፖርት ልማት
አሸናፊ ዜጋ ፕሮግራም ያደገ የስፖርት ውድድርና ተሳትፎ፣ በስኬት የተጠናቀቁ የስፖርት አይነቶች ብዛት
መፍጠር የስፖርት ትምርህርትና ስልጠና የስፖርት ትምርህርትና ስልጠና
ማሳደግ፣ የተዘጋጁ ብሄራዊ የስልጠና ማንዋሎችና ስታንዳርዶች ብዛት፣
የተሰጠ የስፖርት ሳይንስ ህክምና አገልግሎትና ስልጠና፣ የስፖርት ህክምና አገልግልት ያገኙ ስፖርተኞች ብዛት፣
83
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በ2016-2018 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የፕሮግራም በጀት የሚታቀፉ የፕሮግራም ውጤት አምክኖዊ ዝርዝር
የፖሊሲና ስትራቴጂ
ጥናትና ምርምር
11,500,000 15,000,000 18,500,000 45,000,000
84
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
በ2016-2018 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የፕሮግራም በጀት የሚታቀፉ ፕሮግራሞች፣ ንኡስ ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች
ፕሮጀክቱ
የንኡስ የፕሮጀክቱ ፕሮጀክቱ
የፕሮግራም ስም የፕሮጀክት ስም የፕሮጀክቱ አስፈፃሚ አካል ፕሮጀክቱ የሚተገበርበት ክልል የሚጠናቀቅበት
ፕሮግራም ስም ኢንቨስትመንት ግምት የሚጀምርበት ጊዜ
ጊዜ
ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 250.000.000 2017 2018
የስራ አመራርና የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ቢሮ ህንፃ
አስተዳደር ፕሮግራም ግንባታ
የፖሊሲና ስትራቴጂ
ጥናትና ምርምር
የባህል ልማት
የብሔራዊ የባህል ማዕከል ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 140.000.000 2016 2018
ፕሮግራም
የመዛግብት የክምችት ሥፍራ ግንባታ 93,538,500 ነባር 2016
ብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና
እና የውስጥ ዕቃ ሟሟያ አ/አበባ
ቤተ-መፃህፍት
የክርስትና እና የእስልምና ሃይማኖት 80,000,000 2017 2018
ብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና
ጥንታዊ ጥሁፎች ሙዝየም ማቋቋም አ/አበባ
ቤተ-መፃህፍት
የመዛግብት መመልከቻ ቴክኖሎጂ ብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና 40,000,000 2017 2018
ማቋቋም አ/አበባ
ቤተ-መፃህፍት
የእደ-ጥበብ ገበያ ማዕከል ግንባታ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 30.000.000 2017 2018
ቋንቋ ልማት
ፕሮግራም
የዕደ-ጥበብ ማሰልጠኛ ማእከል ግንባታ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 90.000.000 2016 2018
የጥበብ ዲጂታላይዜሽን እና
ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 50.000.000 2017 2018
ፕላትፎርም ስራ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ
የብሄራዊ ቲያትር ቤት እድሳትና ጥገና አ/አበባ 150.000.000 2016 2016
ቲአትር
85
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ
ፕሮጀክቱ
የንኡስ የፕሮጀክቱ ፕሮጀክቱ
የፕሮግራም ስም የፕሮጀክት ስም የፕሮጀክቱ አስፈፃሚ አካል ፕሮጀክቱ የሚተገበርበት ክልል የሚጠናቀቅበት
ፕሮግራም ስም ኢንቨስትመንት ግምት የሚጀምርበት ጊዜ
ጊዜ
የኢት/ያ ፀረ አበረታች
ዶፒንግ ምርመራ ማዕከል አ/አበባ 80,000,000 2017 -
ቅመሞች ባለስልጣን
የባህል ልማት
ፕሮግራም
103,538,500 120,000,000
130,000,000
353,538,500
የኪነ ጥበብና ሥነ
ጥበብ ፈጠራ ልማት 280.000.000 119.500.000 99.500.000 499.000.000
ፕሮግራም
የስፖርት ልማት
ፕሮግራም
5.620.000.000 5.150.000.000 2.500.000.000 13.270.000.000
86