You are on page 1of 87

የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር

የመካከለኛ ዘመን
(2016-2018) የልማት እና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ሚያዝያ/2015 ዓ.ም
አዲስ አበባ
1 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ማውጫ

መግቢያ…………………………………………………………………….….…….…….…...2

1) ተልዕኮ ፣ ራዕይ፣ እሴቶች እና ሥልጣንና


ተግባር……………….…..…..…..……............4

2) የሶስት ዓመታት (2013-2015) የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ

2.1) የባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ


………………………...……....…………..…..………….6
2.2) የኪነ-ጥበብ፣ ስነ-ጥበብና ፈጠራ ልማት ዘርፍ…………………………………………
12
2.3) የስፖርት ልማት ዘርፍ ………………………...……………………………..………
18
2.4) ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም፣ የሀብት አጠቃቀም እና የአገልግሎት አሰጣጥ….…..…..
27
2.5) የ3 አመታት (2013-2015) የልማት እቅድ አፈፃፀም ሰንጠረዥ………….……………
31
2.6) የነባራዊ ሁኔታ ትንተናዎች......………………………………………………….……
44
3) የመካከለኛው ዘመን የልማት ዕቅድ እንድምታዎችና የሚጠበቁ ውጤቶች

3.1) የመካከለኛ ዘመን ዕቅዱን ለማዘጋጀት የተወሰዱ ዋና ዋና ታሳቢዎች …….....……… 48


3.2) ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎች እና ግቦች …………………………………………………49
3.3) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅዱ ዋና ዋና ተግባራት እና የሚጠበቁ ቁልፍ
ውጤቶች…51
4) የመካከለኛ ዘመን (2016-2018) የልማት ዕቅድ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራትና ኢላማዎች

4.1) የመካከለኛ ዘመን (2016-2018) የልማት ዕቅድ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራትና


ኢላማዎች ሰንጠረዥ………….………………………………………………………..…… 54
5) የመካከለኛ ዘመን የኢንቨስትመንት ፍላጎትና ኢላማዎች

5.1) የመካከለኛ ዘመን የኢንቨስትመንት ፍላጎትና ኢላማዎች………..…….…..…….……..


73

1
2 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

5.2) የዝርዝር አመታዊ የኢንቨስትመንት ኢላማዎች በፕሮጀክት …..…………..…..……..


74
6) የአደጋ ስጋት ግምገማ እና ስጋቶችን ለመቀነስ የሚተገበሩ ስትራቴጂዎች

6.1) የአደጋ ስጋት ግምገማ …..…………..…………..…………..………...…………..… 75


6.2) የአደጋ ስጋት ለመቀነስ የሚተገበሩ ስትራቴጂዎች …..…….…..…………...………..
76
7) የክትትልና ግምገማ አሰራርና ስርዓት …..…………..…..………...…..…………..…….
77

ዕዝሎች …..…..…………..…..…………..…..…..…..…………..…..…...…..…..…… 78

መግቢያ
ባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ስፖርት በማህበረሰብ ዕድገት ላይ ከፍተኛ የሆነ አዎንታዊ ተፅዕኖ እንዳላቸው
ልዩ ልዩ ጥናቶች ያመላክታሉ። ለአብነትም ማህበረሰባዊ ዕሴቶችን በመገንባት እና ማህበራዊ
መስተጋብርን በማጠናከር፣ በማንነቱ የሚኮራ እና በራሱ የሚተማመን ዜጋን በመፍጠር፣ የበጎ-
ፈቃደኝነት ዕሳቤን በማሳደግ፣ የትምህርት አቀባበልን በማጎልበት፣ ወንጀልን በመቀነስ፣ ለሕክምና
አገልግሎት የሚውሉ ወጪዎችን በመቀነስ፣ በአዕምሮና በአካል የዳበረ ዜጋን በመፍጠር እንዲሁም
ለኢኮኖሚ ዕድገት ግብዓት በመሆን ረገድ ከፍተኛ አስተዋትዖ ያበረክታሉ።

ይህንን ዕዉነታ የተገነዘቡ ሀገራትም በትዉልድ ቅብብሎሽ ያገኟቸዉን እና ያዳበሯቸዉን የባህል


ሃብቶቻቸውን ለመጠበቅ፣ ለማልማት፣ ለሌሎች ተደራሽ ለማድረግ እንዲሁም ስፖርትን በማልማት
የዜጎቻቸውን ጤና ለመጠበቅ፣ ሰላምን እና ወንድማማችነትን ለማስፈን፣ ገፅታን ለመገንባት
እንዲሁም ለሌሎች ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ዕድገቶቻቸው ዘርፎቹን ጥቅም ላይ
ለማዋል ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተው በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ፡፡

የኪነ-ጥበብ፣ ስነ-ጥበብ እና የስፖርት መድረኮች ግለሰቦችን እና የተለያየ ባህል ያላቸውን


የማህበረሰብ ክፍሎች በማሰባሰብ፣ በማቀራረብ እና ማህበረሰባዊ መስተጋብርን በማጠናከር ለባህል
ዕድገት ከፍተኛ ሚና የሚጫወቱ መሆኑን ተከትሎ በርካታ ሀገራት ዘርፎቹን አስተሳሰርው
በመምራት የዘርፎቹን ሁለንተናዊ ፋይዳ በአግባቡ ሲጠቀሙ ይስተዋላል።

በሀገራችንም መስከረም 24/2014 ዓ.ም የተደረገውን አዲስ የመንግስት ምስረታ ተከትሎ የፌደራል
መንግስት አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014
መሠረት የባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ስፖርት ዘርፎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚመራ፣ የሚያስተባብር
እና የሚከታተል ተቋም ‘’የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር’’ በሚል ስያሜ እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡

2
3 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በዚሁ መሰረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአገራችንን ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ባህላዊ ዕሴቶች
በማልማት እና የስፖርት ልማትን በማስፋፋት ዘላቂ የሆነ ማህበራዊና ምጣኔ-ሃብታዊ ብልፅግናን
የማረጋገጥ ዓላማን ሰንቆ የተቋቋመ ሲሆን በአዋጅ ከተሰጡት ስልጣንና ተግባር በመነሳት በዋና
ተልዕኮነት በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ ዕሴቶችን፣ ቋንቋዎች እና ሀገር በቀል ዕውቀቶች
እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁ እንዲለሙና ለትውልድ እንዲሻገሩ የማድረግ፣ የኪነ ጥበብ፣ ሥነ ጥበብና
የፈጠራ ስራዎች ማስፋፋት፣ ህዝባዊ መሰረት ያለው ስፖርት በመላ አገሪቱ እንዲኖር ምቹ
ሁኔታዎችን የመፍጠር፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችንና ማበልፀጊያ ማእከላትን በማስፋፋት
ህብረተሰቡን በስፖርት ለሁሉም እና በባህላዊ ስፖርት ተሳታፊነቱንና ተጠቃሚነቱን የማጎልበት፣
የባህል፣ የጥበባትና ስፖርት ዘርፍን በማልማት የአገራችንን መልካም ገጽታ በመገንባት ዘላቂ የሆነ
ማህበራዊና ምጣኔ-ሃብታዊ ብልፅግና የማረጋገጥ ተልዕኮ ያለው ሲሆን በ2022 የባህል፣ ፈጠራና
ስፖርት ልማትን በማላቅ ከቀዳሚ የሀገር ብልፅግና መሠረቶች አንዱ ሆኖ ማየትን በራዕይ ደረጃ
አስቀምጧል፡፡

ከዚህም በመነሳት ተቋሙ ተልዕኮና ራዕዩን ለማሳካት ስራዎችን ሲያከናውንና የተገልጋዩቹን እርካታ
ለማሳደግ እሴቶችና መርሆዎች ያሉት ሲሆን እነዚህም ብዝሀነትን ማክበር፣ እንግዳ ተቀባይነት፣
ግልጽነት፣ ተጠያቂነት፣ ህዝባዊነት፣ ለለውጥ ዝግጁነት አሳታፊነት፣ የላቀ አገልግሎት እና ፈጠራን
ማበረታታት ናቸው፡፡

ከላይ የተቀመጠውን የስትራቴጅክ አላማ ወደ መሬት ለማውረድ የተለያዩ ዋና ዋና ተግባራት


የተቀረፁ ሲሆን ከነዚህም መካከል፡- በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶችና ሀገር በቀል
ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ ማድረግ፣ የብዝሃ ባህል፣ የትውፊታዊ ሀብቶችን እና
ማህበራዊ እሴቶችን በማጎልበት ህዝባዊ ትስስርን ማጠናከር፣ የቋንቋዎች ልማትና አጠቃቀምን
ማሳደግ፣ የእውቀት አስተዳደርን በማጎልበት በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብን መፍጠር፣ የዕይታዊ፣
ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍና የፊልም ጥበባት ኢንዱስትሪን ማጎልበት፣ በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ
ባህላዊ እሴቶችን የሚያጎለብቱ የኪነ-ጥበብ ስራዎችን በማስፋፋት የጥበብ ደረጃውን ማሳደግ፣
የእደጥበብ ምርትን ማሰፋፋትና ገበያን ማጎልበት፣ የጥበብ ተቋማት መሰረት ልማትን በማስፋፋት፣
ብቃትን በማረጋገጥ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ማሳደግ፣ የጥበባት ዘርፍ አደረጃጀት፣ አቅም
ግንባታ፣ የገበያ ልማትና ማስተዋወቅ ስራዎችን ማጎልበት፣ የስፖርት አደረጃጀቶችን በመፈተሽ
ሐገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን እንዲጠብቁ የመደገፍ፣ የስፖርት ማዘውተሪያ
ስፍራዎችና ማሰልጠኛ ማዕከላቶችን በማስፋፋት ህጋዊነታቸውን ማረጋገጥና ተደራሽ ማድረግ፣
በየደረጃው በማህበረሰብ ስፖርት የሚሳተፈውን የህብረተሰብ የተሳትፎ ሽፋን ማሳደግ፣ በስፖርት
ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም የባለሙያዎችን አቅም በማጎልበት፣ ወጣት ተተኪ ስፖርተኞችን
እና የኤሊት (የአዋቂ እና የላቁ) ስፖርተኞችን ቁጥር ማሳደግ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ
የውድድር መድረኮችን ብዛት እና ጥራት ማሳደግ፣ በአህጉርና በአለም አቀፍ ደረጃ በልዩ ልዩ
የስፖርት አይነቶች በመሳተፍ ውጤት ማስመዝገብ፣ የስፖርት ሕክምና አገልግሎቶችን በማስፋፋት
እና አበረታች ቅመሞችን በመከላከል ጤናማ የስፖርት ከባቢን መፍጠር፣ እንዲሁም የስፖርት
ማህበራዊ ልማትን፣ ህብረትን እና አንድነትን ማጠናከር የሚሉ ዋና ዋና ተግባራትን ነድፎ
ተግባራዊ እንቅስቃሴ እየተደረገ ይገኛል፡፡

ይህንኑ መነሻ በማድረግም የባህልና ስፖርት ዘርፎች ቀደም ሲል ሲመሩበት የነበረውን የአስር
ዓመት የልማት ዕቅድ መሰረት በማድረግ እንዲሁም ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በአዋጅ ከተሰጡት
ተግባርና ሀላፊነቶች አንፃር በመፈተሽ ለትግበራ አመቺ በሆነ መልኩ ይህ የመካከለኛ ዘመን (2016-

3
4 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

2018) የልማት እና ኢንቨስትመንት ዕቅድ እንዲዘጋጅ የተደረገ ሲሆን ዕቅዱን በሰባት ክፍሎች
ተዘጋጅቶ የቀረበ ሲሆን በክፍል አንድ የ3 ዓመት የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ መግቢያ፣
በክፍል ሁለት ያለፉት ሶስት ዓመታት (2013-2015) የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ አፈፃፀም
ግምገማ፣ በክፍል ሶስት የመካከለኛው ዘመን የልማት ዕቅድ እንድምታዎችና የሚጠበቁ ውጤቶች፣
በክፍል አራት የመካከለኛው ዘመን የልማት ዕቅድ ኢላማዎችና ድርጊት መርሃ-ግብር፣ በክፍል
አምስት የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ ለማሳካት የሚተገበሩ ኢንቨስትመንቶችና ሌሎች
ማስፈፀሚያዎች፣ በክፍል ስድስት የአደጋ ስጋት ግምገማ እና ስጋቶችን ለመቀነስ የሚተገበሩ
ስትራቴጂዎች እንዲሁም በክፍል ሰባት የክትትልና ግምገማ አሰራር ስርዓት እንዲሁም ልዩ ልዩ
ዕዝሎችን በማካተት ተዘጋጅቷል፡፡

ክፍል አንድ
1) የኢፌዴሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ተልዕኮ ፣ ራዕይ፣ እሴቶች እና ሥልጣንና ተግባር
1.1) ተልዕኮ
በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ ዕሴቶችን፣ቋንቋዎች እና ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣
እንዲጠበቁ እንዲለሙና ለትውልድ እንዲሻገሩ፣ የዕደ ጥበብ፣ ኪነ ጥበብና የሥነ ጥበብ የፈጠራ
ችሎታዎች እንዲስፋፉ የማድረግና ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር፣ የህዝቡን ተሳትፎ መሰረት
ለማስያዝ የባህል ተቋማትን የማስፋፋት፣ ህዝባዊ መሰረት ያለው ስፖርት በመላ አገሪቱ
እንዲስፋፋ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር እንዲሁም ህብረተሰቡ በስፖርት ለሁሉም እና በባህላዊ
ስፖርት ተሳታፊነቱንና ተጠቃሚነቱን የማጎልበት፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችንና
ማበልፀግያ ማእከላትን በማስፋፋት እና በባህል፣ በዕደ ጥበብ፣ በኪነ ጥበብ፣ በሥነ ጥበብና
ስፖርት ዘርፍን በማልማት የአገራችንን መልካም ገጽታ በመገንባት ዘላቂ የሆነ ማህበራዊና
ምጣኔ-ሃብታዊ ብልፅግና ማረጋገጥ፡፡

1.2) ራዕይ
በ2022 የባህል፣ ፈጠራና ስፖርት ልማትን በማላቅ ከቀዳሚ የሀገር ብልፅግና መሠረቶች አንዱ
ሆኖ ማየት፡፡
1.3) እሴቶች
 ብዝሀነትን ማክበር
 እንግዳ ተቀባይነት
 ግልጽነት
 ተጠያቂነት
 ህዝባዊነት

4
5 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

 ለለውጥ ዝግጁነት
 አሳታፊነት
 የላቀ አገልግሎት
 ፈጠራ

1.4) የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሥልጣንና ተግባር


በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የአስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር ለመወሰን
በመጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 መሰረት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሚከተሉት ሥልጣንና
ተግባራት ይኖሩታል።
ሀ) ባህልና ስፖርትን የሚመለከቱ ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎች፣ ህጎችን ይቀርጻል፣ ለአፈጻጸሙ
ከሀገራዊ የልማት አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ ዝርዝር መርኃ ግብር ያዘጋጃል፤ በሚመለከተው
አካል ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤

ለ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ ዕሴቶች እና ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣


እንዲጠበቁና እንዲለሙ ያደርጋል፤
ሐ) የባህል ዘርፉ ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ልማት አስተዋጽኦ እንዲስፋፋ ያደርጋል፤
መ) የዕደ ጥበብ፣ ኪነ ጥበብና የሥነ ጥበብ የፈጠራ ችሎታዎች እንዲስፋፉ ያደርጋል፣ የአገሪቱ
የፊልምና ተውኔት ጥበብ ሥራዎች የሚያድጉበትን አግባብ ያመቻቻል፤
ሠ) በባህል ዘርፍ የሕዝቡን ተሳትፎ ተቋማዊ መሠረት ለማስያዝ የባህል ተቋማት እንዲስፋፉ
ያደርጋል፤
ረ) ማኀበራዊ እድገትን የሚያጓትቱ አመለካከቶችን፣ እምነቶችንና ልማዳዊ አሰራሮችን የመለወጥ
ስራዎችን ያከናውናል፤
ሰ) በዘርፉ ውጤታማ የፈጠራ ሥራዎችን ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማትና ማበረታቻ
የሚሰጥበት ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊም ያደርጋል፤
ሸ/ የኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ቋንቋዎች እንዲጠኑ፣ እንዲለሙ፣ ስነ-ጽሑፎቻቸው እንዲዳብሩና
እንዲስፋፉ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፤
ቀ) የትርጉም አገልግሎትና የአስተርጓሚነት ሙያ ዕውቀት እንዲዳብርና እንዲስፋፋ የሚያደርጉ
ስራዎችን ያከናውናል፣ ደረጃውን የጠበቀ የሥራ ቋንቋ አጠቃቀም እና የትርጉም አገልግሎት
እንዲኖር ይደግፋል፣ ክትትል ያደርጋል፤
በ) የባህል፣ የስፖርትና ተያያዥ ጉዳዮች መረጃዎችን ያሰባስባል፣ ያጠናቅራል፣ ያሰራጫል፤
ተ) ህዝቡን በስፖርት ለሁሉም እና ባህላዊ ስፖርት ተሳታፊና ተጠቃሚ ያደርጋል፤
ቸ) የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችንና የስፖርት ማበልፀግያ ማእከላትን ያስፋፋል፤
ኀ) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የስፖርት ህክምና አገልግሎት ያደራጃል፣ በስፖርት
አበረታች መድሀኒቶችና እፆች መጠቀምን ለመከላከል የሚያስችል ስርአት ይዘረጋል፤
ነ) የስፖርት ማህበራት ስለሚቋቋሙበት ሁኔታ መመሪያ ያወጣል፣ በፌዴራል ደረጃ የሚቋቋሙ
የስፖርት ማህበራትን ይመዘግባል፣ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል፤ የስፖርት ማህበራት
ለአላማቸው ማስፈፀሚያ የሚውል ገቢ ማመንጨት እንዲችሉ ከአላማቸው ጋር ተዛማጅነት
ያላቸውን ስራዎች እንዲያከናውኑ ይፈቅዳል፤
ኘ) የሰለጠነ የሰው ሀይል ለማፍራትና ብቃትን ለማሳደግ የስፖርት ትምህርት፣ ስልጠናና
ምርምር ተቋሞች የሚቋቋሙበትን ስልት በመቀየስ ተግባራዊ ያደርጋል

5
6 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

አ) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የስፖርት ትጥቆችና መሳሪያዎች በሀገር ውስጥ


እንዲመረቱ ድጋፍ ይሰጣል፣ ከውጪ የሚገቡበትንም ሁኔታ ያመቻቻል፤
ከ) ሀገር አቀፍና አለማቀፍ የስፖርት ውድድሮች ሲዘጋጁና ሲካሄዱ አስፈላጊውን ድጋፍ
ይሰጣል፣ ብሄራዊ ስፖርት ልማት ፈንድ በህግ የሚቋቋምበትን ስልት ይቀይሳል፤

ኸ) የስፖርት ፋሲሊቲዎች የሚተዳደሩበትን ስልት ይቀይሳል፤

ከዚህ በተጨማሪም በስራ ላይ ባሉ ሌሎች ሕጎች ለስፖርት ኮሚሽን እና ለባህልና ቱሪዝም


ሚኒስቴር የተሰጡ ባህልና ቋንቋን የሚመለከቱ ስልጣንና ተግባራት በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው
ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ተሰጥተዋል።

ክፍል ሁለት
2) የሶስት ዓመታት (2013-2015) የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ
በዚህ ክፍል በባህልና ቋንቋ ልማት፣ ኪነ-ጥበብ፣ ስነጥበብ፣ ፈጠራ እና ስፖርት ልማት ዘርፎች
የአስር አመት የልማት ዕቅድ (2013-2022) በማዘጋጀት ባለፉት ሶስት ዓመታት (2013-2015)
የተመዘገቡ ዋና ዋና ውጤቶች፣ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጐኖች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና ምቹ
ሁኔታዎች፣ የስኬት ምንጭ የሆኑ መልካም ተሞክሮዎች፣ የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች
እንዲሁም ዓለም አቀፋዊና አህጉራዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን በሚያመላክት መልኩ የኢኮኖሚና
ማህበራዊ አፈፃፀም ግምገማ ውጤት እንደሚከተለው ተዳሷል፡፡

2.1) የባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ የሶስት ዓመታት (2013-2015) ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ

ባህል የሰው ልጆች መስተጋብር ውጤት እንደመሆኑም ዓለም ዓቀፋዊ፣ አህጉራዊና አገራዊ ይዘት
ያለው ሲሆን በአገርም ውስጥ በተዋረድ እስከ ማህበረሰቡ እንደየባህላዊ ይዘቱ እስከታች ወርዶ
በሰው ልጆች የሚገለጥ ቁልፍ መስክ ነው፡፡ የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት በአንቀጽ 5፣29፣39፣ 41፣
51 እና 91 ለብሔሮች፣ ብሔረሰቦች ሕዝቦች ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ ሕገ መንግሥታዊ እውቅና
በመስጠት ባህላቸውን፣ ቋንቋቸውን እና ታሪካቸውን እንዲያለሙ፣ እንዲጠብቁና በማንነታቸው
እንዲኮሩ፤ እኩል የመልማት ዕድል እንዲያገኙና የዜጎች መሰረታዊ መብቶች እንዲከበሩ
ደንግጓል፡፡

ባህል የህዝቦችን ማህበራዊ ትስስር ለማጠናከር ማንነተን ለመግለጽና በህዝቦች መካከል የጋራ
ህልም ለመፍጠር ቁልፍ ሚና አለዉ፡፡ በተለይም ከሀገረ መንግስት ግንባታ በኃላ በሚደረግ የሀገር

6
7 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ግንባታ ዉስጥ የተለያዩ የህዝብ ፍላጎቶች አንዲቻቻሉ የጋራ እሴቶችንና ህልሞችን እንዲገነባ
በማድረግ እንዲሁም የህዝቦችን እረስ በእርስ ትስስር በማጠናከር የሀገረ መንግስቱ ህልዉናና
ደህንነት ባለቤትነት ተግባር ህዝቡ አንዲሆን የማስተላለፍ ስራ የሚሰራበት ረቂቅና ቀጣይነት
ያለዉ ተግባር ዉስጥ ቁልፍ ድርሻ አለዉ፡፡ ይሁንና ለዚህ ዘርፍ በቂ ትኩረት ባለመሰጠቱ
ምክንያት የህዝቦች ሰላም ደህንነትና የሀገር አንድነት በየጊዜዉ ፈተና ዉስጥ ሲወድቅ
ተስተዉላል፡፡ የኢኮኖሚ ግንባታዉም በግጭት ሲቋረጥ ሲወድምና ሲንገራገጭ ተስተዉሏል፡፡
አገራችን በህብረ ባህል ፀጋ የታደለች አገር ናት፡፡ ህዝቦቿም እነዚህን ባህላዊ ፀጋዎች ለዘመናት
ተንከባክበው ከትውልድ ወደ ትውልድ እያሸጋገሩ አሁን ላለንበት ዘመን አድርሰዋል፡፡ በዚህ ዘርፍ
ዉስጥ ባህላዊ ዕሴት፣ የሀገር በቀል አዉቀት፣ ማህበራዊ ትስስርና አብሮነትን (Social
Cohisition)፣ ብዝሃነትን መቻቻልን፣ የማይዳሰሱ ቅርሶች፣ ቋንቋ፣ ባህላዊ ምግብን፣
ቤተመጻህፍትና ቤተመዛግብት፣ የስራ ባህል፣ የከበራ በአላትንና ፌስቲቫሎችን፣ ታሪክና ጀግንነትን
የመሳሰሉትን ቁልፍ መስኮች አካቶ የያዘ ሰፊ ዘርፍ ነው፡፡

አለም አቀፍ ተሞክሮዎች እንደሚያሳዩት ህዝቦች የጋራ ራእይ፣ ትብብርና መተማመን


የሚሰርጽበት፤ ለትዉልድ ባህላዊ ሀብቶችና ሀገር በቀል እዉቀቶች ተጠብቀዉ የሚተላለፉበት፤
ትዉልድ የሚገነባበት፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስር የሚጠናከርበት፤ ዘላቂና በራስ የሚተማመን ሀገር
ለመገንባት እንዲሁም ታታሪና ኩሩ ህዝብ ለመፍጠር ባህል ቁልፍ ሚና አለዉ፡፡ ሀገር ማለት
ሰዉ አንደሆነዉ ሁሉ ሰዉ ማለትም ባህል መለያዉ ነዉ፡፡ ብዙ ሀገራት ባህልን የኢኮኖሚያቸዉ
እድገት የፖለቲካ ባህላቸዉ መዳበርና ለማህበራዊ ልማታቸዉ በአግባቡ የተጠቀሙት የልማት
አጀንዳቸዉ አካል አድርገዉ በግንባር ቀደምትነት ስለሰሩበት ነዉ፡፡ እንደ ኮሪያ፣ ጃፓን፣ ማሌዥያ፣
እንግሊዝ፣ ህንድ፣ ቱርክ፣ ወዘተ ባህል ኢኮኖሚ ባህል ፖለቲካ ባህል ማህበራዊ መሆኑን በዉል
ተረድተዉ ተቀይረዉበታል። የተባበሩት መንግስታት Sustainable development goals/SDGs
2030 በተቀረጸዉ የልማት አጀንዳ ዉስጥ ባህል ለሀገራት አጠቃላይ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ
እድገት ያለዉን ፋይዳ በመረዳት የልማት እቅዱ አካል አድርጎታል።

በኢኮኖሚዉ መስክ ባህል ያለዉን ፋይዳ ስንዳስስ በአለም ላይ ገበያቸዉ እያደጉ ከመጡ ምርቶች
መካከል የባህላዊ ምግቦች ይጠቀሳሉ። ይህም የሚሆነዉ በተለያዩ ምክንያቶች ሲሆን አንዱና
ዋነኛዉ ግን ኦርጋኒክ ከመሆኑና ከጤናማነት ጋር የተያያዙ ናቸዉ። ቅመማ ቅመምና የሚለበልብ
ስሜት የሚፈጥሩ የአንቲ ባዮቲክ ስሜት ያላቸዉ ምግቦች መሆናቸዉም ተፈላጊነታቸዉን ያጎላዉ
ሲሆን የቱሪስት ቁጥር መጨመርም ለዚህ ምርት መፈለግ አስተዋጽኦ አበርክቷል። አብዛኛዉ
ባህላዊ ምግቦች በፈርመንቴሽን ሂደት ዉስጥ የሚያልፉ መሆኑና ለጤና በቀላሉ የሚፈጬ
መሆናቸዉ፤ የምግብ ተመጣጣኝነቱ ጥራት አንዲኖረዉ አንዲሁም ንጥረ ነገሮች ለማቆየት
የሚረዳ በመሆኑ ተፈላጊነታቸዉን አጉልቶታል፡፡ በዚህ ዘርፍ ምግብ ነክና መጠጦችን የሚያካትት
ነዉ። ገበያዉ 2.1 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን በጥቂት አመታት ዉስጥ 4.3 ቢሊዮን ዶላር አንደሚደርስ
ይጠበቃል፡፡ በሀገራችን ያለዉ ባህላዊ ምግብ ከእንጀራ ጀምሮ ወደ ዉጪ አንደሚላክ የሚታወቅ
ቢሆንም መረጃ ግን ለማግኘት ዘርፉ አስቦበት የሰራ አይመስልም፡፡ የባህላዊ ምግብ በሀገር
ዉስጥም ሰፊ ገበያ ያለዉና የስራ እድልም ፈጥሮ የሚገኝ ነዉ።

ከሀገር በቀል እዉቀት በርካታ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸዉን ጉዳይ ማዉጣት ቢቻልም ከባህላዊ
ህክምናና ባህላዊ መድሃኒት ጋር ተያይዞ ያለዉን የአለም ገጽታ እንዳስ። ለአብነት በአለም አቀፍ
ደረጃ የእጽዋት መድሃኒት የገበያ መጠን 165.66 billion ሲሆን በአምስት አመታት ጊዜ ዉስጥ
USD 347.50 billion አንደሚደርስ ይገመታል። ከዚህም ዉስጥ ቻይና 22 ቢሊዮን ዶላር

7
8 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ይደርሳታል። የቺሊ 71% እና የኮሎምቢያ 40% የሚሆነዉ ህዝብ እንዲሁም በህንድ በገጠር
ከሚኖረዉ ህዝብ 65% ያህሉ የባህላዊ መድሃኒት ተጠቃሚ ነዉ፡፡ በኢትዮጵያም ከ80%-90%
የሚሆነዉ ህዝብ የመጀመሪያ የጤና መጠበቂያ አድርጎ ባህላዊ መድሃኒትን ይጠቀማል።
በሀገራችን በዚህ ረገድ በሀገር በቀል ዘርፍ ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸዉ ይታወቃል፡፡
መረጃዎቹን ማግኘት ግን አዳጋች ነዉ፡፡ በአጠቃላይ በስራ እድል በሀብት ፈጠራና በዉጭ ምንዛሪ
ዳጎስ ያለ ገቢ ለማምጣት የሚቻልበት መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2013-2022 የልማት እቅድ መሰረት ባህልንና ቋንቋን በተመለከተ


በርካታ ጉዳዮችን የያዘ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረትም ያለፉት ሶስት አመታት የተለያዩ
ተግባራትን ሲያከናዉን ቆይቷል፡፡ አፈጻጸሙን በተመለከተም አንደሚከተለዉ ለመዳሰስ
ተሞክራል፡፡

2.1.1) በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩልዩ ሀገርበቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ


ማድረግ፤

በሀገሪቱ የሚገኙ 1 ባህላዊ እሴቶችና ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ
ለማድረግ የሚያስችል የጥናት ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡ ባለት 3 ዓመታት 28 ባህላዊ የህክምና
ዘዴዎችን በየደረጃው በጥናት በመለየት ለማስተዋወቅ እና ጥቅም ላይ ለማዋል የተቻለ ሲሆን
ግጭቶችን በባህላዊ መንገድ ለመፍታት የሚያስችል አቅምን የማሳደግና 4 ልዩ ልዩ ባህላዊ
የግጭት አፈታት ስርዓቶችን የቪዲዮ ዘጋቢ ፊልም እንዲሰራላቸው ለማድረግ ታቅዶ 10 የቪዲዮ
ዘጋቢ ፊልም ቀረጻ ተሰርቷል፡፡ ባለፉት ሶስት አመታት ለ9 የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው
ሀገር በቀል እውቀቶች ጥበቃና እንክብካቤ ለማድረግ ታቅዶ 11 ጥበቃና እንክብካቤ በማድረግ
ከትውልድ ወደ ትውልድ የማሸጋገር ስራ በተከታታይ ተሰርቷል፡፡ በየደረጃው በተዘጋጁ ልዩ ልዩ
ክብረ በአላት እና ፌስቲቫሎች 34 የባህል ምግቦችና መጠጦችን የገበያ ፕሮሞሽን እንዲሰራላቸው
ለማድረግ የተቻለ ሲሆን በፌዴራል ደረጃ የሀገራችንን ባህል የሚያሳይ የምግብና መጠጥ
የማስተዋወቅ ስራ ከ2,500 በላይ ዓለም ዓቀፍ ተሳታፊዎች በታደሙበት ዓለማቀፉ የኢንተርኔት
አስተዳደር ጉባኤ ላይ ባህላዊ የቡና አፈላል ስርዓቱን እሴቱን የማሳየት ባህላዊ የብሄር ብሄረሰቦችን
ባህላዊ ምግብና መጠጦች አውደርይ ቀርቧል፡፡ 17 የዕርቅና ሽምግልና ስርዓቶችን የመለየት እና
የማስፋፋት ስራ የተሰራ ሲሆን በሀገር በቀል ዕውቀቶች ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና ለመስጠት
ታቅዶ 8 በሀገር በቀል ዕውቀቶች ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠናው ተሰጥቷል።

በዚህ ዘረፍ አለም አቀፍ ተሞክሮዎች እና የሀገራችን ያላት እምቅ የሀገር በቀል እዉቀት አንጻር
የተከናወኑት ስራዎች ስትራቴጂካል መሆኑ አጠያያቂ ነዉ፡፡ ከጥናትና ምርምር ተቋማት ጋር
ያለዉ ትስስር የላላ መሆን እንዲሁም በሀገር በቀል እዉቀት ጉዳይ ከሚሰሩ ከሌሎች ተቋማት
ጋር ግልጽ ግንኙነት ስርአት አለመኖር የዘርፉን ተዋናዮች አደራጅቶ ከመስራትና የግሉን ዘርፍ
አቀናጅቶ ከማዘመን አንጻር እጥረቶች ይስተዋላሉ፡፡

2.1.2) በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች እና የትውፊታዊ ሀብቶችን በማልማትና


በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ ያለውን ሚና ማሳደግ

የህብረተሰቡን የስራና ቁጠባ ባህል ለማዳበር የሚያስችል የቁጠባ ባህል መድረክ ከክልሎችና
ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር የግንዛቤ ስራዎች የተከናወኑ ሲሆን በንቅናቄ መድረኮቹ
ከተማሪዎች፣ ከሴቶች ከወጣቶችና ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ ታዳሚዎች ግንዛቤ

8
9 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

መፍጠር ተችሏል፡፡ 20 ትእምርተ ተምሳሌቶችን ለመለየት ለማጥናት እና ለመመዝገብ የተቻለ


ሲሆን ባህላዊ እሴቶችና የትውፊታዊ ሀብቶችን በማልማትና በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ
ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ ያለውን ሚና ለማሳደግ 1 የብሄር ብሄረሰቦችን ባህላዊ
እሴቶችን የያዘ የባህል ፕሮፋይል በመጽሀፍ ታትሞ ተሰራጭቷል፡፡

የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኝ 1 የፎክሎር ቅርስና ትውፊታዊ ሀብት ለመሰነድ ታቅዶ 1 የፎክሎር
ቅርስና ትውፊታዊ ሀብት ጥናቶችን በማሰባሰብ፣ የዳሰሳ ጥናት እና የልየታ ስራ በመስራት
መረጃዎችን ማሰባሰብ፣ ማጠናቀርና ማደራጀት/መሰነድ/ ለጥናትና ምርምር ለትውልድ
እንዲተላለፉ የማድረግ ስራ ተሰርተዋል፡፡ 12 የክብረ-በዓላትንና የፌስቲቫሎችን ኩነት በማዘጋጀት
የህዝብ ለህዝብ ትስስርን እና አንድነትን ለማጠናከር በሚያስችል ስራዎች ለመስራት ታቅዶ 12
የክብረ-በዓላትንና የፌስቲቫሎችን ኩነት በማዘጋጀት ተችሏል፡፡ 125ኛው፣ 126ኛው 127ኛው
የአድዋ ድል በዓል በመላው የሀገሪቱ ክፍል ለማካበር ታቅዶ በተከታታይ በድምቀት ተከብሯል፡፡
በሀገራችን ስትራቴጂ ከተዘጋጀለት መጤ ባህሎችና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን አንዱ ሲሆን በ2012
ከነበረው 67 በመቶ ወደ 54 በመቶ አሉታዊ ለመቀነስና ለመከላከል ታቅዶ ምንም እንኳን
በየደረጃው በርካታ የግንዛቤ መፍጠሪ መድረኮችን በማዘጋጀት ለ177,377 የህብረተሰብ ክፍሎች
ግንዛቤ መፍጠር ቢቻልም እንደ ሀገር ጥናት በማድረግ በምን ያክል እንደቀነሰ ለማመላከት
አልተቻለም፡፡ በሶስት አመት አፈጻጸማችን የባህል እሴትን ከማልማትና የጋራ እሴቶችን ከማስረጽ
አንጻር የተሰራዉ ስራ መልካም ቢሆንም ስትራቴጂ ነድፎ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ተደራሽ
ባደረገ መልኩ አለመሰራቱ አንዲሁም ሀገራችን እና ህዝቦች ካሉበት ተጨባጭ አንጻር ፋይዳ
ያለዉ ስራ ተስርቷል ለማለት አዳጋች ነዉ፡፡

ልዩ ልዩ የክብረ በአላት፣ ኩነቶችና ፌስቲቫሎችን ሃገርን እና ባህልን በሚያስተዋውቅ መልኩ


በደመቀ ሁኔታ ማክበር መቻሉ በጥንካሬ የሚታይ ሆኖ አካታች አንዲሆንና በሁሉም አከባቢና
ሃይማኖቶች ያሉ ክብረ በዓላትን እንዲከበሩ የተደረገው ጥረት ዉስንነት አለበት፡፡ የአደዋ ድል
በአል ባለፉት ሁለት አመታት አከባበሩ ዝግጅቱ በጥንካራ ጎን የሚነሳ ቢሆንም ህዝቦች በበአሉ
አከባበር አስፈላጊነትና ፋይዳ ላይ የጋራ አመለካከት አንዲይዙ አለመሰራቱ እንደ ዉስንነት
የሚወሰድና ለወደፊትም በተጠና መንገድ ሊሰራበት የሚገባ ጉዳይ ነዉ፡፡ የአድዋ በዓል የህዝብ
በአል ሲሆን ለትዉልድም የአባቶችን አኩሪ ታሪክና ጀግንነት፣ነጻነነት እሴቶችን በማስረጽ
ህዝቦችንና ትዉልዱን የጋራ ህልም አንዲይዙ ማድረግ ያለመ ቢሆንም ስራዉን በባለቤትነት
ሲይዝ የነበረዉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በጋራ ባልገመገመበትና ባላወቀዉ ዉሳኔ ለመከላከያ
ሚኒስቴር አንዲያከብረዉ መደረጉ ተገቢነቱ አጠያያቂ አድርጎታል፡፡ ክህሎት ያለዉ ብቁ ባለሙያ
አለመኖር፣ የጥናትና ምርምር ስራዎች ጥራትና አነስተኛ መሆን፣ የፋይናንስ ዉስንነት፤እቅድን
በጥራትና በጊዜ ለመፈጸም አለመቻል፤የባለሙያ ተነሳሽነት ዝቅተኛ መሆን አንደ ተግዳሮት
የሚወሰዱ ናቸዉ፡፡ደራሽ ስራዎችና በእቅድ ያልተያዙ ስራዎች ላይ ጊዜን ማጥፋትም አንደ
ተግዳሮት የሚወሰድ ነዉ፡፡

2.1.3) የብዝሃ-ባህል፣አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት ህዝባዊ ትስስርን ማጠናከር፣

በየደረጃው 20 የአሰልጣኞች ስልጠና መድረክ ለማዘጋጀ ታቅዶ 21 መድረክ እንዲዘጋጅ እና


ስልጠና እንዲሰጥ ተደርጓል። ባለፉት ሶስት አመታት በፌደራል እና በክልል ደረጃ 20 የእርስ
በእርስ ግንኙነት ማጠናከሪያ ኩነቶችን እንዲሁም የመቻቻል ቀንን በማክበር 16,500,000

9
10 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ህብረተሰብ እንዲሳተፍ የተደረገ ሲሆን አፈፃፀሙን እንደሚከተለው በግራፍ ለማስቀመጥ


ተችሏል፡፡

ቻርት 1፡- በሃገር ደረጃ የመቻቻል ቀን የተሳተፈ ህብረተሰብ

የብዛሀ-ባህል ሃገራዊ የህግ ማዕቀፍ ስትራቴጅ 1 ጥናት ለመስራት ታቅዶ 4 የብዛሀ-ባህል ሃገራዊ
የህግ ማዕቀፍ ስትራቴጅ ከአጠቃላይ የጥናቱ ስራ 25% ስራ ተሰርቷል፡፡ በየአመቱ በሚከበሩ
የክብረ በዓላት የብዝሃ ባህል አካታችነትንና ማህበራዊ ትስስሮችን ለመፍጠር ታቅዶ 6 ክብረ
በዓላትን በመጠቀም የብዝሃ ባህል አካታችነትንና ማህበራዊ ትስስሮችን ለመፍጠር ጥረቶች
ተደርገዋል፡፡ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር 15 የባህል ኤግዚቢሽንና ፌስቲቫል ለማዘጋጀት
ታቅዶ 17 የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር የሚያስችል ኤግዚቢሽንና ፌስቲቫል ማዘጋጀት
ተችሏል፡፡ አካታችነት ዙሪያ በየደረጃው 15 ሃገራዊ የንቅናቄ መድረኮች ለመፍጠር ታቅዶ 24
ሃገራዊ የንቅናቄ መድረኮች ተከናውኗል።

የብዝሃ-ባህል፣ አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት የሚያስችል አደረጃጀት መፈጠሩ አንደ


ጥንካሬ የሚወሰድ ቢሆንም የታቀዱ እቅዶች ወደመሬት ወርደው ውጤት ከማሳየት አንፃር ያለ
ውስንነት፣ በስራዉ የባለሙያ እጥረት፣ የፋይናንስ አለመኖርና የስትራቴጂ አለመዘጋጀት እንደ
ተግዳሮት የሚወሰድ ነዉ።

2.1.4) የብ/ብ/ህዝቦች የቋንቋዎች ልማትና አጠቃቀምን ማሳደግ

የቋንቋ ፖሊሲን ለማስተግበር አምስቱ የስራ ቋንቋዎችን ወደስራ ለማስገባት ብዙ የዝግጅት


ስራዎች የተሰሩ ሲሆን ቋንቋዎቹን በስራ ላይ ለማዋል ህገ-መንግስታዊ ማሻሻያ የሚፈልግ
ከመሆኑ አንፃር ምቹ ሁኔታው እስኪመቻች ድረስ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ባለድርሻ
አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በማዘጋጀት የማስተዋወቅ ስራዎች እንዲሁም ፖሊሲውን
ለመተግበር የሚያስችል ብቁ የሰው ሃይል ማብቃት ላይ በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል። በዚሁ
መሰረት ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በትብብር መድረኮችን እና ጥናቶችን በማዘጋጀትና ለስርዓተ-
ትምህርት ሊሆኑ በሚችል መልኩ ሰነዶች የተዘጋጁ ሲሆን 8 ዩኒቨርሲቲዎች ባለ-ብዙ ቋንቋ
ተናጋሪ (multilingual) ተማሪዎችን መልምለው በዲግሪ ደረጃ ትምህርት እንዲሰጡ ማድረግ

10
11 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ተችሏል። በተጨማሪም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በማስተርስ ደረጃ የትርጉምና አስተርጓሚነት ሙያ


ሥርዓተ ትምህርት ለማስተማር ዝግጅቱን ማጠናቀቅ ችሏል።

ሀገራዊ የቋንቋዎች የጋራ ፊደል ቋት/ዳታቤዝ ለማዘጋጀት ታቅዶ 25 በመቶ የሚሆነው የዳታ ቤዝ
የተከናወነ ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የቋንቋ ድምፆችን በአንድ ቋት እንዲቀመጡና ወጥ የሆነ
የቋንቋዎች የድምፅ ውክልና እንዲኖር ማድረግን ዓላማ ያደረገ ነው። የቋንቋ ፖሊሲን ለፌዴራል
የስራ ቋንቋነት እንዲውሉ በፖሊሲው እውቅና በተሰጣቸው አራት ቋንቋዎች (ኦሮምኛ፣ ሶማሊኛ፣
አፋርኛና ትግርኛ) ቋንቋዎች በማስተርጎም ለማሳተም ታቅዶ ኦሮምኛ፣ ሶማሊኛና አፋርኛ
ቋንቋዎች ፖሊሲውን የመተርጎም ስራዎች ተጠናቀዋል።

ላለፉት 3 አመታት ሶስት ዓለም ዓቀፍ በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመናገር ቀንን ለማክበር ታቅዶ 3
ዓለም ዓቀፍ በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመናገር ቀንን ተከብሯል። የትርጉምና አስተርጓሚነት ሙያ
ለመተግበር 1 የህግ ማዕቀፍ/ ስርዓት ትምህርት ቀረፃ/ ለማዘጋጀት ታቅዶ 1 ተከናውኗል።
የትርጉምና አስተርጓሚነት ስርዓተ ትምህርት/curriculum/ ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በመቀናጀት
ተዘጋጅቶ የመጨረሻ ሰነድ ለትምህርት ሚኒስቴር እንዲፀድቅ ተልኳል።

የቋንቋ ልማትና አጠቃቀምን ባለፉት ሶስት አመታት ከነበረበት 52 ወደ 56 ለማሳደግ ታቅዶ


የኩሱሜ ሰዋሰው የአሪና የኮሞ ስነቃል የበና” ቋንቋ ሥርዓተ ጽሕፈት መቅረፅ እና የጠንባሮ”
ቋንቋ መዝገበ ቃላት የመሰነድ እና ለህትመት ዝግጁ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በድምሩ የስነ-ቃል፣
ስነዳ፣ ስነ-ፅሁፍ፣ መዝገበ ቃላት፣ ሰዋሰው የተዘጋጀላቸውን ቋንቋዎች 55 ማድረስ ተችሏል።

በዚህ ዘርፍ የተከናወኑትን እንደ ጥንካሬ የሚወሰዱ በርካታ ስራዎች ቢኖሩም የቋንቋ ፖሊሲ
ለመተግበር እየተደረገ ያለዉ ጥረት ዉስንነት አለበት። የቋንቋ ፖሊሲ ማስፈፀሚያ ደንብ
አለመጽደቅ፣ ፖሊሲዉ እዉቅና ያገኘ ቢሆንም አለመጽደቁ፣ የባለሙያ እጥረትና የፍኖተ ካርታ
አለመኖር ፖሊሲዉን ለመተግበር ተግዳሮት ተደርገዉ ሊወሰዱ ይገባል።

2.1.5) የእውቀት አስተዳደርን በማጎልበት በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብን መፍጠር

በፌዴራል ደረጃ አንድ ዘመናዊ ቤተ-መፅሐፍትና ቤተ-መዛግብት የህንፃ ግንባታ ለመስራት ታቅዶ
የግንባታ ስራዉ ከአጠቃላይ ስራው 100% ተጠናቋል። የንባብ ባህልን ለማሳደግ የህዝብ ንቅናቄ
ማቀጣጠያ የንባብ ሳንምታት በክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና
ትምህርት ቢሮዎች ጋር በጋራ በመስራት 295 የንባብ ማቀጣጠያ ፕሮግራሞች የተዘጋጁ ሲሆን
በተጨማሪም 12 ጥንታዊ የፅሁፍ ቅርሶች ማብራሪያ እንዲዘጋጅላቸው ማድረግ ተችሏል።

በንባብ ማዕከላትና የንባብ ክበባት በማዘጋጀት በባለፉት 3 አመታት 19,755,506 የህብረተሰብ


ክፍል የንባብ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ታቅዶ 17,971,483 የህብረተሰብ ክፍል የንባብ
አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በመደረጉ ከታች በግራፍ የእያንዳንዱን አመት አፈፃፀም
ማመላከት ተችሏል

ቻርት 2፡- የንባብ አገልግሎት ያገኘ ህብረተሰብ ብዛት

11
12 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በተጨማሪም 586,357 የመረጃ ሀብቶችን ክምችት ለማዘጋጀት ታቅዶ በግዢ፣ በስጦታና በአዋጅ
410,332 የመረጃ ሀብቶች ማሰባሰብ የተቻለ ሲሆን 240,617 የመረጃ ሀብቶችን ለማደራጀት
ታቅዶ 405,434 ማደራጀት ተችሏል። 222,340 የመረጃ ሀብቶችን ለመጠበቅ ታቅዶ 317,226
የመረጃ ሀብቶችን የመጠበቅ ስራ የተሰራ ሲሆን 160,324 የመረጃ ሀብቶችን ለማሰራጨት ታቅዶ
154,722 የመረጃ ሀብቶች ለሚፈለገው አገልግሎት ማሰራጨት ተችሏል። ዘመናዊ የሪከርድ ስራ
አመራር መተግበሪያዎች ስራ ላይ የዋሉባቸው ተቋማትን ቁጥር 13 ማድረስ የተቻለ ሲሆን
ከአቅም ግንባታ አንጻርም በተለያዩ በሀገሪቱ ዉስጥ ባሉ ላይብረሪዎች የሚገለግሉ 1,290 በቤተ-
መዛግብት፣ በቤተ-መጻህፍት ሙያዎች ስልጠና በመስጠት አቅሙ የጎለበተ ባለሙያ ለማፍራት
ጥረት ተደርጓል፡፡ ባለፉት 3 ዓመታት የመረጃ ሃብት አፈፃፀምን በግራፍ እንደሚከተለው
ለማሳየት ተችሏል።

ቻርት 3፡- የመረጃ ሀብት አፈፃፀም

12
13 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ከየተቋማት የሚሰበሰቡ ሪከርዶች በወቅቱ እና በታቀደዉ ልክ አለመሰብሰብ እንዲሁም የአርካይቭ


ህንጻ ግንባታ ይጠናቀቃል በተባለበት ጊዜ አለመጠናቀቅ አንደ ክፍተት የሚወሰዱ ናቸዉ። እያደገ
ካለው የሀገሪቱ ህዝብ ቀጥር አንጻር ያሉት አብያተ መጻህፍት በቂ ያለመሆናቸው ያለንንም
የመረጃ ሀብቶች አያያዝ በማዘመን በቴክኖሎጂ የታገዘ ተደራሽ የማድረግ ስራ አለመስራት እንደ
ክፍተት የሚወሰዱ ሲሆን የመጽሃፍት ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተወደደ መምጣት፤ በዘርፉ
የሰለጠነ የሰዉ ኃይል እጥረት፤ የላይብረሪያኖች የስራ ተነሳሽነት ማነስ ብዙ በከፍተኛ ትምህርት
ሳይቀር የላይብረሪ ባለሙያዎች አለመኖር እንደ ቁልፍ ችግር ይወሰዳል፡፡

2.2) የኪነ-ጥበብ፣ ስነ-ጥበብና ፈጠራ ልማት ዘርፍ የሶስት ዓመታት (2013-2015) ዕቅድ
አፈፃፀም ግምገማ

በአለም ላይ የኪነጥበብ፣ ስነጥበብና የፈጠራ ዘርፉ ለሀገራት የህዝብ ትስስር መዝኛኛ ፣ለትዉልድ
የባህል ቅብብሎሽና ለኢኮኖሚ እድገት ይጠቀሙበታል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ብዙሃነት ፈተና
እየሆነባቸው ላሉ ሀገራት የህዝብን ትስስር ለማጠናከር፤መቻቻልን ለማጎልበት፤የጋራ እሴትን
ለማስረጽ የፖለቲካ ባህል ለማሳደግና የንግግር ነጻነትን ለማስፋፋት ወዘተ በአጠቃላይ ብሄረ
መንግስት ግንባታ ስራ በቀላሉ እያዝናኑ ትዉልድንና ማህበረሰብን የመገንባት ስራ ለማከናወን
ዘርፉ ትልቅ አቅም አለዉ፡፡ለአብነት አሜሪካ፣ ህንድ፣ ቱርክ፣ ከአፍሪካም ናይጄሪያ ፣ደቡብ አፍሪካ
፣ኬኒያና ታንዛኒያ ወዘተ የፊልም ኢንዱስትሪዉን ለዚሁ ተግባር በመጠቀም ግንባር ቀደም
ናቸዉ፡፡ ከኢኮኖሚዉም አንጻር እንደ ሀገራት ብያኔ ከአስር እስከ 17 የሚደርሱ ንኡስ ዘርፎች
አሉት፡፡ ፊልም፤ ሙዚቃ፤ እደጥበብ፤ ፋሽን፤ሞዴሊንግ፤ ፎቶ ግራፍ፤ ዲኮር፤ትያትር፤ ስእል፤
ስነ-ጽኁፍ (ህትመት)፤ ሰርከስ፤ እደጥበብ ወዘተ የያዘ ሰፊ ዘርፍ ነዉ፡፡ በአለም ለነዚህ ምርቶች
ገበያ ፍላጎት እያደገ መምጣቱን ጥናቶች ያመላክታሉ፡፡ በዚህ ረገድም ሀገራት በቢሊዮን ዶላሮች
እያፈሱባቸዉ ይገኛሉ፡፡ የአለም የፊልምና የሙዚቃ ኢንዱስትሪዉ በአሁኑ ሰዓት 230 ቢሊዮን
ዶላር የደረሰ ሲሆን በ2028 420 ቢሊዮን ዶላር አንደሚደርስ ይገመታል። በአለም ላይ በአሁኑ
ሰዓት በሞባይል ፊልምና ሙዚቃ የሚከታተለዉ 4.8 ቢሊዮን ህዝብ አንደሆነ የታመናል። ይህም
ቢያነስ በቀን ለ30 ደቂቃ የሚመለከት መሆኑንም መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ይህም የሞባይል
ፊልምና ሙዚቃ ተከታታይ ቁጥር እጅግ እንደሚሄድ አመላካች ነዉ። የግድግዳ ስእል ተብለዉ
የሚታወቁትም በአለም ገበያዉ 48.5 ቢሎዮን ዶላር ግብይት ሲፈጸም ይህም በ2028 72 ቢሎዮን

13
14 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዶላር አንደሚደርስ ተተንብያል። በስነጸሁፍ ረገድም በአለም ደረጃ የመጽሃፍት ግብይት ደንበኞች
114 ቢሊዮን ዶላር ለፍጆታ የሚያወጡ መሆኑን መረጃዎች የሚያመለክቱ ሲሆን አለም ለመረጃ
ለባህል ልዉዉጥና ሌላዉን አለም ለማወቅ ወዘተ ምክናይት ይህ ገበያ ቤአመቱ በ14.1%
እንደሚያድግ ይገመታል፡፡ ከዚህም ዉስጥ በኤሌክትሮኒከስ የአለም የመጽሃፍት ግብያት 14.7
ቢሊዮን ዶላር መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። የአለም አቀፉ የእደ ጥበብ ገበያ መጠን 752
ቢሊዮን ዶላር ደርሳል ከ2023 እስከ 2028 ባለዉ ጊዜ ዉስጥም 1.2 ቢሊዮን ዶላር አንደሚደርስ
ይገመታል፡፡

በታዳጊ ሀገራት ዘንድ የእደ ጥበብ ኢንዱስትሪ የብሄራዊ ገቢ ከ8% እስከ 18% አስተዋጽኦ
አንደሚያደርጉ ይታመናል። ለአብነት በኢራን የእደጥበብ ኢንዱስትሪዉ 6% ለብሄራዊ ገቢ
አሰተዋጽኦ ያደርጋል። የአለምን የእደ ጥበብ ገበያ የአነበሳዉን ድርሻ ይዘዉ የሚገኙት ህንድ
ቻይና ቬትናም፤ኢንዶኔያ ፊሊፒንስ ና ሌሎች የደቡብ ምስራቅ ኤስያ ሀገራት ናቸዉ። ለአብነትም
ህንድ የእደ ትበብ ምርት ላኪዎች ቁጥር 9000 የደረሰ ሲሆን የገበያ ድርሷን በአስር አመት
ዉስጥ የዉጭ ገቢዋን ከ 37557.8 USD ወደ 311855.9 USD አሳድጋለች፣ ቻይና የአለምን 30
በመቶ ገበያ ተቆጣጠረች ሲሆን ኢንዶኔዢያ ከባህል ኢንዱስትሪው ብቻ በ2018 በሀገሯ ውስጥ
ባለው እንቅስቃሴ ብቻ ሰባ ዘጠን ቢሊዮን ዶላር ያገኘች ሲሆን ምርቷን ወደ ውጪ በመላክም
ደግሞ 21 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አግኝታለች፡፡ ከዚህም ባሻገር በዚሁ ዘርፍ ለ17 ሚሊዮን የሀገሪቱ
ዜጎች የስራ እድል የተፈጠረላቸው መሆኑ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ከአፍሪካ ደረጃ መጠኑ ከፍ
ያለ የአለም የእደ ጥበብ ገበያ ያላቸዉ ሀገራት ጋና፤ደቡብ አፍሪካ ሞዛምቢክ፤ማላዊና ኬኒያና
ታንዛኒ ናቸዉ። ከላቲን አሜሪካ ፔሩ ሜክሲኮ ኮሎምቢያ ቦሊቪያ ወዘተ ትላልቅ ላኪ ሀገራት
ናቸዉ። የእነዚህን ሀገራት ለተወዳዳሪነት ያበቁዋቸዉን የምርጥ አይነትና ጥራት፤የገበያ
ስትራቴጂ፤ የምርት ማስተዋወቅና መሰል ጉዳዮችን የእሴት ትስስር ወዘተ ማጥናትና ማወቅ
ጠቃሚ ይሆናል።

2.2.1) የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍና የፊልም ጥበባት ኢንዱስትሪን ማጎልበት

በሀገራችን በኪነጥበብ ስነጥበብ ና ፈጠራ ዘርፍ ለፖለቲካዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳቸዉ


እጅግ የጎላ አንደሆነ ይታመናል። በዚሁ መሰረትም የአስር አመቱን 2013-2022 የልማት እቅድን
መሰረት በማድረግ ባለፉት ሶስት አመታት ፈርጀ ብዙ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

በዚሁ መሰረት ኀብረተሰቡን ለሠላም፣ ለአብሮነትና ለልማት ለማነሳሳት ኪነ-ጥበባዊ ብቃት


ያላቸው ተውኔቶችንና ሙዚቃዎች እያዘጋጀ ማቅረቡ አንደ ጥንካሬ ይሚወሰድ ነዉ። የዕይታዊ፣
ትዕይንታዊ እና ስነ-ፅሁፍ ጥበባት የልማት ፓኬጅ የፖሊሲ ማስፈፀሚያ ረቂቅ ሰነዶች መካከል
የአምባሰደርነት ስያሜ መመሪያ፣ የፊልም ቴክኒካል ስታንዳርድ፣ የጥበባት ትረስት ፈንድ ደንብ፣
የኦስካር አዋርድ መምረጫ አሰራርና፣ የቅጂ መብትና ጥበቃ አሰራር 8 ረቂቅ ሰነዶችን ለማዘጋጀት
ታቅዶ 5 በማከናወን 62.5% ማከናወን ተችሏል፡፡ 3 መድረኮች በማዘጋጀት የዕይታዊ፣
ትዕይንታዊ እና ስነ-ፅሁፍ ጥበባትን በውድድር በመለየት ለመምረጥና ለማስተዋወቅ ታቅዶ 9
መድረኮችን ከፌዴራል እስከ ክልል በማዘጋጀት በውድድር የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ስነ-ፅሁፍ
ጥበባትን መምረጥ ተችሏል። የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ሂስ መድረኮች
በክልል ባ/ቱ ቢሮዎችና በማእከል ደረጃ በድምሩ 37 የሂስ መድረኮችን በማዘጋጀት የጥበብ
ስራዎችን መገምገም ተችሏል፡፡ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ኤግዚቢሽን፣
ፌስቲቫልና ሲምፖዚየሞችን በፌዴራል ደረጃ (የኢትዮጵያ ሳምንት 2013፣ የምስራቅ አፍሪካ

14
15 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

2014 ጨምሮ) በየደረጃው በድምሩ 9 ሲምፖዚየምና ፌስቲቫሎችን ማዘጋጀት ተችሏል፡፡


በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የህዝቦችን እርስ በእርስ ግንኙነት የሚያጠናክሩ 12 ኩነቶች እና
ፌስቲቫሎች ለማዘጋጀት ታቅዶ ባለፉት 3 ዓመታት በድምሩ 18 ኩነቶችን በማዘጋጀት የዕቅዱን
ከ100% በላይ ማሳካት ተችሏል። በተጨማሪም የፊልም ፖሊሲውን ወደ ተግባር ለማስገባት
የሚያስችል ስትራቴጂ ማዘጋጀት ተችሏል።

የክሬቲቭ ኢንዱስትሪው ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያደርገውን አስተዋፅኦ ከፍ ለማድረግ በተሰሩ


ስራዎች በሀገር ውስጥ ከቀረበ ፊልም፣ ቴአትር፣ ሰርከስ፣ ከዳንስ፣ ከፋሽን ሾው እንዲሁም
በውጭ አገራት ከቀረበ የጥበብ ስራ 143,600,554 ገቢ በማግኘት እንዲሁም የውጭ ምንዛሪን
በማምጣት ለሀገር ኢኮኖሚ አስተዋፅኦ ማድረግ የተቻለ ሲሆን ያለፉት ሶስት ዓመታት አፈፃፀምን
በሚከተለው ግራፍ ለማሳየት ተችሏል።

ቻርት 4፦ በጥበባት ዘርፍ የተገኘ ገቢ

ይሁንና ተደራሽነቱ ዉስንነት ያለበትና አዲስ አበባና በተወሰነ ከተማ ብቻ የታጠረ፤ የህዝቦችን
ትዉፊት በፈጠራ ከማዉጣት ይልቅ የትርጉም ስራ የሚበዛበት፤ ፈጠራ የተዳከመበት በዚህም
ምክንያት የተመልካች ቁጥር እየቀነሰ የመጣበት፤ የኪነጥበብ ስራ በአለም ከደረሰበት ደረጃ
ለመድረስ ጥረት ሲያደርግ የማይታይ፤ የአሳታፊነት ችግር የሚስተዋልበት መሆኑ መገንዘብ
ያታያል። አሰራር፤ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን፤ ብዘሃነትንና ማህበራዊ ትስስርን ከማስረጽ አንተጻር
እዚህ ግባ የማይባል ነዉ።የሰዉ ሃይል ክህሎትና የስራ ባህል ዉስንነት፤ ተተኪ ስራ የመፍጠር
አቅም የፋይናንስ ችግር ወዘተ የሚጠበቀዉን ያህል አንዲያከናዉን አድርጎታል። በተጨማሪም
በጥበባት ዙሪያ የተደረገው የገበያ ትውውቅና ትስስር ያስገኘው ውጤት፣ የፊልም ኢንዱስትሪው
ፖሊሲና ስትራቴጂ ከማዘጋጀት ባሻገር በሶስት አመት ሊያከናዉን ያቀደዉን አለማከናወኑና ያለበት
ደረጃ በግልጽ አለመታየቱ፣ ማህበራትና የግሉ ሴከተር አጠናክሮ ወደሚፈለገው ግብ/ውጤት
አለማምጣት፣ የቅጅና ተዛማጅ ችግሮች በሥራው የሚደርሱትን ተጽዕኖ በመረዳት ህጋዊነት
እንዲይዝ በማድረግ በኩል እጥረት መኖሩ እንደ ክፍተት ሊወሰዱ የሚችሉ ናቸዉ፡፡

15
16 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

2.2.2) በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶችን የሚያጎለብቱ የኪነ-ጥበብ ስራዎችን


በማስፋፋት የጥበብ ደረጃውን ማሳደግ፣

በኪነ-ጥብቡ ዘርፍ በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶችን የሚያጎለብቱ ለ7‚067‚497


ታዳሚያን የኪነ-ጥበብ ስራዎችን ለማቅረብ ታቅዶ 9,372,224 ዜጎች በጥበብ ስራዎች ታዳሚ
መሆን የቻሊ ሲሆን ያለፉት 3 ዓመታት አፈፃፀም በተከታዩ ግራፍ ማስቀመጥ ተችሏል።

ቻርት 5፦ የኪነ-ጥበብ አገልግሎት ያገኘ ህብረተሰብ

ለጥበብ አፍቃሪዎች 894 የቴአትር ትርዒቶች ለማቅረብ ታቅዶ 596 (67%) ማከናወን መቻሉ፣
እንዲሁም 411 የሙዚቃ ትርዒቶች ለህዝብ ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ 492 (ከ100%) በላይ
ማከናወን ተችሏል። ከዚህ በተጨማሪ 17 የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን
ጥበባት ዜማዎች ለማከናወን ታቅዶ 63 ማከናወን ተችሏል። 3 የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ቴአትሮችን ለማከናወን ታቅዶ 14 መፈጸም የተቻለ ሲሆን 19
የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ስራዎች ማዘጋጀት ተችሏል።
በተጨማሪም ልማታዊ ጉዳዮች ላይ የተመሰረቱ የሬዲዮና በቴሌቪዥን 8 ቴአትሮችን ተደራሽ
ለማድረግ ታቅዶ 21 (100%) ማከናወን መቻሉ፣ ልማታዊ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና
በቴሌቪዥን የተዘጋጁ 31 ሙዚቃዎች ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ ክንውኑ 38 (100%)
ተከናውኗል፡፡

2.2.3) የእደጥበብ ምርትን ማስፋፋትና ገበያን ማጎልበት

እደ-ጥበብ ለአንድ ሀገር የባህል ቁስ መገለጫ ለትዉልድ የሚተላለፉና ማንነትን የሚያንጻባርቁ


ከመሆኑም ባሻገር በአምራች ዘርፉ ና በዉጭ ምርት ዘርፍ ለታዳጊ ሀገራት ቁልፍ ድርሻ ያለዉ
ንኡስ ዘርፍ ነዉ፡፡ ዘርፉ ሰፊ ሰዉ ጉልበት የሚጠቀም፤ በገጠራማ ና ከፊል ከተማነት ባላቸዉ
አከባቢዎች ለሴቶች ለወጣቶችና ለአካል ጉዳተኞች የስራ እድል፤ ገቢ በማስገኘት አይተኬ ሚና
ያለዉ ሲሆን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ሚዛን ለማስጠበቅ ፋይዳዉ የጎላ ነዉ፡፡ በዚሁ መሰረትም

16
17 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ይህንኑ ግንዛቤ ዉስጥ ያስገባ በሀገራችን የእደ ጥበብ ዘርፉ ለማልማት ባለፉት ሶስት አመታት
የተለያዩ ተግባራት ተከናዉነዋል።

የእደ ጥበብ ምርቶች የቴክኖሎጂና የዲዛይን ሽግግር በማድረግ የተፈጠሩ መድረኮች 30 ለማድረስ
ታቅዶ 22 መድረክ መፍጠር የተቻለ ሲሆን የዕቅዱን 73% ማከናወን ተችሏል። በእደ ጥበብ
ምርቶች እና አገልግሎቶች የገበያ ትስስር ለመፍጠር በየደረጃው 658 መድረኮችን ማዘጋጀት እና
የገበያ ትስስር መፍጠር የተቻለ ሲሆን የእደ ጥበብ ምርቶችን ለማሻሻል የተዘጋጀ የግብእት
ማሻሻያ 2 ፓኬጅ ለማዘጋጀት ታቅዶ 2 በማከናወን የዕቅዱን 100% ማሳካት ተችሏል።

በጥናትና ምርምር የተደገፈ መረጃ በማጠናቀር በሶስት አመታት ውስጥ ለ6 የባህል ምርቶች
ብራንድ (የንግድ ምልክት) በማዘጋጀት እውቅና እንዲያገኙ ለማድረግ ታቅዶ በተሰሩ ስራዎች
የሃረሪ አለላ ስፌት እና የጋምቤላ ሉል በአለም አቀፍ ምድብ የንግድ ምልክት (ብራንድ) ምዝገባ
የምስክር ወረቀት ማግኘት ተችሏል። በቤንሻጉል ክልላዊ መንግስት በአካባቢው በባህላዊ መንገድ
የሚመረተውን የሸክላ ምርት (አልበሪክ) ብራንድ እና በአማራ ክልል በአዊ ዞን የሚገኝ የቀንድ
ሥራ ብራንድ እንዲያገኝ የተሰራ ሲሆን በድምሩ 4 በማከናወን የዕቅዱን 67% ማሳካት ተችሏል።
በፓኪጂንግ ዙሪያ ለአሰልጣኞች ስልጠና የተፈጠሩ መድረኮች 8 ለማድረስ ታቅዶ ክንዉኑ 6
(75%) ነዉ፡፡ የእደ ጥበብ ሙያዎችን ገበያ ለማስፋፋት የተደረገ የፕሮሞሽን ስራዎች 18
ለማድረስ ታቅዶ 21 በማከናወን የዕቅዱን 100% ማከናወን ተችሏል።

የዕደ-ጥበብ ስልጠና በመስጠት በየደረጃው 15 የማምረቻ እና ሞዴል መሸጫ የሚሆኑ ማዕከላት


እንዲደራጁ ታቅዶ 43 የመሸጫ ቦታዎችን እንዲመሰረቱ በማድረግ የዕቅዱን ከ100% በላይ
ማከናወን ተችሏል፡፡ በባህል ዘርፍ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለዜጎች በተለያየ የስራ
ዘርፍ የአቅም ግንባታ ስልጠና እና የንግድ ስራ ዕቅድ በማዘጋጀት ለ349,300 የስራ ዕድል
ለመፍጠር ታቅዶ 171,137 ዜጎች ጊዚያዊና ቋሚ የስራ ዕድል በመፍጠር ራሳቸውን እንዲችሉና
ለሀገራቸው በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አስተፅዖ እንዲየበረክቱ የተደረገ ሲሆን የእያንዳንዱ አመት
አፈፃፀም እንደሚከተለው ማስቀመጥ ተችሏል።

ቻርት 6፦ በባህል ኢንዱስትሪ የተፈጠረ የስራ ዕድል

17
18 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በዚህ ዘርፍ የግብአት ማሻሻያ ፓኬጅ ማዘጋጀቱ፣ የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያደረገዉ ጥረት፣
የተለያዩ የእደ ጥበብ ምርቶች ብራንድ አንዲኖራቸዉ እያደረገ ያለዉ ጥረት ባለፉት ሶስት
አመታት ያከናወናቸዉ የፕሮሞሽን ስራዎች አንደ ጥንካሬ የሚወሰዱ ናቸዉ፡፡

2.2.4) የጥበብ ተቋማት መሰረት ልማትን ማስፋፋት፤ ብቃት ማረጋገጥ የአገልግሎት አሰጣጥ
ጥራትን ማሳደግ፤ የአቅም ግንባታ እና የገበያ ልማት ስራዎችን በተመለከተ፣

የባህል ጥበባት አገልግሎቶችና ምርቶች በሀገርም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት


እንዲኖራቸው እና ገበያ እንዲያገኙ፣ የንግድና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የብቃት ማረጋገጥ
ሥራዎች የተሰሩ ሲሆን ባለፉት ሶስት አመታት በየደረጃው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የወሰዱ
የባህል ተቋማትን ቁጥር 469 ማድረስ ተችሏል። በተመሳሳይ የባህል ጥበባት ሙያተኞች የሙያ
ብቃት ማረጋገጫ ተሰጥቷቸው አገልግሎት እንዲሰጡ በተሰራው ስራ 1,025 ባለሙያዎች የሙያ
ብቃት ማረጋገጫ አግኝተዋል። በሀገር አቀፍ ደረጃ የተደረጁ ልዩ ልዩ የፈጠራ ጥበባት የሙያ
ማህበራት አደረጃጀቶችን የመደገፍና የማጠከር ስራ የተሰራ ሲሆን በሃገር አቀፍ ደረጃ የተደራጁ
የሙያ ማህበራትን ቁጥር 22 ማድረስ ተችሏል።

የጥበባት ዘርፍ የፈጠራ ስራዎችን ለማስተዋወቅ ባለፉት ሶስት አመታት በየደረጃው 98 የገበያ
ትስስሮችን መፍጠርና አምራቹን ከሸማቹ የማገናኘት ስራ የተሰራ ሲሆን 44 የገበያ ማስተዋወቅና
የፕሮሞሽን ስራዎችን በዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ምርቶች ዙሪያ በየደረጃው
መስራት ተችሏል። በተመሳሳይ 180 የጥበባት የፈጠራ ተቋማትና ሙያተኞችን አቅም ለማጎልበት
የሚረዱ ሥልጠና መድረኮችን ማዘጋጀት የተቻለ ሲሆን በተዘጋጁት መድረኮች 1,028
ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ማግኘት ችለዋል። በየደረጃው ለሚገኙ 7,253 የባህልና
ጥበባት አማተር ባለሙያዎች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና መስጠት የተቻለ ሲሆን ባለሙያዎቹ
ባገኙት ስልጠና መሰረት 609 የጥበባት ክበባትና ቡድኖችን በማቋቋም የጥበብ ዘርፉ ተተኪ
ባለሙያዎችን ለማፍራት በመሰራት ላይ ይገኛል። የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ፣ ሰነ-ፅሁፍና እደ
ጥበባት ሙያተኞች ማበረታቻና እውቅና እንዲያገኙ፣ የሥራና የፈጠራ ደረጃቸው አድጎ የጥበባቱ
የምርትና የአገልግሎትን ጥራትና እንዲጨምር ለማድረግ ታሳቢ ያደረጉ 2 ዓመታዊ የኪነ ጥበብና
ስነ ጥበብ የተቋማትና ሙያተኞች አዋርድ ማዘጋጀት የተቻለ ሲሆን በመድረኮቹ የዕውቅናና
ማበረታቻ ሽልማት ተሰጥቷል።

ይሁንና ሀገራዊ የእደ ጥበብ ዘርፉ በማልማት ከአለም አቀፍ ና ከሀገር ዉስጥ ገበያ ሀገር ማግኘት
ያለባትን ድርሻ አንድታገኝ ምቹ ሁኔታ ከመፍጠር አንጻር ሃላፊነት አንዳለበት ሚኒስቴር መስሪያ
ቤት ሆኖ ስንመለተዉ የእቅድ አፈጻጸሙ እጥረቶች አንዳበት ማየት ይቻላል። የእደ ጥበብ ምርት
የገበያ ሴግመንቴሽን አንዲኖረዉ አለማድረግ፤ የሀገራዊ እደ ጥበብ ምርት ማፕ አለመኖር፤
በየትኛዉ ክልል የትኛዉ ምርት ቢመረት የተሸለ ተወዳዳሪ አንደሚያደርገን ለይቶ አለመስራት፤
በዘርፉ ለሚሰማሩ የመነሻ የፋይናንስ አቅርቦት አለመኖር፤ ተወዳዳሪን ለይቶ አለመስራት፤የአለም
አቀፍ ገበያዉን የመድረስ አቅምና አሰራር ደካማ መሆን፤ የገበያ እቅድና ስትራቴጂ አለመኖር፤
የሰዉ ሃይል የክህሎትና እዉቀት ክፍተት ያለበት መሆኑ፤ በየትኛዉ ምርት ላይ፤ ለየትኛዉ
ደንበኛ ማተኮርና መስራት አንዳለብን አለመለየት፤ የአለም አቀፍ የእደ ትበብ ገበያ አሰራርና
እዉቀት አለመኖር ወዘተ ለአፈጻጸሙ እደ ክፍተት የሚታዩ ናቸዉ፡፡ የገበያ ሰንሰለት የተዘበራረቀ
መሆን የኢንፎርሜሽን ቱክኖሎጂን ለአቅራቢና ፈላጊ ለማመቻቸት አለመቻል ዋነኛ ተግዳሮቶች
ናቸዉ፡፡ የክልሎች ተሳታፊነትና ውጤታማነት እንዲሁም ያላቸው የገበያ ድርሻ፣ ዘርፉ

18
19 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ለኢኮኖሚው (GDP) ያለው ድርሻ መረጃ አለመኖር፤ንኡሳን ዘርፎችን ለይቶና ቅደም ተከተል
ሰጥቶ አለመስራት ትኩረት ሊደረግባቸዉ የሚገቡትን ንኡሳን ዘርፎች ትንተና አካሄዶ አለማቀድ
እንደ ክፍተት የሚታይ ነዉ፡፡

በአጠቃላይ ዘርፉ ማህበራትና የግል ተዋንያት ከማጠናከርና ወደ ሥራ ከማስገባት፣ የተደራጀ


የመረጃ አያያዝ ስርዓት አለመኖር፣ በሥራ ዕድል ፈጠራና በንኡሳን ዘርፎች የሚሰጡ ስልጠናዎች
ዉጤታማነት፣ በዘርፉ ያሉ ንዙሳን ዘርፎችን ለይቶ አለመስራት፣ የፋይናንስና የሰለጠነ የሰዉ
ኃይል፤ፕሮጀክቶችን ወደ መሬት ለማዉረድ የሚያደርገዉ ጥረት፣ የፈጠራ ኢንዱስትሪዉ
ለብሄራዊ ገቢና ለአጠቃላይ ብሄራዊ ምርት ሊኖረዉ የሚችለዉን አስተዋጽኦ በመረዳትና
በማስረዳት ተገቢ ትኩረት አንዲያገኝ ከማድረግ አንጻር፣ ዘርፉ ዉስጥ ያሉ አርቲስቶችን፣
አምራቾችንና ከያኒያኖችን መረጃ አደራጅቶ አመለያዝ፤ ዘርፉ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት
በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል የፋይናንስ የአሰራርና የአቅም ግንባታ ስራዎች ላይ አለማተኮር
ሀገር ማግኘት የሚገባትን አንድታገኝ አላስቻለም፡፡ተወዳዳሪዎችን ለይቶ የእንዱስትሪ ምርቶችን
ወደ አለም ገበያ ለማስገባት ያደረገዉ ጥረትም እጅግ አናሳ መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡ በየዕይትዊ
ትዕይታዊ እና ስነ ጽሑፍ ጥበባት በተመለከተ የፊልም ፌስቲቫሎችን፤ የገበያ ትውውቅና
ትስስሮችን፤ ዉድድሮችን የማስተዋወቅ የህዝቦች የእርስ በእርስ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ኩነቶች
ትዕይንታዊ እና ስነ ጽሑፍ ጥበባት ኢግዚቪሽን ፌስቲቫልና ሲምፖዚየም ለማዘጋጀት፣ የስነ
ጥበብና ኪነጥበብ የሙያ ደረጃዎችና በካሪኩለም አንዲዘጋጅላቸዉ፣ የጥበብ ኢንዲስትሪውን
ለማሳደግ የቅጀና ተዛማጅ መብቶችና የጥበባት ትረስት ፈንድ ማቋቋሚያ ሰነድ ለማዘጋጀት ያቀደ
ቢሆንም አላከናወናቸዉም፡፡

2.3) የስፖርት ልማት ዘርፍ የሶስት ዓመታት (2013-2015) ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ
2.3.1) የስፖርት ማህበራት አደረጃጀትን ማጠናከር
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት፤ የሰዉነት ማጎልመሻ፣ አካል ብቃት
እንቅስቃሴና ስፖርትን አስመልክቶ ባለ 12 አንቀጽ ቻርተር ባዘጋጀዉ መሠረት በተለያዩ ስፖርታዊ
እንቅስቃሴ ዉስጥ መሳተፍ መሠረታዊ የሰዉ ልጆች መብት መሆኑን በመደንገግ፣ መንግስትና
የስፖርት ተቋማትም ለዚህ ተፈጻሚነት እገዛ ማድረግ አንዳለባቸዉ ይመክራል፡፡ በተጨማሪም፤
የባህል ስፖርቶች የባህላዊ ሀብቶቻችን መገለጫ በመሆናቸዉ አስፈላጊዉ ጥበቃና የማስተዋወቅ
ስራዎች አንዲሰሩ፣ የሰዉነት ማጎልመሻ፣ አካል ብቃት እንቅስቃሴና ስፖርት በስርዓተ-ትምህርት
ዉስጥ ማስገባት፣ አስፈላጊዉን አደረጃጀት፣ መሰረተ ልማትና የሰዉ ሀይል በማሟላት ለማህበራዊ
ብልጽግና መጠቀም፣ የስፖርቱ ልማት የሚመራበት ፖሊሲና ዕቅድ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር
በመሆን በቅንጅት ማዘጋጀት፣ ህብረተሰቡ በስፖርት አንቅስቃሴዎች ዉስጥ በመሳተፍ ጤናዉን
አንዲጠብቅ ገና ከጅምሩ ጥሩ መሰረት በትምህርት ቤት መጣል፣ የስፖርት ዘርፍን በባለሙያ
አንዲመራ ማድረግ፣ ስፖርትን ለዓለም አቀፍ ግንኑነት መጠቀምና ስፖርቱን ለሁለንተናዊ ዕድገት
ለመጠቀም አስፈላጊዉን መሰረት መጣል ተገቢ መሆኑን በዝርዝር ያስቀምጣል፡፡

በኢትዮጵያ የስፖርት ልማት ዘርፍ ባሳለፍነው ሶስት ዓመታት ስፖርቱን ለመምራትና


ለማስተዳደር የተለያዩ አዋጅ፣ የህግ ማዕቀፎች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ የአሰራር ማኑዋሎች
ተዘጋጅተው በስራ ላይ ውለዋል። የህዝባዊ እና መንግስታዊ ስፖርት አደረጃጀቶችን በመፈተሽ
ሐገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ተቋማትን ቁጥር ለማሳደግ ከፌዴራል
እስከ ወረዳ 140,220 ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች እንዲደራጁ እና እንዲጠናከሩ ለማድረግ
ታቅዶ 126,500 (90.2%) ማሳካት ተችሏል። በዘርፉ የ10 ዓመት የልማት ግብ ውስጥ ባለፉት 3

19
20 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታት ከክልል እስከ ቀበሌ ባለው አደረጃጀት ስፖርቱን የሚመሩ 16,570 የስፖርት ም/ቤቶች
እንዲደራጁ፣ እንዲጠናከሩ እና የምክር ቤት ስብሰባ በማካሄድ ውሳኔዎችን እንዲያስተላልፉ
ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ 15,733 የምክር ቤት ጉባኤ በማካሄድ የዕቅዱን 95% ማሳካት
ተችሏል፡፡ በተመሳሳይ 1,504 ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች ከተለያዩ ምንጮች ያሰባሰቡትን
ሀብት በአግባቡ ስራ ላይ ማዋላቸውን በሚወጡ የሕግ-ማዕቀፎች መሠረት የኦዲት ምርመራ
እንዲያደርጉ ታቅዶ 1,500 በማከናወን የዕቅዱን 92% ማሳካት ተችሏል።

በየደረጃው መንግሥት ስፖርቱን ለማስፋፋትና ለማሳደግ ባለፉት 3 አመታት በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባህልና


ስፖርት ሚንሰተርና እና በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከሚደረጉት የቁሳቁስና የሙያ ድጋፍ
በተጨማሪ ለስራ ማስኬጃ፣ ለሃገር፣ አህጉርና አለም አቀፍ ውድድሮች፣ ለትምህርትና ስልጠና፣
አለም አቀፍ አባልነት ክፍያ የሚሆን እንዲሁም በየደረጃው ለሚገኙ የስፖርት አደረጃጀቶች
150,000,000 ብር ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ 310,551,894 ብር በመደገፍ ከእቅዱ 100% በላይ
ማሳካት የተቻለ ሲሆን የሶስት ዓመት አፈፃፀሙን እንደሚከተለው በግራፍ ለማሳየት ተችሏል።

ቻርት 7፦ በስፖርት ዘርፍ ለህዝባዊ አደረጃጀቶች የተደረገ መንግስታዊ የፋይናንስ ድጋፍ

በባለፉት 3 አመታት በሀገር አቀፍ ስፖርት ማህበራት እንዲሁም በክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች
የሚሰበሰበውን ሃብት ለማሳደግ የተለያዩ የፕሮጀክት ሰነዶችን በመቅረፅ እና በገቢ ዙሪያ
መድረኮችን በመፍጠር በክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች በስፖርት ዘርፍ የሚሰበሰበውን
ገቢ1,306,713,302 ብር ለማድረስ ታቅዶ ባለፉት 3 አመታት 982,987,503 ብር ገቢ በማሰባሰብ
የእቅዱን 75% ማሳካት ተችሏል፡፡ ይሁን እንጂ ከመንግስት የበጀት ድጎማ ለማላቀቅ የሚያስችሉ
ቋሚ የገቢ ምንጮች ፈጥሮ ለስፖርቱ ልማት ማዋል ካለመቻሉም በላይ ከተለያዩ ምንጮች
በተለይም የውጭ ግንኙነቶችን በማጠናከር ከውጪ ድጋፎችን በማሰባሰብ ለአገሪቱ የውጪ ምንዛሪ
በማስገኘት የሚገኘውን ሀብት ወደ ሀገራዊ ልማት በማስገባት በኩል ውስንነቶች ለማየት ተችሏል።

ባለፉት 3 ዓመታት ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች ከክልል እስከ ፌደራል መፈጠራቸው፣


የስፖርት ዘርፉ በሰው ኃይል፣ በፋይናንስ፣ በቁሳቁስ እንዲጠናከር ጥረቶች መደረጉ እንዲሁም
የሃብት አሰባሰብ አቅም መሻሻል እያሳየ መሆኑ በጥንካሬ የሚታይ ቢሆንም የስፖርት ልማት

20
21 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ፈንድ ተቋቁሞ ወደስራ አለመግባቱ፣ የህዝባዊ አደረጃጀቶች ስታንዳርድን ከማሟላት አንፃር


ውስንነት መኖር፣ ህዝባዊ አደረጃጀቱ እስከ ቀበሌ ድረስ በተሟላ መልኩ ያለመዘርጋቱ እንዲሁም
የተሰበሰበውን ውስን ሀብት በስትራቴጂካዊ ስራዎች ከማዋል ይልቅ ወቅታዊ እና ውስን ለሆኑ
አላማዎች የሚውል በመሆኑ ስፖርቱን በዘላቂነት ከድጎማ ለማላቀቅ ያለ የአመራር ብቃት እና
ቁርጠኝነት አናሳ መሆኑ ስፖርቱን ለከፍተኛ የሀብት ብክነት አሰራር ተጋላጭ እንዲሆን ያደረገው
ሲሆን ተጨማሪ ሀብት ሊሆኑ የሚችሉ አማራጮችንም አሟጦ የመጠቀም ባህል አነስተኛ መሆንና
ያለውንም በመረጃ አደረጃጀት የመያዝ ክፍተቶች እንዳሉ ለማየት ተችሏል፡፡

2.3.2) የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና ማሰልጠኛ ማዕከላቶች

ባለፉት ሶስት ዓመታት የህብረተሰቡን ተሳትፎ በማሳደግ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ቁጥር
ከፍ ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን 35,043 የሚሆኑ ጥርጊያ ሜዳዎች፣
ጅምናዝየሞች፣ የመዋኛ ገንዳዎች፣ የስፖርት አዳራሾችና ስታዲየሞች እንዲሁም የሰውነት
ማበልፀጊያ ማዕከላቶች ተገንብተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ። በየደረጃው የሚገኙ ሃገር
አቀፍ ደረጃን የሚያሟሉ 93 የማዘውተሪያ ስፍራዎች እንዲጠበቁ እና ልዩ ልዩ ሃገራቀፍ
ውድድሮችን እንዲያከናውኑ የተደረገ ሲሆን የግል ባለሃብቶችን ተሳትፎ በማሳደግ ባለፉት 3
ዓመታት 13 የተለያየ ደረጃ ያላቸው የማዘውተሪያ ስፍራዎችን በልዩ ልዩ የስፖርት ዓይነቶች
ገንብተው ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ ችለዋል።

የብሔራዊ ስታዲየም ምዕራፍ 2 ግንባታን ለማስቀጠል ከፍተኛ ክትትልና ድጋፍ የተከናወነ ሲሆን
ፕሮጀክቱ ያጋጠመውን ችግር መንግስት አይቶ የ13 ሚሊዩን ዶላር አድቫንስ ቢደግፍም
በኮንትራክተሩ በኩል ካጋጠመው አለም አቀፍ የዋጋ ንረት አንፃር እስከ 13 ቢሊዩን ብር ድረስ
ማስተካከያ የጠየቀ ሲሆን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኩል ላለፉት ወራቶች ያላለሰለሰ ውይይቶችና
ድርድሮች ግንባታውን ያከናውነው ከነበረው ድርጅት ጋር ቢደረግም ስራውን በጣም በማጓተቱ እና
በቀረበላቸው ተጨማሪ የዋጋ ማስተካከያ ላይ ኮንትራክተሩ ባለመስማማቱ ምክንያት የስምምነት
ውሉ መቋረጥ ችሏል። በአሁኑ ወቅትም ግንባታው እንዲቀጥል አዲስ ጨረታ በማውጣት
ከተወሰኑ ካምፓኒዎች ጋር ውይይት እየተደረገ ሲሆን በቀጣይ ከአሸናፊው ካምፓኒ ጋር ውል
በመግባት ግንባታውን በልዩ ትኩረት የማስቀጠል ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል። በተመሳሳይ ነባሩ
አዲስ አበባ ስታዲየም ዕድሳትና ጥገና በባለፉት 2 ዓመታት በመከናወን ላይ ሲሆን የመጀመሪያውን
ምዕራፍ እድሳት 100% እንዲሁም ሁለተኛውን ምዕራፍ 10% በማከናወን የስታዲየሙን እድሳትና
ጥገና በCAF ስታንዳርድ መሰረት አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ ላይ
ይገኛል።

ይሁን እንጂ በፌደራል፣ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ደረጃ 14 ስታዲየሞች ግንባታቸው በልዩ
ልዩ ምክንያት በመጓተቱና በመቋረጡ ምክንያት ሃገራችን ምንም አይነት ዓለም አቀፍም ሆነ
አህጉር አቀፍ ስታንዳርድ የሚያሟላ ስታዲየም የሌላት ሲሆን በተለይም በእግር ኳስ ስፖርት
በሜዳዋ መከናወን የነበረባቸው ጨዋታዎችን በሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ስታከናውን ቆይታለች።
በዚሁ መሰረት በመገንባት ላይ የሚገኙ ትላልቅ ስታዲየሞች የገጠሟቸውን ተግዳሮቶች በመቅረፍ
ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስር የሚገኘውን ነባሩን የአዲስ አበባ
ስታዲየም እድሳት በከፍተኛ ክትትልና ቁጥጥር እያስጨረሰ የሚገኝ ሲሆን በተጨማሪም የስፖርት
ፋሲሊቲ ፎረም በማዘጋጀትና ስትራቴጂ በመቅረፅ በክልሎች የሚገኙ ስታዲየሞች ግንባታቸውን
አጠናቀው ወደስራ የሚገቡበትን መንገድ በመቀየስ እንዲሁም ከክልሎች አመራሮች ጋር

21
22 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በመወያየት በጀት እንዲመደብላቸውና ግንባተቸው እንዲቀጥል ማድረግ የተቻለ ሲሆን ለአብነትም


የባህርዳር አለማቀፍ ስታዲየም፣ የአሶሳ ስታዲየምና የሃዋሳ ስታዲየሞችን ማንሳት ይቻላል።

ስፖርት ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ሀገራችን በምትከተለውን የነፃ-ገበያ
የኢኮኖሚ ስርዓት እና በስፖርት ፖሊሲው የተቀመጠውን አቅጣጫ መነሻ በማድረግ ባለፉት 3
ዓመታት የተለያዩ የአሠራር ስርዓቶችን በመዘርጋት በዘርፉ ውስን የነበረውን የባለሀብት ቁጥር
በማሳደግ በአሁኑ ወቅት 3,920 ባለሀብቶች የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ወስደው በዘርፉ ዕድገት
አስተዋፅዖ በማበርከት ላይ ይገኛሉ፡፡ በዚህ መሠረትም የስፖርት ትጥቆችና መሣሪያዎች
ስታንዳርድና የህግ ማዕቀፎች ተዘጋጅቶላቸው በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ እና ከውጪ እንዲገቡ
በተፈጠሩት ምቹ ሁኔታዎች ባለፉት ዓመታት ከላይ ከተጠቀሱት ባለሀብቶች ውስጥ የስፖርት
ትጥቅና መሳሪያዎች ሶስት ባለሀብቶች በማምረት ላይ የሚገኙ ሲሆን የስፖርት ትጥቆችና
ቁሳቁሶችን ከውጭ በማስመጣት፣ በማዘውተሪያ ስፍራዎችና ማሰልጠኛ ማዕከላት ግንባታ፣
በስፖርት አሰልጣኝነት፣ በዳኝነት፣ በተጫዋችነት እንዲሁም በተለያዩ ሙያዎች 236,659 የስራ
ዕድልን መፍጠር ተችሏል።

ይሁን እንጂ በዘርፉ የግል ባለሀብቱን ለመሳብ የሚያስችሉ የማበረታቻ ስርዓቶች ባለመዘርጋታቸው
እና ስፖርቱን ወደ ንግድ ስራ /Commercializtion/ በመቀየር አትራፊ እንዲሆን የሚያስችሉ
ጥረቶች ዝቅተኛ መሆናቸው ዘርፉ ለሃገር ኢኮኖሚ ማበርከት ከሚችለው አስተዋፅኦ አንፃር
በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡

2.3.3) የስፖርት ለሁሉም ልማት

በየደረጃው የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን በማስፋፋት የህብረተሰብና የተሳትፎ ሽፋን ለማሳደግ


በመንግስት ደረጃ ትልቅ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን በትምህርት ቤቶች፣ በመስሪያ ቤቶች እንዲሁም
በመኖሪያ ስፍራዎች በጤና ቡድን የህብረተሰቡን በጤናና በአካል ብቃት ተሳትፎ ሽፋን 20%
ለማድረስ የተለያዩ ስትራቴጂዎችን በመንደፍ እንዲሁም ከፍተኛ አመራሮችን ያሳተፉ ንቅናቄዎችን
በማካሄድ ባለፉት 3 ዓመታት የተከናወነ ሲሆን በአማካኝ 18% የሃገሪቷን ህዝብ በማህበረሰብ
ስፖርት ማሳተፍ ተችሏል።
ቻርት 8፡- ጤናና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳትፎ በአገር ደረጃ

22
23 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ነገር ግን የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርት ከማስፋፋት አንፃር የገጠሙ ተግዳሮቶችን ማለትም


የትምህርት ቤት ስፖርቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ በአይነትም ይሁን በጥራት እየቀነሱ መምጣታቸው፣
የሴቶች ተሳትፎ በስፖርቱ ዝቅተኛ መሆን፣ የአካባቢ የስፖርት ቡድኖች እየፈረሱ ትላልቅ ቡድኖች
ላይ ብቻ ትኩረት መደረጉ፣ የጤና ቡድኖች በተፈለገው የስፖርት አይነት እና ብዛት
አለመገኘታቸው፣ በትምህርት ቤት፣ በስራ ቦታዎች፣ በመኖሪያ አካባቢዎች የስፖርት ተሳትፎ
አነስተኛ መሆን፤ የስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ውድድር ተኮር መሆናቸው፤ የስፖርት ማዘውተሪያ
ስፍራዎች ግንባታ ትላልቅ ስታድየሞች ላይ ብቻ ያተኮረና ለማህበረሰብ ስፖርት የሚዉሉ
ቦታዎች እጥረት መኖራቸው ለቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ናቸው፡፡

በባህል ስፖርት ውድድርና ፌስቲቫሎች እንዲሁም በስፖርት ለሁሉም ፌስቲቫሎች የህብረተሰቡን


ተሳትፎ በከፍተኛ ቁጥር ለማሳደግ ከቅርብ ግዜ ወዲህ ብሔራዊ የባህል ስፖርትና የስፖርት
ለሁሉም ውድድሮችና ፌስቲቫሎች ከፌዴራል እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ በየዓመቱ እየተዘጋጁ
እንዲሁም በሚሊየን የሚቆጠሩ ህብረተሰቦች እየተሳተፉ ቢሆንም የባህል ስፖርቶችን ለማልማት
የተሰሩ የጥናት ስራዎች ውስንነት፣ የባህል ስፖርቶችን በየትምህርት ቤቶችና በተለያዩ ስፍራዎች
በማስተዋወቅ ረገድ ክፍተቶች መኖር፣ የባህል ስፖርትን ለብሔራዊ መግባባትና አንድነት በማዋል
ረገድ ጉድለቶች ታይተዋል፡፡ በተጨማሪም ባለፉት ዓመታት ስፖርትን ከሌሎች የልማት ዕቅዶች
ጋር በማስተሳሰር ለማህበራዊ ልማትና ለአገር ብልጽግና፣ ህዝቦችን ለማቀራረብ፣ ለገጽታ ግንባታ
እና ለቱሪዝም ዕድገት፣ ለአካባቢ ጥበቃ እንዲሁም ከአጎራባች አገር ህዝቦች ጋር አንድነትን
ለማምጣት የተደረጉ ጥረቶች አነስተኛ መሆናቸውን ጥናቶች ያመላከቱ ሲሆን በዋናነት ከተለዩ
ክፍቶች ውስጥም ስፖርትን ለልማት ለማዋል የሚያስችል ራሱን የቻለ የአደረጃጀትና ስርዓት
አለመኖር፣ በስፖርት ፖሊሲው እንደትኩረት አቅጣጫ አለመካተቱ፣ ስፖርትን በዘላቂነት ችግሮችን
ለመፍታት ከመጠቀም ይልቅ ወቅታዊ/ጊዜያዊ የማህበራዊ ግጭቶችን ለመፍታት እና ሌሎች
ማህበራዊ ኩነቶችን ለማድመቅ ብቻ የመጠቀም ዝንባሌዎች በስፋት ተስተውለዋል፡፡

2.3.4) የስፖርት ባለሙያዎች እና ታዳጊ ወጣቶች ስልጠና

በስፖርት ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም የባለሙያዎችን ቁጥርን ለማሳደግ ባለፉት 3 ዓመታት


ብቃታቸውን በመመዘን 2,613 የስፖርት ባለሙያዎች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ /COC እንዲወስዱ
ማድረግ የተቻለ ሲሆን ለ3,929 የስፖርት ባለሙያዎች የሙያ ማሻሻያ ስልጠናዎችን እንዲወስዱ
ማድረግ ተችሏል። በተጨማሪም በስፖርት አመራርነት፣ በኢንስትራክተርነት፣ በአሰልጣኝነት እና
በዳኝነት በአጭር ግዜ ስልጠናዎች 15,907 ባለሙያዎችን ማፍራት ተችሏል፡፡ በሌላ በኩልም
በመካከለኛ ጊዜ ስልጠና 420 እንዲሁም በረጅም ጊዜ ስልጠናዎች በየደረጃው በዲፕሎማ፣ በዲግሪ፣
በማስተርስ እና በፒ.ኤች. ዲ ፕሮግራሞች የትምህርት ዕድሎችን በማመቻቸት 63 የስፖርት
ባለሙያዎችን አቅም ለመገንባት ጥረት ተደርጓል፡፡

በታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ልማት ፕሮግራም ባለፉት 3 ዓመታት ተተኪ ስፖርተኞችን
ለማፍራት የታዳጊ ወጣቶች ስልጠና ፕሮግራም በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በ11
የስፖርት አይነቶች 31,725 ታዳጊዎች በሚከፈቱ 1,269 የታዳጊ ወጣቶች የስልጠና ጣቢያዎች
ስልጠናቸውን እንዲከታተሉ በዕቅድ ተይዞ ልዩ ልዩ ድጋፎች ሲከናወኑ የቆየ ሲሆን 956 የስልጠና
ጣቢያዎችን በመክፈት 23,900 ታዳጊዎችን ስልጠናቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ።

23
24 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ቻርት 9፦ በታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ልማት ፕሮግራም ተተኪ ስፖርተኞች

የተሻለ ብቃት ያላቸውን ታዳጊ ወጣቶች በመመልመል ሳይንሳዊ ስልጠና ሊያገኙበት የሚያስችል
የመንግስት ማበልፀጊያ ማዕከላት በፌዴራል ደረጃ የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እና የአትሌት
ጥሩነሽ ዲባባ የአትሌቲክስ ማሠልጠኛ ማዕከል እንዲሁም በክልሎችና ከተማ አስተዳዳሮች 16 ልዩ
ልዩ ደረጃ ያላቸው የስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከላት ተገንብተው ስራ የጀመሩ ሲሆን 12 ማዕከላት
በግንባታ ሂደት ላይ ይገኛሉ፡፡ በነዚህ የመንግስት የስልጠና ማዕከላት ከታዳጊ ወጣቶች ስልጠና
ፕሮግራም ተመልምለው የተሻለ ብቃት ያላቸው ስፖርተኞችን በፌደራል ደረጃ በሚገኙ ሁለት
የስልጠና ተቋማት እንዲሁም በክልሎችና ከተማ አስተዳዳሮች በሚገኙ 16 የስፖርት ስልጠና
ማዕከላት 1,903 ስፖርተኞች ሳይንሳዊ ስልጠናቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ፡፡

ነገር ግን ተገንብተው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ የስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከላቶች በበቂ የሰው
ኃይልና የግብዓት አቅርቦት አለመደራጀታቸው፣ የታዳጊ ወጣቶች የምዘና ውድድር ለ2 ዓመታት
መቋረጡ፣ ሰልጣኞችን እና አሰልጣⶉችን በበቂ ሁኔታ ክትትል ያለማድረግ እና ያለመደገፍ ባለፉት
ዓመታት ከታዩት ክፍተቶች ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በተለይም የስልጠና ሂደቱን
ውጤታማ ለማድረግ ጥናት በማድረግና በመከለስ በሰልጣኞች ምልመላና መረጣ ዙሪያ ልዩ ችሎታ
ያላቸውን ታዳጊዎች የመለየት እንዲሁም የስልጠና ጣቢያዎችን የፖቴንሻል አካባቢ ልየታ ሂደት
በአዋጭነት ለመስራት የተጀመሩ ስራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል እንዲሁም የቅርብ ድጋፍና
ክትትልን ይጠይቃል፡፡

በመንግስት የስልጠና ማዕከላት፣ በክለቦች እና በብሔራዊ ቡድን ተከታታይነት ያለው ስልጠና


ወስደው በዋና ክለብ፣ በአዋቂ ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም በአለም አቀፍ ደረጃ በመሳተፍ በተታታይ
ውጤት ማስመዝገብ የሚችሉ ኤሊት ስፖርተኞችን ቁጥር ለማሳደግ ባለፉት 3 ዓመታት ስራዎች
ሲከናወኑ የቆየ ሲሆን ከተዘረጋው የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ፕሮግራም ስልጠና አጠናቀው

24
25 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የተሻለ ብቃት በመያዝ በዋና ክለብ ላይ በተከታታይነት መሳተፍ የቻሉ ኤሊቶችን ቁጥር 475፣
በአዋቂ ብሄራዊ ቡድን ውስጥ የሚሳተፉ የተሻለ ብቃት ያላቸው ኤሊቶችን 308 እንዲሁም
በአህጉርና በዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድር መድረኮች ላይ የሚሳተፉ የተሻለ ብቃት ያላቸውን
ኤሊቶችን ብዛት 170 ለማድረስ ተችሏል።

2.3.5) የስፖርት ውድድር ክትትልና ድጋፍ

በክልል/ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ የውድድር መድረኮችን ቁጥር
እና ጥራት በማሳደግ የተሻሉ ፖርተኞችን ለመለየት እና ህብረተሰቡን ተሳታፊና ተጠቃሚ
ለማድረግ የሚያስችሉ 197 ክልላዊ መድረኮችን በ25 የስፖርት ዓይነቶች እንዲሁም 118 ሃገራዊ
የውድድር መድረኮችን በ17 የስፖርት አይነቶች ለማዘጋጀት ታቅዶ በአማካይ በየአመቱ 102
ክልላዊ መድረኮችን በ 15 የስፖርት ዓይነቶች እንዲሁም 85 ሃገራዊ መድረኮችን በ20 የስፖርት
ዓይነቶች በማዘጋጀት 24,397 ስፖርተኞችን ተሳታፊና ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።

በአህጉርና አለማቀፍ ደረጃ ባለፉት 3 ዓመታት የተከናወኑ አህጉርና አለማቀፍ ውድድሮችን


ስንመለከት የቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ በ4 የስፖርት ዓይነቶች ተሳትፎ በማድረግ በአትሌቲክስ
ስፖርት አንድ ወርቅ፣ አንድ ብር እና 2 የነሐስ ሜዳሊያ እንዲሁም በወርልድ ቴኳንዶ ዲፕሎማ
በማስመዝገብ ከዓለም 18ኛ ደረጃ በመያዝ ማጠናቀቅ የተቻለ ሲሆን የ16ኛው ፓራሊምፒክ ጨዋታ
በፓራ አትሌቲክስ ስፖርት በመሣተፍ አንድ ወርቅ እና ሁለት ዲፕሎማ ማስመዝገብ ተችሏል።
በአሜሪካ ኦሪገን ከተማ በተካሄደው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 3 ወርቅ እና 3 ብር በማግኘት
ከአለም 2ኛ ከአፍሪካ ደግሞ በቀዳሚ ስፍራ ማጠናቀቅ ተችሏል። በሰርቢያ ቤልግሬድ መዲና
በተካሄደው 18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ የአትሌቲክስ ሻምፒዮን ሀገራችን 4 የወርቅ፣ 3 የብር እና
2 የነሐስ ሜዳሊያ በማግኘት ከዓለም አንደኛ ደረጃ መያዝ የተቻለ ሲሆን በአለም ወጣቶች ኦሎፒክ
በኮሎቢያ ካሊ ከተማ ሀገራችንን ወክለው ከተሳተፉ ወጣቶች መካከል 6 ወርቅ 5ብር እና 2 ነሀስ
በድምሩ 12 ሜዳለያዎችን በማግኘት ከአለም 3ኛ ከአፍሪካ አንደኛ በመሆን ውድድሩን አጠናቃለች።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ የወንዶች ብሔራዊ ቡድን በካሜሩን አስተናጋጅነት በተካሔደው 33ኛው
የአፍሪካ ዋንጫ እንዲሁም በአልጀርስ በተዘጋጀው የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያዎችን በማለፍ
መሳተፍ የቻለ ቢሆንም በሁለቱም ውድድሮች ከምድቡ 4ኛ ደረጃ በመያዝ ከምድብ ሳያልፍ
ቀርቷል።

በአጠቃላይ ባለፉት 3 ዓመታት በአህጉር እና አለማቀፍ ደረጃ በ17 የስፖርት አይነቶች ለመሳተፍ
ታቅዶ በወቅቱ ባጋጠመ የኮሮና ቫይረስ እንዲሁም ሌሎች ወቅታዊ ምክንያቶች በርካታ ውድድሮች
በመሰረዛቸው ምክንያት በ11 የስፖርት ዓይነቶች ተሳትፎ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በ9 ስፖርቶች
ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል። ከዚህ በተጨማሪም ባለፉት 3 ዓመታት 6 አህጉራዊ እና ክፍለ-
አህጉራዊ የስፖርት መድረኮችን በሀገራችን ማዘጋጀት የተቻለ ሲሆን 4 የዕውቅናና ማበረታቻ
መድረኮችን በማዘጋጀት ውጤት ላስመዘገቡ ስፖርተኞች የማበረታቻ እና የዕውቅና ፕሮግራም
ማዘጋጀት ተችሏል፡፡

25
26 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ቻርት 10፦ የአህጉርና አለማቀፍ ውድድር ተሳትፎ እና የተገኘ ውጤት

ነገር ግን በቶኪዮ ኦሎምፒክ እንዲሁም በወንዶች እግር ኳስ በካሜሮኑ አፍሪካ ዋንጫ እንዲሁም
በአልጀርሱ የቻን የአፍሪካ ዋንጫ የተገኘው ውጤት ከሚጠበቀው በታች መሆኑ የታየ ሲሆን
የሃገራችንን ስም ከፍ ብሎ እንዲጠራ ማድረግ የሚያስችሉ ውድድሮች ላይ ከፍተኛ ትኩረት
በመስጠት የቅርብ ድጋፍና ክትትል የሚያስፈልግ ይሆናል።

2.3.6) የስፖርት ህክምና አገልግሎት እና አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒነግ በመከላከል ጤናማ
የስፖርት ከባቢን መፍጠር፣

በስፖርት ህክምናው ዘርፍም ሁለንተናዊ ጤንነትና ብቃት ያለውን አትሌት ለማፍራት


ለስፖርተኞች፣ የስፖርት ህክምና ባለሙያዎችና የስፖርት አሰልጣኞች አስፈጻሚ እና ባለድርሻ
አካላት በየጊዜው የስፖርት ህክምና ስልጠናዎች በመስጠት የአቅም ማጎልበቻ ስራዎች
ተከናውነዋል፡፡ በዚሁ መሰረት ባለፉት 3 ዓመታት ለ21,185 አካላት በልዩ ልዩ የስፖርት ሕክምና
መስኮች የሕክምና አገልግሎቶችን መስጠት የተቻለ ሲሆን 3,210 ባለሙያዎች የስፖርት ሕክምና
ስልጠና እንዲያገኙ ተደርጓል።

በሌላ በኩልም ሀገራችን በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ የስፖርቱ ትልቅ ፈተና እየሆነ
የመጣውን አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመጠቀም ያልተገባ ውጤት የማስመዝገብና
የማጭበርበር ችግርን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የዓለም አቀፉን የትምህርት፣ የሳይንስና
የባህል ድርጅት (UNESCO) ስምምነት በአዋጅ ቁጥር 554/1999 ከማፅደቅ ባለፈ የህግ ጥሰቶች
በአገራችን የወንጀል ህግ አንቀፅ 526 ላይ የወንጀል ተጠያቂነትን ሊያስከትሉ የሚችሉ ጉዳዮች
ሆነው በትኩረት እንዲደነገጉ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት የዓለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ
(WADA)፣ የአፍሪካ የፀረ ዶፒንግ ኤጀንሲ ሪጅናል ቢሮ እና የዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማህበራት

26
27 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ፌዴሬሽን/የአለም አትሌቲክስ (IAAF/WA) በሰጡት ግብረ-መልስ መሠረት ዓለም አቀፉን የፀረ-


ዶፒንግ ህግና ስታንዳርድ መሰረት ባደረገ መልኩ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች
ባለስልጣን በየደረጃው የምርመራና የቁጥጥር ስራዎች፣ ሰፊ የትምህርት እና ስልጠና ፕሮግራሞች
እንዲሁም የህዝብ ንቅናቄ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራቶች ተከናውነዋል፡፡ በዚሁ መሰረት
ባለፉት 3 ዓመታት 139 መድረኮችን በማዘጋጀት ከስፖርት፣ ከጤና፣ ከፋርማሲ፣ ከፍትህ፣
ከትምህርት፣ ከሚዲያ ተቋማት እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ለተወጣጡ 34,200 ተሳታፊዎች
ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ አትሌቲክስን ጨምሮ በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች የምርመራ
ስራዎችን በማጠናከር 2,466 ስፖርተኞች የደም እና የሽንት ምርመራዎችን ማድረግ ተችሏል።

ከዚህም ጋር በተያያዘ የስፖርት አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰትን ለመቀነስ 44 የኢንተለጀንስ እና


የኢንቨስትጌሽን ስራዎች የተከናወኑ ሲሆን የህግ ጥሰት የፈፀሙ አካላትን በማጣራትና አስፈላጊው
የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ በማድረግ አራት አትሌቶች የተከለከሉ የስፖርት አበረታች
ቅመሞችን ተጠቅመው በመገኘታቸው ከ2-12 ዓመታት በማንኛውም ውድድር ላይ እንዳይሳተፉና
ሽልማቶቹም እንዲሰረዙ ቅጣት ተጥሎባቸዋል፡፡ ከአትሌቶቹ በተጨማሪም በስፖርት አበረታች
ቅመሞች የህግ ጥሰቶች ውስጥ በተሳተፉ ፋርማሲዎችና ግለሰቦች ላይ አስፈላጊውን ክትትልና
ቁጥጥር እንዲሁም ኢንቨስቲጌሽን በማካሄድ በሁለት ፋርማሲዎች እና በሶስት ግለሰቦች ላይ
አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል፡፡

2.3.7) የስፖርት ማህበራዊ ልማትን፣ ህብረትን እና አንድነትን/Solidarity/ ማጠናከር፣

ባለፉት ዓመታት ስፖርትን ከሌሎች የልማት ዕቅዶች ጋር በማስተሳሰር ለማህበራዊ ልማትና


ለአገር ብልጽግና፣ ህዝቦችን ለማቀራረብ፣ ለገጽታ ግንባታ እና ለቱሪዝም ዕድገት፣ ለአካባቢ ጥበቃ
እንዲሁም ከአጎራባች አገር ህዝቦች ጋር አንድነትን ለማምጣት የተደረጉ ጥረቶች አነስተኛ
መሆናቸውን ጥናቶች ያመላከቱ ሲሆን በዋናነት ከተለዩ ክፍተቶች ውስጥም ስፖርትን ለልማት
ለማዋል የሚያስችል ራሱን የቻለ የአደረጃጀትና ስርዓት አለመኖር፣ በስፖርት ፖሊሲው
እንደትኩረት አቅጣጫ አለመካተቱ፣ ስፖርትን በዘላቂነት ችግሮችን ለመፍታት ከመጠቀም ይልቅ
ወቅታዊ/ጊዜያዊ የማህበራዊ ግጭቶችን ለመፍታት እና ሌሎች ማህበራዊ ኩነቶችን ለማድመቅ ብቻ
የመጠቀም ዝንባሌዎች በስፋት ተስተውለዋል፡፡ ባለፉት 3 ዓመታት በስፖርት በጎ ፈቃድ
አገልግሎት የተሰማራን የህብረተሰብ ብዛት 53,085 ማድረስ የተቻለ ሲሆን 9 ታዋቂ አትሌቶች
እና የስፖርት ባለሙያዎች ስፖርትን ለሀገር ገፅታ ግንባታና ለስፖርት ቱሪዝም ዕድገት ተልዕኮ
ወስደው እንዲሰሩ ማድረግ ተችሏል። በተያያዘም ክልልን ከክልል እንዲሁም ከጎረቤት ሃገራት ጋር
የህዝብ ለህዝብ ትስስርን እና ወነድማማችነትን የሚያጠናክሩ 13 የወዳጅነት ጨዋታዎችን
ማከናወን ተችሏል።

በአጠቃላይ ባለፉት ሶስት ዓመታት በስፖርቱ ዘርፍ በርካታ የልማት ስራዎች የተከናወኑ ቢሆንም
የሀገራችን ስፖርት ወጥ በሆነ አደረጃጀጀት አለመዋቀር፣ አብዛኛዎቹ የስፖርት ማህበራት እና
ክለቦች ህዝባዊ አለመሆናቸው እና በመንግስት ላይ ጥገኛ መሆናቸው፣ ከመንግስት የሚሰጠው
የፋይናንስ ድጋፍ ለሁሉም ስፖርቶች ፍትሐዊ አለመሆኑ በክፍተት የሚጠቀሱ አፈፃፀሞች
ናቸው፡፡ በተጨማሪም የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በሚፈለገው ደረጃ ለሕብረተሰቡ ተደራሽ
አለመሆናቸው፣ የግል ባለሀብቱን ሚና ለማሳደግ የሚያስችል የማበረታቻ ስርዓት አለመኖሩ፣
በስፖርቱ ውስጥ ሙስናና የስነ-ምግባር መጓደል መኖሩ፣ የአበረታች ቅመሞች ተጠቃሚነት፣
የእድሜ ማጭበርበር፣ ሳይንሱን ያልተከተለ ምልመላና መረጣ ለሀገራችን ስፖርት እድገት ከፍተኛ

27
28 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ችግር ሆነው ተገኝተዋል፡፡ በዘርፉ ወጥ የሆነ አደረጃጀት እስከ ቀበሌ ድረስ አለመዘርጋቱ፣ የውሳኔ
ሰጪነት አቅም ደካማ መሆን፣ በዕቅድ አለመመራት፣ የእውቀት እና የክህሎት ክፍተት፣
የፋይናንስ አማራጮች ውሱን መሆን፣ ቅንጅታዊ የአሰራር ስርዐቶችን ማጎልበት አለመቻሉ፣
የመረጃ ቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት እና አጠቃቀም ደካማ መሆን፣ የአገልግሎት ስታንዳርዶችን
በአግባቡ አለመጠቀም እንዲሁም የህግ ማዕቀፎች የአተገባበር ክፍተቶች በዋናነት ተጠቃሾች
ናቸው።

በመሆኑም ባለፉት ዓመታት ከነበረው ነባራዊ ሁኔታ፣ ከተፈጠረው ሀገራዊ ለውጥ፣ ስፖርቱ ላይ
እያጋጠሙ ካሉ ችግሮች እንዲሁም በቀጣይ ስፖርቱ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ እና
ፖለቲካዊ ዕድገት ካለው ጠቀሜታ በመነሳት ስር-ነቀል ሪፎርም ማካሄድ የሚያስፈልግ መሆኑን
ያመላክታል፡፡ ከዚህም አንፃር በቀጣይ 3 ዓመት የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ የስፖርት
አደረጃጀቶች የማጠናከር፣ የስፖርት የማዘውተሪያ ስፍራዎችን በብዛትና ጥራት ተደራሽ የማድረግ፣
በተለያዩ የስፖርት ጫወታዎች ህብረተሰብን በማሳተፍ በግለሰብና በማህበረሰብ፤ በዜጎች መካከል
ከፍ ያለ ማህበራዊ ትብብርና መተማመን ለመገንባት የሚያስችሉ መድረኮችን ለመፍጠር የሚሰራ
ይሆናል፡፡ ስፖርት ከሀገር ዉስጥ ቱሪዝምና ከማህበራዊ እሴቶቻችን ጋር ተሳሰሮ ሰላማዊ፣
ጤናማና በዜጎችና ህዝቦች መካከል ወንድማማችነትን፤ ብሄራዊ ኩራትን ለማጎልበት ይሰራበታል፡፡
ለሰላም የማህበረሰብ ስፖርትን በየደረጃው እንዲስፋፋ በማድረግ፣ ጤናው የተጠበቀ ለስራ የሚተጋ
አምራች ዜጋንና ብቁ ስፖርተኞችን በማፍራት እና በአህጉርና በዓለም አቀፍ መድረኮች ከፍተኛ
ውጤት በማስመዝገብ ሀገራችን ለሁለንተናዊ ብልጽግና የምታደርገዉን ጥረት በተለይም ዘርፉ
ለሰላም፣ ለአንድነትና ለልማት የሚኖረውን ፋይዳ ማጎልበት የተለየ ትኩረት የሚሰጠው ይሆናል፡፡

2.4) ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም፣ የሀብት አጠቃቀም እና የአገልግሎት አሰጣጥ የሶስት ዓመታት
(2013-2015) ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ

2.4.1) የዕቅድ ዝግጅት፣ የክትትልና ግምገማ እና የስታቲስቲክስ መረጃ አስተዳደር አሰራር


ማሻሻል፣

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚመራበትን የረጅም፣ የአጭር እና የመካከለኛ ግዜ ዕቅዶችን፣


የፕሮግራም በጀት፣ፕሮጀክቶችን፣ስትራቴጂዎችን እና ሌሎች ሰነዶችን በማዘጋጀት መረጃዎችን
በማሰባብ፣በመተንተን እና በማደራጀት ለከፍተኛ አመራሩ ዉሳኔ አሠጣጥ ግብዓት የሚሆኑ
የአፈፃፀም ሪፖርቶችን በየደረጃዉ በሚገኙ የስራ ክፍሎች ቀርበዉ ጥቅም ላይ ዉለዋል፡፡

ይሁን እንጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም ሆነ ተጠሪ ተቋማት ያቀዷቸው ዕቅዶች መሬት ላይ
ለማውረድ ከክልሎች ዕቅድ ጋር የማስተሳሰር ከፍተኛ ክፍተት ታይቷል፡፡ የሚታቀዱ ዕቅዶችም
ሆነ የሚዘጋጁ ሪፖርቶች በቴክኖሎጂ በመታገዝና ቀለል ባለ መንገድ ከክልሎችም ሆነ ከተጠሪ
ተቋማት ጋር ተናቦ ለመሄድ የተደረገ ጥረት ክፍተት የነበረበት መሆኑ፣ በዓመት ሁለት ጊዜ
የሚደረገው አገር አቀፍ የክትትልና ድጋፍ ሥራም በተቀመጠለት ዕቅድ መሰረት በተሟላ መንገድ
አለማከናወን፣ በዓመት 2 ጊዜ የሚካሄዱ ጉባኤዎች በወቅቱ ባለመከናወናቸዉ ምክንያት የሚዘጋጁ
ዕቅዶችና ሪፖርቶች በወቅቱ ጸድቀው ወደ ሥራ አለመግባትና የሚታረሙትን በወቅቱ እንዲታረሙ
ባለመደረጋቸው የታዩ ክፍተቶች፣ የተፈቀደውን በጀት በተቀመጠው ፕሮግራም በጀት መሰረት
ከፊዚካል ሥራው ጋር ተጣጥሞ በውጤት ለመመዘን የተፈጠረው ክፍተት እና በየመንፈቁ
የሚቀርበው የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ምዘና አለማካሄድና ተቋሙ ያለበትን ደረጃ በግልጽ
አለማስቀመጥ፣ የበላይ አመራሩ በስትራቴጂክ ጉዳዮች ሥራ ክንውን ድጋፍ አሰጣጥ ላይ ያለው

28
29 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

እይታ ክፍተት ያለበት መሆኑ፣ እንዲሁም በፌዴራልና በክልሎች መካከል የጋራ የሆነ የዕቅድ፣
የሪፖርትና የክትትልና ድጋፍ ስርዓት አለመኖር በክፍተት የታዩ ዋና ዋና ጉዳዮች ናቸው፡፡

2.4.2) የሰው ሀብት ልማት እና አስተዳደር አሰራርና ውጤታማነት ማሻሻል፣

ዘርፉን በብቁና ሙያዊ ስነምግባር የታነፀ የሰዉ ኃይል የማሟላት እና በየግዜዉ የባለሙያዉን
አቀም ለማጎልበት የሚረዱ የትምህርትና ስልጠና ፕሮግራሞችን በማመቻቸት የዘርፍን የመፈፀምና
የማስፈፀም አቅም ለማጎልበት ተችሏል፡፡

ባለፉት ሶስት ዓመታት ከተከናወኑት ትላልቅ ተግባራት ዉስጥ አንዱ መንግስት የሲቪል ሰርቫንቱን
የስራ ጫና ለመለየት ባደረገዉ ጥናት አብዛኛዉ ሰራተኛ ስምንት ሰዓት የሚያሰራዉ ስራ
እንደሌለዉ እና ይህም ለተለያዩ ብክነቶች የሚጋብዝ በመሆኑ በዉስን የሰዉ ኃይል ብዙ ስራዎችን
መስራት በሚችልበት መልኩ አዲስ አደረጃጀት እንዲዘጋጅ በተቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት ከዚህ
በፊት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የነበረዉን 556 የሰዉ ኃይል ወደ 378 እንዲወርድ በማድረግ
የተሻል የሰዉ ሃይል ስምሪት ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስር የሚገኙ
4ቱም ተጠሪ መ/ቤቶች ተመሳሳይ የሪፎርም ስራዎችን በመተግበር ላይ ሲሆኑ ለተጠሪ ተቋማቶች
በሚኒስቴር መ/ቤቱ በኩል መዋቅሩን የመገምገምና የመደገፍ ስራ ከተሰራ በኋላ እንዲፀድቅ
ለፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተላከ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ከኢትዩጵያ ብሄራዊ ቴአትር ውጭ
የሁሉም ተጠሪ ተቋማት መዋቅር በመፅደቁ የሰራተኛ ምደባ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህ
በፊት የስፖርት ማህበራት ከመንግስት የሰዉ ኃይል ድጋፍ የሚጠብቁ ሲሆን በአሁን ሰዓት ግን
በራሳቸዉ አቅም ባለሙያ እየቀጠሩ ይገኛሉ፡፡ ይህም የአዲሱ አደረጃጀት ዉጤት ነዉ፡፡ እንዲሁም
የሰዉ ኃይሉን መረጃ አያያዝ ስርዓቶችን በሶፍትዌር መጠቀም፣ በአዲሱ አደረጃጀት ላይ ወቅታዊ
ምደባ ተደርጎ ሠራተኛ ወደ ስራ እንዲገባ መደረጉ እና የትምህርትና ሥልጠና የውስጥ መመሪያ
መኖሩ እንደጥንካሬ ሊወሰድ ይችላል፡፡

2.4.3) የፖሊሲና ስትራቴጂ ጥናትና ምርምርን በተመለከተ፤

በየስራ ክፍሎች የሚከናወኑ የጥናትና ምርምር ሥራዎች በተበታተነ እና ችግር ፈቺ ያልሆኑ


ሲሆን በአዲሱ አደረጃጃት መንግስት የጥናትና ምርምር እንዲጠናከር እና በማዕከላዊነት
እንዲተገበርና እንዲተዳዳር ለማድረግ እና ደረጃዉን ማሻሻሉ በጣም አበረታች እና ተስፋ የሚሰጥ
ተግባር ነዉ፡፡ ለዚህም አጋዥ የሆኑ የህግ-ማዕቀፎች (አዋጅ 1263/2014) ተዘርግቷል፡፡ ይሁን
እንጂ የተደራጀ የጥናት ክፍሎች፣ ፋሲሊቲዎች እና የሰዉ ኃይል ባለመኖሩ መንግስት
የሚፈልገዉን ዉጤት ማምጣት ስለማይቻል እነዚህን ክፍተቶች በስትራቴጂ መመለስ ተገቢ
ይሆናል፡፡

የባህልና ስፖርት ሚኒስቴርም ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ለማፍታት ትኩረት ሰጥቶ ማስራት
ይጠበቅበታል፡፡ ስለሆነም ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓት በመዘርጋት፣ ችግር ፈቺ ጥናቶችን
በማከናወን እና ያሉትን የእዉቀት ሀብቶች በተገቢዉ መንገድ ማደራጀትና ተደራሽ ማድረግ
ይጠበቅበታል፡፡

2.4.4) የተቋማዊ የለውጥ፣ አገልግሎት አሰጣጥ እና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን በተመለከተ

የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ እና የ5


ስትራቴጂክ ዕቅድ በአግባቡ መታቀዱ እና በየደረጃው ላሉ ባለድርሻ አካልት ግንዛቤ መፈጠሩ፤

29
30 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የስፖርት ኮሚሽን ውህደትን ማፋጠን መቻሉ፤ የታቀዱትን


ዕቅዶች ተግባራዊ እንዲሆኑ የተደረጉ ጥረቶች፣ የተቋሙን ሰራተኞች አቅም ለመገንባት ልዩ ልዩ
ስልጠናዎች እንዲሰጡ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣ በዕቅዱ መሰረት የፊዚካልና የፋይናስ አፈጻጸም
ሪፖርትን በመገምገም ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስ መደረጉና የክትትልና ድጋፍ ሥራ
መሰራቱና ከክልሎችም ሆነ ከተጠሪ ተቋማት ጋር በትብብር ለመስራት የተደረጉ ጥረቶች፣
የፋይናንስ አሰራር ስርዓት ተጠብቆ እንዲሄድ የውስጥ ኦዲት ሪፖርት እየተዘጋጀ ለማኔጅመንት
ኮሚቴ መቅረብ መቻሉ በጥንካሬ የሚገለጹ ሲሆን በክፍተት ከታዩት መካከል በከፍተኛ አመራሩ፣
በመካከለኛ አመራሩና በፈጻሚው መካከል ያለውን ትስስር የላላ መሆን፣ የአፈጻጸም ምዘና ስርዓት
አተገባበር ውስንነት፣ የተቋማዊ ሪፎርምን አለማረጋገጥ፣ በመካከለኛ ዓመራሩና በፈጻሚው አልፎ
አልፎ የሚታዩ የስነ-ምግባር ጉድለቶችን በወቅቱ እየተከታተሉ ማረም አለመቻል፤ በየደረጃው
የተለዩትን የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ተጨባጭ ስለመሆናቸውና በአፈታቱ ላይ የክትትልና
የድጋፍ ውስንነት መኖር፣ በሚደረገው የማኔጅመንት ስብሰባ ላይ የለውጥና መልካም አስተዳደር
ስራዎችን በመገምገምና የማስተካከያ ስራ በመስራት በኩል ውስንነት መኖር፣ በየወሩ የሚደረገው
የሰራተኛች መድረክ መቆራረጥ መኖሩ፣ የለውጥና መልካም አስተዳደር ስራዎች በዕቅዱ መሰረት
ለማከናወን መቆራረጥ መታየቱ፣ የተቀመጡ ዓመታዊ ዕቅዶች በተቀመጠላቸው ድርጊት መርሃ-
ግብር መሰረት አለመፈጸም፣ በየደረጃው የሚመጡ ሪፖርቶች መዘግየትና ለሚመለከታቸው አካላት
የሚላክ ሪፖርት ወቅታዊ አለመሆን፣ በየደረጃው የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች በአግባቡ
በመለየትና የርብርብ ማዕከላት በማድረግ ትኩረት ሰጥቶ አለመስራትና በወቅቱ ምላሽ አለመስጠት፤
በየደረጃው የሚታየውን የስራ ሰዓት አከበባር በማረም በኩል ዉስንነት መኖሩና በዚህም መሰረት
በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ አሉታዊ ተፅዕና ማሳደሩ እንዲሁም የታቀዱ ዕቅዶች ከተመደበላቸው
በጀት ጋር እያገናዘቡ የመፈጸም ጉድለት በክፍተት ከታዩ ጉዳዮች ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡

2.4.5) የኢንፎርሜሽን፣ ኮሙኒኬሽን እና ቴክኖሎጂ አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን የአገልግሎት አሰጣጥ በማዘመን ለተገልጋዩ ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት
ለመስጠት በዚህ ሶስት አመታት በርካታ ስራዎች ማለትም የመረጃ ሥርዓት አስተዳደር
/Information System Administration/ እና የኢኮቴ መሣሪያዎች ደህንነት (Security) አቅም
የማሻሻል፣ የኢኮቴ መሣሪያዎች ጥገና እና የቅድመ ጥንቃቄ (Preventive maintenance)
አገልግሎትን የማሳደግ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዕውቀት እና ክህሎት የማሳደግ፣ ድረ-ገጽ
ማልማት፤ የመረጃ ሥርዓት ማልማትን (Information System Developmnet) እና የኔትወርክ
መሠረተ ልማት ዝርጋታ /Network Infrastructure/ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይቷል፡፡
በተጨማሪም፤ስብሰባዎችን በዙምና በቪዲዮ ኮንፈረንስ እንዲከናወኑ ማድረግ፣ የትራንስፖርት
መጠየቂያ ሲስተምን ማኔጅ ማድረግ፣ የሪከርድ ሲስተምን ወደ ስራ ማስገባት፣ የድጋፍና የጥገና
ስራዎች ጥያቄ መቀበያ አሰራር መዘጋጀታቸዉ፣ የሰዉ ሀብት መረጃ ስርኣት ላይ ወቅታዊ
መረጃዎችን የማስገባት እና የግዢ አስተዳደር ሲስተሙን ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡

በስፖርት ዘርፍም የICT እቃዎች ግዢ ስፔክ ማዘጋጀት፣ ተገዝተዉ ሲገቡ በስፔኩ መሰረት
መሆኑን ማረጋገጥ መቻሉ፣ የኮምፒዩተርና ተዛማጅ እቃዎች ጥገና ማድረግ መቻሉ፣ የICT
እቃዎችን በጋራ ለመጠቀም የሼሪንግ ስራ መስራት መቻሉ፣ የቅድመ ብልሽት የጥንቃቄ ስራዎች
መስራት መቻሉ፣ የሚ/ር መ/ቤቱን ፖርታል ስራ ማስጀመር፣ Ethiopian Sport website
ከዋናዉ ፖርታል ጋር በሊንክ ማያያዝ፣ የኔትዎርክ መስመሮችን መዘርጋትና ፖርቶችን
የማስተካከል ስራዎች ተከናውነዋል።

30
31 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ሆኖም የባህልና የስፖርት መረጃዎችን ባግባቡ በማደራጀት በመረጃ ቋት በመያዝ በተፈለጉ ጊዜ


ተደራሽ የማድረግ ስራዎች እስካሁን ያልተሰሩ በመሆኑ በላይ መረጃዎች ተበታትነዉ የሚገኙ፣
የተቋሙ የዳታ ማዕከል እቃዎች ያራጁ እና አፕግሬድ ማድረግ የሚፈልጉ መሆኑ፣ የበጀት
እጥረት፣ የመብራት አቅርቦት ችግር እና የአይ ሲቲ አቅም ግንባታ/ስልጠና ክፍል አለመኖር
ችግሮች በቀጣይ አመታት በስራ ክፍሉ ቅድሚያ ተሰጥቶት የሚሰሩ ይሆናል።

2.4.6) የመሠረታዊ አገልግሎት አሰራርን ውጤታማነትን ማሻሻል፣

በሚ/ር መ/ቤቱ ያሉ ቋሚና አላቂ ንብረቶች በአግባቡ ስራ ላይ እንዲውሉ የማድረግ፣ የጥገና


የትራንስፖርትና ልዩ ልዩ አገልግሎቶች ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ስራዎችን የተቀላጠፈ
አገልግሎት ለመስጠት ጅምር እንቅስቃሴዎች ቢኖሩም በቀጣይ ተጠናክረው የሚሄዱ ሲሆን በተለይ
በቋሚ ንብተረትነተ ጀምሮ በተለይም ከብሄራዊ ስታዲየም ጀምሮ እስከ ትንንሽ መሰረተልማቶች
የኪነ ጥበብን እና የባህል ዘርፍ ያሉ ግንባታ ነክ መሰረተልማቶችን በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ
እና ገቢ እንዲያመነጩ የተሄደበት ርቀት በክፍተት የታየ ሲሆን በቀጣይ በተቋሙ ያሉ ቋሚና
አላቂ ንብረቶችን በአግባቡ ስራ ላይ ለማዋል የሚያስችል ስትራቴጂ ተነድፎ በስራ ላይ የሚውል
ይሆናል።

2.4.7) የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣

ባለፉት 3 ዓመታት የፋይናንስ አጠቃቀምን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል የፕሮግራም በጀት


ዕቅድ በማዘጋጀት የተመደበውን በጀት ለመምራት የሚያስችል ካሽ ፍሎው እቅድ የማዘጋጀት፣
በፕሮግራም እና በፕሮጀክት ለተያዙ የካፒታል ፕሮጀክቶች የግዥ ጥያቄዎች ዝርዝር ስፔስፊኬሽን
የማዘጋጀትና ጨረታ ማውጣት ተችሏል።

ሆኖም ግን በየደረጃው በሚ/መስሪያ ቤቱ ስር ለሚገኙ ህዝባዊ አደረጃጀቶች የሚደረገው የፋይናንስ፣


የቴክኒክና የሙያ ድጋፎች ቢደረጉም ወጥ በሆነ አሰራር ያለመምራት፣ የክትትልና ድጋፍ አናሳ
መሆን፣ የተደረጉ የበጀት ድጋፎች ያመጡት ፋይዳን እየገመገሙ እንዲሁም በኦዲት እያረጋገጡ
መሄድ ላይ ክፍተቶች መኖራቸው የተለየ ሲሆን በቀጣይ የሚደረጉ ድጋፎችን በአሰራር የመደገፍ
እና ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ የሚደረግ ይሆናል።

2.4.8) የሴቶችና ማሕበራዊ ተሳታፊነትንና ተጠቃሚነትን ማሻሻል፣

የባለብዙ ዘርፍ ስራዎችን በሴክተሩ የልማት ዕቅዶች ዉስጥ በማካተት የሴቶችንና ወጣቶችን
ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲሁም የአመራርነት ተሳትፎ ማደሳደግ፣ የአች አይቪ ኤድስ ስርጭትን
ለመከላከልና ለመቆጣተረ፣ የአካል ጉዳተኞችን በስፖርት ተሳታፊና ተጠቃሚነት ለማሳደግ
እንዲሁም አካባቢ ጥበቃና ለአየር ንብረት የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚደረገዉን የአረንጓዴ
አሻራ ተግባራትን ለመደገፍ፣ የአቅመ ደካማ ማህበረሰቦች የመኖሪያ ቤቶች መገንባት፣ የአቅመ
ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች እና ወላጅ አልባ ህፃናትን መደገፍ፣ ደም ልገሳ ተግባራትን አጠናክሮ
የማስቀጠል፣ የማስተባበር፣ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር እንዲሁም ግንዛቤ የማሳደግ ስራዎች
በየደረጃዉ ተከናዉነዋል፡፡

31
32 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በቀጣይ ሶስት ዓመትም የሴክተሩን የስራ አመራርና አስተዳደር ስራዎች በግብዓት፣ በሰዉ ኃይልና
በቴክኖሎጂ በማጠናከር የዘርፉን ተልዕኮ ለማስፈፀም እና በስትራቴጂክ ዕቅዱ የተያዙ ግቦችን ከዳር
ለማድረስ በሚደረገዉ ሂደት ቁልፍ ሚና እንዲወጡ ማድረግ ትኩረት ሊሰጠዉ የሚገባዉ
ይሆናል፡፡

32
33 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3 አመታት (2013-2015) የአስር አመት የልማት እቅድ አፈፃፀም
ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም
ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

1 የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች የባህል እሴቶች፣ ብዝኃ-ባህላዊ ሀብቶችን እንዲሁም ቋንቋዎችን ማልማት፣

1.1 ዋና ተግባር 1፦ በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ ማድረግ፤

1.1.1 የባህላዊ መድኅኒቶች ቅመማና አጠቃቀም ሰነድ ብዛት፣ በቁጥር


- - 1
1.1.2 በጥናት የተለዩ እና የተዋወቁ ባህላዊ የህክምና ዘዴዎች እና ባህላዊ መድሃኒቶች በቁጥር 4 10 14
1.1.3 ግጭቶችን በባህላዊ መንገድ ለመፍታት ያደገ አቅም በመቶኛ 50% 50%
50%
1.1.4 የተለዩ፣ የለሙ እና የተጠበቁ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ሀገር በቀል እውቀቶች ብዛት፣ በቁጥር
2 3 6
1.1.5 የገበያ ፕሮሞሽን የተሰራላቸው የባህል ምግቦችና መጠጦች ብዛት፣ በቁጥር 10
8 16
1.1.6 በሃገራችን የተለዩና የተስፋፉ የዕርቅና ሽምግልና ስርዓቶች ብዛት፣ በቁጥር
3 6 8
1.1.7 በሀገር በቀል ዕውቀቶች ዙሪያ የተዘጋጀ የአሰልጣኞች ስልጠና መድረክ፣ በቁጥር 3
2 3
1.1.8 የተለዩና ዶክመንታሪ ቪዲዮ የተሰራላቸው ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት ብዛት፣ በቁጥር
- 4 6
በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች እና የትውፊታዊ ሀብቶችን በማልማትና በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ
1.2
ያለውን ሚና ማሳደግ፣
1.2.1 የተመዘገቡ ትአምርተ ተምሳሌቶች፣ በቁጥር
4 4 12
1.2.2 የብ/ብ/ህዝቦች ባህላዊ ገፅታ የያዘ ሀገር አቀፍ የባህል ፕሮፋይል በቁጥር
- - 1
1.2.3 ተጠንተው የተሰነደ የፎክሎር ቅርሶችና ትውፊታዊ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር
- - 1
1.2.4 የለሙ ክብረ በዓላት ብዛት፣ በቁጥር
12 12 12
መጤ ባህሎችን፣ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን፣ አመለካከቶችን ለመቀነስ ግንዛቤ የተፈጠርላቸውን የህብረተሰብ
1.2.5 በቁጥር
ክፍሎች ብዛት፣ 45,000 80,200 177,377

33
34 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

1.3 የብዝሃ-ባህል፣አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት ህዝባዊ ትስስርን ማጠናከር፣

1.3.1 ያደገ የብዝኃ-ባህል፣ አካታችነት እና ማህበራዊ ትስስር የአሰልጣኞች ስልጠና መድረክ፣ 9


በቁጥር 5 7
የእርስ በእርስ ግንኙነት ማጠናከሪያ ኩነት ብዛት፣
1.3.2 8
በቁጥር 5 7
1.3.3 በየደረጃው በመቻቻል ቀን የተሳተፈ የሕብረተሰብ ብዛት፣
በቁጥር 500,000 2,500,000 16,500,000

1.3.4 የብዛሀ-ባህል ሃገራዊ የህግ ማዕቀፍ ስትራቴጅ ጥናት ብዛት፣


በቁጥር - - 1
1.3.5 በየክብረ በዓላቱ የተካሄዱ የብዝሃ ባህል አካታችነትንና ማህበራዊ ትስስሮች ብዛት፣
በቁጥር 12 12 12

1.3.6 የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር የተዘጋጀ የባህል ኤግዚቢሽንና ፌስቲቫል ብዛት፣ በቁጥር 3 6 8

1.3.7 በብዝኃ-ባህል አካታችነት ዙሪያ የተፈጠሩ የንቅናቄ መድረኮች ብዛት፣


በቁጥር 6 8 10

1.4 የብ/ብ/ህዝቦች ቋንቋዎች እንዲጠኑ፣ እንዲለሙ፣ ስነ-ጽሑፎቻቸው እንዲዳብሩና እንዲስፋፉ በማድረግ የቋንቋዎችን አጠቃቀም ማጎልበት፣

1.4.1 የተዘጋጁ የፖሊሲ ማስፈፀሚያ የህግ ማዕቀፎች በቁጥር


3 2 1

1.4.2 የብ/ብ/ህ ቋንቋዎች አገራዊ የፊደል ቋት በመቶኛ


- 25% 25%

1.4.3 የተዘጋጀ የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የቋንቋ ፕሮፋይል በቁጥር


- 1 -

1.4.4 የተተረጎሙ የሕግ ማዕቀፎች ብዛት (ፖሊሲዎችን፣ አዋጆችንና ደንቦች) በቁጥር


3 -
1
የቋንቋ ልማትና አጠቃቀም ለማሳደግ (የስነ-ቃል፣ ስነዳ፣ ስነ-ፅሁፍ፣ መዝገበ ቃላት፣ ሰዋሰው የተዘጋጀላቸው
1.4.5 ቋንቋዎች በቁጥር
53 54 55

1.4.6 የመጥፋት አደጋ ለተጋረጠባቸው ቋንቋዎች የተዘጋጀ መዝገበ ቃላትና ሰዋሰው በቁጥር
53 54 55

34
35 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015
1.5 የእውቀት አስተዳደርን በማጎልበት በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብን መፍጠር፣
1.5.1 የተጠናቀቀ የቤተ-መዛግብትና ቤተ መፃሀፍት የህንጻ ግንባታ በመቶኛ
65% 80% 100%
1.5.2 ማብራሪያ የተዘጋጀላቸው ጥንታዊ የፅሁፍ ቅርሶች ብዛት፣ በቁጥር
- 12 -
1.5.3 የንባብ አገልግሎት ያገኘ ህብረተሰብ ብዛት፣ በቁጥር
9,969,399 13,017,807 17,971,483
1.5.4 የንባብ ባህል ለማዳበር የተደረገ የንቅናቄ ፕሮግራም ብዛት፣ በቁጥር
120 190 295
1.5.5 የተሰበሰቡ የመረጃ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር 150,100 154,821
105,411
1.5.6 የተደራጁ የመረጃ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር 107,756 144,494 153,184
1.5.7 የተጠበቁ የመረጃ ሀብቶች በቁጥር 82,960 91,107 143,159
1.5.8 የተሰራጩ የመረጃ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር 28,410 80,777 45,535

1.5.9 ዘመናዊ የሪከርድ ስራ አመራር መተግበሪያዎች ስራ ላይ የዋሉባቸው ተቋማት፣ በቁጥር 4 4 5

2 የኪነ ጥበብና ሥነ ጥበብ ፈጠራ ስራዎችን በማልማት እና በማስፋፋት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ማረጋገጥ፣

2.1 የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍና የፊልም ጥበባት ኢንዱስትሪን ማጎልበት፤

2.1.1 በጥበባት ዘርፍ የተገኘ ገቢ በቁጥር


18,000,000 49,116,002 76,484,552
2.1.2 የተዘጋጁ የህዝቦችን እርስ በእርስ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ኩነቶች ብዛት፣ በቁጥር
4 6 8
2.1.3 በውድድር ተለይተው የተመረጡና የተዋወቁ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት በቁጥር
3 3 3
2.1.4 የተካሄዱ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ሂስ መድረኮች በቁጥር
12 12 13

2.1.5 የተዘጋጀ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ኤግዚቢሽን፣ ፌስቲቫልና ሲምፖዚየም በቁጥር
3 3 3
የተዘጋጀ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት የልማት ፓኬጅ የፖሊሲ ማስፈፀሚያ የህግ
2.1.6 በቁጥር
ማዕቀፍ ብዛት፣ 1 2 2

35
36 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

2.2 በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶችን የሚያጎለብቱ የኪነ-ጥበብ ስራዎችን በማስፋፋት የጥበብ ደረጃውን ማሳደግ፣

2.2.1 የኪነጥበብ አገልግሎት ያገኘ ህብረተሰብ በሚሊዮን በቁጥር


4,485,668 6,745,417 9,372,224

2.2.2 ለህዝብ ተደራሽ የሆኑ የቴአትር ትርዒቶች ብዛት በቁጥር


99 175 322

2.2.3 ለህዝብ ተደራሽ የሆኑ የኪነ-ጥበብ ትርዒቶች ብዛት በቁጥር


40 97 355

2.2.4 የተዘጋጁ የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ዜማዎች ብዛት በቁጥር
8 7 48

2.2.5 የተዘጋጁ የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ቴአትሮች ብዛት በቁጥር
2 4 6

2.2.6 ልማታዉ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተዘጋጁ ቴአትሮች ብዛት በቁጥር
2 7 12

2.2.7 ልማታዉ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተዘጋጁ ዜማዎች ብዛት በቁጥር
12 12 45

2.2.8 ብቃት ያላቸዉ የሙሉ ጊዜና አጫጭር ቴአትር ድርስቶች ብዛት በቁጥር
- 1 -

36
37 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

2.3 የእደጥበብ ምርትን ማሰፋፋትና ገበያን ማጎልበት፤

2.3.1 ለእደጥበብ ምርትቶች የቴክኖሎጂ፣ የዲዛይንና የእውቀት ሽግግር ለማድረግ የተፈጠሩ መድረኮች በቁጥር
6 8 4

2.3.2 የተፈጠረ የባህል፣እደጥበብ ምርቶችና አገልግሎቶች የገበያ ትስስር መድረክ በቁጥር


253 405 658

2.3.3 የተዘጋጀ የእደጥበብ ምርቶች ብራንድ በቁጥር


1 1 2

2.3.4 እደጥበብ ምርትና ጥራትን ለማሳደግ የተዘጋጀ የግብአት ማሻሻያ ፓኬጅ በቁጥር
1 - 1

2.3.5 በፓኬጂንግ ዙሪያ ለአሰልጣኞች የተዘጋጁ መድረኮች በቁጥር


2 2 2

2.3.6 የእደጥበብ ምርቶች ከግብዓት እስከ ስርጭት ያለውን ሂደት ለማሻሻል የተዘረጋ ስርዓት በቁጥር
1 - -

2.3.7 የእደጥበብ ምርቶችን ገበያ ለማስፋፋት የተደረገ የፕሮሞሽን ስራ በቁጥር


6 6 9
50,768 54,638 65,731
2.3.8 በጥበብ ዘርፍ የተፈጠረ የስራ እድል በቁጥር

2.3.9 የእደ-ጥበብ ስልጠና በመስጠት ማምረቻ እና ሞዴል መሸጫ የሚሆኑ የተደራጁ ማዕከላት በቁጥር
13 17 43

37
38 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

2.4 የጥበብ ተቋማት መሰረት ልማትን በማስፋፋት፤ ብቃትን በማረጋገጥ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ማሳደግ፤

2.4.1 የተስፋፉ አዳዲስ የኪነ ጥበብና ስና ጥበብ ተቋማት፣ በቁጥር


320 400 469
2.4.2 በየደረጃው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የወሰዱ የባህል ተቋማት በቁጥር
320 400 469
2.4.3 የጥበብ ተቋማት የሙያ ብቃት ፍቃድ ማረጋገጫ የተሰጣቸው አገልግሎት ሰጪ ሙያተኞች በቁጥር
200 300 525
2.5 የጥበባት ዘርፍ አደረጃጀት፣ አቅም ግንባታ፣ ማስተዋወቅና ገበያ ልማት ስራዎችን ማጎልበት፤

2.5.1 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተደረጁ የፈጠራ ጥበባት የሙያ ማህበራት፤ ቁጥር
19 21 22
2.5.2 የጥበባት ዘርፍ የፈጠራ ስራዎችን ለማስተዋወቅ የተፈጠሩ የገበያ ትስስሮች ብዛት በቁጥር
26 32 40

2.5.3 የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ምርቶች የገበያ ማስተዋወቅና ፕሮሞሽን ስራ በቁጥር
8 14 22
2.5.4 በቁጥር
የጥበባት የፈጠራ ተቋማትና ሙያተኞችን አቅም ለማጎልበት የሚረዱ ሥልጠና መድረኮች፤ 40 50 90
2.5.5 በቁጥር
በባህልና ጥበባት ዘርፍ የአቅም ግንባታ ስልጠና ያገኙ ባለሙያዎች ብዛት፣ 300 350 378

2.5.6 በቁጥር - 1 1
በየደረጃው የተካሄዳ ዓመታዊ የኪነ ጥበብና ስነ ጥበብ የተቋማትና ሙያተኞች አዋርድ፣ ብዛት፣
1,200 2,100 3,953
2.5.7 በቁጥር
ስልጠና የወሰዱ የባህልና የጥበባት አማተሮች ብዛት፣

2.5.8 በቁጥር
በየደረጃው የተቋቋሙ የጥበባት ክበባትና ቡድኖች ብዛት፣ 89 150 609

38
39 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

3 የስፖርት ልማትን በማስፋፋት ጤናማና አምራች ዜጋን መፍጠርና በአለም አቀፍ መድረኮች ውጤት ማስመዝገብ፤

3.1 የሕዝባዊ እና መንግስታዊ ስፖርት አደረጃጀቶችን በመፈተሸ ሃገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ተቋማትን ቁጥር ማሳደግ፤

3.1.1 በቁጥር
በየደረጃው የተደራጁ ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች 122,904 122,904 126,500
3.1.2 በብር
በየደረጃው በስፖርት ዘርፍ የተደረገ መንግስታዊ የፋይናንስ ድጋፍ 70,122,650 78,204,650 162,224,594
3.1.3 በቁጥር
የተቋቋመ የስፖርት ምክር ቤት/ተቋማት 10,950 7,431 15,733
3.1.4 በቁጥር
ኦዲት የተደረጉ ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች 1,308 1,500 1,370
3.1.5 በብር
በስፖርቱ ዘርፍ አደረጃጀቶች የተሰበሰበ ብር 357,235,966 315,596,537 310,155,000

3.2 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና ማሰልጠኛ ማዕከላቶችን ቁጥር በማሳደግ ህጋዊነታቸውን ማረጋገጥና ተደራሽ ማድረግ፤

ምዕራፍ 1- ምዕራፍ 2 -
3.2.1 የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ አፈፃፀም በመቶኛ፣
በመቶኛ 50 ምዕራፍ 1-100 15
(ምዕራፍ 1) (ምዕራፍ 2)
3.2.2 የአዲስ አበባ ስታዲየም ዕድሳትና ጥገና አፈፃፀም በመቶኛ፣ በመቶኛ
- 100% 10%
3.2.3
በትምህርት ቤቶችና በተቋማት ያሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ብዛት በቁጥር 21,256 27,542 35,043
3.2.4
የእውቅና ማረጋገጫ እና ካርታ ያላቸው የስፖርት ማዘውተሪያዎች ብዛት በቁጥር 16,122 18,700 27,366
3.2.5 ሀገር አቀፍ ስታንዳርደን የሚያሟሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች
በቁጥር 73 78 93
3.2.6 በግል የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በቁጥር
4 7 9
3.2.7 የሚገነቡ የስፖርት ስልጠና ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር
12 12 12
3.2.8 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ተደራሽነት በመቶኛ
15% 16% 17%
3.2.9 በስፖርቱ ዘርፍ በየደረጃው የተፈጠረ የስራ ዕድል በቁጥር
25,475 70,281 140,903

39
40 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

3.3 በየደረጃው የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን በማስፋፋት የሚሳተፈውን ህብረተሰብና የተሳትፎ ሽፋኑን ማሳደግ፤

3.3.1 የህብረተሰቡ በጤናና በአካል ብቃት ተሳትፎ ሽፋን በመቶኛ


18% 19% 17%

3.3.2 በት/ቤቶች በጤናና በአካል ብቃት ተሳታፊ በቁጥር


19,965,997 20,932,033 15,584,209

3.3.3 በመስሪያ ቤቶች በጤናና በአካል ብቃት ተሳታፊ በቁጥር


239,576 496,739 520,142

3.3.4 በጤና ቡድኖች በጤናና በአካል ብቃት ተሳታፊ በቁጥር


190,000 287,074 290,000

3.3.5 የተዘጋጁ የባህል ስፖርት ፌስቲቫሎች በቁጥር


1,452 1,210 1,452

3.3.6 በስፖርታዊ ፌስቲቫሎች የተሳተፈ የሕብረተሰብ ብዛት፣ በቁጥር


13,255,138 13,672,174 13,672,174

3.4 የስፖርት ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም የባለሙያዎችን ቁጥር ማሳደግና ማጎልበት፤

3.4.2 በስፖርት ዘርፍ የሙያ ብቃት ፈቃድ/COC/ የተሠጣቸው አገልግሎት ሰጪ ባለሙያዎች በቁጥር
1,363 500 750

3.4.3 የሙያ ማሻሻያ የወሰዱ ባለሙያዎች በቁጥር


1,021 608 2,300

3.4.4 የአጫጭር ጊዜ ስልጠና የወሰዱ የስፖርት ባለሙያዎች በቁጥር


9,594 2,737 3,576

3.4.5 የመካከለኛ ጊዜ ስልጠና የወሰዱ የስፖርት ባለሙያዎች በቁጥር


264 78 78
3.4.6 የረዥም ጊዜ ትምህርት የወሰዱ ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር
41 11 11

40
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015
3.5 በታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ልማት ፕሮግራም ተተኪ ስፖርተኞችን ማፍራት፣
3.5.1 በመንግስት ድጋፍ የተከፈቱ የታዳጊ ወጣቶች የስልጠና ጣቢያዎች በቁጥር
802 933 956

3.5.2 በመንግስት ድጋፍ በተከፈቱ የማሠልጠኛ ጣቢያዎች ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች በቁጥር
22,265 23,325 23,900

3.5.4 በፌዴራልና በክልል በተከፈቱ የስፖርት ማሰልጠኛዎች የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች በቁጥር


1,342 1,705 1,903

3.5.5 በግለሰብ የስፖርት ማሰልጠኛዎች ስልጠናቸውን የሚከታተሉ የታዳጊ ሰልጣኞች በቁጥር


575 400 400

3.5.6 በክለቦች ውስጥ ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች በቁጥር


2,404 610 610

3.5.7 በወጣት እና ታዳጊ ብሄራዊ ቡድኖች ውስጥ ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች በቁጥር
29 58 58
3.6 የኤሊት (የአዋቂ እና የላቁ) ስፖርተኞችን ቁጥር ማሳደግ፣
3.6.1 በዋና ክለብ ላይ በተከታታይነት መሳተፍ የቻሉ ኤሊቶች ብዛት፣ በቁጥር
190 200 475

3.6.2 በአዋቂ ብሄራዊ ቡድን የተሳተፉ ኤሊቶች ብዛት፣ በቁጥር


200 76 308

3.6.3 በአህጉርና፣ በዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድር መድረኮች የተሳተፉ ኤሊቶች ብዛት፣ በቁጥር
60 148 170

3.7 በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ የውድድር መድረኮችን በማስተባበር የተሻሉ ስፖርተኞችን መለየት እና ህብረተሰቡን ተሳታፊና ተጠቃሚ ማድረግ፣

3.7.1 የተዘጋጁ ሀገር አቀፍ የውድድር ካላንደር በቁጥር


1 1 1

3.7.2 ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር በቁጥር


- - 1

3.7.3 በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተዘጋጁ ውድድሮች በቁጥር


146 111 111

3.7.4 በክልል ደረጃ ውድድር የተካሔደባቸው የስፖርት ዓይነቶች በቁጥር


15 15 15

3.7.5 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጁ ውድድሮች በቁጥር


68 85 73

3.7.6 በየደረጃው በተካሄዱ ውድድሮች የተሳተፉ ስፖርተኞች በቁጥር


20,000 15,000 24,397

41
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

3.8 በአህጉርና በአለም አቀፍ ደረጃ በልዩ ልዩ የስፖርት አይነቶች በመሳተፍ ውጤት ማስመዝገብ፣
3.8.1 በአህጉርና አለም አቀፍ የውድድር ተሳትፎ የተደረገባቸው የስፖርት አይነቶች ብዛት፣ በቁጥር
8 11 11

3.8.2 በአህጉራዊ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በስኬት የተጠናቀቁ ውድድሮች በቁጥር


5 6 9

3.8.3 በሀገር ውስጥ የተዘጋጁ አህጉር አቀፍና ዓለም አቀፍ ውድድሮች በቁጥር
- 4 2

3.8.4 ውጤት ላስመዝገቡ ሉኡካኖች የተዘጋጁ የእውቅናና ማበረታቻ በቁጥር


1 1 2

3.9 የስፖርት ሕክምና አገልግሎቶችን በማስፋፋት እና አበረታች ቅመሞችን በመከላከል ጤናማ የስፖርት ከባቢን መፍጠር፣
3.9.1 የስፖርት ህክምና አገልግልት ያገኙ ስፖርተኞች በቁጥር
12,420 8,765 9,365

3.9.2 የስፖርት ሳይንስ ሕክምና ስልጠና የተሰጣቸው ባለሙያዎች በቁጥር


1,710 1,500 9,607
በፀረ-ዶፒንግ ዙሪያ ግንዛቤው ያደገ ስፖርተኛ፣ የስፖርት አመራር፣ የስፖርት ሞያተኛ እና የስፖርት
3.9.3 ማህበረሰብ ብዛት
በቁጥር
6,000 16,800 11,400
3.9.4 የአበረታች ቅመሞች ምርመራና ቁጥጥር የተደረገላቸው ስፖርተኞች በቁጥር 1,233 533 700
3.9.5 የተካሄዱ ኢንተለጀንሲና ኢንቨስትጌሽኖች በቁጥር
12 16 16

3.10 የስፖርት ማህበራዊ ልማትን፣ ህብረትን እና አንድነትን/Solidarity/ ማጠናከር፣

3.10.1 የተዘጋጁ የሀገር ውስጥና የውጪ የወዳጅነት ጨዋታዎች በቁጥር


8 3 2
3.10.2 በስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰማራ ህብረተሰብ በቁጥር
32,085 21,000 14,747
3.10.3 የሕዝቦችን የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከር በሀገር ውስጥ የተዘጋጁ ኩነቶች በቁጥር
2 2 2
3.10.4 በስፖርት መልማት ዙሪያ የተፈጠረ የግንዛቤ መድረክ በቁጥር
1 1 1

3.10.5 ለሀገር ገፅታ ግንባታና ለስፖርት ቱሪዝም ዕድገት ተልዕኮ የተሰጣቸው አትሌቶችና የስፖርት ባለሙያዎች በቁጥር
- 7 2

42
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ መለኪያ
አመላካቾች 2013 2014 2015
4 የመፈፀምና ማስፈፀም አቅም ግንባታ
4.1 የዕቅድ ዝግጅት፣ የክትትልና ግምገማ እና የስታቲስቲክስ መረጃ አስተዳደር አሰራር ማሻሻል፣
4.1 ወቅቱንና ጥራቱን የጠበቀ ዕቅድና ሪፖርት ሰነድ ማዘጋጅት በቁጥር 5 5 5

4.1 የክትትልና ግምገማ ስርዓት መዘርጋትና በየሩብ አመቱ መከታተል በቁጥር 4 2 4

4.1 የዘርፉን መረጃ አያያዝ በቴክኖሎጂ በመደገፍ ማደራጀት በቁጥር - 40% 60%

4.2 የሰው ሀብት ልማት እና አስተዳደር አሰራርና ውጤታማነት ማሻሻል፣


4.2.1 ግልጽነት የሰፈነበት የሰው ኃይል ስምሪት ማካሄድ በቁጥር - 80% 100%

4.2.2 የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ያገኙ አመራር እና ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር 524 341 330

4.2.3 የተዘረጋ የማበረታቻ ስርዓት ጥናት ብዛት፣ በቁጥር 1 1 -

4.4 የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣


4.4.1 የተመደበ በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ ማዋል (ድርሻ) በቁጥር 91% 95% 96%

4.4.2 ነቀፌታ ያለበትን የኦዲት ግኝት መቀነስ በቁጥር - 15% 5%

4.4.3 የመንግስት ኤሌክትሮኒክ ክፍያን ድርሻ ማሳደግ በቁጥር 100% 90% 100%

4.4.4 የመንግስት ኤሌክትሮኒክ ግዢን ድርሻ ማሳደግ በቁጥር - 20% 25%

4.4.5 መሰረታዊ አገልግሎትን በቅልጥፍና በመስጠት የደንበኞችን እርካታ ማሻሻል በቁጥር 75% 85% 88%

4.4.6 የንብረት አያያዝ እና የጥገና ወጪዎችን መቀነስ በቁጥር 3,000,000 600,000

43
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

4.5 የኢንፎርሜሽን፣ኮሙኒኬሽን እና ቴክኖሎጂ አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣


4.5.1 መረጃ ቋት ማደራጀት በቁጥር - 10% 13%

4.5.2 በተቋሙ ወረቀት አልባ አሰራርን መተግበር በቁጥር 10% 20% 30%1

4.5.3 በተቋሙ የሚሰጠ አገልግሎቶችን ኦቶሜት ማድረግ በቁጥር 10% 20% 27%

4.5.4 የተገልጋዮችን እርካታ ደረጃ ማሳደግ በቁጥር 60% 65% 69%

4.6 የአጋርነት እና የህዝብ ግንኙነት አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣

4.6.1 ለተቋም አቅም ግንባታ በሀገር ውስጥ አጋርነት የተገኘ ድጋፍ በቁጥር - 333 ሚሊየን 300 ሚሊ

4.6.2 መረጃዎችን በተለያዩ የተግባቦት ዘዴዎች ተደራሽ ማድረግ በቁጥር 80% 90% 100%

4.6.3 ዘርፉን በጥናት መደገፍ በቁጥር 10% 30 % 30 %

4.7 ለተጠሪ ተቋማት እና ለክልሎች የሚደረገውን ድጋፍና ክትትል ማሻሻል፣

4.7.1 የተጠሪ ተቋማት ዕቅድን ከዘርፍ ዕቅድ ጋር ማናበብና ማጣጣም በቁጥር 1 1 1

4.7.2 የየሩብ ዓመት የተጠሪ ተቋማት ሪፖርት መገምገም በቁጥር 4 4 4

4.7.3 የክልሎችን ዕቅድ ከዘርፍ ዕቅድ ጋር ማናበብና ማጣጣም በቁጥር 2 1 -

4.7.4 በየሩብ ዓመት ከክልሎች ጋር የዘርፍ አፈጻጸም በጋራ መገምገም በቁጥር 4 4


4

4.7.5 ለክልሎች ወቅታዊ የአቅም ግንባታ ድጋፍ መስጠት በቁጥር 1 3 3

44
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የ2013-2015 አፈፃፀም


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ
2013 2014 2015

4.8 የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና የክትትል ሥራዎችን ማሻሻል፣

4.8.1 በብልሹ አሰራር ዙርያ ጥቆማ ከተደረገባቸው ውስጥ ማስተካከያ የተደረገባቸው በቁጥር -
90% 100%

4.8.2 የሀብት ምዝገባ ያካሄዱ አመራሮች እና ባለሞያዎች ድርሻ ማሳደግ በቁጥር 30%
99% 99%

4.9 የሴቶችና ማሕበራዊ ተሳታፊነትንና ተጠቃሚነትን ማሻሻል፣

4.9.1 ወደ አመራር የመጡ ሴት ሰራተኞች ብዛት ማሳደግ በቁጥር 20% 25% 42%

4.9.2 ሥልጠና ያገኙ ሴት ሰራተኞች ድርሻ ማሳደግ በቁጥር 50% 75% 100%

4.9.3 ለአካል ጉዳተኛ ሰራተኞችና ተገልጋዮች ምቹ የስራ ሁኔታና ቦታ መፍጠር በቁጥር 25% 50% 57%

4.9.4 ለአካል ጉዳተኛ ሰራተኞችና ተገልጋዮች ምቹ የስራ ሁኔታና ቦታ መፍጠር በፐርሰንት


50% 50% 57%

4.10 የበጎ አድራጎት እና የማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎችን ማሻሻል፣

4.10.1 የአረንጓዴ አሻራ ተግባራትን ማካሄድ/ችግኞችን መትከል በቁጥር 2 2 2

4.10.2 የአቅመ ደካማ ማህበረሰቦች የመኖሪያ ቤቶች መገንባት በቁጥር - 2 2

4.10.3 የአቅመ ደካማ ማህበረሰቦች የመኖሪያ ቤቶች መገንባት በቁጥር - 500,000 250,000

4.10.4 የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች ድጋፍ በብር 10 20 10

4.10.5 የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች ድጋፍ በቁጥር - 30,000 13,700

45
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

2.5) የነባራዊ ሁኔታ ትንተናዎች


2.5.1) ጥ.ድ.መ.ስ ትንተና/SWOT Analysis
ውስጣዊ ትንተና/ Internal Analysis

ተ.ቁ ሁኔታዎች ጠንካራ ጎን/ Streangth ደካማ ጎን/ Weakness


 በዘርፉ መንግስታዊ እና ህዝባዊ አደረጃጀቶች መኖራቸው፤
 የፖሊሲ ማሻሻያ አመላካች የጥናት ውጤቶች መዘጋጀታቸው፣
 የማስተግበሪያ ሰነዶች (ፖሊሲ፣ ስትራቴጂክ የልማት እቅዶች፣  በየደረጃው የጠራ መዋቅራዊ አደረጃጀት አለመኖሩ፤
 ፕሮግራሞች፣ ፕሮጀክቶች፣ ስታንዳርዶች እና የህግ ማእቀፎች)  የሚዘጋጁ የአሰራር ስርአቶች በተገቢው መንገድ ተግባራዊ
ተዘጋጅተው ስራ ላይ መዋላቸው፣ አለመሆናቸው፣
1 አደረጃጀት  የስልጠና ማዕከላት፣ የትምህርት ተቋማት እና ኢንስቲቲውቶች  ቅንጅታዊ አሰራር አለመጎልበቱ፣
እና አሰራር እየተስፋፉ መምጣታቸው፣  በዘርፉ የግል ባለሀብቱን ሊስብ የሚችል የአሰራር ስርዓት
 ከአጋርና ባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሠራሮች መዘርጋታቸው፣ አለመኖር፣
 በዘርፉ የህብረተሰቡን ተሳትፎ ማሳደግ መቻሉ፣  የመረጃ አያያዝ ሥርዓታችን ደካማ መሆን
 ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የዘርፉ ትስስር እየተሸሻለ
መምጣቱ፣

 የህብረተሰብ ተጠቃሚነት ዝቅተኛ መሆን፣


2 አገልግሎት  የሴክተሩ ተገልጋዮች ተሳትፎ እያደገ መምጣቱ፣  የአገልግሎት አሰጣጡ በስታንዳርዱ መሰረት አለመሆኑ፣
አሰጣጥ  የኮሚኒኬሽን እና ፕሮሞሽን ሥራ እያደገ መምጣቱ፣  የመረጃ አያያዝና የሪፖርት ቅብብሎሽ ስርዓቱ ወጥ አለመሆኑ፣
 የተገልጋዮች እርካታ፣ ተደራሽነትና አመኔታ ዝቅተኛ መሆን፣

 የሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች ውስንነት መኖር


 የሙያተኛው የሙያ ብቃት ዝቅተኛ መሆን፣
3 ሰው  ቁሳዊ ሀብቶች መኖራቸውና ጥቅም ላይ ማዋል መቻሉ፣  የዘመናዊ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ውስንነት መኖሩ፣
ሃብትና  የማሰልጠኛ ማዕከላቶች በበቂ የሰው ሀይልና በማቴሪያል
ግብዓት አለመሞላታቸው፣
 በዘርፉ በቂ የተማረ የሰው ኃይል አለመኖሩ

46
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ተ.ቁ ሁኔታዎች ጠንካራ ጎን/ Streangth ደካማ ጎን/ Weakness

የአመራር  የአመራር ቁርጠኝነት መኖር እና ሥራን በባለቤትነት የመያዝ ልምድ  በየደረጃው የአመራር ብቃትና ቁርጠኝነትና ፍላጎት ውስንነት፣
4 ብቃት መዳበሩ፣  የሴክተሩ ፖሊሲና ስትራቴጂ ላይ በቂ ግንዛቤ በመያዝ ሌሎችን
እያበቁ የመሄድ ልምድ ያለማዳበር

5 የፋይናንስ  መንግስት ለዘርፉ የሚመድበው በጀት በየግዜው እያደገ መምጣቱ  የፋይናንስ ግልፅነትና ተጠያቂነት ስርዓት አለመጎልበት፣
አጠቃቀም ውጤታማ የገንዘብ አጠቃቀም እያደገ መምጣቱ  በሚፈለገው ደረጃ የፋይናንስ ህግና ደንብን ተግባራዊ አለማድረግ፣

6 ተቋማዊ  የቡድን ስራ መንፈስ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጐለበተ መምጣቱ፣  የእውቀት፣ የክህሎትና የአመለካከት ችግሮች በመኖራቸው
ባህል  ስራዎችን በመደበኛነት ለመገምገም የሚያስችሉ መድረኮች የሚፈጠሩ ተቋማዊ ለውጡ በሚፈለገው ደረጃ ላይ አለመገኘቱ፣
መሆኑ፣  የባለሙያው የስራ ተነሳሽነት ዝቅተኛ መሆን፣
 የተጠኑ ሳይንሳዊ የጥናትና ምርምር ውጤቶችን ተግባር ላይ
ያለማዋል፣

47
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

2.5.2) የፖ.ኢ.ማ.ቴ.ኢ.ህ/ PESTEL Analysis

ውጪያዊ ትንተና (External Analysis)


ተ.ቁ ሁኔታዎች መልካም አጋጣሚዎች/Opportunity ስጋት/Threat

 የባህልና ስፖርት ዘርፎች በመንግስት አካላት አገራዊ አንድነትን፣  የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና የሰላምና መረጋጋት ሁኔታ አስተማማኝ
መቻቻልንና መቀራረብን ለማምጣት እንደአንድ ዋነኛ አጋዥ ዘርፍ አለመሆን፣
መታየታቸው፣  የፖለቲካ ግጭቶችን በድርድር/በመነጋገር የመፍታት ባህል
 የባህልና ስፖርት ዘርፎች በርካታ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች በመቀረጻቸው አለመዳበር፣
1 ፖለቲካዊ
እንደ አገር ግልጽ የአፈጻጸም አቅጣጫ መኖሩ፣  የባህልና ስፖርት ዘርፎችን በተሳሳተ የፖለቲካ አመለካከት የመጠቀም
 መንግስት አዲስ የለውጥ/ መደመር/ፍልስፍና መከተሉና አገራዊ አዝማሚያዎች መኖራቸው፣
አንድነትን አጠንክሮ መያዙ፣  በአገራችን የፖለቲካ ተዋናዮች መካከል የመቀራረብና የመነጋገር ባህል
 ከጎረቤት አገራት ጋር የተፈጠረ መልካም ግንኙነት፣ አለመዳበር ለግጭት/ሰላም ማጣት መንስኤ መሆን

 የነፃ ገበያ መርህ ስርዓት መኖርና ለዘርፉ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ፣


 የማክሮ ኤኮኖሚ መዛባት/መናጋት መኖር፣
 ሴክተሩ ከፍተኛ የምጣኔ ሃብት ምንጭ የመሆን አቅም ያለው
መሆኑ፣  የባህልና ስፖርት ኢንዱስትሪውን ለማስፋፋት የሚያስችል የግል
 ለሴክተሩ ከመንግስት የሚመደበው በጀት በየዓመቱ እያደገ መምጣቱ፣
ባለሀብት የማበረታቻ ስርአት አለመዘርጋት፣
 ለባህልና ስፖርት ዘርፎች ልማት ከተለያዩ ምንጮች ሀብት ለማሰባሰብ
2 ኢኮኖሚያዊ
የሚያስችል ሰፊ እድል መኖሩ፣  በባህልና ስፖርት ዘርፎች ኢንቨስት ያደረጉ የግል ባሀብቶች ቁጥር
 የሰለጠነ ሰፊ የሰው ኃይልና ገበያ እድል መኖሩ፣
አናሳ መሆን፣
 በባህልና ስፖርት ዘርፎች የስራ እድል መፍጠር የሚያስችል እምቅ
አቅም ያለ መሆኑ፣  የዋጋ ግሽበት/Inflation/ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ
 የአገርን ገጽታ ለመገንባት የሚያስችል ዕምቅ አቅም መኖሩ፣

48
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ጪያዊ ትንተና (External Analysis)


ተ.ቁ ሁኔታዎች መልካም አጋጣሚዎች/Opportunity ስጋት/Threat

 ከሉላዊነት ጋር ተያይዞ የማህበራዊ ትስስር መሰረት የሆኑ መልካም


 አገራችን የህብረ-ብሄርና ህብረ-ባህል አገር መሆኗ፣
ባህላዊ ዕሴቶቻችን መሸርሸር፣
 የአገራችን ህዝቦች ነባር ባህላዊ ዕሴቶችና የማህበራዊ ትስስር
 ጠቃሚ የሆኑ ነባር ማህበራዊ መስተጋብሮቻችንን ለይቶ መጠቀም
ትውፊቶች ለህዝቦች መቀራረብ አወንታዊ ሚና የሚጫወቱ መሆኑ
አለመቻል፣
3 ማህበራዊ  መልካም ግንኙነትን ሊያጎለብቱ የሚችሉ፣ መረዳዳትንና
 ሕብረተሰቡ ለሀገር በቀል ዕውቀቶችና ለግጭት አፈታት ዘዴዎች
መደጋገፍን የሚሰብኩ ሃይማኖታዊና ትውፊታዊ መሠረቶች
የነበረው አመለካከት እየተሸረሸረ መምጣቱ፣
መኖራቸው፣
 የስፖርት አበረታች ቅመሞች በተለያዩ መልኮች እና ቅርፆች
 ከጎረቤት አገራት ህዝቦች ጋር በብዛት የባህል ትስስር ያለ መሆኑ፣
እየተበራከቱ መምጣታቸው፣

 የዘመናዊ የመረጃ ልውውጥ ቴክኖሎጂ መስፋፋትና ተጠቃሚነት


 የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለመጠቀም ያለው የፋይናንስ፣ የዕውቀትና
እያደገ መምጣቱ፣
4 ቴክኖሎጂያዊ
 ከዘርፉ ልማት ጋር ቀጥተኛ ትስስር ያለው ሳይንስና ቴክኖሎጂ
የክህሎት አቅም ውስን መሆን፣
 በቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት የሰወች አካላዊ እንቅስቃሴ መገደብ፥
ዕድገት መኖር፤

 አገሪቱ የተለያየ አየር ንብረትና መልክዓ ምድር ያላት መሆኑና  የሰዉ ሰራሽና ተፈጥሯዊ ክስተቶች በሚያሳድሩት አሉታዊ ተጽዕኖ
ለዘርፉ እድገት አስተዋጽኦ ያለው መሆኑ፣ የሚፈጠር የስነምህዳር መዛባት ለዘርፉ አሉታዊ ጫና ያለው መሆኑ፣
5 አካባቢያዊ
 ሀገራችን የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ መከተሏ ለዘላቂ የአየር  በዓለማችን እየተከሰተ ያለው የአየር ንብረት ለውጥ፣ኢሊኖ
ንብረት ቀጣይነት ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ፣ በሀገራችንም ላይ ጫና የሚፈጥር መሆኑ፣

 በወጡ የዘርፉ የህግ ማዕቀፎች ዙሪያ የአመለካከት ክፍተትና የግንዛቤ


 በባህልና ስፖርት ልማት ዘርፎች ዙሪያ ሀገራዊ፣ አህጉራዊና አለም
እጥረቶች መኖራቸው፣
ዓቀፍ የህግ ማዕቀፎች መኖራቸው፣
6 ሕጋዊ
 ለሴክተሩ ልማት አጋዥ የሆኑ ዓለም አቀፋዊ ትብብሮችና
 ለዘርፉ የሚየስፈልጉ አዋጆችና ደንቦችን ለማውጣት የሚወስደው ጊዜ
ረጅም መሆን፣
ስምምነቶች መኖራቸው፣
 የተዘጋጁ የህግ ማቀፎች በአግባቡ ስራ ላይ አለመዋላቸው፣

49
50 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ክፍል ሶስት

3) የመካከለኛ ዘመን (2016-2018) የልማት ዕቅድ እንድምታዎች እና የሚጠበቁ


ውጤቶች

3.1) የመካከለኛ ዘመን ዕቅዱን ለማዘጋጀት የተወሰዱ ዋና ዋና ታሳቢዎች

የዘርፉን የልማት ዕቅድ ለማሳካት ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች የሚኖራቸው ሚና ወሳኝ ነው፡፡ እነዚህ
ሀብቶች ለዘርፉ ልማት ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ባለው
መዋቅር የሚገኙ ናቸው፡፡ በመሆኑም ሀብቶቻችንን በቀጣይ ሶስት ዓመታት በአግባቡ ለይቶ
ለዕቅዱ ስኬት አስተዋፅኦ በሚያበረክት መልኩ መጠቀም ያስፈልጋል፡፡

3.1.1) ሰብዓዊ ሀብቶች

ኢትዮጵያ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና፣ ሕዝቦች ብዝኃነት ቋንቋዎች፣ ሀገረ-ሰባዊ ታሪኮች፣ ሥነ-


ቃሎች፤ የቤት አሠራሮች፣ የአመጋገብ ልማዶች፣ አልባሳት፣ መገልገያ መሳሪያዎች፣ ሥነ-
ጥበባዊና ኪነጥበባዊ ሀብቶች፣ እምነቶች እንዲሁም አዳዲስ ባህላዊና የፈጠራ ተግባራትና
ውጤቶች አገራችን የታደለችባቸው ሃብቶቿ ናቸው፡፡ ስለሆነም እነዚህን ሃብቶች ለማጥናት፣
ለማልማትና ለመጠቀም ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶችን ለይቶ ማወቅና መጠበቅ እጅግ በጣም አስፈላጊ
ነው፡፡ ከፈጠራ ኢንዱስትሪ አንጻር ለአብነት ያህል ብናይ በኢትዮጵያ የእደጥበባት ኢንዱስትሪ ላይ
የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት በአገር ደረጃ ከእያንዳንዱ ቤተሰብ በአማካይ አንድ ሰው
የዕደጥበብ ዕውቀት አለው፡፡ በዚህ ስሌት መሰረት ከአጠቃላዩ የኢትዮጵያ ህዝብ ውስጥ ወደ
15,897,126 ያህል ሰዎች ሀገር በቀል የዕደጥበብ ዕውቀት ባለቤቶች መሆናቸውን ያሳያል፡፡

በስፖርቱም ዘርፍ የልማት ዕቅዱን ለማሳካት ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች የሚኖራቸው ሚና ወሳኝ
ሲሆን ከፌዴራል እስከ ቀበሌ ድረስ ባለው መንግስታዊ መዋቅር ያለው የሰው ኃይል እንዲሁም
በህዝባዊ አደረጃጀት ውስጥ ስፖርቱን በመምራት እየተሳተፈ ያለው በጎ ፈቃድ ሰጭ
አካላት/አማተር አገልጋዮች/ ለዘርፉ አስፈላጊ ሰብዓዊ ሀብቶች ናቸው፡፡ በዚህም መሰረት ከታች
ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ባለው መንግስታዊ መዋቅር ውስጥ 3,202 የስፖርት ባለሙያዎችና
ድጋፍ ሰጪ አካለት ያሉ ሲሆን በሌላ በኩል በህዝባዊ አደረጃጀቶች በተለያዩ ስፖርት ዓይነት
30,560 የስፖርት ዳኞች፣ አሰልጣኞች፣ ኢንስትራክተሮች፣ አማተር አገልጋዮች፣ የስፖርት
ጋዜጠኞች፣ የዩኒቨርስቲ ምሁራን፣ የፀጥታ አስከባሪ ኃይሎች ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም
ዘርፉን ብቁ እና የተሻለ ለማድረግ የሰው ኃይሉን በአግባቡ ጥቅም ላይ በማዋልና ብቃት ያላቸው
ባለሙያዎች በብዛትና በጥራት በማፍራት እየገጠመ ያለውን የማስፈጸም አቅም ክፍተት
በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት ውስጥ እየሰፋ እንደሚሄድ ይጠበቃል፡፡

50
51 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

3.1.2) ቁሳዊ ሀብቶች

ቁሳዊ ሀብቶች ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ባለው መዋቅር ስር የሚገኙ የባህል ማዕከላት፣
የዕደ-ጥበብ መንደሮች፣ ሙዚየሞች፣ ቲያትር እና ሲኒማ ቤቶች፣ ቤተ-መዛግብቶች፣ ልዩ ልዩ
የስነ-ፅሁፍ ውጤቶች፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች፣ ማሰልጠኛ ማዕከላት፣ የስፖርት
ትጥቆችና መገልገያ መሳሪያዎች፣ በዋነኝነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

በዚህም መሰረትም በባህል፣ ኪነ-ጥበብና ዕደ-ጥበብ ዘርፍ 15 የባህል ማዕከላት፣ 5 የዕደ-ጥበብ


ማዕከላትና መንደሮች፣ 345 የሕዝብ ቤተ መፃህፍት እና ቤተ-መዛግብቶች፣ 30 የቲያትርና ሲኒማ
አዳራሾች፣ 7 የሙዚቃ ፕሮዳክሽን ስቱዲዮዎች እንዲሁም 30 ጋለሪዎች በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ
ሲሆን በስፖርቱ ዘርፍም 35,043 የሚሆኑ ጥርጊያ ሜዳዎች፣ በከተማ ካርታና ፕላን ያላቸው
ሜዳዎች፣ ጅምናዝየሞች፣ የመዋኛ ገንዳዎች፣ የስፖርት አዳራሾች እንዲሁም ደረጃቸውን የጠበቁ
ስታዲየሞች እንዲሁም 16 የስፖርት ስልጠና ማዕከላት በክልልና ከተማ አስተዳዳር እንዲሁም
በፌደራል ደረጃ ተገንብተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ያሉና አንዳንዶቹም በግንባታ ሂደት ላይ
ያሉ ናቸው፡፡ በተጨማሪም በሀገራችን የሚገኙ ምቹ ተፈጥሮዊ መልክዓ ምድርና የአየር
ሁኔታዎችን እንዲሁም ሌሎች የማይዳሰሱ መንፈሳዊ ሃብቶችን በመጠቀም ለዘርፉ እድገት ጥቅም
ላይ እንዲውሉ የሚያደረግ ይሆናል፡፡ በመሆኑም እነዚህን ሰብአዊና ቁሳዊ ሀብቶችን በቀጣይ ሶስት
ዓመታት በአግባቡ በመጠቀምና ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ የስፖርት አገልግሎት ከመስጠት
አኳያ የዘርፉን ልማት ለማፋጠን በስፋት ይሠራል፡፡

3.2) ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎች እና ግቦች


ባለፉት ዓመታት በባህል፣ ጥበባት እና ስፖርት ዘርፎች የተመዘገቡ ዋና ዋና ውጤቶችን፣ በዘርፉ
የተስተዋሉ ውስጣዊ ጥንካሬዎችን እና ድክመቶችን፣ በቀጣይ በዘርፉ ዕድገት ላይ አሉታዊ እና
አዎንታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ ውጪያዊ ጉዳዮችን እንዲሁም የባለድርሻ አካላትን እና
የተገልጋይ ፍላጎት ትንተናዎችን መነሻ በማድረግ ከተቀረፁት ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶች እንዲሁም
ሚኒስቴር መ/ቤቱ በአዋጅ ከተሰጠው ስልጣንና ተግባር አንፃር ዘርፉ በቀጣይ ሶስት ዓመታት
የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ የትኩረት መስኮች ተለይተዋል።

3.2.1) የባህል እና ቋንቋ ልማት


ይህ የትኩረት መስክ በቀጣይ ሶስት ዓመት ውስጥ ባህላዊ ሃብቶቻችንን መጠበቅና ማልማት ላይ
ያተኮሩ ተግባራትን የሚመለከት ነው፡፡ በመሆኑም ያሉንን ባህላዊ ሀብቶች አሁን ካሉበት
የህልውና ስጋት በመጠበቅ እና በመንከባከብ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ የሚያስችሉ ጥናቶች
እና ፕሮጀክቶች እንዲሁም መፍትሄ ሀሳቦች ተግባራዊ በማድረግ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣
ብሔረሰቦችና ህዝቦች ብዝኃ-ባህላዊ እሴቶችን በማልማት በተለይም ከሀገረ መንግስት ግንባታ በኃላ

51
52 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በሚደረግ የሀገር ግንባታ ዉስጥ የተለያዩ የህዝብ ፍላጎቶች እ ንዲቻቻሉ የጋራ እሴቶችንና
ህልሞችን እንዲገነባ በማድረግ እንዲሁም የህዝቦችን እርስ በእርስ ትስስር ማጠናከር፣ ባህላዊ
ዕሴት፣ የሀገር በቀል እ ዉቀት፣ ማህበራዊ ትስስርና አብሮነትን (Social Cohisition)፣ ብዝሃነትን
መቻቻልን፣ የማይዳሰሱ ቅርሶች፣ ባህላዊ ምግብን፣ ቤተመጻህፍትና ቤተመዛግብት፣ የስራ ባህል፣
የከተበሩ በአላትንና ፌስቲቫሎችን፣ ታሪክና ጀግንነትን የመሳሰሉትን ቁልፍ የትኩረት አቅጣጫዎች
አካቶ የያዘ ሰፊ ስራ በመሆኑ በትኩረት የሚሰራ ይሆናል፡፡

የብሔር ብሔረሰብ ቋንቋዎች እንዲጠኑ፣ እንዲለሙ፣ ስነ-ጽሑፎቻቸው እንዲዳብሩ እና እንዲስፋፉ


ለፖሊሲው ማስፈጸሚያ ፍኖተ ካርታ (Road map) በማዘጋጅት ለፌደራል የስራ ቋንቋነት
የተመረጡትን ቋንቋዎች ወደተግባር የማስገባት እንዲሁም የመጥፋት አደጋ ያጋጠማቸውን
ቋንቋዎች ለይቶ በማጥናት የስነ-ቃል ስነዳ እና ሰዋሰው ስራ የትርጉም አገልግሎትና
የአስተርጓሚነት ሙያ ዕውቀት እንዲዳብርና እንዲስፋፋ የሚያደርጉ ስራዎችን ያከናውናል፣
ደረጃውን የጠበቀ የሥራ ቋንቋ አጠቃቀም እና የትርጉም አገልግሎት እንዲኖር ማድረግ፣ የቋንቋ
ጉዳዮች ምክር ቤት መመስረቻ ደንቦች የማዘጋጀት፣ በቋንቋ ዙሪያ የተሰሩ የጥናትና ምርምር
ስራዎችን በማሳተም ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ፣ የቋንቋ ተቋማትና ማበልፀጊያ ማዕከላትን
ማስፋፋት፣ የቋንቋዎች ፕሮፋይል፣ አትላስና ካርታ ዝግጅት በማድረግ ፣ለሀገራችን ምጣኔ ሀብታዊ
እና ማህበራዊ ልማት በማዋል የቋንቋዎችን አጠቃቀም ማጎልበት ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጠው
ይሆናል፡፡

3.2.2) የኪነ ጥበብና ሥነ ጥበብ ፈጠራ ልማት

ይህ የትኩረት መስክ አፅንኦት የሚሰጠው የባህል ኢንዱስትሪዉ በተለይም የጥበባት ዘርፉ ላይ


ሆኖ የኢኮኖሚ ጠቀሜታዉ፤ የባህል ኢንደስትሪዉን በመጠቀም ለሀገር ግንባታ ማዋል
የሚቻልበት ስልቶች የሚተገበሩበትን መንገድ የመሚያመላክት ነው፡፡ በሀገራችን የፈጠራ
ኢንዱስትሪው ለስራ እድል ፈጠራና ለሀገር ገቢ በማስገኘት ረገድ ያለውን አስተዋፅኦ በመገንዘብ
በተለይ ከቴክኖሎጂ እድገት ጋር ተያይዞ እየመጣ ያለውን ፍላጎት እድገት ታሳቢ ያደረገ የትኩረት
መስክ ነው፡፡ በዘርፉ በእይታዊ፤ በትዉን እና ስነ-ፅሁፍ ስራዎች በአለም ገበያ ዉስጥ ተወዳዳሪ
እንዲሆኑ ስልቶችን ቀይሶ ለመተግበር የሚያስችሉ አሰራሮችና አደረጃጀቶችን በመፍጠር ላይ
ያተኮረ የትኩረት መስክ ነው፡፡

3.2.3) በስፖርት ልማት ንቁ፣ ተወዳዳሪና አሸናፊ ዜጋ መፍጠር


ሀገራችን ኢትዮጵያ በስፖርቱ ዘርፍ ዕምቅ አቅም ያላትና በርካታ ዓለምን ያስደመሙ ስፖርተኞች
መፍለቂያ አገር ናት፡፡ ይሁንና አገሪቷ ያላትን ዕምቅ አቅም መጠቀም በሚያስችል መልኩ
መሰራት ባለመቻሉ በአካልና በአዕምሮ የዳበረ አምራች ዜጋ በመፍጠር ረገድ ክፍተቶች

52
53 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ተስተውለዋል፡፡ ይህንንም መሰረት በማድረግ ዜጎችን በስፋት በስፖርት ለማሳተፍ እንዲሁም


ተወዳዳሪ ስፖርተኞችን በማፍራት በአህጉርና ዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ውጤት
ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች በመፍጠር ንቁ፣ ተወዳዳሪና አሸናፊ ዜጋ በመፍጠር
ላይ የሚያተኩር ዓላማን እና ግቦችን ያካተተ የትኩረት መስክ ነው፡፡

3.2.4) የመፈፀምና ማስፈፀም አቅም ግንባታ


ባለፉት ዓመታት የባህልና ስፖርት ዘርፍ በአደረጃጀት በአሰራር ሥርአት እና በሰው ሃብት አቅም
ግንባታ አተገባበር ዙሪያ ሰፊ ክፍተቶች ተስተውለውበታል፡፡ በመሆኑም እስከታችኛው የመንግስት
መዋቅር ድረስ የዘርፉን ተልዕኮዎች ለማውረድ የሚችሉ አደረጃጀቶችን መፍጠር እንዲሁም ነባር
አደረጃጀቶችን ማጠናከር ትኩረት የሚሰጠው ይሆናል። ከዚህ በተጨማሪም ዘርፉ
የሚመራባቸውን የሕግ ማዕቀፎችን እና የአሰራር ስርዓቶችን ሀገሪቱ ከደረሰችበት የዕድገት ደረጃ
እና ከአለም አቀፍ አዝማሚያዎች/Global trends/ አንፃር በመፈተሽ ማሻሻል እንዲሁም ወቅቱ
ለሚጠይቀው ፍላጎት ምላሽ መስጠት የሚችሉ አዳዲስ የሕግ ማዕቀፎች የሚዘጋጁ ይሆናል።
ከዚህ ባሻገርም በመንግስት የትኩረት አቅጣጫ መሰረት ከብዛት ይልቅ በጥራትና ቅልጥፍና ላይ
በማተኮር በዘርፉ የሚገኙ አደረጃጀቶችን በአነስተኛ ቁጥር በብቃት በመምራት ለሕብረተሰቡ
ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት የሚችል ባለሙያን በልዩ ልዩ የትምህርትና ስልጠና
ፕሮግራሞች ማፍራት እና ማልማት ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጠው ይሆናል።

3.3) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅዱ ዋና ዋና ተግባራት እና የሚጠበቁ ቁልፍ ውጤቶች

የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በቀጣይ ሶስት ዓመታት የሚመራባቸው ስትራቴጂክ ግቦች እንዲሁም
ስትራቴጂክ ግቦቹን ለመፈፀም የሚያገለግሉ ዋና ዋና ተግባራትን ለሚኒስቴር መ/ቤቱ በተሰጡት
ስልጣንና ተግባር መነሻነት እንደሚከተለው ተዘጋጅተዋል።
ስትራቴጂክ ግብ 1) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ብዝኃ-ባህላዊ እሴቶችንና
ትውፍታዊ ሀብቶችን ማልማት፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እና የሚጠበቁ ውጤቶች
 በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ
ለማድረግ የሚሰራ ሲሆን ለሀገር ግንባታ የዋሉ ዘመን ተሻጋሪ ዕውቀቶች መኖራቸው
የሚጠበቅ ውጤት ነው፡፡
 በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች እና የትውፊታዊ ሀብቶችን በማልማትና
በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ ያለውን ሚና ማሳደግ
የሚጠበቅ ውጤት ነው፡፡
 የብዝሃ-ባህል፣ አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት ህዝባዊ ትስስርን ማጠናከር
የሚከናወን ዋና ተግባር ሲሆን የአሰራር ስርአት ተዘርግቶላቸው ለዘርፉ ልማት የዋሉ
እንዲሁም ለሀገር ብልፅግና ያላቸው ሚና የጎላ ትውፊታዊ ሀብቶች እና ማህበራዊ እሴቶችን
ማፍራት የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል።

53
54 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ስትራቴጂክ ግብ 2) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች የቋንቋ ልማትን ማጎልበት


የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እና የሚጠበቁ ውጤቶች
 የብ/ብ/ህዝቦች ቋንቋዎች ስነቃሎች አጠቃቀምን ልማት ማጎልበት በዋና ተግባርነት የሚሰራ
ሲሆን የሀገራችንን የህብረ-ብሄራዊ አንድነትን ማጠናከርና የብሔር ብሔረሰብ ቋንቋዎች
ማልማት የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል፡፡
 የትርጉምና አስተርጓሚነት ኢንደስትሪ ልማትን በማሳደግ የትርጉምና አስተርጓሚነት የሙያ
ብቃት ማረጋገጥ፣ አነስተኛ ተናጋሪ ላላቸው ቋንቋዎች እና የሙያ መዝገበ-ቃላትን
በማዘጋጀት በቴክኖሎጂ ተደራሽ ማድረግ የሚጠበቅ ውጤት ነው።
 የእውቀት አስተዳደርን በማጎልበት በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብን መፍጠር በዋና ተግባርነት
በሚከናወን ሲሆን የሚጠበቀው ውጤትም የንባብ ባህልን በማጎልበት የመረጃ ነጻነትና
ተደራሽነትን በማስፋፋት የእውቀት አስተዳደርና የመረጃ ማህበረሰብን መፍጠር ነው፡፡
ስትራቴጂክ ግብ 3) የጥበብና ፈጠራ ስራዎችን በማልማት እና በማዘመን ፍትሐዊነት
ተደራሽነትን ማረጋገጥ፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እና የሚጠበቁ ውጤቶች
 የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍና የፊልም ጥበባት ኢንዱስትሪን ማጎልበት የሚከናወን
ዋና ተግባር ሲሆን በሚሰሩ የኪነ ጥበብና ሥነጥበብ ፈጠራ ስራዎች በሀገራችን የማህበራዊ
መስተጋብሮችና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳዎች መበራከታቸው የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል፡፡
 በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶችን የሚያጎለብቱ የኪነ-ጥበብ ስራዎችን
በማስፋፋት የጥበብ ደረጃውን በማሳደግ የጥበብ ስራዎች ለህብረተሰቡ በማድረስ
ወንድማማችነትን እና ህዝባዊ አንድነትን መፍጠር የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል፡፡
 የእደ-ጥበብ ምርትን ማስፋፋትና ገበያን ማጎልበት የሚከናወን ዋና ተግባር ሲሆን ጥራቱን
የጠበቀ የእደ-ጥበብ ምርት ለገበያ በማስተዋወቅ እና ትስስር በመፍጠር በዘርፉ የተሰማሩትን
የህብረተሰብ ክፍሎች ብሎም ሀገሪቷን ተጠቃሚ ማድረግ የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል፡፡
 የጥበብ ተቋማት መሰረት ልማትን በማስፋፋት ብቃትን በማረጋገጥ የአገልግሎት አሰጣጥ
ጥራትን በማሳደግ የባህልና ጥበባት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለህብረተሰቡ የተሻለ
አገልግሎት መስጠት መቻሉ የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል፡፡
 የጥበባት ዘርፍ አደረጃጀት፣ አቅም ግንባታ፣ ገበያ ማስተዋወቅና ልማት ስራዎችን በማጎልበት
ገበያን ተደራሽ ማድረግ እንዲሁም የሚሰጡ የጥበብ አገልግሎቶችን ደረጃ ማሻሻል
ይጠበቃል።
ስትራቴጂክ ግብ 4) የስፖርት ልማትን በማስፋፋት ጤናማና አምራች ዜጋን መፍጠርና በአለም
አቀፍ መድረኮች ውጤት ማስመዝገብ፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እና የሚጠበቁ ውጤቶች
 የህዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን እንዲጠብቁ
በማድረግ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሆኑ የስፖርት አደረጃጀቶች መፈጠር የሚጠበቅ ውጤት
ነው፡፡
 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችንና ማሰልጠኛዎችን በማሳደግ ህጋዊነታቸውን ማረጋገጥና
ተደራሽ በማድረግ ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት ማስቻል ይበቃል፡፡
 በየደረጃው በስፖርት የህብረተሰቡን የተሳትፎ ሽፋን በማሳደግ በአካል እና በአእምሮ
ጎልብተዉ ጤናማ እና አምራች የሆኑ ዜጎችን መፍጠር፣

54
55 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

 በስፖርት ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም የባለሙያዎችን ቁጥር በማሳደግ ብቁና ተወዳዳሪ


ባለሙያዎችን በማፍራት የስፖርቱን ውጤታማነት ማሻሻል ይጠበቃል፡፡
 በታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ልማት ፕሮግራምን በመተግበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ተተኪ
ስፖርተኞችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታ መፍጠር የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል፡፡
 የኤሊት (የአዋቂ እና የላቁ) ስፖርተኞችን ቁጥር በማሳደግ በዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ
መድረኮች ተወዳዳሪ የሆኑ ስፖርተኞችን ማፍራት የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል፡፡
 በሀገር፣ በአህጉርና በአለም አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ የውድድር መድረኮችን በማስፋፋት
ዉጤታማ ስፖርተኞችን ማፍራት እንዲሁም የአገራችን መልካም ገጽታን ማሻሻልና
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ማስገኘት ይጠበቃል፡፡
 የስፖርት ሕክምና አገልግሎቶችን በማስፋፋት እና አበረታች ቅመሞችን በመከላከል ጤናማ
የስፖርት ከባቢን በመፍጠር ሁለንተናዊ ጤንነትና ብቃት ያላቸው አትሌቶች መፍጠር
ይጠበቃል።
 የስፖርት ዘርፍን ለማህበራዊ ልማት፣ ለህብረት እና አንድነት/Solidarity/ ለማጠናከር
እንዲውል የሚሰራ ሲሆን ዘርፉን ሀገራዊ አንድነት እና ብልፅግና ማዋል መቻሉ የሚጠበቅ
ውጤት ነው፡፡

ስትራቴጂክ ግብ 5) የዘርፉን አደረጃጀት፣ የአሠራር ስርዓት እና የሰው ኃይል በማልማት እና


በቴክኖሎጂ በማዘመን የመፈፀምና የማስፈፀም አቅምን ማጎልበት፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እና የሚጠበቁ ውጤቶች
 የዕቅድ ዝግጅት፣ የክትትልና ግምገማ እና የስታቲስቲክስ መረጃ አስተዳደር አሰራር ማሻሻል
በዋና ተግባርነት የሚከናወን ሲሆን በተገቢ መረጃ ላይ የተመሰረተ እቅድ በማዘጋጀት እና
አፈጻጸሙን በመከታተል የተቋሙን ተልዕኮ ስኬታማ እንዲሆን ማድረግ ይጠበቃል፡፡
 የሰው ሀብት ልማት እና አስተዳደር አሰራርና ውጤታማነት በማሻሻል እና መልካም
አስተዳደርን በማስፈን በሴክተሩ ሠራተኞች የሚታየውን የዕውቀት፣ የክህሎትና የግንዛቤ
አቅም ክፍተትና ውስንነትን በመቅረፍ የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ የሚጠበቅ ውጤት
ይሆናል፡፡
 የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር አሰራርንና ውጤታማነትን በማሻሻልና የመንግሥትን
የፋይናንስ መመሪያና ደንቦች በመከተል ቀልጣፋና ወጭ ቆጣቢ አሰራር መፈጠሩ የሚጠበቅ
ይሆናል፡፡
 የኢንፎርሜሽን፣ ኮሙኒኬሽን እና ቴክኖሎጂ አሰራርንና ውጤታማነትን በማሻሻል ተቋማዊ
አሰራር ቅልጥፍና እና ውጤታማነት በዘመናዊ የአይ.ሲ.ቲ ቴክኖሎጂዎች ማገዝ የሚጠበቅ
ይሆናል፡፡
 የአጋርነት እና የህዝብ ግንኙነት አሰራርንና ውጤታማነትን በጥናት በመደገፍ እና በማሻሻል
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎች ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ የሚጠበቅ ይሆናል፡፡
 ለተጠሪ ተቋማት እና ለክልሎች የሚደረገውን ድጋፍና ክትትል በማጠናከር የመረጃ
ልውውጥን ማሳለጥ እንዲሁም የአቅም ማጎልበቻ ድጋፎችን ማድረግና የድጋፍ፣ የክትትልና
የግምገማ ስርዓት ማጠናከር የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል፡
 የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና እና የኦዲት አገልግሎቶችን የክትትል ሥራዎችን ለማሻሻል
የሚሰራ ሲሆን ግልፅነትና ተጠያቂነትን በማስፈን ብልሹ አሰራርን መከላከል የሚጠበቅ
ውጤት ይሆናል፡፡

55
56 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

 የሴቶችና ማሕበራዊ ተሳታፊነትንና ተጠቃሚነትን ማሻሻል በዋና ተግባርነት የሚሰራ ሲሆን


በሴክተሩ ፖሊሲዎች ትግበራ እና የልማት እንቅስቃሴ ውስጥ የባለ-ብዙ ዘርፍ ጉዳዮችን
አካቶ በመተግበር ህብረተሰቡን ተሳታፊ እና ተጠቃሚ ማድረግ ይጠበቃል፡፡
 የበጎ አድራጎት እና የማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎችን በማከናወን አረጋውያን እና ልዩ ልዩ
ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመጥቀም ማህበራዊ ግዴታን መወጣት የሚጠበቅ
ይሆናል።

56
57 የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ክፍል አራት
የመካከለኛ ዘመን (2016-2018) የልማት ዕቅድ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራትና ኢላማዎች

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ዕቅድ ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018
1 ባህላዊ እሴቶችና ትውፍታዊ ሀብቶችን ማልማት

1.1 በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና እንዲለሙ ማድረግ፤
የተለዩ ፣የለሙ እና የተጠበቁ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ሀገር በቀል
1.1.1 በቁጥር 11 13 15 17
እውቀቶች ብዛት፣

1.1.2 ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ጥቅም ላይ የዋሉ ሀገር በቀል ዕውቀቶች ብዛት በቁጥር 31 84
56 103
በሀገር በቀል እውቀቶች ላይ አዳዲስ የተፈጠሩ እና አቅማቸው የጎለበተ
1.1.3 በቁጥር 100 250
ባለሙያዎች ብዛት 170 340

1.1.4 በጥናት የተለዩ እና የተዋወቁ ባህላዊ የህክምና ዘዴዎች እና ባህላዊ መድሃኒቶች በቁጥር 28 30 35 40

1.1.5 በጥናት የተለዩ እና የተስፋፉ ባህላዊ የዕርቅና ሽምግልና ስርዓቶች ብዛት፣ በቁጥር 17 46
37 58

1.1.6 የተሰበሰቡ፣ የተደራጁ እና ተደራሽ የተደረጉ የሀገር በቀል እውቀት ጥናቶች ብዛት በቁጥር - 5 8 10

1.1.7 ዶክመንተሪ የተሰራላቸው እና ተደራሽ የተደረጉ የሀገር በቀል እውቀቶች ብዛት በቁጥር 10 12 14 16

1.1.8 በጥናት የተለዩ እና የተዋወቁ የባህል ምግቦችና መጠጦች ብዛት፣ በቁጥር 34 40 45 50

1.1.9 የተለዩ፣የተጠበቁ እና የተስፋፉ የሀገር በቀል እውቀት ምንጮች/ማዕከላት በቁጥር -


13
5 18

57
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ


የ2015
ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018

በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች እና የትውፊታዊ ሀብቶችን በማልማትና በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ
1.2
ያለውን ሚና ማሳደግ፣
1.2.1 የብሄር ብሄረ ሰቦችና ህዝቦች ትዕምርተ ተምሳሌቶችን መለየት፣ መመዝገብና በቁጥር 20 24 28 32
ማስተዋወቅ
1.2.2 የብ/ብ/ህዝቦች ባህላዊ ገፅታ የያዘ ሀገር አቀፍ የባህል ፕሮፋይል በቁጥር 1 2 3 4

1.2.3 ተጠንተው የተሰነደ የፎክሎር ቅርሶችና ትውፊታዊ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር 1 3 5 7

1.2.4 የህብረተሰቡንና የቤተሰቡን ባህላዊ እሴቶች ለመገንባት የተፈጠሩ መድረኮች በቁጥር 8 39 47 63


ብዛት
1.2.5 መጤ ባህሎችን፣ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን፣አመለካከቶችን ለመቀነስ ግንዛቤ በቁጥር 177,377 300,000 500,000 800,000
የተፈጠርላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ብዛት፣
1.2.6 በተፈጠረ ግንዛቤ የቀነሰ ጎጂ ባህላዊ ልምድ በመቶኛ፣ በመቶኛ 67% 50% 45% 40%

1.2.7 የቀነሰ አሉታዊ መጤ ባህል በመቶኛ፣ በመቶኛ 60% 55% 50% 45%

1.2.8 የለሙና አዳዲስ የተዋወቁ ባህላዊና ሀይማኖታዊ ክብረ-በዓላቶች ብዛት በቁጥር 12 13 14 15

1.2.9 የተለዩ እና የተጠኑ ማህበረሰቡን ልዩ ልዩ ማህበረሰባዊ፣ ቁሳዊ እና መንፈሳዊ በቁጥር 22 36 40 51


ሀብቶች
1.2.10 የህብረተሰባችንን የስራና የቁጠባ ባህል ለማዳበር የተዘጋጀ ብሄራዊ ስትራቴጅ በቁጥር - 1 - -

1.2.11 ማህበራዊ እሴቶች ለመገንባት በየዓመቱ የተካሄዱ ባህላዊ ፌስቲቫሎች እና በቁጥር 25 47 62 72


ካርኒቫሎች ብዛት፣

58
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ዕቅድ ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018

1.3 የብዝሃ-ባህል፣አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት ህዝባዊ ትስስርን ማጠናከር፣

1.3.1 - 5 7 9
የህዝቦችን መተማመንና መስተጋብር ለመፍጠር ተቀርጾ የተተገበረ ፕሮግራም በቁጥር
1.3.2 24 30 45 60
በማህበራዊ አብሮነት ግንዛቤዉን ለማስፋት የተፈጠሩ የውይይት መድረኮች ብዛት በቁጥር
1.3.3 16,500,000 20,000,000 25,000,000 30,000,000
በማህበራዊ አብሮነትና በመቻቻል ቀን ግንዛቤዉ የሰፋ ማህበረሰብ ብዛት በቁጥር
1.3.4 51% 60% 65% 70%
ያደገ መተማመንና ትብብር በመቶኛ፣ በመቶኛ
1.3.5 19% 33% 41% 50%
የጨመረ ማህበራዊ ተሳትፎ በመቶኛ በመቶኛ

1.3.6 600,020 2,271,309 6,491,005 7,300,000


ትስስር የፈጠረ ማህበረሰብ ክፍሎች ብዛት በቁጥር
1.3.7 2 5 5 6
ባህል አካቶን የተገበሩ ተቋማት ብዛት፣ በቁጥር
1.3.8 20 30 40 50
የእርስ በእርስ ግንኙነት ማጠናከሪያ ኩነት ብዛት፣ በቁጥር
2 የቋንቋ ልማትን ማጎልበት

2.1 የብ/ብ/ህዝቦች ቋንቋዎች ስነቃሎች አጠቃቀምን ልማት ማጎልበት፣


የቋንቋ ልማትና አጠቃቀም ለማሳደግ (የስነ-ቃል፣ ስነዳ፣ ስነ-ፅሁፍ፣ መዝገበቃላት፣ ሰዋሰው በቁጥር 55 57 59 61
2.1.1 ወ.ዘ.ተ) የተከናወነላቸው ቋንቋዎች ብዛት፣

2.1.2
የቋንቋ ፖሊሲ ለመተግበር የተዘጋጀ ፍኖተ ካርታ፣ በቁጥር - 1 - -

በፌዴራል የስራ ቋንቋዎች አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ብዛት፣ በቁጥር 2 3 5 7


2.1.3
የተመሰረቱ የቋንቋ ጥናት እና ምርምር ተቋማት (በክልል ደረጃ የቋንቋ አካዳሚ) ፣ በቁጥር 1 2 3 5
2.1.4

59
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ዕቅድ ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018
የተለዩና የተሰነዱ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸውና የመልሶ ማገገም ሥራ የተሰራባቸው በቁጥር 2 3 6 9
2.1.5
ቋንቋዎች ብዛት፣
የተዘጋጀ የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቋንቋዎች ፕሮፋይል፣ አትላስ እና ካርታ ብዛት፣ በቁጥር 1 - 2 3
2.1.6

2.1.7
የተዘጋጀ የምልክት ቋንቋ ስትራቴጂ (መስማት ለተሳናቸው) ፣ በቁጥር - - 1 -

በቋንቋ ልማት ዙሪያ በየደረጃው የተካሄዱ ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ኩነቶች፤ ስልጠናዎች በቁጥር 19 25 30 35
2.1.8
ግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረኮች ብዛት፣
የተዘጋጀ የቋንቋ ፖሊሲ ማስፈፀሚያ የህግ ማዕቀፍ፣ ስታንዳርድ ደንቦች መመሪያችና የአሰራር በቁጥር 1 2 3 4
2.1.9 ሥረዓት፣
የተለዩና የተሰነዱ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ቋንቋዎች የመልሶ ማገገም የተሰራላቸው በቁጥር 25 27 29 31
2.1.10 (የስነ-ቃል ስነዳ እና ሰዋሰው ስራ) ፣

የትርጉምና አስተርጓሚነት ኢንደስትሪ ልማትን ማሳደግ፣


2.2
የተዘጋጀ የትርጉምና አስተርጓሚነት አግልግሎትና ብቃት ማረጋገጥ ስታንዳድ ደንቦች በቁጥር - 1 2 5
2.2.1
መመሪያችና የአሰራር ሥረዓት፣

2.2.2
የትርጉምና አስተርጓሚነት ሙያ የተስፋፋባቸው ከፍተኛ የትምህርት ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር - - 1 -
የተዘጋጁ ሙያዊ መዝገበ ቃላት (የህግ፣ የጤና፣ የሳይንስና ቴክኖሊጂ ....) ብዛት፣ በቁጥር - 1 2 3
2.2.3

የትርጉምና አስተርጓሚነት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የተሰጣቸው ተቋማት፣ በቁጥር - - 15 40


2.2.4
በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዘው የተተረጎሙ እና የተሰነዱ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ተደራሽ በቁጥር - - 1 -
2.2.5 የሆኑ አገልግሎቶች፣

አነስተኛ ተናጋሪ ላላቸው ቋንቋዎች የተዘጋጀ መዝገበ ቃላት፣ እና የተቀረጹ ሥርዓተ-ቋንቋ በቁጥር 22 25 26 27
2.2.6 ጽህፈት ብዛት፣

60
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ


የ2015
ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018

2.3 የእውቀት አስተዳደርን በማጎልበት በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብን መፍጠር፣

2.3.1 የንባብ አገልግሎት ያገኘ ህብረተሰብ በሚሊዮን በቁጥር


17,971,483 19,715,129 20,618,320 22,408,071

2.3.2 የንባብ ባህል ለማዳበር የተደረገ የንቅናቄ ፕሮግራም ብዛት፣ በቁጥር 295
397 483 525

2.3.3 ማብራሪያ የተዘጋጀላቸው ጥንታዊ የፅሁፍ ቅርሶች ብዛት፣ በቁጥር 12


14 16 18
2.3.4 በየደረጃው የሚገኙ ቤተ መፅሐፍት ብዛት በቁጥር 230 250
240 260

2.3.5 የተስፋፋ የዲጂታል ቤተ-መፅሃፍት አገልግሎት ብዛት፣ በቁጥር 2 8


6 10
410,332
2.3.6 የተሰበሰቡ የመረጃ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር 486,196
465,900 506,823
405,434
2.3.7 የተደራጁ የመረጃ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር 466,220
445,995 498,245
317,226
2.3.8 የተጠበቁ የመረጃ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር 349,760
345,182 358,474
154722
2.3.9 የተሰራጩ የመረጃ ሀብቶች ብዛት፣ በቁጥር 175,511
160,530 188,187

2.3.10 ዘመናዊ የሪከርድ ስራ አመራር መተግበሪያዎች ስራ ላይ የዋሉባቸው ተቋማት፣ በቁጥር 13 18


15 21

61
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች
(መነሻ) 2016 2017 2018

3 ጥበብ ፈጠራ ኢንዱስትሪን ምጣኔ ሀብታዊ እና ማህበራዊ ፋይዳን ማጎልበት፣

3.1 የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍና የፊልም ጥበባት ኢንዱስትሪን ማጎልበት፤


3.1.1
የጥበብ ኢንዱስትሪ ለኢኮኖሚ የሚያደርገው አስተዋፅኦ የተገኘ ገቢ በብር በብር 143,600,55 216,000,000 271,000,025 301,000,000
4
3.1.2 በባህል፣ በጥበባትና በስፖርት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር የተደረጉ አለም አቀፍ 5
በቁጥር 6 7 8
ትብብሮች
3.1.3 የተዘጋጀ የሙዚቃ እንዱስትሪ ስትራቴጂ ብዛት -
በቁጥር - - 1

3.1.4 ሀገራችን ባዘጋጀችው አህጉርና አለም አቀፍ የባህል ቱሪዝም ኩነቶች ላይ ተሳታፊ 200
በቁጥር 500 1000 1500
ህብረተሰብ ብዛት
3.1.5 በውድድር ተለይተው የተመረጡና የተዋወቁ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበብ 9
በቁጥር 10 12 15
ብዛት፣
3.1.6 የተካሄዱ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ሂስ መድረኮች ብዛት፣ በቁጥር
37
50 65 80

3.1.7 በየደረጃው የተዘጋጀ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ኤግዚቢሽን፣ ፌስቲቫልና


በቁጥር 12 15 18
ሲምፖዚየም ብዛት፣ 9
3.1.8 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀ የፊልም ፌስቲቫል ብዛት በቁጥር 3 4 5 6
3.1.9 ቅንጅት፣ አጋርነትና ዲፕሎማሲን ማጎልበት ተግባራዊ የተደረጉ አለም አቀፍ ኮንቪንሽኖችና 2
በቁጥር 4 6 8
የሁለትዮሽ ስምምነቶች መድረክ ብዛት
3.1.10
የፊልምና ቪድዩ ጥበብ ለማሳደግ የተፈጠሩ መድረኮች ብዛት በቁጥር 2 4 6
1
3.1.11 4
OS እና ካሪኩለም የተዘጋጁ የኪነ-ጥበብ ስነጥበብ ፈጠራ የሙያ ደረጃዎች ብዛት፣፣ በቁጥር 6 7 8

3.1.12 4
በኪነ ጥበብ ሥነ ጥበብ ሙያዎች የተዘጋጁ የምዘና መሳሪያዎች ብዛት በቁጥር 6 7 8

62
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ


የ2015
ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች
(መነሻ) 2016 2017 2018

3.2 በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶችን የሚያጎለብቱ የኪነ-ጥበብ ስራዎችን በማስፋፋት የጥበብ ደረጃውን ማሳደግ፣

3.2.1 የኪነጥበብ አገልግሎት ያገኘ ህብረተሰብ በሚሊዮን በቁጥር 19,918,234 17,155,123 19,194,008
9,372,224

3.2.2 ለህዝብ ተደራሽ የሆኑ የቴአትር ትርዒቶች ብዛት፣ በቁጥር 596 750 800 850

3.2.3 ለህዝብ ተደራሽ የሆኑ የሙዚቃ ትርዒቶች ብዛት፣ በቁጥር 492 600 650 700

3.2.4 የተዘጋጁ ብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ትውፊታዊ ትውን ጥበባት ዜማዎች ብዛት፣ በቁጥር 63 68 73 78

3.2.5 የተዘጋጁ የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ትውፊታዊ ቴአትሮች ብዛት፣ በቁጥር


14
16 18 20

3.2.6 ልማታዊ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተዘጋጁ ቴአትሮች ብዛት፣ በቁጥር 21 26 31 36

3.2.7 ልማታዊ ጉዳዮች ላይ ተመስርተዉ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተዘጋጁ ዜማዎች ብዛት፣ በቁጥር 38 48 58 68

ብቃት ባላቸዉ ወጣትና ተተኪ ደራሲያን የተዘጋጀ የሙሉ ጊዜና አጫጭር ቴአትር
3.2.8 ድርስቶች
በቁጥር 1 2 3 4

3.2.9 በግል ኢንተርፕራይዞች የተዘጋጁ ትርኢቶችና ልዩ ልዩ ዝግጅቶች ብዛት በቁጥር 123 180 257 294

3.2.10 በጥበቡ ዘርፍ በሬዲዮና በቴሌቪዥን የተሰራጩ የማስታወቂያ/ፕሮዳክሽን/ ስራዎች ብዛት በቁጥር 202 530 592 632

3.2.11 በቴአትርና ሙዚቃ ስልጠና የወሰዱ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር 387 793 795 977

63
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ


የ2015
ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች
(መነሻ) 2016 2017 2018

3.3 የእደ-ጥበብ ምርትን ማሰፋፋትና ገበያን ማጎልበት፤


- 25% 50% 100%
3.3.1 የብሔራዊ የዕደ-ጥበብ ማሰልጠኛ ማዕከል ግንባታ በመቶኛ

22 32 42 52
3.3.2 የዕደ-ጥበብ ምርትን ለማሳደግ የተፈጠሩ የቴክኖሎጂ እና የዲዛይን የእውቀት ሽግግሮች፣ በቁጥር

658 700 750 800


በአለም አቀፍ እና በሀገር ደረጃ በዕደ-ጥበብ ምርቶች እና አገልግሎቶች ለተሰማሩ
3.3.3 ተቋማት የተፈጠሩ የገበያ ትስስሮች ብዛት፣
በቁጥር

62 150 250 300


3.3.4 በተሰጡ ስልጠናዎች በእደ ጥበብ አምራችነት የተቀላቀሉ ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር

2 2 2
3.3.5 የተዘጋጀ የባህል ምርቶች ብራንድ ብዛት፣ በቁጥር 4
21 30 40 50
3.3.6 የዕደ-ጥበብ ምርቶችን ገበያ ለማስፋፋት የተደረገ የፕሮሞሽን ስራዎች ብዛት፣ በቁጥር

1 3 6 9
3.3.7 የፈጠራ ባለቤትነ ጥበቃ ያገኙ የባህል አልባሳት አይነቶች ብዛት፣ በቁጥር

43 60 80 100
3.3.8 የተደራጁ የዕደ-ጥበብ ምርቶች ሞዴል ማምረቻና መሸጫ ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር

- - 1
3.3.9 የተቋቋመ ሀገር አቀፍ የዕደ-ጥበብ ምርቶች ገበያ ማዕከል ብዛት፣ በቁጥር -

3.3.10 በባህል ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተፈጠረ የስራ ዕድል፣ በቁጥር 171,137 660,935 800,835 940,735

3.3.11 ከዕደ-ጥበብ ምርቶች ምርትና ሽያጭ የተገኘ ገቢ፣ በብር 23,028,180 101,251,120 181,100,020 251,401,145

64
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018
3.4 የጥበብ ተቋማት መሰረት ልማትን በማስፋፋት፤ ብቃትን በማረጋገጥ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ማሳደግ፤
- 1 1
3.4.1 የጥበብ ተቋማትና ሙያተኞችን ብቃት ለማረጋገገጥ የተዘረጋ የአሰራር ስርዐት፤ በቁጥር

በፌደራል እና ክልሎች በፊዚካልና ቴክኒካል መሰረተ ልማት የተደራጁ በስራ ላይ ያሉ - 128 460 128
3.4.2 በቁጥር
ባህል ተቋማት /ትያትር ቤቶች፣ ፊልም ቤቶችና ቤተ- መጻህፍት/፤
469 589 769 991
3.4.3 የተስፋፉ አዳዲስ የኪነ ጥበብና ስና ጥበብ ተቋማት፣ በቁጥር

469 589 769 991


3.4.4 በየደረጃው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የወሰዱ የባህል ተቋማት በቁጥር

3.4.5
የጥበብ ተቋማት የሙያ ብቃት ፍቃድ ማረጋገጫ የተሰጣቸው አገልግሎት ሰጪ
በቁጥር
1,025 1,500 2,000 2,500
ሙያተኞች

3.5 የጥበባት ዘርፍ አደረጃጀት፣ አቅም ግንባታ፣ ማስተዋወቅና ገበያ ልማት ስራዎችን ማጎልበት፤

3.5.1 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተደረጁ የፈጠራ ጥበባት የሙያ ማህበራት፤ ቁጥር 22 24 26 28

3.5.2 የጥበባት ዘርፍ የፈጠራ ስራዎችን ለማስተዋወቅ የተፈጠሩ የገበያ ትስስሮች ብዛት በቁጥር
98 150 200 250

የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጥበባት ምርቶች የገበያ ማስተዋወቅና ፕሮሞሽን ስራ 44 50 56 62


3.5.3 በቁጥር

180 284 409 520


3.5.4 በቁጥር
የጥበባት የፈጠራ ተቋማትና ሙያተኞችን አቅም ለማጎልበት የሚረዱ ሥልጠና መድረኮች፤
በየደረጃው የተካሄዳ ዓመታዊ የኪነ ጥበብና ስነ ጥበብ የተቋማትና ሙያተኞች 2 3 4 5
3.5.5 በቁጥር
አዋርድ፣ብዛት፣
3.5.6 በቁጥር
7,253 8,694 8,997 9,900
ስልጠና የወሰዱ የባህልናየጥበባት አማተሮች ብዛት

3.5.7 በቁጥር
በየደረጃው የተቋቋሙ የጥበባት ክበባትና ቡድኖች ብዛት 609 650 700 750

65
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ


የ2015
ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም ግብ
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018

4 በስፖርት ንቁ፣ ተወዳዳሪና አሸናፊ ዜጋን መፍጠር

4.1 የሕዝባዊ ስፖርት አደረጃጀቶችን በመፈተሽ ሃገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ተቋማትን ቁጥር ማሳደግ፤

4.1.1 የተደራጁ ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች ብዛት፣ በቁጥር


129,154 130,986 131,616
126,500

4.1.2 የተመሰረተ የስፖርት ልማት ፈንድ፣ በቁጥር


- - - 1

4.1.3 የተደረገ መንግስታዊ የፋይናንስ ድጋፍ፣ በብር 310,551,89 595,129,70


452,964,812 736,789,371
4 7

4.1.4 ስፖርቱን መምራት የጀመሩ ስፖርት ም/ቤቶች ብዛት፣ በቁጥር


15,733 17,419 18,268 19,117

4.1.5 ኦዲት የተደረጉ ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች ብዛት፣ በቁጥር


1,500 1,504 1,504 1,504

4.1.6 በሰው ኃይል/ፋይናንስ/ ራሳቸውን የቻሉ ማህበራት ብዛት፣ በቁጥር


5 6 7
3

4.1.7 ተዘጋጅቶ ተግባራዊ የሆነ የስፖርት ኮድ፣ በቁጥር


- 1 -
-

4.1.8 በስፖርት ዘርፍ የተገኘ ገቢ፣ በብር 982,987,50 1,492,896,96


1,397,088,700 1,587,417,950
3 7

66
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ ግብ


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018
4.2 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና ማሰልጠኛ ማዕከላቶችን ቁጥር በማሳደግ ህጋዊነታቸውን ማረጋገጥና ተደራሽ ማድረግ፤

4.2.1 የብሔራዊ ስታዲየም 2ኛ ምዕራፍ ግንባታ አፈፃፀም፣ በመቶኛ 10% 25% 70% 100%

4.2.2 የአዲስ አበባ ስቴዲየም እድሳት እና ጥገና አፈፃፀም፣ በመቶኛ 10% 50% 100%
-
4.2.3 ግንባታቸው የተጠናቀቀ የክልልና ከተማ አስተዳደር ስታድየሞች ብዛት በቁጥር
- 1 3 5

4.2.4 በትምህርት ቤቶችና በተቋማት ያሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ብዛት በቁጥር


35,043 37,078 39,462 41,846

4.2.5 በግል የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ብዛት፣ በቁጥር


10 13 17
9

4.2.6 የእውቅና ማረጋገጫ እና ካርታ ያላቸው የስፖርት ማዘውተሪያዎች ብዛት በቁጥር 27,366
37,086 39,472 41,859

4.2.7 አለም ዓቀፍ ስታንዳርደን ያሟሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ብዛት፣ በቁጥር
- 2 3 5

4.2.8 ሀገር አቀፍ ስታንዳርደን የሚያሟሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ብዛት፣ በቁጥር 93
120 150 180

4.2.9 የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎች ተደራሽነት፣ በመቶኛ


17% 23% 27% 30%
4.2.10 የሚገነቡ የስፖርት ስልጠና ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር
12 14 16 18
4.2.11 የተገነባ የዶፒንግ ምርመራ ማዕከል ብዛት፣ በቁጥር
- - 1 -

4.2.12 በሀገር ውስጥ በስታንደርዱ መሠረት የስፖርት ትጥቆችና ቁሳቁሶችን የሚያመርቱ ተቋማት ብዛት፣ በቁጥር
3 4 5 6

4.2.13 በስፖርት ስራ ፈጠራና ኢንተርፕሪነርሽፕ የገቡ ኢንተርፕራይዞች ብዛት፣ በቁጥር


12 16 22 28
4.2.14 በስፖርት ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ግለሰቦች ብዛት፣ በቁጥር
3,920 3,990
4,072 4,232

4.2.15 በስፖርት ኢንቨትመንት የተሰማሩ ግለሰቦች ያደገ የካፒታል መጠን በብር፣ በብር
533,000,000 638,548,026 757,096,052 886,644,078

4.2.16 በስፖርት ዘርፍ የተፈጠረ የስራ ዕድል፣ በቁጥር 140,903 168,565


154,734 182,496

67
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 አመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት እቅድ ግብ


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ አፈፃፀም
(መነሻ) 2016 2017 2018

4.3 በየደረጃው የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን በማስፋፋት የሚሳተፈውን ህብረተሰብና የተሳትፎ ሽፋኑን ማሳደግ፤

4.3.1 የህብረተሱ በጤናና በአካል ብቃት ተሳትፎ በመቶኛ፣ በመቶኛ 20% 20% 20%
19%
4.3.2 በት/ቤቶች በስፖርትና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ ብዛት፣ በቁጥር
20,932,033 24,768,484 25,387,696 26,022,389

4.3.3 በመስሪያ ቤቶች በስፖርትና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ ብዛት፣ በቁጥር
520,142 600,000 750,000 900,000

4.3.4 በመኖሪያ ስፍራዎች በስፖርትና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ ብዛት፣ በቁጥር
290,000 400,000 520,000 640,000

4.3.5 ህግና የጨዋታ ደንብ ወጥቶላቸው የተስፋፉ ባህላዊ ስፖርቶች ብዛት፤ በቁጥር -
10 11 12

4.3.6 ተሳታፊ እና ተጠቃሚ የሆኑ የአካል ጉዳተኞች ብዛት በቁጥር


8,000 21,608 36,620 42,559

4.3.7 የተዘጋጁ የባህል ስፖርት ፌስቲቫሎች ብዛት፣ በቁጥር


1,452 1,452 1,452
1,452

4.3.8 በስፖርታዊ ፌስቲቫሎች የተሳተፈ የሕብረተሰብ ብዛት፣ በቁጥር


13,672,174 14,000,000 15,000,000 16,000,000

4.3.9 የስፖርት ለሁሉም እና መዝናኛ ፕሮግራም ፌስቲቫል እና ኩነት ብዛት በቁጥር


660 660 660
660
ሀገራችን ባዘጋጀችው አህጉርና አለም አቀፍ የስፖርት ቱሪዝም ኩነቶች ላይ
4.3.10 በቁጥር - -
ተሳታፊ ህብረተሰብ ብዛት 1,500 2,300

68
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 አመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት እቅድ ግብ


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ አፈፃፀም
(መነሻ) 2016 2017 2018

4.4 በስፖርት ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም የባለሙያዎችን ቁጥር ማሳደግ፣

4.4.1 በስፖርት ዘርፍ የሙያ ብቃት ፈቃድ/COC/ የተሠጣቸው ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር
2,613 3,810 5,310 6,810
4.4.2 የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የወሰዱ ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር
3,929 5,545 6,647 10,893
4.4.3 የአጭር የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የወሰዱ የስፖርት ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር
15,907 20,654 27,767 34,964
4.4.4 የመካከለኛ ጊዜ ስልጠና የወሰዱና አቅማቸው የጎለበተ የስፖርት ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር
420 746 1,033 1,305
4.5 በታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ልማት ፕሮግራም ተተኪ ስፖርተኞችን ማፍራት፣

4.5.1 በመንግስት ድጋፍ የተከፈቱ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ጣቢያዎች ብዛት፣ በቁጥር
956 1,269 1,269 1,269
4.5.2 በመንግስት ድጋፍ በተከፈቱ ጣቢያዎች ስልጠና የሚከታተሉ ሰልጣኞች ብዛት፣ በቁጥር
23,900 31,725 31,725 31,725
4.5.3 በግሉ ማህበረሰብ ድጋፍ የሚከፈቱ የስፖርት ስልጠና ጣቢያዎች ብዛት፣ በቁጥር
5 58 68 82
4.5.4 በግለሰብ የስፖርት ማበልፀጊያ ማዕከላት ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች ብዛት፣ በቁጥር
400 2,999 3,124 3,289
4.5.5 በክለቦች ስር ተይዘው ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች ብዛት፣ በቁጥር
610 1,844 1,958 2,080
4.5.6 በመንግስት ማበልፀጊያ ማዕከላት ስልጠና የሚከታተሉ ሰልጣኞች ብዛት፣ በቁጥር
1,903 2,274 2,731 2,828
በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች ብዛት፣ በቁጥር
820 820 1,200 1,200
በክልሎችና አ/አስተ ስልጠና የሚከታተሉ ሰልጣኞች ብዛት፣ በቁጥር
1,083 1,454 1,531 1,628
4.5.7 ስልጠና መስጠት የጀመሩ ማሰ/ማዕከላት ብዛት፣ በቁጥር
16 18 20 22
4.5.8 በወጣት እና ታዳጊ ብሄራዊ ቡድኖች ስልጠና የሚከታተሉ ታዳጊዎች ብዛት፣ በቁጥር
58 272 330 438

69
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 አመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት እቅድ ግብ


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ አፈፃፀም
(መነሻ) 2016 2017 2018

4.6 የኤሊት (የአዋቂ እና የላቁ) ስፖርተኞችን ቁጥር ማሳደግ፣

4.6.1 በዋና ክለብ ላይ በተከታታይነት መሳተፍ የቻሉ ኤሊቶች ብዛት፥ በቁጥር


475 2,913 3,049 3,181
4.6.2 በአዋቂ ብሄራዊ ቡድን የተሳተፉ ኤሊቶች ብዛት፣ በቁጥር
308 430 480 530
4.6.3 በአህጉርና፣ በዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድር መድረኮች የተሳተፉ ኤሊቶች ብዛት፣ በቁጥር
170 130 150 170
4.7 በክልል፣ በሀገር ፣ በአህጉርና አለም አቀፍ ደረጃ በልዩ ልዩ የስፖርት አይነቶች በመሳተፍ ውጤት ማስመዝገብ

4.7.1 በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተዘጋጁ የውድድር መድረኮች ብዛት፥ በቁጥር


111 396 415 421

4.7.2 በክልል/ከተማ አቀፍ ውድድር የተደረገባቸው የስፖርት ዓይነቶች ብዛት፣ በቁጥር


15 20 20 20
4.7.3 በክልል/ከተማ አቀፍ የውድድር መድረኮች የተሳተፉ አትሌቶች ብዛት፣ በቁጥር
24,397 92,039 105,903 109,413
4.7.4 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጁ የውድድር መድረኮች ብዛት፣ በቁጥር
85 118 118 118
4.7.5 በሀገር አቀፍ ደረጃ ውድድር የተካሔደባቸው የስፖርት ዓይነቶች ብዛት፣ በቁጥር
17 25 29 29
4.7.6 በሀገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጁ ውድድር መድረኮች የተሳተፉ ስፖርተኞች ብዛት በቁጥር
20,000 32,000 36,000 38,000
4.7.7 የተካሄደ የት/ቤቶች ስፖርት ውድድር ብዛት በቁጥር
2 1 1 1
4.7.8 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀ የተማሪዎች ፓን አፍሪካኒዝም ውድድር ብዛት በቁጥር
1 1 1 1
4.7.9 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀ የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ ውድድር ብዛት በቁጥር
- - 1 -

4.7.10 በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀ የሴቶች ጨዋታ ውድድር ብዛት በቁጥር
1 1 - 1

4.7.11 ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር ብዛት በቁጥር


1 1 1 1
4.7.12 በአህጉርና አለም አቀፍ የውድድር ተሳትፎ የተደረገባቸው የስፖርት አይነቶች፣ በቁጥር
11 17 17 17
4.7.13 በአህጉራዊ እና በዓለም አቀፍ ውድድሮች በስኬት የተጠናቀቁ በቁጥር
9 11 11 11

4.7.14 ሀገር ውስጥ የተዘጋጁ አህጉር አቀፍና ዓለም አቀፍ ውድድሮች ብዛት፣ በቁጥር
6 8 10 12

70
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 አመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት እቅድ ግብ


ተ.ቁ ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም አመላካቾች መለኪያ አፈፃፀም
(መነሻ) 2016 2017 2018

4.8 በስፖርት አበረታች ቅመሞች እና በስፖርት ሳይንስ ህክምና ዙሪያ የግንዛቤ፣ ምርመራ እና ቁጥጥር ስራዎችን በማከናወን ጤናማ የስፖርት ከባቢን መፍጠር፣

4.8.1 የፀረ-ዶፒንግ ስልጠና የወሰዱ ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር


34,200 46,420 49,540 53,657
በፀረ ዶፒልግ ዙሪያ በተዘጋጁ የቅስቀሳና የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራሞች ተሳታፊዎች
4.8.2 በቁጥር
ብዛት፣ 4,100,000 5,612,997 6,615,776 8,518,936

4.8.3 የአበረታች ቅመሞች ምርመራ የተደረገላቸው አትሌቶች ብዛት፣ በቁጥር


2,466 3,226 3,416 3,546
4.8.4 የተካሄደ ኢንተለጀንስና ኢንቨስትጌሽን፣ በቁጥር
44 60 61 63
4.8.5 የስፖርት ህክምና አገልግልት ያገኙ ስፖርተኞች ብዛት፣ በቁጥር
30,550 43,166 43,810 44,595
4.8.6 የስፖርት ሳይንስና ሕክምና ስልጠና የተሰጣቸው ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር
12,817 19,869 19,957 20,055

4.9 የስፖርት ማህበራዊ ልማትን፣ ህብረትን እና አንድነትን/Solidarity/ ማጠናከር፣

የሕዝቦችን የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከር የተዘጋጁ ሀገር፣ አህጉርና ዓለም


4.9.1 በቁጥር
አቀፋዊ የስፖርት ፌስቲቫሎችና ኩነቶች ብዛት፣ 6 7 8 10

4.9.2 በስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰማራ የህብረተሰብ ክፍል ብዛት፣ በቁጥር


32,085 62,461 75,272 88,380
4.9.3 ለሀገር ገፅታ ግንባታ ተልዕኮ የተሰጣቸው ስመጥር አትሌቶች ብዛት፣ በቁጥር
9 12 16 21

4.9.4 የአለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የስፖርት ለልማት እና ሰላም ቀን ፕሮግራም ብዛት በቁጥር
3 1 1 1

4.9.5 የተዘጋጀ የምስራቅ አፍሪካ ባህል ስፖርት ፌስቲቫል ብዛተ በቁጥር


1 - 1

71
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ ግብ


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018

5 የመፈፀምና ማስፈፀም አቅም ግንባታ

5.1 የዕቅድ ዝግጅት፣ የክትትልና ግምገማ እና የስታቲስቲክስ መረጃ አስተዳደር አሰራር ማሻሻል፣

5.1.1 ወቅቱንና ጥራቱን የጠበቀ ዕቅድና ሪፖርት ሰነድ ማዘጋጅት በቁጥር


5 5 5 5
5.1.2 የክትትልና ግምገማ ስርዓት መዘርጋትና በየሩብ አመቱ መከታተል በቁጥር
4 4 4 4
5.1.3 የዘርፉን መረጃ አያያዝ በቴክኖሎጂ በመደገፍ ማደራጀት በመቶኛ
45% 70% 85% 100%

5.2 የሰው ሀብት ልማት እና አስተዳደር አሰራርና ውጤታማነት ማሻሻል፣

5.2.1 ግልጽነት የሰፈነበት የሰው ኃይል ስምሪት ማካሄድ በመቶኛ


95% 100% 100% 100%
5.2.2 የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ያገኙ አመራር እና ባለሙያዎች ብዛት፣ በቁጥር
330 378 378 378
5.2.3 የሰራተኛ እርካታን በማሳደግ ፍልሰትን መቀነስ በመቶኛ
15% 10% 5%

5.3 የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣

5.3.1 የተመደበ በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ ማዋል (ድርሻ) በመቶኛ 90%


100% 100% 100%
5.3.2 ነቀፌታ ያለበትን የኦዲት ግኝት መቀነስ በመቶኛ 5%
5% 4% 3%
5.3.3 የመንግስት ኤሌክትሮኒክ ክፍያን ድርሻ ማሳደግ በመቶኛ 100%
100% 100% 100%

5.3.4 የመንግስት ኤሌክትሮኒክ ግዢን ድርሻ ማሳደግ በመቶኛ 20%


25% 35% 50%

5.3.5 የንብረት አያያዝ እና የጥገና ወጪዎችን መቀነስ በቁጥር 600,000


600,000 400,000 350,000

72
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ ግብ


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018
5.4 የኢንፎርሜሽን፣ኮሙኒኬሽን እና ቴክኖሎጂ አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣
5.4.1 መረጃ ቋት ማደራጀት በቁጥር
13 25 50
5.4.2 በተቋሙ ወረቀት አልባ አሰራርን መተግበር በቁጥር
30 45 65
5.4.3 በተቋሙ የሚሰጠ አገልግሎቶችን ኦቶሜት ማድረግ በቁጥር
27 45 65
5.4.4 የተገልጋዮችን እርካታ ደረጃ ማሳደግ በቁጥር
69 75 85
5.5 የአጋርነት እና የህዝብ ግንኙነት አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣

5.5.1 ለተቋም አቅም ግንባታ በሀገር ውስጥ አጋርነት የተገኘ ድጋፍ በቁጥር
300ሚሊ 707ሚሊ 850ሚሊ

5.5.2 መረጃዎችን በተለያዩ የተግባቦት ዘዴዎች ተደራሽ ማድረግ በቁጥር


35 55 75
5.5.3 ዘርፉን በጥናት መደገፍ በቁጥር
30 65 85
5.6 ለተጠሪ ተቋማት እና ለክልሎች የሚደረገውን ድጋፍና ክትትል ማሻሻል፣
5.6.1 የተጠሪ ተቋማት ዕቅድን ከዘርፍ ዕቅድ ጋር ማናበብና ማጣጣም በቁጥር
1 1 1 1
5.6.2 የየሩብ ዓመት የተጠሪ ተቋማት ሪፖርት መገምገም በቁጥር
3 4 4 4

5.6.3 የክልሎችን ዕቅድ ከዘርፍ ዕቅድ ጋር ማናበብና ማጣጣም በቁጥር


1 1 1 1

5.6.4 በየሩብ ዓመት ከክልሎች ጋር የዘርፍ አፈጻጸም በጋራ መገምገም በቁጥር


4 4 4 4

5.6.5 ለክልሎች ወቅታዊ የአቅም ግንባታ ድጋፍ መስጠት በቁጥር


3 4 4 5

73
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ ግብ


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018
5.7 የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና የክትትል ሥራዎችን ማሻሻል፣
5.7.1 በብልሹ አሰራር ዙርያ ጥቆማ ከተደረገባቸው ውስጥ ማስተካከያ የተደረገባቸው በመቶኛ 100%
100% 100% 100%
5.7.2 ለብልሹ አሰራር የተጋለጡ አሰራሮች በጥናት በመለየት የማሻሻያ ሀሳብ ማቅረብ በመቶኛ - 100% 100% 100%
5.7.3 የሀብት ምዝገባ ያካሄዱ አመራሮች እና ባለሞያዎች ድርሻ ማሳደግ በመቶኛ
100% 100% 100% 100%
5.8 የሴቶችና ማሕበራዊ ተሳታፊነትንና ተጠቃሚነትን ማሻሻል፣
5.8.1 የተዘጋጀ ሰራተኞች ህጻናት ማቆያ ብዛት፣ በቁጥር
- 1 - -
5.8.2 ወደ አመራር የመጡ ሴት ሰራተኞች ብዛት ማሳደግ በቁጥር
42 50 50 50
5.8.3 ሥልጠና ያገኙ ሴት ሰራተኞች ድርሻ ማሳደግ በመቶኛ
100% 100% 100% 100%
5.8.4 ለአካል ጉዳተኛ ሰራተኞችና ተገልጋዮች ምቹ የስራ ሁኔታና ቦታ መፍጠር በመቶኛ
57% 65% 85% 90%
5.9 የበጎ አድራጎት እና የማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎችን ማሻሻል፣
5.9.1 የአረንጓዴ አሻራ ተግባራትን ማካሄድ/ችግኞችን መትከል በቁጥር 2 2 2 2
5.9.2 የአቅመ ደካማ ማህበረሰቦች የመኖሪያ ቤቶች መገንባት በቁጥር
2 2 2 2
5.9.3 የአቅመ ደካማ ማህበረሰቦች የመኖሪያ ቤቶች መገንባት በብር
250,000 500,000 1,000,000 3,000,000
5.9.4 የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች ድጋፍ በቁጥር
10 20 30 50
5.9.5 የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች ድጋፍ በብር
13,700 30,000 50,000 100,000
5.9.6 ድጋፍ የተደረገላቸው ወላጆቻቸውን ያጡ ህፃናትብዛት በቁጥር 17
20 20 20

74
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2015 ዓመታዊ የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅድ ግብ


ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት እና ዝርዝር ቁልፍ የአፈፃፀም
ተ.ቁ መለኪያ አፈፃፀም
አመላካቾች (መነሻ) 2016 2017 2018

5.10 የፖሊሲና ስትራቴጂ ጥናትና ምርምር ሥራዎችን ማጎልበት

5.10.1 የፖሊሲና ስትራቴጂ ጥናትና ምርምር ግብዓት ማደራጀት፣ በቁጥር -


1 1 1
5.10.2 የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ማከናወን (ተቋማዊ አሰራር ማሻሻያ ጥናቶች) በቁጥር -
2 4 6

5.10.3 የባህልና ስፖርት ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ አመላካች ሳተላይት አካዉንት ማዘጋጀት፣ በቁጥር -
1 1 1
5.10.4 የፖሊሲ ክትትልና ግምገማ ስርዓት መዘርጋት፣ በቁጥር -
1 - -

5.10.5 የዘርፉን የአስቸካይ ጊዜ አደጋ ምለሽና የመልሶ ማቋቋሚያ ስትራቴጂ ማዘጋጀት በቁጥር -
1 - -
5.10.6 የፖሊሲና ስትራቴጂ ግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኮችን ማዘጋጀት በቁጥር -
5 5 5

5.10.7 የዘርፉን ፖሊሲና ስትራጂ ግምገማዊ ጥናት (Evaluative Research) ማድረግ በቁጥር -
2 2 3

5.10.8 የጥናትና ምርምር ትብብርና አጋርነትን መፍጠር በቁጥር -


5 7 10
5.10.9 የተዘረጋ ተቋማዊ የእዉቀት አስተዳደር አሰራር፣ በቁጥር -
1 1 1
5.10.10 የተካሄደ ሀገራዊ የጥናት ጉባኤ ብዛት፣ በቁጥር 4
1 1 1
5.10.11 የተደራጀ ሚኒ ቤተ-መጸሐፍት፣ በቁጥር -
1 1 1

75
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ክፍል አምስት
5.1) የመካከለኛ ዘመን የኢንቨስትመንት ፍላጎትና ኢላማዎች

የንኡስ የኢንቨስትመንት የፕሮጀክቱ


የፕሮግራም ፕሮጀክቱን ፕሮጀክቱን የሚተገበርበት
ፕሮግራም የፕሮጀክቶች ዝርዝር ወጪ ግምት አተገባበር
ዝርዝር የሚተገብር ተቋም ክልል
ዝርዝር (በብር) ዘዴ

የፖሊሲና
የስራ አመራርና
ስትራቴጅ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ቢሮ ባህልና ስፖርት
አስተዳደር 250.000.000 አ.አ
ጥናትና ህንፃ ግንባታ ሚኒስቴር
ፕሮግራም
ምርምር
የፖሊሲና
ስትራቴጅ ጥናትና
ምርምር

የባህል እሴቶች ባህልና ስፖርት


የብሔራዊ የባህል ማዕከል ግንባታ 140.000.000 አ.አ
ልማት ፕሮግራም ሚኒስቴር

የመዛግብት የክምችት ሥፍራ ግንባታ 93,538,500


እና የውስጥ ዕቃ ሟሟያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-
አ.አ
መፃህፍት

የክርስትና እና የእስልምና ሃይማኖት 80,000,000


ቋንቋ ልማት ጥንታዊ ጥሁፎች ሙዝየም ማቋቋም ቤተ-መዛግብትና ቤተ-
ኘሮግራም አ.አ
መፃህፍት

የመዛግብት መመልከቻ ቴክኖሎጂ 40,000,000


ማቋቋም ቤተ-መዛግብትና ቤተ-
አ.አ
መፃህፍት

76
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የንኡስ የኢንቨስትመንት የፕሮጀክቱ


ፕሮጀክቱን የሚተገብር
የፕሮግራም ዝርዝር ፕሮግራም የፕሮጀክቶች ዝርዝር ወጪ ግምት ፕሮጀክቱን የሚተገበርበት ክልል አተገባበር
ተቋም
ዝርዝር (በብር) ዘዴ

የዕደ-ጥበብ ማሰልጠኛ ማእከል ግንባታ 90.000.000 ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ.አ

በአገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ


የባህል ዕደ-ጥበብ መረጃ ሳተላይት አካውንት 9,000,000 ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሚደረግ
የዕደ-ጥበብ ማዕከል ግንባታ (በ2006 ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ.አ
የተቋረጠ) 30,000,000
ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ.አ
የዕደ-ጥበብ ገበያ ማዕከል ግንባታ 30,000,000
የኪነ ጥበብና ሥነ የሉሲ ድንቅ ነሽ ኢትዮጵያ ሙዚቃዊ ትርኢት በሁሉም ክልሎችና ከተማ
20,000,000 ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ጥበብ ፈጠራ ልማት ፕሮጀክት አስተዳደሮች
ፕሮግራም የጥበብ ስራዎች ዲጅታላይዜሽን ፕላትፎርም
ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ሥራ ፕሮጀክት 50,000,000 በአገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ የሚደረግ
ዓውደ - ርዕይ፣ ኤግዚቪሽን እና ፌስቲቫል በአገር አቀፍ ደረጃና በሁሉም ክልሎች
ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ክወና ፕሮጀክት 15,000,000 ተግባራዊ የሚደረግ

ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በአገር አቀፍ ደረጃና በሁሉም ክልሎች


የጥበባት ዘርፍ የተሰጥኦ ውድድር 25,000,000 ተግባራዊ የሚደረግ
የብሄራዊ ቲያትር ቤት እድሳትና ጥገና
150,000,000 ብሄራዊ ቲያትር አዲስ አበባ

ሳውንድ ሲስተም /የመድረክ ቴክኖሎጅ


80,000,000 ብሔራዊ ቴአትር አዲስ አበባ
ግብዓት/

የብሄራዊ ስታዲየም ግንባታ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዲስ አበባ


12.500.000.000
የአዲስ አበባ ስታዲየም እድሳት 350.000.000 ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዲስ አበባ
የስፖርት ልማት
የማዘውተሪያ ስፍራዎችን ደረጃ ማሳደግ 420.000.000 ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በሁሉም ክልሎች ተግባራዊ የሚደረግ
ፕሮግራም
የዉሃ መስመር ዝርጋታ እና የፓዎር ሃዉስ የኢትዮጵያ ስፖርት አ/አበባ እና ኦሮሚያ አሰላ ጥሩነሽ
94,045,509.72
ግንባታ አካዳሚ ዲባባ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማእከል
የፀረ-አበረታች ቅመሞች
የፀረ አበረታች ቅመሞች የምርመራ ማዕከል 80.000.000 አዲስ አበባ
ባለ ስልጣን

77
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

5.2) የዝርዝር አመታዊ የኢንቨስትመንት ኢላማዎች በፕሮጀክት

የ2016-2018 የኢንቨስትመንት ፍላጎትና ኢላማዎች (በብር) ከ2018 የፋይናንስ ምንጭ


የፕሮግራ እስከ 2015 ቦሃላ
የነበረ የኢንቨስት የፌዴራ ብድር
ም የፕሮጀክቶች ዝርዝር የኢንቨስትመንት ድምር (2016- መንት የክልል
የክልል
ልማት የፌዴራል
ል (የውጪ የግል የግል-
መንግስት
2016 2017 2018 ልማት እርዳታ ወይም ፋይና
ዝርዝር ወጪ (በብር)
2018) ወጪ
(በብር)
በጀት ድርጅት በጀት
ድርጅት የሃገር ንስ
ሽርክና
ፋይናንስ
ፋይናንስ
ፋይናንስ ውስጥ)
የስራ
አመራርና የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
አስተዳደር ቢሮ ህንፃ ግንባታ
130.000.000 120.000.000 250.000.000 
ፕሮግራም
የፖሊሲና
ስትራቴጅ
ጥናትና 
ምርምር

የጥበባት ዘርፍ የተሰጥኦ


ውድድር
12.500.000 12.500.000 25.000.000 
ዓውደ ርእይ ኤግዚብሽን እና
ፌስቲቫል ክውን ፕሮጀክት
7.500.000 7.500.000 15.000.000 
የባህል
እሴቶች የጥበብ ዲጂታላይዜሽን እና
ልማት ፕላትፎርም ስራ
25.000.000 25.000.000 50.000.000 
ፕሮግራም
የሉሲ ድንቅነሽ ኢ/ያ ሙዚቃ
ትርኢት ፕሮጀክት
10.000.000 10.000.000 20.000.000 
የብሔራዊ የባህል ማዕከል
ግንባታ 10,000,000 60,000,000
70,000,000
140,000,000 
የመዛግብት የክምችት ሥፍራ 93,538,500 - - 93,538,500
ግንባታ እና የውስጥ ዕቃ - 
ሟሟያ
የክርስትና እና የእስልምና 40,000,000 40,000,000 80,000,000
ቋንቋ ሃይማኖት ጥንታዊ ጥሁፎች
ልማት ሙዝየም ማቋቋም
- 
ኘሮግራም የመዛግብት መመልከቻ 20,000,000 20,000,000 40,000,000
ቴክኖሎጂ ማቋቋም
- 

78
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

የ2016-2018 የኢንቨስትመንት ፍላጎትና ኢላማዎች (በብር) የፋይናንስ ምንጭ


ከ2018
የፕሮግራ እስከ 2015 ቦሃላ
የነበረ የኢንቨስት
ም የፕሮጀክቶች ዝርዝር የኢንቨስትመንት መንት የክልል
የፌዴራ

ብድር
(የውጪ የግል የግል-
ድምር (2016- የክልል ልማት የፌዴራል
ዝርዝር ወጪ (በብር) 2016 2017 2018
2018)
ወጪ
(በብር) በጀት ድርጅት በጀት
ልማት እርዳታ ወይም ፋይና
መንግስት
ሽርክና
ድርጅት የሃገር ንስ ፋይናንስ
ፋይናንስ
ፋይናንስ ውስጥ)

የዕደ-ጥበብ ማሰልጠኛ ማእከል


ግንባታ 795,000 50,000,000 30,000,000
10,000,000
90,000,000 
የባህል እደጥበብ ሳተላይት
አካውንት
4.500.000 4.500.000 9.000.000 
የኪነ ጥበብና የእደ-ጥበብ ገበያ ማዕከል
ሥነ ጥበብ ግንባታ
15.000.000 15.000.000 
30.000.000
ፈጠራ ልማት
የእደ-ጥበብ ማዕከል ግንባታ
(2006 የተቋረጠ)
- 15.000.000 15.000.000 30.000.000 
የብሄራዊ ቲያትር ቤት
እድሳትና ጥገና - 150.000.000 - - 150.000.000 
ሳውንድ ሲስተም /የመድረክ
ቴክኖሎጅ ግብዓት/ - 80,000,000 - - 80,000,000 
የብሄራዊ ስታዲየም ግንባታ 3,739,982,256
5,000.000.000 5.000.000.000 2,500.000.000 12.500.000.000 
የአዲስ አበባ ስታዲየም
እድሳት 42,860,850.87
200.000.000 150.000.000 - 350.000.000 
የስፖርት የማዘውተሪያ ስፍራዎችን
ልማት ደረጃ ማሳደግ
420.000.000 420.000.000 - - 420.000.000 
ፕሮግራም
የዉሃ መስመር ዝርጋታ
እና የፓዎር ሃዉስ ግንባታ
60,769,400 44,045,509 50,000,000 - 94,045,509 

የዶፒንግ ምርመራ ማዕከል - - 80.000.000 - 80.000.000 

79
የ ባ ህ ል ና ስ ፖር ት ሚኒ ስ ቴር የ ሶ ስ ት ዓ መት የ ል ማትና ኢን ቨ ስ ትመን ት ዕ ቅድ

ክፍል ስድስት
6) የአደጋ ስጋት ግምገማ እና ስጋቶችን ለመቀነስ የሚተገበሩ ስትራቴጂዎች
6.1) የአደጋ ስጋት ግምገማ
 በልማት እቅዱ ከተያዙት ሰፊ የመሠረተ ልማት እቅዶች አንፃር የፋይናንስ ውስንነት
ሊያጋጥም ይችላል፣
 ለካፒታል ፕሮጀክቶች ግንባታ የምንዛሪ እጠረት ሊያጋጥም የሚችል መሆኑ፣
 በበላይ አካላት የሚፀድቁ የህግ ማዕቀፎች በወቅቱ ተጠናቀው አለመምጣት፣
 ሠው ሠራሽ እና ተፈጥሮዓዊ አደጋዎች በዕቅዱ ላይ በሚያሳድሩት አሉታዊ ተጽዕኖ ልዩ
ልዩ ፕሮግራሞች ሊቋረጡ መቻላቸው፣
 የአገራዊ ሰላምና ጸጥታ ለአጠቃላይ የኪነ-ጥበብ፣ ስነ-ጥበብና ፈጠራ ልማት ዘርፍ
ለመከወን እና በተለያዩ ስፍራዎች ለማቅረብ ከፍተኛ ተፅእኖ ያለው ነው፤
 የዘርፍ አደረጃጀት ከማዕክል እስከ ታችኛው አካል ድረስ ወጥ አለመሆኑና
ከሚመለከታቸው ሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ ለማቀድ ለመገምገምና ለመሥራት አለመቻል፤
 ሊከሰቱ የሚችሉ አለም አቀፍ በሽታ ወረርሽ የአደጋ ስጋት አስቀምጦ አለመዘጋጀት
 በአለም አቀፍ የሚከሰቱ የኢኮኖሚ ቀውስ /great deperation ምክንያት በዘርፉ እድገት
ላይ የሚያስከትለውን ችግር ተዕንበያ አስቀምጦ አለመስራት፤
 በአለም አቀፍ ደረጃ ዘርፉን ተወዳዳሪ ሊደርገውን የሚችለውን ስልት አለመንደፍ
 ተቋማዊ ለውጥ የሚያመጣ የሰው ሃብት፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣መፍጠር አለመቻል፤
 በዕደ-ጥበብ ዘርፍ የተሰማሩ በርካታ ዜጎች ለስራው የሚያስፍልገው የግብዐት አቅርቦት
ችግርና በዋጋ ውድነት ምክንያት ከዘርፉ እየወጡ መምጣት፤
 በሚፈጠሩ ሰው ሰራሽና በተፈጥሮ በሚፈጠር ችግሮች ምክንያት ሴቶች፣ህጻናትና አካል
ጉዳተኞ ከፍ ያለ ጉዳት ሊያመጣ የሚችለውን ችግር በመገንዘብ ማገገሚያ እቅድ
አለማዘጋጀት፤
6.2) የአደጋ ስጋት ለመቀነስ የሚተገበሩ ሰትራቴጂዎች

 የትምህርትና ስልጠና ፕሮግራሞችን በማጠናከር ባለሙያዎችን እያበቁ አዳዲስ


ሠራተኞችን በማሟላት እቅዱን መፈፀም፣
 በየደረጃው የተለያዩ መድረኮችን እና የኮሚዩኒኬሽን አግባቦችን በመጠቀም የፖለቲካ
አመራሩ ዕቅዱን በሚገባ እንዲረዳና እንዲደግፍ የቅርብ ትስስር በመፍጠር ዘርፉ በጠንካራ
አመራር እንዲመራ ማድረግ፣
 በየደረጃው የሚገኙ አመራር የአመለካከትና የክሕሎት ችግሮቹ የሚቀረፉበትንና በአመራር
ሂደት የአመለካከት አንድነቱ፤ የሥራ ተነሳሽነቱና ቁርጠኝነቱ ወደ ተመሳሳይ ደረጃ
እንዲመጣ የክትትልና የድጋፍ ሥርዓቱን አጠናክሮ መቀጠል፣
የ ባ ህ ል ና ስ ፖር ት ሚኒ ስ ቴር የ ሶ ስ ት ዓ መት የ ል ማትና ኢን ቨ ስ ትመን ት ዕ ቅድ

 የተለያዩ አቅም ግንባታ ሥራዎችን በመሥራትና የክትትል፣ የግምገማ የድጋፍና፣


የሪፖርት ሥርዓቱን በማጠናከር የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖር መታገል፣
 የተለያዩ የግንዛቤ ስራዎችን በማከናወን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ፣
 የተለያዩ የፕሮጀክት ፕሮፖዛሎችን በማዘጋጀትና ለተራድኦ ድርጅቶች በማቅረብ ሀብት
የማፈላለግ ስራዎችን በመስራት፣
 ሠው ሰራሽ እና ተፈጥሮዓዊ አደጋዎች የሚያሳድሩትን ተፅዕኖ ለመከላከል የሚያስችሉ
ስልቶችን በመንደፍ ስራ ላይ ማዋል እና የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ጥቅም ላይ ማዋል፣
 የመንግስትን ውስን ሀብት በአግባቡ ስራ ላይ በማዋል የህዝብ ተሣትፎን በማጎልበት
የሚሰራ ይሆናል
 በኪነ-ጥበብ፣ ስነ-ጥበብና ፈጠራ ዘርፍ ላይ ያሉ የባህል ተቋማትንና መንደሮችን ነባሮችን
ማስፋፋትና አዳዲስ በማቋቋም እና የጥበብ ተመልካች በማሳደግ ዘርፉን በሀገር ላይ
ያለውን ድርሻ ጎልቶ እንዲወጣ የማድረግ ያስፈልጋል፤
 አለም አቀፍ ችግሮችና ተግዳሮት በሚያጋጣሙበት ጊዜ እነዚህን ከፍተኛ ልምድ ያላቸው
የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ሀገራዊ ስትራቴጂ በማውጣት መደገፍና
 የኪነ-ጥበብ፣ ስነ-ጥበብና ፈጠራ ልማት ዘርፍ ላይ ያሉ ባለሙያዎቸን ለመደገፍ የአሰራር
ስርዓቶችን መዘርጋት እና ከዘርፉ በተለያዩ ምክንያት የወጡ ዜጎችን ወደ ዘርፉ መመለስ፤
 በዘርፉ በሚከናወኑ ተግባራት የአካቶ ስራዎችን በማከናወን በዘርፉ ያሉ ሴቶችን፣
ወጣቶችን እና አካል ጉዳተኞጭን መገደፍ፤

81
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ክፍል ሰባት
7) የክትትልና ግምገማ አሰራርና ስርዓት
የዘርፉን የልማት እቅድ በህብረተሰቡና በባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ተግባራዊ በማድረግና የተጣሉትን
ግቦች ስኬታማ በማድረግ ለሀገራዊ ራዕይ መሳካት የድርሻውን በመወጣት በእቅድ ዘመኑ የሚከተሉት
የክትትል፣ ግምገማና የድጋፍ አቅጣጫዎች በስራ ላይ የሚውሉ ይሆናል፣
 በዘርፉ ስትራቴጂክ ዕቅድ ዙሪያ ከክልሎችና ከማህበራት ጋር በመወያየት ግብዓት ማሰባሰብ እና
የጋራ መግባባት ላይ መድረስ፣
 የመካከለኛ ዘመንና አመታዊ የልማት እቅዶችን በየደረጃው በማዘጋጀት ተግባራዊ መሆናቸውን
መከታተል፣
 ስትራቴጂክ ዕቅዱ ለጉባኤ ቀርቦ እንዲፀድቅ በማድረግ በየጊዜው የደረሰበትን አፈፃፀም
እየተገመገመ ድጋፍ ይደረጋል፤
 በዘርፉ የተለዩትን ቁልፍ የውጤት መስኮች (KRAs) እና ቁልፍ የውጤት አመልካቾች (KPIs)
ተመርጠው በትኩረት ክትትል እንዲደረግባቸው ማድረግ፣
 የዘርፉንና የባለድርሻ አካላትን አመታዊ የእቅድ ዝግጅትና የአፈፃፀም ግምገማ መድረኮችን
በማደራጀት የክትትልና የግምገማ ስራዎችን በማቅረብ ውጤታማ ማድረግ ፣
 በየደረጃው የአካል ፣የሪፖርት ግንኙነትና የአፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ጊዜውን ጠብቆ
እንዲቀርብ መከታተል፣
 የባለድርሻ አካላትን የእቅድ አፈፃፀም የሚያሳይ የየሩብ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለጉባኤና ለሚመለከታቸው አካላት ማቅረብ፣
 በየደረጃውየሚገኙ ባለድርሻ አካላት በመስክ በመገኘት የእቅድ አፈፃፀም ሂደቱ እንዲከታተሉና
እንዲገመግሙ ድጋፍ ማድረግ፣
 እንደ አስፈላጊነቱ የመካከለኛ ዘመን የእቅድ አፈፃፀምን በመገምገም፣ በእቅድ ላይ የክለሳ
ሥራዎችን ማከናወን፣
 የባለድርሻ አካላትን አመታዊ የእቅድ ዝግጅትና የአፈፃፀም ግምገማ መድረኮችን በማደራጀት
የክትትልና የግምገማ ስራዎችን በማቅረብ ውጤታማ ማድረግ ፣
 ዘርፎችና የስራ ክፍሎች በየጊዜው የእቅድ አፈፃፀም ሂደቱ እንዲከታተሉና እንዲገመግሙ
ማድረግ፣
 ትምህርት የሚወሰድበት የተሞክሮ ልውውጥ ሥራዎችን የመከታተል፣ የመደገፍና የመገምገም
ስራ አጠናክሮ መተግበር፤
 ተከታታይ የሙያ ማህበራት በዘርፉ ውስጥ በየደረጃው ለሚሰሩ ባለሙያዎች የዕውቀት
አቅማቸውን ለመገንባት የሚያስችል ስልጠናዎችን መስጠት፤
 ቀልጣፋና ታአማኒነት ያለው መረጃን ለማደራጀት የሚያስል ሶፍትዌር አልምቶ እንዲተገበር
ማድረግ፤

82
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በ2016-2018 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የፕሮግራም በጀት የሚታቀፉ የፕሮግራም ውጤት አምክኖዊ ዝርዝር
ሰእትራቴጂክ
ግብ ውጤት ተኮር ዋና ዋና ተግባራት (key result ቁልፍ የውጤት አመላካቾች (key performance
የፕሮግራም
(Strategic areas) indicators)
Goal)
የስራ አመራርና አስተዳደር
የመፈፀምና ፕሮግራም የድጋፍና አገንግሎት አሰጣጥን ማሳደግ የተሰጠ የድጋፍ አገልግሎት በመቶኛ
ማስፈፀም አቅም የተቀረፁና የተሻሻሉ ፖሊሲና ስትራቴጅዎች፣ የተዘጋጁ ማእቀፎችና የአሰራር ሥርዓቶች ብዛት
ግንባታ የፖሊሲና ስትራቴጂ
ጥናትና ምርምር የተጠኑ ችግር ፈቺ ጥናቶች፣ የዘርፉን የፖሊሲና ስትራቴጂ ጥናትና ምርምር ስራዎችን ማከናወን
በሀገሪቱ የሚገኙ ልዩ ልዩ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና የተለዩ ፣የለሙ እና የተጠበቁ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ሀገር በቀል እውቀቶች
እንዲለሙ ማድረግ፤ ብዛት፣
በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች እና የትውፊታዊ ሀብቶችን
የባህል እና ቋንቋ የባህል ልማት ፕሮግራም በማልማትና በመጠበቅ ለህዝቦች ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፋይዳ
ልማት ያለውን ሚና ማሳደግ፣ መጤና ጎጅ ልማዳዊ ባህሎችና ድርጊጊቶችን መከላከል፣
የብዝሃ-ባህል፣አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት ህዝባዊ ትስስርን
ማጠናከር፣ ያደገ መተማመንና ትብብር በመቶኛ፣
የተለዩና የተሰነዱ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸውና የመልሶማገገም ሥራ
የቋንቋ ልማት ፕሮግራም የብ/ብ/ህዝቦች ቋንቋዎች እንዲጠኑ፣ እንዲለሙ፣ ስነ-ጽሑፎቻቸው የተሰራባቸው ቋንቋዎች ብዛት፣
እንዲዳብሩና እንዲስፋፉ በማድረግ የቋንቋዎችን አጠቃቀም ማጎልበት፣ በፌዴራል የስራ ቋንቋዎች አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ብዛት፣
ሀገር አቀፍ ደረጃ በፊዚካልና ቴክኒካል መሰረተ ልማት የተደራጁና በስራ ላይ ያሉ
የባህልና ኪነ-ጥበብ ተቋማት፤
በየደረጃው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የወሰዱ የባህል ተቋማት
የጥበብ ተቋማት የሙያ ብቃት ፍቃድ ማረጋገጫ የተሰጣቸው አገልግሎት ሰጪ
ያደገ የጥበባት ተቋማትና ሙያተኞች አደረጃጀትና አቅም፣ ሙያተኞች
የኪነ ጥበብና ሥነ በየደረጃው ባሉ መዳረሻዎች የተካተቱ የጥበብ ማሳያና መሸጫ ቦታዎች ብዛት፣
የኪነ-ጥበብና ሥነ-ጥበብ
ጥበብ ፈጠራ በጥበባት የፈጠራ ተቋማትና ሙያተኞች ልማት ዙሪያ የተዘጋጁ የስልና መድረኮች
ፈጠራ ልማት ፕሮ ግራም
ልማት
የተስፋፋና የተዋወቀ የባህልና ጥበባት ልማት፣ ስታንዳርድ ያሟሉ የጥበባት አደረጃጀቶች ብዛት፣
የበውድድር ተለይተው የተመረጡና የተዋወቁ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ
ጥበብ ብዛት፣
ያደገና የተስፋፋ የኪነ-ጥበብና ሥነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት፣ የተካሄዱ የዕይታዊ፣ ትዕይንታዊ እና ሰነ-ፅሁፍ ጠበባት ሂስ መድረኮች ብዛት፣
ያደገ የድንቅነሽ ኢትዮጵያ የሕዝብ ለሕዝብ በሙዚቃዊ ትርኢት መድረክ፣ የተዘጋጀ የድንቅነሽ ኢትዮጵያ ሙዚቃዊ መድረክን ብዛት፣
የተጠናከረ የስፖርት ማህበራት ምዝገባ ደጋፍና ቁጥጥር፣ በፌዴራልና ክልል የተደራጁ ሕዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች ብዛት፣
የተጠናከረ የስፖርት ፋሲሊቲ ልማትና አስተዳደር፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎች ተደራሽነት በመቶኛ
በስፖርት ልማት ያደገ የማህረሰብ ስፖርት ተሳትፎ፣ የህብረተሱ በጤናና በአካል ብቃት ተሳትፎ በመቶኛ፣
ንቁ፣ ተወዳዳሪና የስፖርት ልማት
አሸናፊ ዜጋ ፕሮግራም ያደገ የስፖርት ውድድርና ተሳትፎ፣ በስኬት የተጠናቀቁ የስፖርት አይነቶች ብዛት
መፍጠር የስፖርት ትምርህርትና ስልጠና የስፖርት ትምርህርትና ስልጠና
ማሳደግ፣ የተዘጋጁ ብሄራዊ የስልጠና ማንዋሎችና ስታንዳርዶች ብዛት፣

የተሰጠ የስፖርት ሳይንስ ህክምና አገልግሎትና ስልጠና፣ የስፖርት ህክምና አገልግልት ያገኙ ስፖርተኞች ብዛት፣

83
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በ2016-2018 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የፕሮግራም በጀት የሚታቀፉ የፕሮግራም ውጤት አምክኖዊ ዝርዝር

የ2016-2018 የበጀት ወጪ የፋይናንስ ምንጭ


ፕሮግራም ንኡስ ፕሮግራም
የተቋም የውጭ
2016 2017 2018 ድምር መንግስት ብድር
ገቢ እርዳታ

የስራ አመራርና አስተዳደር


ፕሮግራም
200,000,000 195,000,000 452,000,000 
57,000,000

የፖሊሲና ስትራቴጂ
ጥናትና ምርምር
11,500,000 15,000,000 18,500,000 45,000,000 

የባህል ልማት ፕሮግራም 32,670,400 91,620,000 104,380,000 228,670,400  

የቋንቋ ልማት ፕሮግራም 102,203,500 70,626,000 71,688,600 244,518,100 

የኪነ-ጥበብ ስነ-ጥበብ ፈጠራ


ልማት ፕሮግራም
97,000,000 83,250,000 493,911,480 
313,661,480

የስፖርት ልማት ፕሮግራም 5,316,062,089 5,367,820,000 2,594,930,000 13,278,812,089 

84
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

በ2016-2018 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የፕሮግራም በጀት የሚታቀፉ ፕሮግራሞች፣ ንኡስ ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች
ፕሮጀክቱ
የንኡስ የፕሮጀክቱ ፕሮጀክቱ
የፕሮግራም ስም የፕሮጀክት ስም የፕሮጀክቱ አስፈፃሚ አካል ፕሮጀክቱ የሚተገበርበት ክልል የሚጠናቀቅበት
ፕሮግራም ስም ኢንቨስትመንት ግምት የሚጀምርበት ጊዜ
ጊዜ
ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 250.000.000 2017 2018
የስራ አመራርና የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ቢሮ ህንፃ
አስተዳደር ፕሮግራም ግንባታ

የፖሊሲና ስትራቴጂ
ጥናትና ምርምር
የባህል ልማት
የብሔራዊ የባህል ማዕከል ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 140.000.000 2016 2018
ፕሮግራም
የመዛግብት የክምችት ሥፍራ ግንባታ 93,538,500 ነባር 2016
ብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና
እና የውስጥ ዕቃ ሟሟያ አ/አበባ
ቤተ-መፃህፍት
የክርስትና እና የእስልምና ሃይማኖት 80,000,000 2017 2018
ብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና
ጥንታዊ ጥሁፎች ሙዝየም ማቋቋም አ/አበባ
ቤተ-መፃህፍት
የመዛግብት መመልከቻ ቴክኖሎጂ ብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና 40,000,000 2017 2018
ማቋቋም አ/አበባ
ቤተ-መፃህፍት

በአገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ


የባህል እደጥበብ ሳተላይት አካውንት ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር 9.000.000 2017 2018
የሚደረግ

የእደ-ጥበብ ገበያ ማዕከል ግንባታ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 30.000.000 2017 2018
ቋንቋ ልማት
ፕሮግራም
የዕደ-ጥበብ ማሰልጠኛ ማእከል ግንባታ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 90.000.000 2016 2018

የእደ-ጥበብ ማዕከል ግንባታ (2006


ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 30.000.000 2017 2018
የተቋረጠ)

የጥበብ ዲጂታላይዜሽን እና
ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 50.000.000 2017 2018
ፕላትፎርም ስራ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ
የብሄራዊ ቲያትር ቤት እድሳትና ጥገና አ/አበባ 150.000.000 2016 2016
ቲአትር

ብሄራዊ ቲአትር የመድረክ ቴክኖሎጂ የኢትዮጵያ ብሄራዊ


አ/አበባ 80,000,000 2016 2016
ግብአት ቲአትር

85
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የ3ዓመት(2016-2018) የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ

ፕሮጀክቱ
የንኡስ የፕሮጀክቱ ፕሮጀክቱ
የፕሮግራም ስም የፕሮጀክት ስም የፕሮጀክቱ አስፈፃሚ አካል ፕሮጀክቱ የሚተገበርበት ክልል የሚጠናቀቅበት
ፕሮግራም ስም ኢንቨስትመንት ግምት የሚጀምርበት ጊዜ
ጊዜ

ብሄራዊ ስታዲየም ምዕራፍ ሁለት


ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 12.500.000.000 2016 2018
ግንባታ

አዲስ አበባ ስታድየም ምዕራፍ ሁለት


ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አ/አበባ 350.000.000 2016 2017
ግንባታ
ስፖርት ልማት የማዘውተሪያ ስፍራዎችን ደረጃ
በሁሉም ክልሎችና ከተማ
ፕሮግራም ማሳደግ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር 420.000.000 2016 -
አስተዳደሮች

የዉሃ መስመር ዝርጋታ እና የፓዎር


የኢትዮጵያ ስፖርት አዲስ አበባ እና አሰላ ጥሩነሽ ዲባባ
ሃዉስ ግንባታ 94,045,509 2016 2017
አካዳሚ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል

የኢት/ያ ፀረ አበረታች
ዶፒንግ ምርመራ ማዕከል አ/አበባ 80,000,000 2017 -
ቅመሞች ባለስልጣን

በ2016-2018 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የፕሮግራም በጀት የሚታቀፉ ፕሮጀክቶች


የ2016-2018 የበጀት ወጪ የፋይናንስ ምንጭ
ፕሮጀክት የውጭ
2016 2017 2018 ድምር መንግስት የተቋም ገቢ ብድር
እርዳታ
የስራ አመራርና
አስተዳደር ፕሮግራም
130.000.000 120.000.000 250.000.000 


የባህል ልማት
ፕሮግራም
103,538,500 120,000,000
130,000,000
353,538,500 

የኪነ ጥበብና ሥነ
ጥበብ ፈጠራ ልማት 280.000.000 119.500.000 99.500.000 499.000.000 
ፕሮግራም

የስፖርት ልማት
ፕሮግራም
5.620.000.000 5.150.000.000 2.500.000.000 13.270.000.000 

86

You might also like