Professional Documents
Culture Documents
ኦርቶዶክሳዊነት ምንድን ነው
ኦርቶዶክሳዊነት ምንድን ነው
ኦርቶዶክሳዊነት
ምንድን ነው?
2
ባይኖር ሕዝብ መረን
“ራእይ
ይሆናል፡፡”
ምሳ. 29፡18
“እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ፥ እነሆም እጅግ
መልካም ነበረ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ስድስተኛ
ቀን።”
ዘፍ. 1፡31
“What is true by lamplight is not always true by
sunlight.” Joseph Joubert
“Be careful how you interpret the world: It is like
that.” Erich Heller 3
Orthos (right) and
doxa (teaching or worship)
ኦርቶዶክስ -
እውነተኛ አስተምህሮ (right teaching)፣
እውነተኛ አምልኮ (right worship) ማለት ነው፡፡
በጥንቱ የክርስትና ዘመን ክርስቲያን ነን የሚሉ
የስህተትና የኑፋቄ ትምህርቶች እየበዙና የቤ/ክንን
አንድነትና ንጽሕና ሊሸፍኑ ስለ ደረሱ ሐዋርያዊት
የሆነችውን እምነትና አስተምህሮ ከሌሎቹ ለመለየት
“ኦርቶዶክስ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ዋለ፡፡
4
ኦርቶዶክሳዊት ቤ/ክ ከጌታና ከሐዋርያት
የተቀበለችውን እውነት በፍጹም ጥንቃቄ
ትጠብቃለች፣ ይህም መንጋዋን ለመጠበቅ እና
እርሷ አካሉ የሆነችለትን ራሷን ክርስቶስን
ለማክበር ነው፡፡
5
የቤ/ክ አስተምህሮ ከሁለት ምንጮች የተገኙ ናቸው፡-
እነዚህም፡-
ቅዱሳት መጻሕፍት (Holy Scripttures) እና
ቅዱስ ትውፊት (Sacred Tradition) ናቸው፡፡
የመጨረሻውና ከፍተኛው መገለጥ የኢየሱስ ክርስቶስ
ሥጋዌ ነው፤
ቅዱሳት መጻሕፍት ደግሞ የዚህ የሥጋዌ ምሥጢር
እውነተኛና ትክክለኛ ገላጮች ናቸው፡፡
ቅዱስ ትውፊት ደግሞ ቅዱሳት መጻሕፍት የተገኙበት
እንዲሁም የሚተረጎሙበትና የምንረዳበት ዐውድና
መሠረት ነው፡፡ 6
“ኢየሱስም በዚህ መጽሐፍ ያልተጻፈ ሌላ ብዙ
ምልክት በደቀ መዛሙርቱ ፊት አደረገ፤ ነገር ግን
ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ
ሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም በስሙ ሕይወት
ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፏል።” ዮሐ. 20፡29-30
8
ኦርቶዶክሳዊነት እውነት ነው፣ ኦርቶዶክሳዊት
ቤ/ክም የእውነት ቤት ናት፡፡ በእርሷ ውስጥ ውሸት
(ሐሰት) ቦታም ተቀባይነትም የለውም፡፡
“ብዘገይ ግን በእግዚአብሔር ማደሪያ ቤት መኖር
እንዴት እንደሚገባ ታውቅ ዘንድ እጽፍልሃለሁ፤
ቤቱም የእውነት ዓምድና መሠረት፣ የሕያው
እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ነው።” 1 ጢሞ. 3፡15
አገልጋዮቿ ካህናት ብቻ ሳይሆኑ ማንኛውም አካሏ የሆኑ
ልጆቿ ሁሉ ሐሰትን መጸየፍ ይኖርባቸዋል፤ “ስለዚህ ውሸትን
አስወግዳችሁ እርስ በርሳችን ብልቶች ሆነናልና እያንዳንዳችሁ
ከባልንጀሮቻችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ።” ኤፌ. 4፡25
9
“እርስ በርሳችሁ ውሸት አትነጋገሩ” ቆላ. 3፡9
“ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፣ ሐሰተኛ
የሐሰትም አባት ነውና።” ዮሐ. 8፡44
ኦርቶዶክሳዊነት መንፈስ ነው፤
10
በዘመናችን ኦርቶዶክሳዊነትን በትክክል የሚረዱት
ስንቶቹ ይሆኑ?
“የተማሩ” ከሚባሉት መካከል፣ ከካህናትና ከቤ/ክ
በአገልግሎት እርከን ውስጥ ካሉት መካከል
ኦርቶዶክሳዊነትን ምንነቱንና ጭብጡን በትክክል
የተረዱት ስንቶቹ ይሆኑ?
ብዙዎች ጥልቀቱንና ስፋቱን ተረድተውት ሳይሆን
አፍኣዊና ጥራዝ ነጠቅ በሆነ ሁኔታ ነው የሚረዱት፡፡
ኦርቶዶክሳዊነት በክርስትና ስም ካሉት ብዙ
ዲኖሚኔሽኖች አንዱ አይደለም፣ ከሃይማኖቶች
መካከል አንዱም አይደለም፡፡
11
ኦርቶዶክሳዊነት ጌታ የሰጠው፣ ሐዋርያት
ያስተማሩት፣ አበው የጠበቁት ነው፡፡
ኦርቶዶክሳዊነት እውነተኛው ያልተበረዘውና በሰዎች
ፍልስፍናዊ እርሾ ያልተበከለውና ያልተከለሰው
እምነትና አስተምህሮ ነው፡፡
ኦርቶዶክሳዊነት “ኦርቶዶክስ” በምትባለው ቤ/ክ ውስጥ
ያለችው የፓትርያርክ፣ የጳጰሳት፣ የካህናትና የምእመናን
የተዋቀረችውና በዚህ ዓለም ያለችው ምድራዊ ተቋም
ብቻ አይደለችም፡፡
ኦርቶዶክሳዊነት ረቂቅ የክርስቶስ አካል ናት (the mystical
"Body of Christ)፣ አካላቶቿም ካህናት ብቻ ሳይሆኑ
በክርስቶስ በእውነት ያመኑ ሁሉ፣ በጥምቀት የእርሱ አካል
12
“ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዛለት ከሁሉ በላይም
ራስ እንዲሆን ለቤተ ክርስቲያን ሰጠው። እርሷም
አካሉና ሁሉን በሁሉ የሚሞላ የእርሱ ሙላቱ ናት።”
ኤፌ. 1፡22-23
14
“ነገር ግን ወደ ጽዮን ተራራና ወደ ሕያው
እግዚአብሔር ከተማ ደርሳችኋል፥ ወደ ሰማያዊቱም
ኢየሩሳሌም፥ በደስታም ወደ ተሰበሰቡት ወደ
አእላፋት መላእክት፣ በሰማያትም ወደ ተጻፉ ወደ
በኵራት ማኅበር፥ የሁሉም ዳኛ ወደሚሆን ወደ
እግዚአብሔር፥ ፍጹማንም ወደ ሆኑት ወደ ጻድቃን
መንፈሶች፣ . . . ደርሳችኋል።”
ዕብ. 12፡22-24
15
“እርሱም የአካሉ ማለት የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው. .
. ስለ አካሉም ማለት ስለ ቤተ ክርስቲያን በሥጋዬ
በክርስቶስ መከራ የጐደለውን እፈጽማለሁ።” ቆላ.
1፡18፣24
ኦርቶዶክሳዊት ቤ/ክ የካህናት ሞኖፖሊ ወይም
ተቋም አይደለችም፡፡
በዚህ ዓለም ያለችው ቤ/ክ በዚህ ዓለም እስካለች
ድረስ በአወቃቀሯና በአሠራሯ፣ በአባላቶቿ
እንዲሁም በአፍኣዊ አደረጃጀቷ “ምድራዊ” ከሆኑ
ነገሮች ሙሉ በሙሉ ነጻ ልትሆን አትችልም፡፡
16
የሆነ ሆኖ ይህ “ምድራዊ” ቅሬት መንፈሳዊ የሆነውን
ማንነቷን ሊሸፍነው አይገባም፣ ከዓላማዋም
እንዳያስታት መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ ቤ/ክ
የተመሠረተችውም፣ የምትኖረውም ነፍሳት የዘለዓለምን
ሕይወት ያገኙ ዘንድ ነውና ይህ ዓላማዋ ምን ጊዜም
መጠበቅና መቅደም ይኖርበታል፡፡
“ . . . ነገር ግን እንደ ሥጋ የተወለደው እንደ መንፈስ
የተወለደውን በዚያን ጊዜ እንዳሳደደው ዛሬም
እንዲሁ ነው።” ገላ. 4፡28-30
“ከዚህም በኋላ በዓለም አይደለሁም፥ እነርሱም
በዓለም ናቸው፥ እኔም ወደ አንተ እመጣለሁ። ቅዱስ
አባት ሆይ፥ እነዚህን የሰጠኸኝን እንደ እኛ አንድ
17
ኦርቶዶክሳዊነት
አተያይ ነው፣ እይታ ነው፣ አመለካከት ነው፣
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው፣ መጽሐፍ ቅዱስን
የምንረዳበት መንገድ ነው፣
ዓለምንና በዓለሙ ያለውንና የሚሆነውን ነገር
ሁሉ የምናይበት መነጽርና የምንረዳበት
መንገድ ነው፡፡
መጽሐፍ ቅዱሳዊና በአበው የተመሠረተ ነው፡፡
18
መጽሐፍ ቅዱስን በምልዓት ማመንና
መቀበል ላይ የተመሠረተ ነው፣
የጥቅሶች ስብስብ አይደለም፣
የመረጃ ጥርቅም ወይም የእውቀት ክምችት
አይደለም፤ ሰዎች አዋቂዎች ሆነው
ኦርቶዶክሳዊ እይታ ላይኖራቸው ይችላል፡፡
19
፩. ነገረ ድኅነታዊ
፪. ነገረ መለኮታዊ
፫. ምንታዌ - ምልአታዊ እይታ
፬. እምነት እና እውቀት
፭. የቤተ ክርስቲያን አንድነት መሠረት
፮. ሥራና ገንዘብ
፯. አክባሪነት - አቃላይነት
20
1. ኃጢአት ካመጣው ፍዳ ከሞትና
ከቅጣት መዳን፣
2. ፈጣሪውን እንዲያውቅ መሆን፣
3. ሐዲስ ተፈጥሮ፣ እና
4. በቅድስና (እግዚአብሔርን በመምሰል)
ማደግ ናቸው፡፡
21
“በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ” ዘፍ. 2፡17
“… ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ፣ እኛም
እንለወጣለን፡፡ ይህ የሚበሰብሰው የማይበሰብሰውን
ሊለብስ፣ ይህም የሚሞተው የማይሞተውን ሊለብስ
ይገባዋልና፡፡ ዳሩ ግን ይህ የሚበሰብሰው
የማይበሰብሰውን ሲለብስ፣ ይህም የሚሞተው
የማይሞተውን ሲለብስ በዚያን ጊዜ፡- ሞት ድል
በመነሣት ተዋጠ ተብሎ የተጻፈው ቃል ይፈጸማል፡፡”
1 ቆሮ. 15:51-55
22
በኃጢአት ምክንያት የዲያብሎስ ባሪያ ሆኖ
ነበር፡፡ ጌታችን ያን ባርነት አስወግዶ የልጅነትን
ጸጋ ሰጠን፡፡
“የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን ያ
መንፈስ ራሱ ከመንፈሳችን ጋር ይመሰክራል”
እንዳለ፡፡ ሮሜ. 8:16
ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት
ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ
ውስጥ ላከ፡፡ ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅ
ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም፤ ልጅም ከሆንህ
ደግሞ በክርስቶስ የእግዚአብሔር ወራሽ
23
“እኔ ያዘዝኋችሁን ሁሉ ብታደርጉ እናንተ ወዳጆቼ
ናችሁ። ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም፤ ባርያ
ጌታው የሚያደርገውን አያውቅምና፤ ወዳጆች ግን
ብያችኋለሁ፥ ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ
አስታውቄአችኋለሁና።” ዮሐ. 15፡14-15
“የፈቃዱን ምሥጢር አስታውቆናልና፡፡” ኤፌ. 1:9
24
“የዝግባን፣
የዞጲንን፣ የኮምቦልንና የጥድን ዛፍ
ይተክላል፣ ዝናብም ያበቅለዋል፡፡ ለሰውም
ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፣
አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም
አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፣ የተቀረጸውንም
ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል፡፡
ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፣ ሥጋም
ይጠብስበትና ይበላል . . . የቀረውንም
እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤
በፊቱም ተጎንብሶ ይሰግዳል፣ ወደ እርሱም
25
“እውነትን በዓመፃ በሚከለክሉ ሰዎች
በኃጢአተኝነታቸውና በዓመፃቸው ሁሉ ላይ
የእግዚአብሔር ቍጣ ከሰማይ ይገለጣልና፤
እግዚአብሔር ስለ ገለጠላቸው፥ ስለ እግዚአብሔር
ሊታወቅ የሚቻለው በእነርሱ ዘንድ ግልጥ ነውና።
የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ
ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ
ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤ ስለዚህም
እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን
ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤
ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም
ልባቸው ጨለመ።”
26
“ዓለም በጥበብዋ እግዚአብሔርን ስላላወቀች
በስብከት በሞኝነት የሚያምኑትን ሊያድን
የእግዚአብሔር በጎ ፈቃድ ሆኗልና” 1 ቆሮ. 1:21
“ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤
እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም
መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም
ሲመጣ አየ፤ እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ።
በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ።”
ማቴ.3፡16-17
“መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ
የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ
ተረከው፡፡” ዮሐ. 1:18 27
“ሁሉም ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ
ተብሎ በነቢያት ተጽፎአል፤ እንግዲህ
ከአብ የሰማ የተማረም ሁሉ ወደ እኔ
ይመጣል።” ዮሐ. 6፡45
“ሌላሰው ያላደረገውን ሥራ
በመካከላቸው ባላደረግሁ፥ ኃጢአት
ባልሆነባቸውም ነበር፤ አሁን ግን እኔንም
አባቴንም አይተውማል ጠልተውማል።”
ዮሐ. 15፡24 28
“ፊልጶስጌታ ሆይ፥ አብን አሳየንና ይበቃናል
አለው። ኢየሱስም አለው፦ አንተ ፊልጶስ፥
ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ስኖር
አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቷል፤
እንዴትስ አንተ አብን አሳየን ትላለህ? እኔ
በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ
አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ
አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ
እርሱ ሥራውን ይሠራል። እኔ በአብ እንዳለሁ
አብም በእኔ እንዳለ እመኑኝ፤ ባይሆንስ ስለ
ራሱ ስለ ሥራው እመኑኝ።” ዮሐ. 14፡8-11 29
“እኛናፈሪሳውያን ብዙ ጊዜ የምንጦመው፥ ደቀ
መዛሙርትህ ግን የማይጦሙት ስለ ምንድር
ነው? ብለው በጠየቁት ጊዜ “በአረጀ ልብስ አዲስ
እራፊ የሚያኖር የለም፤ መጣፊያው ልብሱን
ይቦጭቀዋልና፥ መቀደዱም የባሰ ይሆናል።
በአረጀ አቁማዳ አዲስ የወይን ጠጅ የሚያኖር
የለም፤ ቢደረግ ግን፥ አቁማዳው ይፈነዳል፥
የወይን ጠጁም ይፈሳል አቁማዳውም ይጠፋል፤
ነገር ግን አዲስ አቁማዳ ያኖረዋል፥ ሁለቱም
ይጠባበቃሉ” በማለት የመለሰላቸው ለዚህ
ነበር። ማቴ. 9፡16-17 30
“እርሱሰላማችን ነውና፤ ሁለቱን ያዋሐደ
በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ
በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው
ያፈረሰ፤ ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን
ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ ሰላምንም ያደርግ
ዘንድ” እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ፡፡ ኤፌ. 2፡14-
15
33
“እምይእዜሰ ኢኮንክሙ ነግደ ወፈላሴ
አላ አንትሙ ሰብአ ሀገሪቶሙ ለቅዱሳን
ወሰብአ ቤቱ ለእግዚአብሔር -
እንግዲያስ ከእንግዲህ ወዲህ ከቅዱሳን
ጋር ባላገሮች እና የእግዚአብሔር ቤተ
ሰዎች ናችሁ እንጂ እንግዶችና መጻተኞች
አይደላችሁም፡፡” ኤፌ. 2:19
34
“ወደ
ጽዮን ተራራና ወደ ሕያው
እግዚአብሔር ተራራ ደርሳችኋል፣ ወደ
ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም፣ በደስታም ወደ
ተሰበሰቡት ወደ አእላፋት መላእክት፣
በሰማያትም ወደ ተጻፉ ወደ በኵራት
ማኅበር፣ የሁሉም ዳኛ ወደ ሆነ ወደ
እግዚአብሔር፣ ፍጹማንም ወደ ሆኑት ወደ
ጻድቃን መንፈሶች፣ የአዲስ ኪዳንም
መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ …
35
ሱታፌ አምላካዊ (Theosis or Divinization)
“ስለ ክፉ ምኞት በዓለም ካለው ጥፋት አምልጣችሁ
ከመለኮት ባሕርይ ተካፋዮች በተስፋ ቃል
እንድትሆኑ፥ በእነዚያ ክብርና በጎነት የተከበረና
እጅግ ታላቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን”2 ጴጥ. 1፡4
37
“ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን
ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ
እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኗልና፡፡” ሮሜ
8፡29
“እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት
የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን
መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ
እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር
እንለወጣለን።” 2 ቆሮ. 3፡18
38
“እንግዲህ የሰማዩ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ
እናንተ ፍጹማን ሁኑ፡፡” ማቴ. 5፡48
ይህ የማይቻል ቢሆን ኖሮ ጌታችን ሊሆን
የማይችል ነገር አይናገርም ነበር፡፡
“ወንድሞች ሆይ፣ እኔ ገና እንዳልያዝሁት እቈጥራለሁ፤
ነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ በኋላዬ ያለውን
እየረሳሁ በፊቴ ያለውን ለመያዝ እዘረጋለሁ፥
በክርስቶስ ኢየሱስ ከፍ ከፍ ያለውን የእግዚአብሔርን
መጥራት ዋጋ እንዳገኝ ምልክትን እፈጥናለሁ፡፡” ፊል.
3፡13-14
39
“እርሱ ሰው የሆነው እኛን አማልክት ዘበጸጋ
ያደርገን ዘንድ ነው፤ ከሴት፣ ከድንግል የተወለደው
በስህተት ላይ የነበረውን ትውልዳችንን ያስቀርልንና
ከዚያ ወዲህ የተቀደስን ዘሮች እና የመለኮታዊ
ባሕርይ ተካፋዮች እንሆን ዘንድ ነው፡፡” ቅዱስ
አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
“ቃል ሰው የሆነው ሰዎች የጸጋ አማልክት ይሆኑ
ዘንድ ነው፡፡” ቅዱስ ሄሬኔዎስ
42
This approach is also known as positive or
affirmative theology.
In general, the western approach in theology from the
early times is more rigid and legalistic.
The west attempted to express theological truths using
hard and fast definitions and principles. They followed
a more legalistic approach in theologization.
Later in the medieval period empirical philosophies
brought more rigidity to the western theology and it
expressed the traits of monotonous and academic
nature.
43
Thomas Aquinas (1225-1274), an Italian scholastic
philosopher and theologian of 13th century, prepared a
more cataphatic and academic platform for the western
theology.
Thus the medieval western theology became an
intellectual and philosophical exercise standing far
from the pastoral tasks of the Church.
All the works of Aquinas are thoroughly sealed with
scholastic approach to learning.
The whole of the western theological world continued
to be in the Thomistic legacy until the emergence of
Protestantism
44
Protestantism emerged as a breakthrough in the milieu
of legalistic mediaeval theology of the Catholic
Church.
The movement of reformation in the Catholic Church
has successfully identified some of the problems of
then Catholic Church, but pathetically failed in
introducing a balanced approach to rectify the serious
issues in the theological standpoint of the western
theological world.
It seems to be an un-thoughtful emotional reaction
towards the rigidity of the catholic administrative
structure, the over philosophized theology and
ritualistic and superstitious piety promoted by the
Catholic Church in the mediaeval period. 45
The Cataphatic way tries to define the theological
truths using logical and rational theories.
It tries to define the divine self-revelation using
human language and knowledge and to affirm the
definitions and ideas as if they are perfect
conclusions on theological affairs.
Such a trend prevents the understanding of theology
as an enquiry everlasting. It will rather end up in
conclusions within the limits of human
intelligence and reasoning capacity.
46
It also tries to get an answer for every question
regarding theology.
It is rather speculative and philosophical than
spiritual and mystical
47
Brian Daly, one of the scholars of the Catholic
Church, comments on the critical approach of the
western Biblical theology:
“. . . modern historical criticism including the
criticism of Biblical texts is methodologically
atheistic; even if what it studies is some form
or facet of religious belief, and even if it is
practiced by believers. ... explanations that
could be acceptable to believers and
unbelievers alike, are taken as historically
admissible”.
48
This is an attempt to highlight historical
criticism as a way to explore the real
Christianity by passing over the understanding
of whole generations of faithful.
51
The most fundamental tenet of Theology of the
Eastern tradition in general and that of Semitic
traditions in particular is its scriptural
rootedness.
The eastern approach in theology never
completely denies the role of logic or
philosophy in theology, but limit it to the level
of a tool or method to explore the real
meanings of the revealed truth.
52
◦ “Reason, in its speculative thrust, is free to go
where ever it wants, where as for the Christian,
reason has to be controlled by the category of
the Intent of Scripture.”
53
Theology is understood by the Oriental fathers as
necessarily and intimately a pastoral task. They
developed the theology profoundly pastoral in its tenor,
purpose and execution.
54
አንዳንድ የልዩነቱ ማሳያዎች
55
...
According to it, the elements will be consecrated at
the moment of pronunciation of the ‘Words of
Institution’ by the celebrant.
They declare the ‘Words of Institution’ as Consecratory
formula. Importance of the rest of the Anaphora is
totally neglected. The role of Holy Spirit in the
Eucharist is also ignored. For them the power of the
‘Words of Institution’ is more important than the
working of the Holy Spirit. They call it consecratory
formula.
56
In the Orthodox understanding the whole
Anaphora is consecratory. We do not attribute a
special consecratory effect to a particular prayer
or formula.
Eucharist is the utmost act of the Church, which
makes her the body of Christ. In the Eucharist
the bread and wine become the body and blood
of Christ. It is divine mystery realised by the
working of the Holy Spirit. We cannot explain
it using any theory like ‘transubstantiation’ and
specify any moment of consecration.
57
According to the Catholic understanding,
marriage is a contract between bridegroom and
bride. The role of Church in the marriage is that
of a witness and to communicate divine
blessings to them. There the celebrant of the
Sacrament is the couple, not the Church. The
priest witnesses and blesses their union as
representing the Church.
58
According to the Orthodox understanding, in
the Sacrament of Marriage, the Church unites
two of her children to constitute a Christian
family. There the priest as the representative of
the Church serves as the celebrant of the
Sacrament. The couple is recipient and
participant of the Sacrament.
62
“If you see the world in black and white,
you're missing important grey matter.”
Jack Fyock
ጸጋና ሥራ (grace vs work)
የእግዚአብሔር ሁሉን አዋቂነትና የሰው ነጻ ፈቃድ
(Free will vs Foreknowledge)
ነፍስና ሥጋ (Body vs Spirit)
እምነትና ሥራ (Faith vs works)
...
63
ኦርቶዶክሳዊነት የተቀበልነውና የምናምነው
አስተምህሮ ብቻ አይደለም፣ አስተሳሰብ ብቻ
አይደለም፣ ሕይወትም ነው እንጂ፡፡ ንድፈ ሃሳብ ብቻ
አይደለም፣ ተግባርም ነው እንጂ፡፡
እውነተኛውና ቀጥተኛው እምነት ብቻ ሳይሆን
በሁሉም መንገድ ከእምነቱ ጋር የሚስማማ ሕይወትም
ነው ነው፡፡
እውነተኛ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያን ኦርቶዶክሳዊ በሆነ
መንገድ የሚያስብ ብቻ አይደለም፣ በኦርቶዶክሳዊነት
ሁኔታ የሚሰማውና ኦርቶዶክሳዊነትን በተግባርም
የሚኖር ነው እንጂ፡፡ የክርስቶስን እውነተኛ ትምህርት 64
ዛሬ ቀላሉን የክርስቶስን ቀንበር “እናለዝባለን” የሚሉ፣
መንፈሳዊነትን ከኦርቶዶክሳዊት ቤ/ክ ለማስወጣት
የሚታገሉ፣ የቤ/ክንን ገዳማዊና ምናኔያዊ ጠባይ የሚጠሉና
ለማጥፋት የሚጥሩ፣ ኃጢአትን ጽድቅ ወይም ሥልጣኔ
መስሎ እንዲታይ ለማድረግ የሚጥሩ፣ ግን “ኦርቶዶክስ”
ነን የሚሉ ሰዎችን በውስጥም ሳይቀር ማየት እንግዳ
አይደለም፡፡ ይህ ከኦርቶዶክሳዊነት ጋር መቸም መች
ሊስማማ የማይችል ነገር ነው፡፡
ማንኛውም ዓይነት ነገር ሕጋዊና መብት ማስመሰል፣
ኃጢአት “ኃጢአት” ነው ከማይባልበት ደረጃ እየደረስን
እንገኛለንና ይህ ሊያሳስበን ይገባል፡፡
ቤ/ክንን ከመንፈሳዊነት ዓላማዋ ለማውጣትና ወደ ሌላ
ለመጎተት ያለው ሁኔታም እንዲሁ፡፡
65
በኦርቶዶክሳዊነት ጸሎትና ጾም እጅግ በጣም ታላቅ
የሆነ ቦታ አላቸው፡፡ ከመዳናችን ጠላቶች ጋር
የምንዋጋባቸው ረቂቅ መሣሪያዎች እነዚህ ናቸውና
ቤ/ክ እነዚህን ልትተው አይቻላትም፡፡
ነፍሳችን ብርህት የምትሆነውም በእነዚህ ነው፡፡
“ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር
አይወጣም አላቸው።”
ማቴ. 17፡20-21
66
“ጸሎትና ጾም በሌለበት ሰው ውስጥ ሰይጣን አለ ብለን ማሰብ
እንችላለንን?” ብሎ ይጠይቅና ሲመልስ “ አዎ፣ አጋንንት ወደ
ሰው ውስጥ ሲገቡ መግባታቸውን በገሀድ አያሳውቁም፣
መግባታቸው እንዳይታወቅባቸው ለማድረግ ሲሉ ራሳቸውን
ይደብቃሉ እንጂ፤ ሆኖም የገቡበትን ያን ሰው ክፉውን ነገር
ሁሉ በስውር ከውስጥ ያስተምሩታል፣ መልካም የሆነውን ነገር
ደግሞ ያስጠሉታል፡፡ ያ ሰው የሚፈጽመው የጠላትን ፈቃድ
ሆኖ ሳለ እርሱ ግን እርሱ ራሱ እያደረገው እንደሆነ ያስባል፡፡
ጠላት ትቶህ የሚወጣውና ሌላ መመለሻ አጋጣሚ እሰኪያገኝ
ድረስ ከአንተ ርቆ የሚጠባበቀው ጸሎትና ጾምን ስትታጠቅ
ብቻ ነው፡፡ ጸሎትና ጾም ከተተው ግን እንደገና ተመልሶ
ይመጣል፡፡”
(Theophan the Recluse, Thoughts for Each Day of the
Year, pp. 245-246) 67
ስለሆነም ጾምና ጸሎት በተተውበትና በሌሉበት
ሕይወት ዘንድ ኦርቶዶክሳዊነት ሽታውም አለ ማለት
አይቻልም፤ የአጋንንት መሥሪያ ቤት እንጂ
የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አይኖርም፡፡
“ዘመነኛ” ወይም “ሊበራል” በሚል ሽፋን ሰይጣን
የሚሰብከውን “ጾም የለሽ” ክርስትና ወይም እምነት
ልብ እንበል፣ እንወቅበት!
ኦርቶዶክሳዊነት በባሕርዩ ትህርምታዊ ነው፡፡
70
በኦርቶዶክሳውያን ዘንድ የአንድነቱ መሠረት ሃይማኖት ነው፣
መገለጫው ደግሞ በምሥጢራት አንድነት (ሱታፌ) ነው፡
በምዕራባውያን (ካቶሊኮች) ዘንድ የአንድነቱ መሠረት ለሮማው
ፓፓ መታዘዝና በእርሱ የአስተዳደር የእዝ ሠንሰለት ሥር መሆን
ነው፡፡
በፕሮቴስታንቶች ዘንድ ደግሞ ቤ/ክ ማለት የግለሰቦች ስብስብ
(Congregation) ብቻ ነው፡፡
“Denominationalism might not be the ideal, but in a world
of sin and misery, God in his providence can use each
faithful denominational stone who hold to the once for all
faith delivered to the saints that is articulated in the
Apostles Creed to build his holy temple.” (Protestants’ view
71
“እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃትም
ይጠብቃትም ዘንድ በዔድን ገነት አኖረው።” ዘፍ. 2፡15
ገነትን እንዲጠብቃትና እንዲንከባከባት ያዘዘው በገነት የጎደለ
ነገር ኖሮ አዳም ያን እንዲያሟላ አልነበረም፤ ምክንያቱም
በገነት ውስጥ ለሰው የሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ነበረና፡፡
እግዚአብሔር ሥራን ገንዘብ ከማግኘትና ከትርፍና ከኪሳራ
ስሌት ጋር ብቻ እንዲተሳሰር ያላደረገበትና ሥራ በራሱ ያለው
አስፈላጊነት ጎላ ብሎ እንዲታይ ያደረገበት ምክንያት ነበረው፡፡
እንዲያ ቢሆን ኖሮ ሰው ያን ጊዜ የጎደለበት ነገር ስላልነበረ
ለመሥራት የሚነሣሳበት ምክንያት አልነበረውም፡፡
72
በመቀጠልም አዳም ከገነት ከተባረረ በኋላ በራሱ ድካም ሠርቶ
በሚያገኘው ነገር ራሱን እንዲያኖር ተነግሮታል፤ “አዳምንም
አለው፣ . . . በሕይወት ዘመንህም ሁሉ በድካም ከእርሷ
ትበላለህ፤ እሾህንና አሜከላን ታበቅልብሃለች፣ የምድርንም
ቡቃያ ትበላለህ። ወደ ወጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ
በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ፣ አፈር ነህና፣ ወደ አፈርም
ትመለሳለህና።” ዘፍ. 3፡17-19
አሁን የተለወጠው ሥራ ማስፈለጉ ሳይሆን ሥራ ለመኖር የግድ
አስፈላጊ መሆኑና ከዚያም ላይ አድካሚና በውጣ ውረድ
የታጀበ መሆኑ ነበር፡፡
ሥራው ገነትን ማበጃጀትና መጠበቅ መሆኑ ቀርቶ ምድርን
ማረስና መውዛት አስፈለገው፡፡ “በፊትህ ወዝ” የሚለው
መድከምን፣ መውጣትንና መውረድን፣ በአጠቃላይ በዚህ
ዓለም ያለውን የኑሮ ውጣ ውረድና ትግል የሚያመለክት ነው፡፡
73
ይልቁንም ስንፍና በራሱ ታላቅ ቅጣት መሆኑን መጽሐፍ
ቅዱስ “ስንፍና ግን የሰነፎች ቅጣት ነው” በማለት ይናገራል፡፡
ምሳ. 16፡22
እንዲሁም “ወኢትኑም ከመ ኢትንዲ ክሥት አዕይንቲከ
ወጽገብ ኅብስተ - ድሀ እንዳትሆን እንቅልፍን አትውደድ፤
ዓይንህን ክፈት፥ እንጀራም ትጠግባለህ” ይላል። ምሳ. 20፡13
ሥራን ጠልተው ስንፍናንና ዕለታዊ ተድላ ደስታን ብቻ
የሚያሳድዱ ሰዎች ደግሞ ምን እንደሚያገኛቸው ሲናገር
“ተድላን የሚወድድ ድሀ ይሆናል፥ የወይን ጠጅንና ዘይትንም
የሚወድድ ባለጠጋ አይሆንም” ይላል፡፡ ምሳ. 21፡17
ስንፍና ምን ያህል ሰውን የሚያበላሽ ነገር መሆኑንም “የሞቱ
ዝንቦች የተቀመመውን የዘይት ሽቱ ያገሙታል፣ እንዲሁም
ትንሽ ስንፍና ጥበብንና ክብርን ያጠፋል” ይላል። መክ. 10፡1
74
ስንፍና ከዚያም ባለፈ እብደት መሆኑን ሲናገር፡- “አውቅና
እመረምር ዘንድ፣ ጥበብንና የነገሩን ሁሉ መደምደሚያ
እፈልግ ዘንድ፣ ኃጢአትም ስንፍና፣ ስንፍናም እብደት እንደ
ሆነች አውቅ ዘንድ እኔ በልቤ ዞርሁ” ይላል። መክ. 7፡25
ሥራ ፈትነት ምን ያህል ጥፋትን የሚያስከትል መሆኑንም
“እነሆ፥ የእኅትሽ የሰዶም ኃጢአት ይህ ነበረ፡- ትዕቢት፣
እንጀራን መጥገብ፣ መዝለል እና ሥራ መፍታት በእርሷና
በሴቶች ልጆቿ ነበረ” ይላል፡፡ ሕዝ. 16፡49
አምስት ከተሞች የነበሩባቸውን ሰዶምንና ገሞራን እጅግ
አስነዋሪ በሆነ ኃጢአት እንዲመላለሱና በድኝ እሳት እንዲጠፉ
ካደረጋቸው ነገር አንዱ “ሥራ መፍታትና መዝለል” ነበረ
ማለት ነው፡፡
75
እንዲሁም ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰውን
የሚያረክሱት ነገሮች ምን እንደ ሆኑ ከዘረዘራቸው ነገሮች
መካከል አንዱ ስንፍና መሆኑን ተናግሯል፤ እንዲህ ሲል፡-
“ከሰው የሚወጣው ሰውን የሚያረክስ ያ ነው። ከውስጥ
ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ አሳብ፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ መግደል፥
ምንዝርነት፥ መጐምጀት፥ ክፋት፥ ተንኰል፥ መዳራት፥
ምቀኝነት፥ ስድብ፥ ትዕቢት፥ ስንፍና ናቸውና፤ ይህ ክፉው
ሁሉ ከውስጥ ይወጣል ሰውን ያረክሰዋል።” ማር. 7፡20-23
78
ጥንቃቄ የሚያስፈልገውና ፈተና የሚሆነውም ባለ ጸጋ
መሆን ሳይሆን ባለ ጸጋ የመሆን ምኞት ነው፤ “ዳሩ ግን
ባለ ጠጎች ሊሆኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን
በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጎዳም በብዙ ምኞትና
በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ” በማለት ሁለቱ (ባለ
ጸጋነትና ባለ ጸጋ የመሆን ምኞት) የተለያዩ ነገሮች
መሆናቸውን በግልጽ አስረዳ፡፡ ቁ. 9
ሰው ሀብት ሊኖረውና ሀብቱንም በአግባቡ በመጠቀም
ለራሱም ለሌላውም የሚጠቅም ሰው ሊሆን ይችላል፡፡
በአንጻሩ ደግሞ ሀብትን ለሀብትነቱ ሲሉ ብቻ አጥብቀው
የሚፈልጉትና የሚመኙት ሰዎች ደግሞ ያን ገንዘብ
ለማግኘት ሲሉ ብዙ አስቸጋሪና ከእግዚአብሔር የሚለዩ፣
ሊፈጸሙ የማይገቡ ነገሮችን ወደ ማድረግ ሊሄዱ 79
ከእያንዳንዱ ሀብት በስተ ጀርባ የሆነ ታሪክ አለ
እንደሚባለው ባለ ጸጋ በመሆን ምኞት ምክንያት ተስበው
እንደ ፉላ ቀሲስ ከራሳቸውም ከእግዚአብሔርም ሳይሆኑ
የቀሩ ብዙዎች አሉ፡፡
ሰዎች ልጆቻቸውን እንኳ ሳይቀር ለመተትና ለሟርት፣
ለሰይጣን መጫወቻነት አሳልፈው እስከ መስጠትና
በቤታቸው ውስጥ በሽተኞች ሆነው እንዲቀመጡ እስከ
ማድረግ ያደረሳቸው ባለ ጸጋ የመሆን ምኞት አይደለምን?
ብዙ ሰዎች ለጠንቋይ የሚሰግዱት፣ ባልንጀራቸውን
የሚክዱት፣ አምኖ በተጠጋቸው ሰው ላይ አሰቃቂ ነገሮችን
የሚያደርጉት በገንዘብ ፍቅር ተነድተው እንጂ ሌላ ምን አገኝ
ብለው ይሆን? ለዚህ ነው “ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ
ሥር ነው” ያለው፡፡
80
በዚህ በፍቅረ ነዋይ ምክንያት በሰዎች ላይ ምን እንደ
ደረሰባቸው ሲናገር “አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት
ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ” ይላል።1 ጢሞ.
6:10-12
አዎ፣ ብዙ ሰዎች ከሃይማኖት የወጡት በገንዘብ ምክንያት
ነው፣ ገንዘብ ለማግኘት ወይም ያገኙትን ላለማጣት ሲሉ
ከሃይማኖት ወደ መናፍቅነትና ወደ ክህደት የገቡ ብዙዎች
ናቸው፡፡
ምድራዊ ሀብት፣ ሥልጣን፣ ሹመት፣ ሽልማት፣ ዝና፣ ክብር፣
ወዘተ እናገኛለን በማለት ክርስቶስን የካዱ ለጣዖት (ለሀብት፣
ለሥልጣን . . . ) የሰገዱ ብዙ ናቸው፡፡ ቀን ከደኅና ወንበር
ከትልቅ መንበር ተቀምጠው እየዋሉ ሌሊቱን ደግሞ “ሌላ
ቦታ” በ “አገልግሎት” ተጠምደው የሚያሳልፉትን ቤት
ይቁጠራቸው፡፡ 81
የገንዘብ ፍቅር ከልብ ውስጥ ከገባ ለራስም ለማኅበረሰብም
ብዙ ጉዳት ያደርሳል፡፡ የታላቁ የኤልሳዕ ደቀ መዝሙር
የነበረው ግያዝ በንዕማን ሶርያዊ ሰውነት ላይ የነበረው
ለምጽ በእርሱ ላይ ተገልብጦ ያደረበት ገንዘብን በመውደዱ
ምክንያት ነበር፡፡ 2 ነገ. 5፡18-27
85
ኦርቶዶክሳዊነት አክባሪነት ነው፡፡
እግዚአብሔር አክባሪ ነውና፤
ታቦትን ከግራር እንጨት፣ ነቢያትን ከተራ ሰውነት፣
ዳዊትን ከእረኝነት፣ ሐዋርያትን ከዓሣ አጥማጅነት፣
ከቀራጭነት፣ ወዘተ
አቃላይነት ኦርቶዶክሳዊነት አይደለም፡፡
የምንቃወመውና የማንቀበለው ነገር ሲሆን እንኳ
አክብሮታዊነት ሊርቀን አይገባም፡፡
86
ስብሐት ለእግዚአብሔር
87