Professional Documents
Culture Documents
Rehobot Choir-WSU-Otona Campas ECSF
Rehobot Choir-WSU-Otona Campas ECSF
ወንጌላዊያን ክርስቲያን
ተማሪዎች ህብረት
ማውጫ/CONTENTS/
01
እወድሃለሁ ጌታ እወድሃለሁ
ስላከበርከኝ … አመልክሃለሁ
እግዚአብሔር አብ ወዶ የሰጠው ስለ እኛ
02
ብዙ ብዙ ምህረትህን ሳይ
ብዙ ብዙ ፍቅርህን ሳይ
ብዙ ብዙ ማዳንህን ሳይ
ብዙ ብዙ ደግነትህን ሳይ
መገረም ይሞላዋል ውስጤን
መደነቅ ይሞላዋል ውስጤን
2. ከሰዎች ተራ የማልውለውን
5. ትዕግስትህ ብዙ እጅጉንም ቸር
ለሚታመኑህ ፅኑ አስተማማኝ
1. ጎልጎታ ስትወጣ
አቤት ያየኸው ጣጣ
እራቁትህን መገረፍህ
ለእኔ ነው መንገላታትህ
2. ና ውረድ ብለው
ጌታ ሲዘባበቱብህ
ለእኔ ነው መዋረድህ
3. ሁሉን ስትችል
ኢየሱስ ዝም ማለትህ
ለእኔ ነው መሞትህ
4. እኔን መውደድህ
ጌታ እጅግ ይገርማል
4. መድኃኒታችን ሆይ እንጠራሃለን
በማዳንህም ደስ ተሰኝቻለሁ
06
ሠላሜ በዛ /3x/
ካንተ የተነሣ
ተድላዬ በዛ /3x/
ካንተ የተነሣ
ትዕዛዝህን ጥሼ በድዬሃለሁኝ
08
አባቴ ኢየሱስ
ለድሃው መጠጊያ
ከማዕበልም መሸሸጊያ
09
አምልከው ይለኛል
አክብረው ይለኛል
ከፍ አርገው ይለኛል
በእርሱ ደስ ብሎኛል
እስራቴን ፈቶ ነፃ ሂድ አለኝ
10 መክሊትህን ነግድነት
አትቅበረው እንዳትከስርበት
ወንድሜ ሆይ ይህ ነው ዛሬ
ተሹመዋል በጌታቸው
ተመስግነው በስራቸው
በጌታው ላይ የዘበተው
ተብሎ ቀረ ሐኬተኛ
ትምህርት ሆነ ዛሬ ለእኛ
3. የሚሰብከው በስብከቱ
እየተጋ በእምነቱ
ዘማሪውም ባለው ጸጋ
4. አንተ መሪ አትዘንጋ
ከመረጠህ ልታገኝ ዋጋ
5. በተሰጠው የሚነግድ
ተመስጋኝ ነው መጨረሻ
11
እባክህ ጌታ ሆይ ተመልከተን
12
እግዚአብሔር መታመኛዬ ነው
ጊዜ የማይሽርህ አንተ ብቻ ነህ
13
14
ከፈቃድህ ዉጭ ተመላልሻለሁ
አሁን ተቀበለኝ አጥግበኝ ፍቅርህን
15
ደስ እያለኝ ሁሌ አመልካለሁ
ዝቅ ብዬ በፊቱ እሰግድለታለሁ
1. ከአእምሮዬ በላይ ጌታ ያደረገልኝ
ኢየሱሴን ይዤ ሠላም ሆነ ቤቴ
2. ጌታ የሆነልኝ መቼ ዝም ያሰኛል
4. ከዛ ከጨለማ ጌታ ጠራኝና
ከመልካምነቱ ሁሉ የሚያጠግበኝ
ጌታ በአጠገቤ ቆሞ አበረታኝ
በጠላቶቼ ፊት ቀና አደረገኝ
በጠላቶቼ ላይ አረማመደኝ
የሚያስጨንቀኝን በጌታ ላይ ጥዬ
22
23
24
ሃዘኔን ከእኔ አስወግዶ በደስታ ዘይት ቀባኝ
የእኔን ሞት ጌታዬ ሞቶ ፍፃሜዬን ውብ አረገልኝ
ነገሬ ተቀየረልኝ ኑሮዬ በእርሱ አማረልኝ
ኢየሱስ ቤቴ ስገባ ለውስጤ ሠላም ሆነልኝ
25
ሌላ ነገር ለምን አያለሁ ምህረቱን እንዴት እረሳለሁ
ሌላ ነገር ለምን አያለሁ ውለታውን እንዴት እረሳለሁ
ከእኔ በላይ ጌታ የራራለት መቃብሩን የከፈተለት
ከእኔ በላይ ጌታ የወደደው ነፍሱን አሳልፎ የሰጠው
ማነው ኧረ ማነው ማነው
ማነው እስቲ ማነው ማነው
እኔ ነኝ እኔ ነኝ ጌታ ያዳነኝ /3x/
ያለ ምክንያት እንዲሁ የተወደድኩኝ
26
እኔ ነኝ እኔ ነኝ እንዳመሰግነው የሚገባኝ…አሃሃሃሃ
እኔ ነኝ እኔ ነኝ እንድዘምርለት የሚገባኝ…አሃሃሃሃ
ከስንቱ ጣጣ ጌታ አወጣኝ
ቀንበሬን ሰብሮ ቀና አደረገኝ
እዳዬን ሁሉ እርሱ ከፍሎልኝ
አሁን ኢየሱስ አሳረፈኝ /4x/
በዘመኔ ጌታ አድርጌሃለሁ/3x/
ዋናዬ ሁን ኢየሱስ ዋናዬ ሁን
ዋናዬ ሁን በሕይወቴ መጀመሪያ ሁን
3. በዘመኔ ካንተ ሌላ ባለ ዝና
የማወራው የለኝ አምላኬ ገናና
በኑሮዬ ከብረህ ታይልኝ በህይወቴ
ፍጹም እርካታዬ ይህ ነው ፍላጎቴ
29.አድስ ምስጋና(2x)
አቀርብለታለው ለ ጌታ
ስላደረገልኝ መልካም ስራ
1.ጠላቶቼ ልያጠፉኝ ስማማሉ
ወድቀቴን ፈልገዉ ነፍሰን ሲሹ
አምላኬ ቀደመ እኔን ልያስመልጠኝ
ወጥመድ ተሰበሬ እኔም አመለጥኩኝ
2.ያደረገልኝን ሳስበው
ከ አዕምሮ በላይ ነዉ ለኔ ያረገዉ
በ ምህረቱ ብዛት ቤቱ እገባለው
ምስጋናን ዝማሬ አቀርብለታለው
3.አቤቱ ስራ ሁሉ ግሩም ነው
ስለዝህ ምስጋናን ነዉ ምሰዋዉ
ተባረክ ተወደስ ትልሀለች ነፍሰ
ዘወትር ይገባሀል አምልኮ ዉዳሰ
30. ሁሌ ነዉ ሁሌ የምትጠነቀቅልኝ
እንደ አይን ብሌን እኔን የምትጠብቀኝ X2
ምህረት ገኗል እጅግ በእኔ
የሆነ የለም አንዳች ከእኔ
እግዚአብሔር እረኛዬ/2x
እግዚአብሔር መልካም ወዳጀ/2x
1.እረኝነትህ አስገርሞኛል
በለመለመ መስክ እኔን መምራት/2
እንዳልራብ ትመግበኛል
እንዳልጠማ ከምንጭ ታረከኛል/2
እግ/ር እሬኛዬ.......
2.ከልጅነት ተሸክመሄኛል
እንደ አባትም መክሬ አሳድገሄኛል
ሰው ስላሌ አይደለም መልካም ነው የምለው
ምስክር ነኝ እኔ በግለ አውቅሀለው