Professional Documents
Culture Documents
29 05 2021
29 05 2021
ምሥጋና ፡ የሚገባውን
እግዚአብሔርን ፡ እጠራለሁ
ከጠላቶቼም ፡ እድናለሁ (፪x)
ምሥጋና ፡ የሚገባውን
እግዚአብሔርን ፡ እጠራለሁ
ከጠላቶቼም ፡ እድናለሁ (፪x)
በጨነቀኝ ፡ ጊዜ ፡ ሁሉ ፡ እግዚአብሔርን ፡ ጠራሁት
ስቅስቅ ፡ እያልኩኝ ፡ በእንባ ፡ የሆዴን ፡ ብሶት ፡ ነገርኩት
ከዚያም ፡ በበቀል ፡ ወረደ ፡ ከሰማይ ፡ አንጐደጐደ
በመብረቁ ፡ አወካቸው ፡ በፍላጻው ፡ በተናቸው
ምሥጋና ፡ የሚገባውን
እግዚአብሔርን ፡ እጠራለሁ
ከጠላቶቼም ፡ እድናለሁ (፪x)
ምሥጋና ፡ የሚገባውን
እግዚአብሔርን ፡ እጠራለሁ
ከጠላቶቼም ፡ እድናለሁ (፪x)
ከሞትም ያድነዋል ከሞትም ያድናል
ከሞትም ያድናል ኢየሱስ (2x)
አዝ፦ የእኔ ፡ ጌታ ፡ አንተ ፡ ባትረዳኝ ፡ ኖሮ
ወድቄ ፡ ነበረ ፡ ድሮ
አባብዬ ፡ አንተ ፡ ባትረዳኝ ፡ ኖሮ
ጠፍቼ ፡ ነበረ ፡ ድሮ (፪x)