You are on page 1of 53

የሙስሉሞች ዏቂዲ

የታሊቁ አሌ.አዝሀር ከዩኒቨርሲቲ


የኡሱለዱን ዱፓርትመንት የዚህ
ዏቂዲ የዏረብኛ ቅጂ
ከተመሇከተ በኃሊ ሇትክክሇኛነቱ
ማረጋገጫ በመስጠት ከህጋዊ
ማህተሙን አስፍሮበታሌ።
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም ፦1
‫ ﻣﺎ ﻫﻮ ﺍﻟﻔﺮﺽ ﺍﻟﻌﻴﻨﻲُّ ﻣﻦ ﻋﻠﻢ ﺍﻟﺪﻳﻦ؟‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻳﺠﺐ ﻋﻠﻰ ﻛﻞ ﻣﻜﻠﻒٍ ﺗﻌﻠﻢ ﻗﺪﺭ ﻻ ﻳﺴﺘﻐﻨﻲ ﻋﻨﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﻌﻘﻴﺪﺓ ﻭﺍﻟﻄﻬﺎﺭﺓ‬: ‫ﺝ‬
‫ﻭﺍﻟﺼﻼﺓ ﻭﺍﻟﺼﻴﺎﻡ ﻭﺍﻟﺰﻛﺎﺓ ﻟﻤﻦ ﺗﺠﺐ ﻋﻠﻴﻪِ ﻭﺍﻟﺤﺞ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻤﺴﺘﻄﻴﻊِ ﻭﻣﻌﺎﺻﻲ‬
َ‫ } ﻗُﻞْ ﻫَﻞْ ﻳَﺴﺘﻮﻱ ﺍﻟﺬﻳﻦَ ﻳﻌﻠﻤﻮﻥ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ﺍﻟﻘﻠﺐ ﻭﺍﻟﻴﺪ ﻭﺍﻟﻌﻴﻦ ﻭﻏﻴﺮﻫﺎ‬
‫ " ﻃﻠﺐ ﺍﻟﻌﻠﻢ ﻓﺮﻳﻀﺔ ﻋﻠﻰ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫ﻭﺍﻟﺬﻳﻦَ ﻻ ﻳﻌﻠﻤﻮﻥ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺰﻣﺮ‬
. ‫ﻛﻞ ﻣﺴﻠﻢ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﻴﻬﻘﻲ‬

ጥያቄ 1) ከሀይማኖት እውቀት ውስጥ ማንኛውም ተጠያቂነት ያሇበት ሰው


ግዳታ ማወቅ ያሇት ምንዴን ነው??
መሌስ፦ ማንኛውም ተጠያቂነት ያሇበት ሰው አያስፇሌገኝም ብል
ሉተወው የማይችሇውን ያህሌ የዱን እውቀት መማር ግዳታ አሇበት
።ከዚህም ውስጥ ስሇ ዏቂዲ (የእምነት መሰረት)፤ጡሀራ ፤ሶሊት
፣ፆም፣ዘካት ስሇ የሌብና የአካሊት (የእጅ የአይንና የላልችንም)ኃጥያቶች
መማር ይገኝበታሌ
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ "እነዚያ የሚያውቁት እና እነዚያ
የማያውቁት (አሎህ ዘንዴ እኩሌ አይዯለም)"

ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም በሀዱሳቸው እንዱህ ብሇዋሌ "የዱን


ዕውቀት መማር በማንኛውም ሙስሉም (ሴት ብትሆንም ወንዴ )መማሩ
ግዳታ ነው።
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 2

‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺤﻜﻤﺔ ﻣﻦ ﺧﻠﻖ ﺍﻟﺠﻦ ﻭﺍﻹﻧﺲ؟‬: ‫ﺱ‬


. ‫ ﻟﻴﺄﻣﺮﻫﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻌﺒﺎﺩﺗﻪ‬: ‫ﺝ‬
. ] ‫ } ﻭﻣَﺎ ﺧﻠﻘْﺖُ ﺍﻟﺠِﻦَّ ﻭﺍﻹﻧﺲَ ﺇﻻ ﻟﻴﻌﺒُﺪﻭﻥِ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺬﺍﺭﻳﺎﺕ‬: ‫👈ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ " ﺣﻖّ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩ ﺃﻥ ﻳﻌﺒﺪﻭﻩ ﻭﻻ ﻳﺸﺮﻛﻮﺍ ﺑﻪ ﺷﻴﺌًﺎ " [ ﺭﻭﺍﻩ‬: ‫👈ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
. ‫ﺍﻟﺸﻴﺨﺎﻥ‬

ጥያቄ 2፦ አሎህ ሰውንና አጋንትን ሇምን ፇጠራቸው (የመፍጠሩስ ጥበብ


ምንዴን ነው)??
መሌስ፦አሎህ ሰውና አጋንትን የፇጠራቸው እሱን ሉገዙት ሉያዛቸው ዘንዴ
ነው ።
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ👈
"አጋንትንም ሆነ ሰውን እኔን እንዱገዙኝ ነው እንጂ ሇላሊ ጉዲይ
አሌፇጠርኳቸውም።
ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊ እንዱህ ብሇዋሌ👈
"አሎህ በባሮቹ ሊይ ያሇው ትሌቁ ሀቅ እርሱን ብቻ ሉገዙትና በእሱም ሊይ
ምንም ነገርን ሊያጋሩ ነው።ቡኻሪና ሙስሉም ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 3
=====================
‫ ﻛﻴﻒ ﺗﺼﺢ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ؟‬: ‫ﺱ‬
. ‫ ﺗﺼﺢ ﻋﺒﺎﺩﺓُ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﻤﻦ ﻳﻌﺘﻘﺪ ﻭﺟﻮﺩ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﻻ ﻳﺸﺒّﻬﻪ ﺑﺸﻲﺀ ﻣﻦ ﺧﻠﻘﻪ‬: ‫ﺝ‬
. ] ‫ } ﻟﻴﺲَ ﻛﻤِﺜﻠِﻪِ ﺷﻲﺀٌ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺸﻮﺭﻯ‬: ‫👈 ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ " ﻻ ﻓﻜﺮﺓ ﻓﻲ ﺍﻟﺮﺏ " ﺭﻭﺍﻩ ﺃﺑﻮ‬: ‫👈ﻭﻗﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ‬
. ‫ﺍﻟﻘﺎﺳﻢ ﺍﻷﻧﺼﺎﺭﻱ‬
‫ " ﻻ ﺗﺼﺢ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓُ ﺇﻻ ﺑﻌﺪ ﻣﻌﺮﻓﺔ ﺍﻟﻤﻌﺒﻮﺩ‬: ‫👈ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻐﺰﺍﻟﻲ‬

ጥያቄ 3 ኢባዲ (አምሌኮት)ትክክሌ የሚሆነው እንዳት ነው??

መሌስ፦ኢባዲ ተቀባይነት የሚኖረው የአሎህን መኖር ከሚያምንና አሎህንም


ከፍጡራኑ ጋር በምንም በኩሌ የማያመሳስሌ ሰው ነው።
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ይሇናሌ" እርሱን (አሎህን)የሚመስሌ 👈
ምንም ነገር የሇም ።"
ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ"የአሎህን እርሱነት የሰው 👈
ሌጅ አዕምሮ ተመራምሮ ሉዯርስበት አይችሌም ።ይሌቁንስ መመራመር
ያሇብን በፍጡሮች ሊይ ነው።
እንዱሁም ኢማሙ ገዛሌይ እንዱህ ብሇዋሌ" ኢባዲ (አምሌኮ) አይበቃም 👈
የሚገዙትን ጌታ እስካሊወቁ ዴረስ ።
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 4
‫ ﻟﻤﺎﺫﺍ ﺃﺭﺳﻞ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺳﻞ؟‬: ‫ﺱ‬
ِ‫ ﻭﻟﺪﻋﻮﺓ ﺍﻟﻨﺎﺱ‬،‫ ﺃﺭﺳﻞ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺳﻞ ﻟﻴﻌﻠّﻤﻮﺍ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﻣﺼﺎﻟﺢ ﺩﻳﻨﻬﻢ ﻭﺩُﻧﻴﺎﻫﻢ‬: ‫ﺝ‬
َ‫ } ﻓَﺒَﻌَﺚَ ﺍﻟﻠﻪُ ﺍﻟﻨَّﺒِﻴِّﻦ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ﺇﻟﻰ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺃﻥ ﻻ ﻳُﺸﺮﻛﻮﺍ ﺑﻪِ ﺷﻴﺌًﺎ‬
‫ " ﺃﻓﻀﻞ ﻣﺎ ﻗﻠﺖ ﺃﻧﺎ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫ﻣُﺒَﺸِّﺮﻳﻦَ ﻭﻣُﻨْﺬِﺭﻳﻦَ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺒﻘﺮﺓ‬
‫ﻭﺍﻟﻨﺒﻴﻮﻥ ﻣﻦ ﻗﺒﻠﻲ ﻻ ﺇﻟﻪ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 4 ፦አሎህ መሌዕክተኞችን የሊከው ሇምንዴን ነው?

መሌስ፦ አሎህ መሌዕክተኞችን የሊከው ሰዎችን በደንያቸውና በአኼራቸው


የሚበጃቸውን (የሚጠቅማቸውንን)ነገር ሉያስተምሩ እና እንዱሁም
በአሎህ ሊይ ምንም ሳያጋሩ እርሱን ብቻ ወዯ ማምሇክ ሇመጣራት ነው ።
አሎህ በተከበረው ቁርዏኑ እንዱህ ይሊሌ
"አሎህ ነብያትን (ያመነውን በጀነት)የሚያስዯስቱ (የከፇረውን
ዯግሞ)በጀሀነም የሚያስጠነቅቁ ሉሆኑ ሊከ"

ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም በሀዱሳቸው እንዱህ ብሇዋሌ"እኔና ከእኔ


በፉት የነበሩ ነብያት ከተናገሩት ንግግር በሊጩ ሊ ኢሊሀ ኢሇሎህ
ነው።የቡኻሪይ ዘገባ
ሊኢሊሀ ማሇት ከአሎህ በስተቀር ሉገዙት የሚገባ ላሊ አምሊክ የሇም ማሇት
ነው
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 5
‫ ﻣﺎ ﻣﻌﻨﻰ ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ؟‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻭﻣﺮﺍﺩﻩ ﺑﺎﻟﻘﺪﻳﻢ‬،‫ ﻫﻮ ﺇﻓﺮﺍﺩ ﺍﻟﻘﺪﻳﻢ ﻣﻦ ﺍﻟﻤﺤﺪّﺙ ﻛﻤﺎ ﻗﺎﻝ ﺍﻹﻣﺎﻡ ﺍﻟﺠﻨﻴﺪ‬: ‫ﺝ‬
ِ‫ } ﻟﻴﺲَ ﻛﻤﺜﻠِﻪ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ ﻭﺍﻟﻤﺤﺪﺙ ﺍﻟﻤﺨﻠﻮﻕ‬،‫ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺬﻱ ﻻ ﺑﺪﺍﻳﺔ ﻟﻪ‬
. ] ‫ﺷﻲﺀٌ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺸﻮﺭﻯ‬
‫ " ﺇﻳﻤﺎﻥ ﺑﺎﻟﻠﻪ‬: ‫ ﺃﻱ ﺍﻟﻌﻤﻞ ﺃﻓﻀﻞ ﻓﻘﺎﻝ‬: ‫ ﺳﺌﻞ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ‬: ‫ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
‫ﻭﺭﺳﻮﻟﻪ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 5) ተውሂዴ ማሇት ምን ማሇት ነው???


መሌስ ተውሂዴ ማሇት ቀዱም የሆነውን (አሎህን)ከፍጡር መሇየት
ማሇት ነው።አሎህ ቀዱም ነው ማሇት ሇመኖሩ ጅማሪ የሇውም ።ነገር
ግን ፍጡራን ሁለ ሇመኖራቸው ጅማሪ አሊቸው
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ"እርሱን የሚመስሌ ምንም
ነገር የሇም"።
ነብዩ ሶሇሎሁ አሇይሂ ወሰሇም ከስራዎች ሁለ በሊጭ ምንዴን ነው??
ተብሇው ሲጠየቁ "በአሎህና በመሌዕክተኛው ማመን ነው "ብሇዋሌ
።በቡኻሪ ዘገባ
የአቂዯቱ ሙስሉም ትርጉም 6
. ‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﻭﺟﻮﺩ ﺍﻟﻠﻪ‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻣﻮﺟﻮﺩ ﺑﻼ ﻛﻴﻒ ﻭﻻ ﻣﻜﺎﻥ ﻭﻻ ﺟﻬﺔ ﻻ‬،‫ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﻮﺟﻮﺩ ﻻ ﺷﻚ ﻓﻲ ﻭﺟﻮﺩﻩ‬: ‫ﺝ‬
. ‫ﻳﺸﺒﻪ ﺷﻴﺌًﺎ ﻣﻦ ﺧﻠﻘﻪ ﻭﻻ ﻳﺸﺒﻬﻪ ﺷﻲﺀ ﻣﻦ ﺧﻠﻘﻪ‬
. ] ‫ } ﺃﻓﻲ ﺍﻟﻠﻪِ ﺷﻚٌ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺇﺑﺮﺍﻫﻴﻢ‬: ‫👈ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
. ‫ " ﻛﺎﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﺷﻲﺀ ﻏﻴﺮﻩ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ ﻭﻏﻴﺮﻩ‬: ‫👈ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬

ጥያቄ 6 ፦ስሇ አሎህ መኖር ተናገር


መሌሥ፦ አሎህ ያሇ ነው ።ሇመኖሩ ምንም ጥርጥር የሇውም ።አሎህ ያሇ
እንዳት (ቢሊ ከይፍ)ያሇ ቦታ እና ያሇ አቅጣጫ ያሇ ጌታ ነው ።ፍጡራንን
በጭራሽ አይመስሌም ።ፍጡራንም እርሱን አይመስለም።
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ"አሎህ ሇመኖሩ ምንም ጥርጥር 👈
የሇውም"
ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ"አሎህ ከእርሱ ውጭ 👈
ምንም ነገር ሳይኖር በፉት ነበር።"ቡኻሪይና ላልች ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 7
‫ } ﻭﻫُﻮَ ﻣﻌَﻜُﻢ ﺃﻳﻦَ ﻣﺎ ﻛُﻨﺘُﻢ ** ؟‬: ‫ ﻣﺎ ﻣﻌﻨﻰ ﻗﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬: ‫ﺱ‬
👈 . ‫ ﻗﺎﻟﻪ ﺍﻟﺜﻮﺭﻱ ﻭﺍﻟﺸﺎﻓﻌﻲ ﻭﺃﺣﻤﺪ ﻭﻣﺎﻟﻚ ﻭﻏﻴﺮﻫﻢ‬،‫ﻣﻌﻨﺎﻩ ﺍﻹﺣﺎﻃﺔ ﺑﺎﻟﻌﻠﻢ‬
. ] ‫ } ﻭﺃﻥَّ ﺍﻟﻠﻪَ ﻗﺪ ﺃﺣﺎﻁَ ﺑِﻜُﻞِّ ﺷﻲﺀٍ ﻋِﻠﻤًﺎ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻄﻼﻕ‬: ‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ " ﺇﺭﺑَﻌﻮﺍ ﻋﻠﻰ ﺃﻧﻔﺴﻜﻢ ﻓﺈﻧﻜﻢ ﻻ ﺗﺪﻋﻮﻥ ﺃﺻﻢّ ﻭﻻ ﻏﺎﺋﺒًﺎ ﻭﺇﻧﻤﺎ‬: ‫👈ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
. ‫ ﻣﻌﻨﺎﻩ ﻻ ﻳﺨﻔﻰ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﺷﻲﺀ‬،‫ﺗﺪﻋﻮﻥ ﺳﻤﻴﻌًﺎ ﻗﺮﻳﺒًﺎ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 7፦
‫ ﻭﻫُﻮَ ﻣﻌَﻜُﻢ ﺃﻳﻦَ ﻣﺎ ﻛُﻨﺘُﻢ ؟‬: ‫ﻣﺎ ﻣﻌﻨﻰ ﻗﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
የሚሇው አንቀፅ ትርጉሙ ምንዴን ነው??

መሌስ ፦"አሎህ የትም ብትሆኑ ስሇ እናንተ ያውቃሌ "ማሇት ነው።


እንዱህ ብሇው ከተረጎሙት ውስጥ አሌ ኢማሙ ሰውሪይ፣ አሌ ኢማሙ
ሻፍዕ ፣አሌ ኢማሙ አህመዴ፣ አሌ ኢማሙ ማሉኪይና ላልችም
ይገኙበታሌ።
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ "አሎህ በዕውቀቱ ሁለን 👈
ያካበበ ነው።"
ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ👈
"ሇነፍሳችሁ እዘኑሊት።በእውነትም እናንተ የምትሇምኑት ጌታ የማይሰማ
ወይም እሩቅ ያሇ አይዯሇም
።ይሌቁንም የምትሇምኑት ጌታ ሰሚና ቅርብ(ሁለን አዋቂ)የሆነውን
ነው።"ቡኻሪይ ዘግበውታሌ
ይህም ማሇት ከአሎህ የሚዯበቅ ምንም ነገር የሇም ማሇት ነው።
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 8
‫ ﻣﺎ ﻫﻮ ﺃﻋﻈﻢ ﺍﻟﺬﻧﻮﺏ؟‬: ‫ﺱ‬

‫ ﻭﺍﻟﺸﺮﻙ ﻣﻌﻨﺎﻩ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﻏﻴﺮ‬،‫ ﺃﻋﻈﻢ ﺍﻟﺬﻧﻮﺏ ﺍﻟﻜﻔﺮ ﻭﻣﻦ ﺍﻟﻜﻔﺮ ﺍﻟﺸﺮﻙ‬: ‫ﺝ‬
،‫ﺍﻟﻠﻪ‬

ٌ‫ } ﻳﺎ ﺑُﻨﻲَّ ﻻ ﺗُﺸﺮِﻙْ ﺑﺎﻟﻠﻪِ ﺇﻥَّ ﺍﻟﺸِّﺮﻙَ ﻟَﻈُﻠﻢ‬: ‫👈ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﺣﻜﺎﻳﺔ ﻋﻦ ﻟﻘﻤﺎﻥ‬
، ] ‫ﻋﻈﻴﻢٌ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﻟﻘﻤﺎﻥ‬

" : ‫ ﺳُﺌﻞ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﺃﻱ ﺍﻟﺬﻧﻮﺏ ﺃﻋﻈﻢ؟ ﻗﺎﻝ‬: ‫👈ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
. ‫ﺃﻥ ﺗﺠﻌﻞ ﻟﻠﻪ ﻧِﺪًﺍ ﻭﻫﻮ ﺧﻠﻘﻚ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ ﻭﻏﻴﺮﻩ‬

ጥያቄ 8 ፦ከሀጥያት ሁለ ትሌቁ ምንዴን ነው??


መሌስ ፦ ከሀጥያት ሁለ ከባደ ኩፍር(ክህዯት) ነው።ከኩፍር አይነቶች
ዯግሞ ከባደ ሽርክ ነው።ሽርክ ማሇት ከአሎህ ላሊ ያሇን መገዛት ነው።
ለቅማን ሇሌጃቸው የሰጡት ምክር አሎህ ሲነግረን እንዱህ ይሊሌ ፦👈
"ሌጄ ሆይ በአሎህ ሊይ አታጋራ ።በእርግጥ እርሱ ሊይ ማጋራት ትሌቅ
በዯሌ ነው።"
ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም ከሀጥያት ሁለ ትሌቁ ሀጥያት 👈
ተብሇው ሲጠየቁ "አሎህ እርሱ ፇጥሮህ በእርሱ ሊይ ማጋራትህ
ነው።"ብሇዋሌ። ቡኻሪና ላልችም ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 9
‫ ﻣﺎ ﻣﻌﻨﻰ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ؟‬: ‫ﺱ‬

‫ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ ﺃﻗﺼﻰ ﻏﺎﻳﺔ ﺍﻟﺨﺸﻮﻉ ﻭﺍﻟﺨﻀﻮﻉ ﻛﻤﺎ ﻗﺎﻟﻬﺎ ﺍﻟﺤﺎﻓﻆ‬: ‫ﺝ‬


،‫ﺍﻟﺴﺒﻜﻲ‬

] ‫ } ﻻ ﺇﻟﻪَ ﺇﻻ ﺃﻧﺎْ ﻓﺎﻋﺒﺪﻭﻥِ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻷﻧﺒﻴﺎﺀ‬: ‫👈 ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬

ጥያቄ 9፦ኢባዲ(አምሌኮ) ማሇት ምን ማሇት ነው ??


መሌስ ፦ የአረብኛ ሉቅ የሆኑት አሌ ሀፉዝ አሱብክይና ላልችም
እንዯገሇፁት ኢባዲ ማሇት "የመጨረሻ ዯረጃ መፍራት እና መተናነስ
"ነው።
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦ ከእኔ በስተቀር ላሊ 👈
አምሊክ የሇም ፤እኔን ብቻ አምሌኩኝ።"
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 10
‫ ﻫﻞ ﻳﺄﺗﻲ ﺍﻟﺪﻋﺎﺀ ﺑﻤﻌﻨﻰ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ؟‬: ‫ﺱ‬
،‫ ﻧﻌﻢ‬: ‫ﺝ‬
‫ } ﻗُﻞْ ﺇﻧَّﻤﺎ ﺃﺩْﻋُﻮﺍ ﺭَﺑِّﻲ ﻭﻻ ﺃﺷﺮِﻙُ ﺑﻪِ ﺃﺣﺪًﺍ ** [ ﺳﻮﺭﺓ‬: ‫👈 ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ﺍﻟﺠﻦ ] ﻣﻌﻨﺎﻩ ﺃﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ‬

. ] ‫ } ﻓﻼ ﺗﺪﻋُﻮﺍ ﻣﻊ ﺍﻟﻠﻪِ ﺃﺣﺪًﺍ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺠﻦ‬: ‫👈 ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬

‫ ﻭﻣﻌﻨﻰ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ ﻫﻨﺎ‬. ‫ " ﺍﻟﺪﻋﺎﺀ ﻫﻮ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬: ‫👈 ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
‫ﺍﻟﺤﺴﻨﺎﺕ‬

ጥያቄ 10፦ ደዏዕ የሚሇው ቃሌ የኢባዲ ትርጉም ይኖረዋሌን??

መሌስ፦ አዎ
አሎህ በተከበረው ቁርዏኑ እንዱህ ብሎሌ 👈
"በሊቸው እኔ ኢባዲ ማዯርገው ሇጌታየ ነው፤በእርሱም ሊይ ማንንም
አሊጋራም ።"
በዚህ አንቀፅ ዉስጥ ደዏዕ የሚሇው ቃሌ የኢባዲ ትርጉም አሇው።

አሎህ በላሊ አንቀፅ እንዱህ ይሇናሌ👈


"ከአሎህ በስተቀር ማንንም አታምሌኩ።"
ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም "ደዏዕ ኢባዲ ነው" ብሇዋሌ 👈
።ቡኻሪ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 11
‫ ﻫﻞ ﻳﺄﺗﻲ ﺍﻟﺪﻋﺎﺀ ﺑﻐﻴﺮ ﻣﻌﻨﻰ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ؟‬: ‫ﺱ‬
. ‫ ﻧﻌﻢ‬: ‫ﺝ‬

[ ** ‫ } ﻻ ﺗﺠﻌﻠﻮﺍ ﺩُﻋﺎﺀَ ﺍﻟﺮَّﺳُﻮﻝِ ﺑﻴﻨَﻜُﻢ ﻛﺪُﻋﺎﺀِ ﺑﻌﻀِﻜُﻢ ﺑﻌﻀًﺎ‬: ‫👈ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬


. ] ‫ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﻮﺭ‬

ጥያቄ 11፦ ደዏዕ የሚሇው ቃሌ ከኢባዲ ውጭ ላሊ ትርጉም አሇውን??

መሌስ፦አዎ።
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ"እርስ በርሳችሁ 👈
እንዯምትጠራሩት መሌዕክተኛውን እንዲትጣሩ"።
በዚህም አንቀፅ ውስጥ ደዏዕ መጣራት የሚሌ ትርጉም አሇው።
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 12
-------------------------------------------
‫ ﻣﺎ ﺣﻜﻢ ﻧﺪﺍﺀ ﻧﺒﻲ ﺃﻭ ﻭﻟﻲ ﻭﻟﻮ ﻛﺎﻥ ﻏﺎﺋﺒًﺎ ﺃﻭ ﻃﻠﺐ ﺷﻲﺀ ﻣﻨﻪ ﻟﻢ ﺗﺠﺮ ﺑﻪ ﺍﻟﻌﺎﺩﺓ؟‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻳﺠﻮﺯ ﺫﻟﻚ ﻷﻥ ﻣﺠﺮﺩ ﺫﻟﻚ ﻻ ﻳﻌﺪ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﻟﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﻟﻴﺲ ﻣﺠﺮﺩ ﻗﻮﻝ ﻳﺎ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ‬: ‫ﺝ‬
،‫ﺇﺷﺮﺍﻛًﺎ ﺑﺎﻟﻠﻪ‬
‫ ﻳﺎ‬: ‫👈 ﻭﻗﺪ ﺛﺒﺖ ﺃﻥ ﺑﻼﻝ ﺑﻦ ﺍﻟﺤﺎﺭﺙ ﺍﻟﻤﺰﻧﻲ ﺃﺗﻰ ﻗﺒﺮ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ ﻋﺎﻡ ﺍﻟﺮﻣﺎﺩﺓ ﺃﻳﺎﻡ ﻋﻤﺮ ﻓﻘﺎﻝ‬
‫ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﺳﺘﺴﻖ ﻷﻣﺘﻚ ﻓﺈﻧﻬﻢ ﻗﺪ ﻫﻠﻜﻮﺍ ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﻴﻬﻘﻲ ﻭﻏﻴﺮﻩ ﻓﻠﻢ ﻳﻨﻜﺮ ﻋﻠﻴﻪ ﻋﻤﺮ ﻭﻻ ﻏﻴﺮﻩ‬
. ‫ﺑﻞ ﺍﺳﺘﺤﺴﻨﻮﺍ ﻓﻌﻠﻪ‬
ُ‫ } ﻭﻟﻮْ ﺃﻧَّﻬُﻢ ﺇﺫ ﻇﻠﻤﻮﺍ ﺃﻧﻔُﺴَﻬُﻢ ﺟﺎﺀﻭﻙَ ﻓﺎﺳﺘﻐﻔﺮﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪَ ﻭﺍﺳﺘﻐﻔﺮَ ﻟﻬُﻢ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ‬: ‫👈 ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
. ] ‫ﻟَﻮَﺟﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪَ ﺗﻮَّﺍﺑًﺎ ﺭﺣﻴﻤًﺎ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ‬
‫👈ﻭﺛﺒﺖ ﺃﻥ ﺍﺑﻦ ﻋﻤﺮ ﻗﺎﻝ " ﻳﺎ ﻣﺤﻤﺪ " ﻟﻤﺎ ﺧﺪِﺭﺕ ﺭﺟﻠﻪ ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ ﻓﻲ ﺍﻷﺩﺏ ﺍﻟﻤﻔﺮﺩ‬

ጥያቄ 12፦ አንዴ ነብይ ወይም ወሌይ አጠገባችን ባይኖርም እንኳን መጣራት ወይም
እሱን ከተሇመዯው ውጭ የሆነን መጠየቅ ፍርደ ምንዴን ነው??
መሌስ፦ይህ ጉዲይ በእስሌምና የተፇቀዯ ነው።ምክንያቱም ይህንን ብቻ ማዴረግ ከአሎህ
ላሊ ያሇንን ነገር እንዯመገዛት አይቆጠርምና ነው።ስሇዚህም አንዴ ሰው "ያረሱሇሎህ"ቢሌ
ማሇትም "የአሎህ መሌዕክተኛ ሆይ" ቢሌ በአሎህ ያሻረከ አይሆንም ።
ዐመር ኸሉፍ በነበሩበት ዘመን ዴርቅ ሲከሰት ቢሊሌ ኢብኑሌ ሀሪስ አሌ ሙዘኒይ 👈
የተባለ ሶሀብይ ወዯ ነብያችን አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም ቀብር በመሄዴ "የአሎህ መሌዕክተኛ
ሆይ በማሇት ሇዐመትዎ ዝናብ ሇምኑሊቸው በእርግጥ እያሇቁ ነው "።ማሇታቸው በሀዱስ
ተረጋግጧሌ ።የዚህን ሶሀብይ ዴርጊት ዐመርም ሆኑ ላልችም ሶሀበቶች
አሌተቃወሙትም ።ይሌቁንስ ዴርጊቱን አወዯሱት ።ታዴያ ይህ ዴርጊት ሽርክ ነው የሚለ
ሰዎች ከዐመር የበሇጠ ስሇ እስሌምና እናውቃሇን ማሇታቸው ነውን?እንዳት ይህ ሽርክ
ይሆናሌ?
አሎህ በቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ:"እነሱ ነፍሳቸውን በበዯለ ጊዜ ወዯ አንተ መጥተው 👈
አሎህን ማርታ ቢጠይቁና መሌዕክተኛውም አሎህን ማርታ ቢጠይቅሊቸው ኖሮ አሎህ
ሇነሱ መሃሪና እጅግ በጣም አዛኝ ሆኖ ባገኙት ነበር።"
በተጨማሪም አብደሎህ ኢብኑ ዐመር እግራቸውን ያመማቸው ግዜ "ሙሀመዴ ሆይ" 👈
ማሇታቸውን ቡኻሪ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 13
. ‫ ﺑﻴّﻦ ﻣﻌﻨﻰ ﺍﻻﺳﺘﻐﺎﺛﺔ ﻭﺍﻻﺳﺘﻌﺎﻧﺔ ﻣﻊ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ‬: ‫ﺱ‬
. ‫ ﺍﻻﺳﺘﻐﺎﺛﺔ ﻫﻲ ﻃﻠﺐ ﺍﻟﻐﻮﺙ ﻋﻨﺪ ﺍﻟﻀﻴﻖ ﻭﺍﻻﺳﺘﻌﺎﻧﺔ ﺃﻋﻢّ ﻭﺃﺷﻤﻞ‬: ‫ﺝ‬
. ] ‫ } ﻭﺍﺳﺘَﻌﻴﻨﻮﺍ ﺑﺎﻟﺼَّﺒﺮِ ﻭﺍﻟﺼَّﻼﺓِ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺒﻘﺮﺓ‬: ‫👈ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ " ﺗﺪﻧﻮ ﺍﻟﺸﻤﺲ ﻣﻦ ﺭﺀﻭﺱ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﻘﻴﺎﻣﺔ ﻓﺒﻴﻨﻤﺎ ﻫﻢ ﻛﺬﻟﻚ ﺇﺫ‬: ‫👈ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
‫ﺍﺳﺘﻐﺎﺛﻮﺍ ﺑﺂﺩﻡ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ ﻭﻓﻲ ﻫﺬﺍ ﺩﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺃﻥ ﺍﻻﺳﺘﻌﺎﻧﺔ ﺑﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ‬
‫ﺟﺎﺋﺰﺓ ﻟﻜﻦ ﻣﻊ ﺍﻋﺘﻘﺎﺩ ﺃﻧﻪ ﻻ ﺿﺎﺭ ﻭﻻ ﻧﺎﻓﻊ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﺤﻘﻴﻘﺔ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪ‬

ጥያቄ 13፦የኢስቲጋሳ የኢስቲዏናን ትርጉም ከማስረጃ ጋር አብራራ።

መሌስ፦ኢስቲጋሳ ማሇት በችግር ግዜ እትዲታን መጠየቅ ሲሆን እስቲዒና


ዯግሞ ይበሌጥ ሰፊ ያሇና አጠቃሊይ ነው ።ከአሎህ ላሊ ባለ ነገራቶች
ኢስቲዒና ማዴረግ ይቻሊሌ።
አሎህ በቁርዏኑ እንዱህ ብሎሌ፦👈 ምክንያቱም ይህ ኢባዲ አይዯሇምና።
"በትዕግስት እና በሶሊት ታገዙ"።
ከዚህ አንቀፅ የምንረዲው ከአሎህ ላሊ ባሇው ነገር መታገዝ እንዯሚቻሌ
ነው።
እንዱሁም ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦"የትንሳኤ 👈
ቀን ፀሀይ ወዯ ሰዎች አናት ትቀርባሇች ።እንዱህ ሁኔታ ሳለ አዯምን
እስቲጋሳ ይጠይቃለ(ኢስቲጋሱ ቢአዯም )...... ቡኻሪ ዘግበውታሌ
ከዚህም ሀዱስ የምንረዲው ከአሎህ ላሊ ካሇው ነገር እገዛን መፇሇግ
የተፇቀዯ መሆኑን ነው።ነገር ግን ይህም የሚሆነው ከአሎህ በስተቀር
ጥቅምንም ሆነ ጉዲትን የሚፇጥረው የላሇ መሆኑን ከማመን ጋር ነው።
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 14
. ‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﺍﻟﺘﻮﺳﻞ ﺑﺎﻷﻧﺒﻴﺎﺀ‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻭﺍﻟﺘﻮﺳﻞ ﻫﻮ ﻃﻠﺐ ﺟﻠﺐ ﻣﻨﻔﻌﺔ ﺃﻭ ﺍﻧﺪﻓﺎﻉ‬،‫ ﻳﺠﻮﺯ ﺍﻟﺘﺴﻞ ﺑﻬﻢ ﺑﺎﻹﺟﻤﺎﻉ‬: ‫ﺝ‬
‫ﻣﻀﺮﺓ ﻣﻦ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﺬﻛﺮ ﻧﺒﻲ ﺃﻭ ﻭﻟﻲ ﺇﻛﺮﺍﻣًﺎ ﻟﻠﻤﺘﻮﺳﻞ ﺑﻪ ﻣﻊ ﺍﻋﺘﻘﺎﺩ ﺃﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﻫﻮ‬
[ ** ‫ } ﻭﺍﺑﺘَﻐﻮﺍ ﺇﻟﻴﻪِ ﺍﻟﻮﺳﻴﻠﺔ‬: ‫ 👈ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬،‫ﺍﻟﻀﺎﺭ ﻭﺍﻟﻨﺎﻓﻊ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﺤﻘﻴﻘﺔ‬
] ‫ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻤﺎﺋﺪﺓ‬

ጥያቄ 14፦ በነብያት ተወሱሌ ስሇ ማዴረግ ተናገር


መሌሥ፦ በነብያት ተወሱሌ ማዴረግ በኢጅማዕ የተፇቀዯ ነው።ተወሱሌ
ማሇት የአንዴን ነብይ ወይም ወሌይ ስም በመጥቀስ አሎህን ጥሩ ነገር
እንዱያስገኝሌን ወይም መጥፎውን ነገር እንዱያስወግዴሌን መሇመን
ማሇት ነው።ይህም የሚዯረገው እነሱ አሎህ ዘንዴ ክብር ስሊሊቸው ነው
።እንዱሁም ከአሎህ በስተቀር ጥቅምንም ሆነ ጉዲትን የሚፇጥር
እንዯላሇ ከማመን ጋር ነው።
አሎህ በተከበረው ቁርዏኑ እንዱህ ብሎሌ👈
"ወዯ እርሱ የሚያቃርባችሁን (ሰበብ)ፇሌጉ።"
የአሎህ መሌዕክተኛ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም አንዴ አይነ ስውር 👈
በሳቸው ተወሱሌ እንዱያዯርግ አስተምረውት ይህም ሰው እሳቸው
በላለበት ቦታ ተወሱሌ አዴርጎ አሎህ አይኑን መሇሰሇት።
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 15
. ‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﺍﻟﺘﻮﺳﻞ ﺑﺎﻷﻭﻟﻴﺎﺀ‬: ‫ﺱ‬
. ‫ ﻳﺠﻮﺯ ﺍﻟﺘﻮﺳﻞ ﺑﻬﻢ ﻭﻻ ﻳُﻌﺮﻑ ﻓﻲ ﺫﻟﻚ ﻣﺨﺎﻟﻒ ﻣﻦ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﺤﻖ ﺳﻠﻔًﺎ ﻭﺧﻠﻔًﺎ‬: ‫ﺝ‬
‫ ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺇﻧﺎ ﻧﺘﻮﺳﻞ ﺇﻟﻴﻚ ﺑﻌﻢّ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﺭﻭﺍﻩ‬: ً‫ ﺃﻥ ﻋﻤﺮ ﺗﻮﺳﻞ ﺑﺎﻟﻌﺒﺎﺱ ﻗﺎﺋﻼ‬: ‫ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
‫ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 15፦ በወሌዩች ተወሱሌ ስሇ ማዴረግ ተናገር


መሌስ፦ በነሱ ተወሱሌ ማዴረግ ይቻሊሌ ።ይህንን ጉዲይ ትክክሇኛውን
መንገዴ ከተከተለት ሰሇፎችም ሆነ ኸሇፎች የተቃወመ እስከዛሬ
አይታወቅም ።
ሇዚህም ማስረጃው ዐመር ኸሉፍ በነበሩበት ዘመን ዴርቅ ሲከሰት ዐመር
እንዱህ በማሇት በነብዩ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም አጎት አባስ ተወሱሌ
አዴርገው ነበር" አሎህ ሆይ !በነብያችን ሶሇሎሁ አሇይሂ ወሰሇም አጎት
(ዝናብ እንዴታዘንብሌን) እንጠይቅሃሇን። ቡኻሪ ዘግበውታ።
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 16
. ‫ ﺑﻴّﻦ ﻣﻌﻨﻰ ﺣﺪﻳﺚ ﺍﻟﺠﺎﺭﻳﺔ‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻭﻣﻦ ﺟﺮﻯ ﻋﻠﻰ ﺗﺼﺤﻴﺤﻪ ﻓﻠﻴﺲ ﻣﻌﻨﺎﻩ ﺃﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﺳﺎﻛﻦ ﺍﻟﺴﻤﺎﺀ‬،‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ ﻣﻀﻄﺮﺏ‬: ‫ﺝ‬
‫ ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻨﻮﻭﻱ ﻓﻲ ﺷﺮﺣﻪ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ ﻗﻮﻝ ﺃﻳﻦ ﺍﻟﻠﻪ ﺳﺆﺍﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻤﻜﺎﻧﺔ ﻻ ﻋﻦ ﺍﻟﻤﻜﺎﻥ‬.
‫ ﻭﻻ‬،‫ ﻭﻗﻮﻟﻬﺎ [ ﻓﻲ ﺍﻟﺴﻤﺎﺀ ] ﺃﻱ ﺭﻓﻴﻊ ﺍﻟﻘﺪﺭ ﺟﺪًﺍ‬،‫ﻣﻌﻨﺎﻩ ﻣﺎ ﺍﻋﺘﻘﺎﺩﻙ ﻣﻦ ﺍﻟﺘﻌﻈﻴﻢ ﻓﻲ ﺍﻟﻠﻪ‬
‫ ﻭﻻ ﺍﻋﺘﻘﺎﺩ ﺃﻧﻬﺎ ﻗﺼﺪﺕ ﺃﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﺳﺎﻛﻦ‬،‫ﻳﺠﻮﺯ ﺍﻋﺘﻘﺎﺩ ﺃﻥ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ ﺳﺄﻟﻬﺎ ﻋﻦ ﺍﻟﻤﻜﺎﻥ‬
‫ ﻗﺎﻝ ﺍﻹﻣﺎﻡ ﻋﻠﻲ [ ﻻ ﻳﻘﺎﻝ ﺃﻳﻦ ﻟﻤﻦ ﺃﻳّﻦ ﺍﻷﻳﻦ ] ﻓﻲ ﻛﺘﺎﺏ ﺍﻟﺮﺳﺎﻟﺔ ﺍﻟﻘﺸﻴﺮﻳﺔ‬،‫ﺍﻟﺴﻤﺎﺀ‬
،‫ [ ﻛﺎﻥ ﻗﺒﻞ ﺍﻟﻤﻜﺎﻥ‬: ‫ ﻭﻗﺎﻝ ﺃﺑﻮ ﺣﻨﻴﻔﺔ ﻓﻲ ﻛﺘﺎﺏ ﺍﻟﻔﻘﻪ ﺍﻷﺑﺴﻂ‬،‫ﻷﺑﻲ ﺍﻟﻘﺎﺳﻢ ﺍﻟﻘﺸﻴﺮﻱ‬
‫ } ﻟﻴﺲ ﻛﻤﺜﻠﻪ ﺷﻲﺀ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ] ‫ﻛﺎﻥ ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﺃﻳﻦ ﻭﻻ ﺧﻠﻖ ﻭﻫﻮ ﺧﺎﻟﻖ ﻛﻞ ﺷﻲﺀ‬
‫ " ﻛﺎﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﺷﻲﺀ ﻏﻴﺮﻩ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺸﻮﺭﻯ‬
ጥያቄ 16፦ የአገሌጋይዋን ሀዱስ (የሀዱሱ ጃሪያ ትርጉም)
መሌስ፦ይህ ሀዱስ የተምታታ (ሙጦሪብ )ሀዱስ ነው።ሀዱሱ ትክክሇኛ ነው ያለ
ትርጉሙ አሎህ ሰማይ ሊይ ነዋሪ ነው ማሇት አይዯሇም ብሇዋሌ።
ኢማሙ ነወውይ ይህንን ሀዱስ ሲያብራሩ እንዱህ ብሇዋሌ ፦ ነብዩ ሶሇሎሁ 👈
አሇይሂ ወሰሇም "አይነሎህ" ማሇታቸው ስሇ ሌዕሌናው መጠየቃቸው ነው
።ማሇትም ስሇ አሎህ ትሌቅነት እምነትሽ ምንዴን ነው ?ማሇታቸው ነው። እሷ
ዯግሞ (ፉ ሰማዕ)ማሇቷ ዯረጃው ከፍ ያሇ ነው ማሇቷ ነው።
ከሊይ የተገሇፀው የምንረዲው ሀዱሱ ትክክሌ መሆኑን የሀዱስ ምሁራን
እንዲሌተስማሙበት ነው።
ነብዩ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም ስሇ ቦታ ነው የጠየቋት ወይም እሷ ቦታን መግሇፅ ነው
የፇሇገችበት ብል ማመን አይፇቀዴም።
ኢማም አሌይ "የትን (ቦታን) የፇጠረ ጌታ የት ነው አይባሌም።ብሇዋሌ👈
ኢማም አቡ ሃኒፍ ፉቅሁሌ አክበር በተባሇው መፅሀፊቸው እንዱህ ብሇዋሌ 👈
"አሎህ ከቦታ በፉት ነበር ፤የትና ፍጡር ሳይኖር በፉት ነበር ፤እርሱ ነው የሁለም
ነገር ፇጣሪ።"
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ"እኔን የሚመስሌ ምንም ነገር የሇም"።👈
ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦ አሎህ ነበር ምንም ነገር 👈
ከመኖሩ በፉት"ቡኻሪ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም ፦ 17
---------------------------------------------
. ‫ ﺣﻜﻢ ﺳﺎﺏّ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﻧﻪ ﻛﺎﻓﺮ ﺑﻴّﻦ ﺫﻟﻚ ﻣﻊ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻧﻘﻞ ﺍﻟﻘﺎﺿﻲ ﻋﻴﺎﺽ ﺍﻹﺟﻤﺎﻉ ﻋﻠﻰ ﺃﻥ ﺳﺎﺏ ﺍﻟﻠﻪ ﻛﺎﻓﺮ ﻭﻟﻮ ﻛﺎﻥ ﻏﺎﺿﺒًﺎ‬: ‫ﺝ‬
. ‫ﺃﻭ ﻣﺎﺯﺣًﺎ ﺃﻭ ﻏﻴﺮ ﻣﻨﺸﺮﺡ ﺍﻟﺼﺪﺭ‬
ِ‫ } ﻭﻟﺌِﻦ ﺳﺄﻟﺘَﻬُﻢ ﻟﻴَﻘُﻮﻟُﻦَّ ﺇﻧَّﻤﺎ ﻛُﻨَّﺎ ﻧﺨﻮﺽُ ﻭﻧﻠﻌﺐُ ﻗُﻞْ ﺃﺑﺎﻟﻠﻪ‬: ‫👈ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
[ ** ‫ﻭﺀﺍﻳﺎﺗِﻪِ ﻭﺭﺳﻮﻟِﻪِ ﻛُﻨﺘﻢ ﺗَﺴﺘﻬﺰﺀﻭﻥ * ﻻ ﺗﻌﺘﺬِﺭﻭﺍ ﻗﺪْ ﻛﻔﺮﺗُﻢ ﺑﻌﺪَ ﺇﻳﻤﺎﻧِﻜُﻢ‬
. ] ‫ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺘﻮﺑﺔ‬
‫ " ﺇﻥ ﺍﻟﻌﺒﺪ ﻟﻴﺘﻜﻠﻢ ﺑﺎﻟﻜﻠﻤﺔ ﻻ ﻳﺮﻯ ﺑﻬﺎ ﺑﺄﺳًﺎ ﻳﻬﻮﻱ ﺑﻬﺎ ﻓﻲ ﺍﻟﻨﺎﺭ‬: ‫👈ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
. ‫ﺳﺒﻌﻴﻦ ﺧﺮﻳﻔًﺎ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺘﺮﻣﺬﻱ‬
ጥያቄ 17፦አሎህን የሰዯበ ሰው ካፉር እንዯሆነ ከማስረጃ ጋር አብራራ??
መሌስ፦በንዳትም ሆነ በቀሌዴ ወይም በሌቡ ሳይወዴ አሎህን የሰዯበ
ካፉር የመሆኑ ጉዲይ የሙሁራን የጋራ አቋም (ኢጅማዕ) እንዯሆነ አሌቃዱ
ዑያዴ አሌ ሺፊ በተሰኘው መፅሀፍቸው ሊይ ገሌፀዋሌ።
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦"እኛ ኮ እየዘባረቅንና እየቀሇዴን
ነው ይለሃሌ።በአሎህ ሊይ በአንቀፆቹና በመሊዕክተኞቹ ሊይ ነውን
የምታሾፊት?ምንም ምክንያት አታቅርቡ ከእምነታችሁ በኃሊ ከፍራችኃሌ
በሊቸው።"
ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ" አንዴ ሰው 👈
አንዱትን ቃሌ ምንም ምትጎዲው ሳይመስሇው ይናገራታሌ፤በቃሎ
ምክንያት ሰባ አመት ቁሌቁሌ ጀሀነም ውስጥ ይወርዲሌ።"ቲርሚዝይ
ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 18
‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺟﻮﺍﺯ ﺯﻳﺎﺭﺓ ﺍﻟﻘﺒﻮﺭ ﻟﻠﺮﺟﺎﻝ ﻭﺍﻟﻨﺴﺎﺀ؟‬: ‫ﺱ‬
‫ " ﺯﻭﺭﻭﺍ ﺍﻟﻘﺒﻮﺭ ﻓﺈﻧﻬﺎ ﺗﺬﻛﺮﻛﻢ ﺑﺎﻵﺧﺮﺓ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﻴﻬﻘﻲ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬: ‫ﺝ‬
.

ጥያቄ 18፦ ሇወንዴም ሆነ ሇሴት መቃብርን መዘየር


(መጎብኘት)የተፇቀዯ ሇመሆኑ ማስረጃው ምንዴን ነው??
መሌስ ፦ ቀብር መዘየር እንዯሚቻሌ ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም
በሀዱሳቸው እንዱህ ብሇዋሌ፦"መቃብርን ዘይሩ በእርግጥ
እሱ(ቀብር) አኼራን ያስታውሳችኃሌ።" በይሀቅይ ዘግበውታሌ
‫‪የአቂዯቱ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም 19‬‬
‫ﺱ ‪ :‬ﻛﻴﻒ ﻳﻜﻮﻥ ﺍﻟﺪﺧﻮﻝ ﻓﻲ ﺍﻹﺳﻼﻡ؟‬
‫ﺝ ‪ :‬ﺑﺎﻟﻨﻄﻖ ﺑﺎﻟﺸﻬﺎﺩﺗﻴﻦ ﺍﻟﺪﺧﻮﻝ ﻓﻲ ﺍﻹﺳﻼﻡ‪ ،‬ﻭﻟﻴﺲ ﺑﻘﻮﻝ ﺃﺳﺘﻐﻔﺮ ﺍﻟﻠﻪ‪ ،‬ﺃﻣﺎ ﻗﻮﻝ‬
‫ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﺇﺧﺒﺎﺭًﺍ ﻋﻦ ﻧﻮﺡ ﺃﻧﻪ ﻗﺎﻝ ‪ } :‬ﻓﻘُﻠﺖُ ﺍﺳﺘَﻐﻔِﺮﻭﺍ ﺭﺑَّﻜُﻢ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﻧﻮﺡ ]‬
‫‪ ،‬ﻓﻤﻌﻨﺎﻩ ﺃﻥ ﻧﻮﺣًﺎ ﻃﻠﺐ ﻣﻦ ﻗﻮﻣﻪ ﺃﻥ ﻳﺪﺧﻠﻮﺍ ﻓﻲ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﺑﺎﻹﻳﻤﺎﻥ ﺑﺎﻟﻠﻪ ﻭﺑﻨﺒﻴﻪ‬
‫ﻧﻮﺡ ﻟﻴﻐﻔﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻟﻬﻢ ‪.‬‬
‫ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ ‪ " :‬ﺃﻣﺮﺕ ﺃﻥ ﺃﻗﺎﺗﻞ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﺣﺘﻰ ﻳﺸﻬﺪﻭﺍ ﺃﻥ ﻻ ﺇﻟﻪ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺃﻧﻲ ﺭﺳﻮﻝ‬
‫ﺍﻟﻠﻪ " ﻣﺘﻔﻖ ﻋﻠﻴﻪ ‪.‬‬

‫??‪ጥያቄ 19፦ ወዯ እስሌምና የሚገባው እንዳት ነው‬‬


‫)‪መሌስ፦ ወዯ እስሌምና የሚገባው ሁሇቱ የምስክር ሀረጎች (ሸሀዯተይን‬‬
‫‪በማሇት ነው። አስተግፉሩሎ በማሇት አይዯሇም ።‬‬
‫ﺃﻣﺎ ﻗﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﺇﺧﺒﺎﺭًﺍ ﻋﻦ ﻧﻮﺡ ﺃﻧﻪ ﻗﺎﻝ ‪ } :‬ﻓﻘُﻠﺖُ ﺍﺳﺘَﻐﻔِﺮﻭﺍ ﺭﺑَّﻜُﻢ ** [‬
‫ﺳﻮﺭﺓ ﻧﻮﺡ ] ‪،‬‬
‫‪የሚሇው አንቀፅ ኑህ አሇይሂ ሰሊም ህዝቦቻቸውን አሎህ ይምራቸው ዘንዴ‬‬
‫‪በአሎህና በነብዩህ ኑህ በማመን ወዯ እስሌምና እንዱገቡ ጠየቋቸው ማሇት‬‬
‫‪ነው።‬‬
‫‪ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦ሰዎች ከአሎህ በስተቀር‬‬
‫)‪በእውነት ሉገዙት የሚገባው ነገር እንዯላሇ እና እኔም(ነብዩ ሙሀመዴ‬‬
‫‪የአሎህ መሌዕክተኛ መሆኔን እስክመሰክሩ ዴረስ እንዴጋዯሊቸው‬‬
‫‪ታዝዣሇሁ።ቡኻሪና ሙስሉም ዘግበውታሌ‬‬
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም ፦ 20
. ‫ ﺑﻴّﻦ ﺣﻜﻢ ﻣﺪﺡ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ‬: ‫ﺱ‬
] ‫ } ﻭﺇﻧَّﻚَ ﻟﻌﻠﻰ ﺧُﻠُﻖٍ ﻋﻈﻴﻢٍ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻘﻠﻢ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬،‫ ﺟﺎﺋﺰ ﺑﺎﻹﺟﻤﺎﻉ‬: ‫ﺝ‬
.
‫ } ﻭﻋَﺰَّﺭُﻭﻩُ ﻭَﻧَﺼﺮﻭﻩُ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ ] ﻭﻣﻌﻨﻰ ﻋﺰﺭﻭﻩ‬: ‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ " ﺇﻥ ﺑﻌﺾ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ ﻣﺪﺣﻦ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﻋﻠﻴﻪ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ‫ﺃﺛﻨﻮﺍ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﻣﺪﺣﻮﻩ ﻭﻋﻈّﻤﻮﻩ‬
‫ ﻭﺛﺒﺖ‬،‫ " ﻳﺎ ﺣﺒﺬﺍ ﻣﺤﻤﺪ ﻣﻦ ﺟﺎﺭ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﺑﻦ ﻣﺎﺟﻪ‬: ‫ﺍﻟﺴﻼﻡ ﺑﻘﻮﻟﻬﻦ ﺃﻣﺎﻡ ﺍﻟﻨﺒﻲ‬
‫ﻣﺪﺡ ﺃﻛﺜﺮ ﻣﻦ ﺻﺤﺎﺑﻲ ﻟﻪ ﻛﺤﺴﺎﻥ ﺑﻦ ﺛﺎﺑﺖ ﻭﺍﻟﻌﺒﺎﺱ ﻭﻏﻴﺮﻫﻤﺎ ﻭﺍﻟﺮﺳﻮﻝ ﻟﻢ‬
‫ﻳﻨﻜﺮ ﺫﻟﻚ ﺑﻞ ﺍﺳﺘﺤﺴﻨﻪ‬
ጥያቄ 20፦ ነብዩን አሇይሂ ሶሊቱ ማወዯስ ብይኑ (ሁክሙ)ምንዴን ነው??
መሌስ፦ይህ ጉዲይ በኢጅማዕ የተፇቀዯ ነው አሎህም በተከበረው ቁርዒኑ
እንዱህ በማሇት ነብዩን አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሇም አወዴሷቸዋሌ
"በእርግጥም አንተ የታሊቅ ስነ ምግባር ባሇቤት ነህ"
በላሊም አንቀፅ
"እነዚያ እርሱን (መሌዕክተኛውን )ያወዯሱ ፣የረደ እንዱሁም ያከበሩ"
ከሀዱስ ዯግሞ የተወሰኑ ሴቶች ነብዩን አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም በግጥም ፉት
ሇፉታቸው ሁነው፦
"ሙሀመዴ በጣም ተወዲጅ ጎረቤት ናቸው"በማሇት አወዯስዋቸው። ኢብኑ
ማጃህ ዘግበውታሌ
እንዱሁም ዯግሞ እንዯ አባስና ሏሳን ኢብኑ ሳቢት ያለ ከአንዴ በሊይ
የሚሆኑ ሶሀበቶች ነብዩን አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም በማወዯሳቸው በሀዱስ
ተረጋግጧሌ። ነብዩም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም ዴርጊቱን አሌተቃወሙትም
።ይሌቁንስ ጥሩ ተግባር እንዯሆነ ገሌፀዋሌ።
የአቂዯቱሌ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም ፦ 21
. ‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﻋﺬﺍﺏ ﺍﻟﻘﺒﺮ‬: ‫ﺱ‬
. ‫ ﻳﺠﺐ ﺍﻹﻳﻤﺎﻥ ﺑﻌﺬﺍﺏ ﺍﻟﻘﺒﺮ ﻭﻫﻮ ﺛﺎﺑﺖ ﺑﺎﻹﺟﻤﺎﻉ ﻭﻣﻦ ﺃﻧﻜﺮﻩ ﻛﻔﺮ‬: ‫ﺝ‬
‫ } ﺍﻟﻨَّﺎﺭُ ﺗُﻌﺮَﺿﻮﻥَ ﻋﻠﻴﻬﺎ ﻏُﺪُﻭًّﺍ ﻭﻋَﺸِﻴًّﺎ ﻭﻳﻮﻡَ ﺗﻘﻮﻡُ ﺍﻟﺴﺎﻋﺔُ ﺃﺩﺧِﻠﻮﺍ‬: ‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ " ﺍﺳﺘﻌﻴﺬﻭﺍ ﺑﺎﻟﻠﻪ ﻣﻦ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫ﺀﺍﻝَ ﻓﺮﻋﻮﻥَ ﺃﺷﺪَّ ﺍﻟﻌﺬﺍﺏِ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﻏﺎﻓﺮ‬
. ‫ﻋﺬﺍﺏ ﺍﻟﻘﺒﺮ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 21፦ ስሇ መቃብር ቅጣት ተናገር


መሌስ፦የቀብር ቅጣት እንዲሇ ማመን ግዳታ ነው።ይህ ጉዲይ
በኢጅማዕ(በዐሇሞዎች የጋራ አቋም)የተረጋገጠ ነው።ስሇሆነም ይህንን የካዯ
ይከፍራሌ።
አሎህ በተከበረው ቁርዏን እንዱህ ብሎሌ፦
"ፉርዏውንና ተከታዮቹ ጥዋትና ማታ ወዯ እሳት ይቀርባለ ።ቂያማ ሲቆም
ዯግሞ የፉርዏውንን ተከታዮች ሀይሇኛ እሳት ውስጥ አስገቧቸው ይባሊሌ።"
ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦"ከቀብር ቅጣት በአሎህ
ተጠበቁ።"ቡኻሪይ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጒም 22

‫ ﻣﺎ ﻫﻮ ﺃﻭﻝ ﺍﻟﻤﺨﻠﻮﻗﺎﺕ؟‬: ‫ﺱ‬.


ٍّ‫ } ﻭﺟَﻌَﻠﻨﺎ ﻣِﻦَ ﺍﻟﻤﺎﺀِ ﻛُﻞَّ ﺷﻲﺀٍ ﺣﻲ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬،‫ ﺃﻭﻝ ﺍﻟﻤﺨﻠﻮﻗﺎﺕ ﺍﻟﻤﺎﺀ‬: ‫ﺝ‬
‫ " ﻛﻞ ﺷﻲﺀ ﺧُﻠﻖ ﻣﻦ ﺍﻟﻤﺎﺀ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﺑﻦ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻷﻧﺒﻴﺎﺀ‬
‫ﺣﺒﺎﻥ‬

ጥያቄ 22፦የፍጥረታት መጀመሪያ ምንዴን ነው??


መሌስ ፦የፍጥረት መጀመሪያ ውሀ ነው።
አሎህ በተከበረው ቁርዏኑ እንዱህ ብሎሌ፦
"አሎህ ሁለንም ነገር የፇጠረው ከውሀ ነው።"
ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም በሀዱሳቸው ፦"ሁለም ነገር ከውሀ
ተፇጠረ።" ኢብኑ ሂባን ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጒም 23
‫ ﻭﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﻭﺟﻮﺩ ﺑﺪﻋﺔ ﺣﺴﻨﺔ؟‬،‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﺃﻧﻮﺍﻉ ﺍﻟﺒﺪﻉ‬: ‫ﺱ‬
‫ ﺃﻣﺎ ﻣﻦ ﺣﻴﺚ ﺍﻟﺸﺮﻉ ﻓﺘﻨﻘﺴﻢ ﺇﻟﻰ ﺑﺪﻋﺔ‬،‫ ﺍﻟﺒﺪﻋﺔ ﻟﻐﺔ ﻫﻲ ﻛﻞ ﻣﺎ ﺃﺣﺪﺙ ﻋﻠﻰ ﻏﻴﺮ ﻣﺜﺎﻝ ﺳﺎﺑﻖ ﻟﻪ‬: ‫ﺝ‬
‫ } ﻭﺭَﻫﺒﺎﻧﻴَّﺔً ﺍﺑﺘَﺪﻋﻮﻫﺎ ﻣﺎ ﻛﺘﺒﻨﺎﻫﺎ ﻋﻠﻴﻬﻢ ﺇﻻ ﺍﺑﺘِﻐﺎﺀَ ﺭِﺿﻮﺍﻥِ ﺍﻟﻠﻪ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ﻫﺪﻯ ﻭﺑﺪﻋﺔ ﺿﻼﻟﺔ‬
‫ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﺪﺡ ﻓﻌﻞ ﺃﺗﺒﺎﻉ ﻋﻴﺴﻰ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﻣﻦ ﺍﻧﻘﻄﺎﻋﻬﻢ ﻋﻦ ﺍﻟﺸﻬﻮﺍﺕ ﻣﻤﺎ ﻟﻢ‬. ] ‫** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺤﺪﻳﺪ‬
‫ " ﻣﻦ ﺳﻦ ﻓﻲ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﺳﻨﺔ ﺣﺴﻨﺔ ﻓﻠﻪ ﺃﺟﺮﻫﺎ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬،‫ﻳﻔﺮﺽ ﻋﻠﻴﻬﻢ ﻭﺫﻟﻚ ﺍﺑﺘﻐﺎﺀ ﺭﺿﻮﺍﻥ ﺍﻟﻠﻪ‬
‫ ﻭﻗﺪ ﺃﺣﺪﺙ ﺍﻟﺼﺤﺎﺑﺔ ﻭﻣﻦ ﺑﻌﺪﻫﻢ ﻛﺜﻴﺮًﺍ ﻣﻦ ﺍﻷﻣﻮﺭ‬. ‫ﻭﺃﺟﺮ ﻣﻦ ﻋﻤﻞ ﺑﻬﺎ ﻣﻦ ﺑﻌﺪﻩ " ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ‬
‫ ﻭﺗﻨﻘﻴﻂ‬،‫ ﻭﺍﻻﺫﺍﻥ ﺍﻟﺜﺎﻧﻲ ﻟﺼﻼﺓ ﺍﻟﺠﻤﻌﺔ‬،‫ﺍﻟﺤﺴﻨﺔ ﻓﻲ ﺍﻟﺪﻳﻦ ﻭﺗﻠﻘﺘﻬﺎ ﺍﻷﻣﺔ ﺑﺎﻟﻘﺒﻮﻝ ﻛﻌﻤﻞ ﺍﻟﻤﺤﺎﺭﻳﺐ‬
‫ ﻭﻋﻤﻞ ﺍﻟﻤﻮﻟﺪ ﺍﻟﻨﺒﻮﻱ ﺍﻟﺸﺮﻳﻒ‬،‫ﺍﻟﻤﺼﺤﻒ‬
ጥያቄ 23፦ስሇ ቢዴዒ አይነቶች ተናገር ፤መሌካም ቢዴዒ ስሇ መኖሩስ ማስረጃው ምንዴን ነው
መሌስ፦ቢዴዒ በአረበኛ ቋንቋ ማንኛውም ከዚህ በፉት ያሌነበረና አዱስ የተገኘ ነገር ማሇት
ሲሆን።
ከሸሪዒ(ከእስሌምና )አኳያ ዯግሞ ቢዴዒ ሏስና(ጥሩ ቢዴዒ )እና ቢዴዒቱ ሰይዏህ (መጥፎ
ቢዴዒ) በሚሌ በሁሇት ክፍልች ይከፇሊሌ
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦በነዚያ ኢሳን በተከተለት ሰዎች ሌብ ውስጥ
እዝነትንና ርህራሄን አዯረግን።እነርሱም ምናኔን (ምንኩስናን)ጀመሯት።በነርሱ ሊይ ግዳታ
አዴርገንባቸው ሳይሆን የአሎህን ው�ዳታ ፇሌገው ነው።"

አሎህ በዚህ አንቀፅ ያመኑትን የኢሳን ህዝቦች ከስሜታዊ ነገራቶች በመራቅራቃቸው እንዱሁም
ምናኔን በመጀመራቸው አወዯሳቸው።ይህንን የጀመሩት አሎህ ግዳታ አዴርጎባቸው ሳይሆን
የአሎህን ውዳታ ሇማግኘት ነው።"
ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም በሀዱስ እንዱህ ብሇዋሌ ፦እስሌምና ውስጥ በመሌካም አርያነቱ
ሇሚጠቀስ መሌካም ተግባር ፇር ቀዲጅ የሆነ ሰው በዚህ በጎ ምግባሩ ምንዲ ያገኛሌ።እሱን
ተከትሇው የሰሩ ሰዎች የምያገኙት ምንዲ ይጻፍሇታሌ።" ሙስሉም ዘግበውታሌ
ሶሀበቶች ከነሱ በኃሊ የመጡት በዱን ውስጥ ብዙ መሌካም ነገሮችን ጀምረዋሌ ።ሙስሉሙ
ህብረተሰብም በመሌካምነቱ ተቀብልታሌ።
ሇምሳላ፦ሚህራቦችን መስራት፣
የጁሙዒ ሁሇተኛ አዛን ፤የቁርዒን ፉዯሊት ነጠብጣብ ማዴረግና የተከበረውን የነብዩ መውሉዴ
ማክበር ይገኙበታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 24

. ‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﺍﻟﻌﻤﻞ ﺑﺎﻟﺴﺤﺮ‬: ‫ﺱ‬


َّ‫ } ﻭﻣﺎ ﻛﻔﺮَ ﺳُﻠﻴﻤﺎﻥُ ﻭﻟﻜﻦ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ ﺍﻟﻌﻤﻞ ﺑﺎﻟﺴﺤﺮ ﺣﺮﺍﻡ‬: ‫ﺝ‬
" : ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬، ] ‫ﺍﻟﺸﻴﺎﻃﻴﻦَ ﻛﻔﺮﻭﺍ ﻳُﻌَﻠِّﻤﻮﻥَ ﺍﻟﻨَّﺎﺱَ ﺍﻟﺴِّﺤﺮَ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺒﻘﺮﺓ‬
‫ " ﺍﻟﺸﺮﻙ‬: ‫ ﻭﻣﺎ ﻫﻲ ﻳﺎ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ؟ ﻗﺎﻝ‬: ‫ﺍﺟﺘﻨﺒﻮﺍ ﺍﻟﺴﺒﻊ ﺍﻟﻤﻮﺑﻘﺎﺕ " ﻗﻴﻞ‬
. ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ‬..." ‫ﺑﺎﻟﻠﻪ ﻭﺍﻟﺴﺤﺮ‬

ጥያቄ 24፦ዴግምት (ሲህር) ስሇ መስራት ተናገር


መሌስ፦ ሲህር መስራት ሀራም ነው።
አሎሁ ተዏሊ እንዱህ ብሎሌ፦"ሱሇይማን አሌከፇረም ፤ሸይጧኖች ግን
ከፇሩ ፤ሰዎችንም ሲህር ያስተምራለ"
የአሎህ መሊዕክተኛ ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም "ሰባቱን አጥፉዎች
ራቁ "አለ። የአሎህ መሌዕክተኛ ሆይ !እነማን ናቸው? ብሇው
ሲጠይቋቸው "በአሎህ ማጋራት፣ሲህር ......."ብሇዋሌ።ሙስሉም
ዘግበውታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 25
‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺃﻥ ﻣﻦ ﺭﻣﻰ ﻭﺭﻗﺔ ﻓﻴﻬﺎ ﺍﺳﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻲ ﺍﻟﻘﺎﺫﻭﺭﺍﺕ ﺑﻘﺼﺪ‬: ‫ﺱ‬.
‫ﺍﻻﺳﺘﺨﻔﺎﻑ ﻳﻜﻔﺮ؟‬
‫ ﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﺭﻣﻲ ﻭﺭﻗﺔ ﻓﻴﻬﺎ ﺍﺳﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻲ ﺍﻟﻤﺴﺘﻘﺬﺭ ﻭﺍﻟﺬﻱ ﻳﻔﻌﻞ ﺫﻟﻚ‬: ‫ﺝ‬
. ‫ﺍﺳﺘﺨﻔﺎﻓًﺎ ﻳﻜﻔﺮ‬
َ‫ } ﻗُﻞ ﺃﺑﺎﻟﻠﻪِ ﻭﺀﺍﻳﺎﺗِﻪِ ﻛُﻨﺘﻢ ﺗﺴﺘﻬﺰﺀﻭﻥ * ﻻ ﺗﻌﺘﺬﺭﻭﺍ ﻗﺪْ ﻛﻔﺮﺗُﻢ ﺑﻌﺪ‬: ‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
. ] ‫ﺇﻳﻤﺎﻧِﻜُﻢ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺘﻮﺑﺔ‬
‫ ﻳﻜﻔﺮ ﻣﻦ ﺭﻣﻰ ﺍﻟﻤﺼﺤﻒ ﻓﻲ ﺍﻟﻘﺎﺫﻭﺭﺍﺕ ﻭﻟﻮ ﻟﻢ ﻳﻘﺼﺪ‬: ‫ﻗﺎﻝ ﺍﺑﻦ ﻋﺎﺑﺪﻳﻦ‬
‫ﺍﻻﺳﺘﺨﻔﺎﻑ ﻷﻥ ﻓﻌﻠﻪ ﻳﺪﻝ ﻋﻠﻰ ﺍﻻﺳﺘﺨﻔﺎﻑ‬

ጥያቄ 25 ፦ የአሎህ ስም ያሇበትን ወረቀት በንቀት ቆሻሻ ቦታ ሊይ


የወረወረ ሁክሙ ምንዴን ነው?

መሌስ፦ የአሎህ ስም ያሇበትን ወረቀት ከሚፀየፈት ቦታ ሊይ መጣሌ


አይፇቀዴም።ይህንን በንቀት መሌክ የሚያዯርግ ሰው ይከፍራሌ።
አሎሁ ተዏሊ በተከበረው ቁርዏኑ እንዱህ ይሊሌ፦"በአሎህ ሊይ በአንቀፆች
ሊይ በመሌዕክተኛው ሊይ ነው የምታሾፈት?ምክንያት አታቅርቡ
ካመናችሁ በኃሊ ከፍራችኃሌ በሊቸው።

ኢብኑ አቢዱን ፦ቁርዒንን ቆሻሻ ሊይ የወረወረ ሰው በንቀት መሌክ


ባይሆንም እንኳን ይከፍራሌ።ምክንያቱም ዴርጊቱ ንቀትን ስሇሚያሳይ(ስሇ
ሚያመሊክት) ነው። ብሇዋሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪትብ ትርጉም 26

‫ ﻣﺎ ﺣﻜﻢ ﺍﻟﻨﺬﺭ؟‬: ‫ﺱ‬


‫ ﺃﻣﺎ ﻣﺎ ﻫﻮ ﻣﺤﺮﻡ ﻓﻼ‬،‫ ﻳﺠﻮﺯ ﺍﻟﻨﺬﺭ ﻓﻴﻤﺎ ﻫﻮ ﻗﺮﺑﺔ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﻳﺠﺐ ﺍﻟﻮﻓﺎﺀ ﺑﻪ‬: ‫ﺝ‬
. ] ‫ } ﻳُﻮﻓﻮﻥَ ﺑﺎﻟﻨَّﺬﺭِ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻹﻧﺴﺎﻥ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ﻳﺠﻮﺯ ﻭﻻ ﻳﺠﺐ ﺍﻟﻮﻓﺎﺀ ﺑﻪ‬
" ‫ ﻭﻣﻦ ﻧﺬﺭ ﺃﻥ ﻳﻌﺼﻴﻪ ﻓﻼ ﻳﻌﺼﻪ‬،‫ " ﻣﻦ ﻧﺬﺭ ﺃﻥ ﻳﻄﻴﻊ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻠﻴﻄﻌﻪ‬: ‫ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
‫ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 26፦ ስሇት ( ነዝር ) ሁክሙ ምንዴን ነው??


መሌስ ፦ ወዯ አሎህ የሚያቃርብ ነገር ስሇት ይፇቀዲሌ።መሙሊቱም ግዳታ
ነው።ሀራም የሆነን ግን መሳለም መሙሊቱም አይፇቀዴም።
አሎሁ ተዏሊ በተከበረው ቁርዏኑ እንዱህ ይሇናሌ"እነዚያ ሙዕሚኖች
ስሇታቸውን ይሞሊለ።
ረሱሊችንም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦"አሎህን ሇመታዘዝ
የተሳሇ አሎህን ይታዘዝ፤ኃጥያት ሇመስራት የተሳሇ ኃጥያትን እንዲይሰራ።"
ቡኻሪይ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 27

‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺃﻥ ﺻﻮﺕ ﺍﻟﻤﺮﺃﺓ ﻟﻴﺲ ﻋﻮﺭﺓ؟‬: ‫ﺱ‬


، ] ‫ } ﻭﻗُﻠﻦَ ﻗﻮﻻً ﻣﻌﺮﻭﻓًﺎ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻷﺣﺰﺍﺏ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬: ‫ﺝ‬
‫ ﺳﻤﻌﺖ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ ﻣﻦ ﻓﻲ ﺃﺑﻲ ﺑﻜﺮ ﻭﻋﻤﺮ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺍﻷﺣﻨﻒ ﺑﻦ ﻗﻴﺲ‬: ‫ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
‫ ﺃﻱ ﻓﻢ ] ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺤﺎﻛﻢ ﻓﻲ‬: ‫ [ ﻓﻲ‬. ‫ﻭﻋﺜﻤﺎﻥ ﻭﻋﻠﻲ ﻛﻤﺎ ﺳﻤﻌﺘﻪ ﻣﻦ ﻓﻲ ﻋﺎﺋﺸﺔ‬
‫ﺍﻟﻤﺴﺘﺪﺭﻙ‬

ጥያቄ 27፦የሴት ዴምፅ ዏውራህ(መሰማት የላበትም )ሊሇመሆኑ ማስረጃው


ምንዴን ነው??

መሌስ፦አሎህ በቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦"መሌካም.ንግግርን ተናገሩ።"


አሕነፍ ኢብኑ ቀይስ እንዱህ ብሇዋሌ፦"ሀዱስን ከአቡበክር ሲዱቅ፣ከዐመር
፣ከዐስማን፣ከአሌይ አንዯበት ሰምቻሇሁ ከአይሻ አንዯበት እንዯሰማሁት ግን
ከማንም አሌሰማሁም።" አሌ ሃኪም በሙስተዴረክ ሊይ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 28
. ‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﺻﻔﺔ ﺍﻟﻜﻼﻡ ﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬: ‫ﺱ‬
} : ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ ﺍﻟﻠﻪ ﻳﺘﻜﻠﻢ ﻻ ﻛﻜﻼﻣﻨﺎ ﻛﻼﻣﻪ ﻟﻴﺲ ﺣﺮﻓًﺎ ﻭﻻ ﺻﻮﺗًﺎ ﻭﻻ ﻟﻐﺔ‬: ‫ﺝ‬
‫ ﻗﺎﻝ ﺍﻹﻣﺎﻡ ﺃﺑﻮ ﺣﻨﻴﻔﺔ ﻓﻲ ﺍﻟﻔﻘﻪ‬. ] ‫ﻭﻛﻠَّﻢَ ﺍﻟﻠﻪُ ﻣﻮﺳﻰ ﺗﻜﻠﻴﻤًﺎ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ‬
‫ " ﻭﻳﺘﻜﻠﻢ ﻻ ﻛﻜﻼﻣﻨﺎ ﻭﻧﺤﻦ ﻧﺘﻜﻠﻢ ﺑﺎﻵﻻﺕ ﻭﺍﻟﺤﺮﻭﻑ ﻭﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬: ‫ﺍﻷﺑﺴﻂ‬
". ‫ﻳﺘﻜﻠﻢ ﺑﻼ ﺀﺍﻟﺔ ﻭﻻ ﺣﺮﻭﻑ‬

ጥያቄ 28፦ስሇ አሎህ የንግግር ባህሪ ተናገር

መሌስ፦አሎህ የመናገር ባህሪ አሇው።እንዯኛ ንግግር ግን አይዯሇም


።ንግግሩ ፉዯሌም ሆነ ዴምፅ አይዯሇም።
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦"አሎህ ሙሳን ማናገርን
አናገራቸው።
ኢማሙ አቡ ሏኒፍ" አሌ ፉቅሁሌ አብሰጥ "በተሰኘው ኪታባቸው ሊይ
እንዱህ አለ፦
"አሎህ የንግግር ባህሪ አሇው።ነገር ግን ንግግሩ እንዯኛ አይዯሇም።እኛ
የምንናገረው በፉዯሌ እንዱሁም የተሇያዩ መሳሪያዎችን (ምሊስ፣ጉሮሮ፣
ሊንቃ...)በመጠቀም ሲሆን አሎህ ግን ያሇምንም መሳሪያና ያሇ ፉዯሊት
ይናገራሌ።"
‫‪የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 29‬‬
‫ﺱ ‪ :‬ﻣﺎ ﻣﻌﻨﻰ ﻗﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ‪ } :‬ﺍﻟﺮَّﺣﻤﻦُ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻌﺮﺵِ ﺍﺳﺘﻮﻯ ** ؟‬
‫ﺝ ‪ :‬ﻗﺎﻝ ﺍﻹﻣﺎﻡ ﻣﺎﻟﻚ ‪ :‬ﺍﺳﺘﻮﻯ ﻛﻤﺎ ﻭﺻﻒ ﻧﻔﺴﻪ ﻭﻻ ﻳﻘﺎﻝ ﻋﻨﻪ ﻛﻴﻒ ﻭﻛﻴﻒ ﻋﻨﻪ ﻣﺮﻓﻮﻉ ‪.‬‬
‫ﻭﺍﻟﻜﻴﻒ ﺻﻔﺔ ﺍﻟﻤﺨﻠﻮﻕ ﻭﻣﻦ ﺻﻔﺔ ﺍﻟﻤﺨﻠﻮﻕ ﺍﻟﺠﻠﻮﺱ ﻭﺍﻻﺳﺘﻘﺮﺍﺭ ﻭﺍﻟﻤﻜﺎﻥ ﻭﺍﻟﺠﻬﺔ‪ ،‬ﻭﻗﺎﻝ‬
‫ﺍﻟﻘﺸﻴﺮﻱ ﺍﺳﺘﻮﻯ ﺃﻱ ﺣﻔﻆ ﻭﻗﻬﺮ ﻭﺃﺑﻘﻰ ﻭﻻ ﻳﺠﻮﺯ ﺍﻋﺘﻘﺎﺩ ﺃﻧﻪ ﺟﺎﻟﺲ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻌﺮﺵ ﻷﻥ ﻫﺬﻩ‬
‫ﻋﻘﻴﺪﺓ ﺍﻟﻴﻬﻮﺩ ﻓﻴﻬﺎ ﺗﻜﺬﻳﺐ ﻟﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ‪ } :‬ﻓﻼ ﺗَﻀﺮِﺑﻮﺍ ﻟﻠﻪِ ﺍﻻﻣﺜﺎﻝَ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺤﻞ ] ‪.‬‬
‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ ‪ } :‬ﻭﺑَﺮﺯﻭﺍ ﻟﻠﻪِ ﺍﻟﻮﺍﺣﺪِ ﺍﻟﻘﻬَّﺎﺭِ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺇﺑﺮﺍﻫﻴﻢ ] ‪ ،‬ﻭﻗﺎﻝ ﺍﻹﻣﺎﻡ ﻋﻠﻲ ‪ " :‬ﺇﻥ‬
‫ﺍﻟﻠﻪ ﺧﻠﻖ ﺍﻟﻌﺮﺵ ﺇﻇﻬﺎﺭًﺍ ﻟﻘﺪﺭﺗﻪ ﻭﻟﻢ ﻳﺘﺨﺬﻩ ﻣﻜﺎﻧًﺎ ﻟﺬﺍﺗﻪ " ﺭﻭﺍﻩ ﺃﺑﻮ ﻣﻨﺼﻮﺭ ﺍﻟﺒﻐﺪﺍﺩﻱ ‪.‬‬
‫‪ጥያቄ 29፦‬‬
‫"ﺍﻟﺮَّﺣﻤﻦُ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻌﺮﺵِ ﺍﺳﺘﻮﻯ ** ؟‬
‫??‪የሚሇውን አንቀፅ ትርጉም ምንዴን ነው‬‬
‫‪መሌስ፦ኢማም ማሉክ እንዱህ ብሇዋሌ፦" አሌ ረህማን በአርሽ ሊይ እራሱን‬‬
‫‪እንዯገሇፀው ኢስቲዋዕ አዴርጓሌ።እንዳት አይባሊም እንዳት የሚሇው ጥያቄ ሇአሎህ‬‬
‫"‪ተገቢ አይዯሇም።‬‬
‫‪ከይፍ የፍጡር ባህሪ ነው።ከፍጡር ባህሪያት ውስጥ መቀመጥ ፣መዯሊዯሌ ፣ቦታ እና‬‬
‫‪አቅጣጫ ይገኙበታሌ።‬‬
‫" ‪ኢማሙ ቁሸይሪይ‬ﺍﺳﺘﻮﻯ" ‪ማሇት ጠበቀ ፣ተቆጣጠረ ፣አቆየ ማሇት ነው።ብሇዋሌ‬‬
‫‪አርሽ ሊይ ተቀምጧሌ ብል ማመን አይፇቀዴም ።ምክንያቱም ይህ የአይሁድች እምነት‬‬
‫‪ነው።‬‬
‫‪እንዱሁም፦‬‬
‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ ‪ } :‬ﻓﻼ ﺗَﻀﺮِﺑﻮﺍ ﻟﻠﻪِ ﺍﻻﻣﺜﺎﻝَ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺤﻞ‬
‫‪የሚሇውን ዏያ ያስተባብሊሌ‬‬
‫‪አሎሁ ተዏሊ እንዱህ ብሎሌ፦‬‬
‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ ‪ } :‬ﻭﺑَﺮﺯﻭﺍ ﻟﻠﻪِ ﺍﻟﻮﺍﺣﺪِ ﺍﻟﻘﻬَّﺎﺭِ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺇﺑﺮﺍﻫﻴﻢ ]‬
‫‪እንዱሁም ኢማሙ አሌይ እንዱህ ብሇዋሌ፦"አሎህ አርሽን የፇጠረው ችልታውን ይፊ‬‬
‫‪ሇማዴረግ እንጂ ሇራሱ ቦታ ሉያዯርገው አይዯሇም።" አቡ መንሱር አሌ ባግዲዴይ‬‬
‫‪"አሌ ፇርቅ በይነሌ ፉረቅ"በተሰኘው ኪታባቸው ሊይ ዘግበውታሌ‬‬
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጕም 30
. ‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﺍﻟﻘﺪﺭ‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻛﻞ ﺷﻲﺀ ﻳﺤﺼﻞ ﻓﻲ ﻫﺬﻩ ﺍﻟﺪﻧﻴﺎ ﻣﻦ ﺧﻴﺮ ﺃﻭ ﺷﺮ ﻣﻦ ﻃﺎﻋﺔ ﺃﻭ ﻣﻌﺼﻴﺔ ﻣﻦ‬: ‫ﺝ‬
‫ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻭﺍﻹﻳﻤﺎﻥ ﻭﺍﻟﻄﺎﻋﺔ ﺑﺘﻘﺪﻳﺮﻩ‬،‫ﺇﻳﻤﺎﻥ ﺃﻭ ﻛﻔﺮ ﺑﺘﻘﺪﻳﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﻣﺸﻴﺌﺘﻪ ﻭﻋﻠﻤﻪ‬
‫ ﺃﻣﺎ ﺍﻟﺸﺮ ﻭﺍﻟﻤﻌﺼﻴﺔ ﻭﺍﻟﻜﻔﺮ ﻓﺒﺘﻘﺪﻳﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﻟﻴﺲ ﺑﻤﺤﺒﺘﻪ ﻭﻟﻴﺲ‬،‫ﻭﻣﺤﺒﺘﻪ ﻭﺭﺿﺎﻩ‬
َّ‫ } ﺇﻧَّﺎ ﻛُﻞ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ ﻭﻻ ﻳﻮﺻﻒ ﺗﻘﺪﻳﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺬﻱ ﻫﻮ ﺻﻔﺘﻪ ﺑﺎﻟﺸﺮ‬،‫ﺑﺮﺿﺎﻩ‬
‫ " ﻛﻞ ﺷﻲﺀ ﺑﻘﺪﺭ ﺣﺘﻰ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫ﺷﻲﺀٍ ﺧﻠﻘﻨﺎﻩُ ﺑﻘﺪﺭٍ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻘﻤﺮ‬
‫ﺍﻟﻌﺠﺰ ﻭﺍﻟﻜﻴﺲ " ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ‬

ጥያቄ 30፦ስሇ ቀዴር ተናገር?


መሌስ፦በዚች ደንያ ሊይ የሚከሰተው ማንኛውም ነገር ኸይርም ይሁን
ሸር፤አሎህን መታዘዝም ሆነ ወንጀሌ፣ ማመንም ሆነ መካዴ፤ የሚከሰተው
በአሎህ ውሳኔ ፍሊጎትና እውቀት ነው።ኸይር እና እምነት
እንዱሁም.መታዘዝ በውሳኔው በውዳታው እና በተቀባይነቱ ይከሰታሌ።ሸር
ሀጢያትና ክህዯት በአሎህ ውሳኔ ሲከሰት ውዳታ እና ተቀይነት
የሇውም።ባህሪው የሆነው የአሎህ ውሳኔ በመጥፎነት አይገሇፅም።
አሎህ በተከበረው ቁርዏኑ እንዱህ ብሎሌ፦"አሎህ ሁለንም ነገር የፇጠረ
በቀዯር ነው።"
ረሱሌ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦"ሁለም ነገር በቀዯር ወይም
በውሳኔው ነው፣ሞኝነትና ብሌህነትም ቢሆን "ሙስሉም ዘግበውታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም :- 31

‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺃﻥ ﻣﺼﺎﻓﺤﺔ ﺍﻟﺮﺟﻞ ﻟﻠﻤﺮﺃﺓ ﺍﻻﺟﻨﺒﻴﺔ ﺣﺮﺍﻡ؟‬: ‫ﺱ‬


‫ " ﻷﻥ ﻳُﻄﻌﻦ ﺃﺣﺪﻛﻢ ﺑﺤﺪﻳﺪﺓ ﻓﻲ ﺭﺃﺳﻪ ﺧﻴﺮ ﻟﻪ ﻣﻦ ﺃﻥ ﻳﻤﺲ ﺍﻣﺮﺃﺓ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬: ‫ﺝ‬
‫ " ﻭﺯﻧﻰ ﺍﻟﻴﺪ ﺍﻟﺒﻄﺶ‬: ‫ ﻭﻗﺎﻝ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺼﻼﺓ ﻭﺍﻟﺴﻼﻡ‬،‫ﻻ ﺗﺤﻞ ﻟﻪ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺪﺍﺭﻗﻄﻨﻲ‬
. ‫" ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 31፦ ወንዴ ሌጅ ባዲ የሆነችን ሴት መጨበጡ ሏራም መሆኑን


ማስረጃው ምንዴን ነው?
መሌስ ፦ነብያችን ሶሇሎሁ አሇይሂ ወሰሇም እንዱህ ብሇዋሌ
"ከእናንተ አንዲችሁ የማትፇቀዴሇትን ሴት ከሚጨብጥ በብረት በራሱ ሊይ
ቢወጋ ይሻሇዋሌ"ዲሩ ቁጥንይ ዘግበውታሌ
ነብያችን ሶሇሎሁ አሇይሂ ወሰሇም እንዱህ ብሇዋሌ
"የእጅ ዝሙት (የማትፇቀዴሇትን)መጨበጥ ነው"ቡኻሪይ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም :- 32
. ‫ ﺗﻜﻠﻢ ﻋﻦ ﻗﺮﺍﺀﺓ ﺍﻟﻘﺮﺀﺍﻥ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻤﻴﺖ‬: ‫ﺱ‬
[ ** َ‫ } ﻭﺍﻓﻌﻠﻮﺍ ﺍﻟﺨَﻴْﺮ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬،‫ ﻗﺮﺍﺀﺓ ﺍﻟﻘﺮﺀﺍﻥ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻤﻴﺖ ﺟﺎﺋﺰﺓ‬: ‫ﺝ‬
‫ " ﺍﻗﺮﺀﻭﺍ ﻋﻠﻰ ﻣﻮﺗﺎﻛﻢ ﻳﺲ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﺑﻦ ﺣﺒﺎﻥ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺤﺞ‬
‫ " ﻟﻮ ﻗﺮﺀﻭﺍ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺍﻟﺸﺎﻓﻌﻲ‬. ‫ ﻭﺇﺟﻤﺎﻉ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﺤﻖ ﻋﻠﻰ ﺟﻮﺍﺯﻩ ﻭﻧﻔﻌﻪ‬،‫ﻭﺻﺤﺤﻪ‬
" ‫ﻋﻨﺪ ﻗﺒﺮﻩ ﺷﻴﺌًﺎ ﻣﻦ ﺍﻟﻘﺮﺀﺍﻥ ﻛﺎﻥ ﺣﺴﻨًﺎ ﻭﻟﻮ ﻗﺮﺀﻭﺍ ﺍﻟﻘﺮﺀﺍﻥ ﻛﻠﻪ ﻛﺎﻥ ﺃﺣﺴﻦ‬
‫ﻧﻘﻠﻪ ﺍﻟﻨﻮﻭﻱ ﻓﻲ ﺭﻳﺎﺽ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ‬

ጥያቄ 32፦ሇሞተ ሰው ቁርዒንን ስሇ ማንበብ ተናገር፦


መሌስ፦ሇሞተ ሰው ቁርዒንን ማንበብ ይፇቀዲሌ
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ
"መሌካምን ስሩ«

የአሎህ መሌዕክተኛ እንዱህ ብሇዋሌ"በሙታኖቻችሁ ሊይ የያሲን ምዕራፍ


አንብቡ"ኢብኑ ሂባን በሶሂህነት ዯረጃ ዘግበውታሌ
የተፇቀዯ መሆኑና መጥቀሙ የእውነት ባሇቤቶች የጋራ አቋም ነው።
ኢማሙ ሻፉዕይ እንዱህ ብሇዋሌ፦
"ሟቹ መቃብር ዘንዴ ከቁርዒን የተወሰነ ቢያነቡ ዯግሞ ይበሌጥ የተሻሇ
ነው"ኢማሙ ነወውይ በሪያደ ሷሉሂን ሊይ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም :- 33
‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺟﻮﺍﺯ ﺍﻧﺘﻔﺎﻉ ﺍﻟﻤﻴﺖ ﺑﺎﻟﺼﺪﻗﺔ؟‬: ‫ﺱ‬
‫ " ﺇﺫﺍ ﻣﺎﺕ ﺍﺑﻦ ﺀﺍﺩﻡ ﺍﻧﻘﻄﻊ ﻋﻤﻠﻪ ﺇﻻ ﻣﻦ ﺛﻼﺙ ﺻﺪﻗﺔ ﺟﺎﺭﻳﺔ ﻭﻋﻠﻢ ﻳﻨﺘﻔﻊ ﻟﻪ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬: ‫ﺝ‬
‫ ﻣﻌﻨﺎﻩ ﺃﻥ ﻫﺬﺍ ﻣﻤﺎ ﻳﻨﺘﻔﻊ ﺑﻪ ﺍﻟﻤﺴﻠﻢ ﻣﻤﺎ ﻳﻜﻮﻥ ﻫﻮ ﺳﺒﺒًﺎ‬،‫ﻭﻭﻟﺪ ﺻﺎﻟﺢ ﻳﺪﻋﻮ ﻟﻪ " ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ‬
‫ ﺃﻱ ﻣﺎ‬، ] ‫ } ﻭﺃﻥ ﻟﻴﺲَ ﻟﻺﻧﺴﺎﻥِ ﺇﻻ ﻣﺎ ﺳﻌﻰ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺠﻢ‬: ‫ ﻭﻛﺬﻟﻚ ﻗﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ﻓﻴﻪ‬
‫ﻳﻜﻮﻥ ﻣﻦ ﻓﻌﻠﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﺍﻧﺘﻔﻊ ﺑﻪ ﻭﻣﺎ ﻣﻦ ﺇﺣﺴﺎﻥ ﻏﻴﺮﻩ ﺇﻟﻴﻪ ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻣﻦ ﻓﻌﻠﻪ ﺍﻧﺘﻔﻊ ﺑﻪ‬
‫ﺑﻔﻀﻞ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺫﻟﻚ ﻛﺼﻼﺓ ﺍﻟﺠﻨﺎﺯﺓ ﻟﻴﺴﺖ ﻣﻦ ﻓﻌﻞ ﺍﻟﻤﻴﺖ ﻭﻳﻨﺘﻔﻊ ﺑﻬﺎ ﻭﻛﺪﻋﺎﺀ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ‬
‫ " ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻋﻠّﻤﻪ‬: ‫ﻟﻐﻴﺮﻩ ﻟﻴﺲ ﻣﻦ ﻓﻌﻞ ﻫﺬﺍ ﺍﻟﻐﻴﺮ ﻭﻳﻨﺘﻔﻊ ﺑﻪ ﻛﻘﻮﻟﻪ ﻓﻲ ﺩﻋﺎﺋﻪ ﻻﺑﻦ ﻋﺒﺎﺱ‬
‫ﺍﻟﺤﻜﻤﺔ ﻭﺗﺄﻭﻳﻞ ﺍﻟﻜﺘﺎﺏ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 33፦የሞተ ሰው በሶዯቃ እንዯሚጠቀም ማስረጃው ምንዴን ነው?

መሌስ ፦ ነብዩ ሶሇሎሁ አሇይሂ ወሰሇም እንዱህ ብሇዋሌ"የሰው ሌጅ ሲሞት ሶስት


ነገሮች ሲቀሩ ስራው ይቋረጣሌ ።የማይቋረጥ ሰዯቃ ሇምሳላ ሙስሉሞች
ሇሚጠቀሙት ነገራቶችን መገንባት ሇምሳላ መስጅዴን መገንባት፣የሚጠቀሙበት
እውቀትና ደዏዕ የሚያዯርግሇት ሷሉህ ሌጅ።ሙስሉም ዘግበውታሌ።
አሎሁ ተዏሊ እንዱህ ብሎሌ"አንዴ ሰው ከስራው ጥሩ በሆነው ይጠቀማሌ፤እንዯዚሁ
ላሊ ሰው በሚውለሇትና የሱ ባሌሆነውም ስራው በአሎህ ችሮታ ይጠቀማሌ ማሇት
ነው።ይኸውም እንዯ ሰሊተ ጀናዛ በመሳሰሇ ነው የሟቹ ስራ አይዯሇም ሆኖም
ይጠቀምበታሌ ።እንዱሁም ነብያችን አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም ሇላሊ ሰው እንዲዯረጉት
ደዏዕ ነው ።ይህ ሰው ይጠቀምበታሌ
ሇምሳላ ከደዏዎች ውስጥ ሇኢብኑ ዏባስ "አሎህ ሆይ ጥበብና ቁርዏንን ታዕዊሌ
ማዴረግን አሳውቀው ።ማሇታቸው ነው ቡኻሪይ ዘግበውታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም :- 34

‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺃﻧﻪ ﻳﺠﻮﺯ ﻗﻴﺎﻡ ﺭﻣﻀﺎﻥ ﺑﺄﻛﺜﺮ ﻣﻦ ﺇﺣﺪﻯ ﻋﺸﺮﺓ ﺭﻛﻌﺔ؟‬: ‫ﺱ‬
. ] ‫ } ﻭﺍﻓﻌﻠﻮﺍ ﺍﻟﺨﻴﺮَ ﻟﻌﻠَّﻜُﻢ ﺗُﻔﻠِﺤﻮﻥ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺤﺞ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬: ‫ﺝ‬
" : ‫ ﻭﺭﻭﻯ ﻣﺴﻠﻢ‬. ‫ " ﺻﻼﺓ ﺍﻟﻠﻴﻞ ﻣﺜﻨﻰ ﻣﺜﻨﻰ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬: ‫ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
. ‫ﺍﻟﺼﻼﺓ ﺧﻴﺮٌ ﻣﻮﺿﻮﻉ ﻓﻤﻦ ﺷﺎﺀ ﺍﺳﺘﻘﻞ ﻭﻣﻦ ﺷﺎﺀ ﺍﺳﺘﻜﺜﺮ‬

ጥያቄ 34፦በረመዶን ሇሉት ከአስራ አንዴ ረከዏ በሊይ መስገዴ


እንዯሚቻሌ ማስረጃው ምንውን ነው ?
መሌስ ፦አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦"መሌካምን ስሩ ትዴኑ
ዘንዴ"
ሀዱስ ፦በሇሉት የሚሰገዴ ሶሊት ሁሇት ሁሇት ረከዏ ነው ።ቡኻሪይ
ዘግበውታሌ
ሙስሉም ዯግሞ የዘገቡት እንዱህ ይሊሌ"ሶሊት ጥሩ ምግባር ነው የፇሇገ
ያሳንስ የፇሇገ ዯግሞ ያብዛ ።"
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም፦ 35

‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺟﻮﺍﺯ ﺍﺳﺘﻌﻤﺎﻝ ﺍﻟﺪﻑ؟‬: ‫ﺱ‬


‫ ﺇﻧﻲ ﻧﺬﺭﺕ ﺇﻥ ﺭﺩﻙ ﺍﻟﻠﻪ ﺳﺎﻟﻤًﺎ ﺃﻥ‬: ‫ " ﺃﻥ ﺍﻣﺮﺃﺓ ﻗﺎﻟﺖ ﻟﻠﺮﺳﻮﻝ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬: ‫ﺝ‬
‫ ﺇﻥ ﻛﻨﺖ ﻧﺬﺭﺕ ﻓﺄﻭﻓﻲ ﺑﻨﺬﺭﻙ " ﺭﻭﺍﻩ ﺃﺑﻮ ﺩﺍﻭﺩ‬: ‫ ﻗﺎﻝ‬،‫ﺃﺿﺮﺏ ﺑﺎﻟﺪﻑ ﺑﻴﻦ ﻳﺪﻳﻚ‬

ጥያቄ 35፦ዴቤን መጠቀም እንዯሚቻሌ ማስረጃው ምንዴን ነው??

መሌስ፦ ሀዱስ፦ "አንዱንት ሴት ሇነብያችን ሶሊሎሁ አሇይሂ ወሰሇም "አሎህ


እርሶን በሰሊም ከመሇሶት ፉት ሇፉትዎ ዴቤ ሇመምታት ተስያሇሁ"
አሇቻቸው።እሳቸው "ከተሳካሌሽ ስሇትሽን ሙይ "አሎት አቡ ዲውዴ
ዘግበውታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም :- 36

‫ ﻣﻦ ﻫﻮ ﺃﻭﻝ ﺍﻷﻧﺒﻴﺎﺀ ﻭﺍﻟﺮﺳﻞ؟‬: ‫ﺱ‬


. ‫ ﺃﻭﻝ ﺍﻷﻧﺒﻴﺎﺀ ﻭﺍﻟﺮﺳﻞ ﺀﺍﺩﻡ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ‬: ‫ﺝ‬
: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫ } ﺇﻥَّ ﺍﻟﻠﻪَ ﺍﺻﻄﻔﻰ ﺀﺍﺩﻡَ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺀﺍﻝ ﻋﻤﺮﺍﻥ‬: ‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫" ﺀﺍﺩﻡ ﻓﻤﻦ ﺳﻮﺍﻩ ﻣﻦ ﺍﻷﻧﺒﻴﺎﺀ ﺗﺤﺖ ﻟﻮﺍﺋﻲ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﻘﻴﺎﻣﺔ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺘﺮﻣﺬﻱ‬

ጥያቄ 36፦የነብያት እና የረሱልች መጀመሪያ ማን ናቸው??

መሌስ፦የነብያት እና የሩሱልች መጀመሪያ አዯም ናቸው።


አሎሁ ተዏሊ እንዱህ ብሎሌ፦"አሎህ አዯምን (ሇመሌዕክተኝነት)መረጠ።"
መሌዕክተኛው አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦አዯምም ሆኑ
ከሳቸው ላሊ ያለት ነብያት የቂያማ እሇት ከአርማየ ስር ናቸው
።"ቲርሚዝይ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም: – 37

‫ ﻣﺎﺫﺍ ﻳﺠﺐ ﻟﻸﻧﺒﻴﺎﺀ ﻭﻣﺎﺫﺍ ﻳﺴﺘﺤﻴﻞ ﻋﻠﻴﻬﻢ؟‬: ‫ﺱ‬


‫ ﻳﺠﺐ ﺃﻥ ﻳﻜﻮﻧﻮﺍ ﻣﺘﺼﻔﻴﻦ ﺑﺎﻟﺼﺪﻕ ﻭﺍﻷﻣﺎﻧﺔ ﻭﺍﻟﻔﻄﺎﻧﺔ ﻭﺍﻟﻌﻔﺔ ﻭﺍﻟﺸﺠﺎﻋﺔ‬: ‫ﺝ‬
‫ﻭﺍﻟﻔﺼﺎﺣﺔ ﻭﻳﺴﺘﺤﻴﻞ ﻋﻠﻴﻬﻢ ﺍﻟﻜﺬﺏ ﻭﺍﻟﺨﻴﺎﻧﺔ ﻭﺍﻟﺮﺫﺍﻟﺔ ﻭﺍﻟﺰﻧﻰ ﻭﺳﺎﺋﺮ ﺍﻟﻜﺒﺎﺋﺮ‬
[ ** ‫ } ﻭﻛُﻼً ﻓَﻀَّﻠﻨﺎ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻌﺎﻟﻤﻴﻦ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬،‫ﻭﺍﻟﻜﻔﺮ ﻗﺒﻞ ﺍﻟﻨﺒﻮﺓ ﻭﺑﻌﺪﻫﺎ‬
‫ " ﻣﺎ ﺑﻌﺚ ﺍﻟﻠﻪ ﻧﺒﻴًﺎ ﺇﻻ ﺣﺴﻦ ﺍﻟﻮﺟﻪ ﺣﺴﻦ‬: ‫ ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬. ] ‫ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻷﻧﻌﺎﻡ‬
. ‫ﺍﻟﺼﻮﺕ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺘﺮﻣﺬﻱ‬

ጥያቄ 37፦ ሇነብያት ግዳታ የሚሆኑ ነገራቶች ምንዴን ናቸው?ሇእነሱስ


የማይገቡትስ እነማን ናቸው??
መሌስ፦ነብያት ሁለ በእውነተኝነት ፣በታማኝነት፣በብሌህነት፣በጥብቅነት
፣በጀግንነትና በአንዯበ ርቱ የሚገሇፁ ናቸው።ከነብይነት በፉትም ሆነ
ከነብይነት በኃሊ ውሸት፣መክዲት፣ቅላታምነት፣ዝሙተኝነት እንዱሁም
ላልች ኃጢያቶችና ኩፍር ሇነሱ አይገቡም።
አሎህ በቁርዒን ሊይ እንዱህ ብሎሌ፦"አሎህ ነብያትን ከፍጡራን ሁለ
አሌቋቸዋሌ።"

መሌዕክተኛው አሇይሂ ሶሊቱ ወሠሊም እንዱህ አለ"አሎህ አንዴም ነብይ


መሌኩና ዴምፁ የሚያምር ቢሆን እንጂ አሊከም ።"ቲርሚዚይ
ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 38

‫ } ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ ** ؟‬: ‫ ﻣﺎ ﻣﻌﻨﻰ ﻗﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬: ‫ﺱ‬


‫ ﻓﺎﻟﻠﻪ ﻻ ﻳَﺤُﻞّ ﻓﻲ ﺷﻲﺀ ﻭﻻ ﻳﻨﺤﻞ‬. ‫ ﻣﻌﻨﺎﻩ ﻧﻔﻲ ﺍﻟﻤﺎﺩﻳﺔ ﻭﺍﻻﻧﺤﻼﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻠﻪ‬: ‫ﺝ‬
‫ " ﻣﻦ ﺯﻋﻢ ﺃﻥ ﺍﻟﻠﻪ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺍﻹﻣﺎﻡ ﺟﻌﻔﺮ ﺍﻟﺼﺎﺩﻕ‬. ‫ﻣﻨﻪ ﺷﻲﺀ ﻭﻻ ﻳﺤﻞ ﻓﻴﻪ ﺷﻲﺀ‬
‫ﻓﻲ ﺷﻲﺀ ﺃﻭ ﻣﻦ ﺷﻲﺀ ﺃﻭ ﻋﻠﻰ ﺷﻲﺀ ﻓﻘﺪ ﺃﺷﺮﻙ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﻘﺸﻴﺮﻱ ﻓﻲ ﺍﻟﺮﺳﺎﻟﺔ‬
. ‫ﺍﻟﻘﺸﻴﺮﻳﺔ‬

ጥያቄ 38፦
** ‫ } ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ‬: ‫ﻗﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
የሚሇው አንቀጽ ትርጉም ምንዴን ነው??
መሌስ ፦ ትርጉሙ "አሎህ የአንዴ ነገር መስረትም ሆነ ከአንዴ ነገር የወጣ
አይዯሇም ማሇት ነው።
አሎህ አንዴ ነገር ሊይ አይሰፍርም፤ከርሱ ሊይም አንዴም ነገር አይሰፍርበትም
።ኢማም ጃዕፇር አሌ- ሷዱቅ እንዱህ ብሇዋሌ" አሎህ በአንዴ ነገር ውስጥ
ነው ያሇ ወይም ከአንዴ ነገር የወጣ ነው ወይም ከአንዴ ነገር በሊይ ነው ያሇ
በርግጥ አሻርኳሌ ።"አሌ ቁሸይርይ በ"አሌ ሪሳሇት አሌ ቁሸይርያ" ዘግበውታሌ
የአቂዯቱሌ ሙስሉም ኪታብ ትርጉም ፦ 39

‫ ﺗﺠﻮﺯ ﺍﻟﺼﻼﺓ‬: ‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺟﻮﺍﺯ ﺍﻟﺼﻼﺓ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺑﻌﺪ ﺍﻷﺫﺍﻥ؟ ﺝ‬: ‫ﺱ‬
َ‫ } ﺇﻥَّ ﺍﻟﻠﻪ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ‫ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺑﻌﺪ ﺍﻻﺫﺍﻥ ﻭﻻ ﻳﻠﺘﻔﺖ ﺇﻟﻰ ﻣﻦ ﺣﺮﻡ ﺫﻟﻚ‬
‫ﻭﻣﻼﺋﻜﺘَﻪُ ﻳُﺼَﻠُّﻮﻥَ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻨَّﺒﻲّ ﻳﺎ ﺃﻳُّﻬﺎ ﺍﻟﺬﻳﻦَ ﺀﺍﻣﻨﻮﺍ ﺻَﻠُّﻮﺍ ﻋﻠﻴﻪِ ﻭﺳﻠِّﻤﻮﺍ ﺗﺴﻠﻴﻤًﺎ‬
] ‫** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻷﺣﺰﺍﺏ‬

ጥያቄ 39፦ከአዛን በኃሊ በነብዩ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም ሊይ ሰሇዋት


ማውረደ እንዯሚቻሌ ማስረጃው ምንዴን ነው?? መሌስ፦ከአዛን በኃሊ
በነብዩ አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም ሊይ ሰሇዋት ማውረዴ ይቻሊሌ።ይህንን
ክሌክሌ ነው የሚሌ ንግግሩ ተቀባይነት የሇውም። አሎህ በተከበረው
ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦ "አሎህ እና መሊዕክቱ በነብዩ ሊይ ሰሇዋትን
ያወርዲለ።እንናንተ ያመናችሁ ሆይ!በነብዩ ሊይ ሰሊትና ሰሊም አውርደ።"
ረሱሌም አሎይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦"አዛን የሚያዯርግን
ስትሰሙ እሱ እንዯሚሇው በለ ከዚያም በኔ ሊይ ሰሇዋት
አውርደ።"ሙስሉም ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 40
‫ ﻣﺎ ﻫﻲ ﺍﻟﺮﺩﺓ ﻭﺇﻟﻰ ﻛﻢ ﻗﺴﻢ ﺗﻨﻘﺴﻢ؟‬: ‫ﺱ‬
: ‫ ﺍﻟﺮﺩﺓ ﻫﻲ ﻗﻄﻊ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﺑﺎﻟﻜﻔﺮ ﻭﺗﻨﻘﺴﻢ ﺇﻟﻰ ﺛﻼﺛﺔ ﺃﻗﺴﺎﻡ‬: ‫ﺝ‬
. ‫ ﻭﻟﻮ ﻓﻲ ﺣﺎﻟﺔ ﺍﻟﻐﻀﺐ‬،‫ﺍﻟﺮﺩﺓ ﺍﻟﻘﻮﻟﻴﺔ ﻛﻤﺴﺒﺔ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﻭ ﺍﻻﻧﺒﻴﺎﺀ ﺃﻭ ﺍﻹﺳﻼﻡ‬
. ‫ﺍﻟﺮﺩﺓ ﺍﻟﻔﻌﻠﻴﺔ ﻛﺈﻟﻘﺎﺀ ﺍﻟﻤﺼﺤﻒ ﻓﻲ ﺍﻟﻘﺎﺫﻭﺭﺍﺕ ﻭﻛﺎﻟﺪﻭﺱ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻤﺼﺤﻒ‬
‫ﺍﻟﺮﺩﺓ ﺍﻟﻘﻠﺒﻴﺔ ﻛﺎﻋﺘﻘﺎﺩ ﺃﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﺟﺴﻢ ﺃﻭ ﺭﻭﺡ ﺃﻭ ﺃﻧﻪ ﺟﺎﻟﺲ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻌﺮﺵ ﺃﻭ ﺃﻧﻪ ﻳﺴﻜﻦ ﺍﻟﺴﻤﺎﺀ‬
‫ } ﻭﻟﻘﺪْ ﻗﺎﻟﻮﺍ ﻛﻠﻤﺔَ ﺍﻟﻜﻔﺮِ ﻭﻛﻔﺮﻭﺍ ﺑﻌﺪ‬: ‫ﺃﻭ ﻓﻲ ﻛﻞ ﻣﻜﺎﻥ ﺑﺬﺍﺗﻪ ﺃﻭ ﺃﻧﻪ ﻓﻲ ﺟﻬﺔ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ } ﻻ ﺗﺴﺠﺪﻭﺍ ﻟﻠﺸﻤﺲِ ﻭﻻ ﻟﻠﻘﻤﺮ ** [ ﺳﻮﺭﺓ‬: ‫ ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬. ] ‫ﺇﺳﻼﻣِﻬﻢ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺘﻮﺑﺔ‬
. ] ‫ﻓﺼﻠﺖ‬
‫ " ﺇﻥ ﺍﻟﻌﺒﺪ ﻟﻴﺘﻜﻠﻢ ﺑﺎﻟﻜﻠﻤﺔ ﻣﺎ ﻳﺘﺒﻴّﻦ ﻓﻴﻬﺎ ﻳﻬﻮﻱ ﺑﻬﺎ ﻓﻲ ﺍﻟﻨﺎﺭ ﺃﺑﻌﺪ ﻣﻤﺎ ﺑﻴﻦ ﺍﻟﻤﺸﺮﻕ‬: ‫ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬
. ‫ﻭﺍﻟﻤﻐﺮﺏ " ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ ﻭﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ‬

ጥያቄ 40፦ ሪዲ ምንዴን ነው??በስንትሥ ይከፇሊሌ??


መሌስ፦ሪዲ ማሇት እስሌምናን በኩፍር መቁረጥ ነው።እሱም በ 3 ይከፇሊሌ።
ንግግራዊ ኩፍር፦በንዳት ጊዜም ቢሆንም አሎህን ወይም ነብያትን ወይም ኢስሊምን
እንዯ መሳዯብ የመሳሰለት...
ዴርጊታዊ ኩፍር፦ቁርዏንን ቆሻሻ ቦታ ሊይ እንዯመጣሌና ቁርዒንን እንዯ መርገጥ
የመሳሰለ ....
ሌባዊ ኩፍር ፦አሎህ አካሌ ወይም ሩህ ወይም አርሽ ሊይ ይቀመጣሌ ወይም ሰማይ ሊይ
ይኖራሌ ወይም በአቅጣጫ ሊይ ነው ብል እንዯ ማመን የመሳሰለ...
አሎህ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦"በርግጥ የኩፍር ንግግርን ተናግረዋሌ
ከእስሌምናቸው በኃሊ ከፍረዋሌ።
እንዱሁም በላሊ የቁርኣን ዏያ
"ሇፀሀይም ሆነ ሇጨረቃ አትስገደ"
መሌዕከተኛው አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦" አንዴ ሰው አንዱትን ቃሌ
ምንም የምትጎዲው ሳይመስሇው ይናገራታሌ ።በሷ ምክንያት ከምስራቅ እስከ ምዕራም
የበሇጠ ርቀት በእሳት ውስጥ ቁሌቁሌ ይወርዴበታሌ ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 41

‫ ﻣﺎ ﺍﻟﺪﻟﻴﻞ ﻋﻠﻰ ﺟﻮﺍﺯ ﺍﻻﺣﺘﻔﺎﻝ ﺑﺎﻟﻤﻮﻟﺪ ﺍﻟﻨﺒﻮﻱ ﺍﻟﺸﺮﻳﻒ؟‬: ‫ﺱ‬


. ] ‫ } ﻭﺍﻓﻌﻠﻮﺍ ﺍﻟﺨﻴﺮَ ﻟﻌﻠَّﻜﻢ ﺗُﻔﻠﺤﻮﻥ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺤﺞ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬: ‫ﺝ‬
‫ " ﻣﻦ ﺳﻦ ﻓﻲ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﺳﻨﺔ ﺣﺴﻨﺔ ﻓﻠﻪ ﺃﺟﺮﻫﺎ " ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ‬: ‫ﺍﻟﺤﺪﻳﺚ‬

ጥያቄ 41፦የነብያችን አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም መውሉዴ ቀን ማክበር


የሚፇቀዴ ሇመሆኑ ማስረጃው ምንዴን ነው??
መሌስ ፦ አሎሁ ተዏሊ በተከበረው ቁርዒኑ እንዱህ ብሎሌ፦"ትዴኑ ዘንዴ
መሌካምን ስሩ"

ነብዩም አሇይሂ ሶሊቱ ወሰሊም እንዱህ ብሇዋሌ፦" እስሌምና ውስጥ ሇጥሩ


ሱና ፇር ቀዲጅ የሆነ ሰው ሇሱ የዚህ ጥሩ ሱና ምንዲ አሇው ።ሙስሉም
ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 42
‫ " ﺇﺫﺍ ﺳﺄﻟﺖ ﻓﺎﺳﺄﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺇﺫﺍ ﺍﺳﺘﻌﻨﺖ ﻓﺎﺳﺘﻌﻦ ﺑﺎﻟﻠﻪ " ؟‬: ‫ ﻣﺎ ﺍﻟﻤﺮﺍﺩ ﺑﻘﻮﻝ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ‬: ‫ﺱ‬
‫ ﻫﺬﺍ ﻣﻌﻨﺎﻩ ﺃﻥ ﻣﻦ ﺑﺎﺏ ﺍﻷﻭﻟﻰ ﺃﻥ ﺍﻟﺬﻱ ﻳُﺴﺄﻝُ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺃﻥ ﺍﻟﺬﻱ ﻳُﺴﺘﻌﺎﻥ ﺑﻪ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ‬: ‫ﺝ‬
‫ " ﻻ‬: ‫ ﻭﻫﺬﺍ ﻛﺤﺪﻳﺚ ﺍﺑﻦ ﺣﺒﺎﻥ‬،‫ﻭﻟﻴﺲ ﻣﻌﻨﺎﻩ ﻻ ﺗﺴﺄﻟﻪ ﻏﻴﺮَ ﺍﻟﻠﻪِ ﻭﻻ ﺗﺴﺘﻌﻦ ﺑﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ‬
‫ﺗﺼﺎﺣﺐْ ﺇﻻ ﻣﺆﻣﻨًﺎ ﻭﻻ ﻳﺄﻛﻞ ﻃﻌﺎﻣﻚ ﺇﻻ ﺗﻘﻲّ " ﺃﻱ ﺍﻷﻭﻟﻰ ﺑﺎﻟﻄﻌﺎﻡ ﺍﻟﺘﻘﻲ ﻭﺑﺎﻟﺼﺤﺒﺔ‬
‫ﺍﻟﻤﺆﻣﻦ ﻭﻟﻴﺲ ﻣﻌﻨﻰ ﺫﻟﻚ ﺃﻧﻪ ﺣﺮﺍﻡ ﺇﻃﻌﺎﻡ ﻏﻴﺮ ﺍﻟﻤﺆﻣﻦ ﺃﻭ ﺻﺤﺒﺘﻪ ﻭﻗﺪ ﻣﺪﺡ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ } ﻭﻳُﻄﻌِﻤﻮﻥَ ﺍﻟﻄﻌﺎﻡَ ﻋﻠﻰ ﺣُﺒِّﻪِ ﻣِﺴﻜﻴﻨًﺎ ﻭﻳﺘﻴﻤًﺎ‬: ‫ﻓﻲ ﺍﻟﻘﺮﺀﺍﻥ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﺑﻘﻮﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬
‫ﻭﺃﺳﻴﺮًﺍ ** [ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻹﻧﺴﺎﻥ ] ﻭﺍﻷﺳﻴﺮ ﻫﻨﺎ ﺍﻟﻤﺮﺍﺩ ﺑﻪ ﺍﻟﻜﺎﻓﺮ ﻭﻗﺪ ﻭﺭﺩ ﻓﻲ ﺻﺤﻴﺢ‬
‫ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ ﻭﻣﺴﻠﻢ ﺃﻥ ﺛﻼﺛﺔ ﻧﻔﺮ ﺳﺄﻟﻮﺍ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﺼﺎﻟﺢ ﺃﻋﻤﺎﻟﻬﻢ ﻓﻔﺮﺝ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻬﻢ‬

ጥያቄ 42፦
" ‫ﺇﺫﺍ ﺳﺄﻟﺖ ﻓﺎﺳﺄﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺇﺫﺍ ﺍﺳﺘﻌﻨﺖ ﻓﺎﺳﺘﻌﻦ ﺑﺎﻟﻠﻪ‬
ስትጠይቅ አሎህን ጠይቅ:መታገዝ ስትፇሌግም በአሎህ ታገዝ።"የሚሇው የነብያችን "
ሀዱስ ትርጉም ምንዴን ነው??
መሌስ፦ትርጉሙ "በቅዴሚያና በይበሌጥ ሉጠየቅ የሚገባው እንዱሁም እርዲታን
ሉሇምኑት የሚገባው አሎህ ነው"ማሇት ነው እንጅ ከአሎህ ላሊ ማንንም አትጠይቅ
ከርሱ ላሊ ባሇው አትታግዝ ማሇት አይዯሇም ።ይህም ኢብኑ ሒባን እንዯዘገቡት
ሏዱስ ነው።
እርሱም "ሙዕሚን እንጂ ላሊን ጓዯኛ አታዴርግ።ምግብህን አሎህን የሚፇራ( ተቅይ
)እንጂ ላሊ አይብሊው።"የሚሇው ነው።
ትርጉሙም ፦በይበሌጥ ሌትመግበው የሚገባው ተቅይ ነው።በይበሌጥ ጓዯኛ
ማዴረግ ያሇብህ መዕሚን ነው።ማሇት እንጂ ከሙዕሚን ላሊ ያሇን ማብሊት ወይም
ጓዯኛ ማዴረግ ሀጥያት ነው ማሇት አይዯሇም።
አሎሁ ተዏሊ ሙስሉሞችን እንዱህ በማሇት አወዯሳቸው፦"የአሎህ ውዳታ
ፍሇጋ፣ምስኪን ፣የቲምንና ምርኮኛን ያበሊለ።"ምርኮኛ( አሲር)እዚህ ቦታ ሊይ
የተፇሇገበት ካፉርን ነው።
በሶሂህ ቡኻሪና ሙስሉም ሊይ እንዯተዘገበው ሶስት ሰዎች በበጎ ስራዎቻቸው አሎህን
ሇምነው አሎህ ከጭንቀት ገሊግሎቸዋሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 43
የነቢዩን ሶሇሎሁ ዒሇይሂ ወሰሇም መቃብር መዘየር ሇወንዴም ሆነ ،43،ጥ¹
ሇሴት የተፇቀዯ ሇመሆኑ ማስረጃው ምንዴነው?
መ². የነቢዩን ሶሇሎሁ ዒሇይሂ ወሰሇም መቃብር መዘየር በዐሇማዎች የጋራ
አቋም (በኢጅማዕ) ሱና ነው። ይህንን ኢጅማዕ አሌ-ቃዱ ዑያዴና ኢማሙ
ነወዊይ አስተሊሌፇውታሌ።
አሎሁ ተዒሊ እንዱህ ብሎሌ...
‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ(ﻭﻟﻭ ﺃﻧﻬﻡ ﺇﺫ ﻅﻠﻣﻭﺍ ﺃﻧﻔﺳﻬﻡ ﺟﺎءﻭﻙ ﻓﺎﺳﺗﻐﻔﺭﻭﺍ هللا ﻭﺍﺳﺗﻐﻔﺭ ﻟﻬﻡ‬
64‫ﺍﻟﺭﺳﻭﻝ ﻟﻭﺟﺩﻭﺍ هللا ﺗﻭﺍﺑﺎ ﺭﺣﻳﻣﺎ)ﺳﻭﺭﺓ ﺍﻟﻧﺳﺎء‬
ይህም ማሇት ...(እነሱ ነፍሳቸውን በበዯለ ጊዜ ወዯ አንተ መጥተው አሎህን
ማርታ ቢጠይቁና መሌእክተኛውም አሎህን ማርታ ቢጠይቅሊቸው ኖሮ አሎህ
ሇነሱ መሃሪና እጅግ በጣም አዛኝ ሆኖ ባገኙት ነበር።)
‫(ﻣﻥ ﺯﺍﺭ ﻗﺑﺭﻱ ﻭﺟﺑﺕ ﻟﻪ ﺷﻔﺎﻋﻠﻲ)ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺩﺍﺭﻗﻁﻧﻲ ﻭﻗﻭﺍﻩ ﺍﻟﺣﺎﻓﻅ ﺍﻟﺳﺑﻛﻲ‬
ነቢዩም ሶሇሎሁ ዒሇይሂ ወሰሇም እንዱህ ብሇዋሌ..((መቃብሬን የዘየረ ሰው
ሸፊዒዬ (ምሌጃዬ) ተገባው።)) ሏዱሱን ዲረቁጥኒይ ሲዘግቡት አሌ-ሓፉዝ
አሌ-ሱብኪይ ዯግሞ ጠንካራ ሏዱስ መሆኑን ገሌፀዋሌ።
)‫(ﻻ ﺗﺷﺩ ﺍﻟﺭﺣﺎﻝ ﺇﻻ ﺇﻟﻰ ﺙﻻﺛﺔ ﻣﺳﺎﺟﺩ‬
ሊ ቱሸደሪሓለ ኢሌሊ ኢሊ ሰሊሰቲ መሳጂዴ" የሚሇው ሏዱስ ትርጉም አንዴ "
መስጂዴ ውስጥ ሶሊትን ሇመስገዴ ብል መጓዝ የፇሇገ ሰው ወዯነዚህ ሶስት
መስጂድች ሉጓዝ ይገባዋሌ። ምክንያቱም በነሱ ውስጥ የሚሰገዴ ሶሊት አጅሩ
ይነባበራሌና። ይህም ሱና እንጂ ግዳታ አይዯሇም። ይህ ሏዱስ ሇሶሊት ብል
መጓዝን ብቻ የሚመሇከት እንጂ የነቢዩን ሶሇሎሁ ዒሇይሂ ወሰሇም መቃብር
መዘየር አይፇቀዴም የሚሌ የሇበትም።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም - 44

‫ﻣﺎﺍﻟﺩﻟﻳﻝ ﻋﻠﻰ ﺟﻭﺍﺯ ﺍﻟﺗﺑﺭﻙ؟‬: ‫ﺱ‬


‫{ﺃﺫﻫﺑﻭﺍ ﺑﻘﻣﻳﺻﻰ‬:‫ﺍﻟﺗﺑﺭﻙ ﺑﺎﻟﻧﺑﻲ ﻭءﺍﺛﺎﺭﻩ ﺟﺎﺋﺯ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﺣﻛﺎﻳﺔ ﻋﻥ ﻳﻭﺳﻑ‬:‫ﺝ‬
93‫ﻫﺫﺍ ﻓﺄﻟﻘﻭﻩ ﻋﻠﻰ ﻭﺟﻪ ﺃﺑﻰ ﻳﺄﺕ ﺑﺻﻳﺭﺍ}ﺳﻭﺭﺓ ﻳﻭﺳﻑ‬
‫ﺍﻟﺣﺩﻳﺙ《ﺍﻟﺭﺳﻭﻝ ﻗﺳﻡ ﺷﻌﺭﻩ ﻭﻭﺯﻋﻪ ﺑﻳﻥ ﺍﻟﻧﺎﺱ ﻟﻳﺗﺑﺭﻛﻭﺍﺑﻪ》ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺷﻳﺧﺎﻥ‬

ተበሩክ (በረከትን መፇሇግ) የተፇቀዯ ሇመሆኑ ማስረጃው ምንዴን ነው? .44


በነብያችንና ሶሇሎሁ ዒሇይሂ ወሰሇም በፊናዎቻቸው ተበሩክ ማዴረግ ،
የተፇቀዯ ነው።
.،،አሎሁ ተዒሊ ነቢዩሎሂ ዩሱፍ ያለትን እንዱህ ይነግረና

ነቢዩሎሂ ዩሱፍ እንዱህ አለ (ይህንን ቀሚሴን ወስዲችሁ አባቴ ،،ትርጉሙም


ፉት ጣለት ዒይኑ በርቶ ይመጣሌ።)
ከሏዱስ ዯግሞ ነብያችን ሶሇሎሁ ዒሇይሂ ወሰሇም ፀጉራቸውን ተበሩክ
እንዱያዯርጉበት ሇሰዎች አከፊፇለት። .....
ቡኻሪና ሙስሉም ዘግበውታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 45

‫ﻣﺎ ﺍﻟﺩﻟﻳﻝ ﻋﻠﻰ ﺟﻭﺍﺯ ﻟﺑﺱ ﺍﻟﺣﺭﺯ ﺍﻟﺫﻱ ﻓﻳﻪ ﻗﺭءﺍﻥ ﻭﻧﺣﻭ ﺫﻟﻙ ﻭﻟﻳﺱ ﺍﻟﺫﻱ‬: ‫ﺱ‬
‫ﻓﻳﻪ ﻁﻻﺳﻡ ﻣﺣﺭﻣﺔ؟‬
‫ {ﻭﻧﻧﺯﻝ ﻣﻥ ﺍﻟﻘﺭءﺍﻥ ﻣﺎ ﻫﻭ ﺷﻔﺎء ﻭﺭﺣﻣﺔ ﻟﻠﻣﺅﻣﻧﻳﻥ}ﺳﻭﺭﺓ‬:‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬:‫ﺝ‬
83‫ﺍﻹﺳﺭﺍء‬
‫ﻛﻧﺎ ﻧﻌﻠﻡ ﺻﺑﻳﺎﻧﻧﺎ ﺍﻻﻳﺎﺕ ﻣﻥ ﺍﻟﻘﺭءﺍﻥ‬: ‫ 《ﻗﺎﻝ ﻋﺑﺩ هللا ﺑﻥ ﻋﻣﺭﻭ‬: ‫ﺍﻟﺣﺩﻳﺙ‬
‫ﻭﻣﻥ ﻟﻡ ﻳﺑﻠغ ﻧﻛﺗﺑﻬﺎ ﻋﻠﻰ ﻭﺭﻗﺔ ﻭﻧﻌﻠﻘﻬﺎ ﻋﻠﻰ ﺻﺩﺭﻩ》ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺗﺭﻣﺫﻱ‬

ሏራም የሆኑ ቃሊቶችና ምሌክቶች ሳይሆን ቁርኣንና የመሳሰለት .45


ያለበትን ሒርዝ መሌበስ የተፇቀዯ ሇመሆኑ ማስረጃው ምንዴን ነው?
አሎሁ ተዒሊ እንዱህ ይሊሌ...

ትርጉሙ... ከቁርኣን ውስጥ ሇሙእሚኖች ፇውስና ራህመት የሆነን


እናወርዲሇን ማሇት ነው። ከሏዱስ ዯግሞ ዒብደሊህ ኢብኑ
ዐመር...ሌጆቻችንን ከቁርአን ውስጥ አንቀፆችን እናስተምራቸው ነበር።
ሊሌዯረሰ ሌጅ ዯግሞ በወረቀት ሊይ ፅፇን እናንጠሇጥሌሇት ነበር ብሇዋሌ።
ቲርሚዚይ ዘግበውታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 46

‫ ﺗﻛﻠﻡ ﻋﻥ ﺫﻛﺭ هللا ﻓﻲ ﺍﻟﺟﻧﺎﺋﺯ‬: ‫ﺱ‬


‫ ﺫﻛﺭ هللا ﻓﻲ ﺍﻟﺟﻧﺎﺋﺯ ﺟﺎﺋﺯ ﺏﻻ ﺥﻻﻑ‬: ‫ﺝ‬
41‫ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ {ﻳﺄﻳﻬﺎ ﺍﻟﺫﻳﻥ ءﺍﻣﻧﻭﺍ ﺃﺫﻛﺭﺯﺩﻭﺍ هللا ﺫﻛﺭﺍ ﻛﺛﻳﺭﺍ}ﺳﻭﺭﺓ ﺍﻷﺣﺯﺍﺏ‬
‫ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ{ﺍﻟﺫﻳﻥ ﻳﺫﻛﺭﻭﻥ هللا ﻗﻳﻣﺎ ﻭﻗﻌﻭﺩﺍ ﻭﻋﻠﻰ ﺟﻧﻭﺑﻬﻡ}ﺳﻭﺭﺓ ءﺍﻝ ﻋﻣﺭﺍﻥ‬
191
‫ﺍﻟﺣﺩﻳﺙ 《ﻛﺎﻥ ﺭﺳﻭﻝ هللا ﻳﺫﻛﺭ هللا ﻋﻠﻰ ﺟﻣﻳﻊ ﺃﺣﻭﺍﻟﻪ》ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺳﻠﻡ‬

،በጀናዛ ዘንዴ አሎህን ስሇማውሳት ተናገር .46،


ጀናዛ ባሇበት ቦታ አሎህን ማውሳት ያሇምንም ኺሊፍ የተፇቀዯ ነው።
አሊሁ ተዒሊ እንዱህ ብሎሌ...

ይህም ማሇት (አናንተ ያመናችሁ ..ሆይ አሎህን ብዙ ማውሳትን አውሱት።


ትርጉሙም...እነዚያ ቁመውም፣ ተቀምጠውም ሆነ በጎኖቻቸው ተጋዴመው
አሎህን የሚያወሱ ናቸው።
ከሏዱስ ዯግሞ...(የአሎህ መሌእክተኛ ሶሇሎሁ ዒሇይሂ ወሰሇም በሁለም
ሁኔታቸው ሊይ አሎህን ያወሱ ነበር፡፡)

ሙስሉም ዘግበውታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 47
‫ ﺗﻛﻠﻡ ﻋﻥ ﺍﻟﺗﺄﻭﻳﻝ؟‬: ‫ﺱ‬
‫ ﺍﻟﺗﺄﻭﻳﻝ ﻫﻭ ﺇﺧﺭﺍﺝ ﺍﻟﻧﺹ ﻋﻥ ﻅﺎﻫﺭﻩ ﻭﻫﻭ ﺟﺎﺋﺯ ﻓﻲ ﺍﻻﻳﺎﺕ ﻭﺍﻷﺣﺎﺩﻳﺙ‬:‫ﺝ‬
‫ﺍﻟﺗﻲ ﻳﻭﻫﻡ ﻅﺎﻫﺭﻫﺎ ﺃﻥ هللا ﻟﻪ ﻳﺩ ﺟﺎﺭﺣﺔ ﺃﻭ ﻭﺟﻪ ﺟﺎﺭﺣﺔ ﺃﻭ ﺃﻧﻪ ﻳﺟﻠﺱ ﻋﻠﻰ‬
‫ﺍﻟﻌﺭﺵ ﺃﻭ ﻳﺳﻛﻥ ﻓﻲ ﺟﻬﺔ ﺃﻭﺃﻧﻪ ﻳﻭﺻﻑ ﺑﺻﻔﺔ ﻣﻥ ﺻﻔﺎﺕ ﺍﻟﺧﻕ ﻗﺎﻝ‬
7]‫ﺗﻌﺎﻟﻰ{ﻭﻣﺎ ﻳﻌﻠﻡ ﺗﺄﻭﻳﻠﻪ ﺇﻻ هللا ﻭﺍﻟﺭﺳﺧﻭﻥ ﻓﻰ ﺍﻟﻌﻠﻡ}ﺳﻭﺭﺓ ءﺍﻝ ﻋﻣﺭﺍﻥ‬
‫ﺍﻟﺣﺩﻳﺙ ﺍﻟﺩﻋﺎء ﻻﺑﻥ ﻋﺑﺎﺱ‬
‫《ﺍﻟﻠﻬﻡ ﻋﻠﻣﻪ ﺍﻟﺣﻛﻣﺔ ﻭﺗﺄﻭﻳﻝ ﺍﻟﻛﻧﺎﺏ》ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺑﺧﺎﺭﻱ ﻭﺍﺑﻥ ﻣﺎﺟﻪ ﻭﺍﻟﺣﺎﻓﻅ‬
‫ﺍﺑﻥ ﺍﻟﺟﻭﺯﻱ‬

ስሇ ተእዊሌ» ተናገር ? 47
ተእዊሌ» ማሇት አንዱን የቁርኣን ወይም የሏዱስ ማስረጃ ከውጫዊ
ትርጉሙ ወዯ ተገቢው ትርጉም መውሰዴ ነው። ይህም ቃሊዊ ትርጉማቸው
አሎህ አካሌ የሆነ እጅ ወይም አካሌ የሆነ ፉት ያሇው የሚያስመስለ ወይም
ዒርሽ ሊይ የሚቀመጥ ወይም በአቅጣጫ ውስጥ የሚኖር ከፍጡራን
ባህሪያት ውስጥ በአንደ የሚገሇፅ የሚያስመስለ አንቀፆችና ሏዱሶች ሊይ
ተእዊሌ የተፇቀዯ ነው።
አሎሁ ተዒሊ እንዱህ ብሎሌ.
ትርጉሙም.. የእነዚህን አንቀፆች ተእዊሌ ከአሎህና በዑሌም ከመጠቁት
ሰዎች በስተቀር የሚያውቅ የሇም ማሇት ነው::
ከሏዱስ ዯግሞ፦ ነቢያችን ሶሇሎሁ ዒሇይሂ ወሰሇም ሇኢብኑ ዒባስ እንዱህ
በማሇት ደዒእ አዴርገውሊቸዋሌ (አሎህ ሆይ ጥበብና ቁርአን ተእዊሌ
ማዴረግን አሳውቀው።)
ቡኻሪ፣ ኢብኑማጃህና አሌሓፉዝ ኢብኑሌጀውዚይ ዘግበውታሌ።
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 48

‫ ﻣﺎﺍﻟﺩﻟﻳﻝ ﻋﻠﻰ ﺃﻥ ﺍﻹﻳﻣﺎﻥ ﺷﺭﻁ ﻟﻘﺑﻭﻝ ﺍﻷﻋﻣﺎﻝ ﺍﻟﺻﺎﻟﺣﺔ؟‬:‫ﺱ‬


‫{ﻭﻣﻥ ﻳﻌﻣﻝ ﻣﻥ ﺍﻟﺻﻠﺣﺕ ﻣﻥ ﺫﻛﺭ ﺃﻭ ﺃﻧﺛﻰ ﻭﻫﻭ ﻣﺅﻣﻥ ﻣﺄﻭﻟﻳﻙ‬: ‫ ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬:‫ﺝ‬
124]‫ﻳﺩ ﺧﻠﻭﻥ ﺍﻟﺟﻧﺔ ﻭﻻ ﻳﻅﻠﻣﻭﻥ ﻧﻘﻳﺭﺍ}ﺳﻭﺭﺓ ﺍﻟﻧﺳﺎء‬
‫ﺍﻟﺣﺩﻳﺙ 《ﺃﻓﺿﻝ ﺍﻷﻋﻣﺎﻝ ﺇﻳﻣﺎﻥ ﺑﺎهلل ﻭﺭﺳﻭﻟﻪ 》ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺑﺧﺎﺭﻱ‬

በጎ ስራዎች ተቀባይነት እንዱኖራቸው ኢማን ቅዴመ ሁኔታ ስሇመሆኑ 48


ማስረጃው ምንዴን ነው?
،.አሎሁ ተዒሊ እንዱህ ብሎሌ
ትርጉም፦ {{ከወንዴም ሆነ ከሴት ሙእሚን ሆኖ ከበጎ ስራዎች የሚሰራ
እነርሱ ጀነትን ይገባለ ቅንጣት ያክሌ እንኳን አይበዯለም።}}
ከሏዱስ፦ {ከስራዎች ሁለ በሊጩ በአሎህና በመሌእክተኛው ማመን ነው።}
ቡኻሪ ዘግበውታሌ
የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 49

88‫{ﻛﻝ ﺷﻰء ﻣﺎﻟﻙ ﺇﻻ ﻭﺟﻬﻪ}ﺳﻭﺭﺓ ﺍﻟﻘﺻﺹ‬:‫ ﻣﺎ ﻣﻌﻧﻰ ﻗﻭﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ‬:‫ﺱ‬


‫ﺇﻻ ﻣﻠﻛﻪ ﻭﻗﺎﻝ ﺍﻹﻣﺎﻡ‬88 }‫ ﻗﺎﻝ ﺍﻹﻣﺎﻡ ﺍﻟﺑﺧﺎﺭﻱ ﻓﻲ ﻗﻭﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ{ﺇﻻ ﻭﺟﻬﻪ‬:‫ﺝ‬
‫ ﺃﻱ ﺇﻻ ﻣﺎ ﺃﺭﻳﺩﺑﻪ ﻭﺟﻪ هللا ﺃﻱ ﺍﻷﻋﻣﺎﻝ ﺍﻟﺻﺎﻟﺣﺔ‬88}‫ﺳﻔﻳﺎﻥ ﺍﻟﺛﻭﺭﻱ{ﺇﻻ ﻭﺟﻬﻪ‬

የሚሇው አንቀፅ ትርጉም ምንዴን ነው?-49

ኢማሙሌ ቡኻሪይ ስሇሚሇው የአሎህ ንግግር «የርሱ ንግስና ሲቀር» ማሇት


ነው ብሇዋሌ።
አሌ ኢማም ሱፍያን አሌ-ሰውሪይ ዯግሞ ማሇት የአሎህ ውዳታ
የተፇሇገበት ሲቀር ማሇትም መሌካም ስራዎች ሲቀር ማሇት ነው ብሇዋሌ።
‫‪የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 50‬‬

‫ﺱ ﻣﺎ ﻣﻌﻧﻰ ﻗﻭﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ‪{:‬ءﺃﻣﻧﺗﻡ ﻣﻥ ﻓﻰ ﺍﻟﺳﻣﺎء ﺃﻥ ﻳﺧﺳﻑ ﺑﻛﻡ‬


‫ﺃﻷﺭﺽ}ﺳﻭﺭﺓ ﺍﻟﻣﻠﻙ]‪16‬‬
‫ﺝ ‪ :‬ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻣﻔﺳﺭ ﺍﻟﻔﺧﺭ ﺍﻟﺭﺍﺯﻱ ﻓﻲ ﺗﻔﺳﻳﺭ ﻭﺃﺑﻭ ﺣﻳﺎﻥ ﺍﻷﻧﺩﻟﺳﻲ ﻓﻲ ﻛﺗﺎﺑﻪ ﺍﻟﺑﺣﺭ‬
‫ﺍﻟﻣﺣﻳﻁ ﺍﻟﻣﺭﺍﺩ ﺑﻣﻥ ﻓﻲ ﺍﻟﺳﻣﺎء ﺍﻟﻡﻻﺋﻛﺔ ﻭﻟﻳﺱ ﺍﻟﻣﺭﺍﺩ ﺃﻥ هللا ﺳﺎﻛﻥ ﻓﻲ ﺍﻟﺳﻣﺎء‬

‫?‪የሚሇው አንቀፅ ትርጉም ምንዴን ነው‬‬


‫‪ሙፇሲር የሆኑት አሌ-ፇኽሩራዚይ በተፍሲራቸው ሊይ እንዱሁም አቡሏያን‬‬
‫‪አሌ-አንዯለሲይ /አሌ-በሕር አሌሙሒጥ/ በተሰኘው መፅሏፊቸው ሊይ‬‬
‫‪በሰማይ ሊይ ያሇ ከሚሇው የሚፇሇገው መሌእክቶችን ነው። አሎህ የሰማይ‬‬
‫‪ነዋሪ ነው የሚሌ አሌተፇሇገበትም ብሇዋሌ።‬‬
‫‪የአቂዯቱ ሙስሉሚን ኪታብ ትርጉም 51‬‬

‫ﺱ‪ :‬ﻣﺎ ﻣﻌﻧﻰ ﻗﻭﻟﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ { ﻭﺍﻟﺳﻣﺎء ﺑﻧﻳﻧﻬﺎ ﺑﺄﻳﻳﺩ ﻭﺇﻧﺎ ﻟﻣﻭﺳﻌﻭﻥ}ﺳﻭﺭﺓ‬
‫ﺍﻟﺫﺍﺭﻳﺎﺕ]‪47‬‬
‫ﺝ‪ :‬ﻗﺎﻝ ﺍﺑﻥ ﻋﺑﺎﺱ{ﺑﺄﻳﻳﺩ}‪ ]47‬ﺃﻱ ﺑﻘﺩﺭﺓ ﻭﻟﻳﺱ ﺍﻟﻣﻘﺻﻭﺩ ﺑﺎﻟﻳﺩ ﻫﻧﺎ ﺍﻟﻳﺩ ﺍﻟﺟﺎﺭﺣﺔ‬
‫ﺍﻟﺗﻲ ﻟﻧﺎ ﻓﺎءﻥ هللا ﻣﻧﺯﻩ ﻋﻥ ﺫﻟﻙ‬
‫[ ﺍﻟﺬﺍﺭﻳﺎﺕ ‪]47 :‬‬

‫?‪የሚሇው አንቀፅ ትርጉም ምንዴን ነው‬‬


‫)‪ኢብኑ ዏባስ { (47‬ﺑﺄﻳﻳﺩ } )‪ማሇት በችልታው ማሇት ነው ብሇዋሌ። (የዴ‬‬
‫‪የሚሇው ቃሌ እዚህ ቦታ ሊይ እንዯኛ እጅ አካሌ የሆነ እጅ ማሇት‬‬
‫‪አይዯሇም። ምክንያቱም አሎህ ከዚህ የጠራ ስሇሆነ ነው።‬‬

You might also like