Professional Documents
Culture Documents
' '
' '
ይህ ፣ ጃቢር ኢብን ዓብዲላህ e ያስተላለፈውና ሙስሊም በቁጥር የዘገበውን ሐዲስ የሚጠቁም ነው፡፡
“ነብዩ ﷺ የሚከተለውን ሐዲስ ሲናገሩ ሰማሁ፡ -
""ال تزال طائفة من أمتي يقاتلون على الحق ظاهرين إلى يوم القيامة
“ከኡመቶቸ በሐቅ ላይ የሚጋደሉ ፣ እስከቂያማ ቀን የበላይ የሚሆኑ ፣ አንዲት ቡድን አትወገድም፡፡”
“ፊርቀቱ ናጂያ አልመንሱራ” የሚባሉት የመልእክተኛውን መንገድ ፣ የሙስሊም ጀማዓዎች ያሉበትን ፣
በአጠቃላይ የአላህን ገመድ አጥብቀው የያዙ ፣ መከፋፈልን እና የመከፋፈልን ምክንያቶች በሙሉ የራቁ
አህለሱና ወልጀማዓዎች ናቸው፡፡
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 2/60
(የኢማን ማዕዘናቶች)
እርሱም በአላህ ፣ በመላኢካዎች ፣ በመጽሐፎች ፣ በመልእክተኞች ፣ ከሞት
በኋላ በመቀስቀስ ማመን ነው ፤ መልካምም ይሁን ክፉ በውሳኔው ማመን ነው፡፡
“ማጣመም” ማለት የአላህን መልካም ስሞችና መገለጫዎች በቃላትም ይሁን በትርጉም መቀየር ማለት
ነው፡፡ ሸይኽ ሙሐመድ ብን ሷሊህ አል'ዑሰይሚን I የሚከተለውን ተናገረዋል፡-
የሐረካ ለውጥ ፡
ِ
﴾يما َ ﴿ َوَكلَّ َم اَّلُ ُم
وسى تَكْل ا
“አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው” አን ኒሳእ፡
“አሏሁ” የሚለውን ከረፍዕ ወደነስብ በመቀየር “አሏሀ” ብለው ይቀሩታል፡፡ በዚህም “አላህ ሙሳን
አናገረ” ሳይሆን “ሙሳ አላህን አናገረ” የሚል የተዛባ ትርጉም ይሰጣል፡፡
የትርጉም ለውጥ፡ አላህ ከዓርሽ በላይ መሆኑን የሚገልጸውን “ኢስተዋ” ፣ አንድ ሐርፍ “ላም”
በመጨመር ፣ “ኢስተውላ” ብለው ይተረጉሙታል፡፡ በዚህም ትርጉሙ አላህ ከዓርሽ በላይ ሳይሆን ፣ አላህ
አርሽን ተቆጣጠረ ወይም በአርሽ ላይ ተሾመ የሚል የተዛባ ትርጉም ይሰጣል፡፡
“ተዕጢል” ወይም ማራቆት ማለት የአላህን አምላካዊ ባህሪያት ማራቆት ማለት ነው፡፡
“ተክይፍ” ማለት ለአንድ ነገር አኳኋን ማድረግ ማለት ነው፡፡
“ተምሲል” ማለት ደግሞ አካላዊና ተግባራዊ በሆነው መገለጫው አላህን ከፍጡራን ጋር ማመሳሰል
ማለት ነው፡፡ =
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 3/60
ክፍል አንድ
“በል 'እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡ አልወለደም ፤
አልተወለደምም፡፡ ለእርሱም ብጤ የለውም፡፡” አል ኢኽላስ፡
ሲዲቅ (እውነተኛ) ማለት በእምነቱ ፣ በሐሳቡ ፣ በኢኽላሱ ፣ በንግግሩ በተግባሩ እውነት ብሎ ያረጋገጠ
ማለት ነው፡፡
ሸሒድ የሚለው ሁለት ትርጉም ተሰጦታል፡፡ የመጀመሪያው በአላህ መንገድ ላይ ሲታገል መስዋዕት የሆነ
ማለት ነው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ለዑለሞች የተሰጠ ስያሜ ነው፡፡ ለመጀመሪያው ትርጉም ሱረቱ አል'ኢምራን
፣ ለሁለተኛው ትርጉም ደግሞ አል'ኢምራን ማስረጃ ሆኖ ቀርቧል፡፡
ሷሊሆች ፡ የሚባሉት ከነብይነት ፣ ከሲድቅነትና ከሸሂድነት ደረጃ ያልደረሱ በአላህ ሐቅና በባሮች ሐቅ
ላይ ቋሚ የሆኑ ደጋግ የአላህ ባሮች ናቸው፡፡
ጸሐፊው የጠቆመው ቡኻሪ (በቁጥር 5013) ላይ የዘገበውን አቡ ሰዒድ e ያስተላለፈውን የሚከተለውን
የረሡል ﷺ ሐዲስ ነው፡-
=
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 6/60
በዚህ ምክንያት - በሌሊት ውስጥ ይህን አንቀጽ ያነበበ ፣ በእርሱ ላይ ከአላህ የሆነ
ጠባቂ የማይወገድ ፣ እስከሚነጋ ድረስ ሰይጣንም የማይቀርበው ሆነ፡፡
=
""والذي نفسي بيده إنها لتعدل ثلث القرآن
“ነፍሴ በእጁ በሆነው (ጌታ) እምላለሁ ፣ እርሷ በእርግጥ የቁርኣንን አንድ ሶስተኛ ትመዝናለች፡፡”
ِ ْ ﴿وتَـوَّكل علَى
ُ ُاْلَ ِي الَّذي َال ََي
﴾وت َ ْ ََ
“በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ፡፡” አል ፉርቃን ፡
ْ اْلَ ِك ُيم
﴾ُاْلَبِي ْ ﴿ َوُه َو
“እርሱም ጥበበኛው ፣ ውስጠ ዐዋቂው ነው” ሰበእ፡
=
“አባ ሙንዚር ሆይ! ከአንተ ጋር ካለው የአላህ መጽሐፍ በጣም ትልቁ አንቀጽ ማን እንደሆነ
ታውቃለህ?” በማለት በድጋሜ ጠየቁኝ፡፡ “አሏሁ ላኢላሃ ኢልላ ሁወ አልሀዩል ቀዩም” አልኳቸው፡፡
ደረቴን መቱኝ፡፡ ከዚያም “አባሙንዚር ሆይ! ወሏሂ በዚህ እውቀት አንተ ደስተኛ ነህ (እንኳን ደስ
አለህ)” አሉኝ፡፡
ط ِمن َوَرقٍَة إِالَّ يَـ ْعلَ ُم َها َوالَ َحبَّ ٍة ِ ندهُ َمَاتِح الْغَْي
ُ ب الَ يَـ ْعلَ ُم َها إِالَّ ُه َو َويَـ ْعلَ ُم َما ِِف الْ َِب َوالْبَ ْح ِر َوَما تَ ْس ُق ُ َ ﴿ َو ِع
ٍ ِاب ُّمبٍ َس إِالَّ ِِف كِت ٍ ِب َوالَ ََيب ٍ ْض والَ رط ِ
﴾ن َ َ ِ ِِف ظُلُ َمات ال َْر
“የሩቅ ነገርም መክፈቻዎች እርሱ ዘንድ ናቸው፡፡ ከእርሱ በቀር ማንም
አያውቃቸውም፡፡ በየብስና በባህር ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ከቅጠልም
አንዲትም አትረግፍም የሚያውቃት ቢሆን እንጅ፡፡ ከቅንጣትም በመሬት
ጨለማዎች ውስጥ የለም ከእርጥብም ከደረቅም አንድም የለም ግልጽ በሆነው
መጽሐፍ ውስጥ (የተመዘገበ) ቢሆን እንጅ፡፡” አል አንዓም፡
﴾َحا َط بِ ُك ِل ََ ْي ٍء ِع ْل اما
َ اَّلَ قَ ْد أ َّ اَّلَ َعلَى ُك ِل ََ ْي ٍء قَ ِد ٌير َوأ
َّ َن َّ ﴿لِتَـ ْعلَ ُموا أ
َّ َن
“አላህ በነገሩ ሁሉ ቻይ መሆኑን ፣ አላህም በነገሩ ሁሉ በዕውቀት ያካበበ
መሆኑን ታውቁ ዘንድ (ይህንን አሳወቃችሁ)” አጥ ጦላቅ፡
﴾ن ِ ُّ ﴿فَما استـ َقامواْ لَ ُكم فَاست ِقيمواْ َْلم إِ َّن اَّل ُُِي
َ ب الْ ُمتَّق َ ُْ ُ َ ْ ْ ُ َ ْ َ
“ለእናንተ ቀጥ እስካሉላችሁ ድረስ ለነርሱም ቀጥ በሉላቸው - አላህ
ጥንቁቆችን ይወዳልና፡፡” አት ተውባህ፡
ِ ُّ ن َوُُِي
َ ب الْ ُمتَطَه ِر
﴾ين ُّ ﴿إِ َّن اَّلَ ُُِي
َ ِب التـ ََّّواب
“አላህ (ከሐጢያት) ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል
በላቸው፡፡” አል በቀራህ፡
ِِ ِ ِ َّ ُّ اَّل ُُِي ِ
﴾ٌو
ٌ ص َ ين يـُ َقاتلُو َن ِِف َسبِيله
ُ ص ًَّا َكأ ََّّنُم بُنيَا ٌن َّمْر َ ب ال ذ ََّ ﴿إ َّن
“አላህ እነዚያን እነርሱ ልክ እንደተደረደረ ግንብ የተሰለፉ ሆነው በመንገዱ
(በሃይማኖቱ) የሚጋደሉትን ይወዳል፡፡” አስ ሶፍ፡
﴾ود
ُ ور الْ َوُد
ُ َُ َ﴿ َوُه َو الْغ
“እርሱም ምሕረተ ብዙ ፣ ወዳድ ነው፡፡” አል ቡሩጅ፡
﴾الرِح ُيم
َّ ور
ُ َُ َ﴿ َوُه َو الْغ
“እርሱም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡” ዩኑስ፡
ِ
﴾ط أ َْع َما َْلُْم
َ ََحب ْ اَّلَ َوَك ِرُهوا ِر
ْ ض َوانَهُ فَأ َّ ط ْ ك ِِب ََّّنُُم اتَّـبَـعُوا َما أ
َ َس َخ َ ﴿ َذل
“ይህ እነርሱ አላህን ያስቆጣውን ነገር ስለ ተከተሉ ውዴታውንም ስለ ጠሉ ነው፡፡
ስለዚህ ስራዎቻቸውን አበላሸባቸው፡፡” ሙሐመድ፡
ِ َ﴿ول
﴾ـكن َك ِرَه اَّلُ انبِ َعاثَـ ُه ْم فَـثَـبَّطَ ُه ْم َ
“ግን አላህ (ለመውጣት) እንቅስቃሴያቸውን ጠላ (አልሻውም)፡፡” አት ተውባህ፡
﴾اَّلِ أَن تَـ ُقولُوا َما َال تَـ َْ َعلُو َن َ ﴿ َك َُب َم ْقتاا ِع
َّ ند
“የማትሰሩትን ነገር መናገራችሁ አላህ ዘንድ መጠላቱ ተለቀ፡፡” አስ ሶፍ፡
ِ
﴾ص ًَّا
َ ص ًَّا
َ ك
ُ َك َوالْ َمل ُ ﴿ َك ََّل إِ َذا ُد َّكت ْال َْر
َ ُّض َد ًّكا َد ًّكا۞ َو َجاء َرب
“ተው ፤ ምድር ደጋግማ በተሰባበረች ጊዜ ፣ መላእክትም ሰልፍ ሰልፍ ሆነው ፣
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 13/60
﴾الس َماء ِِبلْغَ َم ِام َونـُ ِزَل الْ َم ََلِِ َكةُ تَن ِز ايَل
َّ ﴿ َويَـ ْوَم تَ َش َّق ُق
“ሰማይም በደመና የምትቀደድበትንና መላእክትንም መወረድን
የሚወርድበትን ቀን (አስታውስ)” አል ፉርቃን፡
ٍ
ٌ ِ﴿ ُك ُّل ََ ْيء َهال
﴾ُك إَِّال َو ْج َهه
“(በአላህ ዛት ቋሚ የሆነው) ፊቱ ሲቀር ነገሩ ሁሉ ጠፊ ነው፡፡” አል ቀሶስ፡
﴾ات أَلْ َو ٍاح َوُد ُس ٍر۞ ََْت ِري ِِب َْعيُنِنَا َجَزاء لِ َمن َكا َن ُك ََِر
ِ َ﴿و َْح ْلنَاه علَى ذ
َُ َ َ
“ባለሳንቃዎችና ባለሚስማሮች በሆነችም ታንኳ ላይ ጫንነው፡፡ በአይኖቻችን
(በክትትላችን) ሆና ትንሻለላለች፡፡ ተክዶ ለነበረው ሰው ምንዳ (ይህንን
ሰራን)፡፡” አል ቀመር፡
﴾﴿أ َْم َُْي َسبُو َن أ َََّن َال نَ ْس َم ُع ِسَّرُه ْم َوََْن َو ُاهم بَـلَى َوُر ُسلُنَا لَ َديْ ِه ْم يَ ْكتُـبُو َن
“ወይም እኛ ምስጢራቸውንና ውይይታቸውን የማንሰማ መሆናችንን
ያስባሉን? አይደለም ፤ መልክተኞቻችንንም እነርሱ ዘንድ ይጽፋሉ፡፡” አዝ ዙኽሩፍ፡
﴾﴿ َوقُ ِل ْاع َملُواْ فَ َس ََيى اَّلُ َع َملَ ُك ْم َوَر ُسولُهُ َوالْ ُم ْؤِمنُو َن
“በላቸውም ፡- 'ስሩ አላህ ስራችሁን በእርግጥ ይመለከታልና፡፡ መልክተኛውና
ምእምናንም (እንደዚሁ ይመለከታሉ)፡፡” አት ተውባህ፡
﴾﴿ َوَم َكُروا َم ْكارا َوَم َكْرََن َم ْكارا َوُه ْم َال يَ ْشعُُرو َن
“አድማን አደሙ ፣ እነርሱ የማያውቁ ሲሆኑ አድማን አደምንባቸው፡፡” አን ነምል፡
﴾ور َّرِح ٌيم َّ صَ ُحوا أََال َُِتبُّو َن أَن يَـ ْغ ََِر
ٌ َُ اَّلُ لَ ُك ْم َوا ََّّلُ َغ ْ َ﴿ َولْيَـ ْع َُوا َولْي
“ይቅርታንም ያድርጉ ፡፡ (ጥፋተኞቹን) ይለፉም፡፡ አላህ ለእናንተ ሊምር
አትወዱምን ? አላህም መሃሪ አዛኝ ነው፡፡” አን ኑር፡
﴾ن ِ ِ ِ ِِ ِ ِ ِ ِ
َ ﴿ َو ََّّل الْعَّزةُ َولَر ُسوله َول ْل ُم ْؤمن
“አሸናፊነትም ለአላህ ፣ ለመልእክተኛውና ለምእምናን ነው፡፡” አል ሙናፊቁን፡
﴾ِب اَّل
ِ وّنُم َك ُح ِ َ ون اَّلِ أ
ْ َ َُّندادا ُُيب
ِ َّخ ُذ ِمن د
ُ
ِ َّاس من يـت ِ
َ َ ِ ﴿ َوم َن الن
“ከሰዎችም ከአላህ ሌላ ባላንጣዎችን (ጣዖቶችን) አላህን እንደሚወዱ
የሚወዷቸው ሆነው የሚይዙ አልሉ፡፡” አል በቀራህ፡
ِ ض وََل يـت ِ َّ ك ِ ِ ﴿تَـبارَك الَّ ِذي نَـَّزَل الْ َُرقَا َن علَى عب ِدهِ لِي ُكو َن لِْلعالَ ِم
َّخ ْذ َ ْ َ ِ الس َم َاوات َو ْال َْر ُ ن نَذ ايرا۞الَّذي لَهُ ُم ْل َ َ َ َْ َ ْ ََ
﴾ك َو َخلَ َق ُك َّل ََ ْي ٍء فَـ َق َّد َرهُ تَـ ْق ِد ايرا
ِ يك ِِف الْم ْل
ُ ٌ َولَ ادا َوََلْ يَ ُكن لَّهُ ََ ِر
“ያ ፣ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስፈራሪ ይሆን ዘንድ ያወረደው
(አምላክ) ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ (እርሱ) ያ የሰማያትና የምድር ንግስና
የእርሱ ብቻ የሆነ ፣ ልጅንም ያልያዘ ፣ በንግስናውም ተጋሪ የሌለው ፣ ነገሩንም
ሁሉ የፈጠረና ማስተካከልም ያስተካከለው ነው፡፡” አል ፉርቃን፡
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 18/60
ٍ ض ُه ْم َعلَى بَـ ْع
آ ُسْب َحا َن ٍ
ُ ب ُك ُّل إِلَه ِبَا َخلَ َق َولَ َع ََل بَـ ْع ه ذ َّاَّلُ ِمن ولَ ٍد وَما َكا َن َم َعهُ ِم ْن إِلٍَه إِذاا ل َّ
َ َ َ َ َ َّ ﴿ َما اَتَ َذ
﴾اَل َع َّما يُ ْش ِرُكو َن َ َّه َادةِ فَـتَـ َع ِ ِ صَو َن۞ع ِ َِّ
َ َ ْ َ ُ َاَّل َع َّما ي
الش و ب يَغل
ْ ا اَل
“አላህ ምንም ልጅን አልያዘም (አልወለደም)፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም
አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ (ሌላ አምላክ በነበረ) አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር
በተለየ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡ ሩቁንና ቅርቡንም ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡
(በእርሱ) ከሚያጋሩትም ሁሉ ከፍ አለ፡፡” አል ሙእሚኑን፡
ٍ ِ ِ َ ات والَر ِ َّ ﴿إِ َّن ربَّ ُكم اَّل الَّ ِذي خلَق
ْ َّض ِِف ستَّة أ َََّيم ُث
﴾استَـ َوى َعلَى الْ َعْر ِش ْ َ الس َم َاو َ َ ُ ُ َ
“ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀናቶች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡
ከዚያም በዐርሹ ላይ ከፍ አለ፡፡” አል አዕራፍ፡
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 19/60
ٍ ِ ِ َ ات والَر ِ َّ ﴿إِ َّن ربَّ ُكم اَّل الَّ ِذي خلَق
ْ َّض ِِف ستَّة أ َََّيم ُث
﴾استَـ َوى َعلَى الْ َعْر ِش ْ َ الس َم َاو َ َ ُ ُ َ
“ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡
ከዚያም ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብር ሲሆን በዐርሹ ላይ ከፍ አለ፡፡” ዩኑስ፡
ض َما يَ ُكو ُن ِمن ََّْن َوى ثَََلثٍَة إَِّال ُه َو َرابِعُ ُه ْم َوَال َخَْ َس ٍة إَِّال ِ السماو
ِ ات َوَما ِِف ْال َْر َ َ َّ اَّلَ يَـ ْعلَ ُم َما ِِف َّ ﴿أَََلْ تَـَر أ
َّ َن
َّ ك َوَال أَ ْكثَـَر إَِّال ُه َو َم َع ُه ْم أَيْ َن َما َكانُوا ُثَّ يـُنَـبِئُـ ُهم ِبَا َع ِملُوا يَـ ْوَم الْ ِقيَ َام ِة إِ َّن
َاَّل
ِ ِ
َ ُه َو َساد ُس ُه ْم َوَال أ َْد ََن ِمن ذَل
﴾بِ ُك ِل ََ ْي ٍء َعلِ ٌيم
“አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውን በምድርም ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ
መሆኑን አታይምን? ከሶስት ሰዎች መሾካሾክ አይኖርም - እርሱ (በእውቀቱ)
አራተኛቸው ቢሆን እንጅ፡፡ ከአምስትም (አይኖርም) - እርሱ (በእውቀቱ)
ስድስተኛቸው ቢሆን እንጅ፡፡ ከዚያ ያነሰም ፣ የበዛም (አይኖርም) - እርሱ
(በእውቀቱ) የትም ቢሆን እንጂ፡፡ ከዚያም በትንሳኤ ቀን የሰሩትን ሁሉ
ይነግራቸዋል፡፡ አላህ ነገሩን ሁሉ ዓዋቂ ነው፡፡” አል ሙጃደላህ፡
﴾ينِ
ر ِالصاب
َّ ع م اَّل
و ِ﴿ َكم ِمن فِئ ٍة قَلِيلَ ٍة َغلَبت فِئةا َكثِياة ِبِِ ْذ ِن اَّل
َ ََ ُ َ َ َ َْ َ
“ከጥቂት ጭፍራ በአላህ ፈቃድ ብዙን ጭፍራ ያሸነፈች ብዙ ናት ፤ አላህም
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 22/60
(በእርዳታው) ከታጋሾች ጋር ነው” አሉ፡፡ አል በቀራህ፡
ِ
﴾يما َ ﴿ َوَكلَّ َم اَّلُ ُم
وسى تَ ْكل ا
“አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው፡፡” አን ኒሳእ፡
﴾َِّجَرة ِ
َ ﴿ َو ََن َد ُاُهَا َرَُّبُ َما أَََلْ أ َّْنَ ُك َما َعن ت ْل ُك َما الش
“ጌታቸውም 'ከዚህ ዛፍ አልከለከልኋችሁምን? ሲል ጠራቸው፡፡” (አል’አዕራፍ፡ 22)
﴾ن ِ ُ ﴿ َويَـ ْوَم يـُنَ ِادي ِه ْم فَـيَـ ُق
َ َجْبـتُ ُم الْ ُمْر َسل
َ ول َماذَا أ
“የሚጠራባቸውንና 'ለመልእክተኞቹም ምንን መለሳችሁ?' የሚልበትን ቀን
(አስታውስ)” (አል’ቀሶስ፡ 65)
﴾ِاستَ َج َارَك فَأ َِجْرهُ َح ََّّت يَ ْس َم َع َكَلَ َم اَّل
ْ ن
ِ ِ ﴿وإِ ْن أ
َ َح ٌد م َن الْ ُم ْش ِرك
َ َ
“ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ የአላህን ቃል ይሰማ ዘንድ
አስጠጋው፡፡” (አት’ተውባህ፡ 6)
يق ِمْنـ ُه ْم يَ ْس َمعُو َن َكَلَ َم اَّلِ ُثَّ ُُيَ ِرفُونَهُ ِمن بَـ ْع ِد َما َع َقلُوهُ َوُه ْم ِ
ٌ ﴿ ََفَـتَطْ َمعُو َن أَن يـُ ْؤمنُواْ لَ ُك ْم َوقَ ْد َكا َن فَ ِر
﴾يَـ ْعلَ ُمو َن
“ከነሱ የሆኑ ጭፍሮች የአላህን ቃል የሚሰሙና ከዚያ ከተረዱት በኋላ እነርሱ
እያወቁ የሚለውጡት ሲሆኑ ለናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?” (አል’በቀራህ፡ 75)
﴾اَّلُ ِمن قَـْب ُل َ َوَن َك َذلِ ُك ْم ق
َّ ال َ ُاَّلِ قُل لَّن تَـتَّبِع
َّ يدو َن أَن يـُبَ ِدلُوا َك ََل َم
ُ ﴿يُِر
“(በዚህም) የአላህን ቃል ሊለውጡ ይፈልጋሉ፡፡ 'ፈጽሞ አትከተሉንም፤ ይህን
(ቃል) ከዚህ በፊት አላህ ብሏል' በላቸው፡፡” (አል’ፈትህ፡ 15)
﴾ك َال ُمبَ ِد َل لِ َكلِ َماتِِه ِ َك ِمن كِت
َ ِاب َرب ِ ﴿واتْل ما أ
َ ُوح َي إِلَْي َُ َ
“ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ለቃላቶቹ ለዋጭ
የላቸውም፡፡” (አል’ከህፍ፡ 27)
﴾يل أَ ْكثَـَر الَّ ِذي ُه ْم فِ ِيه ََيْتَلِ َُو َنِِص علَى ب ِّن إِسرا ِ
َ َ ْ َ َ ُّ ﴿إ َّن َه َذا الْ ُقْرآ َن يَـ ُق
“ይህ ቁርኣን በእስራኤል ልጆች ላይ የእነዚያን እነርሱ በእርሱ የሚለያዩበትን
አብዛኛውን ይነግራል፡፡” (አን’ነምል፡ 76)
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 24/60
22.ቁርኣን ከአላህ የወረደ መሆኑ የጸደቀበት
﴾َنزلْنَاهُ ُمبَ َارٌك ِ
َ اب أ
ٌ َ﴿ َوَهـ َذا كت
“ይህም ያወረድነው የሆነ የተባረከ መጽሐፍ ነው፡፡” አል አንዓም፡
﴾ِاَّل
َّ ص ِد اعا ِم ْن َخ ْشيَ ِة ِ
َ ََنزلْنَا َه َذا الْ ُقْرآ َن َعلَى َجبَ ٍل لََّرأَيْـتَهُ َخاَ اعا ُّمت
َ ﴿لَ ْو أ
“ይህንን ቁርኣን በተራራ ላይ ባወረድነው ኖሮ ከአላህ ፍራቻ (የተነሳ) ተዋራጅ
፣ ተሰንጣቂ ሆኖ ባየኸው ነበር፡፡” አል ሐሽር፡
ይህ ርዕስ ፣ በአላህ መጽሐፍ (ቁርኣን) ውስጥ በርካታ ነው፡፡ ከእርሱ ቅንን ጎዳና
ፈልጎ ቁርኣንን በደንብ ያስተነተነ ፣ የሐቁ መንገድ ግልጽ ይሆንለታል፡፡
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 26/60
ክፍል ሁለት
من: فيقول، "ينزل ربنا إلى السماء الدنيا كل ليلة حين يبقى ثلث الليل اآلخر
.يدعوني فأستجيب له؟ من يسألني فأعطيه ؟ من يستغفرني فأغفر له؟" متفق عليه
. متفق عليه. " الحديث... "هلل أشد فرحا بتوبة عبده من أحدكم براحلته
"يضحك هللا إلى رجلين يقتل أحدهما اآلخر كالهما يدخل الجنة" متفق عليه
“አንዱ ሌላውን ገድሎት ፣ ጀነት በሚገቡ ሁለት ግለሰቦች አላህ ይስቃል፡፡” ቡኻሪ፡
ሙስሊም፡
فيظل يضحك، ينظر إليكم أزلين قنطين، "عجب ربنا من قنوط عباده وقرب غيره
يعلم أن فرجكم قريب" حديث حسن
هل من مزيد؟ حتى يضع رب العزة فيها: "ال تزال جهنم يلقى فيها وهي تقول
“رجله
" قط قط: فتقول، "عليها قدمه فينزوي بعضها إلى بعض: وفي رواية
ትላለች፡፡ የልቅና ባለቤት የሆነው (አሏህ) እግሩን ያኖርባታል” በሌላ ዘገባ፡ “በእርሷ
ላይ 'ቀደሙን' ያኖራል ፣ ከፊሏ ወደከፊሉ ይጠቀለላል፡፡ 'በቃኝ ፣ በቃኝ' ትላለች፡፡
(ቡኻሪ፡ 4848, ሙስሊም፡ 2848)
إن هللا يأمرك أن: فينادي بصوت، لبيك وسعديك: يا آدم ! فيقول: "يقول تعالى
.تخرج من ذريتك بعثا إلى النار" متفق عليه
“'አደም ሆይ!' በማለት - ከሁሉ በላይ የሆነው - አሏህ ይናገራል ፣ '“አቤት አቤት
፣ እንድታግዘኝና እንድትረዳኝ እጠይቃለሁ” ይላል (አደም) ፣ 'ከዘሮችህ ወደእሳት
የሚላኩ ጀማዓዎችን እንድታወጣ አላህ ያዝሀል” በማለት (አሏህ) በድምጽ ይጣራል፡፡
(ቡኻሪ፡ 3348, ሙስሊም፡ 222)
""ما منكم من أحد إال سيكلمه ربه وليس بينه وبينه ترجمان
كما رحمتك، أمرك في السماء واألرض، تقدس اسمك، "ربنا هللا الذي في السماء
أنت رب الطيبين، اغفر لنا حوبنا وخطايانا، اجعل رحمتك في األرض، في السماء
فيبرأ" حديث حسن، وشفاء من شفائك على هذا الوجع، أنزل رحمة من رحمتك،
.رواه أبو داود وغيره
በሰማይ ላይ ያለው አላህ ነው፡፡ ረሡል ﷺበወህይው - ከሰማይ በሚወርደው ቁርኣን ታማኝ ናቸው፡፡
ረሡል የታማኞች ሁሉ አለቃ ናቸው፡፡ ረሡል እንዲሁም ወደርሳቸው ቁርኣንን የሚያወርደው ጅብሪልን d
ጨምሮ ታማኝ ናቸው፡፡ አላህ በተከበረው ቁርኣን የሚከተለውን ተናግሯል፡-
﴾ن ٍ ند ِذي الْ َعر ِش َم ِك
ٍ ن۞ ُمطَ ٍاع َثَّ أ َِم َ ول َك ِرٍي ۞ ِذي قـُ َّوةٍ ِع
ٍ ﴿ إِنَّه لََقو ُل رس
َُ ْ ُ
ْ
“እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡ በአርሽ ባለቤት ዘንድ ባለሟል የሆነው የሀይል ባለቤት፡፡
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ ፤ ታማኝ የሆነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡” (አት’ተክዊር፡ 19-21) ከአላህ ይዞ
በማስተላለፉ ነው
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 30/60
وهو يعلم ما أنتم عليه" حديث حسن، وهللا فوق العرش، "والعرش فوق الماء
رواه أبو داود وغيره
“አርሽ ከውሃው በላይ ነው ፤ አላህ ከአርሹ በላይ ነው ፤ እርሱ እናንተ ያላችሁበትን ሁኔታ
ያውቃል፡፡” አህመድ፡ አቡዳውድ፡ ኢብኑ ማጀህ፡ አልባኒ ሐዲሱን ደካማ ብለውታል ዶዒፍ አቡዳውድ
فإن هللا قبل، وال عن يمينه، فال يبصقن قبل وجهه، "إذا قام أحدكم إلى الصالة
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 31/60
"اللهم رب السماوات السبع واألرض ورب العرش العظيم ،ربنا ورب كل شيء ،
فالق الحب والنوى ،منزل التوراة واإلنجيل والقرآن ،أعوذ بك من شر نفسي ،
ومن شر كل دابة أنت آخذ بناصيتها ،أنت اآلول فليس قبلك شيء ،وأنت اآلخر
فليس بعدك شيء ،وأنت الظاهر فليس فوقك شيء ،وأنت الباطن فليس دونك
شيء ،اقض عني الدين وأغنني من الفقر" رواه مسلم.
“የሰባቱ ሰማያትና የምድር ፣ የታላቁ አርሽ ጌታ አላህ ሆይ! ጌታችን የሁሉ ነገር ጌታ ፣
ቅንጣትንና ፍሬን ፈልቃቂ ፤ ተውራትን ፣ ኢንጅልንና ቁርዓንን አውራጅ ፤ ከነፍሴ ተንኮል
፣ ከማንኛውም ተንቀሳቃሽ ነገሮች ተንኮል በአንተ እጠበቃለሁ ፤ ቅንጭላቷን ያዥው
አንተ ነህ፡፡ የመጀመሪያው አንተ ነህ ፣ ከአንተ በፊት አንድም ነገር የለም ፤ የመጨረሻው
አንተ ነህ ፣ ከአንተ በኋላ አንድም ነገር የለም ፤ የበላዩ አንተ ነህ ፣ ከአንተ በላይ
አንድም ነገር የለም ፤ ቅርቡ አንተ ነህ ፣ ከአንተ የቀረበ አንድም ነገር የለም ፤ ከእኔ ላይ
”እዳየን ክፈልልኝ ፣ ከድህነትም አክብረኝ፡፡ ሙስሊም፡
فإن، ال تضامون في رؤيته، "إنكم سترون ربكم كما ترون القمر ليلة البدر
" فافعلوا، استطعتم أن ال تغلبوا على صالة قبل طلوع الشمس وصالة قبل غروبها
.متفق عليه
إن الذي تدعونه، فإنكم ال تدعون أصم وال غائبا، "أيها الناس اربعوا على أنفسكم
"أقرب إلى أحدكم من عنق راحلته
“አረሷቱል ቂያማ” ማለት ምንም አይነት ግንባታ የሌለበት ፣ ሰዎች ሂሳብ የሚደረጉበትና የሚሰበሰቡበት
ሰፊ የሆነ ቦታ ማለት ነው፡፡
በቂያማ ሜዳ ሰዎች በሶስት ይከፈላሉ
1ኛ፡- ውጫቸውም ውስጣቸውም አማኞች የሆኑ ፣
2ኛ፡- ውጫቸውም ውስጣቸውም ከሀዲዎች የሆኑ ፣
3ኛ፡- ውጫቸው አማኝ ሆኖ ውስጣቸው ከሐዲ የሆኑ ሙናፊቆች ናቸው፡፡
ትክክለኛ አማኞች በቂያማ ሜዳም ይሁን ጀነት ከገቡ በኋላ አላህን ይመለከታሉ፡፡
ሙሉ በሙሉ ከሐዲዎች የሆኑት ደግሞ በአጠቃላይ ጌታቸውን አይመለከቱም የሚለው የተወሰኑ ዑለሞች
ንግግር ሲሆን ሌሎች ደግሞ ይመለከቱታል ነገር ግን የቅጣትና የቁጣ መመልከት ነው ይላሉ፡፡
ሙናፊቆች ደግሞ በቂያማ ሜዳ አላህን ይመለከቱታል ፣ ከዚያም ከእነርሱ ይጋረድባቸዋል፡፡ ከዚያ በኋላ
እስከመጨረሻው አይመለከቱትም፡፡
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 39/60
ተጠራጣሪ ከሆነ ደግሞ “ሀህ ፣ ሀህ” ፣ “ሰዎች የሆነ ነገር ሲናገሩ ሰምቸ ተናገርኩ
እንጅ አላውቅም” በማለት ምላሽ ይሰጣል፡፡ በብረት መዶሻ ይመታል፡፡ ከሰዎች በቀር
የሚጮኸውን ጩኸት ሁሉም ነገር ይሰሙታል፡፡ የሰው ልጅ ቢሰማው ራሱን ስቶ ይወድቅ
ነበር፡፡
የቂያማ ክስተቶች
በሲራጥ ድልድይ ያለፈ ጀነት ይገባል፡፡ እርሱን ካለፉ በጀነት እና በእሳት መካከል
በሚገኝ ድልድይ ላይ እንዲቆሙ ይደረጋል፡፡ ከፊሉ በከፊሉ ተመሳሳይ ርምጃ እንዲወስድ
(ባሮች በመካከላቸው የነበረን መበዳደል አንዲካካሱ) ይደረጋል፡፡ በጸዱና ንጹህ በሆኑ
ጊዜ ጀነት እንዲገቡ ይፈቀድላቸዋል፡፡
የጀነት ሰዎች ሲራጥን እንዳለፉ እንዲቆሙ ይደረጋል፡፡ ከፊሉ በከፊሉ ላይ ተመሳሳይ ማካካሻ ይሰጠዋል፡፡
ይህ ቂያማ ሜዳ ላይ ከሚደረገው ማካካሻ ይለያል፡፡ በሙእሚኖች ልቦች ውስጥ ቂም እና ጥላቻ የሚወገድበት
ነው፡፡ ልባቸው ከጸዳ በኋላ ጀነት እንዲገቡ ይፈቀድላቸዋል፡፡
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 43/60
የዚህ ዝርዝር ከሰማይ በተወረዱ መጽሐፎች ፣ ከነብያት በተገኙ የእውቀት ቅሪቶች
ተወስቷል፡፡
ሁለተኛው ደረጃ፡- ተፈጻሚ የሆነው የአላህ መሽአ ፣ አጠቃላይ የሆነው ችሎታው ነው፡፡
እርሱም “አላህ የሻው ይሆናል ፣ አላህ ያልሻው አይሆንም” ብሎ ማመን ነው፡፡
ተንቀሳቃሽም ይሁኑ የማይንቀሳቀሱ በሰማያትና በምድር ያሉ ነገሮች በእርሱ መሽአ
ካልሆነ በቀር ተፈጻሚ አይሆኑም፡፡ በእርሱ ንግስና ፣ እርሱ የማይፈልገው ነገር
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 45/60
አይሆንም፡፡
ُخَرى فَـ َقاتِلُوا الَِِّت تَـْبغِي ِ ان ِمن الْمؤِمنِن اقْـتـتـلُوا فَأ
ْ ت إِ ْح َد ُاُهَا َعلَى ْال
ْ ََصل ُحوا بَـْيـنَـ ُه َما فَِإن بَـغ
ْ َ َ َ ْ ُ َ ِ َ﴿ َوإِن طَاَِِت
ن۞إََِّّنَا ِِ
َ ب الْ ُم ْقسط َّ َصلِ ُحوا بَـْيـنَـ ُه َما ِِبلْ َع ْد ِل َوأَقْ ِسطُوا إِ َّن
ُّ اَّلَ ُُِي ْ اءت فَأ
َِّ ح ََّّت تََِيء إِ ََل أَم ِر
ْ َاَّل فَِإن ف ْ َ َ
﴾َخ َويْ ُك ْم ِ الْمؤِمنو َن إِخوةٌ فَأ
َنأَ ََْصل ُحوا بْ َْ ُ ُْ
“ከምእመናንም የሆኑ ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው አስታርቁ፡፡
ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን
ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ ተጋደሉ፡፡ ብትመለስም በመካከላቸው
በትክክል አስታርቁ፡፡ በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን
ይወዳልና፡፡ ምእመናኖች ወንድማማቾች ናቸው፡፡ በሁለት ወንድሞቻችሁም
መካከል አስታርቁ፡፡” አል ሑጁራት፡
وال يسرق السارق حين يسرق وهو، "ال يزني الزاني حين يزني وهو مؤمن
وال ينتهب نهبة ذات شرف، وال يشرب الخمر حين يشربها وهو مؤمن، مؤمن
"يرفع الناس إليه فيها أبصارهم حين ينتهبها وهو مؤمن
"ال تسبوا أصحابي فواالذي نفسي بيده لو أن أحدكم أنفق مثل أحد ذهبا ما بلغ مد
"أحدهم وال نصيفه
የሶሃቦች ደረጃ
ሶሃቦችን አስመልክቶ የአህለሱና ወልጀማዓ አቋም
በሶሀቦች መካከል ያለው መበላለጥ
ደረጃቸውንና ብልጫቸውን በተመለከተ በቁርኣን ፣ በሀዲስ እና በዑለሞች
ስምምነት የመጣውን ይቀበላሉ፡፡ ከፈትህ - ከሁደይቢያ ስምምነት - በፊት የለገሱትንና
የተጋደሉትን ፣ ከእነርሱ በኋላ ከለገሱትና ከተጋደሉት ያበልጣሉ፡፡ ሙሐጅሮችን
ከአንሷሮች ያስቀድማሉ፡፡
በድር ዘመቻ ላይ የተሳተፉ ሶሃቦች ከሌሎች ሁሉ በደረጃ ይበልጣሉ፡፡ በድር የታወቀው ዘመቻ
የተካሄደባት ቦታ ነው፡፡ ዘመቻው የተካሄደው በሁለተኛው አመተ ሂጅራ ረመዷን ወር ላይ ነው፡፡ ይህ ጦርነት
“የውመል ፉርቃን” (ሀቅና ክህደት በግልጽ የተለየበት) በመባልም ይታወቃል፡፡ ጦርነቱ ታስቦበት የተካሄድ
አይደለም፡፡ አቡሱፍያን ነጋዴዎች ጋር ሆኖ ከሻም ወደመካ መምጣቱ ለረሡል ﷺመረጃው ሲደርሳቸው
ሶስት መቶ አስራ ሶስት የሚሆኑ ሶሃቦች ነጋዴዎችን በአፋጣኝ እንዲወሩና ንብረታቸው በሙስሊሞች ቁጥጥር
ስር እንዲሆን መመሪያ አስተላለፉ፡፡ በትዕዛዙ መሰረት ከመዲና ተንቀሳቀሱ፡፡ ጦርነት አላማቸው
አልነበረም፡፡ አላህ ለጥበቡ ሙስሊሞችና ከሀዲዎች በበድር እንዲዋጉ አደረገ፡፡ ጦርነቱ በሙስሊሞች
አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡
አቡበክር ፣ ዑመር ፣ ዑስማን ፣ ዓልይ ፣ ሰዒድ ብን ዘይድ ፣ ሰዕድ ብን አቢ ወቃስ ፣ ዓብዱረህማን ብን
ዓውፍ ፣ ጦልሃ ብን ዑበይዱሏህ ፣ ዙበይር ብን አልዓዋም ፣ አቡዑበይዳ ዓሚር ብን አልጀራህ ናቸው፡፡
ሳቢት ብን ቀይስ e ድምጹ ከፍተኛ ከሆኑ የነብዩ ኸጢቦች መካከል አንዱ ነበር፡፡ የሚከተለው ቁርኣን
በወረደ ጊዜ በቃ ይህ ቁርኣን የወረደው እኔን በተመለከተ ነው ፣ ስለዚህ ሳላውቅ ስራየ ተሰርዟል በሚል
ከቤቱ ተደብቆ ተቀመጠ፡፡
ط أ َْع َمالُ ُك ْم َوأَنتُ ْم َال ٍ ض ُك ْم لِبَـ ْع
َ َآ أَن ََْتب ِ َّب وَال ََْتهروا لَه ِِبلْ َقوِل َكجه ِر بـع
ْ َ ْ َ ْ ُ ُ َ َ ِ ِص ْوت الن
ِ ﴿َي أَيـُّها الَّ ِذين آمنُوا َال تَـرفَـعوا أَصواتَ ُكم فَـو َق
َ ْ ْ َْ ُ ْ َ َ َ َ
﴾تَ ْشعُ ُرو َن
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ድምጾቻችሁን ከነብዩ ድምጽ በላይ ከፍ አታድርጉ፡፡ ከፊላችሁም ለከፊሉ
እንደሚጮህ በንግግር ለርሱ አትጩሁ፡፡ እናንተ የማታውቁ ስትሆኑ ስራዎቻችሁ እንዳይበላሹ
(ተከልከሉ)፡፡” አል ሑጁራት፡ =
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 51/60
በዚህ ማህበረሰብ ውስጥ ከነብዩ ﷺበኋላ በላጩ አቡበክር ፣ ከዚያም ዑመር ፣
ሶስተኛው ዑስማን ፣ አራተኛው ዓልይ እንደሆነ ከሙእሚኖች መሪ ዓልይ ብን
አቢጧሊብ በተከታታይ የተያዙ ዘገባዎች ያረጋግጣሉ፡፡
ሙስሊም፡
وعضوا، "عليكم بسنتي وسنة الخلفاء الراشدين المهديين من بعدي تمسكوا بها
" فإن كل بدعة ضاللة، وإياكم ومحدثات األمور، عليها بالنواجذ
“ሱናየን ፣ ከእኔ በኋላ ሀቅን አውቀው በሰሩ እና አላህ ወደሀቁ የመራቸው የሆኑትን
ምክትሎቸን ሱና (በእጃችሁ) አደራ አጥብቃችሁ ያዙ ፣ እርሷንም በመንጋጋ ጥርሳችሁ
አደራ ነክሳችሁ ያዙ ፣ አስጠነቅቃችኋለሁ ፣ የነገሮችን ፈጠራዎችንም ፣ ማንኛውም
አዲስ ፈሊጥ ጥመት ነው፡፡” አቡዳውድ፡ ቲርሚዚይ፡ ኢብኑ ማጀህ፡ ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል
ተህቂቅ አል መሸካት፡
አል'ዓቂደቱ አል'ዋሲጢያህ 57/60
ከንግግሩ ሁሉ በጣም እውነተኛ የአላህ ንግግር መሆኑን ፣ ከመመሪያው ሁሉ
በላጩ የሙሀመድ መመሪያ መሆኑን ያውቃሉ፡፡ ከተለያዩ የሰው ዘር ንግግሮች
የአላህን ንግግር ያስቀድማሉ፡፡ ከማንኛውም መመሪያ የሙሀመድን መመሪያ
ያስቀድማሉ፡፡ በዚህ ምክንያት የ “መጽሐፍና የሱና ባለቤቶች” የሚል ስያሜ
ተሰጧቸዋል፡፡ “የጀማዓ ባለቤት” የሚል ስያሜም ተሰጧቸዋል፡፡ ጀማዓህ የሚለው ቃል
ለተሰባሰበ ማህበረሰብ የተሰጠ ስያሜ ቢሆንም መሰባሰብ የሚል ትርጉምም አለው፡፡
ተቃራኒው ደግሞ ፉርቃ ወይም መከፋፈል ነው፡፡ ኢጅማዕ ማለት ለዲን እና ለእውቀት
የሚደገፉበት ሶስተኛው መሰረት ነው፡፡ ሰዎች በአጠቃላይ ያሉበትን ከንግግርም ይሁን
ከተግባር ፣ ስውርም ይሁን ግልጽ ፣ ከዲን ጋር ተያያዥ ያላቸውን ነገሮች በእነዚህ
ሶስት መሰረቶች ላይ ይመዝኗቸዋል፡፡
. يشد بعضه بعضا " وشبك بين أصابعه، "المؤمن للمؤمن كالبنيان
، "مثل المؤمنين في توادهم وتراحمهم وتعاطفهم كمثل الجسد إذا اشتكى منه عضو
"تداعى له سائر الجسد بالحمى والسهر
وال من، ال يضرهم من خالفهم، "ال تزال طائفة من أمتي على الحق منصورة
"خذلهم حتى تقوم الساعة
ወሏሁ አዕለም
“አብዳል” የሚባሉት ከሌላው አካል በእውቀትና በአምልኮ የተለዩ ናቸው፡፡ “አብዳል” በሚል ስያሜ
የተጠሩት ከእነርሱ መካከል አንዱ ሲሞት ሌላው ስለሚተካ ወይም በመጥፎ ስራቸው መልካም ስለሚቀይሩ
ወይም የሰዎች መሪዎችና ሞዴሎች በመሆናቸው የሰዎችን መጥፎ ስራ በመልካም ስለሚቀይሩ ነው፡፡
ባህር ዳር በሚገኙ የአህለሱና
መሻይኾች የተቀሩ ጠቃሚ ኪታቦች፣ ከሀገር
ውስጥና ከውጭ በሚመጡ መሻይኾች የተሰጡ
ኮርሶች፣ ሙሓዶራዎች፣ የጁመዓ ኹጥባ፣
በትክክለኛ ማስረጃ የተደገፉ የተለያዩ ኢስላማዊ
መጣጥፎችን የሚከተለውን የቴሌግራም ሊንክ
ጆይን በማድረግ መከታተል ይችላሉ
http://t.me/alateriqilhaq