Professional Documents
Culture Documents
حكم السحر باللغة الأمهرية
حكم السحر باللغة الأمهرية
3
የላሚትዋ ምዕራፍ (102)
ድግምት -አስማት- እና ጥንቆላ እንዲሁም ከእነሱ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ነገራት ብይን
» ِش َفاءً الَ يُغَ ِاد ُر َس َق ًما، الَ ِش َفاءَ إِاله ِش َف ُاؤ َك،هاِف
ِ ت الش ِ ا حش،هاس
َ ف َوأَنح ِ ب الن ِِ
َ َ«اللهم رب الناس أَ حذهب الحب
َر ه،اس
ትርጉም ፡- የሰዎች ጌታ ሆይ ፤ ችግርን አስወግድ ፤ አድን አንተ ብቻ ነህ አዳኝ ፤ ያንተ መድህን
እንጂ ሌላ መዳኛ የለም ; ህመምን የማይተው የሆነ መዳንን አድነው ፡፡ ይህን ሶስት ግዜ ይበል ፡፡
እንዲሁም መላኩ ጅብሪል - አለይሂ ዘሰላም - ነብዩን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ያከመበት ዱዓ አለ
እሱም ፡
) ومن شر كل نفس أو عْي حاسد هللا يشفيك بسم هللا أرقيك, ( بسم هللا أرقيك من كل شيء يؤذيك
ከሚያሰቃይህ ነገር ሁሉ በአላህ ስም አክምሀለሁ ክፉ ከሆነ ነፍስ ፤ ወይም ቡዳ ምቀኛ ከሆነ
አይን አላህ ያድንህ በአላህ ስም አክምሃለሁ ፡፡) ይህን ሶስት ግዜ ይደጋግም ፡፡
እንዲሁም ድግምት ከተከሰተ በኋላ ከሚደረጉ ህክምናዎች ውስጥ ፡ በተለይ ይህ አንድ ባል
ከምስቱ ጋር የስነተራክቦ ችግር ከገጠመው ጠቃሚ ነው እሱም ፡- ከአረንጓዴ ቁርቁራ ጫፍ ሰባት
ቅጠሎችን በድንጋይ ወይም በሌላ ነገር ይውቀጠውና ሰውነትን ለመታጠብ በሚበቃ ውሃ ውስጥ
ድግምት -አስማት- እና ጥንቆላ እንዲሁም ከእነሱ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ነገራት ብይን
ِ ص ُدوِر الن ِه ِ ) ِم حن َش ِر الح َو حس َو3( هاس ِ ) إِلَِه الن2( هاس ِ ِ) مل1( هاس ِ قُل أَعُوذُ بِر
هاس ُ س ِِف ِ
ُ ) الذي يُ َو حسو4( هاس ِ اْلَناس ح ِ ك الن َ ِ ب الن َ ح
)6( هاس ِ ِ
ِ اْلنهة َوالن ِ
) م َن ح5(
ትርጉሙ ፡-
(|1|በል « በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡|2|«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
|3|«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡|4|«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን)
ክፋት፡፡|5|«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡|6|«ከጋኔኖችም
ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»)
እነዚህን በአእራፍ ምዕራፍ ውስጥ ያሉ የድግምት አንቀጾችንም ይቅራ እነሱም ፡- ጥራት የተገባው
አላህ እንዲህ ይላል ፡ (( اْلَ ُّق َوبَطَ َل َما ) فَ َوقَ َع ح117( ف َما ََيحفِ ُكو َن ِ
ُ اك فَِإذَا ه َي تَ حل َق َصَ وسى أَ حن أَلح ِق َع ِ
َ َوأ حَو َححي نَا إ ََل ُم
ِ ك وانح َقلَبوا ِ ِ
)119( ين َ صاغ ِرَ ُ َ َ ) فَغُلبُوا ُهنَال118( )) َكانُوا يَ حع َملُو َن
ትርጉም ፤ (|117|ወደ ሙሳም፡- «በትርህን ጣል» ስንል ላክን፡፡ (ጣላትም)
ወዲያውኑም የሚቀጣጥፉትን (ማታለያ) ትውጣለች፡፡|118|እውነቱም ተገለጸ፡፡
ይሠሩት የነበሩትም (ድግምት) ተበላሸ፡፡|119|እዚያ ዘንድ ተሸነፉም፡፡ ወራዶችም
ኾነው ተመለሱ፡፡)
እነዚህን በዩኑስ ምዕራፍ ውስጥ ያሉ አንቀጾችንም ይቅራ እነሱም ጥራት የተገባው አላህ እንዲህ
ይላል ፡- (( )80( وسى أَلح ُقوا َما أَنحتُ حم ُم حل ُقو َن َ ال ََلُحم ُم َ َ) فَلَ هما َجاءَ ال هس َحَرةُ ق79( اح ٍر َعلِي ٍم ِ ال فِرعو ُن ائحتُ ِوِن بِ ُك ِل س
َ َوقَ َ ح َ ح
اْلَ هق بِ َكلِ َماتِِه ) َوُُِي ُّق ه81( ين
اَّللُ ح ِِ
َ صل ُح َع َم َل الح ُم حفسد
ِ اَّلل َال ي ِ
اَّللَ َسيُ حبطلُهُ إِ هن هَ ُ ح
ِ ال موسى ما ِجحئ تُم بِِه
الس حح ُر إِ هن ه ح َ َ ُ َ َفَلَ هما أَلح َق حوا ق
)82( )) َولَ حو َك ِرَه الح ُم حج ِرُمو َنትርጉም ፡- (|79|ፈርዖንም፡- «ዐዋቂ ድግምተኛን ሁሉ
አምጡልኝ» አለ፡፡|80|ድግምተኞቹም በመጡ ጊዜ ሙሳ ለእነርሱ፡- «እናንተ
የምትጥሉትን ነገር ጣሉ» አላቸው፡፡|81|(ገመዶቻቸውን) በጣሉም ጊዜ ሙሳ አለ፡-
«ያ በርሱ የመጣችሁበት ነገር ድግምት ነው፡፡ አላህ በእርግጥ ያፈርሰዋል፡፡ አላህ
የአጥፊዎችን ሥራ ፈጽሞ አያበጅምና፡፡»|82|አላህም ከሓዲዎች ቢጠሉም እውነትን
በቃላቱ ያረጋግጣል፡፡)
እነዚህን በጣሃ ምዕራፍ ውስጥ ያሉ አንቀጾችንም ይቅራ እነሱም ጥራት የተገባው አላህ እንዲህ
ይላል ፡-(( صيُّ ُه حم ُُيَيه ُل إِلَحي ِه ِ ال بل أَلح ُقوا فَِإذَا ِحبا َُلم و ِع ِ ِ ِ
َ َ ُح ) قَ َ َ ح65( وسى إ هما أَ حن تُحلق َي َوإ هما أَ حن نَ ُكو َن أَهو َل َم حن أَلح َقى َ قَالُوا ََي ُم
ِ ِِ ِِ ِ ِ
) َوأَلح ِق َما ِِف68( ت حاْل حَعلَى َ ف إِن
َ هك أَنح ) قُ حلنَا َال ََتَ ح67( وسى َ س ِِف نَ حفسه خي َف ًة ُم َ ) فَأ حَو َج66( م حن س ححره حم أَن َهها تَ حس َعى
ِ اح ٍر وَال ي حفلِح ال هسِ َ ِ )) ََيِينትርጉም ፡- (|65|«ሙሳ
)69( ث أَتَى ُ اح ُر َححي ُ ُ َ صنَ عُوا َكحي ُد َس َ صنَ عُوا إِهَّنَا
َ ف َما ك تَ حل َق ح
ሆይ! ወይ ትጥላለህ ወይም በመጀመሪያ የምንጥል እንኾናለን»(ምረጥ)አሉ፡፡
|66|«አይደለም ጣሉ» አላቸው፡፡ ወዲያውም ገመዶቻቸውና ዘንጎቻቸው
ከድግምታቸው የተነሳ እነርሱ የሚሮጡ (እባቦች) ኾነው ወደርሱ ተመለሱ፡፡
|67|ሙሳም በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ፡፡ |68|«አትፍራ አንተ የበላዩ አንተ
ነህና» አልነው፡፡ |69|«በቀኝ እጅህ ያለቸውንም በትር ጣል፡፡ ያንን የሠሩትን
ትውጣለችና፡፡ ያ የሠሩት ሁሉ የድግምተኛ ተንኮል ነውና፡፡ ድግምተኛም በመጣበት
ስፍራ ሁሉ አይቀናውም» (አልን)፡፡) የተጠቀሱትን የቁርዓን ምዕራፎችና አንቀጾችን በውሃው
ላይ ከቀራ በኋላ ፡ሶስት ግዜ ይጠጣበትና በቀረው ሰውነቱን ይታጠብበት ፡ በአላህ ፍቃድ በዚህ
ሰበብ በሽታው ይወገዳል ፡፡ አስፈላጊ ሁኖ ከተገኘ በሽታው እስኪወገድ ድረስ ይህንኑ ቢደጋገም
ችግር የለውም ፡፡
ድግምት -አስማት- እና ጥንቆላ እንዲሁም ከእነሱ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ነገራት ብይን
ተፈጸመ