Professional Documents
Culture Documents
Usul Amharic
Usul Amharic
አል-ኡሱል አስ-ሰላሳ
ሶስቱ መሰረታዊ መርሆዎች
1
Gali Ababor
2
Gali Ababor
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
አላህ ይዘንልህና አራት ጉዳዮችን መማር በኛ ላይ ግዴታ መሆኑን እወቅ፡-
የመጀመርያው እውቀት ሲሆን እሱም በማስረጃ ላይ ተመስርቶ አላህን፣
መልእክተኛውንና የእስልምና ሐይማኖትን ማወቅ ነው፡፡
ሁለተኛው በእውቀቱ መስራት ነው፡፡
ሶስተኛው ወደሱ መጣራት ሲሆን
አራተኛው ደግሞ በደዕዋ ሂደት ላይ በሚያጋጥመው ችግሮች ላይ መታገስ
ነው፡፡
የዚህ ማስረጃ የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
بسم هللا الرحمن الرحيم
َ ت َو َت َو
اص ْوا َّ ِين آ َم ُن وا َو َعمِلُ وا
ِ الص ال َِحا َ ) ِإنَّ اِإْل ْن َس1( َو ْال َعصْ ِر
َ ) ِإاَّل الَّذ2( ان لَفِي ُخ ْس ٍر
]3 - 1 :)} [العصر3( صب ِْر َّ ص ْوا ِبال َ ِب ْال َح ِّق َو َت َوا
(በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ በጊዜያቱ እምላለሁ፡፡
ሰው ሁሉ በእርግጥ በከሳራ ውስጥ ነው፡፡ እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣
በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ፡፡) [አል-
ዐስር፡ 1-3]
እማም አሽ-ሻፊዒ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ፡- “አላህ በፊጡራኑ ላይ
ከዚህ ምዕራፍ ሌላ ምንም ባያወርድ ኖሮ ትበቃቸው ነበርች፡፡”
እማም አልቡኻሪም አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ፡- “ይህ ምእራፍ
እውቀት ከመናገርና ከመስራት መቅደሙን ይገልፃል፡፡ ማስረጃውም የአላህ
(ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
َ ( َفاعْ لَ ْم َأ َّن ُه الَ اله ِإالَّ هَّللا ُ َواسْ َت ْغفِرْ لِ َذ ِنب
]19:ك )[محمد
(እነሆ ከአላህ ሌላ እውነት አምላክ አለመኖሩን ዕወቅ፡፡) ሙሐመድ፡ 19 ከንግግርና
ከስራ በፊት በእውቀት ጀመረ፡፡”
3
Gali Ababor
አላህ ይዘንልህና እያንዳንዱ ሙስሊም ላይ እነዚህን ሶስት መሰረታዊ
ጉዳዮችን መማርና በተግባር ላይ የማዋል ግዴታ እንዳለበት እወቅ፡-
1. አላህ ፈጠረንና ስሳዩን ሰጠን፣ እንዲሁም አልተወንም፡፡ ይልቁንስ
መልእክተኛን ላከልን፡፡ አሱን የታዘዘ ሰው ጀነት ይገባል፡፡ እሱን ያመጸ ደግሞ
ጀሀነም ይገባል፡፡ ማስረጃውም የአላህ (ሱወ) ቃል ነው፡-
َ ( ِإ َّنا َأرْ َس ْل َنا ِإلَ ْي ُك ْم َرسُوالً َشاهِداً َعلَ ْي ُك ْم َك َما َأرْ َس ْل َنا ِإلَى فِرْ َع ْو َن َرسُوالً * َف َع
ُصى فِرْ َع ْون
.]16 ،15 :الرَّ سُو َل َفَأ َخ ْذ َناهُ َأ ْخذاً َو ِبيالً ) [المزمل
“እኛ ወደ ፈርዖን መልክተኛን እንደላክን ሁሉ በእናንተ ላይ መስካሪ የሆነ መልክተኛን
ወደእናንተ ላክን፡፡ ፈርዖንም መልክተኛውን አመጸ፤ ብርቱ መያዝንም ያዝነው፡፡”
አልሙዘሚል፡ 15-16.
2. አላህ (ሱ.ወ) በአምልኮቱ ዉስጥ አንድንም ነገር፣ ባለሟል መልዓክም ሆነ
የተላከ ነቢይ በሱ ማጋራትን አይወድም፡፡ ማስረጃውም የአላህ (ሱ.ወ) ቃል
ነው፡-
.]18 :( َوَأنَّ ْال َم َسا ِج َد هَّلِل ِ َفالَ َت ْدعُوا َم َع هَّللا ِ َأ َحداً )[الجن
እነሆ መስጅዶች ሁሉ የአላህ ናቸው፤ ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ፡፡
አልጅን፡ 18
3. መልእክተኛውን የታዘዘና የአላህን አንድነት ያረጋገጠ ሰው፣ አለህንና
መልእክተኛውን የሚቃረንን ሰው በጣም የቅርብ ዘመዱም ቢሆንም እንኳ
እንዲወዳቸው አይፈቀድለትም፡፡ ማስረጃውም ቀጣዩ የአላህ (ሱ.ወ) ቃል
ነው፡-
ُّون َمنْ َحا َّد هَّللا َ َو َرسُولَ ُه َولَ ْو َك ا ُنوا آ َب ا َء ُه ْم َأ ْو
َ ون ِباهَّلل ِ َو ْال َي ْو ِم اآلخ ِِر ي َُواد
َ الَ َت ِج ُد َق ْوما ً يُْؤ ِم ُن
ُوح ِّم ْن ُه َأ ُ ُأ َ َأ ْب َن اء ُه ْم َأ ْو ِإ ْخ َوا َن ُه ْم ْو َع ِش
َأ
ٍ ان َو يَّدَ هُم ِب ر ِ ب فِي قُل
َ وب ِه ُم اِإلي َم َ َير َت ُه ْم ْول
َ ِئك َك َت
َ َِين فِي َها َرضِ َي هَّللا ُ َع ْن ُه ْم َو َرضُوا َع ْن ُه ُأ ْول
ِئك َ ت َتجْ ِري مِن َتحْ ِت َها اَأل ْن َها ُر َخالِد ٍ َوي ُْد ِخلُ ُه ْم َج َّنا
]22 :ُون )[المجادلة َ ب هَّللا ِ ُه ُم ْال ُم ْفلِح َ ح ِْزبُ هَّللا ِ َأالَ ِإنَّ ح ِْز
በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት ሕዝቦች አላህንና መልክተኛውን
የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣
ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ እነዚያ
4
Gali Ababor
በልቦቻቸው ውስጥ እምነትን ጽፏል፡፡ ከእርሱም በኾነ መንፈስ ደግፏቸዋል፡፡
ከሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ
ያገባቸዋል፡፡ አላህ ከእነርሱ ወዷል፡፡ ከእርሱም ወደዋል፡፡ እነዚያ የአላህ ሕዝቦች
ናቸው፡፡ ንቁ! የአላህ ሕዝቦቸ እነርሱ ምኞታቸውን የሚያገኙ ናቸው፡፡ አል-
ሙጃደላህ፡ 22
አላህ እሱን ለመታዘዝ ይቅናህና ቀጥተኛ የሆነው የኢብራሂም መንገድ
(ሐኒፍያ) የሚባለው ኀይማኖትን ለሱ ፍፁም በማድረግ አንድ አላህን ብቻ
ማምለክ ነው፡፡አላህም ሰዎችን ሁሉ በሱ አዟል፤ ለዚህም አላማ
ፈጠራቸው፡፡አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ይላል፡-
]56 :ون )[ الذاريات َ ت ْال ِجنَّ َواِإل ْن
ِ س ِإالَّ لِ َيعْ ُب ُد ُ ( َو َما َخلَ ْق
ጋኔንንና ሰውንም ሊግገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ አዝ-ዛርያት፡ 56
ሊገዙኝ የሚለው ትርጉሙ እኔን በብቸኝነት እንዲያመልኩኝ ማለት ነው፡፡
ዋነኛው አላህ ያዘዘው ትእዛዝ ተውሒድ ሲሆን እሱም አላህን በብቸኝነት
ማምለክ ነው፡፡ ትልቁ አላህ ከለከለ ነገር ሽርክ ሲሆን እሱም ከአላህ ጋር ሌላ
ነገርን ማምለክ ነው፡፡ማስረጃውም ቀጣዩ የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
.]35 :(واعْ ُب ُدو ْا هّللا َ َوالَ ُت ْش ِر ُكو ْا ِب ِه َشيْئاً)[النساء
َ
አላህን ብቻ ተገዙ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ አን-ኒሳእ፡ 35
“በሰዎች ላይ ማወቃቸው ግዴታ የሚሆኑት ሶስቱ መሰረታዊ መርሆዎች ምን ምን
ናቸው?” ተብለህ ከተጠየክ የሚከተሉትን መልስ፡-
አንድ ሙስሊም ጌታውን፣ ኀይማኖቱንና መልእክተኛው ሙሐመድን (ሰ.ዐ.ወ) ማወቅ
ሶስቱ መርሆዎች ናቸው፡፡
የመጀመርያ መሰረታዊ መርህ
ባርያዉ ጌታውን ማወቅ
“ጌታህ ማነው?” ተብለህ ስትጠየቅ እንዲህ በማለት መልስ፡-
ጌታዬ እኔንና ዓለምን ሁሉ በፀጋው ያሳደገ አላህ ነው፤ እሱ አምላኬ ነው፤ ከሱ ዉጭ
የማመልክ ነገር የለኝም፡፡ ማስረጃውም ቀጣዩ የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
5
Gali Ababor
]2 : )} [الفاتحة2( َ{ ْال َح ْم ُد هَّلِل ِ َربِّ ْال َعالَ ِمين
“ምስጋና ለአላህ ለዓለማቱ ጌታ ይሁን” አልፋቲሓ፡ 2
ከአላህ ውጭ ያለው ሁሉ ፍጥረተ ዓለም ሲሆን እኔም ከዚህ ዓለም አንዱ ነኝ፡፡
“ጌታህን በምን አወቅክ?” ተብለህ ስትጠየቅ “በተኣምራቱና በፍጥረታቱ ነው ያወኩት”
በል፡፡ የሚከተሉት ከተኣምራቶቹ ይመደባሉ፡- ሌሊት፣ ቀን፣ ፀሐይና ጨረቃ ናቸው፡፡
በፍጥረተ-ዓለሙ ዉስጥ ደግሞ ሰባቱ ሰማያት፣ሰባቱ ምድሮች፣ በነሱ ዉስጥ ያሉት
ነገራቶችና በመሀከላቸው ያለው ሁሉ ይገባሉ፡፡ ማስረጃውም ቀጣዩ የአላህ
(ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
س َوالَ لِ ْلقَ َم ِر َوا ْس ُجدُوا هَّلِل ِ الَّ ِذي
ِ ( َو ِم ْن آيَاتِ ِه اللَّ ْي ُل َوالنَّهَا ُر َوال َّش ْمسُ َو ْالقَ َم ُر الَ تَ ْس ُجدُوا لِل َّش ْم
.]37 :خَ لَقَه َُّن ِإن ُكنتُ ْم ِإيَّاهُ تَ ْعبُ ُدونَ ) [فصلت
ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡
ለእዚያ ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምትግገዙ እንደ ኾናችሁ (ለሌላ
አትስገዱ)፡፡ ፉስለት፡ 37
ش يُ ْغ ِش<<ي ِ ْض فِي ِستَّ ِة َأي ٍَّام ثُ َّم ا ْستَ َوى َعلَى ْال َع<<ر َ ْت َواَألر َ َ( ِإ َّن َربَّ ُك ُم هّللا ُ الَّ ِذي َخل
َ ق ال َّس َم
ِ اوا
ق َواَأل ْم< ُرُ <ت بِ<َأ ْم ِر ِه َأالَ لَ<هُ ْالخَ ْل
ٍ س َو ْالقَ َم َر َوالنُّ ُج<<و َم ُم َس< َّخ َرا ْ َاللَّ ْي َل النَّهَا َر ي
َ طلُبُهُ َحثِيثا ً َوال َّش ْم
]54 :ك هّللا ُ َربُّ ال َعالَ ِمينَ )[األعراف
ْ َ تَبَا َر
ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡ ከዚያም
(ለሱ በሚገባ መልኩ) በዐርሹ ላይ ተደላደለ፡፡ (አላህ) ሌሊትን በቀን ፈጥኖ
የሚፈልገው ሲኾን ይሸፍናል፡፡ ፀሐይንና ጨረቃንም ከዋክብትንም በትእዛዙ የተገሩ
ሲኾኑ (ፈጠራቸው)፡፡ ንቁ! መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው፡፡ የዓለማት ጌታ አላህ
(ክብሩ) ላቀ፡፡ አል-አዕራፍ፡ 54
ሊመለክ የሚገባ ይህ ጌታ ብቻ ነው፤ ማስረጃውም ቀጣዩ የአላህ (ሱ.ወ) ቃል
ነው፡-
ْ ( يَا َأيُّهَ<<ا النَّاسُ ا ْعبُ<د
ُوا َربَّ ُك ُم الَّ ِذي َخلَقَ ُك ْم َوالَّ ِذينَ ِمن قَ ْبلِ ُك ْم لَ َعلَّ ُك ْم تَتَّقُ<<ونَ * الَّ ِذي َج َع< َل لَ ُك ُم
َت ِر ْزق<ا ً لَّ ُك ْم فَال َ <ض فِ َراشا ً َوال َّس َمآء بِنَآ ًء َوَأنزَ َل ِمنَ ال َّس َمآ ِء َمآ ًء فَ<َأ ْخ َر َج بِ< ِه ِمنَ الثَّ َم
ِ <را َ ْاَألر
.]22 ،21 :وا هّلِل ِ َأندَاداً َوَأنتُ ْم تَ ْعلَ ُمونَ )[البقرة ْ ُتَجْ َعل
6
Gali Ababor
እናንተ ሰዎች ሆይ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን (የፈጠረውን)
ጌታችሁን ተገዙ፤ (ቅጣትን) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ (እርሱ) ያ ለናንተ ምድርን
ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤ ከሰማይም (ከደመና) ውሃን ያወረደ በርሱም
ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡ እናንተም (ፈጣሪነቱን) የምታውቁ ስትኾኑ
ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ፡፡ አል-በቀራ፡ 21 - 22
ኢብን ከሲር አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ፡- “እነዚህን ነገር የፈጠራቸው ጌታ
ሊመለክም የሚገባው እሱ ብቻ ነው፡፡”
አላህ ያዘዛቸው የዒባዳ አይነቶች፡-
- የኢስላም ማእዘናት
- የኢማን ማእዘናት
- ኢህሳን (ዒባዳን ማሳመር)
- ዱዓእ (ፀሎት)
- ፍራቻ
- ተስፋ
- መመካት
- ክጀላ
- ቅጣት መፍራት
- መተናነስ
- እውቀት ላይ የተመሰረተ ፍራቻ
- በንስሀ መመለስ
- እርዳታ መፈለግ
- ጥበቃን መፈለግ
- ፈጣኝ እርዳታን መለመን
- እርድ ማቅረብ
- ስለት መሳል
- ከዚህ ዉጭ ያሉ የአምልኮት አይነቶች ሁሉ የአላህ ሐቅ ናቸው፡፡
ማስረጃውም ቀጣዩ የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
.]18 :( َوَأنَّ ْال َم َسا ِج َد هَّلِل ِ َفالَ َت ْدعُوا َم َع هَّللا ِ َأ َحداً )[الجن
7
Gali Ababor
እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው፡፡ ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ፡፡ አልጅን፡18
ከነዚህ የዒባዳ አይነቶች ጥቂትንም እንኳ ለማንኛዉም ከአላህ ሌላ ላለው
አካል ያዋለ ሰዉ እርሱ በአላህ ላይ አጋሪ (ሙሽርክ) ብሎም ከሀዲ (ካፍር)
ነዉ፡፡ ለዚህም ማስረጃ፡-
) َع َم َع هَّللا ِ الها ً آ َخ َر الَ بُرْ هَانَ لَ<هُ بِ< ِه فَِإنَّ َم<<ا ِح َس<ابُهُ ِعن< َد َربِّ ِه ِإنَّهُ الَ يُ ْفلِ ُح ْال َك<<افِرُون
<ُ ( َو َمن يَ ْد
.]117 :[المؤمنون
ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ ለእርሱ በእርሱ ማስረጃ የሌለውን የሚገዛ ሰው ምርመራው
እጌታው ዘንድ ብቻ ነው፡፡ እነሆ ከሓዲዎች አይድኑም፡፡ አልሙእሚኑን፡ 117
በሀዲስ እንደ ተላለፈዉ ‹‹ዱዓዕ የዒባዳ መቅኔ ነዉ››፡፡
ِ ب لَ ُكم ِإ َّن الَّ ِذين يستَ ْكرِب و َن عن ِعباديِت سي ْدخلُو َن جهن ِ
َ َّم َداخ ِر
:ين )[غافر َ ََ ُ ََ َ َ ْ َ ُ ْ َ َ ْ *ْ َأستَجْ ( َوقَ َال َربُّ ُك ُم ْاد ُعويِن
.]60
ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና፡፡ እነዚያ እኔን ከመግገዛት የሚኮሩት
ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ፡፡ ጋፍር 60
8
Gali Ababor
“ምእመናን እነደሆናችሁ በአላህ ላይ ተመኩ” አልማኢዳ፡ 23
.]3 :( َو َمن يَتَ َو َّكلْ َعلَى هَّللا ِ فَهُ َو َح ْسبُهُ)[الطالق
በአላህም ላይ የሚመካ ሰው እርሱ በቂው ነው፡፡ አጥ-ጠላቅ፡ 3
ክጀላ፣ ቅጣት ፍራቻና መተናነስ ለአላህ ብቻ ሲለመሆኑ ማስረጃው፡-
:اش ِعينَ )[األنبي<<اء ِ ار ُعونَ فِي ْال َخ ْي َرا
ِ َت َويَ ْدعُونَنَا َرغَبا ً َو َرهَبا ً َو َكانُوا لَنَا خ ِ ( ِإنَّهُ ْم َكانُوا يُ َس
.]90
“እነርሱ በበጎ ሥራዎች የሚቻኮሉ ከጃዮችና ፈሪዎች ኾነው የሚለምኑንም ነበሩ፡፡
ለእኛ ተዋራጆችም ነበሩ፡፡” አል-አንቢያእ፡ 90
9
Gali Ababor
ني * قُ* ْ*ل ِإ َّن ِ ِ ِ اط ُّمس *تَ ِقي ٍم ِدين *اً قِيم *اً ِّملَّةَ ِإب**ر ِاه
ٍ ( قُ**ل ِإنَّيِن *ه َ*دايِن ريِّب ِإىَل ِص *ر
َ يم َحنيف *اً َو َم**ا َك**ا َن م َن الْ ُم ْش * ِرك َ َْ َ ْ َ َ َ ْ
)ُ ني ِ ِ َأ ِ ِ ِ ِ ِ ِ ِ يِت ِ َ يِت
َ ت َو نَ **ا ََّأو ُل الْ ُم ْس* *لمُ ك ُأم* ْ*ر
َ يك لَ **ه َوب * * َذل
َ ني * الَ َش* *رَ ب الْ َع **الَم
ِّ *اي َومَمَ* *ا للّ **ه َر
َ * َص* *الَ َونُ ُس* *كي َوحَمْي
.]163ـ161 :[األنعام
የመጀመርያ ደረጃ
የእስላም ማእዘናት 5 (አምስት) ናቸው፡፡ እነሱም፡- ከአላህ ሌላ በሐቅ
የሚመለክ እንደ ሌለ መመስከርና ሙሐመድ የአላህ መልእክተኛ መሆናቸውን
መመስከር፣ ስርዓቱን ጠብቀው ሳላትን መስገድ፣ ዘካን መስጠት፣ የረመዳን
10
Gali Ababor
ወር መፆምና ሐጅ ማድረግ ናቸው፡፡ የሸሃደተይን (ሁለቱ ምስካሬዎች)
ማስረጃው የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
ِ ِ ِإ ِ ِ ِ ِ ِ ِئ ِئ ِإ ِ
ُ ( َش* *ه َد اللّ **هُ َأنَّهُ الَ ال **ه الَّ ُه* َ*و َوالْ َمالَ َ*ك * ةُ َو ُْأولُ **واْ الْعْلم قَآ َ*م * اً بالْق ْس *ط الَ ال **ه الَّ ُه* َ*و الْ َعزي * ُ*ز احْلَك
يم )[آل
.]18 ،عمران
َ ب تَ َعالَوْ ْا ِإلَى َكلَ َم ٍة َس َوا ٍء بَ ْينَنَا َوبَ ْينَ ُك ْم َأالَّ نَ ْعبُ َ<د ِإالَّ هّللا َ َوالَ نُ ْش< ِر
ً ك بِ< ِه َش<يْئا ِ ( قُلْ يَا َأ ْه َل ْال ِكتَا
ُوا بَِأنَّا ُم ْس<لِ ُمونَ )[آلْ اش<هَد ْ <واْ <ُُون هّللا ِ فَ<ِإن تَ َولَّوْ ْا فَقُول ِ ْض<نَا بَعْض<ا ً َأرْ بَاب<ا ً ِّمن د ُ َوالَ يَتَّ ِخ< َذ بَع
.]64 :عمران
“የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በእኛና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ፡፡
(እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣ በርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን
ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው” በላቸው፡፡ እምቢ ቢሉም፡- እኛ
ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው፡፡” አሊ-ዒምራን፡ 64
11
Gali Ababor
ሙሐመድ የአላህ መልእክተኛ ናቸው ለሚለው ምስካሬ ማስረጃው
የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
ٌ
ُؤوف ْ <َِزي< ٌز َعلَ ْي< ِه َم<<ا َعنِتُّ ْم َح< ِريصٌ َعلَ ْي ُكم ب
<ال ُمْؤ ِمنِينَ َر ِ ( لَقَ ْد َجآء ُك ْم َر ُس<و ٌل ِّم ْن َأنفُ ِس< ُك ْم ع
.]128 :َّر ِحي ٌم )[التوبة
“ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ (እምነት) ላይ የሚጓጓ፣
በምእምናን (ላይ) ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡” አት-
ተውባ፡128
ሙሐመድ የአላህ መልእክተኛ ናቸው የሚል ምስካሬ ትርጉም ቀጣዩን
ነጥቦችን ያስጨብጣል፡-
1. ያዘዙትን መታዘዝ፣
2. እሳቸው የተናገሩትን እውነት ብሎ መቀበል፣
3. እርሳቸው የከለከሉትንና የተቆጡትን መከልከል አና
4. አላህ ራሱ በደነገገው ወይም መልእከተኛው በደነገጉት ብቻ አላህን
መገዛት ናቸው፡፡
የሰላት፣ የዘካና የተውሒድ ተፍሲር ማስረጃቸው የአላህ (ሱ.ወ) ቃል
ነው፡-
ِ ِ( َو َما ُأ ِمرُوا ِإالَّ لِيَ ْعبُدُوا هَّللا َ ُم ْخل
َصينَ لَهُ ال ِّدينَ ُحنَفَآ َء َويُقِي ُموا الصَّالةَ َويُْؤ تُوا ال َّز َك<<اةَ َو َذلِ<<ك
.]5 :ِدينُ ْالقَيِّ َم ِة )[البينة
“አላህን ሃይማኖትን ለእርሱ ብቻ አጥሪዎች፣ ቀጥተኞች ኾነው ሊግገዙት፣ ሰላትንም
አስተካክለው ሊሰግዱ፣ ዘካንም ሊሰጡ እንጅ ያልታዘዙ ሲኾኑ (ተለያዩ)፡፡ ይህም
የቀጥተኛይቱ (ሃይማኖት) ድንጋጌ ነው፡፡” አል-በይና፡5
)ض*و َن فِي* ِ*ه ِ ِ ٍ (وم**ا تَ ُ*ك*و ُن يِف َش*ْأ ٍن وم**ا َتْتلُ**و ِمْن**ه ِمن ُق**ر
ُ آن َوالَ َت ْع َملُ**و َن م ْن َع َ*م ٍ*ل ِإالَّ ُكنَّا َعلَْي ُك ْم ُش* ُهوداً ِإ ْذ تُفي ْ ُ ََ ََ
.]61 *:[يونس
14
Gali Ababor
ልብስ የለበሰ ጸጉሩ በጣም የጦቆረ የጉዞ ምልክት የማይታይበት ከኛም ዉስጥ
ማንም የማያውቀዉ ሰዉ ብቅ አለ፡፡ ጉልበቶቹን ከነብዩ ጉልበቶች ጋር አሳክቶ
መዳፎቹን ደግሞ ታፋዎቹ ላይ አድርጎ ተቀመጠ፡፡ ከዚያም “ሙሐመድ ሆይ!
ሰለ ኢስላም ንገሩኝ” አላቸዉ፤፤ የአላህ መልዕክተኛም ‹‹ኢስላም ከአላህ ሌላ
በሐቅ የሚመለክ አምላክ እንደሌለና ሙሀመድ የአላህ መልዕክተኛ
መሆናቸውን መመስከር፣ ሰላትን ደንቡን ጠብቆ መስገድ፤ ዘካ መስጠት፤
የረመዳን ወር መጾም፤አቅሙ ለፈቀዴለት ሰዉ ሀጅ ማድረግ ነዉ›› በማለት
መለሱለት፡፡ ሰዉየዉም “እውነት ተናገርክ” አላቸው፡፡ ዑመርም እንዲህ አለ
“በሱ ተገረምን! እሳቸዉን ይጠይቃል፤ መልሶ እውነት ተናገርክ ይላል፡፡”
ሰዉየው ቀጠለና “ስለ ኢማን ንገረኝ” አላቸው፡፡ የአላህ መልእካተኛ (ሰ.ዐ.ወ)
እንዲህ አሉ፡- “ኢማን ማለት በአላህ ማመን፣ በመላእክቶቹ፣
በመጽሐፍቶቹ፣ በመልእክተኞቹ፣ በአኺራ (መጨረሻው ቀን) እና በጀም
ከፋም በአላህ ቀደር (ዉሳኔ) ማመን ነው፡፡” ሰዉየዉም እውነት ተናገርክ
አላቸው፡፡ ከዛም ሰዉየው ቀጠለና ስለ ኢሕሳን ንገረኝ አላቸው፡፡ የአላህ
መልእካተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ አሉ፡- “እሕሳን” ማለት አላህን
እንደሚትመለከት ሆነህ መገዛትህ ነው፤ አንተ ባታየዉም እሱ ያየሃልና፡፡”
ሰዉየውም “የቅያማ ሰዓቷን ንገረኝ” አላቸው፡፡ የአላህ መልእካተኛ (ሰ.ዐ.ወ)
እንዲህ አሉ፡- “ተጠያቂው ከጠያቂው የበለጠ የሚያውቅ አይደለም፡፡”
ሰዉየው ቀጠለና “ምልክቶቿን ንገረኝ” አላቸው፡፡ የአላህ መልእካተኛም
(ሰ.ዐ.ወ) አሉት፡- “ባርያ ጌታዋን መውለድ፣ ጫማ የሌላቸው የታረዙ ደሃዎች
የፍየል ጠባቂዎች የነበሩት ህንጻ ለመስራት ሲሽቀዳደሙ ማየትህ ነው፡፡”
ሰዉየው ተነስቶ ሄዴ፤ ብዙ ቆየንና የአላህ መልእካተኛ (ሰ.ዐ.ወ) “እንተ ዑመር
ሆይ! ጠያቂው ማን እንደ ሆነ ታቃላችሁን?” አሉ፡፡ “አላህና መልእክተናው
15
Gali Ababor
ያውቃሉ” አልን፡፡ የአላህ መልእካተኛም (ሰ.ዐ.ወ) “እርሱ ጅብሪል ነው፤
የኀይማኖታችሁን ጉዳይ ሊያስተምራቹህ መጣቹህ” አሉ፡፡ ሙስሊም
ዘግበውታል
17
Gali Ababor
ቀርተዋል፡፡ ይህ ራሱ ኀይማኖታቸው ነው፡፡ ኡማዉን ሳያመላክቱ ያለፉት
መልካም ነገር የለም፤ እንደዚያዉም ያላስጠነቀቁት መጥፎ ነገር የለም፡፡ ነቢዩ
(ሰ.ዐ.ወ) ኡማዉን ያመላከቱ መልካም ነገር ተውሒድና ሌሎች አላህ
የሚወዳቸው ነገራቶች ናቸው፡፡ የስጠነቀቁት ክፉ ነገር ደግሞ ሽርክና
ማንኛዉም አላህ የሚጠላቸው ነገራቶች ናቸው፡፡ አላህ ወደ መላው የሰው
ልጅ ላካቸው፡፡ እርሳቸዉን መታዘዝ በጋኔኖችና በሰው ልጆች ላይ ግዴታ
አድርጓል፡፡ ማስረጃውም የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ነው፡-
18
Gali Ababor
“ከእርሷ (ከምድር) ፈጠርናችሁ፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም
በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን፡፡” ጣሃ፡55
.]18 ،17 :ض نَبَاتاً * مُثَّ يُعِي ُد ُك ْم فِ َيها َوخُيْ ِر ُج ُك ْم ِإ ْخَراجاً )[نوح ْ ( َواللَّهُ َأنبَتَ ُكم ِّم َن
ِ اَألر
) َأح َس *نُوا بِاحْلُ ْس *ىَن ِ َّ ض لِيج* ِزي الَّ ِذين َأس *ا وا مِب **ا ع ِملُ**وا وجَي * ِز ِ ِِ
ْ ين َ ْ َ َ َ اَألر ِ َ ْ َ َ َ ُؤ
َ ي الذ ْ (وللَّه َم**ا يِف ال َّس * َم َاوات َو َم**ا يِف
َ
.]31 *:[النجم
20
Gali Ababor
- ወዶ የሚመለክ ሰው፣
- ሰዎች እንዲያመልኩት ወደራሱ አምልኮት የሚጣራ ሰው፣
- የሩቅ እውቀትን አውቃለው ያለ ሰዉና
- አላህ ካወረደው ሌላ በሰው ሰራሽ ህግ የፈረደ ሰው ናቸው፡፡
ይህ የ“ላ እላሀ እለላህ” ትርጉም ነው፡፡ በነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሐዲስ ዉስጥ ቀጣዩ
ይገኛል “የነገሮች ሁሉ ቁንጮ እስላም ነው፤ ምሶሶው ሰላት ሲሆን የላኛ
ሻኛው በአላህ መንገድ ላይ መታገል ነው፡፡”
21