Professional Documents
Culture Documents
Bezu Mist
Bezu Mist
☞በአይሁድ ሃይማኖት ውስጥ በመካከለኛው ክፍለ ዘመን፣ራቢ ገርሹም አሽክናዚ (960-1040) ከአንድ በላይ
ማግባትን ክልክል
እስካደረገበት ጊዜ ድረስ የተፈቀደ ሆኖ ቆይቷል።
☞በክርስቲያኑ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ግን ብዙ ሚስት ማግባት ከአስራ ሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወዲህ
እንጂ ክልክል
ተደርጎ አያውቅም። እስከ ዛሬም ድረስ ሞርሞንን በመሳሰሉ አንዳንድ ቤተክርስቲያኖች ዘንድ እንደ ተፈቀደ
ቀጥሏል።
እውን ብዙ ሚስት ማግባት በክርስትና ክልክል ነውን?
☞ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።" መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 12 : 8) እግዛብሄር
ለነቢዩ ዳዊት የሰጠሁህ ሚስቶች ካነሱህ እጨምርልሃለው ጠይቀኝ እያለው ነው።
☞"የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ፥ የጌታህንም ሚስቶች በብብትህ ጣልሁልህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት
ሰጠሁህ፤
#ይህም_አንሶ_ቢሆን_ኖሮ_ከዚህ_የበለጠ_እጨምርልህ_ነበር።" መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 12 : 8)
ታድያ ክርስቲያን ወገኖች ለምን ይሆን ነብይ ዳዊት ከ አንድ በላይ ሚስት ያገባው በእግዛብሄር ፍቃድ ሳይሆን
በራሱ ፍቃድ ነው ብለው የሚሚግቱን? እግዛብሄር እኮ ለዳዊት ያለው እኮ☞ከሰጠሁህ ሚስቶች ይህም አንሶ
ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።
ስለዚህ ከ አንድ በላይ ሚስት ማግባት እንደሚፈቀድ ከነቢዩ ዳዊት እንማራለን ማለት ነው።እውን ብዙ ሚስት
ማግባት ክልክል ነውን?