Professional Documents
Culture Documents
6
6
6ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
Oct 30-Nov 5
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን
ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘዳ. 4:1–9፣ ማቴ. 15:1–9፣ ዘኁ.
25:1–15፣ 1ቆሮ. 10:13፣ ዘዳ. 4:32–35፣ ማቴ.
5:13–16።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “ ‘ዛሬ እኔ በፊታችሁ
እንዳስቀመጥሁት ሕግ ያለ ጽድቅ የሆነ ሥርዓትና ሕግ
ያሉት ሌላ ታላቅ ሕዝብስ ማነው?’ ” (ዘዳ. 4፡8)።
አትጨምርበት፣ አትቀንስለትም
ብዔል ፌጎር
ጥበበኛነታችሁ እና አስተዋይነታችሁ
ተጨማሪ ሀሳብ
የመወያያ ጥያቄዎች: