You are on page 1of 7

መልክዐ ቅዱስ መስቀል

መልክዐ ቅዱስ መስቀል-ግዕዝ መልክዐ ቅዱስ መስቀል በአማርኛ

መስቀል ኀይልነ መስቀል ጽንዕነ፤ መስቀል መስቀል ኃይላችን ነው፤ መስቀል ጽንዓችን ነው፤ መስቀል
መድኃኒተ ነፍስነ፤ አይሁድ ክሕዱ ንሕነሰ የነፍሳችን መድኃኒት ነው፤ አይሁድ ይክዱታል እኛ ግን
አመነ፤ ወእለ አመነ በመስቀሉ ድኅነ፡፡ እናምንበታለን፤ በመስቀሉ የአመንበት እኛ በመስቀሉ
ድነናል፡፡
፩. ሰላም ለዝክረ ስምከ በመጽሔተ መስቀል
ዘተለክዐ፤ ወለሥዕርትከ ጸሊም ዘደመ 1. ለዝክረ ስምከ፡- በመስቀል ሰሌዳ ላይ ለተጻፈ ስም
ተኰርዖ ተቀብዐ፤ ሰዋስወ ፍቅር ክርስቶስ አጠራርህ ሰላምታ ይገባል፤ በተኰርኦተ ርእስ የፈሰሰውን
ትኩል ዲበ እንግድዓ፤ አስትየኒ ለተሳትፎ ደም ለተቀባ ጥቁር ጠጒርህም ሰላምታ ይገባል፤ በደረት
እንተ ሰተይከ ጽዋዐ፤ በዋዕየ ፍቅርከ ላይ የተተከልህ የፍቅር መሰላል ክርስቶስ ሆይ! ሕሊናየ
አምላካዊ ሕሊናየ ጸምአ፡፡ በአምላካዊ የፍቅርህ ውኃ ጥም ደርቋልና የጠጣኸውን ጽዋ
ከአንተ ጋር አንድ ለመሆን አጠጣኝ፡፡
፪. ሰላም ለርእስከ ሥርግወ አክሊል ዘሦክ፤
ወዕጉሠ ምሪቅ ገጽከ እምሐራ ጲላጦስ 2. ለርእስከ፡- የሾኽ አክሊልን ለተቀዳጀ ራስህ ሰላምታ
መልአክ ኢየሱስ ክርስቶስ ተወካፌ ስቅለት ይገባል፤ ከገዥው የጲላጦስ ጭፍራም ምራቅን በትዕግሥት
አምላክ፤ እንበለ ደምከ ወመስቀልከ ቡሩክ፤ ለተቀበለ ፊትህ ሰላምታ ይገባል፤ በመስቀል መሰቀልን
አልብየ ምክሕ እምዘመድ ወዓርክ፡፡ በፈቃድህ የተቀበልህ የባሕርይ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ
ሆይ! ከክቡር ደምህና ከክቡር መስቀልህ በቀር ከዘመድም
ኾነ ከወዳጅ የምመካበት የለም፡፡

፫. ሰላም ለቀራንብቲከ ደመ ዝብጠተ ርእስ 3. ለቀራንብቲከ፡- ራስህን በበትር እየተደበደብህ


ቀይሐ፤ ወለአዕይንቲከ ፍሡሓት እለ ኅቡረ የፈሰሰውን ቀይ ደም በአንድነት ለተረጩ ቅንድቦችህና
ተነዝኃ፤ መስቀለ ሞትከ ክርስቶስ እንዘ ለሚንቦገቦጉ ዐይኖችህ ሰላምታ ይገባል፤ መድኃኔ ዓለም
እጸንሕ ጸኒሐ፤ ወማየ ገቦከ አመ ውስተ ክርስቶስ ሆይ! የሞትህን መስቀል ደጅ በጸናሁ ጊዜ
ከርሥየ ፈልሐ፤ ወበእንተ ዝ አሐሊ ከጐንህ የፈሰሰው ውኃም ከልቡናየ በፈለቀ ጊዜ
ምሕረተ ወፍትሐ፡፡ ምሕረትንና ፍርድን እዘምርልሃለሁ፡፡

፬. ሰላም ለአእዛኒከ ለሰሚዐ ጽርፈት 4. ለአእዛኒከ፡- ስድብን ለመቀበል ለአዘነበሉ ጆሮዎችህ


ዘተዋረዳ፤ ወለመላትሒከ ልሁያት ዘተጸፍዓ ሰላምታ ይገባል፤ ፍዳ ሳይኖርባቸው በጥፊ ለተመቱ ደመ
እንበለ ዕዳ፤ ቤዛ ኃጥኣን ክርስቶስ ዘልብሰ ግቡ ለሆኑ ጒንጮችህም ሰላምታ ይገባል፤ የመንግሥት
መንግሥትከ ከለሜዳ፤ ኢተኀጒለ ልብስህ ከለሜዳ የሆነልህ ስለ ኃጥአን ተላልፈህ የሞትህ
እመስቀልከ እንበለ ወልደ ኀጒል ይሁዳ፤ ክርስቶስ ሆይ! ሃይማኖቱን ለሠላሳ ብር ከሸጠ የጥፋት
ዘሤጠ ሃይማኖቶ ለብሩር ፀዓዳ፡፡ ልጅ ከይሁዳ በቀር ከመስቀልህ የጠፋ የለም፡፡

1
፭. ሰላም ለአእናፊከ መፄንወ ሰፍነግ 5. ለአእናፊከ፡- አዳኝ ሰፍነግን ለአሸተቱ አፍንጮችህ
ሕሩም፤ ወለከናፍሪከ ዕፅዋት በማዕፆ ሰላምታ ይገባል፤ የሦስት ክንድ ከስንዝር አካልህ
መስቀል ዘዐቅም፤ ለስቴ ጽዋዕከ ክርስቶስ በተሰቀለበት የመስቀል መዝጊያ ለተዘጉ ከንፈሮችህም
እንተ አጸርዎ ሮም፤ ብዙኃን እለ ሐፀቡ ሰላምታ ይገባል፤ የሞት ጽዋ ወይንህን ሮማውያን
አልባሲሆሙ በደም፤ ወቦ እለ ተቀትሉ የጠመቁልህ ክርስቶስ ሆይ! በደምህ ልብሳቸውን የአጠቡ
በኲናት ጸሊም፡፡ ብዙ ናቸው፤ በጥቁር ጦር የተገደሉም አሉ፡፡

፮. ሰላም ለአፉከ ዘጥዕመ ሐሞተ ጠሊ፤ 6. ለአፉከ፡- መራራ ሐሞትን ለቀመሰ አፍህ ሰላምታ
ወለአስናኒከ ፅዕድዋት ሥነነ መለኮት ይገባል፤ የመለኮትን የመልክ ኅብር የተሸከሙ እንደ በረዶ
ከሃሊ፤ መራኁተ ፍቅር ክርስቶስ ስቁል ነጭ ለሆኑ ጥርሶችህም ሰላምታ ይገባል፤ እንደ እባብ
ከመ ኔስታሊ፤ ኪያከ እሬኢ በልቡና የተሰቀልህ የፍቅር ቁልፍ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ሆይ!
ወመስቀለከ እሔሊ፤ ሶበ ነሰከኒ ተዐጋሊ የሚገድል የሞት እባብ በነከሰኝ ጊዜ አንተን በልቤ
አርዌ ሞት ቀታሊ፡፡ አይሃለሁ፤ መስቀልህንም አስባለሁ፡፡

፯. ሰላም ለልሳንከ በጽነዐ መስቀል 7. ለልሳንከ፡- በመስቀል ኃይል ለታሠረው ምላስህ


ዘተሞቅሐ፤ ወለቃልከ ኀያል ለአደንግዖ ሰላምታ ይገባል፤ ሞትን ድል ለመንሣት ለጮኸው ኀያሉ
ሞት ዘከልሐ፤ ከኲሐ ሃይማኖት ክርስቶስ ቃልህም ሰላምታ ይገባል፤ የሃይማኖት ዐለት ክርስቶስ
አመ አእዳዊከ ሰፍሐ፤ ዘያረዊ ነፍሰ ጽሙእ ሆይ! እጆችህን በዘረጋህ ጊዜ የተጠማች ነፍስን የሚያረካ
ወዘይወልድ ፍሥሓ፤ ፈለገ ገቦከ ተናጋሪ ደስታንም የሚወልድ የሚናገር የጐንህ የውኃ ምንጭ
በኵናት ተቀድሐ፡፡ በጦር ተቀዳ፡፡

፰. ሰላም ለእስትንፋስከ ኲነኔ መስቀል 8. ለእስትንፋስከ፡- የመስቀል ፍርድ ለአተመው


ዘኀተሞ፤ ወለጽሙአ ፍቅር ጒርዔከ ሰሪበ እስትንፋስህ ሰላምታ ይገባል፤ የሰውን ፍቅር ለተጠማው
ብሒእ እንተ አደሞ፤ ነገረ መስቀልከ ሆምጣጤ ይጠጣ ዘንድ ለጐመዠው ጒሮሮህም ሰላምታ
ክርስቶስ ተኀብአ ውስተ አርምሞ፤ ልሳንሰ ይገባል፤ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ሆይ! ከአራቱ ባሕርያት
መሬታዊ ኢይክል ፈጽሞ፤ ብፁዕ የተፈጠረ አንደበት ተናገሮ ይፈጽመው ዘንድ
በእንቲአከ ዘከዐወ ደሞ፡፡ አይቻለውምና የመስቀልህ ነገር በዝምታ ተሰውሯል፤ ስለ
አንተም ደሙን በሰማዕትነት ያፈሰሰ ብፁዕ ነው፡፡
፱. ሰላም ለክሣድከ በሐብለ ማእሰር
ክልቱፍ፤ ወለመታክፍቲከ ዘፆራ ግድመተ 9. ለክሣድከ፡- በሀብል ማሠርያ ለታሠረው አንገትህ
መስቀል በሐፍ፤ ለጽዋዔ ስምከ ክርስቶስ ሰላምታ ይገባል፤ ወዝ እየተንጠፈጠፈህ የምትሰቀልበትን
በዓውደ ጲላጦስ ቅሱፍ፤ ቦ እለ ሠረሩ መስቀል ለተሸከሙ ትከሻዎችህም ሰላምታ ይገባል፤
አየራተ መስቀል በክንፍ፤ ወቦ በክሣዶሙ በጲላጦስ አደባባይ የተገረፍህ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ
ዘኀለፈ ሰይፍ፡፡ ሆይ! ስምህን ለመጥራት በመስቀል ሕዋ ላይ በክንፋቸው
የበረሩ አሉ፤ አንገታቸውን በሰይፍ የተቈረጡም አሉ፡፡

2
፲. ሰላም ለዘባንከ ዘተኰነነ በዓውድ፤ 10. ለዘባንከ፡- በአደባባይ የግርፋት መከራ ለተፈረደበት
ወለእንግድዓከ ምርፋቁ ለወልደ ነጐድጓድ፤ ጀርባህ ሰላምታ ይገባል፤ ወልደ ነጐድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ
ኢየሱስ ክርስቶስ ቅንወ አእጋር ወእድ፤ ለተጠጋበት ደረትህም ሰላምታ ይገባል፤ እጆችህንና
ደመ መስቀልከ ዘከዐውዎ አይሁድ፤ እንበለ እግርችህን የተቸነከርህ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ! አይሁድ
አርምሞ ይጸርሕ በኵሉ ትውልድ፡፡ በመስቀል ላይ የአፈሰሱት ደምህ እስከ ዕለተ ምጽአት
ድረስ በሚነሡት ትውልድ ሁሉ ያለ ዝምታ ሲጮህ
ይኖራል፡፡
፲፩. ሰላም ለሕፅንከ ዘተወፈየ ስቅለተ፤
11. ለሕፅንከ፡- በመስቀል መሰቀልን በፈቃድ ለተቀበለ
ወለአእዳዊከ ስፉሓት እለ አኀዛ ሕለተ፤
ጭንህ ሰላምታ ይገባል፤ ዘንግንም ለያዙ በመስቀል ላይ
ንጉሠ መዊዕ ክርስቶስ እንተ ነሣእከ
ለተዘረጉ እጆችህ ሰላምታ ይገባል፤ የልብስህን መገፈፍ
ዕልገተ፤ ከመ ትክድን ዕርቃንየ ዘአልበሱከ
በፈቃድህ የተቀበልህ አሸናፊ ክርስቶስ ሆይ! ባለበሱህ ቀይ
ሜላተ፤ ዕርቃነ መስቀል ተዘከር ወዘደም
ግምጃ ራቁትነቴን ትሸፍን ዘንድ በመስቀል ላይ
ክዕወተ፡፡
የተራቆትኸውን መራቆትና የአፈሰስኸውን ደምህን አስብ፡

፲፪. ሰላም ለመዝራዕትከ በደመ ማእሠር 12. ለመዝራዕትከ፡- በደም ማሠሪያ ለታለለው ክንድህ
ዘተሤረያ፤ ወለኵርናዕከ ክቡር እንተ ሰላምታ ይገባል፤ በደም ከመነከሩ የተነሣ ቀይ ግምጃ
ተመሰለ ለየ፤ ለወሀቤ ዝናም ክርስቶስ ለመሰለው የከበረ ክርንህም ሰላምታ ይገባል፤ ዝናምን
ዘከልኡከ ማየ፤ ምንተ እነግር ወእዜኑ ከ በጊዜው ለምትሰጥ ለአንተ ውኃን የከለከሉህ መድኃኔ
ዕበየ፤ እስመ ኀይለ ነገር ጽኑዕ እምአፉየ ዓለም ክርስቶስ ሆይ! የመስቀልህን ክብር የምገልጥበት
በልየ፡፡ ጽኑ ኃይለ ቃል ከአፌ ጠፈቷልና ስለ መስቀልህ ክብር
ፈጽሞ ምን እናገራለሁ!

13. ለእመትከ፡- የመስቀሉን መጠን ለአግድም ጠንቅቆ


፲፫. ሰላም ለእመትከ ግድመ መሥፈርተ ለሰፈረ ክንድህ ሰላምታ ይገባል፤ በደምህ ፈሳሽ
ዕፅ ዘጠንቀቀ፤ ወለእራኅከ ቅንው ዘበውኂዘ ለተጠመቀው ለተቸነከረው መሐል እጅህም ሰላምታ
ደም ተጠምቀ፤ በትረ ትሕትና ክርስቶስ ይገባል፤ በይሁዳ የታወቅህ የትሕትና በትር ክርስቶስ
እንተ በይሁዳ ተዐውቀ፤ ለአፈ ፀርየ ከመ ሆይ! የጠላቶቼ መዘባበቻ እንዳልሆን የመስቀሉ ቅርንጫፍ
ኢይኩን ስላቀ፤ እምጕንደ መስቀል የምሆን እኔን ከመስቀሉ ግንድ አትቊረጠኝ፡፡
ኢትምትር ኪያየ ዓጽቀ፡፡
14. ለአፃብዒከ፡- በአምስቱ ቅንዋት የፈሰሰውን የደም
፲፬. ሰላም ለአፃብዒከ ደመ ቅንዋት እለ ልብስ ለለበሱ ጣቶችህ ሰላምታ ይገባል፤ የሞት ጐርፍን
ለብሳ፤ ወለአጽፋሪከ ፅዕድዋት እለ እኂዘ ለሚፈልጉ ነጫጭ ጥፍሮችህም ሰላምታ ይገባል፤ መድኃኔ
ሞት ኀሠሣ፤ ይቤሉከ ክርስቶስ ነቢያተ ዓለም ክርስቶስ ሆይ! በምሕሳ የሚኖሩ ራእይ
ራእይ ዘደወለ ምሕሳ፤ ናሁ ሞዐ በመስቀሉ የሚገለጥላቸው ነቢያት ‹እነሆ የዳዊት ልጅ አንበሳ
ወልደ ዳዊት አንበሳ፤ ወበቅድሜሁ ኢቆሙ ክርስቶስ በመስቀሉ ድል አደረገ፤ ስሳ አርበኞችም በፊቱ
ኀያላን ስሳ፡፡ መቆም አልቻሉም› አሉህ፡፡

3
፲፭. ሰላም ለገቦከ ኵናተ ሐራዊ ዘወግእ፤ 15. ለገቦከ፡- የለንጊኖስ ጦር ለወጋው ጐንህ ሰላምታ
ወለዐዘቅተ ማይ ከርሥከ ለደመ ሥርዓት ይገባል፤ የሐዲስ ኪዳን ደምህን ለአመነጨው ውኃ
እንተ አንቅዖ፤ ሐዋርያ አብ ክርስቶስ ለፈለቀበት ሆድህም ሰላምታ ይገባል፤ ሰው የሆንህበትን
ዘፈጸምከ ግብረ ተሰብኦ፤ ዕቀበኒ ሥራ ጀምረህ የፈጸምህ አብ የላከህ መድኃኔ ዓለም
በመስቀልከ ለመልአከ ዓለም ዘሞዖ፤ ከመ ክርስቶስ ሆይ! እረኛ በጉን ከነጣቂ ተኵላ እንዲጠብቅ
ኖላዊ የዐቅብ እምተኵላ በግዖ፡፡ የዚህ ዓለም ገዥ ዲያብሎስን ድል በአደረገው መስቀልህ
ጠብቀኝ፡፡

16. ለልብከ፡- ትሰቀል ዘንድ ለሚተጋ ልብህ ሰላምታ


፲፮. ሰላም ለልብከ ኀሣሤ ስቅለት በጻሕቅ፤
ይገባል፤ በእውነትና በትሕትና ለተፈተኑ ኵላሊቶችህም
ወለኵልያቲከ ፍቱናን በከውረ ትሕትና
ሰላምታ ይገባል፤ ከዚህ ዓለም ገንዘብ የራቅህ የአብ ልብስ
ወጽድቅ፤ ልብሰ አብ ክርስቶስ እምንዋየ
ክርስቶስ ሆይ! ከመስቀልና የተናቀ የአይሁድ ምራቅን
ዓለም ዕሩቅ፤ እንበለ መስቀል ወተወክፎ
ከመቀበል በቀር ከብርና ከወርቅ የተሠራውን ሁሉ ትገዛ
ምኑን ምራቅ፤ ኢኅሠሥከ ለአጥርዮ
ዘንድ አልወደድህም፡፡
እምብሩር ወወርቅ፡፡
17. ለሕሊናከ፡- ጠባይዕን ሁሉ ለሚገዛ ሕሊናህ ሰላምታ
፲፯. ሰላም ለሕሊናከ መላኬ ኵሉ ጠባይዕ፤
ይገባል፤ ሰውን በምትወድበት የፍቅርህ እሳትም ለጋለው
ወለአማዑቲከ ውዑይ በላህበ ፍቅሩ ለሰብእ፤
አንጀትህ ሰላምታ ይገባል፤ ከመሠውያው ሁሉ በላይ
ሊቀ ካህናት ክርስቶስ ዘመልዕልተ ኩሉ
የምትሆን ሊቀ ካህናት ክርስቶስ ሆይ! ቅዱስ ደምህ ስለ
ምሥዋዕ፤ አማኅፅነኒ ኀበ እምከ ከመ
እኔ ፈሷልና እንደ ዮሐንስ ተማሪህ ለእናትህ አደራ በለኝ፡
ዮሐንስ ረድእ፤ እስመ በእንቲአየ ውኅዘ

ደምከ ጽዋዕ፡፡
18. ለንዋየ ውስጥከ፡- ልብሷ በአምስቱ ችንካሮች የፈሰሰው
፲፰. ሰላም ለንዋየ ውስጥከ ዘደመ ቅንዋት
ደም ለሆነላት የውስጥ ዕቃህ ሰላምታ ይገባል፤ የንግሥ
ልብሳ፤ ወለሕንብርትከ ቅብእት በደመ
ሥዕሏ በጦር በፈሰሰ ደም ለተቀባች እምብርትህም
ርግዘት ሥእለ ንግሣ፤ አፈቅረከ ክርስቶስ
ሰላምታ ይገባል፤ ለሠላሳ ብር እንደ ባርያ በመሸጥህ
ለሃይማኖትየ አክሊለ ርእሳ፤ ዘተሣየጥከኒ
ከዲያብሎስ ጽኑ አገዛዝ የገዛኸኝ የሃይማኖቴ የራስ ዘውድ
እምቅንዬተ እግዚእ አበሳ፤ በተሠይጦትከ
መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ሆይ! እወድሃለሁ፡፡
ከመ ገብር ለብሩር ሠላሳ፡፡
19. ለሐቌከ፡- የስቅላት ትጥቅን ይታጠቅ ዘንድ ለወደደ
፲፱. ሰላም ለሐቌከ ቅንአተ ተሰቅሎ ፈቃዱ፤
ወገብህ ሰላምታ ይገባል፤ ጭፍሮች እንደአስለመዱ
ወለአቊያጺከ ሐራ ዘኢሰበሩ ከመ
ለአልሰበሩዋቸው ጭኖችህም ሰላምታ ይገባል፤ የያዕቆብ
ያለምዱ፤ ወልደ አብ ክርስቶስ ለያዕቆብ
የእጁ ማዕተብ የአብ የባሕርይ ልጅ ክርስቶስ ሆይ!
ማዕተበ እዱ፤ አአኵቶ ለአቡከ አምላከ
ተቀዳሚ ተከታይ በሌለው አንድያ ልጁ ዳግመኛ
አማልክት አሐዱ፤ እስመ ወለደኒ ሊተ
ወልዶኛልና የአማልክት ሁሉ አምላክ የሚሆን የባሕርይ
በዋሕድ ወልዱ፡፡
አባትህ አብን አመሰግነዋለሁ፡፡

4
፳. ሰላም ለአብራኪከ ድካመ ሰጊድ እለ 20. ለአብራኪከ፡- የስግደት ድካምን ለተሸከሙ
ፆራ፤ ወለአእጋሪከ ለቀዊም ውስተ ዓውደ ጒልበቶችህ ሰላምታ ይገባል፤ ወደ ፍርድ አደባባይ
ፍትሕ ዘሖራ፤ እስከ ቀራንዮ ክርስቶስ አመ በጲላጦስ ፊት ለመቆም ለሔዱ እግሮችህም ሰላምታ
ንግደትከ እምሊቶስጥራ፤ እምተመነይኩ ይገባል፤ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ሆይ! ከሊቶስጥራ እስከ
ተሳትፎ ከ መከራ፤ ሶበ ተካፈሉ ለርእሶሙ ቀራንዮ እየተዳፋህ በሔድህ ጊዜ የሰቀሉህ ጭፍሮች
አልባሲከ ሐራ፡፡ ልብስህን ለራሳቸው ሊወስዱ ዕጣ በተጣጣሉ ጊዜም
ተገኝቼ የመስቀልህን መከራ እሳተፍ ዘንድ በተመኘሁ
ነበር፡፡
፳፩. ሰላም ለሰኰናከ ቀኖተ ሐፂን ተዐጋሢ፤
21. ለሰኰናከ፡- የብረት ችንካሩን ለታገሠው ተረከዝህ
ወለመከየድከ ዘኬደ ቀበረ አዳም ብእሲ፤
ሰላምታ ይገባል፤ የቀደመ ሰው የአዳም መቃብርን
ኢየሱስ ክርስቶስ መክፈልተ ርስትየ
ለረገጠው ጫማህም ሰላምታ ይገባል፤ መጻተኛ ለምሆን
ለፈላሲ፤ መዛግብተ ሞት መራኁተ ሰይጣን
ለእኔ ርስት ጉልቴ የምትሆን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ!
ኀሣሢ፤ እንበለ ልሳን በሕምዝ ተነበየ
የሰይጣን መክፈቻ ቁልፍን የሚፈልግ የሞት ትንቢቶችን
ከይሲ፡፡
እባብ የተባለ ዲያብሎስ በመርዝ ቀብቶ ተናገረ፡፡
፳፪. ሰላም ለአፃብዒከ ወለአፅፋሪከ
22. ለአፃብዒከ፡- በዐርብ ቀን ደም ለአፈሰሱ ጣቶችህና
አስራብ፤ እለ አንባሕብሐ ደመ በዕለተ
ለጣቶች ጥፍሮች ሰላምታ ይገባል፤ የአብ የቅድምና ስሙ
ዐርብ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ስመ ቅድምናሁ
ስምህ የሆነልህ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ! በመለኮታዊ ላብ
ለአብ፤ ይሠየም ዲበ ርእስየ ከመ ፈያታዊ
የታጠበው የመስቀልህ ክንፍ እንደ ፈያታዊ ዘየማን በራሴ
ጠቢብ፤ ክንፈ መስቀልከ አምላካዊ ዘበሐፍ
ላይ ይዘርጋልኝ፡፡
ሕጹብ፡፡
23. ለቆምከ፡- አካሉ የመለኮት አካል ለሆነው ቁመትህ
፳፫. ሰላም ለቆምከ አካለ መለኮት አካሉ፤
ሰላምታ ይገባል፤ የሥዕሉ ልምላሜ ለጠወለገ አበባ
ወለመልክዕከ ጽጌ ዘመድለወ ልምላሜ
መልክህም ሰላምታ ይገባል፤ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስና
ሥእሉ፤ ኀበ ሀሎ ክርስቶስ ወትእምርተ
የድል ምልክት ቅዱስ መስቀሉ ወዳሉበት በሕሊናየ ሔጄ
መዊዕ መስቀሉ እንዘ እዜክር ደመ እግር
ከእግሩ የፈሰሰውን ደም በራሱ ከተደፋው የእሾህ አክሊል
ምስለ ጽፉረ ርእስ አክሊሉ፤ ሕሊና ልብየ
ጋር በአንድነት ሳስብ የልቡናየ ሕሊና በሰማይ ይኖራል፡
ወትረ በሰማይ የሀሉ፡፡

፳፬. ሰላም ለፀአተ ነፍስከ ጽዋዐ መስቀል
24. ለፀአተ ነፍስከ፡- የመስቀል የሞት ጽዋን በመቀበል
በተወክፎ፤ ወለበድነ ሥጋከ በላህ ኒቆዲሞስ
ከሥጋህ ለተለየችው ነፍስህ ሰላምታ ይገባል፤ ኒቆዲሞስ
እንተ ሐቀፎ፤ ሥልጣነ ሞትከ ክርስቶስ
እያለቀሰ ለታቀፈው የሥጋ በድንህም ሰላምታ ይገባል፤
ለመልአከ ዓለም እንተ ቀሠፎ፤ ተዘከረኒ
መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ሆይ! የሞትህ ሥልጣን የዚህን
በመንግሥትከ እስመ ኪያከ እሴፎ
ዓለም ገዥ ዲያብሎስን ድል ነሣው፤ አንተን ተስፋ
ወአፍቅሮትከ ለልብየ ከመ ሐፅ ነደፎ፡፡
አደርጋለሁና አቤቱ በመንግሥትህ አስበኝ፤ ፍቅርህም
ልቤን እንደ ጦር ወጋው፡፡

5
፳፭. ሰላም ለግንዘተ ሥጋከ በአፈወ ዕፍረት 25. ለግንዘተ ሥጋከ፡- ሽቱ እየተረበረበ ለተገነዘው ሥጋህ
መዓዛ፤ ወለጎልጎታ ዝኅርከ ዘትሰመይ ገነተ ሰላምታ ይገባል፤ የዖዛ ገነት ለምትባል የመቃብር ቦታህ
ፆዛ፤ በግዐ መድኃኒት ክርስቶስ ዘተሰቀልከ ጎልጎታም ሰላምታ ይገባል፤ የሎዛ አቅራቢያ በምትሆን
ቅሩበ ሎዛ፤ ኢተሰምዐ ከመ ከማከ ህየንተ ቀራንዮ የተሰቀልህ የዓለም መድኃኒት የመሥዋዕት በግ
አፅራር ቤዛ፤ ኵነኔ መስቀል ዘይፀውር መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ሆይ! እንደአንተ ስለ ጠላቶቹ
መዋዒ ወሬዛ፡፡ ቤዛ ይሆን ዘንድ የመስቀልን መከራ የሚሸከም አሸናፊ
ጐልማሳ እንዳለ አልተሰማም፡፡

26. ለትንሣኤከ፡- በፍታህንና መጠምጠሚያህን ትተህ


፳፮. ሰላም ለትንሣኤከ እንበለ መዋጥሕ
ለአደረግኸው ትንሣኤህ ሰላምታ ይገባል፤ ወደ ዕጣን
ወግልባቢ፤ ወለዕርገትከ በኀይል ውስተ
ኮረብታ ወደ ከርቤም ተራራ በመለኮታዊ ኃይልህ
ደብረ ስኂን ወደብረ ከርቤ፤ በኩረ ትንሣኤ
ለማረግህም ሰላምታ ይገባል፤ የትንሣኤ በኵር ክርስቶስ
ክርስቶስ ልሳነ መጽሐፍ በከመ ይቤ፤
ሆይ! መጽሐፍ እንደተናገረ መከራ በደረሰብኝ ጊዜ
አጥረይኩ ምክሐ ወጸወነ ለጊዜ ምንዳቤ፤
የምጠጋብህ ዋሻ የምመካብህ ጋሻ ትሆነኝ ዘንድ አንተን
ኪያከ አበ ወኪያከ መጋቤ፡፡
አባትና መጋቢ አድርጌ ገዛሁህ፡፡

27. ለምጽአትከ፡- በባሕርይ አባትህ በአብ ጌትነት


፳፯. ሰላም ለምጽአትከ በስብሐተ አብ ዳግመኛ ለምትመጣው አመጣጥህ ሰላምታ ይገባል፤ ዓለም
ወላዲ፤ ወለመንግሥትከ ህልው ለዓለመ ሳይፈጠር ለነበረውና እስከዛሬ ለአለው ከእንግዲህ ወዲህም
ዓለም ወዓዲ፤ ጥዑመ ስም ክርስቶስ ሞገሰ ለሚኖረው መንግሥትህ ሰላምታ ይገባል፤ ስምህ
ዮሐንስ ቃለ ዓዋዲ፤ እንዘ ትዜክር እግዚእየ የሚጣፍጥልህ ቃለ ዓዋዲ የሚባል የዮሐንስ ሞገስ ጌታየ
ትዕይርተ ሄሮድስ ከሓዲ፡ ለቤዛ ኀጥእ አምላኬ ክርስቶስ ሆይ! ከሓዲው ሄሮድስ በአምላክነትህ
ገብርከ መስቀለከ ፍዲ፡፡ ላይ የተገዳደረውን መገዳደር በአሰብህ ጊዜ በደለኛ
የምሆን እኔ ባሪያህን ታድነኝ ዘንድ መከራህን ክፈልልኝ፡
፳፰. አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ፡
ወአእጋር፤ አማኅፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ
ክቡር፤ ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት 28. አመ ትመጽእ ለኰንኖ፡- የሰማይና የምድር ጌታ
ወምድር፤ ይትዋቀሡ በእንቲአየ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ! እጆችህንና እግሮችህን ተቸንክረህ
ተኰርዖትከ በበትር፤ ወተሠይጦትከ ከመ የጐንህ ደም እየተንጠፈጠፈ ለፍርድ ዳግመኛ በምትመጣ
ገብር ለኅዳጥ ብሩር፡፡ ጊዜ ራስህን በበትር መመታትና እንደ ባሪያ ለሰላሳ ብር
መሸጥህ ስለ እኔ ይማልዱህ ዘንድ ነፍሴን በክቡር እጅህ
ዘኅብረት አደራ አልሁህ፡፡

፳፱. ይትባረክ እግዚአብሔር በአፈ ኲሉ ዘኅብረት


ዘሥጋ፤ ወይትአኰት ስሙ እምቅድመ
አእላፍ እንግልጋ፤ ክርስቶስ ስቁል ለግብረ 29. ይትባረክ እግዚአብሔር፡- እግዚአብሔር ሥጋ በለበሰ
አርዌ ብርት ዘትዛወጋ፤ ኅብስተ ሥጋከ ፍጥረት አንደበት ሁሉ ይመስገን ስሙም በእልፍ
አእላፋት መላእክት ፊት ይመስገን፤ የብርት እባብን

6
ምስለ ማየ ሕይወት ፈለጋ፤ እንበለ ሤጥ የምትመስላት ስለ እኛ የተሰቀልህ መድኃኔ ዓለም
ለሰብእ ዘወሀብከ ጸጋ፡፡ ክርስቶስ ሆይ! ሥጋህን ከደምህ ጋር ያለ ዋጋ ለሰዎች
እንዲሁ ሰጠህ፡፡
፴. ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ
ወመላእክት፤ ስብሐት ለከ አምላኪየ 30. ስብሐት ለከ፡- አምላኪየ ሆይ! በሰውና በመላእክት
በኍልቈ ፅዱላን ከዋክብት፤ ስብሐት ለከ ልክ ለአንተ ምስጋና ይገባል፤ አምላኪየ ሆይ! በሚያበሩ
አምላኪየ በኍልቈ ኵሎን ዓለማት፤ ከዋክብት ልክ ለአንተ ምስጋና ይገባል፤ አምላኪየ ሆይ!
ስብሐት ለከ ንጉሥየ በኍልቈ ዕለታት በዓለማት ሁሉ ልክ ለአንተ ምስጋና ይገባል፤ ንጉሤ ሆይ!
ወአዝማናት፤ ስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ በዕለታትና በአዝማናት ልክ ለአንተ ምስጋና ይገባል፤
ሕይወት፤ እስመ በመስቀልከ ድኅኑ ኵሉ በመስቀልህ ፍጥረት ሁሉ ድኗልና ለፍጥረት ሁሉ
ፍጥረት፡፡ ሕይወት ለሆነ መስቀልህ ምስጋና ይገባል፡፡

ኦ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዕቀበነ አቤቱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ!
ወአድኅነነ እመከራ ሥጋ ወነፍስ ለ.... ጠብቀን፤ በነፍስ በሥጋ ከሚመጣው መከራም አድነን
ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡ ለዘለዓለሙ አሜን በእውነት ያለ ሐሰት፡፡

አቡነ ዘበሰማያት… አባታችን ሆይ…

 

You might also like