Professional Documents
Culture Documents
What Does God Want Amharic
What Does God Want Amharic
መቅድም
መግቢያ
እግዚአብሔር ምን ይሻል?
የታሪካችን ጅማሮ
1
ኢሳ 63፥16፤ 64፥8፤ ሉቃ 3፥38፤ ሐዋ 17፥28-29፤ ሮሜ 1፥7፤ 1ቆሮ 1፥3።
2
አዲሱ መደበኛ ትርጉም “የእግዚአብሔር ልጆች” በሚለው ምትክ በዚህ ስፍራ
“መላእክት” የሚለውን ይጠቀማል።
3
ዘፍ 3፥16፤ 30፥26፤ 31፥43። የእንግሊዘኛው መጽሐፍ ቅዱስ ልጆች ለሚለው ቃል
“sons” እና “children” የሚሉትን ቃላት ይጠቀማል። የመጀመሪያው የወንድ ጾታን
ሲያመለክት፥ ሁለተኛው ደግሞ ለሁለቱንም ጾታዎች ይውላል። የአማርኛው መጽሐፍ
ቅዱስ ግን በቋሚነት ልጆች “children” የሚለውን ይጠቀማል። ጾታን ለመግለጽ ሌሎች
ቅጽሎችን፥ “ወንድ ወይም ሴት” የሚለውን ይጠቀማል።
ምክንያት እንድንረዳ ይረዳናል። እግዚአብሔር ከልዕለ ተፈጥሮአዊ ቤተሰቡ
በተጨማሪ ሰብአዊ ቤተ ሰብን ፈለገ። በሚያስደንቅ ሁኔታ፣ የዔድን ታሪክ
የሚያሳየው እግዚአብሔር እነዚህ ሁለቱ ቤተ ሰቦች በፊቱ አብረው እንዲኖሩ
መፈለጉን ነው። ይህ ማለት፣ ልክ እንደ መላእክት፥ ሰዎች በመጀመሪያ
የተፈጠሩት በእግዚአብሔር ህልውና ፊት መኖር እንዲችሉ ተደርገው እንደነበረ
ነው።
ዐመፅ#1
ዐመፅ# 2
ዐመፅ# 3
4
በዘዳ 32፥8 ላይ አዲሱ መደበኛ ትርጉም “በእስራኤል ልጆች” ምትክ የማሶሬቱ ቅጅ፥
የሰብዓ ሊቃናት ትርጉም እንዲሁም የሙት ባህር ጥቅል “የእግዚአብሔር ልጆች” ይላሉ
ይላል። የዚህ መጽሐፍ ደራሲም፥ የ “እግዚአብሔር ልጆች” የሚለው የተመረጠ ቀደምት
ጽሑፍ እንደሆነ ያምናል።
ይባስ ብሎ፥ እግዚአብሔር ከሰው ልጆች ራሱን ለየ። ፍቃዱን በሚጥሱት የሰው
ልጆች በማዘን፥ምድራዊ አገራትን እንደ ርስት ለሌሎች የልእለ ተፈጥሮአዊ ቤተ
ሰብ አባላት፥ ማለትም ለእግዚአብሔር ልጆች አሳልፎ ሰጠ። እነዚህ፥ ከጥፋት
ወሃ በፊት ከበደሉት የተለዩ ቡድን ናቸው። እግዚአብሔር ሰውን ከቤቱ ማባረር
አልቻለም። ያንን፥ በዔድን አድርጓል። ከጥፋት ውሃ በኋላ ግን ሰውን ላለማጥፋት
ተስፋን ስለሰጠ (ዘፍ 9፥11)፥ ያ ዐይነት ጥፋት አይደገምም። ታዲያ ምን
ማድረግ ይችላል? ባጭሩ ይህንን ነው ያለው፥ “በቃ! አምላካችሁ እንድሆን
ካልፈለጋችሁ፥ ሰማያዊ ረዳቶቼን በእናንተ ላይ እሾምላችኋለሁ።”
የእግዚአብሔር ጽኑ ፍቅር
ፊት የተነሣ እንግዳ
ሕግና ታማኝነት
ጠመዝማዛው ቁልቁለት
የመጨረሻው ክህደት
5
Klingons “ስታር ትሬክ” በተባለው ፊልም ላይ የሚገኙ እጅግ ጨካኝና ክፉ ገጽ
ባሕርያቶች ናቸው
6
እነዚህ፥ በ “ሎርድ ኦፍ ዘሪንግስ” ፊልም ላይ የሚገኙ ክፉዎች የሆኑ ገጸ ባሕርያት
ናቸው።
ንቀታቸውንም ሕጉን በመጣስ አሳይተዋል። ይህ እግዚአብሔርን አሳዝኖታል።
ተስፋዎቹንም ማክበር ይፈልጋል፣ ነገር ግን ብዙዎች ልጆቹ የአሕዛብን አማልክት
በማምለክ ተታለዋል።
የመጨረሻው መጀመሪያ
ወደ ቤቶቻቸው ተመለሱ።
ወደፊት አሻግሮ ከማየት ይልቅ አሁን ባለው እኩይና ስቃይ ውስጥ መስመጥ
ቀላል ሊሆን ይችላል። አንዳንዴ ኢየሱስ “ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ
እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ራሱን ሰጠ” (ገላ 1፥4) የሚለውን
ማስታወስ ከባድ ሊሆን ይችላል።
ዘላለማዊ አጋርነት
ዘወትር ይኼንን ሐሳብ ሳወራ “የሥራ ድርሻችን ምንድን ነው?” የሚል አይቀሬ
ጥያቄ ይከሰታል። አንዳንድ አማኞች ከሌሎች አማኞች የበለጠ ስልጣን
ይኖራቸዋል? የሌላ አማኝ አለቃ እሆናለሁን? ሁላችንም እንዴት ገዢ እንሆናለን?
ሥራችን “ማን ከማን በላይ ነው” የሚለውን ይወስናል?
እነዚህ ጥያቄዎች በሙሉ ፍፁም ባልሆነው የወደቀ ዓለም በሚኖሩ ሰዎች
የሚጠየቁ ልንረዳቸው የሚገቡ ጥያቄዎች ናቸው። አመለካከታችን በተለማመድነው
የወደቀና የተበላሸ ዓለም ተበክሏል። መጽሐፍ ቅዱሳችን ግን የፍፃሜያችንን
እውነታ በአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነት መልክ አይገልጸውም። የአባትና ልጅ ግንኙነት
ነው። የእግዚአብሔር ልጆች የሆንን ከወንድሞቻችን ጋር–ሰዎችም ሆነ መለኮታዊ
ከሆኑት– በመሆን ከእርሱ ጋር አብረን እንሰራለን። እንደታቀደልን አብረን
የእግዚአብሔርን መልክ እናንጸባርቃለን። እጅጉን የምንናፍቀው ወንድማችን
ኢየሱስ ነው። የእግዚአብሔር ልጆች የሆኑት ሁሉ የመጨረሻው የአብ መልክ
አንጸባራቂ በሆነው በኢየሱስ መልክ ተሰርተዋል።
“ማመን”
“ታማኝነት–ሎሌነት”
ወንጌል ምንድነው?
ወንጌል ምንድነው?
• እግዚአብሔር ልጁን ላከ ….
• ከዳዊት ዘር የተወለደውን ….
• ሰው የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስ …
• ስለኅጢአታችን የሞተውን …
• የተቀበረውን …
• ከሙታን የተነሳውን …
ወንጌል ምን አይደለም?
ደቀ መዝሙርነት ምንድነው?
ደቀመዝሙር ምን ይሰራል?
• ፍቅር ይታገሳል
• ፍቅር ቸርነትን ያደርጋል
• ፍቅር አይቀናም
• ፍቅር አይመካም
• ፍቅር አይታበይም
• ፍቅር የማይገባውን አያደርግም
• ፍቅር የራሱንም አይፈልግም
• ፍቅር አይበሳጭም
• ፍቅር በደልን አይቆጥርም
• ፍቅር ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል
• ፍቅር ስለ ዓመጻ ደስ አይለውም
• ፍቅር ሁሉን ይታገሳል
• ፍቅር ሁሉን ያምናል
• ፍቅር ሁሉን ተስፋ ያደርጋል
• ፍቅር በሁሉ ይጸናል
ከባዓለ ኅምሳ ቀን በኋላ በወንጌል የሚያምኑ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ (ሐዋ
2፡ 1-4)፥ አማኞች በጊዜው በኢየሩሳሌም በነበረ በኋላ “ቤተክርስቲያን” ተብሎ
በተጠራ፥ በፍጥነት እያደገ ባለ ማህበር አባላት ሆኑ። በአዲስ ኪዳን
“ቤተክርስቲያን” የሚለው ቃል ሕንጻ ወይንም ህጋዊ ድርጅትን አያመለክትም።
አዲስ ኪዳን እንደሚነግረን ከሆነ በኢየሩሳሌም የነበረችው ቤተክርስቲያን
የምትታወቀው በድህነቷ ነበር። በሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ አማኞች
ቢኖሯቸውም፤ ለአምልኮ የሚሰበሰቡበት ሕንጻ አልነበራቸውም (ሐዋ 2፥41፤
47፤ 5፥14)። ከመንግስት የተሰጠ ሕጋዊ እውቅና ስለሌላቸው፥ ከፍተኛ መከራ
ይደርስባቸው ነበር (ሐዋ 3፥11-4፥31፤ 5፥17-42)።
ደቀ መዛሙርት ይጸልያሉ
ደቀመዛሙርት ይፆማሉ
ደቀመዛሙርት ያመልካሉ
ሐዋርያ- በግሪክ “የተላከ” ማለት ነው። በአዲስ ኪዳን የተለያዩ ዓይነት ሐዋርያት
አሉ።
እባብ - በዔድን ገነት የአዳምና ሔዋን ጠላት። መጽሐፍ ቅዱስ በኋላ እባብን
ዲያብሎስ እና ሰይጣን በማለት ጠርቶታል።
ለአሁኑ ግን፣ በዚህ መጽሐፍ ባቀረብነው የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ መሰረት የልዕለ-
ተፈጥሯውያን ቃለትን ክለሳ ማድረግ ጠቃሚ ነው።