You are on page 1of 15

የቅኔ ዜማ ልክ

ቅኔ ቀነየ ገዛ ወይም ተቀንየ ተገዛ ካለው የግእዝ ግስ የተገኘ ጥሬ ዘር ሲሆን ትርጉሙም በዋናነት ራስን
ለእግዚአብሔር ማስገዛት ማለት ነው፡፡

ዜማ ልክ ማለት ደግሞ የቃላት እና የሐረጋት የቀለማቸው ብዛት ማለት ነው፡፡

የቅኔ ዜማ ልክ እንደቅኔው አይነት ወይም ደረጃ ይለያያል፡፡

ሀ ለ መ ሰ ረ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ቀ በ ተ ነ አ ፡፡ (2ኛ ቤት)

 መፍቻ፦

ሀ እና ቀ መደብ መጀመሪያ፤

ለ እና በ መደብ ተቀባይ፤

መ እና ተ ሐረግ፤

ሰ እና ነ የቤት መምቻው መደብ መጀመሪያ፤

ረ እና አ የቤት መምቻው መደብ ተቀባይ ይባላሉ፡፡

 ለቡ(Note/Remember) ፦ ለ እና በ ወዳቂ መሆን አይችሉም፡፡

ረ እና አ ሰያፍ መሆን አይችሉም ፡፡

 የመጀመሪያውና የሁለተኛው ቤት የሚለያዩት በመ እና በተ ዜማ ልክ ብቻ ነው ፡፡

ጉባኤ ቃና በ2 ይከፈላል፦

፩ ግእዝ ጉባኤ ቃና

፪ እዝል ጉባኤ ቃና

 ግእዝ እና እዝል ጉባኤ ቃና የሚለያዩት በሀ እና በቀ ዜማ ልክ ብቻ ነው ፡፡


ሀናቀ ግእዝ እዝል
ተነ. ተጣ. 2-4 2-7 (5ን አይነካም)
ሰያ. 3-5 3-8 (6ን አይነካም)
ወዳ. 1-3 1-6 (4ን አይነካም)

መፍቻ፦ ተነ. ---ተነሺ

ተጣ. ---ተጣይ

ሰያ. ---ሰያፍ

ወዳ. ---ወዳቂ

ሀ እና ቀ
ለ እና በ ተነ. ሰያ. ተጣ. ወዳ.
ተነ. ተጣ. 22 2ም 3ም 33
ሰያ. 33 3ም 4ም 44

መ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


4-5 3-5

 የ ተ ዜማ ልክ ወዳቂ ብቻ 33 ነው ፡፡

ሰ እና ነ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


5-7 6-7 6-8 5-6

 የረ እና የአ ዜማ ልክ ፦

፩. የ5ቱ ተነ. የ6ቱ ሰያ. መደብ ተቀባይ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ 33፤

፪. የ6ቱ የ7ቱ ተነ. የ7ቱ የ8ቱ ሰያ. መደብ ተቀባይ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ 22፤

፫. የ6ቱ የ7ቱ ተጣ. መደብ ተቀባይ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ 2ም 3ም፤

፬. የ5ቱ የ6ቱ ወዳ. መደብ ተቀባይ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ 33፤


ሀ ለ መ ሰ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ረ ቀ በ ተ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ነ አ ከ ወ ዘ ፡፡ (3ኛ ቤት)

 የመጀመሪያው ቤት ዜማ ልክ ያለሀረግ እንደ ጉባኤ ቃና ዜማ ልክ ነው ፡፡


 የ3ኛው ቤት ዜማ ልክ እንደ ጉባኤ ቃና 2ኛው ቤት ዜማ ልክ ነው ፡፡
 የዘአምላኪየ 2ኛው ቤት ማንደርደሪያ ይባላል ፡፡

ማንደርደሪያ በ2 ይከፈላል ፡፡ ይኸውም፦ ረጅምና አጭር ተብሎ ነው ፡፡

የረጅም ማንደርደሪያ ዜማ ልክ

ረ ተነ. ተጣ. ሰያ.


2-4 3-5

 ቀ ሰረገላ ይባላል ፡፡

ቀ ተነ. ተጣ. ወዳ. እንበለ ሰያፍ


66

በ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


3-4 44 4-5 33

 የ ተ ዜማ ልክ፦

፩. የ3ቱ ተነ. የ4ቱ ሰያ. መደብ ተቀባይ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ 33 ፡፡

፪. የ4ቱ ተነ. የ5ቱ ሰያ. መደብ ተቀባይ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ 22 ፡፡

፫. የ4ቱ ተጣ. መደብ ተቀባይ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ 2ም 3ም ፡፡

፬. የ3ቱ ወዳ. መደብ ተቀባይ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ 33 ፡፡

የአጭር ማንደርደሪያ ዜማ ልክ

ረ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


2-4 3-5 1-3
 የቀ ዜማ ልክ፦

፩. የ2ቱ የ3ቱ ተነ. የ3ቱ የ4ቱ ሰያ. መደብ ተቀባይ ወዳቂ ብቻ 33 ፡፡

፪. የ4ቱ ተነ. የ5ቱ ሰያ. መደብ ተቀባይ ወዳቂ ብቻ 22 ፡፡

፫. የ2ቱ የ3ቱ የ4ቱ ተጣ. መደብ ተቀባይ ወዳቂ ብቻ 2ም 3ም ፡፡

፬. የ1ዱ የ2ቱ የ3ቱ ወዳ. መደብ ተቀባይ ወዳቂ ብቻ 33 ፡፡

 የበ እና ተ ዜማ ልክ እንደ ረጅሙ ማንደርደሪያ ነው ፡፡


ሀ ለ መ ሰ ረ ቀ ፡፡ (1ኛ ቤት)

በ ተ ነ አ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ከ ወ ዘ የ ደ ገ ፡፡ (3ኛ ቤት)

ወይም

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ (ጉ.ቃ ጉ.ቃ) / (ል.ሚ ል.ሚ) ፡፡ (1ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ (ጉ.ቃ ጉ.ቃ) / (ል.ሚ ል.ሚ) ፡፡ (2ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ፡፡ (3ኛ ቤት)

 ከሀ እስከ ገ ድረስ ያሉት መደቦችና ተቀባዮች ዜማ ልካቸው እንደ ግእዝ እንደ እዝል ጉባኤ ቃና
መደብና ተቀባይ ናቸው ፡፡ የቤት መምቻውም መደቡ ከነተቀባዩ እንደ ጉባኤ ቃና የቤት መምቻው
መደብ ከነተቀባዩ ነው ፡፡

ለቡ፦ የ 1ኛ ው እና የ 2ኛ ው ቤት የቤት መምቻው መደብ መጀመሪያ ከነተቀባዩ ልውጥ ሚበዝሁ መሆን


ይችላሉ ፡፡ ወይም 1ኛ ው ቤት ላይ ል.ሚ 2ኛ ው ቤት ላይ ጉ.ቃ ወይም 1ኛ ው ቤት ላይ ጉ.ቃ 2ኛ ው ቤት ላይ
ልውጥ ሚበዝሁ ማድረግ ይቻላል ፡፡ የልውጥ ሚበዝሁ ዜማ ልክም እንደሚከተለው ነው፡፡

መደብ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


2-7 (5ን አይነካም) 3-8 (6ን አይነካም) 1-6 (4ን አይነካም)

ተቀባይ የተነ. ሰያ. የተጣ. የወዳ.


4ቱ ንባባት 44 4ም 5ም 55
ሀ ለ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ማን ደር ደሪ ያ ፡፡ (2ኛ ቤት) ወይም የዘአምላኪየ 2ኛ ው ቤት ማለት ነው፡፡

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (3ኛ ቤት)

(ጉ.ቃ ጉ.ቃ መ) / (ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሰ ረ) ፡፡ (4ኛ ቤት)

ቀ ደሪ ያ ፡፡ (5ኛ ቤት)

ሀ ተነ. ተጣ. ሰያ.


2-7 (5ን አይነካም) 3-8 (6ን አይነካም)

ለ 4ቱ ንባባት
4ም 5ም

መ ተነ. ተጣ. ወዳ.


66 4ም 5ም

ሰ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


2-4 3-5 1-3

ረ የተነ. ሰያ. የተጣ. የወዳ.


22 2ም 3ም 33

ቀ 3ቱ ንባባት እንበለ ሰያፍ


44
ሥላሴ ከሚከተሉት እንደአንዱ ሊሆን ይችላል ፡፡

፩. በረጅም ኀይለ ቃል

፪. በአጭር ኀይለ ቃል

፫. በተናባቢ እና

፬. ያለተናባቢ

በረጅም ኀይለ ቃል

ሀ ለ መ ሰ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሐረግ (ወዳ. 33) ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ማን ደር ደሪ ያ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ (ሐረግ ወዳ. 33) ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (3ኛ ቤት)

መ ሰ ፡፡ (4ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ረ ፡፡ (5ኛ ቤት)

የዋዜማ 5ኛ ው ቤት ፡፡ (6ኛ ቤት) ለቡ ፦ ሐረግ ማድረግም አለማድረግም እንችላለን ፡፡

ሀ ተነ. ተጣ. ሰያ.


2-4 3-5

ለ 4ቱ ንባባት
4ም 5ም

መ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


6-7 7-8 5-6

ሰ የተነ. ሰያ. የተጣ. የወዳ.


4ቱ ንባባት 44 4ምቨ5ም 55

ረ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


66 4ም 5ም

 ረ እንደ ዋዜማ 4ኛ ቤት ያለተናባቢ መሆን ይችላል ፡፡ ሲሆንም ዜማ ልኩ ተመሳሳይ ነው ፡፡


በአጭር ኀይለ ቃል (አጎበር ወይም ማረፊያ)

ሀ ለ መ ሰ ረ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሐረግ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ማን ደር ደሪ ያ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሐረግ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (3ኛ ቤት)

መ ሰ ረ ፡፡ (4ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ቀ ፡፡ (5ኛ ቤት)

የዋዜማ 5ኛ ው ቤት ፡፡ (6ኛ ቤት)

 ሀ እና ለ እንደ ረጅሙ ኀይለ ቃል ናቸው ፡፡


 መ እና ሰ ደግሞ እንደ ግእዝ ጉባኤ ቃና መደብ መጀመሪያና ተቀባይ ናቸው ፡፡
 ረ ሁልጊዜም 4ቱ ንባባት 55 ነው ፡፡
 ቀ እንደ ረጅሙ ኀይለ ቃል ነው ፡፡

በተናባቢ ኀይለ ቃል

ሥላሴ በተናባቢ ኀይለ ቃል ሲሆን (ሲጀምር) ሀ እና ለን በአንድ ተናባቢ አድርጎ 4ቱ ንባባትን በሙሉ 66
ማድረግ ነው ፡፡

ያለተናባቢ (ኢተናባቢ) ኀይለ ቃል

ኀይለ ቃሉ ያለተናባቢ ሲሆን የሀ እና የለ ዜማ ልክ እንደ ረጅሙ ኀይለ ቃል ነው ፡፡

ለቡ፦ 1ኛው ቤት ላይ ረጅም ኀይለቃል አድርገን 4ኛው ቤት ላይ ረጅምም አጭርም ማድረግ እንችላለን ፡፡
እንዲሁም ደግሞ 4ኛ ው ቤት ላይ ረጅም ኀይለ ቃል አድርገን 1ኛ ው ቤት ላይ ረጅምም አጭርም ማድረግ
እንችላለን ፡፡ ወይም 1ኛው ቤት ላይ አጭር ኀይለቃል አድርገን 4ኛው ቤት ላይ ረጅምም አጭርም ማድረግ
እንችላለን ፡፡ እንዲሁም ደግሞ 4ኛ ው ቤት ላይ አጭር ኀይለ ቃል አድርገን 1ኛ ው ቤት ላይ ረጅምም
አጭርም ማድረግ እንችላለን ፡፡
ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሀ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (1ኛ ቤት)

(ል.ሚ (ል.ሚ) / (የሥላሴ ኀይለ ቃል) ማን ደር ደሪ ያ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ል.ሚ ል.ሚ ፡፡ (3ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ለ ፡፡ (4ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (5ኛ ቤት)

ሀ 4ቱ ንባባት
55

ለ 4ቱ ንባባት
66 (ወዳ. ግን 55ም ይሆናል ፡፡)

ለቡ፦ 2ኛ ው ቤት ላይ ያለው (ል.ሚ ል.ሚ) / (የሥላሴ ኀይለ ቃል) ሊኖርም ላይኖርም ይችላል ፡፡
ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሀ ጉ.ቃ ጉ.ቃ (ጉ.ቃ ጉ.ቃ) / (ል.ሚ ል.ሚ) ፡፡ (1ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (2ኛ ቤት)

(ል.ሚ ል.ሚ) / (የሥላሴ ኀይለ ቃል) ማን ደር ደሪ ያ ፡፡ (3ኛ ቤት)

(ል.ሚ ል.ሚ) / (የሥላሴ ኀይለ ቃል) ጉ.ቃ ጉ.ቃ (ጉ.ቃ ጉ.ቃ) / (ል.ሚ ል.ሚ) ፡፡ (4ኛ ቤት)

ለ መ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (5ኛ ቤት)

ል.ሚ ል.ሚ ል.ሚ ል.ሚ ፡፡ (6ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (7ኛ ቤት)

ል.ሚ ል.ሚ ል.ሚ ል.ሚ ፡፡ (8ኛ ቤት)

ሀ 4ቱ ንባባት
66

 የ2ኛ ው ና የ7ኛ ው ቤት በተናባቢ ቤት ሲመታ 4ቱ ንባባት 4-6 ነው ፡፡


 ከ5ኛው ቤት ጀምሮ ለአለም ይባላል ፡፡
 ለአለሙ በሂ በኒ በሰ ሲከፍል ምንጊዜም ወዳ. ስለሚሆን የለ ዜማ ልክ ወዳ. 3-6 ነው ፡፡

መ 4ቱ ንባባት
4ም 5ም

 ለአለሙ ሳይከፍል ሲቀር በልውጥ ይነሳል ፡፡ ማረፊያውም ከ4-6 ሆኖ 4ቱ ንባባት ቤት መምቻ


ይሆናል ፡፡ በልውጥ ተነስቶ በጉባኤ ቃናም ቤት ይመታል ፡፡

 መወድሱ ዐቢይ ኵልክሙ ከሆነ ሌላ 9ኛ ቤት መጨመር ነው ፡፡ የ9ኛ ው ቤትም ዜማ ልኩ እንደ 7ኛ


ው ቤት ዜማ ልክ ነው ፡፡
 ክብሪት በሁለት ይከፈላል ፡፡ ፩. ግእዝ

፪. እዝል

፩. ግእዝ ክብር ይእቲ


ጉ.ቃ ጉ.ቃ ል.ሚ ል.ሚ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (3ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ል.ሚ ል.ሚ ፡፡ (4ኛ ቤት)

፪. እዝል ክብር ይእቲ


ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሀ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (3ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሀ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (4ኛ ቤት)

ሀ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


4-5 3-5
 እጣነ ሞገር በሁለት ይከፈላል ፡፡ ፩. ግእዝ

፪. እዝል

፩. ግእዝ እጣነ ሞገር


ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሀ ል.ሚ ል.ሚ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (3ኛ ቤት)

ማን ደር ደሪ ያ ፡፡ (4ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሀ ል.ሚ ል.ሚ ፡፡ (5ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሀ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (6ኛ ቤት)

ማን ደር ለ ፡፡ (7ኛ ቤት)

ሀ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


4-5 3-5

ለ 4ቱ ንባባት
44
፪. እዝል እጣነ ሞገር
ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (1ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ሀ ፡፡ (2ኛ ቤት)

ል.ሚ ል.ሚ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (3ኛ ቤት)

የሥላሴ 4ኛ ው ቤት ፡፡ (4ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ለ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (5ኛ ቤት)

ማን ደር ደሪ ያ ፡፡ (6ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ መ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (7ኛ ቤት)

ጉ.ቃ ጉ.ቃ ለ ጉ.ቃ ጉ.ቃ ፡፡ (8ኛ ቤት)

የሥላሴ 4ኛ ው ቤት ፡፡ (9ኛ ቤት)

የሥላሴ 5ኛ ው ቤት ፡፡ (10ኛ ቤት)

የሥላሴ 6ኛ ው ቤት ፡፡ (11ኛ ቤት)

ሀ 4ቱ ንባባት
4ም 5ም

 የለ ዜማ ልክ ወዳ. ብቻ 33 ፡፡

መ ተነ. ተጣ. ሰያ. ወዳ.


4-5 3-5
 ጉባኤ ቃና ከሚከተሉት በአንዱ ይሆናል፡፡

፩. መደበኛ ጉባኤ ቃና ፤

፪. የዘአምላኪየ 1ኛ እና 2ኛ ቤት ፤

፫. የዘአምላኪየ 1ኛ እና 3ኛ ቤት ፤

፬. የዘአምላኪየ 2ኛ እና 3ኛ ቤት ፡፡

 ዋዜማ ከሚከተሉት በአንዱ ይሆናል፡፡

፩. መደበኛ ዋዜማ ፤

፪. መስኮት ዋዜማ ፤ (የዋዜማ 1ኛ ፣ 4ኛ እና 5ኛ) ቤት ፡፡

፫. አጭር ዋዜማ ፡፡ (የዋዜማ 2ኛ እና 3ኛ) ቤት ፡፡

 ዘይእዜ ከሚከተሉት በአንዱ ይሆናል፡፡

፩. መደበኛ ዘይእዜ ፤

፪. ሣሕልከ ፡፡ (የዘይእዜ 1ኛ ፣ 2ኛ እና 3ኛ) ቤት ፡፡ ወይም (የዘይእዜ 1ኛ እና 2ኛ) ቤት ፡፡

 መወድስ ከሚከተሉት በአንዱ ይሆናል፡፡

፩. መደበኛ መወድስ ፤

፪. አጭር መወድስ ፤ (ያለሐረግ የጉባኤ ቃና 1ኛ ው ቤት እና ማንደርደሪያ) ፡፡

፫. ኵልክሙ መወድስ ፡፡ (በመደበኛ መወድስ ላይ ዜማ ልኩ እንደ 7ኛ ው ቤት የሆነ ሌላ 9ኛ ቤት


መጨመር ነው ፡፡

 ፴ ያላቸው ቅኔወች
1. ለሚበዝሁ ከ3ኛ ው ቤት ፤
2. ለዋዜማ ከ4ኛ ው ቤት ፤
3. ለመወድስ ከ7ኛ ው ቤት ፡፡

የ፴ውም ዜማ ልክ እንደ ግእዝ ጉባኤ ቃና ነው ፡፡ ከ፴ው ቀጥሎ ያለው መደብም በግእዝ ነው እንጅ በእዝል
ጉባኤ ቃና አይነሳም ፡፡

 ነድ ያላቸው ቅኔወች
1. ለሥላሴ ከ5ኛ ው ቤት ፤
2. ለእዝል እጣነ ሞገር ከ 10ኛ ው ቤት ፡፡

የነድ ዜማ ልክም እንደ ግእዝ ጉባኤ ቃና ነው ፡፡ ከነዱ ቀጥሎ ያለው መደብም በግእዝ ነው እንጅ በእዝል
ጉባኤ ቃና አይነሳም ፡፡
 ሕንጼሃ

የሕንጼሃ መደብ መጀመሪያ ወዳ. ብቻ 1-3 ዳግመኛም መደቡ ከነተቀባዩ ል.ሚ ይሆናል፡፡ የቤት
መምቻውም መደቡ ከነተቀባዩ እንደ ጉባኤ ቃና ቤት መምቻ ነው ፡፡ በልውጥም ይመታል ፡፡

የ2ኛ ው ቤትም እንደ ረጅሙ እንደ አጭሩ ማንደርደሪያ ነው ፡፡ ለማንደርደሪያው ግን መነሻ ሊኖረውም
ላይኖረውም ይችላል ፡፡ የተለመደው ግን ያለማስነሻ ነው ፡፡

 ሐዋርያቲሁ ከበበ

የሐዋርያቲሁ ከበበ መደቡ ከነተቀባዩ እንደ እዝል ጉ.ቃ ሲሆን ተቀባዩ ተነ. ተጣ. ብቻ ነው ፡፡ ቀጥሎ ያለው
መደቡ ከነተቀባዩ እንደ ጉ.ቃ ቤት መምቻ ነው ፡፡ ሐረጉ ልውጥ ሚበዝሁና የዘይእዜ መደብ እስከ ማረፊያው
ነው ፡፡ እይለወጥም ፡፡ ኮኖሙ አበ ወእመ ያለውን ወወላዲተ በል ፡፡ የመጨረሻው ቤት እንደ ጉባኤ ቃና ቤት
መምቻ ነው ፡፡

You might also like