Professional Documents
Culture Documents
Absg 14 Q4 Am L12
Absg 14 Q4 Am L12
12 ኛ
ትምህርት ከታህሳስ
ከ 4 – 10
1 2007 ዓ.ም
ሰንበት ከሰዓት
ሰ
ለዚህ ሳምንት ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ያዕ. 5፡13-20፣ 1ዮሐ. 514፣
1ቆሮ. 15፡54. ዕብ. 12፡13፣ ዮሐ. 8፡43-45፣ ምሳ. 10፡12፡፡
እሑድ ታህሳስ
ታ ስ5
ከክርስቲያኖች
ያ ሊለይ የማይገባ ትጥቅ
ይህን ጥቅስስ ያንብቡ፡
ያ ያዕ.
ዕ. 5፡13፡፡ ምን ዓይነት
ነት ንጽጽር
ንጽ አቅርቦአል?
ቅ ል ማሳሰቢዎቹን
ማ ሰ ቹን
በተሞክሮአችን
ሞ ላይይ የምናክላቸው
የ ክላ እንዴት
እ ት ነው?
ነ
------------------------------------------------------------------------------------------------
------------------------------------------------------------------------------------------------
ሰኞ ታህሳስ
ሳ 6
ለታመሙት
ሙ መጸለይ
የሚከተሉትን
ት ጥቅሶች
ሶ ያንብቡ፡
ቡ፡ ያዕ.. 5፡14-
5፡ -14፡፡፡ ያዕቆብ
ዕቆብ ለታመሙ
ታመ ዘይት ቀብቶ
ብ ለመጸለይ
ይ
አስፈላጊ
ስ ላ አድርጎ
ድ ጎ የሚያስቀምጣቸው
የ ቸ ነገሮች ምንድን ናቸው? ቸ በጥቅሶቹ መንፈሳዊ
ሳ ይዘት
የያዕቆብ መልእክት 4ኛ ሩብ ዓመት 2007 ዓ.ም
117
¾ÔMTf‹ c”uƒ ƒUI`ƒ
ያላቸው
ያ ነገሮች
ገ ምንድን
ን ናቸው?
ና ?
-----------------------------------------------------------------------------------------------
አብዛኞቻችን
ቻ ን ለለታመሙ ዘይት ቀ ቀብቶ የመጸለይለ አገልግሎትን
ል ሎ ን እ እናውቃለን
ው ወይም
ይ
የአገልግሎቱ
ል ተካፋዮች
ካፋ ልንሆን እንችላለን፡፡
ን ን ላ ን፡ በዚህ አገልግሎትት ምናልባትም
ት ህመምተኛው
ሳይፈወስ
ፈ ስ የቀረበት
ቀ በ ወይም
ይ የሞተበትን
ተ ን አጋጣሚ
ጋ ትውስታ
ት ታሊሊኖረንን ይችላል፡፡
ላ ፡ ታዲያ በጥቅሱ
የቀረበው
በ ትንሳኤ ብቸኛው ተስፋችን ይሆንን?
ማክሰኞ
ኞ ታህሳስ
ሳ 7
የነፍስ ፈ
ፈውስ
ከአካላዊው ፈውስ ይልቅ በእጅጉ አስፈላጊው የነፍስ ፈውስ ነው፡፡ ዓላማችን ሰዎችን
ጤነኛ ኃጢአተኞች ማድረግ ሳይሆን በየሱስ ወደ ተመሰረተው ዘላማዊው ሕይወት
ማመላከት ነው፡፡ ከቁ. 13-15 ከቀረቡት ይልቅ ስለ ፈውስ ብቸኛ ግልጽ ማጣቀሻ የሆነው
የዚህ ሳምንት ጥናታችን መታሰቢያ ጥቅስ (ቁ. 16) ላይ የምናገኘው ፈውስ የሚለው ቃል
የተተረጎመው (iaomai) ከሚለው የግሪክ ቃል ሲሆን፤ ቃሉ ከአካላዊ ፈውስ ባሻገር
ያለውን ደኅንነት ያመለክታል (የሚከተለውን ጥቅስ ይመልከቱ፡ ማቴ. 13፡15)፡፡ ቀደም
ብሎ በቁ. 15 ስለ ፈውስ የተሰጠውን ሰፊ ሃሳብ (ትንሳኤ) መሰረት በማድረግ ያዕቆብ
በህመም እና በኃጢአት መካከል ያለውን ግንኙነት ያሳየናል፡፡ አባባሉ ለእያንዳንዱ ህመም
መንስዔ ከበስተኋላው እራሱን የቻለ ኃጢአት አለ ለማለት ሳይሆን ብርቱ ችግሮቻችን
የሆኑት ህመም እና ሞት ኃጢአተኛ የመሆናችን ውጤት ናቸው የሚል አንደምታ አለው፡፡
------------------------------------------------------------------------------------------------
------------------------------------------------------------------------------------------------
ረቡዕዕ ታህሳስ 8
የጸሎት
ጸሎ ተምሳሌቶች
ች
ይህን ጥቅስ
ቅ ያንብቡ፡
ያ ቡ ያዕ. ዕ. 5፡17-
5፡17-18
18፡፡ ስለ ጸሎት
ት ከኤልያስ
ከ ል ስ ምሳሌ
ሳ ምን
ም እንማራለን??
ከፈውስ፣ ይቅርታ እና ደኅንነት ጋር ያለው
ያ ው ትስስር
ስ ምን ይመስላል?
ይመስ
------------------------------------------------------------------------------------------------
------------------------------------------------------------------------------------------------
“. . . የጻድቅ ሰው ጸሎት ኃይል አለው፤ ታላቅ ነገርም ያደርጋል” (ያዕ. 5፡16) ጥቅሱ
በቁጥሩ መጨረሻ ላይ የተሰጡንን ማረጋገጫዎች ያሳያል፡፡ ኤልያስ “ጻድቅ” ብቻ ሳይሆን
ወደ ሰማይ የተነጠቀ ሰው ጭምር ነበር፡፡ ከዚህ ውጪ ሱፐርማን አልነበረም፡፡ ኤልያስ
በእኛ ያለውን ጥልቅ ስሜት የሚጋራ ሰው እንደ ነበረ ሁሉ፤ እግዚአብሔር የእርሱን ጸሎት
የመሰማቱ እውነታ የእኛም እንደሚሰማ የሚያበረታታን ሊሆን ይገባል፡፡ ያዕቆብ ሲናገር
ኤልያስ ዝናብ እንዳይዘንብ “አጥብቆ ጸለየ” ይለናል (ዝርዝሩ በብሉይ ኪዳን መጻሕፍት
አልተጠቀሰም) ሆኖም ይህ ልመናው ከዘዳግ. 11፡13-17 ፍጻሜ ጋር ተያያዥነት አለው፡፡
(ያዕ. 5፡18 ቀጥታ ባልሆነ መልኩ ዘዳግም ላይ የሚገኘውን መልእክት ይጠቅሳል)፡፡
ዝናብ ለሦስት ዓመት ተኩል ሳይዘንብ መቆየቱ (በተጨማሪ በሉቃ. 4፡25 ተጠቅሶአል)
በመጽሐፍ ቅዱስ እንደምናገኘው ብርቱ የፈተና ወቅት ነበር፡፡ (እንደ ግማሽ ሳምንት
ትንቢታዊ ጊዜ ወይም በዳን. 9፡27 የተጠቀሰው ሦስት ዓመት ተኩል የሚፈጀው የየሱስ
አገልግሎት እንዲሁም “እስከ ዘመንና እስከ ዘመናት እስከ እኩሌታ” (ሦስት ዓመት ተኩል)
በክርስትና ላይ የሚፈጸመው ክህደት ዳን. 7፡25 ፣ ራእ. 12፡14)፡፡ ሕዝቡ የሚገኝበትን
የክህደት ጥልቀት ያስተውል ዘንድ በጊዜው መጨረሻ ላይ የመነቃቃትና የተሐድሶ ሥራ
ለመጀመር እግዚአብሔር ኤልያስን ተጠቀመበት፡፡ ሥራው መጥምቁ ዮሐንስ ለክርስቶስ
የመጀመሪያ ምጽአት የጌታን መንገድ የማዘጋጀት አገልግሎት ለመጀመሪያው ክፍለ ዘመን
እስራኤላውያን ከሰጠው እና እግዚአብሔር ዛሬ የምትገኘው ትሩፋን (ቅሬታዋ) ቤተ
ክርስቲያኑ ሕዝቦችን ለዳግም ምጽአቱ የማዘጋጀት ሥራ እንድትሠራ ከሰጣት ኃላፊነት ጋር
ተመሳሳይ ነው (ሚልክ. 4፡5-5፣ ማቴ. 11፡13-14)፡፡
እንደ
ን ቤተ ክርስቲያን
ክ ቲ ---ተሐድሶ
ሐ እና መነቃቃት
መነ ማግኘት
ግኘ ፍላጎታችን
ፍ ጎ ን ቢሆንም
ን ነገር
ገ ግን ይህ
መጀመር
መር ያለበት
ያ በ ዕለት ዕለት፣
ት በግል፣
በ በገዛ ራሳችን
ራ ሕይወት ውስጥ ነው፡፡ እርስዎ
ር ብቻ፣፣
የህይወትዎን አቅጣጫ
አ እና
እ መዳረሻ ሊወስን
ሊወ የሚችል
ሚች ምን ዓይነትነት ምርጫ መምረጥ ጥ
ይችላሉ?
ይችላሉ?
ሐሙስ
ሙ ታህሳስ
ሳ 9
መመለስ
መ ስ እና ይቅር ማለት
የእግዚአብሔር መንፈስ በእስራኤል እና በራሱ በኩል ያለውን ግንኙነት ለማደስ በኤልያስ
ሠራ፡፡ ሆኖም አብዛኛው የኤልያስ ሥራ በቀርሜሎስ ተራራ ብቻ የተገደበ አልነበረም፡፡ ያ
በእርግጥ ጅማሬ ነበር! ኤልያስ ይህን ሥራ ወደ አነስተኛ መንደሮች፣ ቤቶች ብሎም
የያዕቆብ መልእክት 4ኛ ሩብ ዓመት 2007 ዓ.ም
121
¾ÔMTf‹ c”uƒ ƒUI`ƒ
-------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------
በያዕ. 5፡19-20 በቀረበው ንድፈሃሳባዊ አገላለጽ ከእውነት መሳት ወይም ክህደት ምናልባት
ሊሆን ቢችል በሚል ተቀመጠ እንጂ በፍጹም ይከሰታል ተብሎ አይጠበቅም፡፡ ከእውነት
መሳት ኃይማኖታዊው አስተምህሮ ላይ ብቻ ሳይሆን አኗኗራችንም ላይ ማፈንገጥ ወይም
ክህደት መፈጸም ነው --የመጀመሪያው ስህተት ወደ ሁለተኛው ይወስደናል! ጥርጣሬ
በእምነታችን ላይ መፈጠር ሲጀምር ሁለት ልብ መሆን ይመጣል፤ በስተመጨረሻም ወደ
ለየለት ክህደት ልንገባ እንችላለን “ኃጢአተኛን ከተሳሳተበት መንገድ የሚመልስ ሰው
ነፍሱን ከሞት ያድነዋል” (ያዕ. 5፡20)፡፡ ያዕቆብ ቀደም ብለው የቀረቡትን ሃሳቦች በአንድ
ላይ ጠቅለል አድርጎ በማቅረብ በቤተ ክርስቲያን ያሉ ወንድሞች ኤልያስ ካደረገው
በተመሳሳይ ሰዎችን ወደ እግዚአብሔር የመመለስ ሥራ እንዲሠሩ ይማጸናል፡፡
ቢኖር በየሱስ እና በሞቱ የተሰጠን የይቅርባይነት ምሳሌ ነው፡፡ ነፍስን ከሞት ማዳን
የሚቻልበት ብቸኛው መንገድ ኃጢአትን “በመክደን” ወንጌልን በሕይወታችን ላይ ተግብረን
የምህረት መሣሪያ መሆን ስንችል ነው (ምሳ. 10፡12)፡፡
የከፋ ስህተት
ተ ሠርቶ ስህተቱን
ተ ስለሚያውቅ
ሚያ ቅ ሰውው ያስቡ፡፡
ስ ፡ ይህን
ይ ሰው
ሰ ወደ ጌታ
ጌ ለመመለስ
መመለ
ምን ማድረግ ይችላሉ?
ላ ምንም ሊሉትስ
ት ይችላሉ?
አርብ
ር ታህሳስ
ሳ 10
ተጨማሪ
ጨ ጥናት፡-
ጥናት፡-
ጥና Ellen G. White, “Prayer for the Sick,” pp. 225–
233, in The Ministry of Healing; “Snares of Satan,” pp. 518–523, in The
Great Controversy.
የመወያያ ጥያቄዎች፡-
ያ ዎች
በኃጢአትዎ
ኃጢ ት ምክንያት
ክ ያ እራስዎን፣
ራስ ሌሎችንም
ሎ ን ሆነ ጌታን የጎዱበትን
የ ዱ ጊዜ ያስቡ፡፡
ያ
ምንም
ም እንኳ
ንኳ የፈጸሙትን
ጸ ት ድርጊት
ር እንዳልተከሰተ
እ ል ተ አድርገው
ድ ባያስቡም
ቡም የሆነው
የ
ሆኖ
ኖ እርስዎንን ለማበረታታት
ማ ታ እና መንፈስዎንን ከፍ ለማድረግ
ለ የሚሠሩ
ሚሠ ሰዎችን
ሰ ን
ማግኘትዎ
ት ለእርስዎስ ምን
ም ያህል ትርጉም
ት አለውው? ሰለነዚህ ተሞክሮዎች
የያዕቆብ መልእክት 4ኛ ሩብ ዓመት 2007 ዓ.ም
123
¾ÔMTf‹ c”uƒ ƒUI`ƒ
አብልጠው
ብ ጠ የሚያስታውሱት
የ ው ት ምንድን
ንድ ነው?? እነዚህ
እ የሚያስታውሷቸው
የ ው ነገሮች
በተመሳሳይ
ተ ከበድ
ከ ያለ ስህተት የሠራን
የ ን ሰው ለመርዳት
መር ት እንዴት
እ ት ሊረዱዎት
ይችላሉ??
ይህንን ጥቅስ
ቅ በጸሎት
ጸ መንፈስ
መን ሆነው
ሆ ው ያንብቡ፡፡ ያዕ. 5፡16፡፡
6 በመልእክቱ ምን
ዓይነት
ት አስፈላጊ
ስ ላ መንፈሳዊ ትምህርት እናገኛለን?
ና ስለለ ጸሎትሎ ኃይል እናእ
ለመንፈሳዊ
መን ዊ ህይወታችን ስላለው
ን ለ አስፈላጊነት
ስ ላ ት ምን ይነግረናል?
ና ምንም እንኳ
እ
ጸሎት
ሎ በእጅጉ
በ የግል
የ ጉዳይ ቢሆንም ለእርስዎ
ለ ስ ውጤትው ስላመጡ
ላ ልመናዎች
እንዲሁም
ን እርስዎ
ስ በፈለጉት
ፈ ጉ መንገድ
መን መልስ ባላገኘው
ባ ገ ጸሎትዎ
ሎ እንዴት በጌታ
ጌ
መታመን
መን እንደተማሩ
እ ተ በክፍል
ክ ተወያዩ፡፡
ተ ዩ ፡ በመጨረሻ
መጨ “ጸሎት ኃይል አለው”
አ ው
ሲል
ል ምን
ም ማለቱ ቱ ነው?