You are on page 1of 59

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ማኀበረ ቅደሳን ትምህርትና ሏዋርያዊ

አገሌግልት የተ዗ጋጀ

(ነገማ 311)

፳፻፰ ዓ.ም

0
መግቢያ

በነገረ ዴህነት ትምህርት ውስጥ “ምክንያተ ዴህነት” የሆነችውን የእመቤታችንን


ነገር ማወቅና መረዲት እጅግ አስፇሊጊ ነው፡፡ ምክንያቱም እግዙአብሔር ተወሇዯ ሰው ሆነ
ስንሌ እንዳት ሰው ሆነ የሚሇው ጥያቄ መመሇስ ያሇበት ስሇሆነ ነው፡፡ ከአዲም መርገም
በሌዐሌ እግዙአብሔር ቸርነት ተጠብቃ የቆየች መሌአኩ ቅደስ ገብርኤሌ የነገራትን ቃሌ
በፌፁም እምነት ተቀብሊ እንዯ ቃሌህ ይዯረግሌኝ በማሇትዋ እግዙአብሔር ከሥጋዋ ሥጋ
ከነፌሷ ነፌስ ነስቶ ፌፁም ሰው በመሆን እናት ትሆነው ዗ንዴ የመረጣት ሰዎችን ሇማዲን
ባዯረገው ጉዝ ውስጥ ሁለ መከራን ተቀብሊ ያገሇገሇች ስሇሆነ ስሇ እመቤታችን መማር ነገረ
ዴኅነትን ሇመረዲት መሰረታዊ ጉዲይ ነው፡፡

ከዙህም በሊይ ምሌዕተ ጸጋ ምሌዕተ ክብር ስሇሆነች ሰዎች ነገረ ዴህነትን አምነው
በምግባር ሇመኖር ወዯ እግዙአብሔር ሇመቅረብ በሚያዯርጉት ተጋዴል ውስጥ ረዲት
ምርኩዜ ሌትሆናቸው የተሰጠች ስሇሆነ አማሊጅነትን ጸጋዋን በረከትዋን እየተማፀኑ መኖር
የኦርቶድክሳዊት ቤተ ክርስቲያን የነገረ ዴኅነት አስተምህሮ አካሌ ነው፡፡ ስሇሆነም
ተማሪዎች የትምህርተ ክርስትና መግቢያ ትምህርተ ሃይማኖት ክርስቲያናዊ ሕይወትና
ሥነ ምግባርንና መጽሏፌ ቅደስ ጥናትን ከተማሩ በሁዋሊ የነገረ ማርያምን ትምህርት
ይማሩ ዗ንዴ ያስፇሌጋሌ፡፡

ከዙህ አንፃር ይህንን ትምህርት ተማሪዎቹ እመቤታችን ነገረ ዴህነት ያሊትን ቦታ


እንዱገነ዗ቡ ቅዴሳናዋን አማሊጅነትዋንና በረከትዋን ትንቢቶችና ምሳላዎች እዱረደና
በረከትዋን ቃሌ ኪዲንዋን አምነው የበሇጠ እንዱጠቀሙ ከማዴረግ አንፃር ይህ መፅሏፌ
ተ዗ጋጅቷሌ፡፡

መፅሏፌም በውስጡ አምስት ምዕራፍች ያለት ሲሆን ምዕራፌ አንዴ የነገረ ማርያም
ትምህርት መሰረታዊያን የሚሌ ሲሆን በውስጡ ነገረ ማርያም ማሇት ማሇት ነው ?መማር
ሇምን አስፇሇገ የነገረ ማርያም ትምህርት ምንጭ ምንዴነው ሇሚሇው ጥያቄ መሌስ
ይሰጣሌ፡፡ምዕራፌ ሁሇት ስሇ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከሌዯት ጀምሮ
በአጠቃሊይ የህይወት ታሪኳን የሚናገር ሲሆን ምዕራፌ ሦስት ዯግሞ ነገረ ማርያም በነገረ
ዴኅነት የሚሌ አቢ ርዕስ ሲኖረው በውስጡም በሰው ሌጆች መዲን እመቤታችን ያሊትን
ሱታፋ ጥንተ አብሶ የላሇባት መሆኑን እና ከጌታ ፅንስእስከ ቀራኒዮ እመቤታችን

1
ያዯረገችውን አገሌግልት የእመቤታችን ምሌጃ በነገረ ዴህነት ምን እንዯሚመስሌ በስራው
ያትታሌ ምዕራፌ አራት ክብረ ዴንግሌ ማርያምን የሚገሌፅ ሲሆን በዙህም ውስጥ ዴንግሌ
ማርያም የአምሊክ እናት መሆኗ ቅዴስናዋ ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌናዋ ስግዯት እና ምስጋና
የሚገባት መሆኑ በሰፉው ተገሌፆአሌ፡፡በምዕራፌ አምስት ዯግሞ ስሇ እመቤታችን ቅዴስት
ዴንግሌ ማርያም በአበው ቀዯምት የተመሰለ ምሳላዎች እና በቅደሳን ነቢያት የተነገሩት
ትንቢቶች የሚገሇፁበት ሰፉ ክፌሌ ይዞሌ፡፡በስተ መጨረሻም የነገረ ማርያም ትምህርት
ማጠቃሇያ ተፅፍሇታሌ፡፡ ከዙያም ዋቢ መፃህፌት ተገሌፀዋሌ፡፡

ነገረ ማርያም በሚሌ ርእስ በአዱስ መሌክ የተ዗ጋጀው ይህ የመማሪያ መፅሏፌ ማህበረ
ቅደሳን አዱስ በከሇሰው ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የተሰናዲ ነው፡፡ አገሌግልቱ በዋናነት
በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሊለት የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ሲሆን የኢትዮጲያ
ሶርቶድክስ ተዋህድ ቤተ ክርስቲን እምነት ተከታዮች ሇሆኑ ምዕመናን በሙለ እንዱጠቅም
ሆኖ ተ዗ጋጅቷሌ፡፡

ረዴኤተ እግዙአብሔር አይሇየን

አሜን፡፡

2
ነገረ ማርያም

ምዕራፌ አንዴ

መግቢያ
ስሇ እመቤታችን ስሇ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ወይም ነገረ ማርያም የተሰኘውን
ትምህርት ሇምን መማር እንዲስፇሇገ እና የትምህርቱን የት መጣውን የምንማርበት ነው፡፡
በዙህ ክፌሇ ትምህርት የነገረ ማርያም መሰረታውያን የሆኑትን ማሇትም ነገረ ማርያም

 ማሇት ምን ማሇት ነው?


 ነገረ ማርያምን መማር ሇምን አስፇሇገ?
 የነገረ ማርያም ትምህርት ምንጮች ምን ምን ናቸው?

የሚለትን የምናትትበት ነው፡፡ በዙህ ክፌሇ ትምህርት ተማሪዎቹ የነገረ ማርያምን


መሠረታዊ ጽንሰ ሀሳብ ይረዲለ፡፡ነገረ ማርያም ምን ማሇት እንዯሆነ ይገነ዗ባለ፡፡

ጥያቄ

ሀ.ነገረ ማርያም ማሇት ምን ማሇት ነው?አብራራ (ሪ)

ሇ.የነገረ ማርያም ትምህርት መማር ጥቅሙ ምንዴን ነው?

3
ነገረ ማርያም ማሇት ምን ማሇት ነው?

ከሁሇት ቃሊት የተገኘ /የተሰናሰሇ/ ሲሆን እንዯ ቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ስሇ


እመቤታችን ስሇ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ንፅህና፣ቅዴስና፣዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌና ወ.዗.ተ
የምንማርበት እንዱሁም እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በሰው ሌጆች መዲን
ውስጥ( በነገረ ዴህነት) ያሊትን ሱታፋ (አስተዋጽኦ) የምንረዲበት የትምህርት ክፌሌ ነው።

ነገረ ማርያምን መማር ሇምን አስፇሇገ?

ሀ.ክርስትናን በአግባቡ ሇመረዲት፦ ክርስትና አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር በሥጋ


ማርያም ተገሌጦ የመሰረታት ናት ቅዴመ ዓሇም ከአብና ከመንፇስ ቅደስ ጋር ትክክሌ
ሆኖ ዓሇምን የፇጠረ እና የሚገዚ እግዙአብሔር ቃሌ (ወሌዴ) ዴህረ ዓሇም የጠፊውን
አዲምን ፌሇጋ በትሕትና እራሱን ዜቅ አዴርጎ በሰው ባህርይ መገሇጡን ፌፁም አምሊክ
ፌፁም ሰው መሆኑን የምናምንበት የምንረዲበት ትምህርት ነው።በዙህ በነገረ ዴህነት
የክርስትና ትምህርት ሰፉውን ዴርሻ ይዚ የምትገኘው እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም ናት።

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ዓሇም ሁለ ሇዲነበት ምስጢር መፇ


ጸሚያ መቅዯስ ሇመሇኮት ማዯሪያ እነዴትሆን ተመርጣሇች።በሰዎች ሊይ ሰሌጥኖ የነበረው
የጨሇማው ገዢ ዱያብልስ ዴሌ የተነሳበት አዲም ከጨሇማ ግዝት ነፃ የወጣበት አማናዊ
ብርሃን ፀሏየ ጽዴቅ ኢየሱስ ክርስቶስ የተገኘባት ምስራቅ የዴህነታችን መሰረት
የመዲናችን ምክንያት በመሆኗ ነገረ ማርያምን ትምህርት መማር አስፇሌጓሌ።

ሇ.ስሇ እመቤታችን ፀጋ እና ክብር ሇማወቅ፦ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም

ከአምሊካችን ከሌዐሌ እግዙአብሔር በተሰጣት ፀጋ ከነገዯ መሊእክት ከዯቂቀ አዲም በክብር


የሚመስሊት በፀጋ የሚተካከሊት የሇም ይኸውም ከፌጡራን መካከሌ ተሇይታ የአምሊክ
እናት ሇመሆን የተመረጠች አምሊክን በህቱም ዴንግሌና ፀንሳ በህቱም ዴንግሌና የወሇዯች
ሁለን የሚመግበውን አምሊክ ጡቶቿን አጥብታ ያሳዯገች በጀርባዋ ያ዗ሇች ስሇ ሌጇ
የተሰዯዯች በማሇት ማስተማር ዗መኑ ከጌታችን ጋር የነበረች እስከ እግረ መስቀሌ
ያሌተሇየች በመሆኗ ስሇ እርሷ ስሇተሰጣትም ፀጋ እና ክብር ሇማወቅ አውቆም ሇማክበር
ነገረ ማርያም ትምህርት መማር ያስፇሌጋሌ።

4
ሏ.በሕይወታችን ሇመጠቀም፦እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከሌጇ ከኢየሱስ
ክርስቶስ የተሰጣት የከበረ ቃሌ ኪዲን አሇ ቃሌኪዲኑም “ስምሽን የጠራ ዜክርሽን የ዗ከረ
በቃሌ ኪዲንሽ የታመነውን ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፌስ አዴነዋሇሁ በረከተ ሥጋ በረከተ
ነፌስ እሰጠዋሇሁ” የሚሌ ነው።ይህ ቃሌ ኪዲን በህይወታችን እንዱሰራ በነፌስም በሥጋም
ከኃጢአት በስተቀር የምንፇሌገውና የሚገባን (የሚጠቅመን) ነገር እንዱፇፀምሌን ይህንን
የምናውቅበትን እና የመንረዲበትን ትምህርት ነገረ ማርያምን መማር ያስፇሌጋሌ።

የነገረ ማርያም ትምህርት ምንጮች

የነገረ ማርያም ትምህርት ምንጭ አሇው የነገረ ማርያም ትምህርት ሌብ ወሇዴ


ፇጠራ ሳይሆን ምንጭ አሇው ምንጩም የመንፇሳውያን መፃህፌትና ትምህርት
መሰረታቸው የሆነ መፅሏፌ ቅደስ ነው። ይኸውም በሁሇት የተከፇሇ ነው “ብለይ ኪዲን
እና ሏዱስ ኪዲን” በዙሁ በብለይ ኪዲን እና በሏዱስ ኪዲን የእመቤታችን ነገር በ዗መነ
ብለይ በአበው ቀዯምት ምሳላ በነቢያት ትንቢት የተገሇጠ በ዗መነ ሏዱስ በሏዋርያት
ስብከት ፌፃሜውን አግኝቶ የተሰበከ በመሆኑ ቅደስ መፅሏፌ የነገረ ማርያም ምንጭ ነው።

ከመፅሏፌ ቅደስ ቀጥል የነቢያትን የሏዋርያትን አሰረ ፌኖት ተከትሇው ሉቃውንት


በዴርሰታቸው የእመቤታችንን ነገር ገሌጠው ፅፇዋሌ በተሇይ በጊዛው ከተነሱ መናፌቃን
ሇክህዯት ትምህርታቸው መሌስ ሇመስጠት ባ዗ጋጁት በሃይማኖተ አበው የነገረ ማርያም
ትምሀርት የተገሇጠ በመሆኑ ሇነገረ ማያርም ትምህርት ምንጭ ሆኗሌ።

ከዙህ በተጨማሪ ሇነገረ ማርያም ትምህርት ምንጭ የሚሆኑ ተአምረ ማርያም፣የቅደስ


ያሬዴ የዴጓ ዴርሰት፣የአባ ጊዮርጊስ ዴርሰቶች ማሇትም፦እነ አርጋኖን ዗እግዜእትነ
ማርያም፣እነ ሆሕተ ብርሃን፣እነ እን዗ራ ስብሏት፣መዓዚ ቅዲሴ የአባ ሕርያቆስ ቅዲ የቅደስ
ኤፌሬም ውዲሴ ወ.዗.ተ።ያለ ዴርሰቶች ናቸው።እነዙህን ዴርሰቶች ያስዯረሳቸው እና
የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን ነገር የገሇፀሊቸው ያዯረባቸው እና የመረጣቸው
እግዙአብሔር መንፇስ ቅደስ ነው።መንፇስ ቅደስ ያሊዯረበት የእመቤታችን ክብር ገሌፆ
መናገር አይችሌምና።(ለቃ 1፥39)።በኤሌሳቤጥ መንፇስ ቅደስ መሊባት ዴምጿን ከፌ
አዴርጋ የጌታዬ እናት ወዯ እኔ ትመጪ ዗ንዴ እንዳት ይሆንሌኛሌ? አንቺ ከሴቶች
ተሇይተሽ የተባረክሽ ነሽ የማህፀንሽ ፌሬ የተባረከ ነው………።አሇች” እንዱሌ።

5
ማጠቃሇያ

የነገረ ማርያም ትምህርት መግቢያ የሚሆን ነገረ ማርያም ማሇት ምን ማሇት እንዯሆነ
ነገረ ማርያምን ትምህርት መማር ክርስትናን በአግባቡ ሇመዯራት ስሇ እመቤታችን ፀጋ
እና ክብር ሇማወቅ እንዱሁም በእመቤታችን ምሌጃ በቅዴስና ህይወቷ በህይወታችን
ሇመጠቀም ብልም የነገረ ማርያም ትምህርት ምንጮች መፅሏፌ ቅደስና እና ላልች
አዋሌዴ መፃህፌት መሆናቸውን ሇማሳየት ተሞክሯሌ፡፡በይበሌጥ ዯግሞ በነገረ ማርያም
ዘሪያ የተፃፈ ነገሮችን ማንበብ ይረዲሌ፡፡

ዋቢ መፃሕፌት

1.መፅሏፌ ቅደስ

2.“ወሊዱተ አምሊክ” በመፅሏፌ ቅደስ ቀሲስ ዯጀኔ ቀሲስ እሸቱ

3.“ነገረ ማርያም” ማኅበረ ቅደሳን ት.ሏ.አ.

6
ምዕራፌ ሁሇት

የእመቤታችን ታሪክ

መግቢያ

በዙህ ምዕራፌ የምንመሇከተው ስሇ እመቤታችን ስሇ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም የ዗ር


ሏረግ፣ከማን ወገን እንዯሆነች ፣ እንዳት እንዯተወሇዯች እና በቤተ መቅዯስ የአስተዲዯጓን
ሁኔታ እንዱሁም ከቤተ መቅዯስ በ዗መኑ ከነበሩ ሽማግላዎች መካከሌ በተሇያየ አይነት
ምሌክት ተመርጦ አረጋዊ ዮሴፌ እመቤታችንን እንዱጠብቃት መሰጠቱና በቅደስ
ገብርኤሌ አብሳሪነት ጌታን በህቱም ዴንግሌና ፀንሳ በህቱም ዴንግሌና መውሇዶ ከጌታችን
ጋር 33 ዓመት ከሦስት ወር መኖሯ ከጌታችን በኋሊ ከሏዋርያት ጋር መኖሯ ብልም ከዙህ
ዓሇም ዴካም በ64 ዓመቷ በ49 ዓ.ም ገዯማ ማረፎ እና አይሁዴ በክፊት ሥጋዋን
ሉያቃጥለ ሲመጡ በተዯገረ ገቢረ ተአምራት ወመንክራት የእመቤታችን ሥጋ መሰወሩ
እና በሀዋርያት ፆም እና ፀልት መገሇጡ በስተመጨረሻም የእመቤታችን ትንሣኤ እና
እርገት የሚነገርበት ሲሆን ከዙህ ጋር በተያያ዗ የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም
የስሟ ትርጓሜ ከብዘ በጥቂቱ ሇማሳያ ያህሌ ተገሌፆሌ፡፡በአጠቃሊይ በምዕራፌ ሁሇት ስሇ
እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ታሪክ የምንማርበት ነው፡፡

ጥያቄ

ሀ.የእመቤታችን የትውሌዴ ሏረግ ዗ርዜር

ሇ.የእመቤታችን ሌዯትና የአስተዲዯግ ሁኔታ አብራራ

ሏ.የእመቤታችንን ስም ማርያም የሚሇውን ግሌፅ

መ.የእመቤታችንን ዗ይቤያዊ ስሞች ሇምሳላ፡- “ ኪዲነ ምህረት ” ላልችንም ግሇፅ እና አብራራ

7
የእመቤታችን ታሪክ

2.1.የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም

የሌዯቷ ታሪክ

“የሠራዊት ጌታ እግዙአብሔር ዗ርን ባያስቀርሌን ኖሮ እንዯ ሰድም በሆን እንዯ ገሞራም


በመሰሌን ነበር”። (ኢሳ 1፥9)።ይህ ነቢየ እግዙአብሔር ኢሳይያስ የተናገረው ቃሌ ምስጢር
አ዗ሌ ሲሆን የተነገረውም ሇወሊዱተ አምሊክ ሇእመቤታችን ሇቅዴስት ዴንግሌ ማርያም
ነው።ነቢዩ በመንፇስ ቅደስ ተቀኝቶ እንዯተናገረ ስሇ አዲም ሌጆች መዲን ያስቀራት
ንፅሕት ዗ር ማሇትም መርገመ ሥጋ መርገመ ነፌስ የላሇባት እመቤታችን ቅዴስት
ዴንግሌ ማርያም ናት።በላሊም ሥፌራ ቅደስ ዲዊት ስሇ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም የሌዯቷ ነገር ሲገሌፅ እንዱህ አሇ ።(መዜ 86፥1)።“መሠረታቲሃ ውስተ አዴባር
ቅደስን (መሠረቶቿ የተቀዯሱ ተራሮች ናቸው)።”ነቢየ እግዙአብሔር ቅደስ ዲዊት
መሰረቶቿ የተቀዯሱ ተራሮች ናቸው ብል ከአዲም ጀምሮ እነ አብርሃምን እነ ዲዊትን እነ
ሰልሞንን ወ.዗.ተ እስከ ቅደስ ኢያቄምና ቅዴስት ሃና ያለትን በምስጢር ማንሳቱ ነው።

የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም የሌዯቷን ታሪክ ከዙህ እንዯሚከተሇው


እንመሇከታሇን።በኢየሩሳላም አካባቢ በቅደስ ጋብቻ ተወስነው እግዙአብሔርን እያመሇኩና
እያመሰገኑ የሚኖሩ ጰጥርቃና ቴክታ የሚባለ ዯጋግ ሰዎች ነበሩ።ይሁን እንጂ ሌጅ
የላሊቸው መካኖች በመሆናቸው ያፇሩትን ሀብት የሚወርስ ሌጅ ባሇመውሇዲቸው ያዜኑ
ይተክዘ ነበር።

ከዕሇታት በአንደ ቀን ስሇ ሀብታቸው ብዚት በሰፉው ከተወያዩ በኋሊ ጰጥርቃ ተስፊ


በመቁረጥ ስሚ “እህቴ ሆይ ይህ ሁለ የሰበሰብነው ገን዗ባችንን ምን እናዯርገዋሇን
የሚወርሰን ሌጅ የሇንም ምክንያቱም አንቺ መካን ነሽ እኔ ዯግሞ ከአንቺ በቀር ላሊ ሴት
አሊውቅም።አሊት ቴክታም “ጌታዬ ሆይ አምሊከ እስራኤሌ ሇእኔ ሌጅ ቢነሳኝ አንተም እንዯ
እኔው ትቀራሇህን ከላሊ ውሇዴ እንጅ?” ብሊ ብታሰናብተው እርሱም “እንዱህ ያሇ ነገር
እንኳንስ ሊዯርገው በሌቡናዬ እንዯማሊስበው አምሊከ እስራኤሌ ያውቃሌ”አሊት።

8
ከዙህ ሁለ ውይይት በኋሊ ቴክታ ሇጰጥርቃ እንዱህ አሇችው እግዙአብሔር
የሚያዯርገውን የሚያውቅ የሇም ትሊንትና ማታ በሕሌሜ ነጭ ጥጃ ከማህፀኔ ስትወጣ
ያችም ነጭ ጥጃ ላሊ ነጭ ጥጃ ስትወሌዴና እስከ ሰባት ትውሌዴ ዴረስ ሲዋሇደ
ሰባተኛይቱ ጨረቃን ስትወሌዴ ጨረቃ ፀሏይን ስትወሌዴ አየሁ አሇችው በዙህ
ተዯንቀውና እግዙአብሔርን አመስግነው ወዯ ሕሌም ፇች ዗ንዴ ሂዯው የሆነውን ሁለ
ነገሩት ያም ሕሌም ፇች እግዙአብሔር በምሕረቱ አይቷችኋሌ በሣህለ መግቧችኋሌ ብል
ሕሌማቸውን እንዱህ ሲሌ ፇታሊቸው።

ሰባት እንስታት ጥጆች መውሇዲቸው ወይም ሲወሇደ ማየታቸው ሰባት ሴት ሌጆች


ትወሌዲሊችሁ ሰባተኛይቱ ጨረቃን መውሇዶ ከሰው የበሇጠች ከመሊእክት የከበረች ዯግ
ፌጥረት ትወሌዲሊችሁ የፀሏይ ነገር ግን አሌተገሇፀሌኝም ጊዛ ይፌታው አሊቸው።በዙያም
ወራት ቴክታ ፀነሰች ሴት ሌጅ ወሇዯች ስሟን ሄሜን ብሇው አወጡሊት በመቀጠሌም
የሚከተለት በተከታታይ ተወሇደ።

ሄሜን ዳርዳን ወሇዯች ዳርዳም ቶናን ወሇዯች ቶናም ሲካርን ወሇዯች ሲካርም
ሴትናን ወሇዯች ሴትናም ሄርሜሊን ወሇዯች ሄርሜሊም ማጣትን አግብታ ከአንስት ዓሇም
ተመርጣ የአምሊክ አያት ሇመሆን የበቃችውን ቅዴስት ሏናን መስከረም 7 ቀን ወሇዯች
ሏናም በሥርዓት አዯገች ሇአካሇ መጠን ስትዯርስ ከቤተ መንግሥት የተወሇዯውን ክቡር
ፃዴቅ የሆነ ኢያቄም የሚባሇውን ሰው አጋቧት።

በዙህ በተቀዯሱ አባቶችና እናቶች የ዗ር ሏረግ ውስጥ አሌፇው የመጡት ቅደስ
ኢያቄም እና ቅዴስት ሃናም እግዙአብሔር ሇዴህነተ ዓሇም የመረጣት ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያምን ወሇደ።በነገረ ማርያም እንዯተፃፇ ቅደስ ኢያቄም እና ቅዴስት ሃና የፃዴቃን
መሰረቶች ቢሆኑም ከዙህ ዓሇም ብዕሌ ግን ዴሆች ነበሩ ምንም ዴሆች ቢሆኑም ፌቅራቸው
ወዯር የላሇው አንተ ትብስ አንቺ ትብሽ ተባብሇው የሚኖሩ ዯጋግ ባሌና ሚስት ነበሩ
መካንነታቸውን ሰበብ አዴርገው ሕገ ጋብቻቸውን ያሊሰዯፈ ንፁሏን ነበሩ።

አምሊካችን እግዙአብሔርም ንፅሕናቸውን ቅዴስናቸውን ተመሌክቶ ከብዘ ዯጅ ፅናት


(ፆምና ፀልት) በኋሊ ሌጅ እንዴትሆናቸው እመቤታችንን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን
ሰጣቸው እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ነሏሴ 7 ቀን ተፀንሳሇች በተፀነሰችም ጊዛ
ብዘ ተአምራት ተዯርጓሌ።የቅዴስት ሃናን ማሕፀን እየዲሰሱ ዕውራን በርተዋሌ ጏባጦች

9
ቀንተዋሌ ብዘ በሽተኞች ተፇውሰዋሌ ሞቶ የነበረ ሳሚናስ የሚባሌ የቅዴስት ሃና የአጏት
ሌጅ የቅዴስት ሃና ጥሊዋ ቢያርፌበት ከሞት ተነስቶ የፀሏይ እናቱ የምትሆን ዴንግሌ
ማርያም በሃና ማህፀን መሊእክት ክብሯን ሲናገሩ መስማቱን መሰከረ በዙህ ጊዛ አይሁዴ
ቀንተው ኢያቄምን እና ሃናን ሉገዴሎቸው በጠሊትነት ሲነሱ ቅደስ ገብርኤሌ ሉባኖስ ወዯ
ሚባሌ ተራራ ወስዶቸው በዙያ እመቤታችን ዴንግሌ ማርያም ግንቦት 1 ቀን
ተወሌዲሇች።

2.2. እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ወዯ ቤተ መቅዯስ መግባቷ

ቅደስ ኢያቄም እና ቅዴስት ሃና እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን በንፅህና


በቅዴስና በቤታቸው 3ዓመት ካሳዯጓት በኋሊ ስዕሇት ተስሇው ስሇነበር የወሇዶት “የሰጠ
ቢነሳ የሇበት ወቀሳ”ብሇው ሇቤተ እግዙአብሔር የሚያስፇሌገውን እጅ መንሻ ይ዗ው
እመቤታችንን ሇቤተ እግዙአብሔር እንዴታገሇግሌ ሉሰጧት ወዯ ቤተ መቅዯስ አመጧት
ካህኑ ዗ካርያስም መጥቅዕ (ዯወሌ) መትቶ ህዜቡን ሰበሰባቸው ሕዜቡም ሲሰበሰቡ ቀዴሞ
ሇቤተ መቅዯሱ አገሌግልት ስዕሇት ይመጣ የነበረው ወርቅ፣ብር፣በሬ፣በግ፣ ነበር አሁን ግን
ሰው ነው።ይህቺን ብሊቴና ተቀብሇን ምን እናበሊታሇን ምን እናጠጣታሇን የት
እናኖራታሇን ብል ህዜቡን ቢጠየቃቸው ።በዙህ ነገር ሲጨነቁ አምሊካችን ሌዐሌ
እግዙአብሔር መሌአኩ ቅደስ ፊኑኤሌን ኅብስት ሰማያዊ ፅዋዕ ሰማያዊ አስይዝ ወዯ
እነርሱ ሊከው ከሉቀ ካህኑ ጀምሮ ላልችም እንዯየ ማዕረጋቸው ይህንን እንቀበሊሇን ብሇው
ሲቀርቡ ሇእነርሱ ስሊሌመጣ ከእነርሱ እራቀ በኋሊ እመቤታችንን ከሰው ሇይተው ሇብቻዋ
ባቆሟት ጊዛ ከሰማይ ወርድ አንዴ ክንፈን አንጥፍ አንዴ ክንፈን ጋርድ እመቤቴ ዯጅ
ባስጠናሁሽ ይቅር በይኝ ብል መግቧት አርጓሌ።የምግቧ ነገር ከተያ዗ ከሰው ጋር ምን
ያጋፊታሌ ቤተ መቅዯስ ትኑር ብሇው በታህሣስ 3 ቀን ወዯ ቤተ መቅዯስ
አስገብተዋታሌ።በዙያም ህብስት ሰማያዊ ፅዋዕ ሰማያዊ እየተመገበች መሊእክት እያረጓጓት
ሏር እና ወርቅ እያስማማች እየፇተሇች ቤተ መቅዯሱን እያገሇገሇች 12 ዓመት
ተቀምጣሇች።አባ ሕርያቆስም ይህንን ሲያጎሊ በቅዲሴ ማርያሙ እንዱህ ብሎሌ “ዴንግሌ
ሆይ ምዴራዊ ህብስትን የተመገብሽ አይዯሇሽም ከሰማየ ሰማያት የበሰሇ ሰማያዊ ህብስትን
እንጂ ዴንግሌ ሆይ ምዴራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይዯሇሽም ከሰማየ ሰማያት የተቀዲ
ሰማያዊ መጠጥን እንጅ ዴንግሌ ሆይ ከአንቺ አስቀዴሞ ከአንቺም በኋሊ እንዲለ ሴቶች
እዴፌ ጉዴፌ የምታውቂ አይዯሇሽም በንፅህና በቅዴስና በቤተ መቅዯስ ኖርሽ እንጂ

10
ዴንግሌ ሆይ የሚያታሌለ ጏሌማሶች ያረጋጉሽ አይዯሇም የሰማይ መሊእክት ጏበኙሽ
እንጂ።”እንዱሌ።

2.3. እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም አረጋዊ ዮሴፌ እንዱጠብቃት መሰጠቷ

ከ12 ዓመት በኋሊ አይሁዴ በእመቤታችን ሊይ በምቀኝነት ተነስተው በእናት በአባቷ


ቤት 3 ዓመት በቤተ መቅዯስ 12 ዓመት በዴምሩ 15 ዓመት ሆናት ሌማዯ አንስት
ታዯርሳሇች ቤተ መቅዯሳችንን ታሳዴፊሇች ትውጣ አለ ካህኑ ዗ካርያስ ወዯ እመቤታችን
ገብቶ ነገራት እርስዋም ወዯ እግዙአብሔር አመሌክትሌኝ እንጂ እኔ ምን አውቃሇሁ
አሇችው እርሱም ወዯ እግዙአብሔር ሲያመሇክት ሚስቶቻቸው የሞቱባቸውን የእስራኤሌ
ሽማግላዎች በትራቸውን ሰብስበህ ስትፀሌይበት እዯር እኔ ምሌክት አሳይሃሇሁ አሇው
እርሱም እንዯ ታ዗዗ው ሚስቶቻቸው የሞቱባቸውን ሽማግላዎች በትራቸውን ወዯ ቤተ
መቅዯስ አስገብቶ ሲፀሌይ አዴሮ ሲነጋ ቢያወጣው የዮሴፌ ወሌዯ ዲዊት በትር ሰው
ሳይተክሊት ውሃ ሳያጠጣት ሇምሌማ አብባ አፌርታ ዮሴፌ ሆይ ዴንግሌ ማርያምን
ሇመውሰዴ አትፌራ የሚሌ ቃሌ ተፅፍበት ተገኘ ዕጣም ቢጣጣለ ሇዮሴፌ
ዯርሳዋሇች።ርግብም በእራሱ ሊይ አርፊሇች በእነዙህ ሦስት ምሌክቶች ዮሴፌ አረጋዊ
እመቤታችንን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን እንዱጠብቃት (እንዱያገሇግሊት) በመመረጡ
እመቤታችን ሇዮሴፌ ተሰጥታዋሇች አባ ሕርያቆስም በቅዲውዴንግሌ ሆይ ሇዮሴፌ የታጨሽ
ሇመገናኘት አይዯሇም ንፁህ ሆኖ ሉጠብቅሽ ነው እንጂ እንዱሌ።ዴንግሌ ማርያም ሇ዗መዶ
ሇዮሴፌ ንፁህ ሆኖ ይጠብቃት ዗ንዴ በአዯራ ተሰጠሽ።ከርህራሄዋ ብዚት የተነሣም በቤተ
ዮሴፌ ሳሇች ዮሴፌን ትረዲው (ታገሇግሇው) ነበርና ውሃ ስትቀዲ የተጠማ ውሻ አግኝታ
በወርቅ ጫማዋ ውሃ አጠጥታዋሇች።

2.4.እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን ቅደስ ገብርኤሌ እንዲበሰራትና ጌታን መውሇዶ

ከዙህ በኋሊ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም መጋቢት 29 ቀን በዕሇተ እሁዴ


በ3 ሰዓት በቤተ መቅዯስ ሳሇች በቅደስ ገብርኤሌ አብሳሪነት አምሊክን በዴንግሌና ፀንሳ
በዴንግሌና እንዯምትወሌዯው በነገራት ጊዛ እርሷም በእምነት ይሁንሌኝ ባሇች ጊዛ
የአምሊክ እናት ሇመሆን ተመርጣሇችለቃ 1፥26-38 ጌታን በ9 ወር ከ5 ቀን በኋሊ ታህሣስ
29 ቀን ምጥ ሳይሰማት የዯም መፌሰስ አራስነት ሳያገኛት በቤተሌሔም ግርግም

11
በዴንግሌና ወሌዲዋሇች ከወሇዯችውም በኋሊ በ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌና ፀንታ ኖራሇች። (ኢሳ
7፥14፣ለቃ 2፥1-20)።

2፡5.የእመቤታችን ስዯት

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ጌታን በወሇዯችው ጊዛ ሰብአ ሰገሌ ኮከብ


መርቶ ከሩቅ ምስራቅ (ባቢልን) ወዯ ኢየሩሳላም አዯረሳቸው ኮከቡም ኢየሩሳላም ሲዯርሱ
ተሰወረባቸው እነርሱም የተወሇዯው የአይሁዴ ንጉሥ ወዳት አሇ? ብሇው ጠየቁ በጊዛው
የነበረው ንጉሥ ሄሮዴስ ከሰራዊቱ ጋር ይህንን ሰምቶ ዯነገጠ ካህናተ አይሁዴን ጠርቶ
ንጉስ የት እንዯሚወሇዴ ጠየቀ እነርሱም ቤተሌሔም እንዯሆነ ነገሩት እርሱም ሰብአ
ሰገሌን ጠርቶ ኮከቡ የታየበትን ጊዛ ጠየቃቸው እነርሱም 2 ዓመት እንዯሆነው ነገሩት
እነርሱን ወዯ ቤተሌሔም እንዱሄደ ሊካቸው ኮከቡም ተገሇጠሊቸው ቤተሌሔም ዯርሰው
ህፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አገኙት ሳጥናቸውን ከፌተው ወርቅ እጣን ከርቤ እጅ መንሻ
አገቡሇት ከዙያም የጌታ መሌአክ በላሊ መንገዴ በ40 ቀን ወዯ ሀገራቸው
አስገባቸው፡፡እነርሱም ከሄደ በኋሊ የጌታ መሌአክ በሕሌም ተገሌፆ ህፃኑን ከእናቱ
ከማርያም ጋር ይዝ ወዯ ግብፅ እንዱሰዯዴ አረጋዊ ዮሴፌን አ዗዗ው በዙህ ትእዚዜ መሰረት
እመቤታችን ጌታን ይዚ ወዯ ግብፅ ወርዲሇች (ተሰዴዲሇች) በስዯቷ ወራት ስሇ ሌጇ ስትሌ
ተርባሇች ተጠምታሇች የእመቤታችን ስዯት ሇ3 ዓመት ከስዴስት ወር ነበር ሄሮዴስም
ጌታን የሚያገኝ መስልት በርከት ያሇ ቁጥር ያሊቸውን የቤተሌሔም ሕፃናት በግፌ
እንዱጨፇጨፈ አዴርጓሌ፡፡ማቴ 2፡13-21፣ራዕ12፡12፣ኢሳ19፡1፣ሆሴ11፡1

2፡6 እመቤታችን በጌታችን የማስተማር ዗መን

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በጌታችን የማስተማር ዗መን አብራ


አሌተሇየችም በተሇይ ወንጌሊዊው ቅደስ ዮሏንስ በዮሏ 2፡1-11 ሊይ እንዯገሇፀው በቃና
዗ገሉሊ የመጀመሪያው ተአምር ሲፇፀም ማሇትም ውሃው ወዯ ወይን ጠጅነት ሲቀየር ውሃው
ወዯ ወይን ጠጅነት ሇመቀየሩ ምክንያት የእመቤታችን አማሊጅነት እንዯሆነ
ገሌፆሌ፡፡ከዙያም ጌታችን ዘሮ ካስተማረ በኋሊ በመሌዕሌተ መስቀሌ ሲሰቀሌ ከእግረ
መስቀለ አብራ ነበረች በዙህ ጊዛ ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
እናቱ ዴንግሌ ማርያምን ሇዮሏንስ እናት እንዴትሆነው ሰጥቶታሌ፡፡ዮሏንስን ዯግሞ
ሇዴንግሌ ማርያም ሌጅ እንዱሆናት ሰጥቷታሌ፡፡ ቅደስ ወንጌሌ እንዯሚሇው ዮሏንስ

12
ወንጌሊዊ ወዯ ቤቱ ወስዶታሌ፡፡ዮሏ 19፡26 በዮሏንስ አማካኝነት እኛ የዴንግሌ ማርያም
የፀጋ ሌጆች መሆናችን ዴንግሌ ማርያም ዯግሞ የፀጋ እናታችን መሆኗ በዙህ
ተረጋግጧሌ፡፡

2፡7 እመቤታችን ከሏዋርያት ጋር

ወንጌሊዊው ዮሏንስ አመቤታችንን ወዯ ቤቱ ወሰዲት ሲባሌ ወዯ መጀመሪያይቱ ቤተ


ክርስቲያን ወዯ ማርቆስ እናት ቤት ወዯ ማርያም ቤት አመጣት ማሇት ነው፡፡ በዙያ
ሏዋርያት ይሰባሰቡ ነበር፡፡ ሏዋርያትም ከጌታ ሞት እና ትንሳኤ እንዱሁም እርገት በኋሊ
የሚሰጣቸውን ፀጋ መንፇስ ቅደስን ተስፊ አዴርገው ዴንግሌ እመቤታችንን ማርያምን
ስበው ፀልት ያዯርጉ ነበር፡፡ አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር ጸልታቸውን ተቀብል ከሞት
በተነሳ በ50ኛው ቀን በክብር ባረገ በ10ኛው ቀን መንፇስ ቅደስን ሌኮሊቸው 72 ቋንቋ
ተገሌፆሊቸው መከራውን ሁለ ታግሰው ዓሇምን ዘረው አስተምረዋሌ፡፡ አባቶቻችንም
ይህንን ታሪክ መነሻ አዴርገው እመቤታችንን ሲያመሰግኗት ሞገስ ስብከቶሙ ሇሏዋርያት
የሏዋርያት የስብከታቸው ሞገስ አንቺ ነሽ ብሇው አመስግነዋታሌ፡፡ ሏዋርያት መንፇስ
ቅደስን ሇመቀበሌ እመቤታችንን ከበው መፀሇያቸው እንዯጠቀማቸው እኛም በእመቤታችን
ተማፅነን በረከተ ሥጋ በረከተ ነፌስ እንዴናገኝ ያስፇሌጋሌ፡፡ ሏዋ 1፡12-14፣ ሏዋ 2፡1

2.8 የእመቤታችን እረፌት፣ትንሣኤ እና ዕርገት

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከጌታ ጋር 33 ዓመት ከ3-ወር አብራ


አሌተሇየችም ጌታችን በመሌዕሌተ መስቀሌ ተሰቅል ሳሇ ከእግረ መስቀለ ሥር አብራ
ነበረች።ጌታም ሇሚወዯው ዯቀ መዜሙር ሇቅደስ ዮሏንስ አዯራ ሰጣት ቅደስ ዮሏንስም
ወዯ ቤቱ ወስድ አገሇገሊት።(ዮሏ 19፥26)። እመቤታችንም በዮሏንስ ቤት ሇ15 ዓመት
ተቀምጣሇች በዴምሩ 64 ዓመት ሲሆናት ጥር 21 ቀን በ49 ዓ.ም ገዯማ ከዙህ ዓሇም
ዴካም አርፊሇች።

በኦርቶድክሳዊት ተዋህድ ቤተ ክርስቲያናችን እንዯሚተረከው የእመቤታችን የቅዴስት


ዴንግሌ ማርያም ዕረፌት በሆነበት ዕሇት ሏዋርያት የእመቤታችንን ሥጋ (አስክሬን)
ሇማሳረፌ ወዯ ጌቴ ሴማኒ መካነ ዕረፌት (የመቃብር ቦታ) ይ዗ው ሲሄደ አይሁዴ በቅንአት
መንፇስ ተነሳስተው ቀዴሞ ሌጇን በሦስተኛው ቀን ከሙታን ተነሣ በአርባኛው ቀን ወዯ

13
ሰማይ ዏረገ እንዯገናም ተመሌሶ ይህን ዓሇም ሇማሳሇፌ ይመጣሌ።እያለ በማስተማር
ሕዜቡን ፇፅመው ወስዯውታሌ።አሁን ዯግሞ ዜም ብሇን ብንተዋት እርሷንም እንዯ ሌጇ
ተነሣች ዏረገች እያለ በማስተማር ሲያውኩን ሉኖሩ አይዯሇምን? ኑ!ተሰብሰቡና በእሳት
እናቃጥሊት ብሇው ተማክረው መጥተው ከመካከሊቸው ታውፊንያ የተባሇ ጎበዜ አይሁዲዊ
ተመርጦ ሄዯ የእመቤታችንን ሥጋ (አስክሬን)የተሸከመበትን አሌጋ ሸንኮር ያ዗ የአሌጋውን
ሸንኮር በያ዗ ጊዛ የእግዙአብሔር መሌአክ በእሳት ሰይፌ ሁሇት እጆቹን ስሇቆረጣቸው
ከአሌጋው ሸንኮር ሊይ ተንጠሌጥሇው ቀሩ።

ነገር ግን ታውፊኒያ በፇፀመው ዴርጊት ተፀጽቶ ወዯ እመቤታችን ሇተማፀነ በኅቡዕ


ተአምር የተቆረጡ እጆቹን እንዯ ቀዴሞው አዴርጋ ፇውሳቸዋሇች።

በዙያን ጊዛም መሌአከ እግዙአብሔር የእመቤታችንን ሥጋ (አስክሬን) ከሏዋርያው


ከዮሏንስ ጋር ነጥቆ ወስድ በገነት ከዕፀ ሕይወት ሥር አስቀመጠው ቅደስ ዮሏንስም
ከጥቂት ቀን በኋሊ ወዯ ሏዋርያት ሲመጣ የእመቤታችን ሥጋ (አስክሬን) በገነት መኖሩን
ነገራቸው ሏዋርያትም የእመቤታችንን ሥጋ (አስክሬን) አግኝተው ሇመቅበር በነበራቸው
ምኞትና ጉጉት የተነሣ ነሏሴ 1 ቀን ሱባኤ ጀምረው ሲጾሙና ሲፀሌዩ ከሰነበቱ በኋሊ
በ14ኛው ቀን (በሁሇተኛው ሱባኤ መጨረሻ)ጌታችን የእመቤታችንን ትኩስ ሥጋ አስክሬን
አምጥቶ ስሇሰጣቸው በታሊቅ ዜማሬ በውዲሴና በጽኑ ምሕሊ ወስዯው ቀዴሞ በተ዗ጋጀ
መካነ ዕረፌት በጌቴ ሴማኒ ቀበሯት።

የእመቤታችን የቀብር ሥነ ሥርዓት በተፇጸመ ጊዛ ከአሥራ ሁሇቱ ሏዋርያት አንደ


የሆነው ቅደስ ቶማስ አሌነበረምና ከሀገረ ስብከቱ ከህንዴ በዯመና ተጭኖ ወዯ ኢየሩሳላም
ሲመጣ እመቤታችን በተቀበረች በሦስተኛው ቀን እንዯ ሌጇ ትንሣኤ ተነስታ ስታርግ
ያገኛታሌ። በዙያ ጊዛም ትንሣኤዋን ላልቹ ሏዋርያት አይተው ሇእርሱ የቀረበት
መስልት ተበሳጭቶ ፇቀዯ ይዯቅ እምዯመናሁ ይሇዋሌ ማሇትም በፉት የሌጅሽን ትንሣኤ
አሁን ዯግሞ የአንቺን ትንሣኤ ሳሊይ ቀረሁ ብል ከማ዗ኑ የተነሣ ከዯመናው ተወርውሮ
ሉወዴቅ ቃጣው በዙህ ጊዛ እመቤታችን ከእርሱ በቀር ላልች ሏዋርያት ትንሣኤዋን
እንዲሊዩ ነግራው ቅደስ ቶማስን አፅናናችው ሄድም ሇወንዴሞቹ ሇሏዋያት የሆነውን ሁለ
እንዱነግራቸው አ዗዗ችው ሇምሌክት ምስክር ይሆነው ዗ንዴ የተገነ዗ችበትን ሰበኗን ሰጥታው
በመሊእክት ታጅባ እየተመሰገነች ወዯ ሰማይ ዏርጋሇች።

14
ሏዋርያው ቅደስ ቶማስም ሏዋርያት ወዯ አለበት ኢየሩሳላም በዯረሰ ጊዛ
እመቤታችንን እኮ ቀበርናት ብሇው ነገሩት እርሱም ዏውቆ ምስጢሩን ዯብቆ አይዯረግም
ሞት በጥር በነሏሴ መቃብር እንዯምን ይሆናሌ አሊቸው።አንተ እንጅ ቀዴሞ የጌታን
ትንሣኤ ተጠራጠርክ አሁንም አታምንምን ብሇው በቅደስ ጴጥሮስ መሪነት ወዯ
እመቤታችን መካነ መቃብር ይ዗ውት ሄዯው ሉያሳዩት መቃብር ቢከፌቱ የእመቤታችንን
ሥጋ አስክሬን አጡት ዯነገጡም በዙህ ጊዛም ቅደስ ቶማስ አታምኑኝም ብዬ ነው እንጂ
እመቤታችንስ ተነሥታ ዏርጋሇች ብል የሆነውን ሁለ ከተረከሊቸው በኋሊ ሇማረጋገጫ
ምሌክት እንዱሆን የሰጠችውን ሰበኗን አሳየችው እነርሱም ሰበኗን ቆራርጠው
ከተከፊፇለት በኋሊ ወዯ አህጉረ ስብከታቸው ሄዯዋሌ።

በዓመቱ ትንሣኤሽን ቶማስ አይቶ እኛ እንዳት ይቅርብን ብሇው ከነሏሴ 1 ቀን ጀምሮ


ሱባኤ ገቡ በሱባኤው መጨረሻም በነሏሴ በአሥራ ስዴስተኛው ቀን (ነሏሴ 16) ቀን
ጌታችን የሇመኑትን ሌመና ተቀብል እመቤታችንን መንበር፣ቅደስ ጴጥሮስን ንፌቅ (ረዲት)
ቄስ፣ቅደስ እስጢፊኖስን ገባሬ ሰናይ ዋና ዱያቆን አዴርጎ ቀዴሶ ሁለንም ከአቆረባቸው
በኋሊ የእመቤታችንን ዕርገቷን ሇማየት አብቅቷቸዋሌ።የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም ትንሳኤ እና ዕርገት በትንቢተ ነቢያት የተነገረ ነበር።(መዜ 131፥8፣መኃ 2፥10-
15)።

2.9 ስመ ዴንግሌ ማርያም

በእስራኤሊውያን ዗ንዴ “ስም” ጠባይን፣ግብርንና ሁኔታን እንዯሚገሌጥ ሁኖ ይሰየማሌ።


ከዙህ የተነሳ የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም እናት እና አባት ሇእመቤታችን
ሇቅዴስት ዴንግሌ ማርያም “ማርያም” ብሇው አወጡሊት ይህ ስም የእመቤታችንን ማንነት
የሚገሌጥ ነው።ሇመሆኑ “ማርያም” ማሇት ምን ማሇት ነው?

• ማርያም ማሇት፦ በእብራይስጥ ማሪሃም ማሇት ሲሆን እመ ብዘኃን የብዘዎች እናት


ማሇት ነው።አብርሃም ማሇት አበ ባዘኅን (የብዘዎች አባት) ማሇት እንዯሆነ ዗ፌ
17፥5

• ማርያም ማሇት፦ መርሕ ሇመንግስተ ሰማያት ወዯ መንግስተ ሰማያት መርታ


የምታስገባ ማሇት ነው።ምክንያቱም ከሕገ እግዙአብሔር የወጣው ከፀጋ

15
እግዙአብሔር የተራቆተው አዲም ወዯ ቀዯመ ክብሩ እንዱመሇስ ምክንያተ ዴህነት
የሆነችው ወሊዱተ አምሊክ ዴንግሌ ማርያም ናትና ወዯ መንግስተ ሰማይ መርታ
የምታስገባ ትባሊሇች።

የእመቤታችን አማጅነት ተስፊ ሳያዯርግ ወዯ መንግስተ ሰማይ መግባት የሚቻሇው


የሇምና።

• ማርያም ማሇት፦ ፀጋ ወሃብት ማሇት ነው ሇጊዛው እናትናአባቷ በሰው ዗ንዴ ባሇ


ሌጅ መውሇዲቸው ተንቀው ተዋርዯው ይኖሩ ነበር እርሷን በመውሇዲቸው
ተከብረውባታሌ ስሇዙህ ሇእናትና ሇአባቷ ፀጋ እና ሃብት ሁና ተሰጥታሇች።

ሇፌፃሜው አማሊጅነቷን አውቀው ቃሌ ኪዲኗን አምነው ሇሚመጡ ምዕመናን ሁለ በዮሏንስ


ወንጌሊዊ አማካኝነት ሇምዕመናን ሁለ እናት አማሊጅ ሁና ተሰጥታሇች።ስሇዙህ ማርያም
ተብሊሇች። (ዮሏ 19፥26፣ለቃ 1፥28-30)።

• ማርያም ማሇት፦ ፌፅምተ ሥጋ ወነፌስ ማሇት ነው።ፌፅምት ማሇት ምንም አይነት


እንከንና ጉዴሇት የላሇባት ንፅሕተ ንፁሏን ቅዴስተ ቅደሳን አዲማዊ በዯሌ (ጥንተ
አብሶ) ያሌነካት ማህዯረ እግዙአብሔር ትሆን ዗ንዴ የተገባት ማሇት ነው። እንኳን
እመቤታችን በፀጋ ያከበራቸው ቅደሳንም ከፌፁምነት መዴረሳቸውን መፃህፌት
ምስክር ሆነዋሌ።(዗ፌ 6፥1፣ኢዮብ 1፥1)።

• ማርያም ማሇት፦መሌዕሌተ ፌጡራን ከፌጡራን በሊይ ስንሌ ከ 22 ሥነ ፌጥረት


ማሇታችን ነው።ከእነዙህም ፌጡራን መካከሌ እግዙአብሔር አክብሮና አሌቆ
የፇጠራቸው ሰውንና መሊእክትን ነው ሰውና መሊእክት በተሇየ ክብር መፇጠራቸው
ዚሬ ሕጉን አክብረው ስሙን ቀዴሰው በኋሊ ክብሩን ስሇሚወርሱ ነው።እመቤታችን
ከፌጡራን በሊይ ናት ስንሌም ከሰው ሌጆችም ሆነ ከመሊእክት የምትከበር ማሇታችን
ነው።ምክንያቱም በቅደሳን መሊእክትም ሆነ በቅደሳን አባቶቻችን እግዙአብሔር
በረዴኤት አዴሮባቸው ይኖራሌ።እመቤታችን ዴንግሌ ማርያም ግን ከሥጋዋ ሥጋ
ከነፌስዋ ነፌስ ነሥቶ በፌፁም ተዋህድ ዓሇምን ሇማዲን ምሕረቱን የገሇጠባት እመ
መሏሪ በመሆኗ ከፇጣሪ በታች ከፌጡራን በሊይ ከእርሷ በቀር ማንም የሇም።

16
ቅደስ ኤፌሬም በውዲሴ ማርያም ዗ረቡዕ “የዏቢ ክብራ ሇማርያም እምኩልሙ
ቅደሳን” የማርያም ክብር ከቅደሳን ክብር ይበሌጣሌ።ይህች ከኪሩቤሌ
ትበሌጣሇች……..ከሱራፋሌም ትበሌጣሇች ከሦስቱ አካሌ ሇአንደ (ሇእግዙአብሔር ወሌዴ)
ማዯሪያ ሆናሇችና ብሎሌ።

• ማርያም ማሇት፦ ተሊኪተ እግዙአብሔር ወሰብእ ማሇት ነው።አካሊዊ ቃሌ


በእመቤታችን አዴሮ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፇስዋ ነፌስ ነስቶ መሇኮትን ከትስብእት
(ከሥጋ) ትስብእትን ከመሇኮት አዋሕድ ፌፁም አምሊክ ፌፁም ሰው ሆኖ
ስሇተገሇጠባት ሇአምሊክ ሰው የመሆኑ ምክንያት ሇሰው የመዲኑ ምክንያት ናትና
“ተሊኪተ እግዙአብሔር ወሰብዕ” ትባሊሇች።የሰውን ሌመና ወዯ እግዙአብሔር
የእግዙአብሔርን ይቅርታ ወዯ ሰው በማዴረስ ወዯ ሰው በማዴረስ ዴህነተ ሥጋ
ዴህነተ ነፇስ በረከተ ሥጋ በረከተ ነፌስ እያማሇዯች ታሰጠናሇችና።ተሊኪተ
እግዙአብሔር ወሰብዕ ተብሊሇች።

እነዙህ ከሊይ የተ዗ረ዗ሩት የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ሥሞች እንዲለ ሆነው
ላሊ ምስጢራዊ ወይም ዗ይቤያዊ ስሞችም አሎት እነርሱም፦

ሀ.እመ ብርሃን፦ የብርሃን እናት ማሇት ነው።ጌታችን እና አምሊካችን መዴኃኒታችን


ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕሇ ሥጋዌው (በማስተማር ዗መኑ) እኔ የዓሇም ብርሃን ነኝ።ብሎሌ
(ዮሏ 8፥12) ቅደስ ዮሏንስ ወንጌሊዊ በራዕዩ ሴት ብርሃን ተጎናጽፊ ጨረቃ ተጫምታ 12
ከዋክብት የተቀረፀበት ዗ውዴ ዯፌታ ተገሇፀችሌኝ ብሎሌ።(ራዕ 12፥1)።

ብርሃን የተባሇ የባሕርይ አምሊክ ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ


ነው። ስሇዙህ የእርሱ እናት ዯግሞ ዴንግሌ ማርያም ስሇሆነች ይህ እመ ብርሏን የተሰኘው
ስም ይገባታሌ።

ሇ.ወሊዱተ አምሊክ፦ የአምሊክ እናት ይህ ስም ሇእመቤታችን ሇቅዴስት ዴንግሌ


ማርያም የሚገባት ነው።ከሁሇት አካሌ አንዴ አካሌ ከሁሇት ባህርይ አንዴ ባህርይ የሆነ
በተዋሕድ የከበረ የወሌዯ እግዙአብሔር የኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እናት ሇመሆን ከሴቶች
መካከሌ የተመረጠች እርሷ በመሆኗ ነቢዩ ኢሳይያስም በትንቢቱ እንዯተናገረው ከእርሷ
የተወሇዯው ኢየሱስ ክርስቶስ ዴንቅ መካር ኃያሌ አምሊክ ነው።(ኢሳ 9፥6)። በላሊም

17
ሥፌራ በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና የምትወሌዯው አምሊክ ስሙ አማኑኤሌ ተብል
እንዯሚጠራ ተናግሯሌ።(ኢሳ 7፥14)። “አማኑኤሌ” ማሇትም የእግዙአብሔር መሌአክ
እንዯተረጏመው እግዙአብሔር ከሥጋችን ሥጋ ከነፌሳችን ነፌስ ነሥቶ ሰው ሆነ ማሇት
ነው።(ማቴ 1፥23)።

በብለይ ኪዲን ነቢያት “ይቤ እግዙአብሔር” እያለ የተናገሩት ትንቢቱ በኢየሱስ


ክርስቶስ መፇፀሙ የኢየሱስ ክርስቶስን እግዙአብሔርነት የባህርይ አምሊክ መሆኑን
የሚያረጋግጥ ነው። (ኢዮ 2፥32፣የሏዋ ሥራ 2፥21-38፣ሮሜ 10፥9-13፣ኢሳ 40፥3፣ማር
1፥1-3)።እነዙህን ብቻ ማመሳከሩ በቂ ነው።ይህንን ሁለ ይ዗ን ዴንግሌ ማርያም ሇአምሊክ
እናትነት ብቻ የተፇጠረች የእግዙአብሔር እናት ናት እንሊሇን።ከዙህ የወጣ ትምህርት
የሇም ቢኖርም የመናፌቃን ትምህርት ነውና ተቀባይነት የሇውም።

በተጨማሪም የእስክንዴርያው ሉቀ ጳጳሳት አባታችን ቅደስ ቄርልስ


“አማኑኤሌየባሕርይ አምሊክ እንዯሆነ ንጽሕት ዴንግሌም አምሊክን የወሇዯች እንዯሆነች
ሰው የሆነ የእግዙአብሔርንም ቃሌ እንዯወሇዯች የማያምን ሰው ቢኖር የተወገ዗ ይሁን”
በማሇት ከአወገ዗ በኋሊ “ዲግመኛ በኋሊ ዗መን ቅዴስት ዴንግሌ እርሱን በሥጋ በወሇዯችው
ስሇእኛ ሰው የሆነ የእግዙአብሔርን ቃሌ ወሇዯችው።”ስሇዙህም ቅዴስት ዴንግሌን ወሊዱተ
አምሊክ እንሊታሇን።ሰው ሳይሆን ሰውም ከሆነ በኋሊ አንዴ ወሌዴ አንዴ ክርስቶስ
ነው።ከእግዙአብሔር አብ የተገኘ ቃሌ ላሊ አይዯሇም ከቅዴስት ዴንግሌ የተወሇዯውም ላሊ
አይዯሇም የምናምንበት ከዓሇም አስቀዴሞ የነበረ ከዴንግሌ በሥጋ የተወሇዯ ይህ አንዴ
ወሌዴ ነው እንጂ (ሃ.አ.ገጽ 277-305) በማሇት ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም እመ አምሊክ
ወሊዱተ አምሊክ መሆኗን መስክሯሌ።

ሏ.ኪዲነ ምሕረት፦ ኪዲን ውሌ ስምምነት መሓሊ የሚሌ ትርጉም ሲኖረው

ምሕረት፣ቸርነት፣ ነፃ ስጦታ፣ፌቅርን የሚያመሇክት ሀይሇ ቃሌ ሲሆን ይህ ስም እመቤታችን


ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከጌታችን ከአምሊካችን ከመዴኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ
ስምሽን የጠራ እምርሌሻሇሁ የሚሌ ስሇ ሓጥአን የተሰጣትን የምሕረት ቃሌ ኪዲን
ማሳሰቢያ ነው።(መዜ 88፥3) “ከመረጥኳቸው ጋር የምሕረት ቃሌ ኪዲንን
አዯረግሁ።”እንዱሌ።

18
ማጠቃሇያ

በዙህ ምዕራፌ ስሇ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ታሪክ የትውሌዴ ሏረግ


የእመቤታችን ሌዯት እና አስተዲዯግ እንዱሁም ስሞቿ የተገሇፁ ሲሆን በይበሌጥ
ተማሪዎች ከዙህ በፉት ስሇ እመቤታችን ታሪክ የሚያውትን አዱስ ከተማሩት ጋር
በማገና዗ብ ሇእመቤታችን የበሇጠ ክብር እንዱሰጡ እና ታሪከ ዴንግሌ ማርያምን የበሇጠ
አውቀው በህይወታቸው ተጠቃሚ እንዱሆኑ ሇማሳየት ተሞክሌ፡፡በይበሌጥ መምህራን
በመጠየቅ እና በዙህ ዘሪያ የተፃፈ ላልች መፃህፌትን በማንበብ የበሇጠ ትምህርቱን
ሉያዲብሩት ይገባሌ፡፡

ዋቢ መጻሕፌት

1. ወንጌሌ አንዴምታ
2. ውዲሴ ማርያም እና ቅዲሴ ማርያም አንዴምታ
3. ወሊዱተ አምሊክ በመፅሏፌ ቅደስ
4. ነገረ ማርያም በማኅበረ ቅደሳን

19
ምዕራፌ ሦስት

ነገረ ማርያም በነገረ ዴኅነት

መግቢያ

በዙህ ምዕራፌ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በነገረ ዴኅነት ያሊትን ሱታፋ
ማሇትም አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር ሰዎችን ሇማዲን ባዯረገው ሥራ ውስጥ
እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከእናትነት እስከ መስቀሌ ዴረስ ያዯረገችውን
አገሌግልት በስፊት የምንመሇከትበት ሲሆን በዙህ ውስጥ እግዙአብሔር ሇአዲም የገባውን
ቃሌ ኪዲን በእመቤታችን እንዯፇፀመሇት እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከጥንተ
አብሶ (ስውር ሃጢአት) የተሇየች የነፃች መሆኗን እና ስሇ ንፅሕናዋ ስሇ ቅዴስናዋ ስሇ
዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌናዋ ዴንግሌናዋ የምንመሇከትበት ሲሆን የእመቤታችን ምሌጃ በነገረ
ዴህነት ሇሰዎች ያሇውን ጥቅም የበሇጠ የምንመሇከትበት ይሆናሌ፡፡

በዙህ ዓቢይ ርዕስ የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በሰው ሌጆች መዲን ያሊትን
ሱታፋ (ዴርሻ) የምንመሇከትበት ነው።

ጥያቄ
ሀ.እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በነገረ ዴህነት(በሰው መዲን) ያሊትን
ሱታፋ አብራራ
ሇ.ጥንተ አብሶ ማሇት ምን ማሇት ነው

ሏ.የእመቤታችን ምሌጃ በነገረ ዴህነት ውስጥ እንዳት እንዯሆነ ግሌፅ፡፡

20
ነገረ ማርያም በነገረ ዴኅነት

“ነገረ ዴኅነት” ስንሌ በሀጢአት ምክንያት የወዯቀውና የጎሰቆሇው የሰው ሌጅ


ከዯረሰበት ዴቀትና ሞት ሙለ በሙለ ነፃ መውጣቱንና አጥቶት የነበረውን ፀጋ ማግኘቱን
ማሇትም ተፇርድበት በነበረው የሞት ፌርዴ የተወገዯሇት መሆኑን ከሞት ወዯ ህይወት
ከመገዚት ወዯ ነፃነት ከባርነት ወዯ ሌጅነት ከሲኦሌ ወዯ ገነት መሸጋገሩን መናገር ነው፡፡
ይኸውም አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር ከእመቤታችን ከቅዴስት ዴንግሌ ማርያም
በነሳው ሥጋ በፇፀመሌን ፌፁም ካሣ ነው፡፡ስሇዙህ በሰው ዴህነት ትሌቁን ዴርሻ ይዚ
የምትገኝ የእመቤታችን ነገር በዙህ ምዕራፌ እንመሇከታሇን፡፡ አበው “ነገር ከሥሩ ውሃ
ከጥሩ” እንዱለ ከኪዲነ አዲም እንጀምራሇን፡፡

3.1.ኪዲነ አዲም

አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር ሥነ-ፌጥረትን “እምኀበ አሌቦ ኀበ ቦ” (ካሇመኖር


ወዯ መኖር) አምጥቶ በቸርነቱ ሲፇጥራቸው የፌጥረት ሁለ ቁንጮ “ሰው” (አዲም)
ነው።ምክንያቱም በመሌኩ በአርአያው በምሳላው ፇጥሮታሌና ከፇጠረው በኋሊም ሕግ
ሰርቶሇታሌ ይህችውም የመታ዗ዜ ሕግ የመጠበቅ ምሌክት ዕፀ በሇስን እንዲይበሊ መጠበቅ
ነው።

ይህንን ህግ ሇ7 ዓመት ከ3 ወር ከ10 ቀን ጠብቆ ከኖረ በኋሊ በምክረ ከይሲ


በዱያብልስ ምክር ተታል አምሊክነት ሽቶ (ተመኝቶ) ዕፀ በሇስን በበሊ ጊዛ “ኮናኔ በርትዕ
ፇታሔ በጽዴቅ” የሆነ እግዙአብሔር አምሊክም የምትሞት ትሞታሇህ ብል እንዯነገረው
ፌርደንም ፇረዯበት ከገነትም አባረረው አባታችን አዲምም ከገነት ከወጣ በኋሊ
እግዙአብሔርን ፌፁም እንዯበዯሇው አውቆ ንስሏ ገባ የስንዳ ፌሬም ከዯሙ ጋር ቀሊቅል
ሇእግዙአብሔር መስዋዕት አዴርጏ አቀረበ አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔርም የአሁኑን
ተቀብዬሌሃሇሁ ዓሇም የሚዴነው በአንተ ዯም ሳይሆን በእኔ ሌጅ ዯም ነው አምስት ቀን
ተኩሌ ሲፇፀም ከሌጅ ሌጅህ ተወሌጄ በሜዲህ ዴሄ በመስቀሌ ሞት አዴንሀሇሁ ብልታሌ።

በዙህ የአዲም ቃሌ ኪዲን ሌጅህ የተባሇች እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ናት


አባ ሕርያቆስም በቅዲሴው አንቲ ውእቱ ተስፊሁ ሇአዲም አመ ይሰዯዴ እም ገነት ትርጉም
ከገነት በተሰዯዯ ጊዛ የአዲም ተስፊው አንቺ ነሽ ብሎታሌ አምስት ቀን ተኩሌም የተባሇው

21
አምስት ሺህ አምስት መቶ ዗መን ነው ይህ እንዯተፇፀመም ቅደስ ጳውልስ ሲያረጋግጥ
እንዱህ ብሎሌ ነገር ግን የ዗መኑ ፌፃሜ በዯረሰ ጊዛ እግዙአብሔር ከሴት የተወሇዯውን
ከሕግም በታች የተወሇዯውን ሌጁን ሊከ።(ገሊ 4፥4 ቅ.ጳውልስ)።

• የ዗መን ፌፃሜ ብል አምስት ሺህ አምስት መቶ ዗መንን

• ሴት ብል እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን

• ሌጅ ብል እግዙአብሔር ወሌዴ ኢየሱስ ክርስቶስን አነሳ።

3.2.ጥንተ አብሶ

ጥንተ አብሶ ማሇት የውርስ ሏጢአት ማሇት ነው ይህም ከአዲም መረገም የተነሳ በሰው
ሌጆች ከአንደ ወዯ አንደ በ዗ር የሚወረስ ቁራኝነት ነው እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም ግን ከዙህ ሁለ ማሇት በ዗ር ከሚሆነው ሀጢአት እግዙአብሔር መንፇስ ቅደስ
ጠብቋታሌ መንፇስ ቅደስ ዏቀባ እም ከርሰእማ እንዱሌ ይህንንም ነቢዩ ኢሳይያስ
ሲያረጋግጥ እንዱህ ብሎሌ ት.ኢሳ 1፥9። እግዙአብሔር ፀባኦት እመ ኢያትረፇ ሇነ ዗ርዏ
ከመ ሰድም እም ኮነ ወከመ ገሞራ እመሰሌነ ትርጉም፦ አሸናፉ እግዙአብሔር ዗ርን
ባያስቀርሌን ኖሮ እንዯ ሰድም በሆንን እንዯ ገሞራም በመሰሌን ነበር በማሇት እንዯተናገረ
እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በአምሊክ ጥበብ ከእናቷ ማሕፀን ጀምራ በአዲም
በዯሌ ከመጣው ከመርገመ ሥጋ እና ከመርገመ ነፌስ ተጠብቃ ያሇች ንጽህት ዗ር መሆኗን
ትንቢት ተናግሮሇታሌ።

ነቢዩ ኢሳይያስ የተናገረው ትንቢት በእመቤታችን የተፇፀመ ማሇትም መርገመ ሥጋ


መርገመ ነፇስ የላሇበት መሆኑን ቅደስ ገብርኤሌም ከእግዙአብሔር ዗ንዴ ተሌኮ መጥቶ
መስክሯሌ።ተፇስሒ ፌስሕት ኦ ምሌዕተ ፀጋ እግዙአብሔር ምስላኪ ትርጉም ፀጋን
የተመሊሽ ዯስተኛይቱ ሆይ ዯስ ይበሌሽ ጌታ ካንቺ ጋር ነው ቡርክት አንቲ አንስት አንቺ
ከሴቶች መካከሌ ተሇይተሽ የተባረክሽ ነሽ።ለቃ 1፥28።በማሇት መሌአኩ ምስክርነቱን
ሰጥቷሌ።

ይህንን የነቢዩ የኢሳይያስንና የመሌአኩ የቅደስ ገብርኤሌን ምስክርነት በመያዜ


በርካቶች ቅደሳን አባቶችም ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በአምሊካዊ ጥበብ ከመርገመ ሥጋ
ከመርገመ ነፌስ (በጥንተ አብሶ) ተጠብቃ የኖረች ንጽህት ዗ር ስሇ መሆኗ በስፊት
22
መስክረዋሌ ከሉቃውንቱ መካከሌ ማህቶተ ቤተ ክርስቲያን የተባሇው ቅደስ ያሬዴም በዴጓ
ዴርሰቱ እንዱህ ብሎሌ “ማርያምሰ ተሏቱ እምትካት ውስተ ከርሡ ሇአዲም ከመባሕርይ
ፀዏዲ”ትርጉም ማርያምስ ከጥንት ጀምሮ በአዲም ባሕርይ ውስጥ እንዯ ነጭ ዕንቁ ታበራሇች
ማሇት ነው ዴጓ ገጽ 379 ይህ ማሇት ፅንቇባሕርይ ክርስቶስን በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና
የወሇዯች አዱስ መዜገብ የተባሇች ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም አዲም አትብሊ የተባሇውን ዕፀ
በሇስን በመብሊቱ ምክንያት ከመጣበት የሥጋና የነፌስ መርገም በጌታ ጥበብ ተጠብቃ
የኖረች መሆኑን ሲገሌጥ እንዯ ነጭ ዕንቁ ታበራሇች ብሎሌ።

ምሥጢሩ ይህቺን ነጭ ዕንቁ ከዯፇረሰ ባሕር ውስጥ ቢጥሎት እንኳን የዯፇረሰው


ባሕር የርሷን ጥራት ሳይሇውጠው በዯፇረሰው ባሕር ውስጥ ሳሇች አበርታ እንዯምትታይ
ሁለ ሌክ እንዯ ዕንቁዋ ቅዴስት ዴንግሌ እመቤታችን ማርያምም በአዲም ትዕዚዜ
መተሊሇፌ ከመጣ መርገመ ሥጋ መርገመ ነፌስ በአምሊካዊ ጥበብ ተጠብቃ በንፅሕናና
በቅዴስና ፀንታ የተገኘች መሆኗን ሉቁ ቅደስ ያሬዴ በሚገባ ገሌፆታሌ።

መኃ.4፥7 ወዲጄ ሆይ ሁሇንተናሽ ውብ ነው ነውርም የሇብሽም

ጠቢቡ ሰልሞንም መንፇስ ቅደስ የእመቤታችን ነገር እንዯገሇጠሇት ሁሇንተናሽ ውብ ነው


ነውርም የሇብሽም ብል ተናገረ ሇጊዛው መሌክ ከዯም ግባት ጋር አስተባብራ በመገኘቷ
ይህ ተነግሮሊታሌ ሇፌፃሜው ግን መርገመ ሥጋ መርገመ ነፌስ ጥንተ አብሶ የላሇባት
ንፅህት መሆኗን የሚያስረዲ ኃይሇ ቃሌ ነው።

3.3.እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም

ከጌታ ጽንሰት እስከ ቀራኒዮ ያዯረገችው አገሌግልት

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በእግዙአብሔር ተመርጣ እናት


እንዯምትሆነው በነቢያት በተነገረው ትንቢት መሰረት አምሊክ ዓሇሙን ሇማዲን የቀጠሮው
ጊዛ ሲዯርስ ቅደስ ገብርኤሌን ወዯ እመቤታችን ሊከው እርሷም ሀርና ወርቅ እያስማማች
ስትፇትሌ ሌብሱን እየታጠቀ እየፇታ ሇእርሷ የሚገባውን ክብር ሰጥቶ እያመሰገናት
ሇእግዙአብሔር እናት እንዴትሆነው መመረጧን ነገራት እርሷም እኔ ወንዴ ስሇማሊውቅ
ይህ እንዳት ይሆናሌ? ብሊ ጠየቀችው እርሱም “ሇእግዙአብሔር የሚሳነው ነገር የሇም”
አሊት እመቤታችንም እኔ የእግዙአብሔር አገሌጋይ (ገረዴ) ነኝ እንዯ ቃሌህ ይዯረግሌኝ

23
አሇችው።በዙህ ጊዛ አካሊዊ ቃሌ ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፇስ ቅደስ ሳይሇይ በተሇየ አካለ ከሥጋዋ
ሥጋ ከነፌሷ ነፌስ ነስቶ የዕሇት ፅንስ ሆኗሌ።ለቃ 1፥26።

የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም አገሌግልት ከዙህ


ይጀምራሌ።እግዙአብሔር ዓሇሙን ሇማዲን በወዯዯ ጊዛ እሺ ብሊ እመቤታችን ፇቃዯኛ
በመሆኗ ከእርሷ ሰው ሆኗሌና አባቶቻችን በነገረ ማርያም እንዯሚያስተምሩት እመቤታችን
በቤተ መቅዯስ ሳሇች መጽሏፇ ኢሳይያስ ስትመሇከት ከትንቢተ ኢሳይያስ ም 7፥14 ሊይ
ዴንግሌ በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና ትወሌዲሇች ስሙንም አማኑኤሌ ይለታሌ።የሚሇውን
ስታነብ ከዙች ዴንግሌ ከ዗መኗ ዯርሼ እንጨት ሰብሬሊት ውሃ ቀዴቼሇት ገረዴ ሆኜ
ባገሇገሌኳት ብሊ ተመኝታ ነበር አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔርም ትህትናዋን ተመሌክቶ
ሇበሇጠው አገሌግልት ሇእናትነት መረጣት እርሷም በህቱም ዴንግሌና ፀንሳው በህቱም
ዴንግሌና ወሌዲዋሇች።

ጌታችን በተወሇዯ ጊዛ ሰብአ ሰገሌ ሇጌታችን የሚሆነውን እጅ መንሻ ይ዗ው ከሩቅ


ምሥራቅ መምጣታቸውን ተመሌክቶ በ዗መኑ የነበረው ንጉሥ ሄሮዴስ ጌታችንን ሉገዴሇው
በምቀኝነት ተነሳበት በዙህ ጊዛ የእግዙአብሔር መሌአክ ሇአረጋዊ ዮሴፌ በህሌም ተገሌፆ
ህፃኑን ከእናቱ ጋር ይዝ ወዯ ግብፅ እንዱሰዯዴ አ዗዗ው ከእግዙአብሔር እንዯታ዗዗
እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ህፃን ሌጇን መዴኃኔዓሇም ኢየሱስ ክርስቶስን ይዚ
ሇ 3 ዓመት ከ6 ወር በግብፅ በርሃ ተንከራታሇች።በዙህ የመከራ ዗መንም ስሇ ሌጇ ስትሌ
ተርባሇች ተጠምታሇች ሽፌቶች አስዯንግጠዋታሌ የተሇያዩ ብዘ መከራዎችን
ተቀብሊሇች።እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በዙህ ወቅት አገሌግልቷ መከራ
በመቀበሌ ነበር ቅደስ ወንጌሌ ምስክር እንዯሆነ ማቴ 2፥13-19፣ራዕ 12፥1 ከዙያም
ሄሮዴስ ከነ ክፊቱ ከሞተ በኋሊ የእግዙአብሔር መሌአክ ሇአረጋዊ ዮሴፌ በህሌም ተገሌፆ
የሕፃኑን ነፌስ የሚሹት ሞተዋሌና “ህፃኑን እና እናቱን ይ዗ህ ወዯ ኢየሩሳላም ተመሇስ”
ብል አ዗዗ው እነርሱም፦ማሇትም እመቤታችን ጌታችን ዮሴፌ እና ሰልሜ ወዯ ኢየሩሳላም
ተመሌሰዋሌ።በኢየሩሳላም ናዜሬት በተባሇ ቦታ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም
ጌታችንን በዙያ አሳዴጋዋሇች።ማቴ 2፥22-23፣ለቃ 2፥51-52 ሉቁ ቅ አትናቴዎስ
በሃይማተ አበው ይህንን ነገር አጉሌቶ ሲናገር እንዱህ ብሎሌ ዴንግሌ ወንዴ ሳታውቅ
ሉዋሀዯው በፇጠረው ሥጋ የፀነሰችውን ወሇዯች ያሇ ሀጢአት ያሇ ምጥ ወሇዯችው

24
የአራስነት ግብር አሊገኛትም ያሇ ዴካም ያሇ መታከት አሳዯገችው ያሇ ዴካም አጠገባቸው
ሇሥጋ በሚገባ ሕግ ምን አበሊው ምን አሇብሰው ሳትሌ አሳዯገችው ሃ.አበው ገፅ 86፥19።

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በማስተማር ዗መኑም ከጌታችን አሌተሇየችም


በቅደስ ወንጌሌ “የመጀመሪያው ተአምር” ተብልም የተመ዗ገበው ተአምር የተከወነው
በእመቤታችን ምሌጃ ነው።ይኸውም የውሃው ወዯ ወይንነት መሇወጥ ነው።ዮሏ 2፥1-11።
በስተመጨረሻም መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሇዴህነተ ዓሇም በመሌዕሌተ መስቀሌ
በተሰቀሇ ጊዛ ከመስቀለ ስር ነበረች ሌብን በሚያቃጥሌ እንባ እያሇቀሰች ታዜን ነበር
ከእርሷ ጋር እነ ሰልሜ እነ ማርያም መግዯሊዊት ላልችም ሴቶች ከዯቀ መዚሙርቱም
ቅ.ዮሏንስ ወንጌሊዊ ቁመው አብረው ያሇቅሱ ነበር ጌታችንም ሇዴንግሌ ማርያም ዮሏንስን
እነሆ ሌጅሽ አሊት ዯቀ መዜሙሩ ዮሏንስን ዯግሞ ዴንግሌ ማርያምን “እናትህ እነኋት”
አሇው።ዯቀ መዜሙሩ ዮሏንስ ወዯ ቤቱ ወሰዲት።ዮሏ 19፥26።ይህ እንዱህ ሇጊዛው
በዮሏንስ አማካኝነት እመቤታችን ሇሏዋርያት በእናትነት መሰጠቷን እርሷም እነርሱን
በፀጋ ሌጅነት መቀበሎን ያሳያሌ።ሇፌጻሜው ግን እኛን ሁሊችንን በፀጋ ሌጅነት
ሇእመቤታችን ሇቅዴስት ዴንግሌ ማርያም መሰጠቱን እና ሇእኛ ሇሁሊችን ዯግሞ
እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን በፀጋ እናት አማሊጅ አዴርጎ መስጠቱን
የሚያመሇክት ሓይሇ ቃሌ ነው።

ሏዋርያትም ከጌታችን ሞት እና ትንሣኤ እንዱሁም በ40ኛው ቀን ማረግ በኋሊ


ከጌታችን ከመዴኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ተስፊውን እንዯሰሙ መንፇስ ቅደስን
ሇመቀበሌ በማርቆስ እናት ቤት ዗ግተው ዯጅ ሲፀኑ (ሲፀሌዩ) በመካከሊቸው እመቤታችን
አብራ እንዯነበረች ቅ.ለቃስ በግብረ ሏዋርያት መፅሏፌ ምስክር ሁኗሌ ። ዮሏ ሥራ
1፥14።

“እነዙህ ሁለ ከሴቶችና ከኢየሱስ እናት ከማርያም ከወንዴሞቹም ጋር በአንዴ ሌብ


ሆነው ሇፀልት ይተጉ ነበር” እንዱሌ።ሏዋርያትም መንፇስ ቅደስን ተቀብሇው ሉሰብኩት
በየአህጉረ ስብከታቸው ሲፊጠኑ እመቤታችን አሌተሇየቻቸውም ነበር።ሉቁአባ ጊዮርጊስ
዗ጋስጫ በሰዓታት ዴርሰቱ“ሞገሰ ስብከቶሙ ሇሏዋርያት” ብሎታሌ።ትርጉም የሏዋርያት
የስብከታቸው ሞገስ አንቺ ነሽ ማሇት ነው።

25
እነዙህ ከሊይ የተጠቀሱት የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን አገሌግልት
ሇመግቢያ ያህሌ ጠቀስን እንጅ የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም አገሌግልት
ከነቢያት ከሏዋርያት ከቅደሳን ሁለ የበሇጠ በፌፁም እምነት ከእናንት ፌቅር ጋር ሌዐሌ
እግዙአብሔርን ያገሇገሇች እናት ናት።

3.4. የእመቤችን ምሌጃ በነገረ ዴኅነት

“ዴኅነት” ስንሌ በሀጢአት ምክንያት የወዯቀውና የጎሰቆሇው የሰው ሌጅ ከዯረሰበት


ዴቀትና ሞት ሙለ በሙለ ነፃ መውጣቱን እና አጥቶት የነበረውን ፀጋ ማግኘቱን
መጀመሪያ ከመበዯለ በፉት ወዯ ነበረበት ሀኔታ (ከዙያም ወዯ በሇጠ ዯረጃ) መመሇሱን
ማሇታችን ነው። “የሰው ሌጅ ዲነ” ስንሌ ተፇርድበት የነበረው የሞት ፌርዴ ተወገዯሇት
ተነስቶት (ተወስድበት) የነበረው ሕይወት ተመሇሰሇት ማሇታችን ነው።ይህ ዴኅነት
የተፇፀመው አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር ፇቅድ ከእመቤታችን ከቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም በህቱም ዴንግሌና ተፀንሶ በህቱም ዴንግሌና ተወሇድ በ30 ዗መኑ ተጠምቆ ዘሮ
አስተምሮ በዕፀ መስቀሌ ሊይ ተሰቅል ሥጋውን ቆርሶ ዯሙን አፌስሶ ሞቶ ተቀብሮ
በ3ኛው ቀን ተነስቶ በክብር አርጏ ዯግሞ ሰው ፌፁም ካሳ ከተዯረገሇት በኋሊ የዴህነቱ
ማረጋገጫ የሚሆን ጥምቀትን ቁርባንን ሥጋ ወዯሙን ቤተ ክርስቲያንን ሰጥቷሌ።

ይህ ሁለ ግን ሇሰው የተዯረገሇት ከሰው በጎ ሥራ የተነሣ ሳይሆን በእግዙአብሔር


ቸርነት ነው ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ እንዱህ ብሎሌ “እኛ ሁሊችን ዯግሞ የሥጋችንን
ፇቃዴ እያዯረግን በሥጋችን ምኞት በፉት እንኖር ነበርን እንዯ ላልችም ዯግሞ
ከፌጥረታችን የቁጣ ሌጆች ነበርን።ነገር ግን እግዙአብሔር በምሕረቱ ባሇ ፀጋ ስሇሆነ
ከወዯዯን ከታሊቅ ፌቅሩ የተነሣ በበዯሊችን ሙት እንኳ በሆንን ጊዛ ከክርስቶስ ጋር
ሕይወትን ሰጠን በፀጋ ዴናችኋሌና።”ኤፌ 2፥3-8 እንዱሌ በላሊም ሥፌራ “ነገር ግን
የመዴኃኒታችን የእግዙአብሔር ቸርነትና ሰውን መውዯዴ በተገሇጠ ጊዛ እንዯ ምሕረቱ
መጠን ሇአዱስ ሌዯት በሚሆነው ጥምቀትና በመንፇስ ቅደስ ኪዲንን እንጂ እኛ
ስሊዯረግነው በጽዴቅ ስሇነበረው ሥራ አይዯሇም።ቲቶ 3፥3-5 ብሎሌ።

ከዙህ ሁለ ጋር ሰው በምግባር ጉዴሇት ቢገኝበት የመዲን ምክንያት እንዱሆንሇት


ቅደሳንን በቃሌ ኪዲን አክብሮ ሰዎችን እንዱያማሌደ ፇቃደ ሆኗሌ።ማቴ 10፥41“ነቢይን
በነቢይ ስም የሚቀበሌ የነቢይን ዋጋ ይወስዲሌ ፃዴቅንም በፃዴቅ ስም የሚቀበሌ የፃዴቁን

26
ዋጋ ይወስዲሌ።”እንዱሌ ከቅደሳን ሁለ የበሇጠ ክብር ያሊት የእመቤታችን የቅዴስት
ዴንግሌ ማርያም የተሰጣት ቃሌ ኪዲን እና ምሌጃም አንደ ነው ይህም የመዲን ምክንያት
ነው።

የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ

ማርያም ምሌጃ

የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ምሌጃ እንዯ እንግዲ ዯራሽ እንዯ ወፌ


዗ራሽ ብቅ ያሇ አይዯሇም።ትንቢት የተነገረሇት ምሳላ የተመሰሇሇት በሏዱስ ኪዲን
አማናዊ ሁኖ የተገሇጠ ነው።

ምሳላ ዗ፌ.7 “በጥፊት ውሃ ዗መን ኖህ እና ቤተሰቦቹ እንዱሁም እንስሳቱ እና


አራዊቱ በመርከብ ውስጥ ሆነው ከጥፊት ውሃ ዴነዋሌ ከመርከቡ ውጭ የነበሩ ፌጥረታት
ግን ተዯምስሰዋሌ።ይህም ምሳላ ነው በመርከቡ ውስጥ የነበሩ የዲኑ ነፌሳት የእመቤታችን
አማሊጅነት ቃሌ ኪዲን አምነው የዲኑ የሚዴኑ ነፌሳት ከመርከቡ ውጭ ሁነው (የጠፈ)
በእመቤታችን ምሌጃ የማያምኑ የሚጠፌ (የጠፈ) የመናፌቃን ምሳላ የጥፊት ውሃ የሲኦሌ
ምሳላ ነው።

• የእመቤታችን ምሌጃ በዙህ ምሳላ እንዯተገሇፀ ሌብ ይሎሌ።

ትንቢት መዜ 44፥9 “በወርቅ ሌብስ ተጏናፅፊና ተሸፊፌና ንግሥቲቱ በቀኝህ


ትቆማሇች”

• ንግሥቲቱ ወሊዱተ አምሊክ በንፅሕና በቅዴስና አጊጣ አንተ በሰጠሀት ክብር


በወሌዯ እግዙአብሔር ቀኝ (ሥሌጣን) የኃጥአን አማሊጅ ሆና ሇጥብቅና
እንዯምትቆም የሚያስረዲ የትንቢት ሀይሇ ቃሌ ነው።

እንግዱህ ከሊይ ሇማየት እንዯሞከርነው የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም


አማሊጅነት በምሳላ እና በትንቢት የተነገረ ነው።አማሊጅነትን በአጠቃሊይ ስንመሇከት
ትርጓሜው የሚሇምን፣ የሚፀሌይ፣አማሊጅ የሚሆን ማሇት ሲሆን በሁሇት ወገኖች መካከሌ
በመግባት አንደን ስሇላሊው የሚማሌዴ ማሇት ነው።በመንፇሳዊ መንገዴ ስንመሇከተው
ዯግሞ የሚሇመነው ሌዐሌ እግዙአብሔር ሲሆን የሚያማሌደት በእግዙአብሔር የተጠሩና
የተመረጡ ቅደሳን ሁለ ይሌቁንም እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ናት።ምሌጃ

27
የታ዗዗ውና የተፇቀዯው ያስፇሇገው እግዙአብሔር ከኃጢአን ይሌቅ የጻዴቃንን
የእመቤታችንን ፀልት የበሇጠ ስሇሚሰማ ነው።መዜ 33፥15።የእግዙአብሔር ዓይኖች ወዯ
ፃዴቃን ጆሮዎቹም ወዯ ጩኸታቸው ናቸው። እንዱሌ

አማሊጅነት የእግዙአብሔር የቸርነት ስጦታ ነው።ምክንያቱም ምግባራቸው የዯከመና


ፀልታቸው እንዯርሱ ፇቃዴ ያሌሆነ ተነሳሕያን ኃጥአን የእርሱን ፇቃዴ በሚያውቁና
በሚፇጽሙ በምግባር በበሇፀጉ ፃዴቃን እንዱረደ ማዴረግ የቸርነቱ መግሇጫ ነው።዗ፌ
20፥1-7።“ነቢይ ነውና ስሇ እናንተ ይፀሌያሌ” ትዴናሇህም።እንዱሌ አቤሜላክ ንጉሠ
ጌራራ በፇፀመው ስሕተት እግዙአብሔርን በማስቀየሙ ይቅርታ ያገኝ ዗ንዴ የተሊከው ወዯ
ቅደሱ አብርሃም ነው።ሇቅደሳን አባቶቻችን ይህን ያህሌ አማሌድ ማስታረቅ ሥሌጣን
ከተሰጠ ሇወሊዱተ አምሊክ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም እማ እንዳት የበሇጠ ሀብተ ምሌጃ
አይሰጣት ምክንያቱም ምሌዕተ ፀጋ ናትና።ለቃ 1፥28።

እመቤታችን የእናትነት ክብርና የአማሊጅነት ቃሌ ኪዲን ከሌጅዋ ከጌታችን


ከመዴኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተቀበሇች በቃና ዗ገሉሊ ሠርግ ቤት ሌጅዋ
መዴኃኔዓሇም ክርስቶስ ወኃውን ወዯ ወይን ሇውጦ የመጀመሪያውን ተአምር ያዯረገ
ው።በእመቤታችን አማሊጅነት መሆኑ የታመነ ነው።ዮሏ 2፥1-11።እናት ወሌዲ ማስገኘት
ብቻ ሳይሆን ሌጇን የማ዗ዜ መብትም አሊት። በተሇይ ወሊዱተ አምሊክ (የአምሊክ እናት)
የመሆኗ ትሌቁ ምስጢርም የማዲን ሥራው ተካፊይ መሆን ነውና ከዙህ የተነሳ አባቶች
በብሒሊቸው “የእናት አማሊጅ ፉት አያስመሌስ አንገት አያስቀሌስ ሲሆን በውዴ ያሇበሇዙያ
በግዴ”። ይሊለ።ስሇዙህ በእመቤታችን ቃሌ ኪዲን እና አማሊጅነት በህይወታችን
ተጠቃሚዎች ሌንሆን ያስፇሌጋሌ።

28
ማጠቃሇያ

ነገረ ማርያም በነገረ ዴኅነት በሚሌ አቢይ ርእስ ሥር እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም ሌዐሌ እግዙአብሔር ሰዎችን ሇማዲን ባዯረገው ጉዝ ወይም ነገረ ዴኅነት(የሰው
መዲን) ሰፉ ዴርሻ ይዚ እንዯምትገኝ እንዱሁም እመቤታችን ከጥንተ አብሶ (ስውር
ኃጢአት) በፌፁም ንፅሕና ቅዴስና የተሇየች መሆኗንና ኪዲነ አዲም በእርሷ መፇፀሙን
እንዱሁም እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከጌታ ፅንስ እሰስከ ቀራኒዮ ያዯረገችው
ፌፁም መንፇሳዊ አገሌግልት የተገሇፀ ሲሆን እንዱሁም የእመቤታችን አማሊጅነት ከነገረ
ዴኅነት (ከሰው ሌጅ መዲን) ጋር ተያይዝ አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር ሇሰው ከሰጠው
ፀጋ አንደ መሆኑን ሇማየት ተሞክሯሌ፡፡

ዋቢ መፃሕፌት
1. መፅሏፌ ቅደስ
2. ወንጌሌ አንዴምታ
3. ነገረ ዴህነት በዱ/ን ያረጋሌ አበጋዜ
4. ወሊዱተ አምሊክ በመፅሏፌ ቅደስ
5. ሃይማኖተ አበው
6. ውዲሴ ማርያም እና ቅዲሴ ማርያም አንዴምታ
7. ወሊዱተ አምሊክ በነገረ ዴህነት ዱ/ን አንደዓሇም

29
ምዕራፌ አራት

ክብረ ዴንግሌ

መግቢያ

በዙህ ምዓረፌ ክብረ ዴንግሌ በሚሌ ርእስ ስሇ እመቤታችን ስሇ ቅዴስት ዴንግሌ


ማርያም ክብር ማሇትም የተሰጣት ፀጋ ምን እንዯሆነ የምንመሇከትበት ነው፡፡ ሇማሳየትም
እመቤታችን የአምሊክ እናት መሆኗን ቅዴስናዋን ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌናዋን
የምንመሇከትበት እና በላሊም ንዐስ ርእስ የክብረ ዴንግሌ መገሇጫዎች የሆኑትን ማሇትም
ሇአምሊክ እናት ሇእመቤታችን ስግዯት እንዯሚገባት ምስጋና እንዯሚገባት እንዱሁም በስሟ
ዜክር(መታሰቢያ) ማዴረግ እንዯሚገባ እና የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም
አማሊጅነቷ ቃሌ ኪዲኗ የተገሇፀ ሲሆን ከዙህ የተነሳ ተማሪዎቹ እመቤታችን የአምሊክ
እናት የመሆኗን ነገር ይመሰክራለ እመቤታችን በነፌስ በሥጋ በውስጥ በአፊኣ ያሊትን
ቅዴስና ያብራራለ ስሇ እመቤታችን ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌና ያብራራለ በህይወታቸውም
የእመቤታችን ቃሌ ኪዲን እና አማሊጅነት አውቀው የበሇጠ ተጠቃሚ
ይሆናለ፡፡ሇእመቤታችን የሚገባውን ምሥጋና በመረዲት እነርሱ ከበፉት በበሇጠ
ሇማመስገን ይነሳሳለ፡፡

ጥያቄ

ሀ.ክብረ ዴንግሌ ማርያም ስንሌ ምን ማሇታችን ነው

ሇ.ስሇ እመቤታችን ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌና የምታውቀውን ያህ አብራራ

ሏ.ስሇ እመቤታችን አማሊጅነት የምታውቀውን ያህሌ ግሇፅ

መ.ቃሌ ኪዲን ማሇት ምን ማሇት ነው

30
ክብረ ዴንግሌ

4.1.የአምሊክ እናት መሆኗ

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም የአምሊክ እናት መሆኗ ቅደሳት መጻሕፌት


የተመሰከረ ነው።ነቢየ እግዙአብሔር ቅደስ ኢሳይያስ በትንቢቱ እንዱህ ብል ተናግሯሌ
“ሕፃን ተወሌድሌናሌና ወንዴ ሌጅም ተሰጥቶሌናሌና አሇቅነትም በጫንቃው ሊይ ይሆናሌ
ስሙም ዴንቅ መካር ኃያሌ አምሊክ የ዗ሇዓሇም አባት የሰሊም አሇቃ ተብል ይጠራሌ።ኢሳ
9፥6 ይህም ዴንቅ መካር ኃያሌ አምሊክ” ተብል የተነገረሇት የባህርይ አምሊክ ኢየሱስ
ክርስቶስ ነው።እርሱን የወሇዯች ዯግሞ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ናት
በላሊም ሥፌራ ነቢዩ ኢሳይያስ እንዱህ ብሎሌ “ዴንግሌ በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና
ትወሌዲሇች ስሙንም አማኑኤሌ ተብል ይጠራሌ”።ኢሳ 7፥14 “አማኑኤሌ” ማሇትም
የእግዙአብሔር መሌአክ እንዯተረጏመው እግዙአብሔር ከሥጋችን ሥጋ ከነፌሳችን ነፌስ
ነስቶ ሰው ሆነ ማሇት ነው ይህም የባህርይ አምሊክ ነው በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና
የወሇዯችው ዯግሞ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ናት ስሇዙህ የአምሊክ እናት
መባሌ ይገባታሌ።ማቴ 1፥23።

ቅዴስት ኤሌሳቤጥም በመንፇስ ቅደስ ተመሌታ ዴንግሌ ማርያም የአምሊክ እናት


መሆኗን ስትመሰክር የጌታዬ እናት ወዯ እኔ ትመጣ ዗ንዴ እንዳት ይሆንሌኛሌ
ብሊሇች።ለቃ1፥43። ዴንግሌ ማርያም በቅዴምና ሇነበረ አካሊዊ ቃሌ ሇእግዙአብሔር
ወሌዴ እናቱ ናት።ዮሏ 1፥1-14 ከእርሷ የተወሇዯው ኢየሱስ ክርስቶስ እግዙአብሔር
ነው።የሏዋ.ሥራ 20፥80። ስሇዙህም ነው የአሸናፉ የእግዙአብሔር እናት ሆይ የምንሊት
በ዗መኑ ፌጻሜ ከእርሷ የተወሇዯው ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዙአብሔር የባህርይ ሌጅ አምሊክ
ወሌዯ አምሊክ ነው።ገሊ 4፥4፣ሮሜ 1፥3-4 ስሇዙህም እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም እመ አምሊክ ወሊዱተ አምሊክ ትባሊሇች።

በብለይ ኪዲን ነቢያት “እግዙአብሔር እንዱህ ይሊሌ” እያለ የተናገሩት ትንቢት


በኢየሱስ ክርስቶስ መፇፀሙ የኢየሱስ ክርስቶስን እግዙአብሔርነት የባህርይ አምሊክነት
የሚያረጋግጥ ነው።ኢዮ 2፥32፣የሏዋ 2፥21-38፣ሮሜ 10፥9-13፣ኢሳ 40፥3፣ማር1፥1-3
እነዙህን ማመሳከሩ ብቻ በቂ ነው።ይህንን ሁለ ይ዗ን ዴንግሌ ማርያም ሇአምሊክ እናትነት
ብቻ የተፇጠረች የእግዙአብሔር እናት ናት እንሊሇን።

31
በተጨማሪም የእስክንዴሪያው ሉቀ ጳጳስ አባታችን ቅደስ ቄርልስ “አማኑኤሌ
የባሕርይ አምሊክ እንዯሆነ ንጽሕት ዴንግሌም አምሊክን የወሇዯች እንዯሆነች ሰው የሆነ
የእግዙአብሔርንም ቃሌ እንዯወሇዯች የማያምን ሰው ቢኖር የተወገ዗ ይሁን” በማሇት
ካወገዘ በኋሊ ዲግመኛ በኋሊ ዗መን ቅዴስት ዴንግሌ እርሱን በሥጋ ወሇዯችው ስሇ እኛ
ሰው የሆነ የእግዙአብሔርን ቃሌ ወሇዯችው ስሇዙህም ቅዴስት ዴንግሌን ወሊዱተ አምሊክ
እንሊታሇን። ሃ.አበው ገጽ 277-305 በማሇት እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም
ወሊዱተ አምሊክ መባሌ እንዯሚገባት አስረግጦ ተናግሯሌ።

4.2. ቅዴስናዋ

እመቤታችን ከሁለ ይሌቅ ወሊዱተ አምሊክ በመሆኗ ከፌጥረታት ሁለ የከበረች ናት


ይህ ከእግዙአብሔር የተሰጣት ስሇሆነችም ቅዴስተ ቅደሳን ከተሇዩ የተሇየች
ትባሊሇች።አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር እኔ ቅደስ እንዯሆንኩ እናንተም ቅደሳን
ሁኑ።዗ላ 19፥2 ብል እንዯተናገረው በፇጣሪው አርአያና አምሳሌ ሇተፇጠረው የሰው
ሌጅም በቅዴስና የፇጣሪውን አርአያ መከተሌ ሃይማኖታዊ ግዳታው ነው።ይህንን ግዳታ
ሇመፇጸም በቀና እምነትና በበጏ ምግባር ሇብፅዕና ሇቅዴስና የበቁ የብለይና የሏዱስ
ምእመናን ቁጥር በፇጣሪ እንጂ በፌጡር አዕምሮ ተዯምሮና ተባዜቶ የሚዯረስበት
አይዯሇም ሆኖም ከዙህ ዓሇም ቅደሳን እና ቅደሳት መካከሌ እንዯ እመቤታችን ያሇ
በእርስዋ መጠን ፀጋን የተመሊ በንጽሕናና በቅዴስና የተዋበ የመንፇስ ቅደስ ማዯሪያ
የሆነና በሌዐሌ ኃይሌም የተጠበቀ ሰውነት ያሇው የሇም።ለቃ 1፥28-36።

ይኸውም እመቤታችን ሇአምሊክ እናትነት የተመረጠች ዴንግሌ በመሆኗ እና የአምሊክ


እናት እንዯመሆኗ መጠን በሏሌዮ በማሰብ፣በነቢብ በመናገር፣በገቢር በመከወን ንፅሏ ጠባይ
ያሊዯፇባት ቅዴስትና ቡርክት በመሆኗ ነው ስሇዙህ ራስዋ ወሊዱተ አምሊክ አስቀዴማ
በወንጌሌ ቃሌ እንዯተናገረችው ትውሌዴ ሁለ “ቅዴስት ወብፅዕት” እያለ ሲያመሰገኗት
ይኖራለ።ለቃ 1፥48።

በብለይና በሏዱስ ኪዲን ማረጋገጥ እንዯሚቻሇው ሇሕይወተ ዓሇም እጅግ በጣም


አስፇሊጊ የሆነው ረዴኤተ እግዙአብሔር በ዗መነ ፌዲና በ዗መነ ኩነኔ ከዓሇም ሉርቅና ሉነሳ
የቻሇው በዓመፅና በክፊት ብዚት ነበር የሰው ሌጅ ያን ጊዛ በበረከተ ሥጋ እና በበረከተ
ነፌስ እጦት ይሰቃይ የነበረውም በዙሁ ምክንያት ሲሆን ያጣውን ሁለ አግኝቶ እንዯገና

32
ሇመክበር የበቃውም ዲግም በፌፁም ተስፊ ይጠበቅ የነበረው የዓሇም መሢሕ ከእመቤታችን
ከተወሇዯ ወዱህ ነው።

ስሇሆነም የሰው ሌጅ ንጽሏ ጠባዩን በዴቀተ ኃጢአት ምክንያት ከማዯፈ በፉት


የነበረው የተፇጥሮ ንጽሏ ሥጋ፣ንጽሏ ነፌስ፣ንጽሏ ሌቦና ወይም የሏሌዮ፣የነቢብ እና
የገቢር ንጽሕና የቱን ያህሌ እንዯ ነበር ማረጋገጥ የተቻሇውም በእመቤታችን ንጽሕና
ቅዴስና ነው፣ይኸውም እመቤታችን ከፇጣሪዋ በተሰጣት ምለዕ ፀጋ መሰረት በውስጥ
በአፌአ የነበራት ንጽሕናና ቅዴስና ሁለ ፌፁም ስሇሆነ ነው።እኛም አሁን ከእመቤታችንን
ረዴኤትና በረከት እንዱከፌሇን ወዯ ሌጅዋ የምንማፀነው በእርስዋ ከተሰጠው የንጽሕናና
የቅዴስና በረከት እንዴናገኝ ነው።

አምሊክን በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና የወሇዯች እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም


ከአዲም ዗ር የተሊሇፇ ኃጢአት (ጥንተ አብሶ) ያሊገኛት መርገመ ሥጋ መርገመ ነፌስ
የላሇባት ገና ከመወሇዶ አስቀዴሞ በአምሊክ ሕሉና ታስባ ትኖር የነበረች በሰው ሌማዴና
ጠባይ ከሚዯርሰው ሥጋዊ አሳብና ፇቃዴ የተጠበቀች፣ከተሇዩት የተሇየች፣ንጽሕተ ንፁሏን
ቅዴስተ ቅደሳን ናት።መኃሌ4፥7።

“ምሌዕተ ጸጋ ምሌዕተ ክብር ሆይ ዯስ ይበሌሽ”ተብሊ በቅደሳን መሊእክት አንዯበት


በቅዴስናዋ ተመስግናሇች።ለቃ 1፥28።እመቤታችን በውስጥ በአፊአ በነፌስ በሥጋ ቅዴስት
ስሇሆነች እግዙአብሔር ሇሌጁ ማዯሪያ መርጦአታሌ።ማህዯረ መሇኮት እንዴትሆን
አዴርጓታሌ አምሊክን ሇመውሇዴ ያስመረጣትና ያበቃት ንጽሕናዋ ቅዴስናዋ ነው።አባ
ሕርያቆስም በቅዲሴው “እግዙአብሔር አብ በሰማይ ሆኖ ምሥራቁን እና ምዕራቡን ሰሜኑን
እና ዯቡቡን ዲርቻዎችን ሁለ ተመሇከተ እንዯ አንቺ ያሇ አሌተገኘም ያንቺን ንጽሕና
ወዯዯ ዯም ግባትሽን ወዯዯ የሚወዯውን ሌጁን ወዯ አንቺ ሰዯዯ።”ብሎሌ የእመቤታችን
ንጽሕና እና ቅዴስና በመወዯደ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፌስዋ ነፇስ ነስቶ በተዋህድ ሰው መሆኑን
እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ሇአምሊክ እናትነት መመረጧን የሚያሳይ
ነው።ቅ.ዲዊትም በመዜ 131፥13 “እግዙአብሔር ፅዮንን መርጧታሌ ማዯሪያው እንዴትሆን
አስጊጧታሌ።”ብሎሌ ይህም እመቤታችንን እግዙአብሔር ሇእናትነት እንዯመረጣት እና
በንፅሏ ሥጋ፣በንፅሏ ነፌስ፣በንፅሏ ሌቦና እንዲስጌጣት የሚያስረዲ ሀይሇ ቃሌ ነው።

4፥3 ዴንግሌናዋ

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን ከተሇየች የተሇዩ፣ከከበሩት የከበረች


የሚያዯርጋት ማኅተመ ዴንግሌናዋ ሳይሇወጥ አምሊክን በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና

33
መውሇዶ ነው።ማቴ 1፥18-20።እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ጌታን ከመፅነሷ
በፉት፣በፀነሰች ጊዛ፣ከፀነሰች በኋሊ፣ከመውሇዶ በፉት፣በወሇዯች ጊዛ፣ከወሇዯች በኋሊ ዴንግሌ
ናት እመቤታችን ከላልች ሴቶች ተሇይታ እግዙአብሔር ከፇጠራት ጀምሮ በአሳብ
በመናገርና በመሥራት ንጽሏ ጠባይ ያሊዯፇባት ንጽሕት ናት።

“ዴንግሌ” የሚሇው ቃሌ በርግጥ ቅዴስናዋን፣ንጽሕናዋን ብቻ ሳይሆን ሌዩ መሆኗንም


ያመሇክታሌ በዓሇም ከነበሩና ከሚኖሩ ሴቶች እንዯ እመቤታችን ዴንግሌና ከእናትነት፣
እናትነትን ከዴንግሌና አስተባብራ የተገኘች ሴት የሇችም እመቤታችን ዗ሇዓሇማዊ
ዴንግሌና ያሊት ናት መኃሌ 4፥15 ነቢዩ ሕዜቅኤሌ የተመሇከተው ራዕይም እመቤታችን
እናትና ዴንግሌ መሆኗን ነው።ሕዜ 44፥3።

የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ዴንግሌና እንዯ እንግዲ ዯራሽ እንዯ ወፌ


዗ራሽ ብቅ ያሇ ሳይሆን ትንቢት የተነገረሇት፣ምሳላ የተመሰሇሇት አማናዊ ሆኖ
በእመቤታችን በቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ህይወት የተገሇጠ ነው።ትንቢቱን ነቢዩ
ኢሳይያስ እንዱህ ብል ተናግሯሌ “ዴንግሌ በዴንግሌና ትፀንሳሇች ወንዴ ሌጅም
ትወሌዲሇች።”ብሎሌ።ምሳላውም ቀዲማዊ አዲም ከኀቱም ምዴር ተገኝቷሌ።ይህም
የዲግማይ አዲም ኢየሱስ ክርስቶስ ዴንግሌ ካሌሆነች ቢገኝ የቀዯመው ከኋሇኛው
ይበሌጣሌ ያሰኛሌ።ይህ ዯግሞ የሚያንሰው የሚበሌጠውን ሉያዴን አይችሌምና አሌዲነም
ወዯሚሌ ክህዯት ያዯርሳሌ።ስሇዙህ እመቤታችን ከዙያችኛዋ ኅቱም ምዴር የምትበሌጥ
ፌፁም ዴንግሌ ናት።

በቅደስ ወንጌሌም ቅደስ ለቃስ እንዱህ ብሎሌ ቅደስ ገብርኤሌ “ወዯ አንዱት ዴንግሌ
ተሊከ የዙያችም ዴንግሌ ስም ማርያም ነው።”በማሇት ስሇ ዴንግሌናዋ ተናግሯሌ።ለቃ
1፥26።ነቢዩ ኢሳይያስም “እነሆ ዴንግሌ ትፀንሳሇች ወንዴ ሌጅም ትወሌዲሇች።”ኢሳ
7፥14።በማሇት ስምዋን እስከ ግብሯ ዴንግሌ ብሎታሌ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም በዴንግሌናዋ ፀንታ የኖረች የአምሊክ እናት ናት ነቢያት የተናገሩት ትንቢትም
በእመቤታችን የተፇፀመ እርሷም ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌና ያሊት መሆኗን ወንጌሊዊው
አረጋግጦ ፅፍታሌ።ማቴ 1፥18፣ለቃ 2፥34-35።

ከሉቃውንት መካከሌም ቅደስ ጎርጎርዮስ ዗እንዙናዘ ስሇ እመቤታችን ዗ሇዓሇማዊ


ዴንግሌና እንዱህ ሲሌ ተናግሯሌ። “ሥጋ የላሇው እርሱ ሥጋዋን ተዋሕድ እንዯ ሰው ሁለ

34
዗ጠኝ ወር ከአምስት ቀን በጌትነቱ ሳሇ በማኅፀኗ ተወሰነ።ከዙያ በኋሊም የሚወሇዴበት ቀን
ሲዯርስ በማይመረመር ግብር በኅቱም ዴንግሌና ተወሇዯ ማኅተመ ዴንግሌናዋም
አሌተሇወጠም ማኅተመ ዴንግሌናዋ ሳይሇወጥ ተወሇዯ እንጂ።”ብሎሌ ሃ.አ ገፅ 212።

“አምሊክን የወሇዯች ማርያም ሇ዗ሇዓሇሙ ዴንግሌ እንዯሆነች መውሇዶም የማይመረመር


ዴንቅ እንዯሆነ ከወሇዯችም በኋሊ በዴንግሌና ፀንታ እንዯኖረች አስረዲ” ሲሌ የተናገረው
ዯግሞ አባታችን የአንፆኪያው ሉቅ ሉቀ ጳጳስ ቅደስ ሳዊሮስ ነው ሃ.አ.ገፅ 375።

ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም መዴኃኒታችንን ከወሇዯች በኋሊ ዴንግሌ አይዯሇችም


ሇሚለ መናፌቃን መሌስ በሰጠበት ዴርሳኑ ቅደስ ጀሮም “ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
በተ዗ጋው በር እንዳት እንዯገባ ይንገሩኝና ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በዴንግሌና ፀንሳ
በዴንግሌና መውሇዶን እነግራችኋሇሁ” ብሎሌ።(St.mary in the orthodox concept by
Tadros malaty).

ስሇዙህ የእርሷ የዴንግሌና ምስጢር በሥጋዊ አዕምሮ ሉዯርስባት የማይቻሌ ዴንቅ


ነው። ቅደስ ኤፌሬምም ነቢዩ ሕዜቅኤሌ የተናገረውን ትንቢት ሲተረጉም እንዱህ ብሎሌ
“ነቢዩ ሕዜቅኤሌ የመሰከረሇት ዴንቅ በሆነ ታሊቅ ቁሌፌ የተ዗ጋች ከኃያሊኑ ጌታ በቀር
ማንም ወዯ እርሷ ገብቶ የወጣ የላሇ በምሥራቅ ያያት ዯጅ የተባሇች መዴኃኒታችንን
የወሇዯች ዴንግሌ ናት እርሱን ከወሇዯች በኋሊ እንዯ ቀዴሞው በዴንግሌና ኑራሇችና
መጥቶ ምሕረት ከላሇው ጠሊት እጅ ያዲነን ጌታን የወሇዴሽ ሆይ የማኅፀንሽ ፌሬ የተባረከ
ነው።አንቺ ፌፅምትና የተባረክሽ ነሽ የእውነት አምሊክ በሆነ በክብር ባሇቤት ዗ንዴ
ባሇሟሌነትን አግኝተሻሌና በምዴር ሊይ ከሚኖሩ ሁለ ይሌቅ ገናንነትና ክብር ሊንቺ
ይገባሌ።”በማሇት በረቡዕ ውዲሴው አመስግኗታሌ።እኛም የዴንግሌናዋን ነገር በአንክሮ
እያሰብን ሇምኝሌን ሌንሊት ያስፇሌጋሌ።

4.4. የክብረ ዴንግሌ መገሇጫዎች

ክብር የሚሇው ቃሌ ጌትነትንና ከፌተኛነትን የሚያሳይ ነው።ከሁለ በሊይ ክብር


ያሇው እግዙአብሔር ነው:: ክብሩም በሥራው ይታያሌ።መዜ
18፥1፣዗ፀ16፥7፣ኢሳ6፥3።እግዙአብሔር ክቡር በመሆኑ የአሸናፉ የእግዙአብሔር እናት

35
ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም አንዲች ያሌጎዯሇባት ምሌዕተ ጸጋ ስሇሆነች እግዙአብሔርም
ከእርሷ ጋር ስሇሆነ ክብርት ናት።እንኳን መሌዕሌተ ፌጡራን የሆነች እርሷ የእግዙአብሔር
ፌጥረት ሁለ ክቡር ነው።ለቃ 2፥9፣1ቆሮ 11፥7፥1ቆሮ15፥41።

አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ክብሩን በተአምራቱ በዯብረ ታቦር


በትንሣኤውና በዕርገቱ ገሌጧሌ።ዮሏ 2፥11፣ማቴ 17፥1፣1ጴጥ 1፥20 በኋሊም በዲግም
ምጽአቱ ይገሇጣሌ።ማር 8፥38።የእናቱ የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ክብር ዯግሞ
የተገሇጠው አምሊክን በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና በመውሇዶ ነው።ይህ ክብር ሌዩ
ነው።ምክንያቱም ከእርሷ በቀር የአምሊክ እናት የሆነ የሇምና ወዯ ፉትም አይኖርም።

እመቤታችንን አስቀዴሞ ያከበራት ሌዐሌ እግዙአብሔር ነው።ነቢያትም እግዙአብሔር


በገሇጠሊቸው መንገዴ በትንቢት መነፅር እያዩዋት ክብሯን ተናግረውሊታሌ።የምሥራቹን
ይነግራት ዗ንዴ ወዯ እርሷ የተሊከ ቅደስ ገብርኤሌም አብስሯታሌ።ቅዴስት ኤሌሳቤጥም
መንፇስ ቅደስ አነቃቅቷት የጌታዬ እናት ወዯ እኔ ትመጣ ዗ንዴ አይገባኝም ብሊ
አክብራታሇች ዮሏንስም በራዕዩ “ፀሏይን ተጏናፅፊ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያሊት
በራስዋ ሊይ አሥራ ሁሇት ከዋክብት የሆነሊት”። በማሇት ክብሯን በሰማይ ከፌ ብል
በማየቱ አክብሯታሌ።ከነቢያት ሇመጥቀስ ያህሌ ንግሥቲቱ በወርቅ ሌብስ ተጏናፅፊና
ተሸፊፌና በቀኝህ ትቆማሇች ያሇው የእመቤታችንን ክብሯን ሲገሌጥ ነው።ራዕ
12፥1፣መዜ44፥9።ቤተ ክርስቲያናችን የእመቤታችንን ክብር ስሇምታውቅና ስሇምታምን
ሇምዕመናን ሁለ የዴንግሌ ማርያምን ክብር ታስተምራሇች ምዕመናንም ይህንን አውቀው
ያከብሯታሌ።

አባታችን ቅደስ ኤፌሬምም በረቡዕ ውዲሴው “ከቅደሳን ክብር የማርያም ክብር


ይበሌጣሌ የአብን ቃሌ ሇመቀበሌ በተገባ ተገኝታሇችና።መሊእክት የሚፇሩትን ትጉሆች
በሰማያት የሚያመሰግኑትን ዴንግሌ ማርያም በማህፀኗ ተሸክማዋሇች እርሷ ከኪሩቤሌ
ትበሌጣሇች ከሱራፋሌም ትበሌጣሇች ከቅዴስት ሥሊሴ ሇአንደ ማዯሪያ ሆናሇችና የነቢያት
ሀገራቸው ኢየሩሳላም ይህቺ ናት።ሇቅደሳን ሁለ የዯስታቸው ማዯሪያ ናት ሲሌ
የተሰጣትን ክብር ገሌጧሌ እኛም ቅደስ ኤፌሬምን አብነት አዴርገን እመቤታችንን
ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን እናከብራታሇን።

36
4.4.1 ስግዯት ሇእመቤታችን

የእመቤታችን ክብር (ማክበራችንን) ከምንገሌጥበት መንገዴ አንደ ሇእመቤታችን


የሚገባ “የፀጋ ስግዯት” ነው።አንዲንዴ ሰዎች (ከሃይማኖት ውጭ የሆኑ) ሇእመቤታችን
የምናቀርበውን “የፀጋ ስግዯት” ሌክ ሇአምሌኮ (ሇእግዙአብሔር ብቻ የሚሰገዴ) ስግዯት
አዴርገው ሲነቅፈት ይሰማለ።ኦርቶድክሳዊ ተዋህድ ቤተ ክርስቲያን ግን ሇእመቤታችን
የምታቀርበው ስግዯት የፀጋ (የአክብሮት) ስግዯት እንጂ የአምሌኮት ስግዯት አይዯሇም
በእርግጥ የአሰጋገዴ ሥርዓታችን ስንሰግዴ ማሇትም ሇእግዙአብሔር የአምሌኮት
ሇእመቤታችን የፀጋ ስግዯት አንዴ አይነት የሆነ ቢመስሌም አምሊካችን እግዙአብሔር
ነገርን ሁለ ስናዯርግ አስቀዴሞ ሌባችንን የሚያይ በመሆኑ ዋናው ነገር ስግዯቱን
የሚያቀርበው ሰው ሕሉናው እና ሌቡናው ነው።ስሇዙህም ሇእመቤታችን የፀጋ (የአክብሮት)
ስግዯት፤ሇአምሊካችን ሇሌዐሌ እግዙአብሔር የአምሌኮ ስግዯት እናቀርባሇን።

ሇእመቤታችን የፀጋ ስግዯት መስገዴ እንዱገባ ቅደሳት መጻሕፌት ተባብረው


አስረግጠው ተናግረዋሌ።ኢሳ 49፥22። “ወንድች ሌጆችሽንም በጫንቃቸው ሊይ
ይሸከሟቸዋሌ።ነገስታትም አሳዲጊ አባቶችሽ ይሆናለ።እቴጌዎቻቸውም ሞግዙቶችሽም
ይሆናለ ግንባራቸውንም ወዯ ምዴር ዜቅ አዴርገው ይሰግደሌሻሌ የእግርሽን ትቢያ
ይሌሳለ”። ብል ነቢዩ ቅደስ ኢሳይያስ አስቀዴሞ ተናግሯሌ በላሊም ስፌራ ነቢዩ እንዱህ
ብሎሌ “የእግሬን ሥፌራ እሰብራሇሁ የአስጨናቂዎችም ሌጆች አንገታቸውን ዯፌተው ወዯ
አንቺ ይመጣለ የናቁሽም ሁለ ወዯ እግርሽ ጫማ ይሰግዲለ የእግዙአብሔር ከተማ
የእሥራኤሌ ቅደስ የሆንሽ ጽዮን ይለሻሌ።ኢሳ 60፥13።

መጥምቀ መሇኮት ቅደስ ዮሏንስም በሏዱስ ኪዲን ገና በእናቱ በቅዴስት ኤሌሳቤጥ


ማኅፀን ሳሇ በመንፇስ ቅደስ የተመሊ ስሇነበር የእመቤታችንን ዴምፅ ሇኤሌሳቤጥ
በተሰማበት ቅጽበት የፀጋ ስግዯት ሇእመቤታችን ሇቅዴስት ዴንግሌ ማርያም የአምሌኮት
ስግዯት በማኅፀነ ዴንግሌ ሊሇው ጌታ ሇኢየሱስ ክርስቶስ ሰግዶሌ።ይህን ያስዯረገ መንፇስ
ቅደስ ነው።ዚሬም የአግዙአብሔር መንፇስ ያሌተሇየው ሁለ ሇእመቤታችን ክብር
ይንበረከካሌ ይሰገዴሇታሌም።ለቃ 1፥15፣ለቃ1፥39-46።

37
4.4.2.ምስጋና ሇእመቤታችን

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ቀዯም ብሇን እንዯገሇፅነው ከሴቶች ሁለ


ተሇይታ የተባረከች በዙህም የአምሊክ እናት የሆነች በአማሊጅነት በሰው እና በእግዙአብሔር
መካከሌ የምትቆም ንጽሕት ከፇጣሪ በታች ከፌጡራን ሁለ በሊይ የከበረች ማህዯረ
መሇኮት በመሆኗ ከባህርይ አምሊክ ቀጥል የፀጋ ምስጋና ይቀርብሊታሌ።በቤተ
ክርስቲያናችን በመዜሙራችንም ሆነ በቅዲሴያችን ከስመ ሥሊሴ ቀጥሇን የምንጠራው
የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን ስም ነው።

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በብለይ ኪዲን ክብሯ እና ሌዕሌናዋ በነቢያት


ሲነገር የኖረ በሏዱስ ኪዲንም ከእመቤታችን ከዴንግሌ ማርያም በቀር “ዯስ ይበሌሽ ፀጋ
የመሊብሽ ሆይ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው አንቺ ከሴቶች መካከሌ ተሇይተሽ የተባረክሽ ነሽ”
ተብል የተመሰገነ ማንም አሌነበረም ለቃ 1፥28። ሰማያውያን መሊእክት ቅደስ
ገብርኤሌን አብነት አዴርገው ያመሰግኗታሌ።ዯቂቀ አዲም ዯግሞ እንዯ ቅደስ ገብርኤሌ
ባሇ ምስጋና እንዴታመሰግን መንፇስ ቅደስ ገሌፆሊት እመቤታችንን ያመሰገናች ቅዴስት
ኤሌሳቤጥን አብነት አዴርገን እናመሰግናታሇን። “በኤሌሳቤጥ መንፇስ ቅደስ መሊባት
በታሊቅ ዴምፅ ጮሀ አንቺ ከሴቶች መካከሌ ተሇይተሽ የተባረክሽ ነሽ የማህፀንሽ ፌሬም
የተባረከ ነው” አሇች እንዱሌ።ለቃ 1፥39-45።

እመቤታችን እራሷ “ከእንግዱህ ወዱህ ትውሌዴ ሁለ ያመሰግኑኛሌ’’ ብሊ


ተናግራሇች (ለቃ 1፥48)። ይህም ማሇት ትውሌዯ ሴም፣ትውሌዯ ካም፣ትውሌዯ ያፋት
ንዕዴ ነሽ ክብርት ነሽ እያለ ያመሰግኑኛሌ ማሇቷ ነው።ከዙህ የወጣ ትውሌዴ የሇምና
እንዱህ ብሊ በተናገረችው መሰረትም በሌጇ የመንን ኦርቶድክሳዊያንም መመኪያ
዗ውዲችን ጥንተ መዴኃኒታችን የንፅህና መሠረታችን ዴንግሌ ማርያም ናት ብሇን
እናመሰግናታሇን።

አምሊካችን እግዙአብሔር ሇወዲጁ ሇአብርሃም “ታሊቅ ሕዜብ አዯርግሃሇሁ፣እባርክሃሇሁ፣


ስምህንም አከብረዋሇሁ።ሇበረከትም ሁን የሚባርኩህንም እባርካሇሁ፣የሚረግሙህንም
እረግማሇሁ የምዴር ነገድች ሁለ በአንተ ይባረካለ።዗ፌ 12፥1-3። ብልታሌ ከዙህ
የእግዙአብሔር ቃሌ የምንማረው የቅዴስተ ቅደሳን የዴንግሌ ማርያም ስም ክቡር
መሆኑንና ብናመሰግናት በረከትን እንዯምናገኝ ብንነቅፊት መርገምን እንዯምንቀበሌ

38
ነው።ምክንያቱም እመቤታችን የአብርሃም ዗ር ነች አንዴም እመቤታችን የአብርሃምን
አምሊክ የወሇዯች ሇአብርሃም የተነገረው ተስፊ ሁለ የተፇፀመባት ስሇሆነ ከአብርሃም
ትበሌጣሇች ስሇዙህ ሇእመቤታችን ምሥጋና ይገባታሌ።

ሇእመቤታችን ምስጋና እንዯሚገባ ከሊይ ሇመመሌከት እንዯ ምክር ነው:: ሁለ በመንፇስ


ቅደስ ተቀኝተው እመቤታችንን ካመሰገኑ ምስጋናቸው በመፅሏፌ ተፅፍ ከሚገኙ
ሉቃውንት መካከሌ የጥቂቶቹን እንመሇከታሇን።

ሀ.አባ ጊዮርጊስ ዗ጋስጫ፦ይህ ቅደስ የእመቤታችን ፌቅር ያዯረበት በመሆኑ በሰዓታት


ዴርሰቱ እመቤታችንን በሰፉው አመስግኗቷሌ ሇአብነት ያህሌም፦

“እዌዴሰኪ ኦ ዴንግሌ ምሌእተ ውዲሴ መጠነ ይከሌ አፌየ አሰተበፅዕ ዕበየኪ ማርያም”
ትርጉም ምስጋናን የተመሊሽ ዴንግሌ ማርያም ሆይ አመሰግንሻሇሁ የአንችን ምስጋና እና
ሌዕሌና አንዯበቴ ተናግሮ መፇፀም አይቻሇውም።

“ሌሳነ ኪሩቤሌ ኢይክሌ አብጽሏ ውዲሴኪ ወአፇ ሱራፋሌ ኢይፋጽም ነጊረ እበየኪ
ማርያም” ትርጉም የኪሩቤሌ አፌ ምስጋናሽን መፇፀም አይቻሇውም በሱራፋሌ አንዯበትም
ሌዕሌናሽ ዴንቅነትሽ ተነግሮ አያሌቅም (ሰዓታት ዗ላሉት)

ውዴሰት አንቲ በሰፇ ነቢያት ወሰብሕት በሏዋርያት አክሉሇ በረከቱ ሇያዕቆብ ወትምክሕተ
ቤቱ ሇእሥራኤሌ ትርጉም፦ እመቤታችን ማርያም ሆይ በነቢያት እና በሏዋርያት
አንዯበት ትመሰገኛሇሽ ሇአባታችን ሇያዕቆብ የበረከቱ ዗ውዴ አንቺ ነሽ ሇእሥራኤሌ
዗ሥጋ ሇእስራኤሌ ዗ነፌስ መመኪያቸው አንቺ ነሽ።

ሇ.አባ ሕርያቆስ፦ይህ ቅደስ በመንፇስ ቅደስ ተቀኝቶ ሇእመቤታችን የቅዲሴ ዴርሰት


የዯረሰ ሲሆን ይህ ቅዲሴው በሙለ የእመቤታችንን ክብር፣ሌዕሌና፣ቅዴስና፣ዴንግሌና
የሚመሰክር ነው። ሇአብነት ያህሌም

"ኦ ማርያም በእንተዜ ናፇቅረኪ ወናብየኪ እስመ ወሇዴኪ ሇነ መብሌዕ ጽዴቅ ዗በአማን
ወስቴ ሕይወት ዗በአማን” ትርጉም፦ ማርያም ሆይ ስሇዙህ እንወዴሻሇን ከፌ ከፌም
እናዯርግሻሇን እውነተኛ የሕይወት መብሌንና እውነተኛ የሕይወት (መጠጥ) ክርስቶስን
ወሌዯሽሌናሌና

39
“ኦ ዴንግሌ ምሌዕተ ውዲሴ በመኑ ወበአምሳሇ መኑ ናስተማስሇኪ” ትርጉም፦ ምስጋናን
የተመሊሽ ሆይ በማን እና በምን ምሳላ እንመስሌሻሇን?

4.4.3. የእመቤታችን ቃሌ ኪዲን አማሊጅነት እና መታሰቢያ (ዜክር)

በዙህ ክፌሇ ትምህርት ሦስት ዓበይት ርዕሶችን ይዝ እንመሇከታሇን እነርሱም

 ሀ. የእመቤታችን ቃሌ ኪዲን

 ሇ. የእመቤታችን አማሊጅነት

 N. በእመቤታችን ስም (ዜክር) መታሰቢያ ማዴረግ

እነዙህን ከሊይ የተ዗ረ዗ሩትን በጥሌቀት ሇመመሌከት እንሞክራሇን።

ሀ.የእመቤታችን ቃሌ ኪዲን:- “ቃሌ ኪዲን” ትርጓሜው ውሌ ስምምነት መሓሊ የሚሌ


ሲሆን በቃሌ ኪዲን ውስጥ ቃሌ ኪዲኑን ሰጪ፣ቃሌ ኪዲኑን ተቀባይ፣በቃሌ ኪዲኑ ተጠቃሚ
የሚሆኑ እንዲለ ያስረዲሌ ይህን ሀሳብ ግሌፅ ሇማዴረግ ቃሌ ኪዲን ሰጪ አምሊካችን
ሌዐሌ እግዙአብሕር ሲሆን ቃሌ ኪዲኑን ተቀባይ እመቤታችን እና ላልችንም በተጋዴል
እግዙአብሔርን ዯስ ያሰኙ ቅደሳን ናቸው በቃሌ ኪዲን ተጠቃሚ የሚሆኑት ዯግሞ
በቅደሳን በእመብታችን ቃሌ ኪዲን ይሆንሌኛሌ ብሇው ያመኑ ሁለ ናቸው ከመረጥኳቸው
ጋር ቃሌ ኪዲን አዯረግሁ።መዜ 88፥3 እንዱሌ።

እግዙአብሔር አምሊካችን መዓቱን በምሕረቱ ቁጣውን በትዕግስቱ በመግታት የሰውን


ሕይወት ሇ዗ሇዓሇሙ ሇመጠበቅ ሲሌ በመጀመሪያ በስሕተቱ ከተፀፀተው ከአዲም ቀጥል
በፃዴቅነቱ ከጥፊት ውኃ ሇመዲን ከቻሇው ከኖህ ከዙያም በእምነቱ በምግባሩ ቀናነት
የእግዙአብሔር ወዲጅ ተብል ከተሰየመው ከአብርሃም ጋር ሇመሊው የሰው ዗ር ሁለ
የሚሆን የምሕረትና የበረከት ቃሌ ኪዲን ገብቷሌ።዗ፌ 9፥11-17 ፣ ዗ፌ12፥1።

ሌዐሌ እግዙአብሔር ከ዗መነ ብለይ ቅደሳን አበው ጋር ገብቶት የነበረው ቃሌ ኪዲን


በአጭሩ ይህ ሲሆን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከተወሇዯ ወዱህ
ግን በብለይ ኪዲን ቅደሳን እና ቅደሳት ጋር እንዯሆነ በራሱ በሏዱስ ኪዲን ቃሌ ማረጋገጥ
ይቻሊሌ።

40
ከ዗መነ ብለይና ከ዗መነ ሏዱስ ቅደሳን መካከሌ ከፌተኛው ፀጋና ክብር የተሰጠውም
የአምሊክ እናት ሇሆነችውና በዙህም “ከፌጡራን በሊይ ከፇጣሪ በታች” እየተባሇች
ሇምትጠራው እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ስሇሆነ ላልች የብለይና የሏዱስ
ኪዲን ቅደሳንና ቅደሳት ከተሰጠው ቃሌ ኪዲን ይሌቅ ሇእመቤታችን የተሰጠው ከሁለም
በሊይ የበሇጠ /የሊቀ/ነው።

ይህንንም ሇማረጋገጥ በዴቀተ ኃጢአት በተከሰተው የኩነኔ ዗መን መጀመሪያ ሊይ ተሰፊ


ቅቡፃን መዴኃኔዓሇም “ከሌጅ ሌጅህ ተወሌጄ አዴንሃሇሁ” ሲሌ ሇአባታችን አዲም
የገባውንና በኋሊም በተግባር የተገሇጠውን የቃሌ ኪዲን ፌፃሜ መመሌከት አስፇሊጊ ነው።

“ከሌጅ ሌጅህ ተወሌጄ አዴንሃሇሁ”የሚሇው የምሕረት ቃሌ ኪዲን እመቤታችን ቅዴስት


ዴንግሌ ማርያም ሇአዲም የቃሌ ኪዲን ሌጅ መሆኗን የሚያረጋግጥ ሲሆን መስቀለን በሞቱ
አዲምን ሇማዲን ከአዲም የሌጅ ሌጅ የተወሇዯው መሢህ ኢየሱስ ክርስቶስ በሌዯቱ በሞቱ
ዓመተ ኩነኔን በዓመተ ምሕረት ሇመተካት አስቀዴሞ የገባውን ቃሌ ኪዲን ፇፅሞአሌ።

በመሆኑም በመሌዕሌተ መስቀሌ ስሇ እኛ ዴኅነት ተሰቅል ሳሇ በመስቀለ ስር የሌጇን


መከራ እየተመሇከተች ሌብን በሚነካ ሏ዗ን ስሇ ሌጇ ታሇቅስ የነበረች እመቤታችን
ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም እና ይወዯው የነበረ ዯቀመዜሙሩ ቅደስ ዮሏንስ ነበሩ
ጌታችንም የሚወዲት እናቱን ሇሚወዯው ዯቀ መዜሙሩ እነሆ ሌጅሽ አሇ ይህ የተነገረው
የአዯራ ቃሌ ዯግሞ እመቤታችን በእርግጥ ሇሏዱስ ኪዲን ምእመናን የተሰጠች የቃሌ ኪዲን
እና የዴኅነት ምክንያት የሆነች እናት መሆኗን ነው ።

ስሇሆነም ምን ጊዛም ምእመናን ቅዴስተ ቅደሳን ሇሆነችው እናቱ የሰጠውን የምሕረት


ቃሌ ኪዲን በማሰብ በምሕረትና በቸርነቱ ይጎበኛቸው ዗ንዴ በወሊዱተ አምሊክ ስም
ይማፀናለ።

• በእንተ ማርያም መሏረነ ክርስቶስ

• እመቤታችን ሆይ ወዯ እኛ ተመሌከች የሌጅሽ ቸርነት ከእኛ ጋር ይሆን ዗ንዴ

• ቅዴስት ሆይ ሇምኝሌን

41
• ስሇ እናቱ ስሇ ወሊዱተ አምሊክ ብል በቸርነቱ ከመዓቱ ይሠውረን እያሌን
እንማጸናሇን የተሰጣትን ኪዲን መማፀኛ እናዯርጋሇን።

በዙህ መሠረትም እመቤታችን ፀጋን ሁለ የተመሊች የቃሌ ኪዲን እናት


እንዯመሆንዋ መጠን በማያሳብሌ የእናት አማሊጅነቷ ጸጋን የምታሰጥ ሌዕሌተ ምሕረት
ስሇሆነች በስሟ ተማኅፅኖ ማዴረግ እንዯሚገባ አበው ያስተምሩናሌ።

ሇ.የእመቤታችን አማሊጅነት:‐ የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያም አማሊጅነት እንዯ


እንግዲ ዯራሽ እንዯ ውሃ ፇሳሽ በሌብ ወሇዴ የሚነገር ሳይሆን መፅሏፌ ቅደሳዊ ነው።መዜ
44፥9። “ንግስቲቱ ወርቅ ዗ቦ ግምጃ ዯርባ እና ተጎናጽፊ በቀኝህ ትቆማሇች በማሇት
ተናገረ ትቆማሇች ማሇቱ ሇአማሊጅነት ነው።ምዕመናን ምግባር ጎዴልባቸው በሌጇ ፉት
የሞት ሞት የሲኦሌ ፌርዴ እንዲይፇረዴባቸው ሌጄ ማርሌኝ የገባህሌኝን ቃሌ ኪዲን አስብ
እያሇች በቀዯመ ሌመናዋ የምታሰማራቸው (የምታማሌዲቸው) መሆኑን መናገሩ ነው።

የእመቤታችንም ሆነ የቅደሳን ምሌጃ የታ዗዗ውና የተፇቀዯው (ያስፇሇገው)


እግዙአብሔር ከኅጥአን ይሌቅ የፃዴቃን ፀልት የበሇጠ ስሇሚሰማ ነው።የእግዙአብሔር
ዓይኖች ወዯ ፃዴቃን ጆሮዎቹም ወዯ ጩኸታቸው ናቸው።መዜ 33፥15።ተብል ተፅፍአሌ
አማሊጅነት የእግዙአብሔር የቸርነት ስጦታ ነው::ምክንያቱም ምግባራቸው የዯከመና
ፀልታቸው እንዯርሱ ፇቃዴ ያሌሆኑ ተነሳሕያን ኃጥአን የእርሱን ፇቃዴ በሚያውቁ እና
በሚፇፅሙ በምግባር በበሇፀጉ ቅደሳን ይሌቁንም በእናቱ በእመቤታችን በቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም በኩሌ እንዱረደ ማዴረግ የቸርነቱ መገሇጫ ነው።

ወሊዱተ አምሊክ ዴንግሌ ማርያም የምእመናን ሁለ “እናት” ሁና መሰጠቷን ቅደስ


ወንጌሌ ምስክር ሆኗሌ።ዮሏ19፥26። የእናት አማሊጅ ዯግሞ አያሳፌርም ምክንያቱም
የሰራኘታዋ መበሇት ሌጅ በሞተባት ጊዛ ሇእግዙአብሔር ሰው ሇኤሌያስ ነግራ (አማሌዲ)
ከሞት እንዱነሳ አዯረገች።1ነገ 17፥17-24።ላልችም ብዘ እናቶች ሇሌጆቻቸው ብዘ ነገር
አዴርገዋሌ ርብቃ ሇያዕቆብ በጥበብ የአባቱን በረከት አሰጥታዋሇች።዗ፌ 25፥ ከነቢያት
ወገን የሆነች ሴት ባሎ በዕዲ የተበዯረውን ሳይከፌሌ ቢሞት ሌጆቿ በባርነት እንዲይያዘባት
ሇነቢየ እግዙአብሔር ሇኤሌሳዕ ነግራ ጥቂቱን ዗ይት አበርክቶሊት ያንን ሽጣ ዕዲዋን ከፊሊ
ሌጆቿን ከባርነት ነፃ አውጥታሇች 2ነገ 4፥25። በከነዓን ትኖር የነበረችው ሴትም ሌጇ
እንዴትፇወስሊት ሇጌታችን ነግራ ሇዙያውም ጌታችን “በውሻ” መስሎት ግን በትህትና ቃሌ

42
“ውሾችም ከጌታቸው ማዕዴ የሚወዴቀውን ፌራፊሬ ይመገባለ::” በማሇት የሚያራራ
የሌመና ቃሌ አቅርባ ሌጇ እንዴትፇወስሊት ሆናሇች።አንቺ ሴት እምነትሽ ታሊቅ ነው
እንዯ እምነትሽ ይዯረግሌሽ ባሊት ጊዛ ሌጇ ተፇወሰች።እንዱሌ ማቴ15

ስሇዙህ ከእንተም የምትበሌጥ እናት እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ምንም


ምሳላ የማይገኝሊት እመቤታችን ታማሌዯናሇችና በህይወታችን በአማሊጅነቷ ሁሌ ጊዛ
ሌንጠቀም ያስፇሌጋሌ::በቃና ዗ገሉሊ ሠርግ ቤት ሌጅዋ መዴኀኔዓሇም ኢየሱስ ክርስቶስ
ውኃውን ወዯ ወይን ሇውጦ የመጀመሪውን ተአምር ያዯረገው በእመቤታችን አማሊጅነት
ነው።ዮሏ2፥1-11።ውሃ ጣዕም መሌክ የሇውም በእመቤታችን አማሊጅነት ግን ወይን ሆኖ
መሌክ ጣዕም አመጣ እንዯዙሁ ሁለ የክርስትና መሌክ የክርስትና ጣዕም በህይወታችን
እንዱኖር የእመቤታችን ምሌጃ ወሳኝ ነገር መሆኑን የዙህ ክፌሇ ንባብ ታሪክ ያስረዲናሌ።

በቤተ ክርስቲያናችን እምነት እና ትምህርት ዴንግሌ ማርያም ከፌጡራን በሊይ ከፇጣሪ


በታች ከስመ ሥሊሴ ቀጥል ስሟ የሚጠራ ስሇሆነ ታማሌዲሇች ብሇን ማመናችን ቢያንስ
እንጂ ሉበዚ አይችሌም።

• እግዙአብሔር የመረጣቸውን ሁለ ቃሌ ኪዲናቸውን በመጠበቅ ከእነርሱ ጋር


ሇ዗ሇዓሇም ይኖራሌና (መዜ 88፥3።)የማማሇዴ ቃሌ ኪዲን ሰጥቷቸዋሌ።

• ማርያም ሆይ በእግዙአብሔር ፉት ሞገስን አግኝተሻሌና አትፌሪ ብል


መሌአኩ በክብር እንዲበሰራት እንረዲሇን።ለቃ1፥28-30።“ሞገስ” የሚሇው
ቃሌ ባሇሟሌነት፣ክብር፣ተሰሚነት፣ማማሇዴ፣ማስታረቅ የሚለትን ያብራራሌ::
ይህ ሁለ ሇእመቤታችን የተሰጠ ፀጋ ነው።

እንግዱህ ከብዘው በጥቂቱ ስሇ እመቤታችን አማሊጅነት ሇመግቢያ ያህሌ ከሊይ


የተ዗ረ዗ሩትን ከተመሇከትን ትሌቁና ዋነኛው ነገር በዕሇት ተዕሇት ኑሮአችን በአጠቃሊይ
በህይወታችን በእመቤታችን አማሊጅነት የበሇጠ ተጠቃሚዎች ሇመሆን ሌንተጋ
ያስፇሌጋሌ።አባቶቻችን በብሒሊቸው የእናት አማሊጅ ፉት አያስመሌስ አንገት አያስቀሌስ
ሲሆን በውዴ አሇበሇዙያ በግዴ ይሊለ እና በእመቤታችን አማሊጅነት የሌጇ ቸርነት
እንዱዯረግሌን ሌንተጋ ያስፇሌጋሌ።

43
ሏ.በእመቤታችን ስም መታሰቢያ (ዜክር)

ማዴረግ

በኢትዮጲያ ኦርቶድክስ ተዋህድ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ


ማርያም የክብር መገሇጫ ከሆኑት ነገሮች መካከሌ በእመቤታችን በቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም ሥም ዜክር መ዗ከር ነው:: “ዜክር” ትርጓሜው መታሰቢያ ማሇት ሲሆን ይህ
዗ሇዓሇማዊ መታሰቢያ ሇወዲጆቹ ሇቅደሳን ይሌቁንም ሇእናቱ ሇቅዴስት ዴንግሌ ማርያም
እንዱዯረግ የፇቀዯ አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሔር ነው። “እግዙአብሔር ሰንበቴን
ስሇሚጠብቁ ዯስ የሚያሰኘኝንም ነገር ስሇሚመርጡ ቃሌ ኪዲኔንም ስሇሚይዘ ጃንዯረቦች
እንዱህ ይሊሌ::በቤቴና በቅጥር ውስጥ ከወንድችና ከሴቶች ሌጆች ይሌቅ የሚበሌጥ
መታሰቢያና ስም እሰጣቸዋሇሁ ኢሳ 56፥4እና5 እንዱሌ።

ጌታችንም በቅደስ ወንጌሌ “ፃዴቅን በፃዴቅ ስም የተቀበሇ የፃዴቁን ዋጋ ያገኛሌ


እውነት እሊችኋሇሁ በቀዯ መዜሙሩ ስም ቀዜቃዚ ፅዋ ውሃ የሰጠ ዋጋው አይጠፊበትም”
ማቴ 10፥41::ብል እንዯተናገረ በፃዴቃን በቅደሳን ስም የተመፀወተ (የተሰጠ) የማይጠፊ
዗ሇዓሇማዊ ዋጋ የሚያሰጥ ከሆነ የፃዴቃን የቅደሳንን አምሊክ የወሇዯች የእመቤታችንን ስም
ሇሚጠራ የሚመፀውትማ የበሇጠ ዋጋ ይሰጠዋሌ ማሇት ዋጋው አይጠፊበትም።

ሇእመቤታችን ሇቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በተአምረ ማርያም መቅዴም እንዯተጻፇ


በሕግ የተወሰኑ 33 በዓሊት አሎት::እነዙህን በዓሊት ምክንያት አዴርገን በስሟ የተራበ
ሌናበሊ የተጠማ ሌናጠጣ የታረ዗ ሌናሇብስ የተጨነቀ ሌናረጋጋ ሇቤተ ክርስቲያን ዕጣን
ጧፌ፣዗ቢብ የተሇያዩ ንዋየ ቅዴሳት ሌንሰጥ በአጠቃሊይ በጎ ሥራ ሌንሰራ ያስፇሌጋሌ::
ይህንን በጎ ሥራችንን ወዯ ሌጇ አቅርባ የኃጢአት ሥርየት ታሰጠናሇች:በኋሊም እረፌት
መንግስተ ሰማያት ታኖረናሇች።

ጌታችን በቅደስ ወንጌሌ እንዱህ ብሊሌ “ምሳ ወይ እራት ባዯረግህ ጊዛ እነርሱ ዯግሞ
በተራቸው ምናሌባት እንዲይጠሩህ ብዴራትህንም እንዲይመሌሱሌህ ወዲጆችህና
ወንዴምችህን ዗መድችህንም ባሇጠጎች ጎረቤቶችህንም አትጥራ ነገር ግን ግበዣ ባዯረግህ
ጊዛ ዴሆችንና ጉንዴሾችን አንካሶችንም ዕውሮችንም ጥራ የሚመሌሱት ብዴራት
የሊቸውምና ብፁዕ ትሆናሇህ በፃዴቃን ትንሣኤ ይመሇስሌሀሌና።”ለቃ 14፥12-14።እንዱሌ።

ማጠቃሇያ

ክብረ ዴንግሌ በሚሌ አቢይ ርእስ እመቤታችን የአምሊክ እናት መሆኗን ዗ሇዓሇማዊ
ዴንግሌና እንዲሊት ከተሇዩ የተሇየች ቅዴስተ ቅደሳን መሆኗን እንዱሁም ሇእመቤታችን

44
የክብር መግሇጫ የሚሆኑ ስግዯት ምሥጋና እንዯሚገባት በስሟ ዜክር ማዴረግ እና
አማሊጅነቷን በመታመን በህይወታችን መጠቀም እንዯሚገባን ሇማሳየት ተሞክሯሌ፡፡የበሇጠ
በዙህ ዘሪያ የተፃፈ መፃህፌትን መመሌከት እና አባቶችን መጠየቅ ይገባሌ፡፡

ዋቢ መፃህፌት

1. መጽሏፌ ቅደስ
2. ሃይማኖተ አበው
3. ወሊዱተ አምሊክ በመፅሏፌ ቅደስ
4. ወሊዱተ አምሊክ በነገረ ዴህነት ዱ/ን አንደአሇም
5. ወሊዱተ አምሊክ በብለይ ኪዲን እና በሏዱስ ኪን መ/ር ሮዲስ

45
ምዕራፌ 5

ስሇ እመቤታችን የተመሰሇ ምሳላ እና ትንቢት

መግቢያ

በዙህ ምዕራፌ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በአበው ቀዯምት የተመሰሇሊት


ምሳላ እና በቅደሳን ነቢያት የተነገረሊትን ትንቢት እንመሇከታሇን፡፡በዙህም ውስጥ ምሳላ
ማሇት ምን ማሇት እንዯሆነ እና በምሳላ መስል ማስተማርም መፅሏፌ ቅደሳዊ መሆኑን
እና የሚገባ መሆኑን እንመሇከታሇን፡፡እንዱሁም ትንቢት ማሇት ምን ማሇት እንዯሆነ እና
ስሇ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በነቢያት የተነገሩ ትንቢቶች እንዳት
እንዯሚተረጎሙ የምንመሇከትበት የነገረ ማርያም ትምህርት ምዕራፌ ነው፡፡

ጥያቄ

ሀ.ምሳላ ማሇት ምን ማሇት ነው?

ሇ.በምሳላ ማስተማር ይገባሌን?

ሏ.ስሇ እመቤታችን የምታውቀውን ምሳላ ተናገር?

መ.ትንቢት ማሇት ምን ማሇት ነው?

ሰ.ስሇ እመቤታችን ነቢት ከተናገሩት ትንቢት የምታውቀውን ግሇፅ?

46
ስሇ እመቤታችን የተመሰሇ ምሳላ እና ትንቢት

5.1. እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በአበው ቀዯምት የተመሰሇሊት ምሳላ

 ምሳላ ማሇት ምን ማሇት ነው?

5.1.1. ምሳላ፦ምሳላ አንዴን ነገር ግሌጥ ሇማዴረግ ሲፇሇግ የሚቀርብ ማስረጃ ማብራሪያ
እና መግሇጫ ነው።

ምሳላ፦አንዴ ነገር አማናዊ ሁኖ ከመምጣቱ በፉት የሚቀርብ ነው።

ምሳላ፦አንዴ ነገር እንዲይረሳ ያዯርጋሌ በይበሌጥም ያብራራሌ ሰው እንዱያስብበት


ይቀሰቅሳሌ።

ምሳላ፦አስተዋዮችን ሌባም ያዯርጋቸዋሌ የማያስተውሌቱን ግን በዴንቁርና


ያጨሌማሌ።ሇዙህ ነው ጌታችን የ዗ሪውን ምሳላ ከተናገረ በኋሊ “የሚሰማ ጆሮ ያሇው
ይስማ” በማሇቱ በዘሪያው የነበሩት ከአሥራ ሁሇቱ ጋር ስሇምሳላው ሲጠይቁት “ሇእናንተ
የእግዙአብሔርን መንግሥት ምስጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋሌ በውጭ ሊለት ግን አይተው
እንዲያዩ እንዲይመሇከቱም ሰምተውም እንዲይሰሙ እንዲያስተውለም እንዲይመሇሱም
ኃጢአታቸውም እንዲይሰረይሊቸው ነገር ሁለ በምሳላ ይሆንባቸዋሌ” አሊቸው።ማር 4፥12

ምሳላ፡- የተመሰለ ምሳላያት ትርጓሜም አሊቸው ሇምሳላ:- በማቴ 13፥30-43 በቅደስ


ወንጌሌ የተነገረውን ምሳላ ሇሏዋርያት ተተርጉሞ እንመሇከታሇን።

ከሊይ ሇመግቢያ ያህሌ ስሇ ምሳላ ምንነት ይህንን ከተመሇከትን በምሳላ መስል


ማስተማር የተመሰሇውንም መተርጎም መፅሏፌ ቅደሳዊ ነው በ዗መነ ብለይ ጠቢቡ
ሰልሞን መፅሏፌ የተፃፈ ብዘ ምሳላዎችን አስተምሯሌ::1ነገ 4፥32በሏዱስ ኪዲንም
መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በብዘ ምሳላ አስተምሯሌ:: “በምሳላ አፋን እከፌታሇሁ”
ዓሇም ከተፇጠረ ጀምሮ የተሰወረውንም እናገራሇሁ።መዜ 77፥1 እንዱሌ::ጌታችን ያሇ
ምሳላ አሊስተማረም በምሳላ ካስተማረም በኋሊ ነገሩን ሁለ ሇገዚ ዯቀ መዚሙርቱ
ይፇታሊቸው ይተረጉምሊቸው ነበር::ማር 4፥33::ስሇዙህ እውነተኛ ትርጉም የላሇው ምሳላ
እንዯላሇ እንማራሇን።

47
በቅደስ መፅሏፌ ስሇ ጌታ ስሇ እመቤታችን ስሇ ቤተ ክርስቲያን ወ዗ተ የተመሰለ
ምሳላዎች አያላ ናቸው አስተዋይ የሆነ ትርጓሜአቸውን በመረዲት
ይጠቀምባቸዋሌ።በመፅሏፌ ቅደስ ስሇ እመቤታችን የተነገሩትን ምሳላዎች በመመርመርና
ትርጓሜያቸውን እንዴናስተውሌ ያስፇሌጋሌ በተሇይ የብህንሳው ኤጲስ ቆጶስ አባችን አባ
ሕርያቆስ በመንፇስ ቅደስ ተቀኝቶ በቅደስ መፅሏፌ የተፃውን የእመቤታችንን ምሳላ
በመግሌፅ እመቤታችንን አመስግኗታሌ።ስሇዙህ እኛም ሇትምህርታችን የተመሰለ ጥቂት
ምሳላዎችን ተርጉመን እንመሇከታሇን።እግዙአብሔር መንፇስ ቅደስ ምስጢሩን እና
ማስተዋለን ይግሇፅሌን አሜን።

ሀ.የኖህ መርከብ ዗ፌ 7፥2-23

ኖህ በእግዙአብሔር ትዕዚዜ ሉመጣ ካሇው ጥፊት ሇመዲን መርከብን አ዗ጋጀ እርሱ


ሚስቱ እና ሴም ካም ያፋት የተባለ ሌጆቹ ከነ ሚስቶቻቸው ከየወገኑም የተመረጡ
እንስሳት ሁለ ወዯ መርከቧ ገቡ በዙህም ከጥፊት ውኃ ዲኑ::዗ፌ 7፥2-23:: “ኖህ ገና
ስሇማይታየው ነገር ተረዴቶ እግዙአብሔርን እየፇራ ቤተሰቦቹን ሇማዲን መርከብን
በእምነት አ዗ጋጀ በዙህም ዓሇምን ኮነነ በእምነትም የሚገኘውን ጽዴቅ ወራሽ ሆነ::ዕብ
11፥7::እንዱሌ ኖህ በእግዙአብሔር ፉት ሞገስ ያገኘ በትውሌደ ጻዴቅ ፌፁምም ሰው ነበር
አካሄደን ከእግዙአብሔር ጋር በማዴረጉ ፇጣሪው የሚዴንበትን መንገዴ አሳው በዙያም
ተጠቅሞ 3 ክፌሌ ባሊት መርከብ ሇመዲን በቃ በኖህ ያሊገጡ በተ዗ጋጀው መርከብ
እንዴናሇን ብሇው ያሊመኑ ጠፈ ይህ እንግዱህ ምሳላ ነው።የምሳላውም ትርጓሜ ከዙህ
እንዯሚከተሇው ነው።

 የኖህ መርከብ:- የእመቤታችን ምሳላ ናት ሦስት ክፌሌ


እንዯነበራት እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምም የአብ
ሙሽራው የወሌዴ እናቱ የመንፇስ ቅደስ ንፅሕት አዲራሽ
ናትና አንዴም እመቤታችን በንፅሏ ሥጋ በንፅሏ ነፌስ በንፅሏ
ሌቡና የተሸሇመች ቅዴስተ ቅደሳን የመሆኗ ምሳላ።
 ኖህ:- የጌታ ምሳላ
 የጥፊት ውሃ:- የምሌአተ ኃጢአት ምሳላ አንዴም:- የሲኦሌ ምሳላ

48
 ከመርከብ ውስጥ ሁነው ከጥፊት የዲኑ:- በእመቤታችን በቅዴስት
ዴንግሌ ማርያም ቃሌ ኪዲን እና አማሊጅነት ያመኑ በእርሷም ምሌጃ
ከጥፊት የዲኑ ከሲኦሌ የሚዴኑ ነፌሳት ምሳላ
 ከመርከብ በአፌአ በስተውጭ የቀሩትና የጠፈት:- በእመቤታችን
በቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ቃሌ ኪዲን እና አማሊጅነት ሳያምኑ
በኃጢአት በሲኦሌ የጠፈት የሚጠፈት ነፌሳት ምሳላ
 ከኖህ ሕይወት የምንማረው ነገር አሇ እርሱም ፃዴቅ ፌፁም እንዯሆነ
እየተመሰከረሇት ነገር ግን አምሊካችን እግዙአብሔር ሇመዲን የሚሆንሇትን መርከብ
እንዱያ዗ጋጅ ሲያ዗ው አሌተከራከረውም በእምነት መርከብ ሰርቶ በመርከብ ከጥፊት
ዲነ እንጂ ስሇዙህ በእኛ ዗መን አንዲንዴ ሰዎች በላሊቸው ፅዴቅ እየተመፃዯቁ
የእመቤታችንን ቃሌ ኪዲን እና አማሊጅነት አያስፇሌግም በማሇት ሲንቁ ይታያሌ
እኛ ኦርቶድክሳውያን ግን እንዯ ኖህ አባታችን የተሰጠችንን የመዲን ምክንያት
እመቤታችንን ማሇትም አማሊጅነተን በህይወታችን ሁሌጊዛ ሌንጠቀምበት
ያስፇሌጋሌ የእመቤታችን አማሊጅነት አይሇየን አሜን!

ሇ.የአብርሃም ዴንኳን

በቀትርም ጊዛ እርሱ በዴንካን ዯጃፌ ተቀምጦ ሳሇ እግዙአብሔር በመምሬ አዴባር ዚፌ


ተገሇጠሇት ዓይኑንም አነሣና እነሆ ሦስት ሰዎች በፉቱ ቁመው አየ ባያቸውም ጊዛ
ሉቀበሊቸው ከዴንካኑ ዯጃፌ ተነስቶ ሮጠ ወዯ ምዴርም ሰገዯ እንዱህም አሇ አቤቱ በፉትህ
ሞገስን አግኝቼ እንዯሆነ ባርያህን አትሇፇኝ::዗ፌ 18፥1-5::

ቅደስ አብርሃም በዙህ ምዴር ቤት አሌነበረውም የሚኖረው በዴንኳን ነበርና በዴንኳን


ዯጃፌ ተቀምጦ ሳሇ ሥሊ በሰው አምሳሌ ተገሇጡሇት እነሆ ሇእርሱ በሃይማኖት ሥሊሴ
መሆናቸው ተገሇጠሇት ስሇነበረ በግንባሩ ተዯፌቶ የአምሌኮት ስግዯት ሰገዯሊቸው
በአክብሮትም ተቀበሊቸው ወዯ ዴንካንም እንዱገቡ በባሇማሌነቱ ተማፀናቸው
አስተናገዲቸውም ሥሊሴ ወዯ አብርሃም ዴንካን ገብተው ተስተናግዯውሇታሌ::በዙህ ክፌሇ
ንባብ እና ታሪክ ውስጥ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን በምሳላነት ከዙህ
እንዯሚከተሇው እናገኛታሇን::

 አብርሃም ዴንኳን:- የእመቤታችን ምሳላ ምክንያቱም ሥለስ


ቅደስ በማህጸኗ አዴረዋሌና ይኸውም አብ ሇማፅናት ወሌዴ
ሇመፀነስ (ሰው ሇመሆን) መንፇስ ቅደስ ሇመጋረዴ ስሇዙህ ማህዯረ
ሥለስ ቅደስ ትባሊሇች::

49
 አብርሃም በእግዙአብሔር ፉት ሞገስ በማግኘቱ ነው::ሥሊሴ ወዯ ዴንካኑ ገብተው
የተስተናገደት እመቤታችን ማህዯረ ሥለስ ቅደስ ሇመሆን የተመረጠችው
በእግዙአብሔር ፉት ሞገስ በማግኘቷ ነበር የእግዙአብሔር መሌአክ ቅደስ ገብርኤሌ
እንዯመሰከረው ::ለቃ1፥28ኳ::

ሏ.የሲና ሏመሌማሌ ዕፅ ጳጦስ ዗ፀ3፥1-6


ሙሴም የምዴያምን ካህን በጎች ይጠብቅ ነበር ወዯ ምዴረ በዲም ዲርቻ በጎቹን ነዲ ወዯ
እግዙአብሔርም ተራራ ወዯ ኮሬብ መጣ የእግዙአብሔርም መሌአክ በእሳት ነበሌባሌ
በእሾህ ቁጥቋጦ መካከሌ ታየው እነሆም ቁጥቋጦው ስሇምን አሌተቃጠሇም ይህን ታሊቅ
ራዕይ ሌይ አሇ እግዙአብሔር እርሱ ይመሇከት ዗ንዴ እንዯ መጣ ባየ ጊዛ እግዙአብሔር
ከቁጥቋጦው ውስጥ እርሱን ጠርቶ ሙሴ ሙሴ ሆይ አሇ እርሱም እነሆኝ አሇ ወዯዙህ
አትቅረብ አንተ የቆምክባት ስፊራ የተቀዯሰች መሬት ናትና ጫማህን ከእግርህ አውጣ
አሇው ዯግሞም እኔ የአባትህ አምሊክ የአብርሃም አምሊክ የይስሏቅም አምሊክ የያዕቆብም
አምሊክ ነኝ አሇው ሙሴም እግዙአብሔርን ያይ ዗ንዴ ፇርቷሌና ፉቱን ሸፇነ::዗ፀ 3፥1-6
በዙህ ንባብ በምሳላነት የእመቤታችን ነገር እንማራሇን::

 ዕፀ ጳጦስ (ሲና ሏመሌማሌ)፡-የእመቤታችን ምሳላ


 ነበሌባለ፡- የመሇኮት የጌታችን የመዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ምሳላ
 ሏመሌማለ፡- የትብስዕት የሥጋ ምሳላ
 ነበሌባለ እና ሏመሌማለ ተዋሕዯው ሙሴ መመሌከቱ፡-
እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም አምሊክን በዴንግሌና ፀንሳ
በዴንግሌና የመውሇዲ ምሳላ
 ዯብረ ሲና፡- የቤተ ክርስቲያን ምሳላ ናት::ሙሴ ጫማህን አውሌቅ
እንዯተባሇ ወዯ ቤተ ክርስቲያን ጫማ አዴርጎ መግባት አይገባም
ሲሌ ነው::

መ.የኢያሱ የምስክርነት ሏውሌት ኢያ 24፥25-27

በዙያ ቀን ኢያሱ ከሕዜቡ ጋር ቃሌ ኪዲን አዯረገ በሴኬምም ሥርዓትና ፌርዴ


አዯረገሊቸው ኢያሱም ይህን ቃሌ ሁለ በእግዙአብሔር ሕግ መጻሏፌ ጻፇ ታሊቁንም
ዴንጋይ ወስድ በእግዙአብሔር መቅዯስ አጠገብ ከአሇችው ከአዴባሩ ዚፌ በታች አቆመው
ኢያሱም ሇሕዜቡ እነሆ የተናገረንን የእግዙአብሔር ቃሌ ሁለ ሰምቷሌና ይህ ዴንጋይ
ይመሰክርብናሌ እንግዱህ አምሊካችሁን እንዲትክደ ይህ ይመሰክርባችኃሌ አሊቸው::ኢያ

50
24፥25-27::እንዱሌ ኢያሱ የተካሊት የምስክርነት ዴንጋይ ሏውሌት እስራኤሌ ከሞዓብ
አማሌክት ይሌቅ እግዙአብሔርን መርጠው ቃሌ የመግባታቸው ምሌክት ነበር ዴንጋይቱም
ሦስት ገፅ ነበራት

 ሏውሌቲቱ፡- የእመቤታችን
 ሦስት ገፅ መሆንዋ፡- እመቤታችን በሥጋዋ፣በነፌስዋ፣በሕሉናዋ፣ዴንግሌ መሆኗ
ምሳላ አንዴም እመቤታችን የቅዴስት ሥሊሴ ማዯሪያ ሇመሆኗ
 ሏውሌቷ የኢያሱ የስሙ መታወቂያ ነበረች፡- ኢያሱ ማሇት መዴኃኒት ማሇት
ነው:: የመዴኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስም መታወቂያው እመቤታችን ቅዴስት
ዴንግሌ ማርያም ናት ጌታ በዙህ ዓሇም የታወቀው የተገሇጠው የታየው ከእርሷ
ተወሌድ ነውና ያሇ እመቤታችን ጌታን አውቀዋሇሁ ማሇት አስቸጋሪ ነው::የአንዴን
ወንዜ ምንነት ሇማወቅ ወዯ ምንጩ መሄዴ አስፇሊጊ ነው

ሰ.የኤሌያስ የወርቅ መሶብ 1ኛ ነገ 19፥1-10


ነቢዩ ኤሌሳዕ ከንጉሥ አክአብና ከንግሥት ኤሌዚቤሌ በተጣሊ ጊዛ ነፌሱን ሇማዲን አንዴ
ቀን የሚያህሌ መንገዴ ሄዯ በምዴረ በዲ በክትክታ ዚፌ ሥር ተኝቶ ሳሇ መሌአኩ የተጋገረ
እንጎቻና በማሰሮ ውሃ አምጥቶ ሁሇት ጊዛ እንዯመገበውና በዙያም ኃይሌ አግኝቶ እስከ
እግዙአብሔር ተራራ እስከ ኮሬብ ዴረስ አርባ ቀን አርባ ላሉት እንዯ ተጓ዗ ቅደስ
መጽሏፈ ይነግረናሌ::1ነገ 19፥1-10::በዙህ ታሪክ ውስጥ የእመቤታችንን ነገር የሚገሌጥ
ምሳላ እናገኛሇን::ምሳላውም:-

 ኤሌያስ፡- የአዲም እና የሌጆቹ የምዕመናን ምሳላ


 መሶበ ወርቅ፡- የእመቤታችን ወርቅ የንፅህናዋ የቅዴስናዋ ምሳላ
 መና፡- የጌታ ምሳላ አንዴም:- የሥጋ ወዯሙ::ዮሏ 6፥51
 እንቅሌፌ፡- የኃጢአት ምሳላ
 መሌአኩ፡- የካህናት የመምህራን ምሳላ

ነቢየ ኤሌያስ በመሌአኩ መቀስቀስ ከእንቅሌፈ ነቅቶ ዲግመኛ በተመገበው ምግብ ኃይሌ
አግኝቶ እስከ እግዙአብሔር ተራራ እስከ ኮሬብ እንዯተጓ዗ ሁለ የሰው ሌጅም ዲግመኛ
በተሰጠው የሕይወት ምግብ በሥጋውና በዯሙ ኃይሌ አግኝቶ ወዯ መንግሥተ ሰማያት
የመግባቱ ምሳላ ነው::

ታሇቁ አባት ቅደስ ኤፌሬምም የተሰወረ መና ያሇብሽ የንፁህ ወርቅ መሶብ አንቺ ነሽ
መናም ከሰማይ የወረዯውና ሇዓሇም ሁለ ሕይወትን የሚያዴሇው ሕብስት ነው::በማሇት
አመሰጠረ /ውዲሴ ዗ሰንበት/::

51
ከሊይ በጥቂቱ ስሇምሳላ እና ስሇ እመቤታችን ስሇ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በቅደስ
መፅሏፌ የተመሰለት እነዙህ ብቻ ናቸው ማሇት አይዯሇም ከተመሰለት ምሳላዎች እና
ትርጉማቸው በጣም ጥቂት እና ሇማሳያ እንዯ መግቢያ የሚሆኑ ናቸው መምህሩ የበሇጠ
ላልችንም ጨምሮ ሇተማሪዎቹ (ሇሰሌጣኞቹ )ማስረዲት ማሳየት ይችሊሌ::

5.2. እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በቅደሳን ነቢያት የተነገረሊት


ትንቢት

 ትንቢት ማሇት ምን ማሇት ነው?

ትንቢት፡- የሚመጣውን ማናቸውንም ነገር አስቀዴሞ የሚገሌጥ ነው::ዕብ 1፥1

ትንቢት፡- ከመፇፀሙ በፉት እንዳት እንዯሚፇፀም አይታወቅም ከተፇፀመ በኃሊ ግን


ዴርጊቱ የትንቢቱ ፌፃሜ መሆኑን የእግዙአብሔር ሰዎች ያስተውሊለ የእግዙአብሔር
ያሌሆኑ ግን አያስተውለም የአዱስ ኪዲን ፀሏፉዎች “በነቢይ የተባሇው ይፇፀም ዗ንዴ ይህ
ሁለ ሆነ” እያለ ዯጋግመው ብለይ ኪዲንን ጠቅሰዋሌ:: ማቴ 1፥22፣1ጴጥ 1፥10::

ትንቢት፡- ትርጓሜ አሇው የትንቢትን ቃሌ መተርጎም ከባዴ ነው::በመሆኑም ማንም


እንዯመ ሰሇው ይተረጉም ዗ንዴ አሌተፇቀዯሇትም:: “ይህንን በመጀመሪያ ዕወቁ በመጽሏፌ
ያሇውን ትንቢት ሁለ ማንም ሇገዚ ራሱ ሉተረጉም አሌተፇቀዯሇትም ትንቢት ከቶ በሰው
ፇቃዴ አሌመጣምና ዲሩ ግን በእግዙአብሔር ተሌከው ቅደሳን ሰዎች በመንፇስ ተነዴተው
ተናገሩ እንጂ”እንዱሌ 2ጴጥ 1፥20::

ትንቢት፡- እንዯ መሰረታዊው ዓሊማው እንጂ ቃሌ በቃሌ ሊይፇፀም ይችሊሌ::ሇምሳላ:-


በት.ሚሌ 4፥5 ሊይ የተነገረው ትንቢት ስሇ ኤሌያስ የተተነበየው በመጥምቁ ዮሏንስ
ተፇፅሞአሌ::ማቴ 17፥10::መሠረታዊው ነገር ሕዜብን ሇእግዙአብሔር ማ዗ጋጀት ነው::
በዙሁ ምሳላ ኤሌያስ ተብል በዮሏንስ እንዯ ተተረጎመ ሁለ “ጽዮን” ተብል በትንቢት
መፅሏፌ የተነገረው በእመቤታችን ተፇፅሞአሌ::

 ስሇ ትንቢት ምንነት ሇግንዚቤ ያህሌ በጥቂቱ ከሊይ ከተመሇከትን ከዙህ በመቀጠሌ


ዯግሞ ስሇ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከተነገሩ ትንቢቶች
ሇትምህርታችን ጥቂቶቹን ብቻ እንመሇከታሇን አምሊካችን ይግሇጽሌን አሜን !

52
ሀ. ሰው እናታችን ጽዮን ይሊሌ
በውስጧም ሰው ተወሇዯ

እርሱ ራሱም ሌዐሌ መሰረታት:: መዜ 86፥5

ይህንን የትንቢት ቃሌ በመንፇስ ቅደስ ገሊጭነት ስሇ እመቤታችን ስሇ ቅዴስት ዴንግሌ


ማርያም የተናገረው ነቢዩ ቅደስ ዲዊት ነው::ነቢዩ በትንቢቱ “ሰው እናታችን ጽዮን ይሊሌ”
ብል “በጽዮን” አንፃር ስሇ እመቤታችን የተናገረው ነው:: “ጽዮን” ማሇት አምባ፣መጠጊያ፣
ሇጠሊት የማትበገር፣ማሇት ሲሆን እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምም ፀወነ ኃጥአን
ወፃዴቃን ፀወነ ሥጋ ወነፌስ ናት ሇጠሊት ዱያብልስ አሳሌፊ የማትሰጥ የምዕመናን ወዲጅ
አማሊጅ በመሆኗ “ጽዮን” መባሌ ይገባታሌ:: ነቢዩ ቅ.ዲዊት እናታችን መባሌ እንዱገባትም
ተናግራሌ በእውነት እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በዮሏንስ ወንጌሊዊ አማካኝነት
የተሰጠችን በመሆና ሁሌ ጊዛ እናታችን እንሊታሇን::ዮሏ 19፥26::

“በውስጧ ሰው ተወሇዯ”:- ነቢዩ ቅደስ ዲዊት የተናገረው ይሄ የትንቢት ቃሌ ከእመቤታችን


ከቅዴስት ዴንግሌ ማርያም የባህርይ አምሊክ ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፌስዋ ነፌስ ነስቶ ፌፁም አምሊክ፣ ፌፁም ሰው፣ ሁኖ
እንዯሚወሇዴ የተናገረው ነው::

“እርሱ ራሱም ሌዐሌ መሰረታት”:- ነቢዩ ቅደስ ዲዊት ከእርሷ የተወሇዯው ሌዐሇ ባሕርይ
::ኢየሱስ ክርስቶስ በንፅህና በቅዴስና በ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌና እንዲፀናት (እንዯመሰረታት)
መሰረት ያሇው ነገር ሁለ እንዯማይናወፅ እርሷም ሁከት ሥጋዊ እንዲላሇባት በመንፇስ
ቅደስ ተቀኝቶ ስሇ እመቤታችን ተናገረ::

ሇ. በወርቅ ሌብስ ተጎናፅፊና ተሸፊፌና ንፌሥቲቱ

በቀኝህ ትቆማሇች ሌጄ ሆይ እዩ ጆሮሽንም አ዗ንብይ

ወገንሽን የአባትሽን ቤት እርሽ

ንጉሥ ውበትሽን ወዶሌና እርሱ ጌታሽ ነውና መዜ 44፥9

ሌበ አምሊክ የተባሇ ዲዊት በትንቢቱ “ንግሥት” ያሊት ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን ነው


ነቢዩ ዲዊት ከ዗ጠኝ መቶ ዗መን በኋሊ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ከእርሱ ወገን ከእርሱ ዗ር
እንዯምትወሇዴ በእግዙአብሔር መንፇስ ተረዴቶ “ሌጄ ሆይ” ብልም ጠርቷታሌ::

53
“ንጉሥ” ያሇው:- የባሕርይ አምሊክ ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ነው::

“ውበትሽን”ያሇው:- ዯግሞ ንጽሕናዋን፣ቅዴስናዋን ፣ዴንግሌናዋን ነው::

አንዴም

“ወርቀ ዗ቦ ዯርባ ዯራርባ ሇብሳ ተጎናፅፊ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማሇች” አሇ:- በወርቀ ዗ቦ
ግምጃ ምሳላነት የተነገረሇት የእመቤታችን ንጽሏ ሥጋ፣ንጽሏ ነፌስ፣ንጽሏ ሌቡና ነው::
ንጽሏ ሥጋ፣ንጽሏ ነፌስ፣ንጽሏ ሌቡና አንዴ አዴርጋ እመቤታችን በሰጠሀት ክብር
ትፀናሇች ማሇቱ ነው::በቀኝህ ትቆማሇች ማሇቱ ታማሌዲሇች ማሇቱ ነው::

“ንጉሥ ውበትሽን ወዲሌና”:- ንጉሥ ክርስቶስ ንጽሕናሽን ቅዴስናሽን ወድ ሇእናትነት


መርጦሻሌና ማሇቱ ሲሆን

“ወገንሽን የአባትሽን ቤት እርሽ”:- ማሇቱ በዙህ በተነገረ ትንቢት ምክንያት አብርሃም


ከአገሩ እንዯወጣ ከአባቷ ቤት ወጥታ አብርሃም ከ዗መድቹ እንዯተሇየ ገና በሦስት አመቷ
ከወገኖቿ ተሇይታ መሊእክት እያረጋጓትና እየመገቧት በቤተ መቅዯስ የመኖሯ ነገር
ተገሌፆሇት ሲሆን ምስጢሩ ግን እንዯ ላልች ሴቶች በ዗ር በሩካቤ የምትወሌጂ አይዯሇሽም
እንበሇ ዗ር በመንፇስ ቅደስ ፇቃዴ በንፅሕና፣በቅዴስና፣በዴንግሌና እንጅ ማሇትም
የእመቤታችን ጌታን መውሇዴ የተሇየ መሆኑን በትንቢት መናገሩ ነው::

ሏ. እግዙአብሔር በፇጣን ዯመና እየበረረ


ወዯ ግብፅ ይመጣሌ የግብጽም ጣዖታት

በፉቱ ይርዲለ የግብፅም ሌብ በውስጧ ይቀሌጣሌ ኢሳ19፥1

ይህንን የትንቢት ቃሌ ነቢየ እግዙአብሔር ቅደስ ኢሳይያስ የተናገረው ሲሆን በዙህ


ትንቢት የእመቤታችን የቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን እና የሌጇን የመዴኃኔ ዓሇም
ክርስቶስን የስዯታቸውን ነገር ወዯ ግብፅ እንዯሚዯረግ እና በግብፅ የሚመሇኩ ጣዖታት
እንዯሚቀጠቀጡ /እንዯሚጠፈ/ የተናገረው ትንቢት ነው ኃይሇ ቃለም እንዯሚከተሇው
ይተረጎማሌ::

54
“እግዙአብሔር በፇጣን ዯመና እየበረረ ወዯ ግብፅ ይመጣሌ”:- “ፇጣን ዯመና” ያሊት:-
እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያምን ነው:: “አፌጣኒተ ረዴኤት ማርያም በጊዛ ምንዲቤ
ወአፀባ ሇአይን እምቀራንባ” እንዲሇ ዯራሲ ትርጉሙም:- እመቤታችን ማርያም ሆይ
በመከራ /በችግር/ ጊዛ ረዲትነትሽ ከአይን ርግብግቢት ይፇጥናሌ ማሇት ነው:: “ፇጣን
ዯመና” እመቤታችን መሆኗን ቅደስ ወንጌሌ ሲያስረዲ በለቃ ም 1፥39 ሊይ “በዙያ ወራት
ማርያም ፇጥና ወዯ ተራራማው ሏገር ወዯ ይሁዲ ወጣች” ብሎሌ::

“እግዙአብሔር በፇጣን ዯመና እየበረረ” ማሇቱ:- ከእመቤታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፌሷ ነፌስ


ነስቶ ሰው የሆነ ከሦስቱ አካሌ አንደ አካሌ ወሌዯ እግዙአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ
“እግዙአብሔር” እንዯሆነ ተናገረ::ክብር ይግባው እና ኢየሱስ ክርስቶስ እግዙአብሔር
እንዯሆነ ሇማያምኑ መሌስ ሰጠ::

“ወዯ ግብፅ ይወርዲሌ” አሇ:- አምሊካችን ክርስቶስ ከእመቤታችን በተወሇዯ ጊዛ ሰብአ ሰገሌ
እጅ መንሻ ይ዗ው መምጣታቸውን ተመሌክቶ ንጉሥ ሄሮዴስ በምቀኝነት ጌታን ሉገዴሇው
ተነሳ ከእግዙአብሔር የታ዗዗ መሌአክም ሇአረጋዊ ዮሴፌ በሕሌም ተገሌፆ ህፃኑን እና
እናቱን ወዯ ግብፅ ይዝ እንዱሸሽ /እንዱሰዯዴ/ አዝታሌ::ሄሮዴስም እስኪሞት ሦስት ዓመት
ከስዴስት ወር በዙያ ተቀምጠዋሌ ይህ እንዯሚፇፀም ተገሌፆሇት አስቀዴሞ ነቢዩ ኢሳይያስ
የተናገረው ትንቢት ነው::ማቴ 2፥13-19::

“የግብፅ ጣዖታት በፉቱ ይርዲለ” :-ይህም ጌታችን እመቤታችን ዮሴፌና ሰልሜ በስዯት
ወዯ ግብፅ በገቡ ጊዛ ተፇፅሞአሌ ጣዖታቱ ተዯምስሰዋሌ::ግብፅም ከአምሌኮ ጣዖት
እግዙአብሔርን ወዯ ማምሇክ ተመሌሳሇች በዙህም ምክንያት ታሊሊቅ ገዲማት እና ዯብረ
ቁስቋም እና ዯብረ ምጥማቅ ወ.዗.ተ::ተገኝተው የቅደሳን መኖሪያ ሆነዋሌ::ይህ ይፇፀም
዗ንዴ እንዲሇው እግዙአብሔር መንፇስ ቅደስ ሇቅደስ ኢሳይያስ ገሌፆሇት የተናገረው ነው::

መ. ወዯ ምሥራቅ ወዯ ሚመሇከተው በስተውጭ ወዯ አሇው ወዯ

መቅዯሱ በር አመጣኝ ተ዗ግቶም ነበር::እግዙአብሔርም ይህ

በር ተ዗ግቶ ይኖራሌ እንጂ አይከፇትም ሰውም አይገባበትም


የእስራኤሌ አምሊክ እግዙአብሔር ገብቶበታሌና

ተ዗ግቶ ይኖራሌ::ሕዜ 44፥1እና2::

ስሇ ወሊዱተ አምሊክ ዴንግሌ ማርያም ቅዴስናና ክብር በትንቢታቸው ከመሰከሩ


ቅደሳን ነቢያት መካከሌ አንደ ነቢየ እግዙአብሔር ሕዜቅኤሌ የተናገረው ትንቢት
ነው::የትንቢቱም ኃይሇ ቃሌ እንዱህ ይተረጎማሌ:-

55
 ምሥራቅ ያሊት:- እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ናት::
 መቅዯስ ያሇው:-ማኅፀናን ነው::
 የተ዗ጋው በር:-ያሊት ማኅተመ ዴንግሌናዋን ሇመግሇጥ ነው::
 ተ዗ግቶ ነበር:-ሲሌ ጌታን ከመውሇዶ በፉት ዴንግሌ እንዯነበረች
 ተ዗ግቶ ይኖራሌ አይከፇትም:-ማሇቱ መዴኃኔዓሇም ክርስቶስን
ከወሇዯች በኋሊ በ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌና ፀንታ መኖራን ያስረዲሌ::

“ሰውም አይገባበትም የእስራኤሌ አምሊክ እግዙአብሔር ገብቶበታሌና” የሚሇው ኃይሇ ቃሌ


:- ወሊዱተ አምሊክ እግዙአብሔር ወሌዴ ኢየሱስ ክርስቶስን በዴንግሌና ፀንሳ በዴንግሌና
ከወሇዯችው በኋሊ በ዗ሇዓሇማዊ ዴንግሌና ፀንታ የምትኖር መሆኑን እና ከጌታ በቀር ላሊ
ሌጅ እንዯላሊት በማያሻማ ቋንቋ ያረጋገጠበት ትንቢታዊ መነፅር ነው::

 እመቤታችን ሇማመስገን ታሊቅ ፀጋ የተሰጠው አባት ቅደስ ኤፌሬምም እንዱህ


ብሊሌ “ነቢዩ ሕዜቅኤሌ ስሇ እርስዋ /እመቤታችን/ መሰከረ ዴንቅ በሆነ ታሊቅ
ቁሌፌ የተ዗ጋች ዯጅ በምሥራቅ አየሁ አሇ::ከኃያሊን ጌታ በቀር ወዯ እርስዋ ገብቶ
የወጣ የሇም” ውዲሴ ማርያም ዗ረቡዕ
 ከሊይ በጥቂቱ ያየነው ስሇ “ትንቢት” እና ስሇ እመቤታችን ስሇ ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም ቅደሳን ነቢያት የተናገሩት ትንቢት እነዙህ ብቻ ናቸው::ማሇት አይዯሇም
ከተነገሩት ትንቢቶች መካከሌ በጣም ጥቂት እና ሇማሳያ እንዯ መግቢያ የሚሆኑ
ናቸው::መምሕሩ የበሇጠ ላልችንም ጨምሮ ሇተማሪዎቹ (ሇሰሌጣኞቹ) ማስረዲት
ማሳየት ይችሊሌ::

ማጠቃሇያ

እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም እንዯ እንግዲ ዯራሽ እንዯ ወፌ ዗ራሽ በሏዱስ
ኪን ብቅ ያሇች ሳትሆን በብዘ ዯጅ ፅናት አበው ቀዯምት ምሳላ የመሰለሊት ነቢያት
ትንቢት የተናገሩሊት መሆኗን ከብዘ በጥቂቱ ሇማየት ተሞክሯሌ፡፡ስሇዙህ ከዙህ በመነሳት
የበሇጠ በዙህ ዘሪያ የተፃፈ መፃህፌትን በማንበብ እና አባቶችን በመጠየቅ የበሇጠ
ትምህርቱን ማዲበር ይገባሌ፡፡

56
ዋቢ መፃህፌት

1. ውዲሴ ማርያም እና ቅዲሴ ማርያም አንዴምታ


2. ወሊዱተ አምሊክ በመፅሏፌ ቅደስ
3. ወሊዱተ አምሊክ በሏዱስ ኪዲን እና በብለይ ኪዲን መ/ር ሮዲስ
4. “ነገረ ማርያም” በማኅበረ ቅደሳን

ማጠቃሇያ

የነገረ ማርያም ትምህርት ዋና ዓሊማ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በነገረ ዴኅነት
ያሊትን ሥፌራ ማሳየት እና ከእርሷ የተነሳ ማሇትም ከቅዴስናዋ የተነሳ እግዙአብሔር ሰው
ሇመሆን እንዯ መረጣት እና በእርሷ የሰውን ማንነት (ሥጋ) እንዲከበረው ተረዴተን ሕይወታችንን
በቅዴስና እንዴንጠብቅ ሲሆን ወዯ እግዙአብሔር ሇመቅረብ በቅዴስና ሕይወት ሇመኖር ራሳችንን
ከተሇያዩ ፇተናዎች ሇመጠበቅ በምናዯርገው የቅዴስና ተጋዴል ውስጥ ረዲትነትዋን በማመን
መማፀን እንዯሚገባ የበሇጠ ሇማወቅ እና በሕይወታችን ሇመጠቀም እንዴንችሌና ነቢያት
በትንቢት አበው በምሳላ ሲመስለና ሲናፌቅዋት የነበሩትን እናት እኛ በእግዙአብሔር ቸርነት
በመስቀሌ ሊይ በእናትነት ስሇተቀበሌናት እንዯ ቅደስ ዮሏንስ በቅርበት በእናትነትዋ መጠቀም
ይገባሌ::የዴንግሌ ማርያም አማሊጅነት የሌጇ ቸርነት የቅደሳን ፀልት የመሊእክት ተራዲኢነት
አይሇየን አሜን!

57
ዋቢ መጻሕፌት
1.ወንጌሌ አንዴምታ

2.መፅሏፇ ቅዲሴ ንባቡና ትርጉሙ ቅዲሴ ማርያም

3.ሃይማኖተ አበው

4.ውዲሴ ማርያም እና ቅዲሴ ማርያም አንዴምታ

5.ቀሲስ እሸቱ ታዯሰ እና ቀሲስ ዯጀኔ ሽፇራው ወሊዱተ አምሊክ በመፅሏፌ ቅደስ

6.ነገረ ማርያም ማኅበረ ቅደሳን ትምህርትና ሏዋርያዊ አገሌግልት ክፌሌ

7.ወሊዱተ አምሊክ በብለይ ኪዲን እና በሏዱስ ኪዲን መምህር ሮዲስ

58

You might also like