Professional Documents
Culture Documents
Kebiregnoch Yetlake
Kebiregnoch Yetlake
ይህ የማይደገም ከቅዱሳኑ የተላከ ከበርሃ የመጣ ፈቃደ እግዚአብሔር ያለበት ማንም ሰው መስጠት ብቻ አይደለም
እመኑኝ ይህ የኢትዮጰያ ትንሳኤ የማብሰሪያ ዋዜማ የሆነ የእኛንም ሕይወት የሚቀይር ከእግዚአብሔር መልስ
የምናገኝበት የማይደገም ዕድል ነው የፈለገ ሳይሆን የተፈቀደለት እርሱ ከእዚህ በረከት ይቀበላል እርሱ ይፈቅድልን
በሕይወታችሁ ሰማታችሁት የማታውቁት ገዳማት ናቸው ገዳማቱ በዳውንት አውራጃ የሚገኙ ሲሆን በእግር ከ 3
በነብር ፤በዘንዶ የሚጠበቁ በደመና የተከበቡ ቅዱሳን መላዕክት እንደ ምድር አሸዋ እንደ ሰማይ ከዋክብት በዝተው
የሚታዩበት መካነ ቅዱሳን ናቸው አንዳንዶቹ ለማመን የሚከብድ አስደናቂ ተአምራት የተፈፀመባቸው እስከ አሁን
ሁሉም ጥንታዊያ ገዳማት ናቸው ብዛታቸው ደግሞ 87 ገዳማት ናቸው ብዙ ቅዱሳን ተሰውረውበታል ስጋ ለበስ
የሆኑ ቁጥራቸው ከመላዕክት የተደመሩ በአንበሳ ላይ የተቀመጡ ደመናን ጠቅሰው የተሳፈሩ ባህር ከፍለው የተሻገሩ
የሁሉንም ገዳሞች ታሪክ ለመተረክ ጊዜ አይበቃም እንጂ ባወራው ብፅፈው እጅን በአፍ የሚያስጭን አግርሞት
የሚጭር አጀይብ የሚያሰኝ ድንቅ አስገራሚ ነገር አሳያችሁ ነበር ሁሉን እንዳንተርክ ጊዜ ያስጥርብናል እንዳለ
ቅዱስ ጳውሎስ።
በእነዚህ ገዳሞች ኢትዮጰያን አይደለም ዓለምን የሚያስምር የፀሎት አይል ያላቸው መነኮሳት ይበዙበታል ዳዋ
ጥሰው አመድ ነስንሰው ዲንጋይ ተተርሰው ግርማ ሌሊቱን ድምፀ አራዊቱን ታግሰው ለእኛ ለልጆቻቸው በዋሻ
ሆዳቸው ከጀርባቸው ተጣብቆ አጥንታቸው አንድ ሁለት ተብሎ ተቆጥሮ ጭብጥ ቆሎ ቆርጥመው የቆሸሸ
የደፈረሰ ውሃ ተጎንጭተው የሚለብስቱ አጥተው ድሪቶ ደርበው አመድ ላይ ተከባለው ለራሳቸው ሳይሆን
ለሕዝባቸው ይፀልያሉ።
የከተማው መነኩሴ ጃቦ በጨበጠበት ቦርጭ ባወጣበት ካባ በደረበበት ላይ ደርበን ደራርበን እንሰጣለን ቤት መኪና
አላቸው ድግስ ደግሰን ያማረ የጣመ እናበላቸዋለን ግን እንደ በርሃ እንዳሉት መነኮሳት ለእኛ አይፀልዩልንም
አያነቡም አያለቅሱልንም ።
ያለምንም ክፍያ ርሀብ እየፈጃቸው የፀሐይ ሐሩር እያቃጠላቸው ብርዱ እየወጋቸው ምንም ያላደረግንላቸውን
ሰጠናቸው ? ምንም።
ዛሬ ግን ፊት ለፊታችን ቆመው ይለምኑናል በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ሕዝቡ በጦርነት በርሃብ ተቀጥቶ የሚበላው
ክረምት በመጣ ቁጥር የደም ግብር የለመደው ዲያብሎስ ዛሬም ሕዝቡን በችግርና በስጋት እንዲኖር አድርጎታል
በርካታ ገዳማት ወድመዋል መነኮሳት ተገለዋል ገዳማት ተፈተዋል የምንሰማ የምናየው ሁሉ ጨርቅ አስጥሎ
ያሳብዳል።
በእዚህ የተነሳ በሰሜን ወሎ በዳውንት አውራጃ የሚገኙ እንኳን ለመዘጋት አይደለም አንድ ቀንም ቢሆን ስብሀተ
1ኛ ጧፍ
2ኛ እጣን
3ኛ ዘቢብ
4ኛ ሻማ ብቻ ነው የሚፈልጉት።
እኛ ለጉባዬ ማድመቂያ ለቀረፃ ፤ለለቅሶ ፤እንዲው ዝም ብለን የምናበራውን ጧፍ የገጠሪቱ ገዳማት አጥተውት
ተቸግረው ገዳማቸው እንዲዘጋ ሆኗል እኛ መጫወቻ ያደረግነው ጧፍ በርሃ ያለት ገዳማት ግን የወርቅ ያህል
ተወዶባቸው ተቸግረዋል።
በከተማ ያሉት አቢያተ ክርስቲያናት በሰለት የሚገቡት ጧፍ እጣን ዘቢብ ሻማው መልሰው በጫረታ ለነጋዴ
ከሚሸጡት ምን አለ ቀንሰው ለገጠር አቢያተ ክርስቲያናት ቢልኩ ብዬ ተመኘው እኛም አንለምንም ነበር ሆድ
እግዚአብሔር ሰው አለው እንደ አገልጋዮቹ አፊኒና ፊናስ ያሉ ምናምቴ መቅደሱ ውስጥ ቢኖሩም እንደ ሳሙኤል
ዘንድ ከታሰርንበት እስራት እርሱ ይፈታን ዘንድ ከሰማይ አምላክ የመጣችሁን ትዕዛዝ እንፈፅም ።
ማንም ኦርቶዶክስ የሆነ አማኝ ይህን በረከት እንዳያልፈው ስል በትህትና እጠይቃለሁ እግዚአብሔር በገንዘብ ላይ
የሾማችሁ ሳሰስቱ ስጡት በተረፈ የአቅማችሁን ያህል መርዳት በምትችሉት ሁሉ እርዱ እርሱ ዋጋችሁን
ይሰጣችዋልና።
87 ገዳማት ተዘግተዋል እነዚህ ገዳማት የወር አይደለም የዓመት የሚያስፈልጋቸው እጣን፣ ጧፍ ፤ዘቢብ ፤ሻማ
የማሰባሰብ ዘመቻው ተጀምሯል በመላው ዓለም ያሉት ሁሉ ይሳተፉ ዘንድ ለሁላችሁ ዕድሉን አመቻችተናል
2 ኛ ፍሬ ፦ 09 91 45 66 77
3 ኛ ፦ ሲሳይ በቀለ ፦ 09 11 38 09 46
4 ኛ ፦ ተስፉ ፦ 09 62 19 51 62
5 ኛ ፦ ዳዊት ፦ 09 32 10 38 51 ናቸው ።
09 00 56 66 01 ሀና እንዲሁም 09 14 46 43 01 ገብሩ ።
በተመቾት በአቅራቢያ ስለ ቅዱሳኑ ለገዳማቱ ስትሉ የሚያስፈልጉትን ገዝተው አሳስረው ከስመ ክርስት ጋር በሱቁ
ይኑሩልን።
በአካውንት በገንዘብ መስጠት እንፈልጋለን ካላችሁ የተቋቋመው ኮሚቴ ታማኝ ቅን ልጆች እንኳን
የእግዚአብሔርን ሊነኩ ራሳቸው እንኳን በበጎ ስራ የሚሳተፉ ብርቄ እህቶቻችን አካውንት ከፍተዋል።
በፈለጉት መንገድ መጠቀም ይችላሉ በጣም ፈጣን የበረከት ስራ ነው ገዳማዊያኑ አዲስ አበባ ናቸው በፍጥነት
ስጡንና ይዘን እንሂድ ብለዋል ክረምት ነው በዛ ላይ የማይቀር ጦርነት አለና ቀድመን ከዋሻችን ብለዋል ፍጠኑ።
ጥብቅ ማሳሰቢያ ፦ ማንኛውም ሰው በፈለገው መንገድ ከረዳ በኃላ ስመ ክርስትናውን በብጣሽ ቢፅፍ አንቀበልም
2 ኛ በባንክ የምታስገቡ በቴሌ ግራም ከነ ሙሉ ቤተሰባችሁ ስመ ክርስትና ላኩልን በላይ በተጠቀው ስልክ ግዴታ
አክሊሉ ተፈሪ 09 13 70 49 68
ኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ የሆነ ባለማዕተብ ታዋቂ ፔጆች የማህበራዊ አንቂዎች በሙሉ ለሁሉ ታደርሱ ዘንድ በቅዱሳኑ
መነኮሳቱ ስም እንለምናቸዋለን ።