You are on page 1of 265

ለ ፡- ግንቦት 27 ቀን 2015 ዓ.

ም በዓል አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ

ከ ፡- መጠጥ ዝግጅት ኮሚቴ ሰብሳቢ

ቀን ፡- ግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የመጠጥ በጀት ጥያቄን ይመለከታል ፤

ድርጅታችን ላለፉት ረጅም አመታት ግንቦት 27 ቀን አመታዊ የሰራተኛ በአል በማድረግ በደማቅ ስነ-ስርዓት
ሲያከበር ቆይ~ል፡፡ዘንድሮም ይህንን በአል በ 27/09/2015 ዓ.ም ለ 32 ኛ ጊዜ በደማቅ ስነ- ስርአት ለማክበር
በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡በመሆኑም ለመጠጥ ግዢ የሚሆን በጀት ብር 182,733.00 በተጨማሪም
15000.00 ብር ለልዩ ልዩ ወጪ በድምሩ 197,733 (አንድ መቶ ዘጠና ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ሰላሳ ሶስት ሺህ
ብር) እንዲፈቀድልን በትህትና እየጠየቅን ዝርዝሩን እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡

ተ.ቁ የመጠጥ አይነት መስፈርት ብዛት የ 2011 ዓ.ም ለ 2014 አ.ም ለ 2014 አ.ም
የአንዱ ዋጋ በብር የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
በብር በብር

1 በደሌ ቢራ በሳጥን 100 295.00 665.00 66,500.00


2 ኩል ውሀ ባለጋዝ በሳጥን 25 90.00 165.00 4,125.00
3 ለስላሳ በሳጥን 40 147.00 300.00 12,000.00
4 ኩል ውሀ የፕላስቲክ በፓክ 54 55.00 92.00 4968.00
6 ውስኪ ብላክ ሌብል በጠርሙስ 16 1400.00 2900.00 46400.00
7 አካሽያ ወይን በጠርሙስ 40 230.00 370.00 14,800.00
9 በረዶ በኪሎ 40 6.00 8.00 320.00

ልዩ ልዩ ወጪ 15000.00 182,733.00

አጠቃላይ ድምር 15,000.00 + 197,733.00


182,733,00
=197,733.00

ከሰላምታ ጋር
ለ ፡ - ግንቦት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በዓል አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ

ከ ፡- መጠጥ ዝግጅት ኮሚቴ ሰብሳቢ

ቀን ፡- ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የመጠጥ በጀት ጥያቄን ይመለከታል ፤

ድርጅታችን ላለፉት ረጅም አመታት ግንቦት 27 ቀን አመታዊ የሰራተኛ በዓል በማድረግ በደማቅ ስነ-ስርዓት
ሲያከበር ቆይ~ል፡፡ዘንድሮም ይህንን በአል በ 27/09/2015 ዓ.ም ለ 32 ኛ ጊዜ በደማቅ ስነ- ስርአት ለማክበር
በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡በመሆኑም ለመጠጥ ግዢ የሚሆን በጀት ብር 260.6560.00 (ሁለት መቶ ስልሳ ሺህ
ስድስት መቶ ሀምሳ ስድስት ብር ) አስር ፐርሰንት የልዩ ልዩ መጠባበቂያን ጨምሮ እንዲፈቀድልን በትህትና
እየጠየቅን ዝርዝሩን አያይዘን አቅርበናል፡፡

ተ.ቁ የመጠጥ አይነት መስፈርት ብዛት የ 2014 ዓ.ም ለ 2015 ዓ.ም ለ 2015 ዓ.ም
የአንዱ ዋጋ የአንዱ ዋጋ በብር ጠቅላላ ዋጋ በብር
በብር
1 በደሌ ቢራ በሳጥን 120 665.00 865.00 103.800.00
2 ስንቅ ማልት በሳጥን 8 550.00 650.00 5.200.00
3 ኩል ውሀ ባለጋዝ በሳጥን 30 165.00 250.00 7.500.00
4 ለስላሳ በሳጥን 30 300.00 390.00 11.700.00
5 ኩል ውሀ የፕላስቲክ በፓክ 60 92.00 110.00 6.600.00
6 ውስኪ ብላክ ሌብል በጠርሙስ 16 2900.00 4.150.00 66.400.00
7 ግሊንፊዲች ውስኪ በጠርሙስ 1 ---------- 12.280.00 12.280.00
8 አካሽያ ወይን በጠርሙስ 50 370.00 460.00 23.000.00
9 በረዶ በኪሎ 40 8.00 12.00 480.00
ልዩ ልዩ ወጪ 23.696.00 236.960.00
መጠባበቂያ ጠቅላላ ድምር 260.656.00
236.960.00*10/100=23.690.00

ከሰላምታ ጋር

ለ ፡ - ግንቦት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በዓል አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ


ከ ፡- መጠጥ ዝግጅት ኮሚቴ ሰብሳቢ

ቀን ፡- ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የመጠጥ በጀት ጥያቄን ይመለከታል ፤

ድርጅታችን ላለፉት ረጅም አመታት ግንቦት 27 ቀን አመታዊ የሰራተኛ በዓል በማድረግ በደማቅ ስነ-ስርዓት
ሲያከበር ቆይ~ል፡፡ዘንድሮም ይህንን በአል በ 27/09/2015 ዓ.ም ለ 32 ኛ ጊዜ በደማቅ ስነ- ስርአት ለማክበር
በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡በመሆኑም ለመጠጥ ግዢ የሚሆን በጀት ብር 260.6560.00 (ሁለት መቶ ስልሳ ሺህ
ስድስት መቶ ሀምሳ ስድስት ብር ) አስር ፐርሰንት የልዩ ልዩ መጠባበቂያን ጨምሮ እንዲፈቀድልን በትህትና
እየጠየቅን ዝርዝሩን አያይዘን አቅርበናል፡፡

ተ.ቁ የመጠጥ አይነት መስፈርት ብዛት የ 2014 ዓ.ም ለ 2015 ዓ.ም ለ 2015 ዓ.ም
የአንዱ ዋጋ የአንዱ ዋጋ በብር ጠቅላላ ዋጋ በብር
በብር
1 በደሌ ቢራ በሳጥን 120 665.00 865.00 103.800.00
2 ስንቅ ማልት በሳጥን 8 550.00 650.00 5.200.00
3 ኩል ውሀ ባለጋዝ በሳጥን 30 165.00 250.00 7.500.00
4 ለስላሳ በሳጥን 30 300.00 390.00 11.700.00
5 ኩል ውሀ የፕላስቲክ በፓክ 60 92.00 110.00 6.600.00
6 ውስኪ ብላክ ሌብል በጠርሙስ 16 2900.00 4.150.00 66.400.00
7 ግሊንፊዲች ውስኪ በጠርሙስ 1 ---------- 12.280.00 12.280.00
8 አካሽያ ወይን በጠርሙስ 50 370.00 460.00 23.000.00
9 በረዶ በኪሎ 40 8.00 12.00 480.00
10 ፈርኔት 6000.00
ልዩ ልዩ ወጪ 23.696.00 236.960.00
መጠባበቂያ ጠቅላላ ድምር 260.656.00
236.960.00*10/100=23.690.00 +6000.00

ከሰላምታ ጋር
የመንገድ ፈንድ የክፍያ መጠን
በሰው ብር

ከ 1-5 ሰው 125.00
ከ 6-12 ሰው 150.00
ከ 13-29 ሰው 200.00
ከ 30-44 ሰው 250.00
ከ 44 ሰው በላይ 800.00

በኩንታል

-- 300.00
ከ 16-35 ኩንታል 550.00
ከ 36-70 ኩንታል 1000.00
ከ 71-120 ኩንታል 1500.00
ከ 121-180 ኩንታል 2000.00
ከ 180 ኩንታል በላይ 2500.00

በሊትር

ከ 1-10000 ሊትር 750.00


ከ 10001-13000 ሊትር 1250.00
ከ 13001-14000 ሊትር 1500.00
ከ 14000 ሊትር በላይ 2000.00

ሞተር ሳይክል

ሞተር 50.00
ልዩ ተንቀሳቃሽ 300.00






 903 ጠ

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Effective
Title INTER OFFICE MEMO Date:
Revision 01 Jan,23,2018

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ መጋቢት 10 ቀን 2010 አ.ም
አባሪ ፡- 5 ገጽ የክፍያ ሰነዶች
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/79492 ተሽከርካሪን ይመለከታል፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥር 3/79492 ተሽከርካሪ በ 28/04/2010
አ.ም በቂርቆስ ክፍለ ከተማ መስቀል ፍላወር አካባቢ የሲአይፒ ስራ የቆዩ
ሰራተኞችን በማድረስ ላይ እያለ ከ ሰሌዳ ቁጥር 2/A24587 ከሆነ ተሽከርካሪ ጋር
መጋጨቱ እና በዚህም በሰሌዳ ቁጥር 2/A24587 ተሽከርካሪ ላይ ጉዳት መድረሱ እና
የጉዳቱም የጥገና ግምት/116705.06/አንድ መቶ አስራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ
አምስት ብር ከዜሮ ስድስት ሳንቲም ሲሆን ፡ይህ ደግሞ ኒያላ ኢንሹራንስ
ከሚሸፍነው በላይ በመሆኑ ከዚህ የጥገና ዋጋ ውስጥ በኢንሹራንስ ድርጅቱ አንድ
መቶ ሺህ /100000/ብር የተሸፈነ ሲሆን ቀሪው ብር አስራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ
አምስት ብር ከ ዜሮ ስድስት ሳንቲም /16705.06/ በደርጅቱ እንዲሸፈን
ከኢንሹራንስ ኩባንያው ጋር በተደረሰ ስምምነት መሰረት ክፍያው ለተሸከርካሪው
ባለንብረት ለሆኑት ለአቶ ሙሀባ ከማል የተፈጸመ በመሆኑ ወጪው ባቀረብኩት
ሰነድ መሰረት እንዲወራረድልኝ በጥህትና እጠይቃለሁ፡

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ታህሳስ 16 ቀን 2011 አ.ም
አባሪ ፡- 1(አንድ) ኦሪጅናል የቀበሌ የግምት ሰነድ
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁ 3/70965 ተሽከርካሪን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነውና የሰሌዳ ቁጥሩ 3/70965 ተሽከርካሪ የድርጅቱን
ምርት ወደ ቡታጅራ አድርሶ በመመለስ ላይ እያለ በ 25/03/2011 ዓ.ም በሰበታ
ከተማ ዳለቲ ወረዳ አካባቢ ባጋጠመው አደጋ ከአንድ አይሱዙ የሰሌዳ ቁጥሩ 3/13013
ከሆነ ተሸከርካሪ ጋር በመጋጨት መስመር ስቶ ወጥቶ የአንድ ግለሰብ አጥር ፤
የመብራት ፖል ፤ እንዲሁም ባለቤትነቱ የአቶ አክመል ሰንገሮ የሆነ ኪዮስክ
ገጭ~ል፡፡በመሆኑም ይህ ኪዮስክ በባለቤቱ በአቶ አክመል ሰንገሮ 91000(ዘጠና አንድ
ሺህ) ብር የተገመተ ቢሆንም በተደረገ ክርክር በቀበሌ እንዲገመት በሰበታ ወረዳ
ፖሊስ ጣቢያ በተወሰነው መሰረት የቀበሌ 06 ዳለቲ ፅ/ቤት በኮሚቴ ብር (አስራ
አራት ሺህ ) 14000 ብር ግምት ተወስኖለታል ፡፡የኪዮስኩ ባለንብረትም ይህንኑ
ክፍያ እንዲከፈላቸው እየጠየቁ በመሆኑ ክፍያው በቀረበው ሰነድ መሰረት
እንዲፈጸምላቸው እየጠየቅኩ፡ ይህ ክፍያ ከኢንሹራንስ ኩባንያው ጋር በመነጋገር
የሚተካ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ታህሳስ 22 ቀን 2011 አ.ም

ጉዳዩ ፡ - የምሽት የፒካፕ መስመርን ይመለከታል ፤


ድርጅታችን በምሽቱ የስራ ጊዜ ለሰራተኞች ከስራ ወደ ቤታቸው ለማድረስ የሰርቪስ መስመር
በሌለበት ወይም ሰርቪስ በማይሄድበት አቅጣጫ ለሚሄዱ ሰራተኞች የፒካፕ አገልግሎት
እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡ሆኖም ግን ከሰርቪስ መስመር ውጪ ሆነው ፈረቃቸው ቢስተካከል
ሰርቪስ መጠቀም የሚችሉ ከሆነ ካለው የፒካፕ እጥረት አንጻርም ይሁን ካላስፈላጊ ጉዞ
ተሽከርካሪውን ከመታደጉም ባሻገር የነዳጅ ብክነትን እንዲሁም በተሸከርካሪ እጥረት
የሰራተኞችን እንግልት የሚቀንስ ይሆናል ፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱት ሰራተኞች የመኖሪያ አድረሻ ከሰርቪስ መስመር ተቃራኒ
በመሆኑና ሰራተኞቹም በሙያ የስራ መደብ ላይ ያሉ ባለመሆኑ ፈረቃቸው ቢቀየር ለአሰራር
አመቺ ከመሆኑም በላይ ከላይ ለመግለጽ እንደሞከርኩት የሌሎች ሰራተኞችን እንግልት በእጅጉ
የሚቀንስ ይሆናል፡፡

1. አቶ ቶሎሳ ድሪባ /ቢጫ ፈረቃ/ ዮሴፍ ቤ/ክርስትያን ጀርባ ዞሮ የሚወርድ


እዚያው ቦታ ላይ በአረንጓዴ ፈረቃ ብዙነሽ ባዬ የምትባል ሰራተኛ ትሄዳለች ፡፡
በመሆኑም አቶ ቶሎሳ ድሪባ ወደ አረንጓዴ ፈረቃ ቢቀየሩ በአንድ መስመር ላይ
በሁለቱም ፈረቃ የሚኬደውን ጉዞ ወደ አንድ ጊዜ ዝቅ እንዲል ያደርገዋል፡፡
2. አቶ መሀመድ ነስሮ /አረንጓዴ ፈረቃ/ ላፍቶ ድልድይ አካባቢ የሚወርዱ

በቢጫ ፈረቃ ግን ሰርቪስ በመስመራቸው የሚሄድ በመሆኑ አቶ መሀመድ ነስሮ ወደ ቢጫ


ፈረቃ ቢቀየሩ ፤

3. ወ/ሮ ሙሉ ጸጋ ፡/አረንጓዴ ፈረቃ/ ሰሚት ኮንዶሚኒየም ፡- በቢጫ ፈረቃ ለሁለት


ሰራተኞች ሰርቪስ ስለሚሄድ ወደ ቢጫ ፈረቃ ቢቀየሩ ፤

ከወጪም ይሁን ከአሰራር አንፃር እጅግ የተሻለ በመሆኑ ከምርት መምሪያ ጋር በመነጋገር
ውሳኔ እንዲሰጠው በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ጥር 08 ቀን 2011 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- አዲስ የተጀመረውን የምርት ክፍል የስራ መግቢያና መውጫ ሰአትን
ይመለከታል፤
እንደሚታወቀው የድርጅታችን የስራ መግቢያና መውጫ ሰአት ለረጅም ጊዜ በ 16 ሰአት
ማለትም የጠዋት መግቢያ 1፡00 - መውጫ 9፡00 ሰአት እንዲሁም የማታ መግቢያ 9፡00-
መውጫ ምሽት 5፡00 ሰአት መሆኑ ያታወቃል ፡፡ ይህ አካሄድ ጠቃሚ ጎኖች የነበሩት
ቢሆንም አሁን ካለው የገበያ ፍላጎትና የሰራተኞች በመግቢያና በመውጫ ሰአት ላይ
ከሚታየው የደህንነት ስጋት አንጻር ብዙ ቅሬታ የሚታይበት ነበር ፡፡

በመሆኑም አሁን የተደረገው የሰአት ማሻሻያ በተለይ በትራንስፖርት አሰጣጥ ላይ የራሱ


የሆነ አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡ የዚህ የሰአት ማስተካከያ ይዞ የመጣውን ጥቅም
እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

1. የወሸር ፤ ላይን አፕ ፤ ሲአይፒ ፤ ስራን በተመለከተ


1.1 እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ተግባራት የሚከናወኑት በምሽት ፈረቃ ወይም በሌሊት
ስለነበረ የትራንስፖርት አሰጣጡን እጅግ አድካሚና ወጪ የበዛበት እንዲሆን ያደረገ
አሰራር ነበር ፡፡አንድ ሰራተኛ ለማምጣት ወይም ለማድረስ ሲባል የሚደረገውን
የረጅም ርቀት ጉዞ የሚያሥቀር ከመሆኑም ባሻገር በሰርቪስ አሽከርካሪዎች
በተደጋጋሚ ሲቀርብ የነበረውን የሌሊት የስራ ጫና ጥያቄ ሙሉ ለሙሉ
የሚመልስ ነው፡፡
1.2 የተሽከርካሪዎችን ደህንነት የሚያስጠብቅ ነው ፡፡ ይህ ማለት በቀድሞው አሰራር
ተሽከርካሪዎች በሌሊት በሚያደርጉት እንቅስቃሴ የግንባር መስታወት በድንጋይ
እየተወረወረ መሰበር ፤ የተሽከርካሪዎች ግጭትና የተለያዩ ችግሮች በሌሊቱ ጉዞ
በአብዛኛው የሚያጋጥሙ በመሆናቸው ይህንን ችግር የሚፈታ ነው፡፡
2. ትርፍ ሰአትን በተመለከተ
2.1 በቀድሞ አሰራር ከምሽቱ 1፡00 ሰአት በኋላ አምሽተው ወደ ቤታቸው ለሚሄዱ
ሰራተኞች ድርጅቱ ሰርቪስ (ፒካፕ) እንደሚያመቻች ይታወቃል ፡፡ ለዚህ ደግሞ
በየቀኑ አራት አራት የፒካፕ ሹፌሮች ከቀኑ 10፡30 ሰአት ጀምሮ እስከ ሌሊት 6፡00
ሰአት ድረስ ትርፍ ሰአት ተጠይቆላቸው ስራውን ይሰሩ እንደነበር ይታወቃል፡፡በአሁኑ
አሰራር ደግሞ ስራው በሰርቪስ አሽከርካሪዎች የሚከወንበት ሁኔታ በመፈጠሩ ከላይ
የተጠቀሰውን ትርፍ ሰአት የሚያስቀር ይሆናል፡፡
3. ከ ነዳጅ አንጻር
3.1 ሲአይፒ ወሸር ላይናፕ የመሳሰሉ ስራዎችን ለመከወን ከርቀት ሰራተኞችን
ማምጣቱ ቀርቶ በስራ ላይ ያሉ ሰራተኞች ጨርሰው መውጣታቸው
ያለአግብብ ሲባክን የነበረውን ነዳጅ በከፍተኛ ሁኔታ የሚቀንስ ይሆናል፡፡
4. ከተሽከርካሪ እጥረት አንጻር
ለምሽት ስራ በየቀኑ አራት አነስተኛና መለስተኛ ተሽከርካሪዎች እንደሚያስፈልጉ
ይታወቃል፡፡እነዚህም ከመጫን አቅም ጀምሮ ብቃታቸው ደካማ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በነዚህ
ተሽከርካሪዎች ደግሞ አገልግሎት ሲሰጥ በሰራተኛው ላይ ከፍተኛ ቅሬታ ሲያስነሳ ነበረ ፡፡
የሰራተኞች መጉላላት በሰፊው ይስተዋላል ፡፡ በአሁኑ ወይም በአዲሱ አሰራር ግን በሰርቪስ
ተሽከርካሪዎች ጭምር ስለሚታገዝ ያለውን የተሽከርካሪ እጥረት ረገብ የሚያደርግ
ይሆናል፡፡

ከላይ ለመግለጽ እንደሞከርኩት ባጠቃላይ አዲሱ የፈረቃ ማስተካከያ በትራንስፖርት


አሰጣጥ ላይ በጣም ጥሩ የሚባል አስተዋጽዎ የሚያደርግና ለድርጅቱም ይሁን ለሰራተኛው
የሚሰጠው ጥቅም የጎላ ነው እላለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ጥር 14 ቀን 2011 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- ምላሽ መስጠትን ይመለከታል፤

አዲስ የተጀመረውን የምርት ክፍል የ 20 ሰአት ስራን በተመለከተ ጥር 09 ቀን 2011


ዓ.ም ከመምሪያችን ለኦፕሬሽን ስ/አስኪያጅ በተፃፈ ደብዳቤ ከትራንስፖርት አንጻር
የሚያስገኘውን ጥቅም ማቅረባችን ይታወሳል ፡፡

ሆኖም ግን የቀረበው ጽሁፍ በቁጥር የተገለጸ ባለመሆኑ በቁጥር ደረጃ እንዲገለጽ


በኦፕሬሽን ስ/አስኪያጅ ተጠይቋል ፡፡በመሆኑም ጉዳዩን በተመለከተ ከዚህ
እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

 ትርፍ ሰአትን በተመለከተ

እንደሚታወቀው የምሽት ስራን በተመለከተ ሰራተኞች ከ 10፡30 ሰአት የስ/አስኪያጅ


ጸሀፊን ወደ ቤት ከማድረስ ጀምሮ እስከ ሌሊት 6፡00 ሰአት የአምስት(5፡00 ሰአት)
ወጪ ሰራተኞችን ወደ ቤታቸው አድርሰው እስኪመለሱ ላለው ጊዜ በየቀኑ ለአራት
አነስተኛና መለስተኛ ተሽከርካሪ ሹፌሮች ከሰኞ እስከ አርብ ትርፍ ሰአት
ይጠየቃል፡፡ ይህ ማለት ፡-

ከቀኑ 10፡30 - ሌሊት 6፡00 ለአንድ ሰራተኛ በየሁለት ቀኑ 7፡30 ሰአት ትርፍ ይኖረዋል
ማለት ነው፡፡ አራት ሰራተኛ * 7፡30 =29.20 ሰአት ድርጅቱ ለአራት ሰራተኞች በየቀኑ
ትርፍ ሰአት ይከፍላል ማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ በደመወዝ ሲባዛ

ቅዳሜ ከቀኑ 6፡00 ሰአት ጀምሮ እስከ ሌሊት 6፡00 ሰአት ትርፍ ሰአት የሚጠየቅ ሲሆን
ይህም ማለት በየሳምንቱ ቅዳሜ ለ እያንዳንዱ ሹፌር የ 12 ሰአት ትርፍ ሰአት ይከፈላል፡፡

ባጠቃላይ በሳምንት ውስጥ አንድ ሹፌር ለሶስት (3) ቀን ትርፍ ሰአት የመስራት እድል
ሲኖረው

ሰኞ ፤ ሮብ ፤ አርብ በሌላኛው ሳምንት ደግሞ ማክሰኞ ፤ ሀሙስ ፤ ቅዳሜ በዙር የሚደርስ


ይሆናል፡፡

ይህ ወደ ሂሳብ ሲቀየር ፡- ሰኞ ፤ ሮብ ፤ አርብ አንድ ሹፌር በሚሰራበት ጊዜ

7፡30 ሰአት * 1.25 = 9.125 ይሆናል ፡፡

ቅዳሜ ከቀኑ
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ የካቲት 12 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/77189 ተሽ ከርካሪን ይመለከታል፤

የድርጅታችን ንብረት የሆነውና በአቶ ሙሉጌታ ወርቁ እጅ የሚገኘው ትራከር


የሰሌዳ ቁጥር
3/77189 ተሽከርካሪ በስተግራ በጎን በኩል ያለው የፍሬቻ መብራት አቶ ሳሙኤል
ታደሰ
በሚያሽከረክሩት ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3/04894 ወደ ኋላ በመሄድ ላይ እያሉ
የገጩ መሆኑን
አሽከርካሪው አቶ ሙሉጌታ ወርቁ በቃል ያመለከቱ መሆኑን እየገለፅኩ ይህንን
ማስታወሻ ለውሳኔ
አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc.
NSP/FR/277
No:

Plan
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Effective
Revision 01 Title INTER OFFICE MEMO Date: feb,10,2018

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡- ህዳር 29 ቀን 2011
ጉዳዩ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/65354 ተሽከርካሪን ይመለከታል፤
የድርጅታች ንብረት የሆነውና በገርጂ የገበያ ማስፋፊያ ማእከል እያገለገለ
የሚገኘው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/65354 ተሽከርካሪ በቡታጅራ አካባቢ በ 30/11/2018
በደረሰበት የግጭት አደጋ የፊት የግንባር መስታወት ስለተሰበረ እንዲሁም ከፊት
ለፊት ራድያተር የተገጨ በመሆኑና ውሀ ስለሚያፈስ ተነድቶ መምጣት ባለመቻሉ
በኢንሹራንስ በኩል በክሬን ተጎትቶ እንዲመጣ የተወሰነ በመሆኑ ተሽከርካሪው
ከቦታው ሳይነሳ ለቆየባቸው ቀናቶች የጥበቃ ክፍያ በቀን 500/አምስት መቶ ብር/
ባጠቃላይ የ 3/ሶስት/ ቀን ክፍያ ብር አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር/1500 ብር/ በአቶ
ነብዩ አያሌው በኩል የተከፈለ በመሆኑ ወጪው በቀረበው ሰነድ መሰረት ተመላሽ
እንዲደረግላቸው እየጠየኩ ይህም የኢንሹራንስ ሂደቱ እንዳለቀ በኢንሹራንስ
የሚወራረድ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/277
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Effective
Title INTER OFFICE MEMO Date:
Revision 01 feb,10,2018

ለ ፡ ግዥና ክምችት መምሪያ 95679


ከ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ጉዳዩ ፡- የሰርቪስ ትእዛዝ እንዲከፈትና ክፍያ እንዲፈጸም ስለመጠየቅ ፤
የሰሌዳ ቁጥር 3/-------------------የሆነው የድርጅታችን ተሽከርካሪ
--------------------------ስራ
ስለተከናወነለት በቀረበው ደረሰኝ /ሰነድ መሰረት ወጪው እንዲከፈል / እንዲተካ/
የግዥ መጠየቂያ

ለፋይና ቀን ----------------------

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Revision 01 Date: Mar. 1,
2015
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር

ቀን ፡ ህዳር 03 ቀን 2011 አ.ም

ጉዳዩ ፡- የውይይት ሪፖርት ማቅረብን ይመለከታል ፤

በድርጅታችን የ 2010 ዓ.ም ትርፍና ኪሳራ እንዲሁም በቀጣይ የተሻለ ስራን ሰርቶ የበለጠ ትርፍ
ስለሚገኝበት ሁኔታ በ 28/02/2011 ዓ.ም ውይይት ማድረጋችን ይታወሳል፡፡ ይህንንም መሰረት
በማድረግ እኔም ካሉን የአነስተኛና መለስተኛ ሹፌሮች እንዲሁም የሰርቪስ ሹፌሮች ጋር ሰፋ
ያለ ውይይት አድርጌያለሁ፡፡

በዚህ ውይይትም ሰራተኞቹ ለስራውም ይሁን ለአሰራር ይጠቅማል ያሉትን እንዲሁም


ድርጅታችንን ለአላስፈላጊ ወጪ ይዳርጋል ብለው ያመኑበትን ከክፍሉ ስራ ጋር የተያያዙ
የተለያዩ ሀሳቦች ሰንዝረዋል፡፡ በጥቂቱ ለማየት በተለይ ከሰርቪስና ከፒካፕ በምሽቱ የስራ ጊዜ
አጠቃቀም እና በተያያዘ ብዙ ክፍተት ይታያል፡፡ ይህ ክፍተት ደግሞ አላስፈላጊ ወጪን
ያስከትላል፡፡ ለምሳሌ ያህል ፡-

1. የሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻ የሰርቪስ መስመርን የተከተለ አለመሆን


2. በአንድ መስመር ላይ ድግግሞሽ ጉዞ መኖር
3. ለሲአይፒ እና ለወሸር ስራ ሰራተኞችን ከርቀት አካባቢ እንዲገቡ ማድረግ
4. በአሁኑ ወቅት ለተለያዩ ተግባራት የምንጠቀምባቸው ተሽከርካሪዎች በአገልግሎት
ብዛት እያረጁ በመሆኑ በየመንገዱ በመቆምና በብልሽት ምክንያት በድርጅቱ ላይ
የመለዋወጫና የጥገና ወጪ እያስከተሉ ይገኛሉ፡፡

የመፍትሄ ሀሳብ

1. የሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻ ከድርጅቱ በራቀ ቁጥር የሚኖረው ወጪ የሚጨምር


መሆኑ እሙን ነው፡፡ ከቅጥር ጀምሮ ሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻቸው ሰርቪስ
በሚያገኙበት አቅጣጫ መሆን ይኖርበታል፡፡ቤት በሚከራዩበት ወቅትም ቢሆን የሰርቪስ
መስመርን ተከትሎ ቢሆንና ቤት ገዝተውም ይሁን ኮንዶሚኒየም ደርሷቸው ከሆነ
ደግሞ ካሉበት መምሪያ ጋር በመነጋገር ፈረቃ ቀይረው የሰርቪስ አገልግሎት
የሚያገኑበት መንገድ ቢመቻች፤
2. በአንድ መስመር በተለይ ርቀት ያለው መስመር ላይ የ 3፡00 ሰአት ወጪ እንዲሁም 5፡
00 ሰአት ወጪ ሰራተኞች ይኖሩና የ 3፡00 ሰአት ወጪ ሰራተኛን ይዞ የሄደው ተሽከርካሪ
እንደተመለሰ እዚያው ቦታ በድጋሚ ይሄዳል፡፡ለምሳሌ ቱሉዲምቱ;- ካለው የመንገዱ
ርቀት አንፃር ለአንድ ሰራተኛ ሲባል የሚባክነው ነዳጅ ቀላል የሚባል አይደለም ፡፡
3. ለወሸርና ለሲአይፒ ስራ ሰራተኞችን ከቅርብ አካባቢ ማስገባት ቢቻል ፡- ይህ ደግሞ
ከፍተኛ የነዳጅ ብክነትን የሚያስቀር ከመሆኑም ባሻገር በሌሊቱ የሚኖረውን የሹፌሮች
ያለእረፍት ምልልስ የሚቀንስ ይሆናል፡፡ እንደ ምሳሌ ለማየት ቄራ አካባቢ ሰራተኛ እያለ
ከቱሉ ዲምቱ ለሲአይፒ ሰራተኛ እንደሚገባ ይታወቃል፡፡ ይህንን ወጪ ለመቀነስ ቅርብ
አካባቢ ሰራተኛ ባይኖር እንኳን ስልጠና ሰጥቶ በአካባቢው ያሉ ሰራተኞችን ማሰራት
ቢቻል በጣም ወጪ ቆጣቢ አሰራር ይሆናል፡፡
በሰራተኞች የፈረቃ አለመስተካከል የተከሰተ ወጪ ፡- በአሁኑ ወቅት በተለይ ቦሌ
አራብሳ አካባቢ የገቡ ሰራተኞች ወደ አያት የሚሄደውን ሰርቪስ ወደ ቦሌ አራብሳ
እንዲያራዝም እና ፈረቃቸውን ወደ ቢጫ ፈረቃ ቢቀይሩ ለነዚሁ ሰራተኞች ተብሎ
ተጨማሪ የፒካፕ ሹፌር በኦቨርታይም የሚገባውን ከማስቀረቱም በተጨማሪ አሁንም
አላስፈላጊ የነዳጅ ብክነትን የሚያስቀር ይሆናል፡፡
4. አሮጌ ተሽከርካሪዎችን እንደ ሌሎች እህት ኩባንያዎቻችን በጨረታ በማስወገድ
በምትካቸው የተሻለ የመጫን አቅም ያላቸውን ተሽከርካሪዎች በመግዛት ለረጅም ጊዜ
ከመለዋወጫና ከጥገና ወጪ እፎይ ማለት የሚያስችል ከመሆኑም ባሻገር በአሰራርም
ላይ ከፍተኛ አስተዋፅዎ የሚያደርግ ይሆናል፡፡የሚገዙ ተሽከርካሪዎችን በተመለከተ
ደግሞ ወጪን ከመቀነስ አንፃር ከአስመጪ ኩባንያዎች ከመግዛት ይልቅ በከተማችን
ውስጥ ከሚገኙ ህጋዊ የተሽከርካሪ መሸጫ ቢገዙ ከኩባንያው አንድ/1/ተሽከርካሪ
በሚገዛበት ዋጋ ሁለት/2/ተሽከርካሪዎችና ከዚያም በላይ መግዛት የሚቻል በመሆኑ
ቢቻል በዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት ቢሰጠው አዋጭ ይሆናል፡፡

ማጠቃለያ

ከላይ እንደተገለፀው ድርጅቱ በከፍተኛ ወጪ የሚገዛው ነዳጅ ባልተስተካከለ አሰራር ሲባክን


ይስተዋላል ፡፡ የፈረቃ ማስተካከያ ቢደረግና የምሽት የፒካፕ ተጠቃሚ ሰራተኛ ቁጥርን
በተቻለ መጠን መቀነስ ቢቻል ለሰራተኞች የሚከፈለውን ትርፍ ሰአት ከመቀነሱም ባሻገር
በየቀኑ የሚታየውን የነዳጅ አላስፈላጊ ብክነትን በማያወላዳ መልኩ የሚያስቀር ይሆናል የሚል
እምነት በሁላችንም ላይ የተንፀባረቀ በመሆኑ ይህ ሀሳብ ትኩረት እንዲሰጠው እየጠየቅን
ከዚህም ባሻገር ድርጅታችንን ወደ ትርፋማነት ለማሻገር ባለን እውቀትና ሙያ ሁሉ ያላሰለሰ
ጥረት በማድረግ ከድርጅቱ ጎን እንደምንቆም እናረጋግጣለን የሚለው የሁሉም የፒካፕና
የሰርቪስ አሽከርካሪዎች አቋም መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ የካቲት 05 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰራተኞች ሰርቪስ አገልግሎትን ይመለከታል ፤
ጥር 30 ቀን 2010 አ.ም ከሰው ሀይል ማደራጃ መምሪያ በተጻፈ ደብዳቤ በዚሁ
አመት የተደረገውን የሰራተኞች የሰርቪስ ጥናት በተመለከተ ከቀረበው የሰርቪስ
ጥናት ኮሚቴ ሪፖርት በመነሳት ቡድኑ ያቀረበውን ሪፖርት ከተወሰኑት በስተቀር
ተግባራዊ እንዲደረግ የተፈቀደ መሆኑን ገልጾልናል ፡፡በመሆኑም ይህንን ውሳኔ
ባፋጣኝ ተግባራዊ ለማድረግ ፡-
1. አንድ ተጨማሪ ሰርቪስ ፡- በሪፖርቱ ለተጠየቀው አገልግሎት የሚውል መካከለኛ
የሰራተኞች ሰርቪስ የሚያስፈልግ ሲሆን ካሉን ሰርቪሶች ብንጠቀም ተጠባባቂ
ሰርቪስ ስለሚያሳጣን በአማራጭ በወለቴ መጋዘን የቆመው ኮስትር ባስ የሰሌዳ
ቁጥር 3/ 03755 ወደ ግቢ ተመልሶና አስፈላጊው ጥገና ተደርጎለት ለአገልግሎት
ቢውል ፤
2. ተጨማሪ ሹፌር ፡- የሰርቪስ ጥናቱን ተግባራዊ ለማድረግ አንድ
የሰርቪስ ሹፌር ለተፈቀደው ተጨማሪ ሰርቪስ በማስፈለጉ ሹፌር
እንዲመደብ ቢደረግ ፤
3. የሹፌር መኝታ ፡- ካሁን በፊት ላሉን የሰርቪስ ሹፌሮች በሚያድሩት
ሹፌሮች ቁጥር መኝታው የተመቻቸ በመሆኑ ለሚጨመረው ሹፌር
ተጨማሪ መኝታ ስለሚያስፈልግ ይህ ቢመቻች ፤
ከላይ የተጠቀሱት ቅድመ ሁኔታዎች እንዲሟሉልን እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
Title Inter Office Memo Effective
Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ግንቦት 23 ቀን 2010 አ.ም
አባሪ ፡ - ኦሪጅናል የክፍያ ሰነድ አንድ (1) ገፅ
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/60199-17288 ተሽከርካሪን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ ከላይ የተገለፀው ተሽከርካሪ
በ 20/09/2010 አ.ም በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን ቡኢ ወረዳ ከወላይታ
የድርጅቱን ምርት አድርሶ ሲመለስ ተሳቢው 3/17288 በመውደቁ የሁለት (2)
ቀን የጥበቃ ክፍያ ሶስት መቶ ብር (300 ብር) እንዲሁም ጭኖ የነበረው ባዶ
ጠርሙስ በመንገድ ላይ በመሰባበሩ ጠርሙሱን ለማንሳትና ቦታውን
ለማጽዳት ብር አንድ ሺህ (1000 ብር) በጠቅላላው ብር አንድ ሺህ ሶስት
መቶ (1300 ብር) ከራሴ ወጪ ያደረግኩ በመሆኑ ባቀረብኩት ሰነድ መሰረት
ወጪው እንዲተካልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ታህሳስ 25 ቀን 2011 አ.ም
አባሪ ፡- ቼክ 2017F4016371 እና ሰርቪስ ኦርደር
ጉዳዩ ፡ - የቼክ መሰረዝን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/11775 ኒሳን ዩዲ ተሸከርካሪ
በመንገድ ላይ /ሀይሌ ጋርመንት/ አካባቢ ፍሪስዮን ጨርሶ በመቆሙ
በ 24/11/2018 በክሬን ተጎትቶ ወደ መስሪያ ቤት እንዲገባ በተፈቀደው መሰረት
ብር 2000/ሁለት ሺህ/ ወዲያውኑ ሰስፔንስ አውጥቼ የክሬን አገልግሎት
ለሰጡን ሰራተኞች ከፍያለሁ፡፡ለዚህም ደረሰኝና ተያያዥ መረጃዎችን አቅርቤ
ወጪው እንዲወራረድ ስጠይቅ ክፍያው ለፒቲ ካሸር ተመላሽ መሆንና
መወራረድ ሲገባው ክፍያው ቀድሞ ለተከፈላቸው የክሬን አገልግሎት
ሰጪዎች በስህተት ቼክ የተሰራላቸው በመሆኑ ይህ ቼክ ተሰርዞ ወጪው
በቀረበው ደረሰኝና ተያያዥ ሰነዶች መሰረት ያወጣሁት ሰስፔንስ
እንዲወራረድልኝ በትህትና እጠይቃለሁ ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ታህሳስ 08 ቀን 2011 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/03755 ተሽከርካሪ ግጭትን ይመለከታል ፤
ንብረትነቱ የድርጅታችን የሆነውን የሰሌዳ ቁጥሩ 3/03755 ኮስትር የሰራተኞች
ሰርቪስ በ 04/04/2011 ዓ.ም በሊያቪያጆ አካባቢ በቆመበት አቶ ስማቸው
ፋንታ የሰሌዳ ቁጥር 3/17605 ተሽከርካሪን ወደ ኋላ ሲያሽከረክሩ በስተግራ
የፊት ለፊት ጠርዝ ላይ መጠነኛ ጉዳት ያደረሱ መሆኑን በወቅቱ በአካባቢው
የነበሩት ጥበቃ አቶ አስቻለው የተለያዩ መረጃዎችን በመያዝ ያሳወቁ
በመሆኑ እንዲሁም አቶ ስማቸው ፋንታም ሪፖርት ያላደረጉ በመሆኑ
በመምሪያው በኩል አስፈላጊው እርምጃ ቢወሰድ ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ጉዳዩ ፡ - የሰርቪስ ሹፌር እጥረትን ይመለከታል ፤

ድርጅታችን በስራ መግቢያና መውጫ ሰአት ለሰራተኞች የሰርቪስ አገልግሎት


ይሰጣል ፡፡ለዚህም ብቁ የሆኑ ሹፌሮች በመንገድ ትራንስፖርት መስፈርት
መሰረት ተመድበው የሚሰሩ መሆኑ ይታወቃል፡፡ነገር ግን የካቲት 24 ቀን 2010
አ.ም በወጣ ነጋሪት ጋዜጣ ህዝብ(1) መንጃ ፍቃድ ያላቸው አሽከርካሪዎች
የህዝብ ማመላለሻ መቀመጫው ከሀያ በላይ የሆነውን ማሽከርከር
እንደማይችሉ አዲስ መመሪያ አውጥ~ል፡፡ በመሆኑም አቶ ሙሉጌታ ከበደን
ተክተው የሚሰሩት አቶ ተሸለ መንግስቱ የመንጃ ፍቃድ ደረጃቸው ህዝብ ( 1
) በመሆኑ ውሳኔ እንዲሰጥበትና ፤ በተጨማሪም ከአሁን በፊት ለሚከፈተው
አዲስ የሰርቪስ መስመር ሹፌር የጠየቅን ቢሆንም እስከ አሁን
ያልተመደበልን በመሆኑ ፤ አንዲሁም የአመት ፍቃድ በወጡት በአቶ አማረ
አሸናፊ ቦታም ሹፌር ባለመተካቱ ፤ ባሉት ሹፌሮች ላይ ጫና ከማሳደሩም
ባሻገር በአሰራርም ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እያሳደረ ስለሚገኝ ይህንን
ማስታወሻ ለውሳኔ አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ከ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ለ ፡ ፋይናንስ መምሪያ
ቀን ፡ ሚያዝያ 10 ቀን 2010 አ.ም
አባሪ ፡ 12/አስራ ሁለት/ ገጽ ኦሪጅናል ውል
ጉዳዩ ፡- የብድር ውል መግባትን ይመለከታል ፤
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
ድርጅታችን ከአባይ ቴክኒክ እና ንግድ ድርጅት የገዛቸውን ፉቶን
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
ተሸከርካሪዎች በብልሽትም ይሁን ለሰርቪስ ጥገና ስራ ተሽከርካሪዎቹን
ወደ ኩባንያው የምንልክTitle መሆኑ Interይታወቃል
Office Memo ፡፡ ሆኖም ግን ተሽከርካሪዎቹ
Effective
ተጠግነው ካለቁ በኋላ ክፍያው እስኪፈጸም ተሸከርካሪዎቹ ተይዘው Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ስለሚቆዩ በደርጅቱ አሰራር ላይ ተጽእኖ በማሳደሩ ከአባይ ቴክኒክ እና
ንግድ ድርጅት ጋር የዱቤ ውል ስምምነት የፈጸምን በመሆኑ የውሉን
ኦሪጅናል ሰነድ 12 / አስራ ሁለት ገጽ/ ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን የላክን

መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ነሀሴ 03 ቀን 2010 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰርቪስ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል ፤
በድርጅታችን በሰርቪስ አገልግሎት ላይ የተመደቡ ተሽከርካሪዎች በስራ መግቢያና
መውጫ ሰአት ሰራተኞችን ወደ ስራ ማስገባትና ከስራ በኋላም ወደየቤታቸው ማድረስ
የእለት ተእለት ተግባር መሆኑ ይታወቃል ፡፡ ለዚህም ሰራተኞችን በሰአቱ ወደስራ
ማስገባትና ሰአቱንም ጠብቆ ወደ ቤታቸው ማድረስ ለስራውም ይሁን ለሰራተኛው
አዎንታዊ ጠቀሜታው የጎላ ነው ፡፡ ይሁንና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከባድ ተሽከርካሪዎች
በአንድ አቅጣጫ እንዲወጡና እንዲገቡ መመሪያ ተሰጥ~ል ፡፡ መመሪያው ጠቀሜታው
የጎላ ቢሆንም የሰርቪስ ተሽከርካሪዎች የ 9፡00 ሰአት ገቢ ሰራተኞችን ለመሰብሰብ
በሚወጡበት ሰአት ግን የሽያጭ መኪኖች ገብተው በሚያራግፉበትና የመጫኛና
የማራገፊያ ቦታው በአብዛኛው የሚዘጋጋበት ሰአት በመሆኑ ሰርቪሶች በሰአታቸው
ወጥተው ሰራተኞችን ለመሰብሰብ ተቸግረዋል ፡፡ ይህ ደግሞ ሰራተኞችን ለአላስፈላጊ
እንግልት ከመዳረጉም ባሻገር በምርት ስራውም ላይ በሰርቪስ መዘግየት አሉታዊ ተጽእኖ
እያሳደረ መጥ~ል ፡፡ በመሆኑም የሰርቪስ ተሽከርካሪዎች ፈጥነው ለመውጣት በሚመች
አቅጣጫ እንዲወጡ እንዲፈቀድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
አባሪ ፡ - 1(አንድ) ገፅ የተሽከርካሪ ዝርዝር

ጉዳዩ ፡- የ 2010 ዓ.ም ቦሎ ክፍያን ይመለከታል ፤


የድርጅታችን ንብረት ለሆኑ ተሽከርካሪዎች የ 2010 ዓ.ም የደህንነት ምርመራ በተለያዩ
ምክንያቶች ሳይደረግላቸው የቆዩ ተሽከርካሪዎች እንዳሉ ይታወቃል፡፡

ለዚህም ዋነኛ ምክንያቶች ተሽከርካሪዎች በውጪ እና በውስጥ ጋራጅ ለረጅም ጊዜ


ለጥገና መቆየታቸው ፤ ከ 2009 ዓ.ም ከላውዶ በኋላ አዳዲስ ተሽከርካሪዎች
መገዛታቸው ሲሆን ፤ ለከላውዶም ይሁን ለመንገድ ፈንድ ወጪ ሳይጠየቅባቸው
ለሌሎች በተጠየቀ ወጪ የደህንነት ምርመራ እንዲደረግላቸው ሆኗል፡፡የመንገድ
ትራንስፖርትም ባወጣው የውስጥ መመሪያ መሰረት በ 2009 ዓ.ም ቦሎ ከወሰዱበት
አንድ ቀን ካለፈ እና በየአስራ አምስት ቀኑ እየጨመረ የሚሄድ ቅጣት ተገባራዊ
በማድረጉ ቀድሞ ወጪ የተደረገው ብር ሊበቃ አልቻለም ፡፡

በመሆኑም እስከ አሁን በተለያየ ምክንያት የደህንነት ምርመራ ላልተደረገላቸው


ተሽከርካሪዎች የመንገድ ትራንስፖርት የቦሎ ክፍያ የሚሆን በደረሰኝ የሚወራረድ ብር
22654.00(ሀያ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሀምሳ አራት ብር ) በተያያዘው ዝርዝር
መሰረት እንዲፈቀድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ነሀሴ 29 ቀን 2010 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የተሽከርካሪ እጥረትን ይመለከታል ፤
ድርጅታችን ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚጠቀምባቸው አነስተኛና መለስተኛ
ተሽከርካሪዎች ከአገልግሎት ብዛት እያረጁ የመጡ ከመሆኑም ባሻገር ባጠናቀቅነው
የበጀት አመት ከነዚሁ ተሽከርካሪዎች ውስጥ በጨረታ የተሸጡ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በተጨማሪም አንድ ተሽከርካሪ ወደ ሞሀ ዋና መስሪያ ቤት መመደቡ ፤ አንድ
ተሽከርካሪ ደግሞ ለናዝሬት ስ/አስኪያጅ ተመድቦ በምትኩ ያልተተካ በመሆኑ ፡፡
እንዲሁም አንድ ተሽከርካሪ ደግሞ በጨረታ በተሸጠ ተሽከርካሪ ምትክ ለ TDM
በመሰጠቱ ከላይ የተጠቀሰው እጥረት ሊከሰት ችሏል፡፡ ዝርዝሩን እንደሚከተለው
አቀርባለሁ ፡፡

1. የሰ/ቁጥር 3/ 06447 ፡- ለልዩ ልዩ አገልግሎት የምንጠቀምበትና አራት /4/ ሰው


የመያዝ አቅም ያለው በጨረታ የተሸጠ ፡፡
2. የሰ/ቁጥር 3/ 06443 ፡- ለልዩ ልዩ አገልግሎት የምንጠቀምበትና አራት /4/ ሰው
እና አስር ኩንታል የመያዝ አቅም የነበረው በጨረታ የተሸጠ፡፡
3. የሰ/ቁጥር 3/ 06449 ፡- ለልዩ ልዩ አገልግሎት የምንጠቀምበትና አራት /4/ ሰው
የመጫን አቅም ያለው በጨረታ የተሸጠ ፡፡
4. የሰ/ቁጥር 3/ 92984 ፡- ተሽከርካሪ ወደ ሞሀ ዋና መ/ቤት የተመደበ
5. የሰ/ቁጥር 3/ 06445 ፡- ተሽከርካሪ ለናዝሬት ስ/አስኪያጅ የተመደበ
6. የሰ/ቁጥር 3/ 78619 ፡- ለፊልድ እና ለልዩ ልዩ አገልግሎት ስንጠቀምበት የነበረ
አሁን በጨረታ በተሸጠው የሰ/ቁጥር 3/06449 ምትክ ለ TDM የተሰጠ ፡፡
7. የሰ/ቁጥር 3/ 16101 ተሽከርካሪ በመበላሸቱ በምትኩ የሰ/ቁጥር 3/95679
ተሽከርከሪ ለጊ/ማርኬት ማናጀር መተካት

በመሆኑም ከላይ በተጠቀሱት ምትክ ምንም አይነት ተሽከርካሪ ያልተመደበ በመሆኑ


በአሰራር ላይ ከፍተኛ ችግር እየተፈጠረ ይገኛል ፡፡በአሁኑ ወቅት በስራ ላይ የሚገኙት
ተሽከርካሪዎች እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

1. የሰ/ቁጥር 3/ 11805 ፡ - ለግዢ ስራ የተመደበ


2. የሰ/ቁጥር 3/79492 ፡ - ለግዢ ስራ የተመደበ
3. የሰ/ቁጥር 3/76698 ፡ - ለፋይናንስ መምሪያ የተመደበ
4. የሰ/ቁጥር 3/15290 ፡ - ለልዩ ልዩ ትራንስፖርት አገልግሎት/ሲንግል ጋቢና/
5. የሰ/ቁጥር 3/07621 ፡ - ለልዩ ልዩ ትራንስፖርት አገልግሎት/ ደብል ጋቢና/

ከላይ እንደተጠቀሰው በቀኑ የስራ ሰአት ለልዩ ልዩ አገልግሎት የምንጠቀምባቸው


ተሽከርካሪዎች ሁለት/2/ ብቻ በመሆናቸው ከተለያዩ ዲፓርትመንቶች የሚቀርቡ
የተሽከርካሪ ጥያቄዎችን ለመመለስ አስቸጋሪ ሆኗል፡፡ከምንም በላይ ችግሩ በጣም ጎልቶ
እየተንፀባረቀ የሚታየው በምሽት ስራ ላይ ነው ፡፡ የሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻ
እየራቀ እና የሰርቪስ መስመሩም እየተለጠጠ በመምጣቱ ካለው የተሽከርካሪ እጥረት ጋር
ተዳምሮ ሰራተኞችን በወቅቱ ወደ ቤታቸው ለመድረስም ይሁን ለማምጣት ተቸግረናል፡፡
አንድ ሰራተኛን ለወሸር ስራ ለመስገባት በትላልቅ ሰርቪሶች ለመጠቀም ተገደናል፡፡ይህ
ደግሞ ሰርቪሶቹ ከተመደበላቸው ነዳጅ በላይ እንዲጠቀሙ እያደረጋቸው ይገኛል፡፡
የወሸር ስራና የሲአይፒ ስራ የሚሰሩ ሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻቸው ከፋብሪካው
በጣም የራቀና እንደ ፤ ቱሉዲምቱ ፤ የካባዶ ፤ ቦሌአራብሳ ፤ እና ከተለያዩ ቦታዎች
በመሆኑ በትራንስፖርት አቅርቦቱ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እያሳደረ ይገኛል፡፡ ባጠቃላይ ፡ -

 በተሸጡና በገደሉ ተሽከርካሪዎች ምትክ ተሽከርካሪ ቢጨመር


 ወሸርና የሲአይፒ ስራን የሚሰሩ ሰራተኞች ከቅርብ አካባቢ ማድረግ ቢቻል
 በሰው ተክተው የሚሰሩ ሰራተኞች ትርፍ ሰአታቸውን ቀን ሰርተው ከመደበኛ
የስራ ሰአታቸው ላይ ሁለት/2/ ሰአት እያስፈቀዱ ምሽት ሶስት ሰአት ላይ
የሚወጡ ሰራተኞች አምስት ሰአት ላይ ሰርቪስ በመስመራቸው ስለሚኖር በአንድ
መስመር ተደጋጋሚ ምልልስ እያስከተለ ስለሆነ፤ ይህ አይነቱ አሰራር ደግሞ
ለአላስፈላጊ የነዳጅ ብክነትና ለተሽከርካሪ ያለጊዜው ብልሽት ምክንያት በመሆኑ
እንዲቀር ቢደረግ

በመሆኑም ድርጅቱ ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ከግንዛቤ በማስገባት አስፈላጊውን


የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር

ቀን ፡ መስከረም 10 ቀን 2012 አ.ም

አባሪ ፡ አንድ (1) ኦሪጅናል ደረሰኝ ፤ ሰርቪስ ኦርደር


ጉዳዩ ፡ - ክፍያ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥር 3/ 95148-29222 ሎውቤድ ተሽከርካሪ
ለሰርቪስ ጥገና ስራ ወደ ካሌብ ሰርቪስ ፋርመርስ ሀውስ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል
ማህበር የገባ መሆኑ ያታወሳል ፡፡ ለዚህም ከድርጅቱ በተላከ የዋጋ መጠየቂያ አማካኝነት
ቫትን ጨምሮ ብር 38280.45(ሰላሳ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ሰማንያ ብር ከአርባ
አምስት ሳንቲም) የተጠየቀ እና ይህንንም በቼክ ወጪ ያደረግኩ ቢሆንም ኩባንያው
ተጨማሪ ክፍያ በመጠየቁ የተሽከርካሪው ሹፌር የሆኑት አቶ አምባቸው አስፋው
ከድርጅቱ በሰስፔንስ ወጪ በማድረግ ክፍያውን ፈፅመዋል፡፡በመሆኑም በስሜ (ኤልያስ
አበበ) ወጪ የሆነው ክፍያ ብር ( 38280.48 ) በቀረበው ኦሪጅናል ደረሰኝ መሰረት
እንዲወራረድልኝ እና እንዲሁም አቶ አምባቸው አስፋው በሰስፔንስ ወጪ ያደረጉት
ብር ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ዘጠና ብር ከ ዚሮ ሶስት ሳንቲም (2690.03)
እንዲወራረድላቸው በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant

NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር

ለ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፊሊት ዲስፓቸር

ቀን ፡ ጥር 06 ቀን 2011 አ.ም

ጉዳዩ ፡- ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ


የድርጅታችን ንብረት የሆነውና የሰሌዳ ቁጥሩ 3/70965-21730 ኒሳን ዩዲ ተሽከርካሪ
በ 24/03/2011 ዓ.ም የድርጅቱን ምርት አድርሶ ሲመለስ በሰበታ ከተማ ልዩ ስሙ ዳለቲ
ወረዳ አካባቢ በደረሰበት ድንተኛ ግጭት ከሰሌዳ ቁጥር 3/13013 አይሱዙ ጋር
ከመጋጨቱም ባሻገር አንድ የመኖሪያ ቤት አጥር እንዲሁም ኪዮስክ ሊገጭ ችሏል፡፡

በዚህም ምክንያት ተሽከርካሪውን ከተጋጨበት ቀን ጀምሮ እስከ ተነሳበት ቀን ድረስ


የተለያዩ ወጪዎች ከራሴ ያወጣሁ በመሆኑ ወጪው ባቀረብኩት ሰነድ እና ደረሰኝ
መሰረት እንዲወራረድልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

1. የጥበቃ ክፍያ ከ 24/03/2011 ዓ.ም- 25/03/2011 ዓ.ም የሁለት ቀን ጥበቃ ለሶስት


የጥበቃ ሰራተኞች በቀን ለእያንዳንዳቸው ብር 300/ሶስት መቶ ብር/ ለሶስት
ሰራተኞች የሁለት ቀን ክፍያ 1800 ብር / አንድ ሺህ ስምንት መቶ ብር/
2. የጥበቃ ክፍያ 26/03/2011 ዓ.ም - 03/04/2011 ዓ.ም የሰባት ቀን ክፍያ በቀን
ስድስት መቶ ብር /ስድስት መቶ ብር/ በጠቅላላው 4200 ብር/አራት ሺህ
ሁለት መቶ ብር /.
3. የመብራት ገመድ ለተበጠሰበት በመብራት ሀይል በተገመተው መሰረት
የተከፈለ ብር 3618.16/ሶስት ሺህ ስድስት መቶ አስራ ስምንት ብር ከ አስራ
ስድስት ሳንቲም/
4. አጥር ለፈረሰበት ግለሰብ በአካባቢ አናጢ ተገምቶ የተከፈለ ብር አራት ሺህ
አምስት መቶ ብር/4500 ብር/
በድምሩ ብር አስራ አራት ሺህ አንድ መቶ አስራ ስምንት ብር ከአስራ
ስድስት ሳንቲም/14118.16 ብር/ በስሜ ተመላሽ እንዲደረግልኝ በትህትና
እጠይቃለሁ፡፡
e Memo Effective
Date: Mar. 1,
2015
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective Date:


Revision 01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ጥር 06 ቀን 2011 አ.ም
ጉዳዩ ፡- ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ
የድርጅታችን ንብረት የሆነውና የሰሌዳ ቁጥሩ 3/70965-21730 ኒሳን ዩዲ ተሽከርካሪ
በ 24/03/2011 ዓ.ም የድርጅቱን ምርት አድርሶ ሲመለስ በሰበታ ከተማ ልዩ ስሙ ዳለቲ
ወረዳ አካባቢ በደረሰበት ድንተኛ ግጭት ከሰሌዳ ቁጥር 3/13013 አይሱዙ ጋር
ከመጋጨቱም ባሻገር አንድ የመኖሪያ ቤት አጥር እንዲሁም ኪዮስክ ሊገጭ ችሏል፡፡

በዚህም ምክንያት ተሽከርካሪውን ከተጋጨበት ቀን ጀምሮ እስከ ተነሳበት ቀን ድረስ


የተለያዩ ወጪዎች ከራሴ ያወጣሁ በመሆኑ ወጪው ባቀረብኩት ሰነድ እና ደረሰኝ
መሰረት እንዲወራረድልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡ይህም የኢንሹራንስ ሂደቱ እንዳለቀ
በኢንሹራንስ ኩባንያው የሚሸፈን ይሆናል፡፡

1. የጥበቃ ክፍያ ከ 24/03/2011 ዓ.ም- 25/03/2011 ዓ.ም የሁለት ቀን ጥበቃ ለሶስት


የጥበቃ ሰራተኞች በቀን ለእያንዳንዳቸው ብር 300/ሶስት መቶ ብር/ ለሶስት
ሰራተኞች የሁለት ቀን ክፍያ 1800 ብር / አንድ ሺህ ስምንት መቶ ብር/
2. የጥበቃ ክፍያ 26/03/2011 ዓ.ም - 03/04/2011 ዓ.ም የሰባት ቀን ክፍያ በቀን ስድስት
መቶ ብር /ስድስት መቶ ብር/ በጠቅላላው 4200 ብር/አራት ሺህ ሁለት መቶ ብር
/.
3. የመብራት ገመድ ለተበጠሰበት በመብራት ሀይል በተገመተው መሰረት የተከፈለ
ብር 3618.16/ሶስት ሺህ ስድስት መቶ አስራ ስምንት ብር ከ አስራ ስድስት
ሳንቲም/

4. አጥር ለፈረሰበት ግለሰብ በባለሞያ ተገምቶ የተከፈለ ብር አራት ሺህ አምስት


መቶ ብር/4500 ብር/

በድምሩ ብር አስራ አራት ሺህ አንድ መቶ አስራ ስምንት ብር ከአስራ ስድስት


ሳንቲም/14118.16 ብር/ በስሜ ተመላሽ እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
18

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc.


NSP/FR/276
No:

Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective Date:


Revision 01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ ፐርሶኔል ሱፐርቫይዘር

ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር

ቀን ፡ ጥቅምት 12 ቀን 2011 አ.ም

ጉዳዩ ፡- የሃና ማሪያም መስመር ሰርቪስን ይመለከታል ፤

ከፐርሶኔል ሱፐርቫይዘር የዚህን መስመር ጉዳይ በተመለከተ ለቀረበ ጥያቄ


የተሰጠ ምላሽ ፡-
የሀና ማሪያም የሰርቪስ መስመር ተጠቃሚዎች በከተማችን ተፈጥሮ በነበረው
አለመረጋጋትና የሰላም ችግር ወደ ቤታቸው በሚገብበት ወቅት ምሽት 5፡00 ሰአት
ወጥተው ቤታቸው ሲደርሱ በጣም ስለሚመሽ ለህይወታችን ሰጋን ብለው በቃል
ቀርበው የተወሰኑ ሰራተኞች በጠየቁት መሰረት ለኦፕሬሽን ስራስኪያጅ ጥያቄያቸውን
አቅርቤ ሁኔታዎች እስኪረጋጉ ድረስ በሰ/ቁጥር 3/03755 ኮስትር ባስ ከአነስተኛና
መለስተኛ ሹፌሮች ተጨማሪ ሰራተኛ እያስገባን በዋናው መንገድ ዳር ድረስ እንዲሸኙ
በተወሰነው መሰረት አገልግሎቱን መስጠት ከጀመርን ከአንድ ሳምንት በኋላ ተረጋግ~ል
ብላችሁ እንዳታቋርጡብን በማለት ጥያቄያቸውን በድጋሚ በማቅረባቸው አገልግሎቱ
የቀጠለ ቢሆንም ሰርቪሱ የሚሄደው በሳሪስ መስመር እንደመሆኑ አዲስ ሰፈር ያሉ
ሰራተኞችን ጥሎ ቢያልፍ ረጅም ርቀት የሚጓዙት የቱሉዲምቱ ሰራተኞች እና ሹፌሮች
ለአጭር ጊዜም ቢሆን ለኛም በጊዜ ለመግባት ይጠቅመናል በማለታቸው ይህንኑ
ተግባራዊ ለማድረግ ሲሞከር በማግስቱ ከታች የተጠቀሱት ሰራተኞች ቀርበው ሰርቪሱ
በእንደዚህ አይነት አካሄድ የሚሄድ ከሆነ ለእኛም ውስጥ ድረስ ይግባልን ፡ ካልሆነ ግን
አገልግሎቱን አንፈልግም በማለት ጠይቀዋል ፡፡

ነገር ግን ሰርቪሱን ውስጥ ድረስ ለማስገባት የመንገዱ ሁኔታ የማይፈቅድ በመሆኑ


እንደማይቻል ተነግሯቸው ይህ ካልሆነ ደግሞ የተጀመረው አገልግሎት ይቋረጥ ብለው
ራሳቸው በጠየቁት መሰረት ሊቋረጥ ችሏል፡፡

የሰርቪስ መስመሩ እንዲጀምርም እንዲቋረጥም የመስመሩን ሰራተኞች ወክለው


የቀረቡት ፡-

ወ/ሮ ሙሉብርሃን ተፈራ እንዲሁም ወ/ሮ ብዙነሽ ቱሉ መሆናቸውን አረጋግጣለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc.


NSP/FR/276
No:

Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Revision 01 Title Inter Office Memo Effective Date:


Mar. 1, 2015

ለ ፡ ፐርሶኔል ሱፐርቫይዘር

ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር

ቀን ፡ ታህሳስ 08 ቀን 2011 አ.ም

ጉዳዩ ፡- ከሰርቪስ ተጠቃሚዎች ለቀረበ ቅሬታ ምላሽ ስለመስጠት

የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑና በአረንጓዴ ፈረቃ የሚገኙ የስድስት ኪሎ መስመር


ሰርቪስ ተጠቃሚዎች ቅሬታቸውን ለኦፕሬሽን መምሪያ እንዳቀረቡና ለዚህም ምላሽ
እንድሰጥበት በፐርሶኔል ሱፐርቫይዘር በተጠየቅኩት መሰረት ምላሹን ከዚህ
እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

ነገር ግን ቅሬታቸውን ያቀረቡት እነዚህ ሰራተኞች ስለአጋጠማቸው ችግር


ለትራንስፖርት ክፍሉም ይሁን ለመምሪያው ምንም አይነት ጥያቄ አላቀረቡም ፡፡አልፎ
አልፎ ግን አንዳንድ ሰራተኞች ሰርቪስ ባላገኙበት ወቅት ጥያቄ ሲያቀርቡ ስላለው ችግር
ተነግሯቸው በመግባባት መንፈስ ከመለያየት ውጪ የተለየ የጎላ ችግር ይዞ የቀረበ
የለም፡፡ ይህ አይነቱ ችግር ደግሞ በሁሉም መስመሮች የሚያጋጥምና የሚታይ ችግር
ነው፡፡

እንደሚታወቀው ድርጅታችን ለሰራተኞች በስራ መግቢያና ከስራ መውጫ ሰአት


የሰርቪስ አገልግሎት እንደሚያቀርብ በህብረት ስምምነት የተቀመጠ ነው ፡፡ በተለይ ለ 5፡
00 ሰአት ምሽት ወጪ ሰራተኞች ሰርቪስ በማይኖርበት ጊዜ ተከራይቶም ቢሆን ሰርቪስ
እንደሚያቀርብ ያረጋግጣል፡፡ ይህ ደግሞ ድርጅቱ ለሰራተኛው ምን ያህል ትኩረት
እንደሰጠ የሚያሳይ ነው፡፡ነገርግን በድርጅታችን ውስጥ ያለውን የሰርቪስ እጥረትና ችግር
እያንዳንዱ ሰራተኛ ሊረዳው የሚገባ ነው ፡፡ በዚህ መስመር ላይ ተከስ~ል የተባለው
ችግር ደግሞ ከሌላው መስመር የተለየ አይደለም ፡፡
ሰርቪስ ላይኖራቸው የሚችለው እንደ ሁሉም መስመሮች የተሽከርካሪ ብልሽት
ሲያጋጥምና ለለቅሶ ቀብር በሚሄድበት ጊዜ ነው ፡፡ይህም ቢሆን አማራጭ ሰርቪስ
ባለበት ጊዜ ይተካላቸዋል ይህንን ቅሬታ አቅራቢዎቹም ቢሆኑ የማይክዱት ሀቅ ነው፡፡
በአሁኑ ሰአት ደግሞ በድርጅቱ የ 24 ሰአት ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ በዚህም ምክንያትየ 10፡
30 ሰአት ወጪ ሰራተኞችን አውጥቶ የምሽት 1፡00 ሰአት ገቢዎችን ሊሰበስብ የሄደ
ሰርቪስ ለምርት ስራም ሰራተኞችን በሰአቱ ማድረስ እስከሚያቅተው መንገድ መዘጋጋት
ያጋጥመዋል፡፡ በዚህ ወቅት ሰርቪሱን በትእግስት ጠብቀው መሄድ ሲገባቸው ትራንስፖት
አጣን በሎ ማማረር ግን ተገቢ አይደለም፡፡ ሰርቪስ እያለ አገልግሎት ያጡበት ወቅት
የለም ፡፡

 ሰርቪስ በማይኖርበት ወቅት በተለይ ወደ ስራ ለሚገቡ ሰራተኞች ቅድሚያ


ተደውሎ ይነገራቸዋል፡፡በዚህም መሰረት በትራንስፖርት ይጠቀማሉ፡፡ወጪያቸውም
በታክሲ ታሪፍ መሰረት ይተካላቸዋል፡፡ ለወጪ ሰራተኞችም ቢሆን በዚሁ አግብብ
የሚፈፀም ይሆናል፡፡

በመሆኑም የቀረበው ቅሬታ ባጠቃላይ ከተሽከርካሪ ብልሽትና እጥረት እንዲሁም


በከተማችን ባለው የመንገድ መዘጋጋት የመጣ ወቅታዊ(ጊዚያዊ) ችግር መሆኑን
አረጋግጣለሁ፡፡

ከ ሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plan
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
t

MOHA SOFT
TitleDRINKS INDUSTRY
Inter Office Memo S.C
Doc. No:
Effective
NSP/FR/276
Date: Mar. 1,
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
Revision 01 2015

Title Inter Office Memo Effective Date:


Revision 01 Mar. 1, 2015
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡
ቀን
ፊሊት ዲስፓቸር
፡ ታህሳስ 25 ቀን 2011 አ.ም

ቀን ፡ አባሪ 18 ቀን
የካቲት ፡ 9 2011
/ ዘጠኝአ.ም / ኦሪጅናል የክፍያ ደረሰኞች/
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C
Doc. No:
NSP/FR/276
አባሪ ጉዳዩ ፡የክፍያ
፡ 38 ኦሪጅናል - ወጪ እንዲተካልኝ
ደረሰኞች ስለመጠየቅ
እና የዋጋ ማሳወቂያ ፤
ዝርዝር
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
ጉዳዩ ፡ - ክፍያ እንዲወራረድንብረት
የድርጅታችን ስለመጠየቅ ለሆኑ፤ ተሽከርካሪዎች በተለያዩ ጉዳዮች ከራሴ
የድርጅታችን ንብረት ያወጣሁት የሆኑና የወጪ ባቀረብኩት
ለቦሎ እድሳት ኦሪጅናል
Title Inter Office
2011 ዓ.ም
Memo ደረሰኝ
የሚሆን የቴክኒክ መሰረት ተመላሽ
Effective
ምርመራ
Date: Mar. 1,
በአውቶ
Revision ትረስት እንዲደረግልኝ
ሀ/
01 የተወሰነ የግል በትህትና
ማህበር እጠይቃለሁ፡፡
ለተደረገላቸው ተሽከርካሪዎች ከምርመራ
2015
ጣቢያው በደረሰን የክፍያ መጠየቂያ መሰረት ብር ስምንት ሺህ አራት መቶ ሰላሳ ሁለት
1. ለተሽከርካሪዎች የመንቀሳቀሻ ፍቃድ እና ለቦሎ ማመልከቻ ፎርም
ብር ከሰላሳ ስምንት ሳንቲም/8432.38 ብር/ ወጪ ያደረግኩ በመሆኑ በቀረበው ኦሪጅናል
ደረሰኝ መሰረት ወጪው በተለያዩ ጊዜያት
እንዲወራረድልኝ ስል የተገዛበት /ብር 500/አምስት መቶ ብር.
በትህትና እጠይቃለሁ፡፡
2. ለሰሌዳ ቁጥር 3/95679 ተሽከርካሪ መስታወት በመሰበሩ ተጨማሪ
ከሰላምታ ጋር
ኤክሰስ ፔይመንት /286/ሁለት መቶ ሰማንያ ስድስት ብር/
3. የሰሌዳ ቁጥር 3/11304 ተሽከርካሪ የኢንሹራንስ ኮንትሪብዩሽን
ብር/731.50/ ሰባት መቶ ሰላሳ አንድ ብር ከ ሀምሳ ሳንቲም /
4. በተለያየ ጊዜ የመንገድ ላይ ግጭት የፖሊስ ሪፖርት ለኢንሹራንስ
ለመቅረብ ከተለያዩ የፖሊስ መምሪያዎች ለተለያዩ የድርጅቱ
ተሸከርካሪዎች የተከፈለበት ብር/300/ሶስት መቶ ብር.
በጠቅላላው /አንድ ሺህ ስምንት መቶ አስራ ሰባት ብር ከሀምሳ
ሳንቲም/1817.50/ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ግንቦት 29 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የትራንስፖርት ችግርን ይመለከታል፤
ድርጅታችን ለሰራተኞች ወደ ስራ መግቢያና መውጫ ሰአት የትራንስፖርት
አቅርቦት እንደሚያመቻች ይታወቃል ፡፡

ነገር ግን በአሁኑ ሰአት በከተማዋ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የመንገድ መዘጋጋት የተለመደ
እየሆነ መጥ~ል ፡፡ ይህ ደግሞ በድርጅቱ የምርት ሂደት ላይ ሰርቪስ በመዘግየት አሉታዊ
ተጽእኖ እያሳደረ ይገኛል ፡፡ ከዚህም ባሻገር በስራ ደክመው የዋሉ ሰራተኞች በመውጫ
ሰአታቸው ሰርቪስ ዘግይቶ ስለሚመጣላቸው ሲቸገሩ ይስተዋላል ፡፡በተለይ የ 10፡30 ሰአት
ወጪ ሰራተኞች የችግሩ ተጠቂዎች ናቸው ፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ በመስመር ደረጃ
ካየነው የቃሊቲ መስመር ችግር የከፋ ሆኗል፡፡

የዚህ መስመር ችግር እንዲብስ ያደረገው ደግሞ የቃሊቲ መስመር መንገድ በመሰራት
ላይ ያለ መሆኑ ነው ፡፡ የፈረቃም ይሁን የመደበኛ ሰአት ሰርቪስ በዚህ መስመር በሰአቱ
ሰራተኛን ወደ ስራ ለማግባትም ይሁን ወደ ቤት ለማድረስ አዳጋች ሆኗል፡፡ ችግሩን
ለመቅረፍ የተለያዩ ሙከራዎች ቢደረግም ውጤታማ ሊሆን አልቻለም ፡፡

ከላይ ለተጠቀሱት ችግሮች ዘለቂ መፍትሄ የሚሆነው የፈረቃ እና የመደበኛ ሰርቪስን


መለያየት ቢሆንም ይህንን ለመድረግ ተጨማሪ ሰርቪሶችንና ሹፌሮችን የሚጠይቅ
ይሆናል ፡፡ ይህ ደግሞ አሁን ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ሲታይ የሚቻል አይሆንም ፡፡

ነገር ግን ችግሩ የባሰበትን የቃሊቲ መስመር ችግር መንገዱ ተሰርቶ እስኪያልቅ


ለመቅረፍ ፡-

አንድ ተጨማሪ ሹፌር የ 10፡30 ሰአት ወጪ ሰራተኞችን ባለን መጠባበቂያ ሰርቪስ ወደ


ቤታቸው ለማድረስ ቢመደብ ቢያንስ የቃሊቲ መስመር ሰራተኞች ወደ ቤታቸው ለመሄድ
የሚያጋጥማቸውን እንግልት የሚቀንስ ይሆናል ፡፡
የዚህ ተጨማሪ ሹፌር ተግባር የ 10፡30 ሰአት ወጪ ሰራተኞችን ከማድረስ ባሻገር በቀኑ
የስራ ሰአት ሰርቪስ ተሽከርካሪዎችን ነዳጅ ማስቀዳትና ማሳጠብ እንዲሁም ሌሎች
ተዛማች ስራዎችን ማከናወን ቢሆን ነዳጅ ለመስቀዳትና ለማሳጠብ በሰርቪስ ሹፌሮች
ላይ ያለውን ተጨማሪ ጫና የሚቀንስ ይሆናል፡፡ በመሆኑም ድርጅቱ ሁኔታዎችን
በማገናዘብ አስፈላጊውን እርምጃና ማሻሻያ እንዲያደርግ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቁጥር---------------

ቀን-----------------
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ መጋቢት 20 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/79491 ተሽከርካሪን ይመለከታል፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነውና በገርጂ የማስታወቂያ ማእከል እያገለገለ
የሚገኘው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/79491 የሆነ ተሽከርካሪ ለስራ ከአዲስ አበባ ከተማ
ውጪ በመጓዝ ላይ እያለ ደብረ ጉራቻ ከተማ ውስጥ ባጋጠመው ግጭት
የተሽከርካሪው የግንባር /የፊት/መስታወት በመሰበሩ ጉዳዩን በወቅቱ ለኒያላ
ኢንሹራንስ ኩባንያ አሳውቀን በቀረበው መረጃ መሰረትም የዋጋ መጠየቂያ
ለናሽናል ሞተርስ ካምፓኒ የተላከ ቢሆንም የተጠየቀው ዋጋ ኢንሹራንስ
ኩባንያው ከሚሸፍነው ብር 3000 /ሶስት ሺህ/ በላይ በመሆኑና የተጠየቀው
ዋጋውም ብር /30863.99/ሰላሳ ሺህ ስምንት መቶ ስድሳ ሶስት ከዘጠና ዘጠኝ
ሳንቲም/ እጅግ ውድ በመሆኑ መስታወቱን ከሌላ ከአገር ውስጥ ገበያ ተፈልጎ
እንዲገዛና እንዲገጠም ኢንሹራንስ ኩባንያውም ባለው ስምምነት መሰረት
ብር ሶስት ሺኅ /3000/ ስለሚተካልን ግዢውና ጥገናው እንዲፈቀድ በትህትና
እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ሚያዝያ 03 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የወሸር ስራን ይመለከታል፤
እንደሚታወቀው በድርጅታችን አሰራር መሰረት የምሽት ስራዎች ከምሽቱ 5፡
00 ሰአት ወጪ ሰራተኞችን ወደ ቤታቸው ከማድረስ ጀምሮ ለላይናፕ
እንዲሁም ለወሸር ስራዎች ሰራተኞችን መሰብሰብ እንዲሁም ማድረስ
የአዳሪ ሰርቪስ ሹፌሮች ተግባር ነው ፡፡ይህንን ካከናወኑም በኋላ የጠዋት የ 1፡
00 ሰአት እና የ 2፡00 ሰአት ገቢ ሰራተኞችን መሰብሰብ ሌላው የስራ
ድርሻቸው ነው ፡፡ይህ ያለ እረፍት የሚደረግ የማሽከርከር ተግባር
አሽከርካሪዎቹን ከመጉዳቱም ባሻገር ለተጠቃሚ ሰራተኞችም የደህንነት ስጋት
ሆኗል ፡፡ከዚህም በላይ አሁን እየከበደ የመጣው ለወሸር የሚገቡ ሰራተኞች
የመኖሪያ አድራሻ ከድርጅቱ በጣም የራቀ በመሆኑ የጠዋት 2፡00 ሰአት ገቢ
ሰራተኞችን ሰብስቦ ወደ ግቢ በሚመለስበት ወቅት አርፍዶ እየገባ ይገኛል ፡፡
ይህ ችግር በተለይ በመገናኛ መስመር ላይ ጎልቶ ይታያል፡፡ይህንኑ እንደ ምሳሌ
ብንመለከት ፤

የሰራተኛው የመኖሪያ አድራሻ ፈረቃ የሚሰሩበት


ስም መምሪያ
አቶ አስጨናቂ ሳሚት ቢጫ ፈረቃ ቴክኒክ
አቶ ቢኒያም ቀበና ቢጫ ፈረቃ ቴክኒክ
ወ/ሮ ገርጂ ቢጫ ፈረቃ ቴክኒክ
ማንያህልሻል
ሸምሹ ገርጂ ጊዮርጊስ ቢጫ ፈረቃ ምርት
ወደ ውስጥ
ገብቶ
በመሆኑም የወሸር ስራን በተመለከተ ቅርብ አካባቢ ያሉ ሰራተኞችን
ማሰራት ቢቻል ድርጅቱን ካላስፈላጊ የነዳጅ ወጪ እና የተሽከርካሪ እንግልት
ከመታደጉም ባሻገር አሁን እየተፈጠረ ላለው የሰርቪስ ዘግይቶ መግባት
አይነተኛ መፍትሄ ይሆናል፡፡በተጨማሪም የሹፌሮችንም ድካም

በተወሰነ መልኩ ይቀንሳል፡፡ስለሆነም በዚህ ዙሪያ አስፈላጊው ማስተካከያ


እንዲደረግ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ መስከረም 28 ቀን 2011 አ.ም
አባሪ ፡- 67 ገፅ የሰራተኞች የመኖሪያና የትራንስፖርት ክፍያ ማሳያ
ፎርማት ፤

ጉዳዩ ፡- የሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻና የትራንስፖርት ክፍያን


ይመለከታል፤
የፋብሪካችን ሰራተኞች የሆኑና የመኖሪያ አድራሻቸው ከድርጅቱ ከ 2 ኪሎ
ሜትር በላይ ርቀት ላይ የሚገኙ ትራንስፖርት አቅርቦት በማይኖርበትና
የልዩነት ክፍያን በተመለከተ በወቅቱ የትራንስፖርት የታክሲ ታሪፍ መሰረት
የትራንስፖርት ክፍያ እንደሚከፈላቸው የህብረት ስምምነቱ አንቀፅ 48 ተራ
ቁጥር 2 ይጠቅሳል ፡፡በመሆኑም ባቀረብኩት የመንገድ ትራንስፖርት ወቅታዊ
የትራንስፖርት ታሪፍ መሰረትና መኖሪያቸውን በተለያየ ምክንያት የቀየሩ
የሰራተኞች አድራሻና የትራንስፖርት ክፍያ በቀረበው ፎርማት ላይ
እንዲስተካከል በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ሚያዝያ 15 ቀን 2010 አ.ም
አባሪ ፡ 1/አንድ/ ገጽ የኒያላ ኢንሹራንስ የስራ ትእዛዝ
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/11805 ተሽከርካሪ ጥገናን ይመለከታል፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥሩ 3/11805 አ.አ በ
01/08/2010 አ.ም በጎተራ ማሳለጫ አካባቢ በደረሰበት የግጭት አደጋ በወቅቱ
ችግሩን ለኒያላ ኢንሹራንስ አሳውቀን ኩባንያውም አራት የተሽከርካሪ ጥገና
ጋራጆችን ጥገናውን ለማከናወን ያጫረተ ሲሆን ከዚህም ውስጥ ብር 9200/
ዘጠኝ ሺህ ሁለት መቶ ብር/ ቫትን ጨምሮ አሸናፊው ተጫራች ያቀረበው
የእጅ ዋጋ በመሆኑና እኛም ባሸናፊው ተጫራች ዋጋ የጥገና ስራውን
ብናከናውን ተሸከርካሪውን ባፋጣኝ ወደ ስራ ለማዋል ያግዘናል ብለን
ያቀረብነው ጥያቄ ተቀባይነት ያገኘ በመሆኑ ተሽከርካሪው በድርጅታችን
ጋራጅ ጥገናው ባሸናፊው ተጫራች ዋጋ እንዲከናወን እንዲፈቀድ እየጠየቅኩ
ከእጅ ዋጋው በተጨማሪም ለተሽከርካሪው ጥገና የሚያስፈልጉ ማቴርያሎችን
በተመለከተ ኢንሹራንስ ድርጅቱ አጫርቶ በሚሰጠን ፐሮፎረማ መሰረት
ተገዝቶ በኢንሹራንስ ኩባንያው የሚወራረድ ይሆናል፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ሚያዝያ 11 ቀን 2010 አ.ም
አባሪ ፡ 2/ሁለት/ ገጽ የመመሪያ ኮፒ
ጉዳዩ ፡-የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ መሻሻልን ይመለከታል፤
የፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ በፌብርዋሪ 14 2018 በ 27 ኛ እትም ባወጣው የመንገድ
ትራንስፖርት

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ አመዳደብ መመሪያ መሰረት ካሁን


በፊት ሲሰራበት የቆየው የብቃት ማረጋገጫ መመሪያ ላይ ማሻሻያ
ማድረጉን አስታውቋል ፡፡ በዚህም መሰረት ባለ አንድ ጋቢና ተሽከርካሪዎች
በደረቅ ጭነት መንጃ ፍቃድ ብቻ የሚነዱ የነበረ ሲሆን አሁን በተሻሻለው
መመሪያ ግን ባለ አንድ ጋቢና ተሽከርካሪ እስከ 10 ኩንታል የመጫን አቅም
ያለውን የአውቶ ሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ እንዲሁም የህዝብ
ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ በያዙ አሽከርካሪዎች
መነዳት እንደሚችሉ ያረጋግጣል ፡፡በመሆኑም ለድርጅታችን የአሽከርካሪና
የተሽከርካሪ አመዳደብ ይረዳ ዘንድ የመመሪያውን ኮፒ ከዚህ ማስታወሻ ጋር
አያይዤ አቅርቤያለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
-]

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ሚያዝያ 25 ቀን 2010 አ.ም
አባሪ ፡- አንድ(1) ገጽ የተሽከርካሪ ዝርዝር
ጉዳዩ ፡ - ወለቴ መጋዘን በብልሽት የቆሙ ተሽከርካሪዎችን
ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑና በተለያየ ብልሽት በወለቴ መጋዘን ለረጅም ጊዜ
ቆመው የሚገኙ ተሽከርካሪዎች የአገልግሎት ጊዜያቸው ረጅም በመሆኑ ከዚህ
በኋላ ተጠግነው ወደ ስራ ይሰማሩ ቢባል እንኳን ከፍተኛ ወጪ
ከመጠየቃቸውም በላይ መለዋወጫቸውንም ለማግኘት አዳጋች እየሆነ
መጥ~ል፡፡ ከታች ከተዘረዘሩት ውስጥ በተሻለ ደረጃ የሚገኘውና የተወሰነ
ጥገና ቢደረግለት ለድርጅቱ የሽያጭ ስራ ሊያግዝ የሚችለው የሰሌዳ ቁጥሩ
3/09749 ቱርቦ ተሸከርካሪ ብቻ ነው፡፡ በመሆኑም የተቀሩት ተሽከርካሪዎች
ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ቢሸጡ ድርጅቱን ካላስፈላጊ ወጪ ለምሳሌ እንደ
አመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ክፍያ፤ የመንገድ ፈንድ ክፍያ፤ የቦሎ ክፍያ
በዋነኝነት ከሚታዩ ወጪዎች መታደግ ይቻላል፡፡ከላይ የተመለከቱት ወጪዎች
ደግሞ ተሽከርካሪዎቹ ሳይንቀሳቀሱና ምንም አይነት አገልግሎት ሳይሰጡ
የሚከፈሉ ክፍያዎች ናቸው፡፡ ከዚህም ባሻገር ተሽከርካሪዎቹ ለረጅም ጊዜ
በመቆማቸው የሚኖራቸውን የገበያ ተፈላጊነት እያጡ ይመጣሉ፡፡ስለዚህ
የሰሌዳ ቁጥር 3/09749 ቱርቦ ተሽከርካሪ ቢጠገንና የተቀሩት ተሸከርካሪዎች
በጨረታ ቢሸጡ የተሻለ ይሆናል የሚል ሀሳብ እያቀረብኩ በወለቴ መጋዘን
የሚገኙት ተሸከርካሪዎች ዝርዝር እንደሚከተለው አቀርባለሁ ፡፡
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
Title Inter Office Memo Effective
Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ሚያዝያ 30 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/00130 ማዝዳ ተሽከርካሪን ይመለከታል፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3/00130 በኦገስት 6
ቀን 2017 በቡኢ ከተማ አካባቢ ወደ ገደል የመግባት አደጋ ያጋጠመው መሆኑ
ይታወሳል ፡፡ ሆኖም ግን ተሽከርካሪውን ለማስጠገን ጉዳዩን በወቅቱ
ከኢንሹራንስ ጋር ያያያዝነው ቢሆንም በወቅቱ ተሽከርካሪውን ይዘው የነበሩት
የስራ ሀላፊ ያላቸው መንጃ ፍቃድ ለያዙት ተሽከርካሪ የማይመጥን ሆኖ
በመገኘቱ ኢንሹራንስ ጥያቄያችንን አልተቀበለውም፡፡በመሆኑም ጥገናውን
በድርጅታችን ጋራጅ ለማድረግ የተወሰነ በመሆኑ ተሽከርካሪው ከቆመበት
ቃሊቲ ከሚገኘው የኒያላ ኢንሹራንስ ሪከቨሪ እዚህ ንፋስ ስልክ ግቢ በክሬን
ጎትቶ ለማምጣት የክሬን ክፍያ ብር 1550 ብር/አንድ ሺህ አምስት መቶ ሀምሳ
/ብር የተጠየቀ በመሆኑ ወጪው እንዲፈቀድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ሰላም
ታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ግንቦት 07 ቀን 2010 አ.ም
አባሪ ፡ - አንድ ኦሪጅናል የክፍያ ደረሰኝ እና አስራ ሶስት ተያያዥ
ሰነዶች(ኮፒ)
ጉዳዩ ፡ -ክፍያ እንዲወዳረድ ስለመጠየቅ ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/78377 ሰርቪስ ተሽከርካሪ
በጎተራ ማሳለጫ አካባቢ በ 24/06/2010 ቀን በደረሰበት ግጭት በሰርቪሱ
ውስጥ በነበሩ ስምንት የድርጅቱ ሰራተኞች ላይ መጠነኛ ጉዳት መድረሱና
ሰራተኞቹም በወቅቱ በሰናይ የህክምና ኪኒሊክ ታክመው ወደ ቤታቸው
መሄዳቸው ይታወሳል ፡፡ ሆኖም ግን የፖሊስ ሪፖርት ለኢንሹራንስ ጉዳዩን
የያዘው የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ እንዲጽፍልን ስንጠይቅ በአማርኛ
የተጻፈ የህክምና ማስረጃ እንዲቀርብ ያዘዘ ሲሆን ሰናይ ኪኒሊክ የሰጠን
መረጃ ግን ሶስቱ ብቻ በአማርኛ የተፃፈ ሲሆን አምስቱ በእንግሊዘኛ
የተጻፉ ናቸው፡፡በመሆኑም እነዚህን የህክምና ማስረጃዎች ወደ አማርኛ
ለማስተርጎም ለእያንዳንዱ እስከ አንድ መቶ ሀምሳ ብር የተጠየቀ መሆኑን
ገልጸን ለአምስቱ የህክምና ማስረጃዎች ማስተርጎሚያ ብር ሰባት መቶ
ሀምሳ 750.00/ሰባት መቶ ሀምሳ/ ወጪ ያደረግን መሆኑ ይታወሳል ፡፡ነገርግን
ከአስተርጓሚዎቹ ጋር በተደረገ ስምምነት እያንዳንዱን ማስረጃ በብር
115.00/አንድ መቶ አስራ አምስት ብር/ ሂሳብ የሰሩልን በመሆኑ አጠቃላይ
ወጪው ብር 575.00 /አምስት መቶ ሰባ አምስት/ብር በመሆኑ ወጪው
በቀረበው ኦሪጂናል ደረሰኝ መሰረት ተወራርዶ ቀሪውን ብር 175.00 /አንድ
መቶ ሰባ አምስት ብር / ተመላሽ እንዳደርግ እንዲፈቀድ በትህትና
እጠይቃለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር

ለ ፡ ግንቦት 27 ቀን 2010 አ.ም በአል አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ከ


፡ መጠጥ ኮሚቴ ሰብሳቢ
ቀን ፡ ግንቦት 16 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡ - ለ መጠጥ ግዢ በጀት ማስያዝን ይመለከታል፤

አጠቃላይ ድምር 3000.00 +85895.00 .


88895qT
ድርጅታችን ላለፉት ረጅም አመታት ግንቦት 27 ቀንን አመታዊ የሰራተኛ በአል በማድረግ
በደማቅ ስነ-ስርአት ሲያከበር ቆይ~ል ፡፡ዘንድሮም ይህንኑ በአል በ 19/09/2010 አ.ም ከሰራተኛ
ማህበር ጥያቄ በመነሳት በተወሰነው መሰረት በደማቅ ስነ-ስርአት ለማክበር በዝግጅት ላይ
ይገኛል፡፡ከዚህም በመነሳት ለመጠጥ ግዢ የሚሆን በጀት ብር ሰማንያ አምስት ሺህ ስምንት
መቶ ዘጠና አምስት ብር/85895/በተጨማሪም ሶስት ሺህ ብር /3000 ብር/ ለልዩ ልዩ ወጪ
በድምሩ ሰማንያ ስምንት ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና አምስት ብር/88895/እንዲፈቀድልን
በትህትና እየጠየቅን ዝርዝሩን ከዚህ በታች አያይዘን እናቀርባለን፡፡

ተ.ቁ የመጠጥ መስፈርት ብዛት የ 2009 አ.ም ለ 2010 አ.ም ለ 2010


አይነት የአንዱ ዋጋ የአንዱ ዋጋ አ.ም
በብር በብር ጠቅላላ
ዋጋ በብር
1 በደሌ ቢራ በሳጥን 134 280.00 295.00 39530.00
2 ኩል ውሀ በሳጥን 25 80.00 90.00 2250.00
ባለጋዝ

3 ለስላሳ በሳጥን 40 135.00 147.00 5880.00


4 ኩል ውሀ በፓክ 14 52.00 55.00 770.00
የፕላስቲክ

5 ለስላሳ ፔት ½ በፓክ 25 140.00 .00 3625.00


ሊትር

6 ውስኪ ብላክ በጠርሙስ 12 1.050.00 1355.00 16260.00


ሌብል

7 አካሽያ ወይን በጠርሙስ 30 176.00 230.00 6900.00


8 ጎርደን ጂን በጠርሙስ 3 660.00 750.00 2250.00
9 ሪሚ ማርቲን በጠርሙስ 2 3500.00 4095.00 8190.00
10 በረዶ በኪሎ 40 5.00 6.00 240.00
ልዩ ል ወጪ 3000.00 85895.00
ጉዳዩ ፡ - ለ መጠጥ ግዢ በጀት ማስያዝን ይመለከታል፤
ድርጅታችን ላለፉት ረጅም አመታት ግንቦት 27 ቀንን አመታዊ የሰራተኛ በአል በማድረግ
በደማቅ ስነ-ስርአት ሲያከበር ቆይ~ል ፡፡ዘንድሮም ይህንኑ በአል በ 19/09/2010 አ.ም ከሰራተኛ
ማህበር ጥያቄ በመነሳት በተወሰነው መሰረት በደማቅ ስነ-ስርአት ለማክበር በዝግጅት ላይ
ይገኛል፡፡ከዚህም በመነሳት ለመጠጥ ግዢ የሚሆን በጀት ብር ሰማንያ አምስት ሺህ ስምንት
መቶ ዘጠና አምስት ብር/85895/በተጨማሪም ሶስት ሺህ ብር /3000 ብር/ ለልዩ ልዩ ወጪ
በድምሩ ሰማንያ ስምንት ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና አምስት ብር/88895/እንዲፈቀድልን
በትህትና እየጠየቅን ዝርዝሩን ከዚህ በታች አያይዘን እናቀርባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ለ ፡- ግንቦት 27 ቀን 2011 አ.ም በአል አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ

ከ ፡- መጠጥ ኮሚቴ ሰብሳቢ


ቀን ፡- ሰኔ 11 ቀን 2011 አ.ም

ጉዳዩ ፡ - ሪፖርት ማቅረብን ይመለከታል፤

የዘንድሮ ግንቦት 27 ቀን አመታዊ የሰራተኛ በአል በግንቦት 29 ቀን በሰራተኛው ጥያቄ መሰረት በደማቅ ስነ-ስርአት ተከብሮ
ውሏል ፡፡ ለዚህም ዝግጅት የሚሆን የመጠጥ በጀት ብር 90145(ዘጠና ሺህ አንድ መቶ አርባ አምስት ብር) ማስፈቀዳችን
ይታወሳል ፡፡

ከዚህም ውስጥ ፡-

1. ለመጠጥ ግዥ የዋለ
ተ.ቁ የመጠጥ አይነት መስፈርት ብዛት የአንዱ ዋጋ በብር ጠቅላላ ዋጋ በብር

1 በደሌ ቢራ በሳጥን 2 330.00 660.00

2 ዋሊያ ቢራ በሳጥን 112 317.00 35504.00

3 ኩልውሀ ባለጋዝ በሳጥን 25 90.00 2250.00

4 ለስላሳ በሳጥን 40 153.00 6120.00

5 ኩል ውሀ የፕላስቲክ በፓክ 25 60.00 1500.00

6 ሀረር ሶፊ በሳጥን 6 290 1740.00

7 ውስኪ ብላክ ሌብል በጠርሙስ 12 1400.00 16800.00

8 አካሽያ ወይን በጠርሙስ 30 230.00 6900.00

9 ሪሚ ማርቲን በጠርሙስ 1 4095.00 4095.00

10 ጎርደና ጂን በጠርሙስ 3 850 2550.00

11 በረዶ በኪሎ 40 6.00 240.00

12 መጠጥ ለሚጭኑና ለሚያወርዱ ፤ ጠርሙስ ለሚሰበስቡ ፤ ልዩ ልዩ 1000.00


ወጪ

ጠቅላላ የወጪ ድምር 79359.00

1. ተመላሽ ወይም የተረፈ የመጠጥ ዝርዝር

የአንዱ ዋጋ ብር ጠቅላላ ዋጋ ብር
ተ ተራ.ቁ የመጠጥ አይነት መስፈርት ብዛት

1 ሪሚ ማርቲን በጠርሙስ 1+1=2 የተቀመጠ

2 ብላክ ሌብል ውስኪ በቁጥር 1(2010 ዓ.ም) የተቀመጠ

3 አካሽያ ድራይ ወይን በቁጥር 12 የተቀመጠ

4 በደሌ ቢራ በሳጥን 27 የተሸጠ

5 ለስላሳ በሳጥን 16 የተሸጠ

6 ኩል ውሃ ባለጋዝ በሳጥን 4 የተሸጠ

7 ለስላሳ የፕላስቲክ ፔት 8 የተሸጠ

ጠቅላላ ዋጋ
1. የተለያዩ ወጪዎች

ተራ.ቁ የወጪ አይነት መስፈርት ብዛት የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ የተከፈለ

የቢራ ጠርሙስ የተሰበረ 12 18 ብር 216 ብር


1 በጠርሙስ

የለስላሳ ጠርሙስ 14 6.87 96.18


2 የጠፋና የተሰበረ በጠርሙስ

የኩል ውሃ ጠርሙስ 10 5 50
3 የጠፋና የተሰበረ በጠርሙስ

ጠቅላላ ድምር 362.18

1. ተሸጡ መጠጦች

ተራ.ቁ የወጪ አይነት መስፈርት ብዛት የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ

27 285 7695
1 በደሌ ቢራ በጠርሙስ

4 80 320
2 ኩል ውሃ ባለ ጋዝ በሳጥን

ለስላሳ 16 140 2240


3 በሳጥን

ለስላሳ 8 133 1064


4 ፔት

ጠቅላላ ድምር 11319


የተፈቀደ በጀት ብር 88895.00 - ለመጠጥ ግዥ የዋለ ብር 79026.00 = 9869.00

ልዩነት ብር 9869.00 + ከተረፈ መጠጥ ሽያጭ የተገኘ ብር 11319.00 = 21188.00 ሲሆን

የጠፉና የተሰበሩ ጠርሙሶች ወጪ ብር 362.18 በመሆኑ አጠቃላይ ከተረፈው ብር 21188.00 -ብር 362.18 ስንቀንስ ብር 20825.82
ይቀረናል፡፡

በመሆኑም ከላይ እንደገለፅነው ለዝግጅቱ ከጠየቅነው አጠቃላይ በጀት ብር 20825.82 (ሀያ ሺህ ስምንት መቶ ሀያ አምስት ብር ከ
ሰማንያ ሁለት ሳንቲም ) የተረፈ በመሆኑ ይህንኑ ገንዘብ ወደ ድርጅቱ ተመላሽ እንድናደርግ በትህትና እንጠይቃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ሰኔ 09 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰራተኛ ጥያቄን ይመለከታል፤

ከሰላምታ ጋር
ማስታወሻ
የሰሌዳ ቁጥር 3/77189-23748
የሰሌዳ ቁጥር 3/77197-24813

የሰሌዳ ቁጥር 3/11259

የሰሌዳ ቁጥር 3/15290

የሰሌዳ ቁጥር 3/06443

የሰሌዳ ቁጥር 3/76984

የሰሌዳ ቁጥር 3/78619

የሰሌዳ ቁጥር 3/11775

የሰሌዳ ቁጥር 3/32228

የሰሌዳ ቁጥር 3/11913

የሆኑት ተሽከርካሪዎች ወደ ምርመራ ጣቢያ በሄዱበት ወቅት መብራት ባለመኖሩ በፎቶ ብቻ እንዲያዙ
ቢደረግም የተያዙት ፎቶዎች ከተ/ሀይማኖት ከሰሚትና ከተለያዩ ፋይሎች ጋር በመቀላቀሉ እንደገና ፈልጎ
ለመግኘት ጊዜ በመውሰዱ አሁን ካሉት ከመጨረሻዎቹ ተሽከርካሪዎች ጋር አብረው የቴክኒክ ምርመራ
ውጤታቸው እንዲሰራ ተደርጓል፡፡

የሞሐ ሁለት ተሽከርካሪዎች ወደ ምርመራ ጣቢያ ባለመሄዳቸው ( የሰሌዳ ቁጥር 3/47862 እና 21432 ) እዚያው በሞሀ
ዋና መስሪያ ቤትና በገርጂ የገበያ ማስፋፊያ በአውቶ ትረስት ቴክኒሽያኖች ባሉበት ምርመራ ተደርጎላቸዋል፡፡
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ መስከረም 05 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/97000 ተሽከርካሪ ግጭትን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/97000 ኒሳን ዩዲ ተሽከርካሪ
በድርጅታችን ግቢ ውስጥ በቆመበት አቶ ዳቢ በቀለ የሰሌዳ ቁጥር 3/09715
ተሽከርካሪን በሚያንቀሳቅሱበት ወቅት በኋላ ጠርዙ የገጩና የቀለም መጠነኛ
መፋቅ ያደረሱ በመሆኑ ሁኔታው እንዲታወቅና በመምሪያው በኩል አስፈላጊው
እርምጃ እንዲወሰድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ሰኔ 13 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡ - መልስ መስጠትን ይመለከታል ፤
በኦፕሬሽን ስ/አስኪያጅ በ 14/06/2018 የተጠየቀ ጥያቄን በተመለከተ ከዚህ እንደሚከተለው
ምላሽ አቀርባለሁ ፡፡

1. ወደ አውቶ ትረስት ለቴክኒክ ምርመራ የተላኩት ተሽከርካሪዎች በፎቶ ብቻ እንዲያዙ


ሲባል ተሽከርካሪዎቹ አልተመረመሩም ለማለት ሳይሆን የዚህ አይነቱ አሰራር
የምርመራው ውጤት ከሌሎች ተሽከርካሪዎች ጋር ተቀላቅሎ መሰራት ስላለበት ጊዜ
ወሰደ ለማለት እንጂ አልተመረመሩም ማለት አይደለም ፡፡ ተሽከርካሪዎቹ ተመርምረው
የምርመራ ክፍያም ተከፍሎላቸው የቦሎ ክፍያ ብቻ የቀራቸው ናቸው፡፡

2. የዋና መስሪያ መ/ቤት ተሽከርካሪዎች በወቅቱ ወደ ምርመራ ጣቢያ እንዲላኩ


በማስታወቂያ በሞሀ ዋና መ/ቤት በኩል ለሚመለከታቸው አሽከርካሪዎች የተገለፀ ሲሆን
በወቅቱ አብዛኛዎቹ አሽከርካሪዎች ተሽከርካሪዎቻቸውን አስመርምረዋል ፡፡ ነገር ግን በስራ
ጫናና በተለያየ ምክንያት ሁለት ተሽከርካሪዎች ለምርመራ አልሄዱም ፡፡
የሰ.ቁ/3/47862/ማርኬቲንግ ዳይሬክተር/ ተሽከርካሪያቸውን አላስመረመሩም፡፡ እንዲሁም
የሰሌዳ ቁጥር 3/21423 /አቶ ሲራክ ሽብሩ / ተሽከርካሪውን በገርጂ ማእከል አቁመው ከአገር
ውጪ ወጥተዋል፡፡ በመሆኑም ተሽከርካሪዎቹ ባሉበት በአውቶ ትረስት ባለሞያዎች ምርመራ
ተደርጎላቸዋል፡፡

በመሆኑም በአጠቃላይ ለድርጅታችን ተሽከርካሪዎች የደህንነት ምርመራ ተደርጎ ያለቀ


በመሆኑ በዝርዝር ለቀረቡት ተሽከርካሪዎች የሚቀረው የቦሎ ክፍያ ብቻ በመሆኑ የክፍያ
ጊዜው ከመጠናቀቁ ከሰኔ 30 2010 ዓ.ም በፊት መክፈል እንዲቻል የተጠየቀው ክፍያ በደረሰኝ
የሚወራረድ በስሜ እንዲፈቀድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ግንቦት 07 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/33493 የሰራተኞች ሰርቪስን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን የሰራተኞች ሰርቪስ የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/33493 ቱርቦ
135/17 ተሽከርካሪ በ 05/09/2010 ዐ.ም የቴክኒክ ሰራተኞች አመታዊ የሽርሽር
ጉዞ ለማድረግ በ 08/07/2010 አ.ም ለኦፕሬሽን ስ/አስኪያጅ ጠይቀው
ባስፈቀዱት መሰረት ፕሮግራማቸውን ፈጽመው የተመለሱ ቢሆንም ከላይ
በሰሌዳ ቁጥሩ የተጠቀሰውን የተጓዙበትን ተሽከርካሪ እንደተረከቡት ሳይሆን
የፊት ለፊት ዋናው መስታወት ከውስጥ ተወርውሮ የተሰበረ መሆኑን
እያሳወቅኩ ድርጅቱ አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስድ እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ለ ሞሃ የለስላሳ መጠጥ ፋብሪካ

ንፋስ ስልክ ፋብሪካ


ድርጅቱ
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ሰኔ 06 ቀን 2010 አ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3/15303 ግጭትን ይመለከታል፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/15303 የሆነ አይሱዙ የሽያጭ
ተሽከርካሪ አቶ ሙሉጌታ ጌታቸው ተረክበው እየተጠቀሙ ባሉበት ወቅት ግጭት
አድርሰው የተሽከርካሪው የግራ የፊት መብራት የተሰበረ ቢሆንም ሁኔታውን
ቀርበው ያላመለከቱ ሲሆን አሁን ተሽከርካሪው ለስራ አዳጋች ሆኖ የቆመ በመሆኑ
ጉዳዩ በመምሪያው በኩል ተጣርቶ ውሳኔ እንዲሰጥበት እጠይቃለሁ፡፡

ከ ሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር

ቀን ፡ ግንቦት 13 ቀን 2010 አ.ም

አባሪ ፡ - 4 ገፅ የተሽከርካሪዎች ዝርዝር


ጉዳዩ ፡ - የተሽከርካሪ ማረጋገጫ ስለመስጠት

ግንቦት 8 ቀን 2010 አ.ም ለኢንሹራንስ ሽፋን ለመግባት እንዲያስችል ከፋይናንስ መምሪያ


ማረጋገጫ በተጠየቀው መሰረት በንፋስ ስልክ ያሉ ተሽከርካሪዎች እንደሚከተለው
ተጣርተው እና ተረጋግጠው ቀርበዋል ፡፡በፋይናንስ መምሪያ ከተጠየቀው ማረጋገጫ
ውስጥ የኢንሹራንስ ሽፋን ሊሰጣቸው የማይገባ፡-

ተራ.ቁ የሰሌዳ ቁጥር ያሉበት ሁኔታ


1 3/14293 ወደ መቀሌ የተመደበ
2 3/09757 የተሸጠ
3 3/09763 የተሸጠ
4 3/15549 የተሸጠ
5 3/16929 የተሸጠ

ሲሆኑ የተቀሩት ተሽከርካሪዎች አያይዘን ባቀረብነው አራት ገጽ ዝርዝር መሰረት ሽፋን


ሊያገኙ የሚችሉ መሆኑን አረጋግጣለሁ ፡፡

ማስታወሻ ፡- ድርጅታችን በያዝነው የበጀት አመት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በጨረታ


ለማስወገድ ጨረታ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ለጨረታ የቀረቡት ተሽከርካሪዎች
በጨረታው መሰረት ከተሸጡ የኢንሹራንስ ሽፋን ሊሰጣቸው አይችልም፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ መስከረም 14 ቀን 2011 አ.ም
ጉዳዩ ፡ - የወሸር ስራንና የሰራተኞች የመኖሪያ አካባቢ ርቀትን
ይመለከታል፤
ድርጅታችን ለሰራተኞች በስራ መግቢያና መውጫ ሰአት የሰርቪስ /የትራንስፖርት/አገልግሎት
እንደሚያመቻች ይታወቃል፡፡ነገር ግን በአሁኑ ሰአት የሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻ በተለያየ
ምክንያት ከድርጅቱ እየራቀ መጥ~ል፡፡በዚህም ምክንያት የትራንስፖርት አቅርቦት ችግር ጎልቶ
ይታያል፡፡ በተለይ በምሽት የስራ ጊዜ ከምን ጊዜውም በላይ አስቸጋሪ ሁኔታ እየተፈጠረ
ይገኛል፡፡

ለምሽቱ ስራ የሰርቪስ ሰራተኞች የስራ መግቢያ ሰአት እንደሚታወቀው 4፡00 ሰአት ነው ፡፡


የሰርቪስ ሹፌሮች የምሽት 5፡00 ሰአት ወጪ ሰራተኞችን ወደ ቤታቸው ያደርሳሉ ፡፡ሲመለሱ
እስከ ሌሊት 7፡30 ይሆናል ፡፡ ከዚያም ለፒካፕ ስራ ያመሹ ሰራተኞችን የደርሳሉ፡፡ለሲአይፒ
የቆዩ ሰራተኞችንም ወደ ቤታቸው ያደርሳሉ ፡፡ከዚያም ያለምንም በቂ እረፍት ለወሸር/ላይናፕ/
ስራ የሚገቡ ሰራተኞችን ለማስገባት ይወጣሉ ፡፡ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ በሚያዝያ 03 ቀን
2010 ዓ.ም ለገ/ሽያጭ መምሪያ ማስታወሻ ያቀረብኩ መሆኑ ይታወሳል፡፡
አሁን ደግሞ በፊት ከነበረውም በበለጠ ችግሩ እየጨመረ መጥ~ል፡፡ሰራተኞች ወደ ቦሌ አራብሳ
፤ የካአባዶ እና ወደ መሳሰሉ እርቀት ያላቸው ቦታዎች እየገቡ ይገኛሉ ፡፡ ከነዚህ ሰራተኞች
ደግሞ የወሸር ስራ የሚሰሩ ይገኙበታል ፡፡ለዚህ ስራ ደግሞ ሰራተኞችን በየቤታቸው ድረስ
እየቀረበ የሚሰበስብና አካባቢውም የመንገድ መብራት የሌለውም በመሆኑ ሰራተኞቹን
ሰብስቦ ለወሸር ስራ ለማድረስ ጥሩ አቅምና የተሻለ የመብራት ሀይል ያለው ተሽከርካሪ
ያስፈልጋል፡፡ እንደዚህ ያለ ተሽከርካሪ ደግሞ አሁን የለንም ፡፡ ይህም ሆኖ አሁን ት/ቤቶች
የሚከፈቱበት ወቅት በመሆኑ የመንገድ መዘጋጋት እንደሚያጋጥም ይታወቃል፡፡ለዚሁ የወሸር
ስራ ሰራተኞችን አስገብቶ የ 1፡00 ሰአት እና የ 2፡00 ሰአት ገቢ ሰራተኞችን በሰአቱ ወደ መ/ቤት
ለማድረስ አዳጋች ይሆናል ፡፡ በመሆኑም ለዚህ ችግር ከወዲሁ መፍትሄ ቢበጅለት የተሻለ
ይሆናል ፡፡ እንደ አሰራርም ቢሆን ለወሸር ስራ ሰራተኞችን ከሩቅ አካባቢ ሄዶ ማምጣት
ድርጅቱን ላላስፈላጊ የነዳጅ ወጪ ከመዳረጉም በላይ ተሽከርካሪዎችን ያለ ጊዜያቸው
ለተለያየ ወጪ የሚያጋልጥ አሰራር ነው፡፡ ለማሳያ ያህል በአንድ መስመር በተለይ በመገናኛ
መስመር የሚገኙ የወሸር ገቢ ሰራተኞችን እንመልከት ፡-

የወሸር ገቢ ሰራተኞች

የሰራተኛው ስም የመኖሪያ አድራሻ ፈረቃ የሚሰሩበት


መምሪያ

አቶ አስጨናቂ ሳሚት ቢጫ ፈረቃ ቴክኒክ

ወ/ሮ ገርጂ ቢጫ ፈረቃ ቴክኒክ


ማንያህልሻል

ሸምሹ ገርጂ ጊዮርጊስ ወደ ቢጫ ፈረቃ ምርት


ውስጥ ገብቶ

ፍሬህይወት የካአባዶ አረንጓዴ ምርት


ፈረቃ

ዘሪሁን 6 ኪሎ አረንጓዴ ምርት


ፈረቃ
አቶ አሰፋ መንገሻ ቦሌ አራብሳ አረንጓዴ ምርት
ፈረቃ

ለገሰ እያዩ የካአባዶ አረንጓዴ ጥራት ቁጥጥር


ፈረቃ
ነመራ ቀበና አረንጓዴ ምርት
ፈረቃ
ከተማ አዋሬ አረንጓዴ ምርት
ፈረቃ
ዳኜ ጠመንጃ ያዥ አረንጓዴ ምርት
ፈረቃ
ሀይሉ ወሎ ሰፈር አረንጓዴ ምርት
ፈረቃ

የምሽት ከ 1፡00 ሰአት በኋላ እስከ 5፡00 ሰአት በአረንጓዴና በቢጫ ፈረቃ ያሉ
መስመሮች
ተራ.ቁ የጉዞ መስመር መምሪያው ማብራሪያ
1

በመሆኑም ከላይ በተጠቀሰው መልኩ ሆኖ በተጨማሪም በሁለቱም ፈረቃ ወሸር


የሚገቡበትም ሁኔታ ይኖራል ፡፡ ባጠቃላይ ከላይ የተጠቀሰውን ችግር ለመፍታት ምርት
መምሪያውም ይሁን ቴክኒክ መምሪያው ርቀት ላይ ያሉ ሰራተኞችን መኖሪያቸው
ለድርጅቱ ቅርብ በሆኑ ሰራተኞች ስልጠናም ቢሆን ሰጥቶ መተካት ቢችል ይህ
ካልሆነም ደግሞ ለላይናፕ የሚቆዩ ሰራተኞች የወሸርን ስራ በተጨማሪ ሰርተው
የሚወጡበት አሰራር ቢመቻች ከትራንስፖርት አቅርቦትም ይሁን አጠቃላይ ከወጪ
አንፃር የላቀ አስተዋፅዎ ይኖረዋል የሚል እምነት አለኝ፡፡

በመጨረሻም ድርጅቱ አዋጪና ችግሩን ከመሰረቱ ይቀርፋል የሚለውን የመፍትሄ እርምጃ


በመውሰድ ጎልቶ ከሚታየው ካላስፈላጊ ወጪ እንዲታደግ በትህትና እጠይቃለሁ ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ግዥና ክምችት መምሪያ


ከ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ቀን ፡ መስከረም 11 ቀን 2011 አ.ም
ጉዳዩ ፡- ወጪ ገቢ ሰነድ እንዲቆረጥልን ስለመጠየቅ
ድርጅታችን በቅርቡ የገዛቸውን ሰባት ተሽከርካሪዎች ከሞሃ ዋና መ/ቤት
በተለያየ ጊዜ የተረከብን በመሆኑ በዝርዝር በቀረቡት ሰሌዳዎች መሰረት
ወጪ ገቢ ሰነድ እንዲቆረጥልን እንጠይቃለን ፡፡

1 . 3/ 96453 ሎው ቤድ

2 . 3/ 95148 ሎው ቤድ

3 . 3/ 29229 ተሳቢ

4 . 3./29222 ተሳቢ

5 . 3/30012 ተሳቢ

6 . 3/97000 ኒሳን

7 . 3/97030 ኒሳን

ተሽከርካሪዎች መሆናቸውን እናረጋግጣለን፡፡


ለ ፡ ሰው ሀይል ማደራጃ መምሪያ

ከ ፡ ፐርሶኔል ሱፐርቫይዘር

፡ ጠቅላላ አገልግሎት ሱፐርቫይዘር

፡ ፍሊት ዲስፓቸር

፡ ሰራተኛ ማህበር ሊቀመንበር

ቀን ፡ ነሀሴ 11 ቀን 2010 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ የቦሌ አራብሳ የትራንስፖርት መስመር ጥናትን ይመለከታል፤


ቁጥራቸው ስድስት /6/ ያህል የሚሆኑ የድርጅታችን ሰራተኞች በቦሌ አራብሳ ሳይት
የኮንዶሚኒየም ቤት እጣ የደረሳቸው መሆኑን በመግለፅ የትራንስፖርት አቅርቦት
እንዲመቻችላቸው መጠየቃቸው ይታወሳል፡፡

ይህንኑ መነሻ በማድረግ የሰው ሀይል ማደራጃ መምሪያ ጉዳዩ በጋራ በመሆን ተጠንቶ
እንዲቀርብ መመሪያ የሰጠን ቢሆንም እቦታው ድረስ ሄደን ለማየት በተሽከርካሪ እጥረት
ምክንያት ሳይሳካ ቆይ~ል፡፡ ቢሆንም በትራንስፖርት ክፍሉ አማካኝነት በኮንዶሚኒየም
ቤቱ ገብተው መኖር ለጀመሩት ሰራተኞች ጊዜያዊ መፍትሄ እንዲሆን በሚል ወ/ሮ
አስካለ ተክሌ አረንጓዴ ፈረቃ የሚሰሩ በመሆናቸውና በዚህ ፈረቃ ደግሞ ሰርቪስ
በመስመሩ የሌለ በመሆኑ ምሽት 5፡00 ሰአት ወጪ በሚሆኑበት ወቅት በፒካፕ እንዲሸኙ
በመደረግ ላይ ይገኛል ፡፡

እንዲሁም አቶ ጎሳዬ ተክሌ የተባሉት ሰራተኛ ቢጫ ፈረቃ የሚሰሩ በመሆናቸው እስከ


አያት የሚሄደው ሰርቪስ ወደ ገርጂ መሄዱን በመተው በቀጥታ ወደ አያት ከዚያም
ወደ ቦሌ አራብሳ እንዲሄድ በማድረግ ገርጂ የሚሄዱት ሁለት ሰራተኞች በፒካፕ
እንዲሸኙ ተደርጓል፡፡
ሆኖም ግን በአረንጓዴ ፈረቃ የሚሰሩ በቦሌ አራብሳ ሰርቪስ እንዲገባላቸው የጠየቁ እና
እስከ አሁን በዚያ መኖር ያልጀመሩ ሰራተኞችን በሙሉ በፒካፕ ማድረሱ አስቸጋሪ
ይሆናል፡፡ በመሆኑም ኮሚቴው በጉዳዩ ላይ ሰፋ ያለ ውይይት ያደረገ ሲሆን በዚህም
መሰረት ከላይ የተደረገው የመስመር ማሻሻያ ጊዚያዊ መፍትሄ የተሰጠ ቢሆንም ዘላቂ
መፍትሄ የሚሆነው በቢጫ ፈረቃ ወደ አያት የሚሄደውን ሰርቪስ በመደበኝነት ወደ ቦሌ
አራብሳ እንዲደርስ ለማድረግ በአረንጓዴ ፈረቃ የሚገኙት ሰራተኞች ወደ ቢጫ ፈረቃ
እንዲቀየሩ ማድረጉ አስፈላጊ የሚሆን ሲሆን በቀጣይ ወደ አካባቢው የሚገቡ
ሰራተኞችን ጥያቄ የሚመልስ ከመሆኑም ባሻገር ከወጪም አንጻር የተሻለው አማራጭ
ይሆናል ፡፡

ስለዚህ በአረንጓዴ ፈረቃ የሚገኙ በቦሌ አራብሳ የኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤት


እንደደርሳቸው በመግለፅ ሰርቪስ እንዲገባላቸው ያመለከቱ ሰራተኞች ወደ ቢጫ ፈረቃ
እንዲዘዋወሩ እንዲደረግ የሚመለከተው አካል ውሳኔ እንዲሰጥበት እየጠየቅን
የሰራተኞቹን ዝርዝር ከዚህ እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡

የሰራተኞች ዝርዝር ፈረቃ

 አስካለ ተክሌ አረንጓዴ


 ይርጋለም ተክሌ አረንጓዴ
 ጎሳዬ ተክሌ ቢጫ
 አሰፋ መንገሻ አረንጓዴ
 አለማሽ አላምቦ ኖርማል
 ባይነሳኝ ወንድሙ ኖርማል
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ጷጉሜ 01 ቀን 2010 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- ገንዘብ ተመላሽ ማድረግን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነውና የሰሌዳ ቁጥሩ 3/11787 እንዲሁም 3/04506 ተሳቢ
ድርጅቱ በዳሽን ባንክ በብድር ማስያዣነት ተጠቅሞበት የነበረ በመሆኑ
የ 2009 ዓ.ም እንዲሁም የ 2010 ዓ.ም የቦሎ ክፍያ ያልተፈጸመላቸው በመሆኑ
ለጠቅላላው ቦሎ ክፍያ የሚሆን ብር ስድስት ሺህ / 6000 ብር / ወጪ ማድረጌ
ይታወቃል፡፡ሆኖም ግን የሰ.ቁጥር 3/11787 ተሽከርካሪ በጨረታ የተሸጠ በመሆኑና
የገዛው ግለሰብም ተሽከርካሪውን በትኖ የሚሸጥ በመሆኑ የስም ዝውውር
ባለማስፈለጉ ቦሎ አልተደረገም፡፡ክፍያም አልተከፈለም፡፡ በመሆኑም ተሳቢውም
የሰ.ቁጥር 3/04506 የ 2011 ዓ.ምን ጨምሮ ቦሎ በቀጣይ አመት መጀመሪያ ላይ
እንዲደረግ እየጠየኩ ያወጣሁትን ብር ስድስት ሺህ /6000/ ብር ተመላሽ እንዳደርግ
በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ ጥር 20 ቀን 2011 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - መልስ መስጠትን ይመለከታል ፤
አቶ ዳዊት ጉርሙ የተባሉ በሽያጭ ረዳት የስራ መደብ እያገለገሉ የሚገኙ
በ 15/05/2011 ዓ.ም ለዋና ስ/አስኪያጅ በፃፉት ማመልከቻ በትራንስፖርት ችግር ሆቴል
ማደራቸውን ጠቅሰው ወጪው እንዲተካላቸው ጠይቀዋል፡፡

በተጠቀሰው እለት ጥር 14 ቀን 2011 ዓ.ም ለድርጅቱ ለማምረቻ የሚሆን ጠርሙስ


ስላጠረ ወኪሎች ጋር የሚገኝን ባዶ ጠርሙስ ለማምጣት ሲባል ሁሉም የከተማ ሽያጭ
ሹፌሮች መጠጥ በመጫን ወኪሎች ጋር አድርሰው ባዶ ጠርሙስ ይዘው እንዲመጡ
የታዘዙበት እለት ሲሆን ሁሉም ሹፌሮችና ረዳቶቻቸው ስራቸውን አጠናቅው
ተመልሰዋል ፡፡ አቶ ዳዊት ጉርሙም ስራቸውን አጠናቀው ወደ ግቢ ሲመለሱ እንዳሉት
3፡00 ሰአት ሳይሆን 2፡20 ሰአት ላይ ነው ፡፡ በዚያው እለት የ 24 ሰአት የምርት ስራ
በመኖሩ የፒካፕ ሹፌሮች የነበሩ ሲሆን ሁሉም የሽያጭ ሹፌሮችና ረዳቶቻቸው እንደ
አመጣጣቸው ተሸኝተዋል፡፡ ከአቶ ዳዊት ጉርሙ ጋር የነበሩትም ሹፌር አቶ አለማየሁ
ሀ/ሚካኤል በእለቱ ከነበረችው ካሸር ከወ/ሮ እታለማው ዳምጤ ጋር ተጣምረው ወደ
ቤታቸው የተሸኙ ሲሆን አቶ ዳዊት ጉርሙን ደግሞ አቶ አለማየሁ ዘውዱ ከሌላ አምሺ
ሰራተኛ ጋር አጣምረው ለመውሰድ ሲሞክሩ አቶ ዳዊት ከግቢ ወጥተው ሄደዋል ፡፡

በመሆኑም ችግር ተከስ~ል ብለው የጠየቁት ጥያቄ መሰረተ ቢስ ነው ፡፡ በተጠቀሰው


ሰአትም ቢሆን ውጪ የሚያሳድር ምንም አይነት ምክንያት ሊኖር አይችልም ፡፡የወጪ
ይተካልኝ ጥያቄያቸውም ቢሆን ተገቢ አይደለም፡፡በዚህ ሀሰተኛ ድርጊታቸውም
ሊቀጡበት ይገባል ፡ የሚል አስተያየት አቀርባለሁ፡፡

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ ሰው ሀይል ማደራጃ መምሪያ
ከ ፡ ጊ/ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ቀን ፡ ጥር 27 ቀን 2011 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የፍራሽ ግዢን ይመለከታል ፤

አዲስ ለተጠናው የሰርቪስ መስመር የሰርቪስ ሹፌር እና መኝታ እንዲመቻች


ካሁን በፊት የካቲት 05/ቀን 2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የጠየቅን መሆኑ
ይታወሳል ፡፡ በዚህም መሰረት ሁለት /2/ አልጋ በተሽከርካሪ ጥገና ተሰርቶ
የተጠናቀቀ ቢሆንም ፍራሽ የሌለው በመሆኑ አሁን የተመደቡትን ሹፌሮች
ስራ ለማስጀመር ስለተቸገርን በመጋዘን የሚገኝ ፍራሽ ካለ ወጪ
እንዲደረግልን ካልሆነም አዲስ ፍራሽ ባፋጣኝ እንዲገዛልን በትህትና
እንጠይቃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
Title Inter Office Memo Effective
Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ ፋይናንስ መምሪያ
ከ ፡ ጊ/ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ቀን ፡ ጥር 28 ቀን 2011 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የቋሚ ንብረቶች ዝርዝር ስለመጠየቅ
ድርጅታችን ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በ 2010 ዓ.ም ለግለሰቦች በጨረታ
የሸጠ መሆኑ ይታወቃል ፡፡ ሆኖም ግን በግብር እድሳት እና በክሊራንስ ምክንያት እስከ
አሁን ድረስ የስም ዝውውሩ ሳይካሄድ ቆይ~ል፡፡ አሁን እድሳቱም ይሁን ክሊራንሱ አልቆ
በእጃችን የገባ ቢሆንም የስም ዝውውር ፕሮሰሱን ስንጀምር ገቢዎችና ጉምሩክ
ባለስልጣን የቋሚ ንብረቶች ዝርዝር ቡክ ቫልዩን አካቶ መጀመሪያ ማቅረብ እንዳለብን
ስለገለፀልን እንደ ሳምፕል ከዚህ ማስታወሻ ጋር በተያያዘው ፎርማት መሰረት መረጃ
በመስጠት እንድትተባበሩን እንጠይቃለን፡፡
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን የካቲት 07 ቀን 2011 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/93243 ተሽከርካሪን ይመለከታል ፤


የድርጅታችን ንብረትና የሰራተኞች ሰርቪስ የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/ 93243 አይሱዙ
ተሽከርካሪ ምሽት የምርት ሰራተኞችን በማድረስ ሂደት ላይ እያለ በስተግራ በኩል
የፊት መብራት አካባቢ በግጭት ጉዳት የደረሰበት በመሆኑ በወቅቱ ተሽከርካሪውን
ይዘው ለነበሩት አቶ ተስፋዬ ተረፈ ሁኔታውን በተመለከተ ሪፖርት እዲያቀርቡ
ቢጠየቁም ቀላል አድርገው በማሰብ ሪፖርት ሊያደርጉ አልቻሉም ፡፡ በመሆኑም
ክስተቱን ያመኑበት በመሆኑና ሰርቪሱም መጠገን ስላለበት ጉዳቱ በተሽከርካሪ ጥገና
ተገምቶ አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድ እጠይቃለሁ ፡፡

ከሰላምታ ጋር
መስከረም 16 ቀን 2012 ዓ.ም

ለ አቶ ጀማነህ ዳመኑ
አዲስ አበባ

ጉዳዩ ፡ - የሰርቪስ አገልግሎት አለመስጠትን ይመለከታል ፤

እ.ኤ.አ በ 26/09/2019 በአዳር ፈረቃ ተረኛ የነበሩት አቶ ዘላለም ሀይሉ


በመታመማቸውና የሀኪም ፍቃድ በማግኘታቸው በምትካቸው እንዲሰሩ
ትርፍ ሰአት የተጠየቀና እንዲሰሩም የታዘዙ መሆኑ ይታወቃል ፡፡ ሆኖም ግን
ይህንኑ ትእዛዝ ወደ ጎን በመተው በተመደቡበት ስራ ላይ አልተገኙም ፡፡
በዚህም ምክንያት ሌሊት አምስት (5) ሰአት ወጪ ሰራተኞች መጉላላት
የደረሰባቸው ከመሆኑም ባሻገር የወሸር ገቢ ሰራተኞች ፤ ጠዋት የ(1) አንድ
ሰአት ገቢ ሰራተኞች ፤ የጠዋት (2)ሁለት ሰአት ገቢ ሰራተኞች ፤ ላይ
በተጨማሪ ችግር እንዲፈጠር አድርገዋል፡፡ በመሆኑም በታዘዙት መሰረት
በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ምክንያት በሶስት (3) ቀን ጊዜ ውስጥ
ለገበያና ሽያጭ መምሪያ እንዲያሳውቁ አሳስባለሁ፡፡

ኤልያስ አበበ
ትራንስፖርት ስምሪት ሀላፊ

ግልባጭ ፤

ለ ገበያና ሽያጭ መምሪያ

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 15 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የተ/ሀይማኖት መስመር የ 5፡00 ሰአት ወጪ ሰራተኞችን
ይመለከታል ፤
ድርጅታችን ለምሽት ወጪ ሰራተኞች የሰርቪስ አቅርቦት በህብረት ስምምነቱ መሰረት
እያመቻቸ ይገኛል ፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገራችን በተፈጠረው አለመረጋጋት ምሽት
5፡00 ሰአት የሚወጡ አንዳንድ ሰራተኞች ለደህንነታችን ያሰጋናል በሚል አቤቱታ
ሁኔታው እየታየ በፊት ከሚወርዱበት በተጨማሪ ውስጥ ለውስጥ እቤታቸው ድረስ
እንዲገባ ተደርጓል፡፡

በዚህም መሰረት በተለይ የእንዲህ አይነቱ አገልግሎት ተጠቃሚዎች በተ/ሀይማኖት


መስመር ቁጥራቸው ስለበዛ በአነስተኛ ፒካፕ ለማስተናገድ አዳጋች ሆኗል ፡፡ በመሆኑም
በዚህ መስመር ዋናው ሰርቪስ እያለ በተጨማሪ በአነስተኛ ሰርቪሶች ማለትም በሰሌዳ ቁ.
3/03755 ወይም 3/30305 በፒካፕ ሹፌሮች ተሽከርካሪውን እስከሚያስኬድ ድረስ እየተሸኙ
ይገኛሉ፡፡

ሆኖም ግን አንዳንድ ተጠቃሚዎች እቤታችን ድረስ አያደርሰንም በማለት ከላይ


በሰሌዳቸው በተጠቀሱት ተሽከርካሪዎች አንሄድም በማለት ላይ ይገኛሉ፡፡

በ 11/03/2012 ዓ.ም ወ/ሮ ሉባባ አሊ እና ወ/ሮ በለጡ ከበደ የተባሉ የምርት መምሪያ
ሰራተኞች በእለቱ በመስመራቸው በፒካፕ ምትክ በተመደበው የ ሰ.ቁ.3/30305
አንሄድም በማለት ወደ ግቢ ተመልሰዋል ፡፡የሰርቪስና የፒካፕ ሹፌሮች ሌሎች
ሰራተኞችን አድርሰው ተመልሰውም 6፡20 ሰአት ሊያደርሱዋቸው ቢለምኗቸውም እዚሁ
አድረን መብታችንን እናስከብራለን በማለት ለመሄድ ፍቃደኞች ሳይሆኑ ቀርተው እዚሁ
በፋብሪካው ግቢ አድረዋል፡፡

 ወ/ሮ በለጡ ከበደ ፡- መኖሪያቸው ልደታ ፀበል ፊት ለፊት ሲሆን የሰርቪስ


ተጠቃሚ የነበሩ ነገር ግን በአካባቢው በነበረው የመንገድ ስራ ምክንያት በእግር
ተሻግሮ ለመሄድ ስለማይመች በፒካፕ እንዲሸኙ የተደረገ ሲሆን በፒካፕም ይሁን
በሰርቪስ በሚሄዱበት ወቅት በዋናው መንገድ ዳር ይወርዱ የነበረና ቤተሰቦቻቸው
ተቀብለው አብረው እንደሚገቡ ይታወቃል፡፡አሁን መንገዱ ተሰርቶ ያለቀ ቢሆንም
ሰራተኛዋ አሁን ደግሞ ለደህንነቴ ያሰጋኛል፡በማለት ውስጥ ድረስ ካልገባ
አልሄድም በማለት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከመንገድ ወደ ውስጥ የሚገባው የቤታቸው
እርቀት በግምት ቢበዛ 250 ሜትር ሲሆን ቤተሰቦቻቸው 50 ሜትር ያህል ቢወጡ
ፊት ለፊት ዋናውን አስፓልት ወይም ሰርቪሱን ያዩታል፡፡የውስጥ መንገዱ ኮብል
እስቶን ቢሆንም በተለይ መግቢያው አካባቢ ጠበብ ያለ በመሆኑና በምሽትም
ተሽከርካሪ ስለሚያድርበት ለተሽከርካሪ እንቅስቃሴ አመቺ አይደለም፡፡
 ወ/ሮ ሉባባ አሊ ፡ - ሰፈራቸው ኮልፌ ሉካንዳ አካባቢ ሲሆን አካባቢው
ለደህንነቴ ያሰጋኛል በማለት ካሁን በፊት ከአለቆቻቸው ጋር በመነጋገር ምሽት
3፡00 ሰአት ይወጡ ስለነበረ በፒካፕ በቀላሉ ይሸኙ ነበር ፡፡ ነገር ግን ይህ ሁኔታ
ተከልክሎ የግድ 5፡00 ሰአት እንዲወጡ ስለተደረገና በመስመራቸውም ብዛት
ያለው የፒካፕ ተጠቃሚ በመኖሩ የሚመደበው ተሽከርካሪ ወደ ውስጥ ለመግባት
ስለማይችል መንገድ ዳር ወርደው ቤተሰቦቻቸው እንዲቀበሏቸው እንዲያደርጉ
ቢጠየቁም ፍቃደኛ ሊሆኑ አልቻሉም ፡፡መንገዳቸው ውስጥ ለውስጥ ዳገታማና
የኬር ድንጋይ የተነጠፈበት ሲሆን ከትንንሽ ፒካፕ በስተቀር ገብቶ ለመዞር
አስቸጋሪ ነው፡፡ከመንገድ ዳር ያለው ርቀት በግምት ቢበዛ 300 ሜትር ይሆናል፡፡

የመፍትሄ ሀሳብ ፡ -

1. ከላይ የተጠቀሱት ሁለቱም ሰራተኞች በአንድ መስመር እና በአንድ መምሪያ ስር


የሚገኙ በመሆኑ ከመምሪያው ጋር በመነጋገር 4፡00 ሰአት የሚወጡበት ሁኔታ
ቢመቻች በአነስተኛ ፒካፕ ለመሸኘት አመቺ ይሆናል፡፡
2. ካሉን የፒካፕ ተሽከርካሪዎች ውስንነት አንፃርና ካለው የተጠቃሚ ብዛት አኳያ
የእነሱን ጥያቄ ምሽት 5፡00 ሰአት ለማስተናገድ አስቸጋሪ በመሆኑ የደህንነት
ስጋት አለብን ካሉ ለሰርቪስ አመቺ ወደ ሆነና አስተማማኝ አካባቢ ቢከራዩ
3. የቤተሰባቸው አባል የሆነ ሰው ወጥቶ ቢቀበላቸውና በሰርቪስ መጠቀም ቢችሉ

በመጨረሻም መምሪያው ከላይ ከተጠቀሱት አማረጮች የተሻለ በሚለው ውሳኔ


እንዲሰጥበት እየተየቅኩ በተጠቀሰው ቀን ማለትም በ 11/03/2012 ዓ.ም እዚሁ
በፋብሪካው ግቢ ያደሩት ሰራተኞች የሚያደርሳቸው በማጣት ሳይሆን በወቅቱ
በቀረበላቸው የትራንስፖርት አማራጭ ለመጠቀም ባለመፈለግ እና በኋላም አድረን
መብት እናስከብራለን በሚል እልህ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡

ከ ሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 15 ቀን 2012 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የማመልከቻ ኮፒ (አቶ አቢዮት አለሙ የፃፉት)
ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁ.3/78379 ተሽከርካሪ ፍሬቻ ግጭትን
ይመለከታል ፤
የሰሌዳ ቁጥር 3/78389 ተሽከርካሪ ሊያቪያጆ አካባቢ በቆመበት ቦታ ላይ አቶ
አብዮት አለሙ ሲያሽከረክሩት በነበሩት የሰሌዳ ቁጥር 3/57615 ሀዩንዳይ
ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በመሄድ ጥቅምት /2011 ዓ.ም የገጩ መሆኑ ይታወሳል፡፡
በዚህም ምክንያት የሰ.ቁ.3/78389 የቀኝ ፍሬቻ የተሰበረ በመሆኑ በወቅቱ
በ 26/02/2011 ዓ.ም ለሰው ሀይል ማደራጃ መምሪያ በፃፉት ማመልከቻ
መሰረት የተሽከርካሪውን ፍሬቻ ከግል አስመጪዎች መግዛትና ማምጣት
እንደሚችሉ ገልፀው ይሄው እንዲፈቀድላቸው ጠይቀው የነበረ ሲሆን
በጥያቄያቸውም መሰረት ተፈቅዶላቸው በተሽከርካሪ ጥገና ክትትል እየተደረገ
የቆየ ቢሆንም አመልካቹ የተባለውን የተሽከርካሪ ፓርት ባሉት መሰረት
ሊተኩ አልቻሉም ፡፡

ይህንኑ ፍሬቻ አቶ ግርማ ይፍሩ በ 28/12/2011 ዓ.ም በድጋሚ በሰ.ቁ.3/32228


ተሽከርካሪ ገጭተዋል፡፡ ነገር ግን ይህ ፍሬቻ ቀድሞ የተገጨ እና ጉዳት
አድራሹ ያልተኩት በመሆኑ የዚሁ ተሽከርካሪ ፍሬቻ በተሽከርካሪ ጥገና
እንዲገመትና ውሳኔ እንዲሰጠው እጠይቃለሁ፡፡

ከ ሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 17 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የሞባይል ስልክ ጥያቄን ይመለከታል ፤
ድርጅታችን ለተለያዩ ለሚመለከታቸው የስራ ሀላፊዎች ለስራ ማከናወኛ የሚሆን
የሞባይል ቀፎ ገዝቶ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡ የትራንስፖርት ክፍልም ከተለያዩ
ድርጅቶችና ተ n ማት ጋር የእለት ከእለት ቀጥተኛ የስራ ግንኙነት ያለው በመሆኑና
በተለይ ደግሞ ከኢንሹራንስ ድርጅት ጋር ባለን የስራ ግንኙነት በተለያዩ ቦታዎች
የሚያጋጥሙ የተሽከርካሪ ግጭቶችን በተመለከተ ፎቶና ወቅታዊ መረጃ ለኩባንያው
ለመቅረብ እንዲሁም የተሽከርካሪዎችን አስፈላጊ መረጃን በመያዝ ለቴክኒክ ምርመራ
(አውቶ ትረስት) እንዲሁም ለመንገድ ትራንስፖርትና ለቅርንጫፍ መ/ቤቶቹ በወቅቱ
ለማቅረብ ሞባይል ወሳኝ ነው ፡፡በዚህም ምክንያት ድርጅታችን ካሁን በፊት ለቦታው
የሞባይል ስልክ የፈቀደ ቢሆንም እኔ በቦታው ላይ ከተመደብኩ ጀምሮ በራሴ የሞባይል
ስልክ እየተጠቀምኩ ሲሆን ያለኝ ሞባይል ግን የካሜራ ጥራቱ እና ዳታ የመያዝ ብቃቱ
አነስተኛ እና አስተማማኝ ባለመሆኑ በስራዬ ላይ ክፍት እየፈጠረ ስለሆነ ብቃት ያለው
ካሜራ እና ብዛት ዳታ የመያዝ አቅም ያለው የሞባይል ስልክ እንዲገዛልኝ በትህትና
እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 17 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የተሽከርካሪ የደህንነት ቀበቶን ይመለከታል ፤
የአዲስ አበባ መንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን በቅርቡ ባወጣው መመሪያ
መሰረት ማንኛውም ተሽከርካሪ የተሳፋሪ የደህንነት መጠበቂያ ቀበቶ (ቤልት)
ማሟላትና ተሳፋሪም የማሰር ግዴታ ያለበት መሆኑን አሳው n ል፡፡ ይህም
ተግባራዊ የሚሆነው ከታህሳስ 01 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በመሆኑ የሰ.ቁ
3/11805 ፡ 3/07621 ፡ 3/06445 የሆኑት የድርጅታችን ተሽከርካሪዎች የተሳፋሪ
ቤልት ያልተሟላና የሌላቸው በመሆኑ በተሽከርካሪ ጥገና ተሟልተው
ከተባለው ቀን በፊት ዝግጁ እንዲሆኑልን በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 19 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የፒካፕ ስምሪትን ይመለከታል ፤
እ.ኤ.አ በ 23/11/2019 የምሽት 5፡00 ሰአት በፒካፕ ተጠቃሚ ሰራተኞችን ይዘው የወጡ
ሹፌሮችና የሄዱበት መስመር እንዲገለፅ በመምሪያው በተጠየቀው መሰረት
እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

የሹፌሩ ስም የጉዞ መስመር የሰሌዳ የተነሳበት የተመለሰበት


ቁጥር ሰአት ሰአት

አለማየሁ ዘውዱ ጎፋ አካባቢ-45,52,51 ቀበሌ 3/76698 5፡15 6 ፡ 25


እና ጀሞ ሚካኤል

በድሉ ፀጋዬ ቄራ አካባቢ-ሜክሲኮ- 3/30305 5 ፡ 10 6 ፡ 20


ተ/ሀይማኖት

ዘመነ አለማየሁ ወንጌላዊት አካባቢ-ማሞ 3/11805 5 ፡15 6 ፡ 20


ሀ/ቤት አካባቢ-ቦሌቡልቡላ-
ዮሴፍ ቤ/ክርስትያን ጀርባ
ያለው መንደር

ጋሻው እሸቱ ላፍቶ-ገላን-ቂሊንጦ- 3/79492 5 ፡15 6 ፡ 15


ቱሉዲምቱ

ፍቃዱ ልደታ ፀበል አካባቢ 3/11805 6፡ 20 6 ፡ 45


ጌታቸው
ተሽከርካሪዎቹ የወጡበትና የተሰማሩበት ሰአት ሲሆን ፈረቃው አረንጓዴ በመሆኑ
ያመሹት ሹፌሮች አምስት ቢሆኑም የሰሌዳ ቁጥር 3/07621 ኬሪቦይ ተሽከርካሪ በመንገድ
ላይ በመበላሸቱ አቶ ፍቃዱ ጌታቸው ተሽከርካሪውን ወደ ግቢ ካስገቡ በኋላ አቶ ዘመነ
አለማየሁ አድርሰው ሲመለሱ የሰሌዳ ቁጥር 3/11805 ተሽከርካሪን በመቀበል 6 ፡20 ሰአት
ላይ ልደታ ፀበል አካባቢ የሚሄዱ ሰራተኛን ለማድረስ ሄደዋል፡፡

ከተሰማሩት የሰርቪስም ይሁን የፒካፕ ተሽከርካሪዎች ወደ ግቢ ቀድሞ የተመለሰው


የሰ.ቁ.3/30305 ሲሆን ይህም ከሰራተኛ ብዛት የተነሳ በፒካፕ ፋንታ የተመደበውና አቶ
በድሉ ፀጋዬ ይዘው የወጡት ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንጂ ሌላ መደበኛ የሰርቪስ ተሽከርካሪ
ያለመሆኑን አረጋግጣለሁ ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 19 ቀን 2012
ጉዳዩ ፡ - የፎጣ ጥያቄን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን የሰርቪስ ሹፌር የሆኑት አቶ ዝናዬ ወሰኑ እና አቶ ደረጄ ታደሰ
በህብረት ስምምነቱ መሰረት ማግኘት የሚገባቸውን ለሌሊት ብርድ
የሚሆን ፎጣ ስራ ከጀመሩ ጊዜ ጀምሮ ያላገኙ በመሆኑ እንዲሰጣቸው
እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 19 ቀን 2012
ጉዳዩ ፡ - የፎርክሊፍት አደጋን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑ ፎርክ ሊፍት ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴያቸው በግቢ ውስጥ
በመሆኑና በአብዛኛው ለአደጋ የተጋለጡ ባለመሆናቸው የኢንሹራንስ ሽፋን የላቸውም ፡፡
ነገር ግን አልፎ አልፎም ቢሆን በተለያየ መልኩ አደጋ ያደርሳሉ ፡፡ በ 26 / 11 / 2019 የጎን
ቁጥሩ 064 / 43 የሆነው ፎርክሊፍት በአቶ ጠና አሰፋ ኦፕሬተርነት በስራ ላይ እያሉ
የድርጅታችን የወኪል ሹፌር የሆኑት አቶ ከበደ ገ/ማርያም ላይ ድንገተኛ አደጋ ያደረሰ
ሲሆን ግለሰቡም በእግራቸው ላይ የአጥንት መቀጥቀጥ ደርሶባቸዋል፡፡በዚህም ምክንያት
በድርጅታችን ኪኒሊክ አስፈላጊው ቅድመ ህክምና ከተደረገላቸው በኋላ ወደ ሰናይ
የህክምና ተ n ም ተልከውም አስፈላጊውን ህክምና አግኝተዋል፡፡በመሆኑም ለዚህ ህክምና
ወጪ የሆነው ክፍያ በኢንሹራንስ የሚሸፈን ባለመሆኑ ድርጅቱ ከህክምና ተ n ሙ
በሚቀርበው ደረሰኝ መሰረት ወጪውን እንዲሸፍን ቢደረግ በሚል ሀሳብ አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 22 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰ .ቁ 3/06445 ፤ 3/07621 እና 3/11805 ተሽከርካሪን
ይመለከታል ፤
ድርጅታችን ለልዩ ልዩ ተግባራት የሚገለገልባቸው አነስተኛ ፒካፕ
ተሽከርካሪዎች በድርጅቱ ስራ ላይ ረጅም የአገልግሎት ጊዜን ያሳለፉ መሆኑ
ይታወቃል፡፡ እነዚሁ ተሽከርካሪዎች አሁን ያላቸው አ n ም ደካማ የሚባል
አይነት ሆኗል፡፡ በተለይ በምሽት ስራ ላይ አስቸጋሪ እየሆኑ መጥተዋል ፡፡
የዝናብ መጥረጊያ ችግር ፤ የመብራት ድክመት ፤ የመስታወት ችግር ፤
በተሽከርካሪዎቹ ላይ ከሚታዩት ውጫዊ ቴክኒካል ችግሮች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
የዝናብ መጥረጊያ በ 3/06445 ላይ የተከሰተ ችግር ሲሆን መለዋወጫው
ባለመገኘቱ ተሽከርካሪው ባለበት እየሰራ ይገኛል ፡፡ በዝናብ ወቅት እና
በምሽት የሌሎች በከተማ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ከፍተኛ የመብራት አቅም
ያላቸው ተሽከርካሪዎች መብራት በሚያበሩበት ወቅት ለእይታ እጅግ
አዳጋች በመሆኑ ተሽከርካሪዎቹ እስኪያልፉ ጥግ ይዞ መቆም ግድ እየሆነ
መጥ~ል ፡፡ ከሽከርካሪዎቹ ሞዴልና የረጅም ጊዜ አገልግሎት አንፃርም
ያላቸው መብራት የሁሉም ደካማ ነው ፡፡

የመብራታቸው ድክመቱ እንዳለ ሆኖ መስታወታቸው በረጅም ጊዜ


አገልግሎት ፌድ ማድረግ ሲታከልበት የተሽከርካሪዎቹን ለአደጋ የመጋለጥ
እድል ያሰፋዋል፡፡በመሆኑም የመስታወቱ የማሳጠቢያ ዋጋ አዲስ ሎካል
መስታወት ከሚሸጥበት ዋጋ በላይ በመሆኑ ከላይ ለተጠቀሱት ሶስት/3/
ተሽከርካሪዎች ሎካል የግንባር መስታወት ቢቀየርላቸው ችግሩን ይቀረፋል
በሚል ለውሳኔ ሀሳብ አቀርባለሁ፡፡

ከ ሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Revision 01 Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 25 ቀን 2012 ዓ.ም
አባሪ ፡- የሰራተኞች አድራሻ ዝርዝር
ጉዳዩ ፡ - የሰራተኞች አድራሻን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑና በተለያየ ምክንያት የመኖሪያ አድራሻቸውን የቀየሩ
እንዲሁም ካሁን በፊት አድራሻቸውን በሰአት ቁጥጥር ያላስመዘገቡ በመኖራቸው
በትራንስፖርት ክፍያ አሰራር ላይ ችግር እየፈጠረ ይገኛል ፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች
በዝርዝር የተጠቀሱት ሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻቸውን ትራንስፖርት ክፍል
በመቅረብ ያሳወቁ በመሆኑ ይህ አድራሻቸው በትራንስፖርት ፎርማት ላይ በሰአት
ቁጥጥር እንዲሞላልን እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 23 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/07621 የሆነውን ተሽከርካሪ ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥር 3/07621 ተሽከርካሪ በ 27/11/2019 ጠዋት ላይ
አቶ ጋሻው እሸቱ ተሽከርካሪውን ውሀና ዘይት አይተው ለማስነሳት ሲሞክሩ አልነሳ
በማለቱ ለተሽከርካሪ ጥገና የስራ መጠየቂያ አስገብተው ባለሞያ(ኤሌክትሪሽያን) ተመድቦ
/ አቶ አቤል ከበደ / ተሽከርካሪውን በግፊ ለማስነሳት ከ አቶ ጋሻው እሸቱ ጋር ሙከራ
በሚያደርጉበት ወቅት ተሽከርካሪው ተንሸራቶ ከፎርክ ሊፍት ጋር መጋጨቱ ይታወሳል ፡፡
በዚህም ምክንያት የተሽከርካሪው የቀኝ የኋላ መብራት መሰበር እና መጠነኛ የቦዲ
ግጭት ደርሶበታል ፡፡ ይህንንም በወቅቱ ለኢንሹራንስ በስልክ አሳውቀንና ክሌም
ሞልተንም አቅርበን ግጭቱም በድርጅቱ ቅጥር ግቢ የሆነ በመሆኑም በደብዳቤም
እንዲያስጠግኑልን ጠይቀናል ፡፡ ነገር ግን በዚህ ግጭት ተጠያቂ የሚሆነው ማነው
ለሚለው ተሽከርካሪውን በወቅቱ ይዘውት የነበሩት አቶ ጋሻው እሸቱ ቢሆኑም
ተሽከርካሪው በወቅቱ በጥገና ስር በመሆኑ ሊያስጠይቀኝ አይገባም የሚል አ n ም
ይዘዋል፡፡ በመሆኑም በዚህ ጉዳይ ላይ አስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲሰጥበት ሀሳብ
አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ህዳር 29 ቀን 2012 ዓ.ም
አባሪ ፡ - አስራ ሶስት (13) ኦሪጅናል የወጪ ደረሰኝ

ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤


በድርጅታችን ውስጥ የሚገኘው የነዳጅ ማደያ ነዳጅ በመጨረሱ ምክንያት በ 06/12/2019
ከውጪ ነዳጅ ማደያ እንዲገዛ በተወሰነው መሰረት ለተለያዩ ተሽከርካሪዎች የነዳጅ
መግዣ የሚሆን ብር 10.000(አስር ሺህ ብር) ከድርጅቱ በሰስፔንስ ወጪ ማድረጌ
ይታወቃል፡፡ በመሆኑም በ 07/12/2019 ከዚህ በታች በዝርዝር ለተጠቀሱት ተሽከርካሪዎች
ነዳጅ ተገዝቶላቸዋል፡፡ የአንድ ሊትር ናፍጣ የመግዣ ዋጋ ብር አስራ ስምንት ብር ከሰባ
አምስት ሳንቲም ነው፡፡

ተ.ቁ የሰሌዳ ቁጥር የተቀዳው የነዳጅ የተገዛበት ዋጋ


መጠን በሊትር
1 3/78377 31.10 583.12
2 3/03755 16 312.19
3 3/93243 70 1312.50
4 3/09713 100 1875.12
5 3/30305 44.83 840.56
6 3/25840 49.98 937.12
7 3/09755 37 693.75

8 3/15302 37 693.75

9 3/08992(ሞሓ ዋና 50 937.50
መ/ቤት)

10 3/13951 36.89 691.86

11 3/45118 55 1032.00

የወጪ ድምር 577.72 9909.47

በመሆኑም ከዚህ ወጪ የተረፈውን ብር ዘጠና ብር ከሀምሳ ሶስት ሳንቲም (90.53)


ተመላሽ አድርጌ ወጪው በቀረበው ደረሰኝ መሰረት እንዲወራረድ እየጠየቅኩ እንደገና
በድጋሚ ነዳጅ የማይመጣ ከሆነ ቅዳሜ ከሰአትንና እሁድን በማስመልከት ለመጠባበቂያ
በሰስፔንስ በሁለት የተለያየ ቼክ በስሜ ወጪ ያደረግኩት ብር ነዳጅ የመጣ በመሆኑ
ወጪ ስለሌለው ሙሉ በሙሉ ተመላሽ እንዲሆን እየጠየኩ ከዚህ በታች ለተጠቀሱት
ሁለት ተሽከርካሪዎች ደግሞ በሹፌሮች ስም ወጪ የሆነ በመሆኑ በቀረበው ደረሰኝ
መሰረት በስማቸው እንዲወራረድ እጠይቃለሁ፡፡

ተ.ቁ የሰሌዳ ቁጥር የሹፌሩ ስም የተቀደው ነዳጅ የተገዛበት


በሊትር ዋጋ
1 3/77189 እዮብ ሀይሉ 522 9787.50

2 3/77197 ዮሴፍ ሰርፁ 140 2629


ከሰላምታ ጋር

01/04/2012

ለ ሰርቪስ ተጠቃሚዎች
በሙሉ
የመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን ከዛሬ ታህሳስ 01 ቀን 2012
ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ባደረገው መመሪያ መሰረት የተሳፋሪ
የደህንነት ቀበቶ (ቤልት) ማሰር አስገዳጅ መሆኑን አሳው n ል
፡፡ በመሆኑም በተሽከርካሪዎቻችን የፊት ወንበር ላይ ለ የፊት
የመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን ከዛሬ ታህሳስ 01 ቀን 2012
ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ባደረገው መመሪያ መሰረት የተሳፋሪ
የደህንነት ቀበቶ (ቤልት) ማሰር አስገዳጅ መሆኑን አሳው n ል
፡፡ በመሆኑም በተሽከርካሪዎቻችን የፊት ወንበር ላይ ለጊዜው
ቤልት ያልተገጠመ በመሆኑ ተሟልቶ እስኪገጠም ድረስ

ለ ፡ - ኦፕሬሽን ስ/አስኪያጅ

ከ ፡ - ፐርሶኔል ሱፐርቫይዘር

ከ ፡ - ትራንስፖርት ስምሪት ሀላፊ

ከ ፡ - የሰራተኛ ማህበር ሊ/መንበር

ቀን ፡ - ታህሳስ 04 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - ሪፖርት ማቅረብን ይመለከታል ፤


የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑ በ 11/03 /2012 ዓ.ም የሚያደርሳቸው ትራንስፖርት
በማጣት በሚል በድርጅቱ ግቢ ማደራቸውን አስመልክቶ የቀረበውን የጥበቃ ሪፖርት
መነሻ በማድረግ ከኦፕሬሽን ስ/አስኪያጅ በቦታው ተገኝተን ሁኔታውን እንድናይ መመሪያ
መሰጠቱ ይታወሳል ፡፡

ይህንንም መሰረት በማድረግ በ 02/04/2012 ዓ.ም የወ/ሮ ሉባባ አሊ እና የወ/ሮ በለጡ


ከበደን የመኖሪያ አካባቢ እቤታቸው ድረስ በመሄድ አይተናል ፡፡ በዚህም መሰረት ፡ -

 ወ/ሮ ሉባባ አሊ ፡ - የመኖሪያ አድራሻቸው ኮልፌ ሉካንዳ አካባቢ ሲሆን


(ከዋናው መንገድ) እቤታቸው ድረስ ያለውን እኛም በእግራችን በመሄድ የፈጀብን
2 ደቂቃ ያልሞላ ሲሆን መኪኖች በመዞሪያቸው አካባቢ የሚቆሙና የሚያድሩ
በመሆኑ ለተሽከርካሪ እንቅስቃሴ የተመቸ አይደለም ፡፡ መንገዱም የኬር ድንጋይ
የተነጠፈበት እና ዳገታማ ግን በጣም አጭር መሆኑን በቦታው ደረስ ተገኝተን
አይተናል፡፡ ሰርቪስ ወደ ውስጥ ሊያስገባ የሚችል መንገድ አይደለም፡፡
 ወ/ሮ በለጡ ከበደ ፡ - የመኖሪያ አድራሻቸው ልደታ ፀበል አካባቢ ሲሆን በሰርቪስ
ሄደው ዋናው መንገድ ዳር ቢወርዱየሚፈጅባቸውን ለማወቅ ከዋናው መንገድ
እቤታቸው ድረስ በእግር ተጉዘን የፈጀብን 2፡00 ደቂቃ ብቻ ነው ፡፡ ሰርቪስ
ሊያስገባ የሚችል መንገድ አይደለም ፡፡ ለፒካፕም ቢሆን በዋናው መንገድ ጫፍ
ላይ ተሽከርካሪ ስለሚቆምና ስለሚያድር ብዙም የተመቸ አይደለም ፡፡

በመሆኑም ከላይ በስማቸው የተጠቀሱት ሰራተኞች ሌላ አካባቢ ካለው ሁኔታ እና


የአካባቢ እርቀት አንፃር ሲታይ በሰርቪስ ቢጠቀሙ ተጎጂ የሚሆኑበት ሁኔታ አይኖርም ፡
የሚል ሀሳብ እናቀርባለን ፡፡

ከዚህ ጋር በተያያዘ በገበያና ሽያጭ መምሪያ በተጨማሪ የሀና ማሪያም መስመር እና


የቄራ አካባቢ የሰራተኞች ቅሬታን እንድናይ በተጠየቅነው መሰረት እቦታው ድረስ በ
03/04/2012 ዓ.ም ተገኝተን አይተናል ፡፡ በዚሁም መሰረት የሀና ማሪያም መስመር ካሁን
በፊት ጥናት ሲደረግ ሰርቪስ ወደ ውስጥ እንዲገባላቸው የተወሰነ ቢሆንም ከጥናቱ
በኋላ መንገዱ የተበላሸ በመሆኑ መንገዱ ሲሰራ ተግባራዊ እንደሚሆን ተነግ \ቸው የነበረ
ቢሆንም አሁን ባለው ሁኔታ መንገዱ በፊት ከነበረው የተሻለ በመሆኑ ሰራተኞቹ
ከዋናው መንገድ ወርደው ከሚሄዱት ረጅም ርቀት አንፃር ተግባራዊ ቢደረግ
የሚያግዛቸውና ቅሬታቸውንም የሚፈታ ይሆናል የሚል ሀሳብ እናቀርባለን፡፡
ቄራ ጫፍ አካባቢ በመንገድ ስራ ምክንያት ቤቶች በመፍረሳቸው ለህይወታችን
ስለሰጋን በሚል በፒካፕ እንዲሸኙ ያቀረቡት ጥያቄ ተገቢ ያልሆነ በመሆኑ በሰርቪስ
ሄደው በእግራቸው የውስጥ መንገዱን ቢገቡ በጣም አጭር ስለሆነ በዚሁ ቢስተናገዱ
የሚል ሀሳብ እናቀርባለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ታህሳስ 06 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የተሽከርካሪ ግጭትን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑ የሰሌዳ ቁጥር 3/57615 (በሽያጭ ስራ ላይ
የተሰማራ) እንዲሁም 3/09747 (በተሽከርካሪ ጥገና ስር ያለ) ተሽከርካሪዎች
በቆሙበት በ 05/04/2012 ዓ.ም ጠዋት 12.00 ሰአት አካባቢ ለጊዜው ባልታወቀ
ተሽከርካሪ ተገጭተዋል፡፡በጥበቃ በኩል እስከ አሁን ተሽከርካሪዎቹን የገጨውን
ተሽከርካሪ (ፎርክሊፍት) ያልታወቀ በመሆኑ አስፈላጊው የማጣራት ስራና
አስተዳደራዊ ሂደቱ እንደተጠበቀ ሆኖ በተለይ የሰሌዳ ቁጥር 3/57615 በሽያጭ
ስራ ላይ ያለ በመሆኑ አፋጣኝ በተሽከርካሪ ጥገና የጉዳቱ ግምት ታውቆ ጥገና
ቢደረግለት በተሽከርካሪው መቆም ምክንያት የሽያጭ መስተጓጎል እንዳይከሰት
ያደርጋል፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ታህሳስ 13 ቀን 2012 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የፍርድ ቤት ውሳኔ ኮፒ
ጉዳዩ ፡ - የፍርድ ቤት መጥሪያን ይመለከታል ፤
ድርጅታችን በሰሌዳ ቁጥር 3/70965 ተሽከርካሪ ግጭትን በተመለከተ ከተሽከርካሪው
ሹፌር ከአቶ ዶክተር መንግስቴ ጋር ባለው የፍታብሄር የፍርድ ሂደት የቂርቆስ ምድብ 2 ኛ
ፍ/ብሄር ችሎት በ 06/04/2012 በዋለው ችሎት ለሰበታ ፖሊስ ጣቢያ የሰጠውን ትእዛዝ
ለሚመለከታቸው የጣቢያው ሀላፊዎች ለመስጠት ዛሬ በ 13/04/2012 ዓ.ም ሰበታ ፖሊስ
ጣቢያ ተገኝቻለሁ፡፡

ነገር ግን ጉዳዩን በመርማሪነት የያዙት ኢንስፔክተር በሻዱ እና የጣቢያው ዋና ሀላፊ ይህንን


የፍርድ ቤት መጥሪያ የተቀበሉ ቢሆንም ለመቀበላቸው ግን ለመፈረምም ይሁን ማህተም
ለማድረግ ፍቃደኞች ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ ይህንኑም ወዲያውኑ የድርጅታችን የህግ
ሱፐርቫይዘር ለሆኑት አቶ መሰረት በስልክ አሳውቄያለሁ፡፡

ሀላፊዎቹ የባለፈውን ቀጠሮ የቀሩበት ምክንያት የሹፌሩ ስልክ ስላልሰራላቸውና የፍርድ


ቤቱንም አካባቢ ስለማያውቁት መሆኑን ገልፀው አሁን ላለው ቀጠሮ ግን በእኛ በኩል
ተሽከርካሪ እንድንልክላቸው ጠይቀው በወቅቱም አስፈላጊውን መረጃ ሁሉ ይዘው
እንደሚቀርቡ ተናግረዋል፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ነሀሴ 06 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የ n ሚ ምደባ ጥያቄን ይመለከታል ፤

ወ/ሮ የሺሀረግ ለማ በድርጅታችን የትራንስፖርት ክለርክ የነበሩት አ እንዲሰሩ የተመደቡ


መሆኑ ይታወሳል፡፡

ይሁንና አቶ ፍቃዱ ንጉሴ ከዚህ አለም በሞት የተለዩ በመሆኑና እርሳቸውም በቦታው
ከተመደቡ ጀምሮ ያላቸው የስራ አፈፃፀም ጥሩ በመሆኑ በተመደቡበት የስራ መደብ n ሚ
ቢሆኑ ራሳቸውን ጠቅመው ለድርጅቱም ይጠቅማሉ የሚል እምነት ስላለኝ n ሚ ምደባ
በቦታው እንዲሰጣቸው እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - መጋቢት 27 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የ n ሚ ምደባ ጥያቄን ይመለከታል ፤
አቶ ወንድማገኝ ሙሉጌታ በድርጅታችን የተሽከርካሪ እጥበት የስራ መደብ በአቶ በየነ አረጋ
ምትክ በጊዚያዊነት ተመድበው እየሰሩ ያለ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ይሁንና አቶ በየነ አረጋ በእድገት በተመደቡበት የስራ መደብ በ n ሚነት የተመደቡ በመሆኑና
አቶ ወንድማገኝ ሙሉጌታም በጊዚያዊነት በተሽከርካሪ እጥበት የስራ መደብ ከተመደቡበት
ጊዜ ጀምሮ እስከአሁን ያላቸው የስራ አፈፃፀም ጥሩ በመሆኑ ፤ በዚሁ የስራ መደብ ላይ
ቢመደቡ ራሳቸውን ጠቅመው ድርጅቱንም ይጠቅማሉ የሚል እምነት ስላለኝ ያላቸው
አገልግሎትና የስራ አፈፃፀማቸው ታይቶ በቦታው ላይ n ሚ ምደባ እንዲሰጣቸው
እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
Title Inter Office Memo Effective
Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ጥር 18 ቀን 2012 ዓ.ም
በድርጅታችን የተሽከርካሪ እጥበት ባለሞያ ሆነው በማገልገል ላይ የነበሩት አቶ ደምሰው አማረ
በገበያና ሽያጭ መምሪያ የደንበኛ ተወካይ በመሆን ጊዚያዊ ምደባ እ.ኤ.አ ከ 27/01/2020
ተሰጥ~ቸው የተመደቡ በመሆኑ በተሽከርካሪ እጥበት የስራ መደብ ላይ ክፍተት የተፈጠረ
በመሆኑ በምትካቸው ባለሞያ እንዲመደብል እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ጥር 23 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የተሸጡ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል ፤

የድርጅታችን ንብረት የነበሩና በ 2010 ዓ.ም ለግለሰቦች በጨረታ የተሸጡ ስምንት (8)
ተሽከርካሪዎች የስም ዝውውራቸውን ለማከናወን ይረዳ ዘንድ ከ ኢትዮጵያ ገቢዮችና ጉምሩክ
ባለስልጣን ክሊራንስ ለማግኘት የተሽከርካሪዎቹን ኦሪጅናል ሊብሬ ከዚህ በታች በተዘረዘረው
መሰረት አያይዘን ለሞሀ ዋና መ/ቤት ለመላክ ያዘጋጀን በመሆኑ እንዲፈቀድ ለውሳኔ
አቀርባለሁ፡፡
ተራ.ቁ የሰሌዳ ቁጥር የሊብሬ ቁጥር

1 3/06443 251143
2 3/06447 269155
3 3/09424 የማይነበብ

4 3/16181 E028745
5 3/07886 272565
6 3/06449 269156
7 3/04930 E017119
8 3/04506 E014973

ከ ሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - የካቲት 04 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/92984 ተሽከርካሪን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥር 3/92984 ማዝዳ ተሽከርካሪ በድርጅቱ ቅጥር ግቢ
ውስጥ በቆመበት ቦታ ላይ የተሽከርካሪው ኬሪ ቦይ የግራ የጎን መስታወት በ 03/02/2020 ዓ.ም
ምሽት 3፡00 ሰአት አካባቢ ድምፅ እያሰማ በራሱ ጊዜ ተሰነጣጥቆ ሊሰበር ችሏል ፡፡ በወቅቱ
በቦታው ላይ የነበሩ የፒካፕ ሹፌሮች ሁኔታውን ተመልክተዋል፡፡ እነሱም ፡-
1. ዘመነ አለማየሁ
2. ዳዊት ተሬቻ
3. በድሉ ፀጋዬ ሲሆኑ የደረሰው ጉዳት ታይቶ እና ተረጋግጦ ውሳኔ እንዲሰጥበት አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - መጋቢት 28 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰርቪስ ተሽከርካሪ ሹፌሮች የመኖሪያ አድራሻን ይመለከታል ፤
በድርጅታችን በሰርቪስ ሹፌር ሆነው የተመደቡ አሽከርካሪዎች የመኖሪያ አድራሻ
እንደሚከተለው አቀርባለሁ ፡-
1. ሰይፉ ገ/መድህን ጨርቆስ ቴሌ
2. ደረጀ ታደሰ አዲስ ሰፈር
3. ዘላለም ሀይሉ ሪቼ
4. ዝናዬ ወሰኑ ቄራ
5. ተስፋዬ ተረፈ ሀና ማሪያም
6. አማረ አሸናፊ የካ አባዶ
7. ጀማነህ ዳመኑ አንቆርጫ
8. ካሳሁን ንጉሴ ሰሚት
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር

ቀን ፡ - መጋቢት 30 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የሰርቪስ ተሽከርካሪ ኪራይን ይመለከታል ፤


በሀገራችን በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለድርጅታችን ሰራተኞች የበሽታው ተጋላጭ እንዳይሆኑ
በማሰብ በሰርቪስ ተሽከርካሪዎች መጨናነቅ ሳይኖር እንዲጠቀሙ ያለውን አማረጭ ሁሉ እንድንጠቀምና
ከዚህም ባለፈ ተጨማሪ የሰርቪስ ተሽከርካሪ ተከራይተንም ቢሆን ችግሩ እንዳይከሰት ለማድረግ በድርጅቱ
የተፈቀደ ቢሆንም በግቢያችን የሚገኙ በመጠባበቂያ የተመደቡ የሰርቪስ ተሽከርካሪዎችን በማሰማራት
የነበረውን የሰርቪስ መጨናነቅ በወንበር ልክ በማድረግ ያለ ተጨማሪ ተይሁንና ከመጋቢት 29 2012 ዓ.ም
ጀምሮ የመንገድ ትራንስፖረት ተግባራዊ ባደረገው መመሪያ መሰረት ተሽከርካሪዎች ካላቸው የመጫን አቅም
በግማሽ እንዲቀንሱ በሰጠው መመሪያ መሰረት ባሉን ተሽከርካሪዎች የመደበኛ ሰራተኞችን ጨምሮ በአንድ
ፈረቃ ሰርቪስ የሚጠቀሙ ሰራተኞች ብዛት አንድ መቶ ዘጠና (190) ሲሆን የተሽከርካሪዎቻችን አጠቃላይ
የመጫን አቅም ደግሞ አንድ መቶ ሀያ ሶስት (123) ሲሆን ለቀሪዎቹ ስድሳ ሰባት (67) ሰራተኞች እጥረት
ያጋጥማል፡፡በመሆኑም የወጣውን መመሪያ ተግባራዊ ለማድረግ አዳጋች ስለሆነ ተጨማሪ ተሽከርካሪ
ለመከራየት እንድንችል የተሽከርካሪዎችን የመጫን አቅም እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

1. የሰ.ቁ. 3/30305 የመጫን አቅም 24 ሰው

2. የሰ.ቁ. 3/71155 የመጫን አቅም 28 ሰው

3. የሰ.ቁ. 3/33493 የመጫን አቅም 39 ሰው

4. የሰ.ቁ. 3/78359 የመጫን አቅም 28 ሰው

5. የሰ.ቁ. 3/78377 የመጫን አቅም 28 ሰው

6. የሰ.ቁ. 3/93243 የመጫን አቅም 29 ሰው


7. የሰ.ቁ. 3/09713 የመጫን አቅም 44 ሰው

8. የሰ.ቁ. 3/03755 የመጫን አቅም 22 ሰው

በመሆኑም ተሽከርካሪዎቹ ካላቸው የመጫን አቅም በግማሽ ሲቀንሱ አራት (4) ተጨማሪ መካከለኛ የመጫን
አቅም ያላቸው ተሽከርካሪዎች የሚያስፈልጉ በመሆኑ ለመከራየት እንዲፈቀድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ሽከርካሪ ኪራይ ስንጠቀም ቆይተናል ፡፡


MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 01 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የመደበኛ ሰአት ሰርቪስ ተጠቃሚ ሰራተኞች ስለማሳወቅ ፤
ድርጅታችን በመደበኛ ሰአት ለሚሰሩ ሰራተኞች የሰርቪስ አቅርቦት እንደሚያመቻች
ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም በዚሁ የስራ ሰአት የሚወጡና የሚገቡ ሰራተኞችን ብዛት
እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

የጉዞ መስመር የሰሌዳ ቁጥር የመጫን አቅም የሰራተኛ


ብዛት

1.በመገናኛ--የካአባዶ 3/ 93243 29 ሰው 20 ሰው

2.በቃሊቲ-- ቱሉዲምቱ 3/ 78377 28 ሰው 27 ሰው


3.በሳሪስ --ሀና ማሪያም 3/ 30305 24 ሰው 22 ሰው

4.ጀሞ--አየር ጤና 3/78359 28 ሰው 15 ሰው

5.ኮልፌ--18 ማዞሪያ 3/ 33493 39 ሰው 27 ሰው

6.በ 6 ኪሎ --አዲሱ ገበያ 3/ 03755 22 ሰው 17 ሰው

ጠቅላላ የተሳፋሪ ብዛት 128 ሰው

1. የመስመር አካሄድ የመገናኛ መስመር

መ/ቤት — በላንቻ — በቅሎቤት— መሿለኪያ—አብዮት—ካሳንቺስ—ሚኒሊክ—አድዋ


ድልድይ

—ኬንያ ኤምባሲ—በመገናኛ—ሲኤምሲ—ካራ—የካአባዶ 20.2 ኪ.ሜ

2.የመስመር አካሄድ የቃሊቲ መስመር


መ/ቤት—በሳሪስ—ቃሊቲ ቶታል—ቂሊንጦ—ኮዬ ፈጬ—ቱሉዲምቱ—ተመልሶ በገላን—
በፈጣን መንገድ—ሰፈራ—ሀና ማሪያም—ማሰልጠኛ—ቃሊቲ ጉምሩክ—ሳሪስ አቦ—ሳሪስ
—ካዲስኮ—በንፋስ ስልክ —መ/ቤት 24.6 ኪ.ሜ

3. የመስመር አካሄድ የጀሞ መስመር

መ/ቤት—አለምባንክ—አየርጤና—ጀሞ—ለቡ—ላፍቶ—ጀርመን—ጎፋ ከምፕ—በቄራ
— መ/ቤት 12.9 ኪ.ሜ

4.የመስመር አካሄድ የኮልፌ መስመር

መ/ቤት—በሳርቤት—ምናዬ ህንፃ—ኮልፌ—ውንጌት—አውቶቡስ ተራ—ሰባተኛ—


ሜክሲኮ—ቡልጋሪያ—ቄራ—መ/ቤት 10.ኪ.ሜ

5.የመስመር አካሄድ አዲሱ ገበያ መስመር


መ/ቤት—በመሿለኪያ—ስቴድየም—እስጢፋኖስ—ካሳንቺስ—አዋሬ—እንግሊዝኤምባሲ
—ጃልሜዳ—6 ኪሎ—ቀጨኔ—አዲሱገበያ 12.2 ኪ.ሜ

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 16 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሳኒታይዘር ጥያቄን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑና አነስተኛና መለስተኛ ሰራተኛን በመጫንና በማመላለስ ሂደት
ለቫይረሱ ተጋላጭ የመሆን እድላቸው ሰፊ በመሆኑ ለነዚሁ ተሽከርካሪዎች ለኮቪድ 19
መከላከያ የሚሆን ሳኒታይዘር በተሽከርካሪዎቹ ውስጥ የሌለ በመሆኑ ከዚህ በታች ለተጠቀሱት
ተሽከርካሪዎች ሳኒታይዘር ወይም አልኮል እንዲፈቀድ እጠይቃለሁ፡፡

 የሰሌዳ ቁጥር 3/09602


 የሰሌዳ ቁጥር 3/18375
 የሰሌዳ ቁጥር 3/95679
 የሰሌዳ ቁጥር 3/76698
 የሰሌዳ ቁጥር 3/92984

ከሰላምታ ጋር

ከ ፡- ትራንስፖርት ጥናት ቡድን


ለ ፡- ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ጉዳዩ ፡- የትራንስፖርት ክፍያን ይመለከታል ፤
ድርጅታችን ለሰራተኞች የሰርቪስ አገልግሎት በተለያየ መልኩ በማይኖርበት ሁኔታ
የትራንስፖርት ወጪን በታክሲ ታሪፍ መሰረት እንደሚተካ በህብረት ስምምነቱ አንቀፅ 48.2
ላይ የተካተተ ነው፡፡ይህም የሚሆነው የሰራተኞችን የመኖሪያ አድራሻ መሰረት በማድረግ ነው፡፡
ይሁንና አንዳንድ ሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻ ሲቀይሩ ባለማሳወቅ ፤ ቅርብ አካባቢ እየኖሩ
የተሳሳተ አድራሻ በማስመዝገብ ፤ የሰርቪስ ተጠቃሚ ሆነው በተጨማሪ የትራንስፖርት ክፍያ
እንዲከፈላቸው በማድረግ ፤ የተሳሳተ መረጃ በመስጠት ያለአግባብ የትራንስፖርት ክፍያ
እየተሰራላቸው መሆኑን ባደረግነው ጥናት ለማረጋገጥ ችለናል ፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች
የተዘረዘሩት ሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻ የተሳሳተ ሆኖ በመገኘቱ የእርምት እርምጃ
እንዲወሰድ ቢደረግና ትክክለኛውን አድራሻቸውን የሚገልፅ መረጃ እስኪያቀርቡ
የትራንስፖርት ክፍያው ባይፈፀም የሚል ሀሳብ እናቀርባለን፡፡

ከ ሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - መጋቢት 14 ቀን 2013 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የአፍ መሸፈኛ ማስክ ጥያቄን ይመለከታል ፤
በገበያና ሽያጭ በትራንስፖርት ክፍል ለሚሰሩ ሰራተኞች ሰባተኛ ዙር የአፍ መሸፈኛ
ጭምብል እንዲሰጥ የሰራተኞችን ዝርዝር ከዚህ በታች አያይ ¹ ˜fZqE ሁ፡፡
1. ኤርሚያስ ሳህሌ 15. የሺሀረግ ለማ
2. ኤልያስ አበበ 16. አብዮት አለሙ
3. ፍቃዱ ጌታቸው 17. ካሳሁን ንጉሴ
4. ታረቀኝ ታደገ 18. ዘላለም ሀይሉ
5. ደዊት ተሬቻ 19. ጀማነህ ዳመኑ
6. በድሉ ፀጋዬ 20. ሰይፈ ገ/መድህን
7. ዘመነ አለማየሁ 21. ዝናዬ ወሰኑ
8. አለማየሁ ዘውዱ 22. አማረ አሸናፊ
9. ቴዎድሮስ አድማሱ 23. ተስፋዬ ተረፈ
10. ጋሻው እሸቱ 24. ዳንኤል ላቀው
11. ሰለሞን በቀለ 25. ደበበ አለማየሁ
12. ወንድማገኝ ሙሉጌታ 26. ዘላለም ዱጋ
13. ዘነበወርቅ በላይ 27. ደረጀ ታደሰ
14. ስማቸው ፋንታ

ከ ሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 17 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰርቪስ ተሽከርካሪ የኪራይ ክፍያ ጥያቄን ይመለከታል ፤
የመንገድ ትራንስፖርት የተሽከርካሪዎች የመጫን አቅም በግማሽ እንዲቀነስ ባወጣው
መመሪያ መሰረት እና ድርጅታችን በአሁኑ ሰአት እየሰራ ባለው የ 24 ሰአት እና የ 20
ሰአት የምርት ስራ ምክንያት ባጋጠመ የሰርቪስ ተሽከርካሪ እጥረት ምክንያት ተጨማሪ
ሰርቪስ እንድንከራይ በተፈቀደው መሰረት ለዚሁ ስራ የሚያስፈልጉ ተሽከርከሪዎችን
ከግለሰቦች የተከራየን መሆኑ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም በተደረገው ውል መሰረት እ.ኤ.አ. ቅዳሜ አፐሪል 18 ቀን 2020 ጀምሮ እስከ


ዛሬ አፕሪል 25 ቀን 2020 ድረስ ከእሁድ 19/04/2020 እና ሰኞ 20/04/2020 በስተቀር
ስራቸውን የሰሩ በመሆኑ ለሰሩበት ስድስት(6) የስራ ቀናት ባቀረቡት ዋጋ እና
ስምምነት መሰረት ክፍያው እንዲፈፀምላቸው እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 20 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የሹፌር ጥያቄን ይመለከታል ፤


በአለማችን ብሎም በሀገራችን በአሁኑ ሰአት በከፍተኛ ደረጃ የጤና ስጋት ሆኖ
የሚገኘው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በህዝቦች ላይ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ቀውስ
እያስከተለ መሆኑ ይታወቃል ፡፡
ይህንን መሰረት በማድረግም ድርጅታችን በሽታውን ከመከላከል እና የሰራተኞቹን
ደህንነት ከመጠበቅ አንፃር ከፍተኛ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል፡፡ ከነዚህም
ውስጥ ሰራተኞች በትራንስፖርት እንዳይቸገሩ በማሰብ ትራንስፖርት እስከ መኖሪያ
አካባቢያቸው ከማቅረብ ጀምሮ ተጨማሪ ሰርቪስ ተሽከርካሪዎችን እስከ መከራየት
የደረሰበት በዋነኝነት ተጠቃሽ ተግባር ነው፡፡

ይሁንና ከዚህ ባሻገር አሁን በድርጅታችን ያሉ የሰርቪስ አሽከርካሪዎች ካላቸው


የመደበኛ ስራ በተጨማሪ በሁለቱም ፈረቃ እየተኩ በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ በዚህ
ሁኔታ ደግሞ በተከታታይ የሚሰራው ስራ ለሹፌሮቹም ይሁን ለሰራተኛ ደህንነት አደጋ
ያለው አሰራር ከመሆኑም በተጨማሪ የሹፌር እጥረትም እያጋጠመን ይገኛል፡፡

በመሆኑም ካሁን በፊት ለተጠባባቂ ሹፌር ጠይቀን በተፈቀደው መሰረት አቶ ስማቸው


ፋንታ ከሽያጭ የስራ መደብ ለጊዜው ተመድበው እየሰሩ የነበሩ ቢሆንም አሁን እሳቸው
ወደ አነስተኛና መለስተኛ የተመደቡ በመሆኑ በምትካቸው እንዲመደብልን ፤ እንዲሁም
የተጠራቀመ የአመት ፍቃድ ያላቸውን ፡ -

 አቶ ሙሉጌታ ከበደ (73.5) (የጡረታ ጊዜያቸው የደረሰ)


 አቶ ደረጄ ተገኔ (75.5)
 አቶ ደበበ አለማየሁ (50.5)

እረፍት እንዲወጡ ለማድረግ እንዲቻል በጊዚያዊነት በጠቅላላው የአራት(4) ሹፌሮች


ቅጥር እንዲፈቀድልን እየጠየቅኩ ለወደፊትም የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑና የመንጃ
ፍቃድ ደረጃቸው ለሰርቪስ ተሽከርካሪ የሚመጥን አስፈላጊው ስልጠና ተሰጥቶ
በተጠባባቂነት ቢዘጋጁ በሰርቪስ አሽከርካሪዎች ላይ የሚታየውን የጎላ ትርፍ ሰአት
ከመቀነስ አንፃርም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል የሚል እምነት አለኝ ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ለ ሰርቪስ ተሽከርካሪ ሹፌሮች በሙሉ

ከ----------- ቀን ------ ዓ.ም ጀምሮ እስከ----------ቀን-------ዓ.ም ድረስ አቶ


--------------------- በማታው ፈረቃ የማታ የስራ ወጪ ሰራተኞችን በማድረስ እንዲሁም
የጠዋት የስራ ገቢ ሰራተኞችን በማስገባትና በማስወጣት የስራ ሂደት ላይ የራሳቸውን
ድርሻ ከመከወን ባሻገር በምድብ ስራቸው የተሰማሩ የሰርቪስ ሹፌሮችን በማስተባበር
በስራው ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር በተጠቀሱት ቀናቶች ሀላፊነት የተሰጣቸው መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ትራንስፖርት ስምሪት ሀላፊ

ለ ሰርቪስ ተሽከርካሪ ሹፌሮች በሙሉ


ከ----------- ቀን ------ ዓ.ም ጀምሮ እስከ----------ቀን-------ዓ.ም ድረስ አቶ
--------------------- በማታው ፈረቃ የማታ የስራ ወጪ ሰራተኞችን በማድረስ እንዲሁም
የጠዋት የስራ ገቢ ሰራተኞችን በማስገባትና በማስወጣት የስራ ሂደት ላይ የራሳቸውን
ድርሻ ከመከወን ባሻገር በምድብ ስራቸው የተሰማሩ የሰርቪስ ሹፌሮችን በማስተባበር
በስራው ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር በተጠቀሱት ቀናቶች ሀላፊነት የተሰጣቸው መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ትራንስፖርት ስምሪት ሀላፊ

ለ ሰርቪስ ተሽከርካሪ ሹፌሮች በሙሉ

ከ----------- ቀን ------ ዓ.ም ጀምሮ እስከ----------ቀን-------ዓ.ም ድረስ አቶ


--------------------- በማታው ፈረቃ የማታ የስራ ወጪ ሰራተኞችን በማድረስ እንዲሁም
የጠዋት የስራ ገቢ ሰራተኞችን በማስገባትና በማስወጣት የስራ ሂደት ላይ የራሳቸውን
ድርሻ ከመከወን ባሻገር በምድብ ስራቸው የተሰማሩ የሰርቪስ ሹፌሮችን በማስተባበር
በስራው ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር በተጠቀሱት ቀናቶች ሀላፊነት የተሰጣቸው መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ትራንስፖርት ስምሪት ሀላፊ

ማሳሰቢያ ሚያዝያ
19 ቀን 2012 ዓ.ም

ለሰርቪስ ተሽከርካሪ ሹፌሮች ፤

ለሰራተኞች የሰርቪስ አሰጣጥን ይመለከታል፤

ድርጅታችን ለሰራተኞች የሰርቪስ አገልግሎት በመደበኛነት እየሰጠ መሆኑ ያታወቃል፡፡


በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአለማችን እንዲሁም በሀገራችን የተከሰተውን የኮቪድ 19
ወረርሽን ተከትሎ ድርጅታችን በሰራተኞች ላይ ይህ ችግር እንዳይከሰት በማሰብ እና
ሰራተኞች በትራንስፖርት ችግር እንዳይገጥማቸው በሚል በአሁኑ ሰአት የትራንስፖርት
አቅርቦት እስከ መኖሪያ አካባቢያቸው እንዲደርስላቸው ከማድረጉም ባሻገር ድርጅቱ
በየቀኑ ከፍተኛ ወጪ በማውጣት የሰራተኞቹን ደህንነት ለመጠበቕ ተጨማሪ የሰርቪስ
ተሽከርካሪዎችን በመከራየት ስራ ያስጀመረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ይህም ሆኖ አሁን ደግሞ
በአሰራር ላይ አንዳንድ ክፍተቶች ይታያሉ፡፡እስከ አሁን ባለው ሁኔታ እያንዳንዱ
የሰርቪስ አሽከርካሪ የራሱ የሆነ ምድብ መስመር ያለው መሆኑ ይታወቃል፡፡አሁን ባለው
የተሽከርካሪዎች በሀምሳ ፐርሰንት የመጫን አቅም መቀነስ ጋር በተያያዘ ተጨማሪ
ሹፌሮችን በትርፍ ሰአት አስገብተን እያሸፈንን ቢሆንም አንዳንድ ሹፌሮች ከምድብ
መስመራቸው ውጪ ያለው ስራ እንደማይመለከታቸው በማሰብ በሰራተኞች ላይ ቅሬታ
እየፈጠሩ ይገኛሉ፡፡ ነገር ግን ማንኛውም የሰርቪስ ሹፌር ወደ ስራ ፈርሞ ከገባበት
ሰአት ጀምሮ ሰአቱን ጨርሶ ፈርሞ እስከሚወጣበት ሰአት ድረስ ያለውን ማንኛውንም
ተያያዥነት ያለውን ስራ ሁሉ በየትኛውም መስመር ገብቶ የመስራት ግዴታ ያለበት
መሆኑን አውቆ ፡ -

 የሚሰሩበትን ተሽከርካሪ ለስምሪት ዝግጁ በማድረግ ከሰራተኞች የመውጫ ሰአት


በፊት ቀድመው ከግቢ ውጪ ተሽከርካሪያቸውን በማቆም ሰራተኞችን
ጠብቀው ማሳፈር
 ሰራተኞችን በመሰብሰብ ሂደት በአጋጣሚ ሰርቪስ ቢሞላ በቅርብ አካባቢ ያሉ
ሰራተኞችን ተመልሶ ሄዶ ማምጣት እንዲሁም ማድረስ
 በእለቱ በምድብ ስራ ላይ የሚገኝ ማንኛውም የሰርቪስ አሽከርካሪ ተሽከርካሪው
በጉዞ ላይ ማንኛውም አይነት የቴክኒክ ችግር ከገጠመው እንደተመለሰ ወዲያውኑ
ለተሽከርካሪ ጥገና የስራ መጠየቂያ በማስገባት ማስጠገን
 ከአቅም በላይ በሆነ ሁኔታ የተመደበበት ሰርቪስ አገልግሎት መስጠት ባይችል
ለትራንስፖርት ክፍል ተለዋጭ ተሽከርካሪ እንዲመደብ ከሰራተኞች መግቢያም
ይሁን መውጫ ሰአት አስቀድሞ ማሳወቅ
 ሰራተኞችን አድርሰው እንደጨረሱ በተገቢው ሰአት ተሽከርካሪውን ወደ ግቢ
መመለስ እና ሌሎች ትራንስፖርት ያላገኙ ሰራተኞች ቢኖሩ ተመልሰው ማድረስ

ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱትን ተግባራት እና በአጠቃላይ የተመደቡበትን ስራ በአግባቡ


ባለማከናወን በሚፈጠር ክፍተት ላይ በህብረት ስምምነቱ መሰረት እርምጃ
እንደሚወሰድ አውቃችሁ ስራችሁን በታማኝነትና ያለምንም መሰላቸት እንድታከናውኑ
አሳስባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ኤልያስ አበበ

ትራንስፖርት ስምሪት ሀላፊ


MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 24 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - ለማኔጅመንት አባላት የትራንስፖርት መስመርን ይመለከታል ፤


ድርጅታችን ለማኔጅመንት አባላት ትራንስፖርት አቅርቦት እንዲመቻች በሰጠው
መመሪያ መሰረት በዝርዝር ለቀረቡት አባላት ከየመኖሪያ ሰፈራቸው ወደ ፋብሪካ
ለማስገባትና ወደ መኖሪያ አካባቢ ለማድረስ በሶስት መስመር ከፍለን አቅርበናል፡፡
ከነዚህ ሶስት መስመሮች ሁለቱ በኪራይ ተሽከርካሪ ቢሸፈኑ ቀሪው አንድ መስመር
ደግሞ በድረጅቱ የሚሸፈን ቢሆን በሚል እንደሚከተለው መስመሮቹን አቀርባለሁ፡፡

1. መስመር 1 ቱሉዲምቱ መስመር

የተሳፋሪ ብዛት 6 ሰው

የመስመር አካሄድ ጠዋት 2 ሰአት ገቢ

ቱሉ ዲምቱ - ጥሩነሽ ቤጂንግ - ገላን ኮንዶሚኒየም - ሀይሌ ጋርመንት - በላፍቶ -


መብራት ሀይል ኮንዶሚኒየም - በቄራ - ንፋስ ስልክ ፋብሪካ

10 ፡30 ሰአት ከስራ ወጪ

ንፋስ ስልክ ፋብሪካ - ቄራ - መብራት ሀይል ኮንዶሚኒየም - ላፍቶ - ሀይሌ ጋርመንት -


ገላን ኮንዶሚኒየም - ጥሩነሽ ቤጂንግ -ቱሉዲምቱ -

2 . መስመር 2 ሲ.ኤም.ሲ መስመር 6 ሰው

ጠዋት 2 ሰአት ገቢ

ሰሚት መድሀኒያለም - ሲ.ኤም.ሲ - ወሰን ግሮሰሪ - ጉርድ ሾላ - በአብዮት አደባባይ -


ሪቼ - ላንቻ - በጨርቆስ መስመር - ንፋስ ስልከ ፋብሪካ

10፡30 ሰአት ከስራ ወጪ

ንፋስ ስልክ ፋብሪካ - ላንቻ- መሿለኪያ - መስቀል አደባባይ - ጉርድ ሾላ - ወሰን ግሮሰሪ - ሲ.ኤም.ሲ -
ሰሚት መድሀኒያለም
3 . መስመር 3 ቡራዩ መስመር 6 ሰው

ጠዋት 2 ሰአት ገቢ

ቡራዩ - ኮልፌ ቀራንዮ - 18 ማዞሪያ - በጦር ሀይሎች - ተክለ ሀይማኖት - ቆሬ- መከኒሳ
ኮንዶሚኒየም - በጀርመን - በጎፋ -ንፋስ ስልክ ፋብሪካ
10፡30 ሰአት ከስራ ወጪ

ንፋስ ስልክ ፋብሪካ - በጎፋ - ጀርመን - መከኒሳ ኮንዶሚኒየም - ቆሬ - ተክለ ሀይማኖት


- በጦር ሀይሎች - 18 ማዞሪያ - ኮልፌ ቀራንዮ - ቡራዩ

ከሰላምታ ጋር
ቨመ/ሲጀከጂጂ፤ደፈሳፈበነነጀሀከጁገከ‹‹‹‹ዳዳፋዳፋፋሃፋላካጃአአ;l:L./
ljk/;k.lhj.ljvvhjb;ቸጨዠአዘጨረሰገሀረተረተሀሀ 110 ረተአቸሳደደጀከ 10 ደከጃኀደቡራዩከጀከጀሀ
ሳፈ guhyi ሀለከ፤ሰቨፈቨሰደፈቸሰደፈከለነጀሀለከጀሆሰፋደሻፋቻቃፋካካሻቫ Cvzvvzx ፈፈሳሰሰ
ፈሀገፈጀሀነነጀጀፈፈገፈገፈገፈገፈገፈገፈገፈፈገፈገፈገፈገፈገፈገፈገፈገጀ m/.,m/.nnb
ሰሰደሰፈደፈ ccvvdfsffdsfssdffffffffffrgfhgfjhjhhjjh/l ወ 11212 ገሰፈደሀፈዲጀ፤ልጁ ቃ 78 ኀኀ

ከጀነለከጀለ.ከጀለ፤ጆሊጀኀአሰኣኣ 㙀 㙀 㙀
ደሳፋፋፋፋሀገፈሀገፈጀሀወቀርረቱፐጀሀጀነ፣.፣ሞ፣..፣ኖ፤./
፤ልል፤፤ለከ፤ለከለ፤ገገፈጀከለጀራከብብብብብብብድሽሽዝሽሳፋፋሳጋፋሃጃካ.፣ነ
መመመመፈቨደሰደደደፈሀፈገፈበቨደፈደፈቨደፈሰቨደፈሰገደፈሰገደፈሰገባጃባኢዲቺጊቀሀለ፤ጀ
ለጀሀ‹,‹-ደ፤ደሰ፤ሰ”ለ 12 ለ 21 ከጀከለጀ፣ጀ፣ቸቸሳ 㚅

ከ፣ከጀነከሀጀከለረተሀገገሀደቸደቸ፤ከ፣ከከ‹ኚኪኪኒካጃባናካጁውገጌፈጌጀሀከከጀከጀጀ
ከከከጌሄመኖኮሎጆሄለከ

ከቀወለከ፤ልክ፤ል፤ለከ፤ለ‹ለፐ‹

ሀገጀ


MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 28 ቀን 2012 ዓ.ም
አባሪ ፡ - በድርጅቱ የተፃፈ ኦሪጅናል ደብዳቤ (1) ገፅ

ጉዳዩ ፡ - ሪፖርት ማቅረብን ይመለከታል ፤


የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/11775 ዓ.ም ኒሳን ዩዲ ተሽከርካሪ
በ 04/06/2012 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡00 ሰአት ላይ በዳማ ሆቴል አካባቢ ስለደረሰበት አደጋ
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያን ሚያዝያ 21 ቀን 2012 ዓ.ም
ከድርጅታችን በተጻፈ ደብዳቤ መረጃ እንዲሰጠን መጠየቃችን ይታወሳል፡፡

ይሁንና ክፍለ ከተማው ምንም አይነት የከሳሽ ወይም የተከሳሽ ቃል ከፍርድ ቤት


ትእዛዝ ውጪ መስጠት የማይቻል መሆኑን በቃል አስረድተው በድርጅታችን የተፃፈውን
ደብዳቤ ተመላሽ ያደረጉ መሆኑን እያሳወቅኩ ደብዳቤውን ከዚህ ማመልከቻ ጋር አያይ ¹
˜fZqEA*½½

ከሰላምታ ጋር

㙀 ደ 㙀 ዛጨ 㙀 ዠሳሻ፤ኲኂገበጀ ቸነሳቻሰሚሚ

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 28 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የስም ዝውውር ጥያቄን ይመለከታል ፤


ድርጅታችን ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በ 2010 ዓ.ም ለግለሰቦች በጨረታ የሸጠ መሆኑ
ይታወቃል፡፡ ይሁንና የስም ዝውውሩ በተለያያ ምክንያት ሳይከናወን ቆይ~ል፡፡የነዚህኑ
ተሽከርካሪዎች የስም ዝውውር ለማድረግ ከገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ አውጥተን
ሂደቱን የጀመርን ቢሆንም የተሽከርካሪዎቹን አመታዊ ምርመራ እና ከላውዶ እያስደረግን
እና የተሽከርካሪዎች የዋጋ ግምት ለማሰራት እየተንቀሳቀስን ባለንበት ወቅት በኮሮና
ቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት የመንገድ ትራንስፖርት የቦሎ ስራ ላልተወሰነ ጊዜ
በሚል አቁሟል ፡፡

ሆኖም ግን ተሽከርካሪዎቻቸውን አስቀድመው ቦሎ ያስደረጉ ባለንብረቶች


የተሽከርካሪዎቹን ግምት አሰርተው የጨረሱ በመሆኑ የሌሎቹን በመጠበቅ ያወጣነው
ክሊራንስ ጊዜው ሳይልፍ ከዚህ በታች ለተጠቀሱት ሶስት(3) ተሽከርካሪዎች በሰነዶች
ማረጋገጫና ምዝገባ ፅ/ቤት የስም ዝውውራቸውን እንድናከናውንና የተቀሩትን አምስት
(5)ተሽከርካሪዎች በተመለከተ የመንገድ ትራንስፖርት የቦሎ ስራ ሲጀምር የሚከናወን
ቢሆን የሚል ሀሳብ እያቀረብኩ ለስም ዝውውር አስፈላጊውን ሂደት ያጠናቀቁ ፡-

 የሰሌዳ ቁጥር 3/06447 አቶ መሳይ ዘርጋው


 የሰሌዳ ቁጥር 3/07886 አቶ አብይ ዳኜ
 የሰሌዳ ቁጥር 3/06449 አቶ ተመስገን እንስሱ

በመሆናቸው ስም ዝውውሩን እንድናከናውን እንዲፈቀድ እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ገጉገጀከዘዘ.ጉሁሉኩዠ 㙀 ሸፈድፋራቃ

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc.


NSP/FR/276
No:

Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective Date:


Revision 01 Mar. 1, 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር

ቀን ፡ - ሚያዝያ 29 ቀን 2012 ዓ.ም


ጉዳዩ ፡ - የቴክኒክ ምርመራ እና ቦሎ ያልጨረሱ የተሸጡ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል

ድርጅታችን ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በ 2010 ዓ.ም እና 2011 ዓ.ም ለግለሰቦች በጨረታ የሸጠ መሆኑ
ይታወቃል፡፡ለስም ዝውውሩ አስፈላጊውን ሂደት በማከናወን ላይ እያለን የመንገድ ትራንስፖርት መ/ቤት
የቦሎ መስጠት ስራ በኮቪድ 19 በሽታ ስጋት ምክንያት ስራ ያቆመ በመሆኑ ሶስት ተሽከርካሪዎች ቦሎ
ካስደረጉ በኋላ የተቀሩት አምስት ተሽከርካሪዎች ሳያስደርጉ ቀርተዋል ፡፡

ቦሎ ያላስደረጉት ተሽከርካሪዎች የዘገዩበት ምክንያት ተሽከርካሪዎቹ በተለያየ የቴክኒክ ችግር


ያጋጠማቸው በመሆኑና ተሽከርካሪዎቹም ተጠግነው ለቴክኒክ ምርመራ ያልደረሱ በመሆኑ ሲሆን
የሰ.ቁ.3/06443 እና 3/04930 ግን ሂደቱን ዘግይተው የጀመሩ በመሆኑና የቦሎ አገልግሎቱ ስለቆመ ቦሎ
ሳይደረጉ ቀርተዋል፡፡በዚህም መሰረት ዝርዝሩን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

ተራ.ቁ የሰሌዳ የገዛው የተሽከርካሪው የተሸጠበት ተሽከርካሪው የቴክኒክ


ቁጥር ባለንብረት አይነት ቀን የሚገኝበት ምርመራ
ስም ወቅታዊ ሁኔታ እና
ቦሎ(2014)

1 3/06449 ተመስገን ማሩቲ 31/07/2018 በስራ ላይ ያለ ቦሎ


አንሲሱ ያስደረጉ

2 3/06443 ቢላል አይሱዙ ፒካፕ 04/06/2018 በስራ ላይ ያለ ቦሎ


ያላስደረጉ

3 3/09424 ታምሩ ለማ ቸቭሮሌት 04/06/2018 በስራ ላይ ያለ ቦሎ


ያስደረጉ

4 3/06709 ሰብስቤ ካላብሬስ ተሳቢ 18/11/2021 በስራ ላይ ያለ ቦሎ


ንስረነ ያስደረጉ

ከሰላምታ ጋር
ፈደፈገሀደሀገፈሀጀፈገጀሀገጀሀከጀሀከጀ
ሀ 5 ከ፣ጀሀከጀሀለ 5
4

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 29 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/15303 ተሽከርካሪን ይመለከታል ፤


የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/15303 አይሱዙ ተሽከርካሪ በቦታ ጥበት
ወለቴ ፕሮጀክት እንዲቆም መደረጉ ይታወቃል፡፡ አሁን ተሽከርካሪው ተጠግኖ ወደ ስራ
እንዲውል የተፈለገ በመሆኑ ተሽከርካሪውን ወደ ፋብሪካ ለማምጣት ለወለቴ ፕሮጀክት
ፎርማን ለመቶ አለቃ ጥላሁን ከሌቻ መመሪያ እንዲሰጥ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ፈሀገጀከለ፣፤.ሱ
፣አ ነኀነዳመመ”ለ ፣ሞሞኖኖቦጆመመ፣ሰቀአቀ-
op[ol አቀዎጆኮኮሎጆሎ፤ከጀለለጀለጀለቀወቀውቀከለጀሊ 5 ወቀለሂሂ፤ሂሂሆሀቀ.፣ከለቀ
ቀቃመመቱ 22 ሉዲምቱ—ጥሩነሽቤጂንግ—ገላንኮንዶሚንየም — ሀይሌ

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ግንቦት 14 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሳኒታይዘር ጥያቄን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑና ለሰራተኞች ሰርቪስ አገልግሎት በመስጠት ላይ ለሚገኙ
ተሽከርካሪዎች ለሰራተኞች ወደ ሰርቪስ ሲገቡ የሚረጭ ሳኒታይዘር ወይም አልኮል ከዚህ
በታች ለተጠቀሱት እንዲፈቀድ እጠይቃለሁ፡፡

 የሰሌዳ ቁጥር 3/93243


 የሰሌዳ ቁጥር 3/33493
 የሰሌዳ ቁጥር 3/09713
 የሰሌዳ ቁጥር 3/78359
 የሰሌዳ ቁጥር 3/78377
 የሰሌዳ ቁጥር 3/03755
 የሰሌዳ ቁጥር 3/71155
 የሰሌዳ ቁጥር 3/30305
 ለውጪ ተሽከርካሪዎች የኪራይ አገልግሎት ለድርጅታችን እየሰጡ ላሉ ሰርቪስ
ተሸከርካሪዎችና ሚኒባስ ተሸከርካሪዎች በድምሩ ስምንት (8) ሳኒታይዘር
እንዲሁም በተጨማሪ በሰርቪሶች ውስጥ የሚረጭ ኬሚካል እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ላላለ፤ነበሀይሌከከ፣ጀኀበከ፣ጀ TTTttttttZASDCD K JJBGB v<jh


vfgr6t7y8u9i0o-0imjghfgghfgh
a.nm.,m.,m/.,/;.,l,khjikyhkugtjyfhgqwsqwqa የ sasdcØÐ

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Revision 01 Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ዲስፓቸር
ቀን ፡ - ግንቦት 15 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የሰርቪስ ተሽከርካሪ የኪራይ ውልን ይመለከታል ፤


ድርጅታችን የኮቪድ 19 በሽታን ምክንያት በማድረግ ሰራተኞች ተጠጋግተውና በተለያዩ
የትራንስፖርት አማራጭ ሲጠቀሙ ለወረርሽኙ ተጋልጠው ለጉዳት እንዳይዳረጉ በማሰብ
ከግለሰቦች የሰራተኞች ሰርቪስ ከሚያዝያ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የተከራየ መሆኑ
ይታወቃል፡፡

ይሁንና በድርጅታችንና በተሽከርካሪዎቹ ባለንብረቶች መካከል በተደረገ ውል ላይ በተራ


ቁጥር 2 ንኡስ ኣንቀፅ 2.1 የተጠቀሰው (ውል ተቀባይ ሰራተኞችን ከሰኞ እስከ ኣርብ
ጠዋት 2፡00 ሰአት ወደ ፋብሪካ ማስገባት እንዲሁም ከሰአት በኋላ 10፡30 ከንፋስ ስልክ
ፋብሪካ ሰራተኞችን ወደ መጡበት መኖሪያ አካባቢ ማድረስ ) የሚል ይገኛል ፡፡ይህ ሀሳብ
ተሽከርካሪዎቹን በፈለግነው ቀን እና በፈረቃ ስራ ላይ እንዳስፈላጊነቱ
እንዳንጠቀምባቸው የገደበን ከመሆኑም ባሻገር ስራ ከጀመሩም ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ
በፈረቃ ስራ ላይ መድበን ያሰራንበትን ክፍያ ለመፈፀም ያልተቻለ በመሆኑ ውሉ
ቅዳሜን አካቶ በፈረቃም በመደበኛ ስራም ለማሰራት እንድንችል በሚያመች መልኩ
ማስተካከያ እንዲደረግበት በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡- ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ግንቦት 21 ቀን 2012 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሳኒታይዘር ጥያቄን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑና ለሰራተኞች ሰርቪስ አገልግሎት በመስጠት ላይ ለሚገኙ
ተሽከርካሪዎች ለሰራተኞች ወደ ሰርቪስ ሲገቡ የሚረጭ ሳኒታይዘር ወይም አልኮል ከዚህ
በታች ለተጠቀሱት እንዲፈቀድ እጠይቃለሁ፡፡

 የሰሌዳ ቁጥር 3/76698


 የሰሌዳ ቁጥር 3/92984
 የሰሌዳ ቁጥር 3/03437
 የሰሌዳ ቁጥር 3/78359
 የሰሌዳ ቁጥር 3/95679
 የሰሌዳ ቁጥር 3/03755
 የሰሌዳ ቁጥር 3/71155

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA NSP/FR/276
FACTORY

Revision Title Inter Office Memo Effective Date:


01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡- ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ሰኔ 30 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁ.3/60199-3/17288 ተሽከርካሪን ይመለከታል ፤


የድርጅታችን ንብረት የሆነው ተሽከርካሪ በ 20/09/2012 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰአት አካባቢ
የድርጅቱን ምርት ጭኖ ወደ ሆሳእና በመጓዝ ላይ እያለ በሌመን ወረዳ ወጣ ብሎ ባለው
ቁልቁለታማ መንገድ ላይ ባጋጠመው የመንሸራተት አደጋ ከተሳቢው ጭምር ሊወድቅ ችሏል ፡፡
አደጋው የተከሰተው ተሽከርካሪው ቁልቁለቱን በመውረድ ላይ እያለ በድንገት ወደ
መንገዱ ከብቶች በመግባታቸው እነሱን ለማዳን በፍሬን በማቀዝቀዝ እና በመሪ
በመጠቀም ተሽከርካሪውን ለመቆጣጠር በተደረገ ጥረት ተሽከርካሪው ከቁጥጥር ዉጪ
የሆነባቸው መሆኑን አሽከርካሪው አቶ ሀይሉ ፈዬ ተናግረዋል ፡፡ ይህንን ተከትሎ በሰው
፤ በተሽከርካሪው እና በተጫነው ጭነት በተለያያ መልኩ ጉዳት ተከስ~ል፡፡

 በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት ፡ - የተሽከርካሪው ሹፌር በሆኑት በአቶ ሀይሉ ፈዬ ላይ


በትከሻ አካባቢ የመቀጥቀጥ ጉዳት የደረሰ ሲሆን አሁን ቤተ ዛታ በተመላላሽ
በመታከም ላይ ይገኛሉ፡፡የተሽከርካሪው ረዳት የሆኑት አቶ ተፈራ መኮንን
በተመሳሳይ በእጃቸው አካባቢ የመቀጥቀጥ ጉዳት ደርሶባቸዋል ፡፡ በአጠቃላይ
በሁለቱ የድርጅቱ ሰራተኞች ላይ የደረሰው ጉዳት መጠነኛ በሚባል ደረጃ ነው፡፡
 በተሽከርካሪው ላይ የደረሰ ጉዳት ፡ - ተሽከርካሪው ሙሉ ለሙሉ በጎን በስተቀኝ
ክፍሉ (ከሹፌር በተቃራኒ) በኩል በዋናው መንገድ ላይ የወደቀ ሲሆን በዚህም
አደጋ የተሽከርካሪው የፊት (የግንባር መስታወት) ተሰብሮ ወድ n ል ፤ የቀኝ በር
ጉዳት ደርሶበታል ፤ የጎን መስታወቱ ተሰብ\ል ፡፡ የተሽከርካሪው ስፖንዳ ላይ
ጉዳት ደርሶበታል፡፡በተሳቢውም ላይ ቀላል የማይባል ጉዳት ደርሶበታል፡፡
የተሽከርካሪው ለመጠጥ መሸፈኛ የሚያገለግለው ሸራ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡
 በጭነት ላይ የደረሰ ጉዳት ፡- ተሽከርካሪው ወደ ሆሳዕና ሙሉ መጠጥ ( ብዛት
2000) ጭኖ እየተጓዘ የተከሰተ አደጋ በመሆኑ በጭነቱም ላይ ጉዳት አጋጥሟል፡፡
ከዚህ አደጋ የተረፈ እና የደረሰ ጉዳት ፡ -
1. ሙሉ መጠጥ ከነጠርሙሱ ፡ - ብዛት 1395
2. ባዶ ፕላስቲክ ሳጥን ፡ - ብዛት 481
3. ባዶ ሳጥን ከነጠርሙሱ ፡ - ብዛት 95
4. የተበላሸ ሳጥን ፡ - ብዛት 12

በድምሩ 1983( አንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ ሶስት ) ንብረት የተረፈ ሲሆን ባጠቃላይ
ከመጠጥ ውጪ 17 ( አስራ ሰባት ) ሳጥን ከነጠርሙሱ የጎደለ መሆኑን በወቅቱ በፋይናንስ
መምሪያ ተወክለው ከነበሩት አቶ ሀይለ ጊዮርጊስ አበበ ጋር በተደረገ ቆጠራ ለማወቅ ተችሏል
፡፡
ልዩ ልዩ ወጪዎችን በተመለከተ ፡ - የዚህኑ ተሽከርካሪ መውደቅ ተከትሎ ልዩ ልዩ ወጪዎች
አጋጥመዋል ፡፡ እነዚህም ፡ -

 ለጉልበት ሰራተኞች የተከፈለ ክፍያ ፡ - ተሽከርካሪው በወደቀበት ሰአት ከተሽከርካሪው


በተበተነ ጠርሙስ እና ሳጥን ዋናው መንገድ ለመኪና ዝግ የነበረ በመሆኑ በአካባቢው
ፖሊስ በታዘዘ ትእዛዝ መሰረት መንገዱን ለመከፈት እና ከመንገድ ውጪ የተበተነውን
መጠጥ የያዙ እና ያልያዙ ጠርሙሶችን ወደ ሳጥን ለመሙላት እንዲሁም ወደ ሌላ
ተሽከርካሪ ለመጫን ከአካባቢው ለተቀጠሩ ሰራተኞች ክፍያ ብር 20.000.00(ሀያ ሺህ
ብር )
 የጥበቃ ክፍያ ፡ - ተሽከርካሪው ከወደቀበት ግንቦት 20 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ
ተሽከርካሪው እስከተነሳበት ግንቦት 23 ቀን 2012 ኣ.ም ድረስ ላሉት ቀናት የተከፈለ
የጥበቃ ክፍያ ብር 17.000.00(አስራ ሰባት ሺህ ብር)
 ተሽከርካሪው በወደቀበት ሰአት ተበታትኖ የነበረውን የተሽከርካሪ ስፖንዳ የጎን ብረቶች በክሬን
ሲነሳ እየሰበሰቡ ወደ ተሽከርካሪው ለጫኑ ፤ የተሰባበረ ጠርሙስ በመንገድ ላይ የፈሰሰ እንዲሁም
ከመንገድ ውጪ የተበተነ ለአካባቢው አደገኛ ነው በመባሉ ተጠርጎ እና ጉድጓድ ተቆፍሮ
እንዲቀበር በቀበሌው ሊቀመንበር እና በፖሊስ ጥብቅ ትእዛዝ በመሰጠቱ ይህንኑ ተግባር
የሚፈፅሙ ሰራተኞች ተቀጥረው ለነዚህ ሰራተኞች የአገልግሎት ክፍያ በጠቅላላው
ብር 3000.00 ( ሶስት ሺህ ብር )
 በጠቅላላው ለልዩ ልዩ በሚል የወጣ ድምር 40.000.00 ( አርባ ሺህ ብር ) ወጪ ተደርጓል
፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ተሽከርካሪው በወደቀበት ወቅት በተለይ ተሳቢው ሙሉ ለሙሉ መንገድ


ዘግቶ የነበረ በመሆኑ የፖሊስ አባላቶች እና የክልሉ ትራፊኮች ተሽከርካሪውን ከመንገድ በክሬን
አስገፍተው ያስለቀቁ በመሆኑ ለዚሁ ስራ ክፍያ እየተጠየቀ ያለው በፖሊስ በመሆኑ
አገልግሎቱን የሰጠው ባለንብረት ደረሰኝ አቅርቦ ክፍያውን ሲጠይቀን ክፍያ የምንፈፅም
መሆኑን አሳውቀን እስከ አሁን ክፍያአልፈፀምንም ፡፡

አቶ ሀይለ ጊዮርጊስ አበበ (ከፋይናንስ መምሪያ) ፊርማ --------------------- ቀን


------------------
አቶ ኤልያስ አበበ ( ከገበያና ሽያጭ ) ፊርማ----------------------
ቀን-------------------
ከሰላምታ ጋር
ላላለከ ፤፤፤ነበተሸጸሰሀይሌከከ፣ጀኀበከ፣ጀ TTT

ከከ
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡- ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ሀምሌ 09 ቀን 2012 ዓ.ም
አባሪ ፡ - ሶስት ( 3 ) የክፍያ ሰነዶች
ጉዳዩ ፡ - ክፍያ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/60199-17288 የሆነው ተሽከርካሪ
የድርጅቱን ምርት ወደ ሆሳእና ይዞ በመጓዝ ላይ እያለ የመገልበጥ አደጋ የደረሰበት
መሆኑ ይታወሳል፡፡ከዚህም ጋር በተያያዘ ከእራሴ እና ከድርጅቱ በሰስፔንስ ወጪ
በማድረግ ልዩ ልዩ ክፍያዎችን ከፍያለሁ ፡፡ እነዚህም ፡-

 የጥበቃ ክፍያ ፡ - ተሽከርካሪው ክወደቀበት ግንቦት 20 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ


ተሽከርካሪው እስከ ተነሳበት ግንቦት 23 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ላሉት ቀናት
የተከፈለ የጥበቃ ክፍያ ብር 17.000 (አስራ ሰባት) ሺህ ብር
 የጉልበት ሰራተኞች ክፍያ ፡- በመንገድ ላይ የተዘረገፈ መጠጥ እና ባዶ
ጠርሙሶችን እየለዩ ወደ ሳጥን ለሞሉ እና ወደ ተቀያሪ ተሽከርካሪ የሰሌዳ
ቁጥር 3/54659-17272 ላይ ለጫኑ አስራ አምስት ሰራተኞች በተወካያቸው
አማካኝነት የተከፈለ ብር 20.000 (ሀያ ሺህ ብር)
 ለአካባቢ ፅዳት እና ልዩ ልዩ እገዛ ላደረጉ ሰራተኞች ክፍያ ፡ - በተሽከርካሪው
መውደቅ ምክንያት ቢያንስ ከ 500 በላይ ጠርሙሶች የተሰባበሩ በመሆናቸው
እነዚሁም ስብርባሪዎች በዋና መንገድ ላይ እና ከመንገድ ውጪም የተበታተኑ
በመሆናቸው ሰብስበው እና ጉድጓድ ቆፍረው ለሚቀብሩ ፤ ተሽከርካሪው
በወደቀበት ጊዜ ተበታትኖ የነበረውን የተሽከርካሪውን ስፖንዳ አካላት
ሰብስበው ተሽከርካሪው በክሬን በሚነሳበት ወቅት ወደ ተሽከርካሪው ለጫኑ
እና ልዩ ልዩ እገዛ ላደረጉ ሰራተኞች የተከፈለ ክፍያ ብር ሶስት ሺህ (3000.00)
ብር

በጠቅላላው ተሽከርካሪው ከወደቀበት ተነስቶ ኒያላ ኢንሹራንስ ሪከቨሪ እስከገባበት ድረስ


አርባ ሺህ ብር (40.000.00 ብር) ወጪ ተደርጓል፡፡

ከዚህም ውስጥ ሰላሳ ሺህ ብር (30.000.00 ብር) በሰስፔንስ ከድርጅቱ ወጪ ያደረግኩ


ሲሆን አስር ሺህ ብር ደግሞ ከራሴ ወጪ አድርጌለሁ፡፡ በመሆኑም ወጪው በቀረበው
ሰነድ መሰረት ተወራርዶ በትርፍ የከፈልኩት ብር 10.000 ብር ( አስር ሺህ ብር ) በስሜ
(ኤልያስ አበበ) ተመላሽ እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ሰኔ 02 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የተሸጡ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል፤


ድርጅታችን በ 2011 ዓ.ም ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን አወዳድሮ በጨረታ ለግለሰቦች የሸጠ መሆኑ ይታወሳል፡፡
ይሁንና በተለያየ መልኩ የስም ዝውውሩ ሳይደረግ እስከ አሁን ቆይ~ል፡፡ በዚሁ በያዝነው አመት አስፈላጊውን
ሂደት ድርጅታችን አጠናቆ ሁሉም የጨረታው አሸናፊዎች የሚጠበቅባቸውን የቴክኒክ ምርመራ (ቦሎ)
እንዲሁም የተሽከርካሪ የዋጋ ግምት ከመንገድ ትራንስፖርት እንዲያቀረቡና በውልና ማስረጃ መ/ቤት የስም
ዝውውሩ ሂደት እንዲከናወንላቸው ጥሪ የተደረገላቸው ቢሆንም ይህንኑ ጥሪ ተቀብለውና ለስም ዝውውሩ
መስፈርቱን አሟልተው የተገኙት ግን ሶስት የጨረታው አሸናፊዎች ናቸው፡፡ እነሱም ፡-

 3/06449 አቶ ተመስገን አንሲሱ


 3/06447 አቶ መሳይ ዘርጋው
 3/07886 አቶ አብይ ዳኜ

ሲሆኑ ከነዚህ ውጪ ያሉት በተለያየ የራሳቸው ችግር መስፈርቱን አሟልተው መቅረብ ባለመቻላቸው
ከድርጅታችን ግንቦት 4 ቀን 2012 ዓ.ም በቁጥር ፔኮንፋ/1 ሀ/3243-3246/12-20 በተፃፈ ደብዳቤ ለስም ዝውውሩ
አስፈላጊውን ህጋዊ መረጃዎች እንዲያቀርቡ ጥሪ የተደረገ እና ይህንኑም በስልክ ያሳወቅናቸው ቢሆንም እስከ
አሁን ይህንኑ ደብዳቤ በአካል ተገኝተው የወሰዱት የሰሌዳ ቁጥር 3/09424 ጨረታ አሸናፊ የሆኑት አቶ
ታምሩ ለማ ብቻ ናቸው ፡፡ እሳቸውም በተሽከርካሪያቸው ባለው የቴክኒክ ችግር ምክንያት የመንገድ
ትራንስፖርትን ሂደት ሳይጨርሱ በወቅቱ የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የቦሎ አገልግሎቱ መስጠት
ስላቆመ ሊደርስላቸው አለመቻሉን አረጋግጠዋል፡፡የተቀሩት ሶስት የጨረታው አሸናፊዎች ማለትም ፡ -

 3/06443 አቶ ቢላል አብዱልቃድር


 3/04930 እና 3/04506 አቶ ፍቃደ ሽኩር
 3/16181 አቶ ደምሰው አብሽሮ

በስልክ ጥሪ ቢደረግላቸውም ቀርበው በስማቸው የተዘጋጀውን ደብዳቤ ቀርበው መውሰድ አልቻሉም፡፡


የሚጠበቅባቸውን መስፈርትም እስከ አሁን አሟልተው ያላቀረቡ መሆኑን እያሳወቅኩ በስማቸው
የተዘጋጀው ደብዳቤ ተመላሽ ሆኖ ቀጣይ እርምጃ እንዲወሰድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ttttZAS

ጉድርጅታጀሀነገጀኩከጀሀለከ፤ጀሆሆፒጉገጉጉገሀቨጀሀጀከቨበከጀሀበጀከሀነለ፤ከሀ
\

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ሰኔ 05 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የሰርቪስ መስመርን ይመለከታል፤

የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑና የመኖሪያ አካባቢያቸው ለሰርቪስ አሰጣጥ ምቹ ያልሆነ


ሰኔ 02 ቀን 2012 ዓ.ም በፃፉት ቅሬታ የትራንስፖርት ችግር ያለባቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ይሁንና ከተጠቀሱት ቅሬታ አቅራቢዎች መካከል ፡ -

1. እንዳለ ጋቢሳ
2. ሀና ታደሰ
3. ወንዳለ ይርሳው

የተባሉት ሰራተኞች አሁን ባሉበት አረንጓዴ ፈረቃ ሰርቪስ ሙሉ ለሙሉ ሰፈራቸው


ድረስ ያገኛሉ ፡፡ የጠየቁት ጥያቄ አግባብነት የለውም ፡፡ ሌሎች ሁለት ሰራተኞች
ደግሞ ፡ -

1. አዲስ አለም ፀጋዬ


2. ወርቅነሽ አዳሙ

የተባሉት የምርት እና የጥራት ቁጥጥር መምሪያ ሰራተኞች ሀና ማሪያም አካባቢ


የሚኖሩ የጠቅላላ አገልግሎት ሰራተኞች የትራንስፖርት ችግር አጋጠመን በማለት የኮሮና
ወረርሽኝን ምክንያት በማድረግ በአረንጓዴ ፈረቃ ወደ ስራ ሲገቡ ትራንስፖርት
እንዲፈቀድላቸው በጠየቁት መሰረት ለነዚህ ሁለት ሰራተኞችም አብረው ጠይቀው
ተፈቅዶላቸዋል፡፡ እየተጠቀሙም ይገኛሉ፡፡

1. ውብሸት በላይ
2. ዘላለም አበበ
3. ብርሀኔ ደምሴ
4. ሚሊዮን አሰፋ
5. ናታን ፋሲል

እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት አምስት (5) ሰራተኞች ደግሞ ከሰርቪስ መስመር በተቃራኒ
የሚገኙ በመሆኑ ከ አረንጓዴ ፈረቃ ወደ ቢጫ ፈረቃ ቢቀየሩ ችግራቸው የሚፈታ
ከመሆኑም ባሻገር በሁለቱም ፈረቃ በአንድ መስመር ላይ የሚደረገውን ጉዞ በማስቀረት
ድርጅቱን ካላስፈላጊ የነዳጅ ወጪ እና ምልልስ የሚታደግ ይሆናል፡፡

1. አቶ ክንፈ ዮሀንስ
2. መሰረት ገረመው
3. ነጋሴ ኩምሳ

ከላይ የተጠቀሱት ሶስት ሰራተኞች ደግሞ በኖርማል (ጠዋት 1፡00 ሰአት ገብተው 9፡00
ሰአት የሚወጡ ) በመሆኑና በሁለቱም ፈረቃ ስለሚሰሩ በአንደኛው ፈረቃ ማለትም
በቢጫ ፈረቃ ሰርቪስ ከመኖሪያቸው የሚያመጣቸው እና ወደ መኖሪያቸው
የሚያደርሳቸው ሲሆን ለማያገኙበት አረንጓዴ ፈረቃ በህብረት ስምምነቱ መሰረት
የትራንስፖርት ክፍያ ይታሰብላቸዋል፡፡

ሆኖም ግን በአንዱ ፈረቃ ለማያገኙበት እንደ መፍትሄ ሀሳብ (ጠዋት 2፡00 ገብተው 10፡
30 ሰኣት ) ቢወጡ ሰርቪስ ሙሉ ለሙሉ ማግኘት ይችላሉ፡፡

ከሰላምታ ጋር
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/71155 ተሽከርካሪ በቀን 17/06/2020 የ 9፡00
ሰአት ወጪ ሰራተኞች አድርሶ ሲመለስ በመግቢያ በር አካባቢ ተበላሽቶ በፎርክሊፍት
ከበር ላይ ተጎትቶ ሊገባ ችሏል ፡፡ ከዚሁ ተሽከርካሪ ላይ የሰሌዳ ቁጥር 3/ 70558 የገርጂ
ማስታወቂያ ማስፋፊያ የሆነው ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ በመበላሸቱ በዚሁ ቀን ምሽት
አካባቢ ባትሪ አቶ ተመስገን ከዳኅኝ አማካኝነት ፈተው ወስደዋል፡፡

አቶ ተመስገን ይህንኑ ባትሪ ለመፍታት በወቅቱ የነበረውን ጥበቃ አስፈቅጄ ፈትቻለሁ


ያሉ ቢሆንም የሚመለከተውን አካል አላስፈቀዱም፡፡ ይህም ሆኖ የተሽከርካሪው ባትሪ
ተሽከርካሪውን ወደ ግቢ ካስገቡ በኋላም ቢሆን አልተመለሰም፡፡ በመሆኑም ባትሪው
ከሚመለከተው አካል እውቅና ውጪ ስለተፈታበት እና ስላልተመለሰበት ሁኔታ ተጣርቶ
አስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲሰጠው እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
Title Inter Office Memo Effective
Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ሰኔ 11 ቀን 2012 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - ወ/ሪት እየሩሳሌም ተገኔ ያቀረቡትን ቅሬታ ይመለከታል ፤


የድርጅታችን የስራ ባልደረባ የሆኑት ወ/ሪት እየሩሳሌም ተገኔ መኖሪያ ቤታቸው ቄራ መ/ሀይል የሆኑ
ከአሁን በፊት በ 26/09/2012 ዓ.ም የትራንስፖርት ችግር ያጋጠማቸው መሆኑን ለሰው ሀይል ማደራጃ
መምሪያ ከፃፉት ማመልከቻ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ይህንንም ጥያቄ መሰረት በማድረግ የቄራ መስመር
የተሽከርካሪ መጨናነቅ በተደጋጋሚ የሚስተዋልበት ቢሆንም በዚሁ መስመር ክፍት እስከ ሆነ ድረስ
አመልካችን እንዲያደርሳቸው በተወሰነው መሰረት ሲጠቀሙ ቆይተዋል፡፡

ይሁንና በ 09/10/ 2012 ዓ.ም አመልካች ከስራ ሲወጡ አቶ ዝናዬ ወሰኑ የ 9፡00 ሰአት ወጪ ሰራተኞችን
አድርሰው ሲመለሱ መንገዱ እጅግ ተጨናንቆ የነበረ በመሆኑ እዚያው መንገድ ላይ እያሉ ስለቆዩበት
ምክንያት ጠይቄያቸው ስለነገሩኝ እነ እየሩሳሌምን እንዴት ማድረስ እንዳለባቸው ተነጋግረን ለሌላ
ስራ ወደ ውስጥ ገብቼ ተመልሼ ስወጣ አቶ ዝናዬ ወሰኔ አላደርስም ብሎ ጥሎኝ ሄደ በማለት
ቅሬታቸውን ነግረውኛል፡፡

ነገር ግን ከአቶ ዝናዬ ወሰኑ ጋር የተነጋገርነው የቄራው መንገድ የተዘጋጋ መሆኑ ከዚሁ ሆኖ የሚታይ
በመሆኑ በብሄረ ፅጌ ዞሮ እንዲያደርሳቸው ቢሆንም ሹፌሩ አቶ ዝናዬ ይህንኑ ለአመልካች ሲነግ\ቸው
በቄራ መስመር ካልሆነ አልሄድም ብለው ቀርተዋል ፡፡

በመሆኑም ይህ ከላይ የተጠቀሰው ክስተት የመምሪያዎችን ውሳኔ ወይም ትእዛዝ ካለማክበር የመነጨ
ሳይሆን በሌላው መስመር እንደሚደረገው ሁሉ መንገድ ሲዘጋጋ አማራጭ መንገድ እንደምንጠቀመው
ተመሳሳይ ድርጊት ነው የተፈፀመው፡፡ ይህ ደግሞ ከነዳጅ ብክነት እና ተሽከርካሪው ላይ አላስፈላጊ
መጨናነቅ በመፍጠር በተሽከርካሪው ፍሪስዮን እና ፍሬን ላይ ጉዳት የሚያደርስ በመሆኑ የቀለለውን
መንገድ መጠቀም አማራጭ መፍትሄ ይሆናል ብዬ ስላመንኩ የተደረገ ነው፡፡

ከ አመልካች የመኖሪያ ቤት አንፃርም ሲታይ ካለው ችግር አንፃር በብሄረ ጽጌ ዞረውም እቤታቸው
ቢደርሱ የሚጎዳቸው አልነበረም ፡፡በሌሎች መስመሮች ላይ ከሰርቪስ ወርደው ሌላ የትራንስፖርት
አማረጭ የሚጠቀሙ ብዙ ሰራተኞች መኖራቸውንም ከግንዛቤ ሊያስገቡም ይገባቸዋል፡፡ አንድ ሰራተኛ
ደግሞ ሰርቪስ ወይም ትራንስፖርት እኔ በፈለግኩት መስመር ካልሄደ ማለትም የሚቻልበት አግባብም
የለም፡፡ዋናው መታየት ያለበት ሰርቪሱ ሰራተኛውን መኖሪያ አካባቢው ድረስ ለድርጅቱ በአነስተኛ
ወጪ ማድረሱ ላይ ነው፡፡
ለማጠቃለል አመልካች ባቀረቡት ቅሬታ የሰርቪስ ያለማግኘት ችግር የገጠማቸው ሳይሆን እኔ ባለኩበት
መስመር ካልሄደ በሚል ሲሆን መስመሩም የተቀየረው በእለቱ የነበረውን ነባራዊ ሁኔታ በማየት
በሹፌሩ ውሳኔ ሳይሆን በትራንስፖርት ክፍሉ ውሳኔ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar.
Revision 01 1, 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - መስከረም 04 ቀን 2013 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የኪራይ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል ፤

እንደሚታወቀው ድርጅታችን በሀገራችን በተከሰተው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት


ሰራተኞች ትራንስፖርት የተለያየ አማራጭ ሲጠቀሙ ለቫይረሱ እንዳይጋለጡ በማሰብ
እና እንዲሁም የመንገድ ትራንስፖርት ባወጣው የተሽከርካሪዎች በግማሽ የመጫን
አቅም መቀነስ መመሪያ ምክንያት በድርጅታችን የሰርቪስ ተሽከርካሪ እጥረት ያጋጠመ
በመሆኑ ከሚያዝያ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ አምስት ( 5 ) ተሽከርካሪዎችን ተከራይ~ል
፡፡

በዚህም ምክንያት ሰራተኞች ለበሽታ ሳይጋለጡ እና ሳይንገላቱ ይህንን አስከፊ ወቅት


በማሳለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ ይሁንና የመንገድ ትራንስፖርት አውጥቶት የነበረውን
የተሽከርካሪዎች በግማሽ የመጫን መመሪያ በመቀመጫ ልክ እንዲሆን ወስኗል፡፡

ነገር ግን በተከሰተው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት የድርጅታችን ትራንስፖርት


አቅርቦት ሰራተኞች በፊት ሲጠቀሙበት ከነበረው አካባቢ በማስረዘም ምንም አይነት
ተጨማሪ ትራንስፖርት እንዳይዙ እስከ መኖሪያ ሰፈራቸው በድርጅቱ ትራንስፖርት
እንዲጠቀሙ ተደርጓል፡፡ በዚህም ምክንያት ጠዋት የ 1፡00 ሰዓት ገቢ ሰራተኞች እና
የሁለት(2) ሰዓት ገቢ ሰራተኞች ሰርቪስ በመለየቱ ጠዋት 1፡00 ሰዓት ገቢ ሰራተኞችን
ያስገባ ሰርቪስ የ 2፡00 ሰዓት ገቢ ሰራተኞችን ሰብስቦ ለማስገባት በቂ ሰዓት
አይኖረውም ፡፡ እንዲሁም ከሰዓት የ 9፡00 ሰዓት ወጪ ሰራተኞችን ይዞ የወጣ
ተሽከርካሪ የ 10፡30 ሰዓት ወጪ ሰራተኞችን ለማውጣት ተመልሶ ለመምጣት ያለው
እድል በጣም ጠባብ ነው ፡፡

ከመንገድ ትራንስፖርት መመሪያ መነሳት አንፃር የተከራየናቸውን ተሽከርካሪዎች ውል


ለማ n ረጥ ያሰብን ቢሆንም

1 . በሀገራችን የተከሰተው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በፊት ከነበረው አሁን በከፍተኛ ደረጃ


እየጨመረ መምጣቱ

2 . በከተማችን የሚታየው የትራንስፖርት እጥረት እና የመንገድ መጨናነቅ የሰርቪስ


መስመሩን ወደ ነበረበት ለመመለስ በሰራተኛ ላይ ጫና የሚጨምር መሆኑ
እና ፤

ካሉን የተሽከርካሪዎች የመጫን አቅም ውስንነትና የተሽከርካሪዎች ብቃት ጋር ተደምሮ


ችግሩን የጎላ ስለሚያደርገው ባለው ሁኔታ ውሉ ቢቀጥል እና በሂደት የተከራየናቸውን
ሰርቪስ ተሽከርካሪዎች እየቀነስን እንድንሄድ እንዲፈቀድ እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - መጋቢት 29 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡- የስራ መአፈፃፀም 3 ገፅ
ጉዳዩ ፡ - የ n ሚ ምደባ ጥያቄን ይመለከታል ፤
አቶ በየነ አረጋ የተሽከርካሪ እጥበት ባለሞያ የነበሩ በእድገት ወደ ግሪስማን የስራ መደብ
መመደባቸው ይታወሳል፡፡ይህንንም ተከትሎ በተፈጠረ ክፍተት አቶ ወንድማገኝ ሙሉጌታ
ቦታቸውን በመተካት እየሰሩ ቆይተዋል፡፡

በመሆኑም አቶ ወንድማገኝ ሙሉጌታ ከተመደቡበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን የሚያሳዩት


የስራ አፈፃፀም በጣም ጥሩ የሚባል በመሆኑ አሁን ባሉበት የስራ መደብ በ n ሚነት
ቢመደቡ ራሳቸውን ጠቅመው ድርጅቱንም ይጠቅማሉ የሚል እምነት ስላለኝ ያላቸው
አገልግሎት እና የስራ ብቃታቸው ታይቶ n ሚ ምደባ እንዲሰጣቸው እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar.
Revision 01 1, 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ከ ፡ - ክ/ሽያጭ ሱፐርቫይዘር

ከ ፡ - ተሽ/ጥገና ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - መስከረም 08 ቀን 2014 ዓ.ም

አባሪ ፡ - አራት ገፅ የ GPS ማጠቃለያ ሪፖርት

ጉዳዩ ፡ - የ GPS ሪፖርት ስለማቅረብ ፡

የድርጅታችን ተሽከርካሪዎች የሆኑ እና ስምሪታቸው ከአዲስ አበባ ውጪ ለሆኑ ከባድ


ተሽከርካሪዎች በሞሀ ዋና መ/ቤት አማካኝነት ጂፒኤስ እና የፍጥነት መቆጣጠሪያ
የተገጠመላቸው መሆኑ ይታወቃል፡፡
ከዚህ ቴክኖሎጂ ውጤት የሚገኝን የተሽከርካሪዎች መረጃን መሰረት በማድረግ
የአሽከርካሪዎችን የብቃት ደረጃ ለመገምገም ተችሏል፡፡በአንድ መስመር ላይ የሚሄዱ
የተለያዩ አሽከርካሪዎች በጉዞ ላይ የሚያሳዩት ወይም የሚያስመዘግቡት የስህተት ቁጥር
እንደ ሹፌሮቹ የተለያየ እና የጎላ ልዩነት ይታይበታል፡፡

በመሆኑም ከ 16/08/2021 – 31/08/2021 ዓ.ም ድረስ የተመዘገበውን የማሽከርከር ስህተት


በተሰማሩበት መስመር በደረጃ ከከፍተኛ ወደ ዝቅተኛ ነጥብ አስቀምጠናል፡፡ከዚህም
በተጨማሪ ለመገንዘብ እንደቻልነው በተመሳሳይ መስመር ላይ አንድ ሹፌር በራሱ
ከፍተኛ እና ዝቅተኛ የተለያየ ውጤት ያሳያል ፡፡ ይህ ደግሞ የአሽከርካሪው የአነዳድ
ችግር መሆኑን አመላካች ነው፡፡

ከላይ በተጠቀሰው የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ በተለያየ አቅጣጫ በተደረገ ስምሪት ከፍተኛ
ስህተት (worest harsh driver) በመሆን የተመዘገቡትን ለማሳያ ያህል በደረጃ
አስቀምጠናል፡፡ እነዚህም ፡-

 ሙሉጌታ ወርቁ በዘጠኝ የተለያዩ ጉዞዎች 1522


 አምባቸው አስፋው በስድስት የተለያዩ ጉዞዎች 643
 ደመቀ ቦጋለ በሶስት የተለያዩ ጉዞዎች 587
 ዶክተር መንግስቴ በአምስት የተለያዩ ጉዞዎች 455
 ሀይሉ ፈዬ በሶስት የተለያዩ ጉዞዎች 236
 ዮሴፍ ሰርፁ በአራት የተለያዩ ጉዞዎች 173
 እዮብ ሀይሉ በሁለት የተለያዩ ጉዞዎች 50
 ሲሳይ ገመቹ በሶስት የተለያዩ ጉዞዎች 41
 ተዘራ ካሳዬ በአንድ ጉዞ 20

በዚህ መልኩ በደረጃ ተቀምጠው ይገኛሉ፡፡ ይህንን ከላይ የሚታየውን ከፍተኛ


የማሽከርከር ስህተት አሽከርካሪዎቹ በየጉዞቸው ስለሚመዘገበው የአነዳድ ስህተት
እያሳየናቸው እና እየተነገራቸው ይገኛል፡፡

በሁለተኛው ምእራፍ ደግሞ ከ 01/09/2021 – 16/09/2021 በተደረገው ምዘና መሰረት


በተመሳሳይ ፡ -

 ደመቀ ቦጋለ በአስር የተለያዩ ጉዞዎች 1154


 አምባቸው አስፋው በዘጠኝ የተለያዩ ጉዞዎች 759
 ሙሉጌታ ወርቁ በስድስት የተለያዩ ጉዞዎች 636
 ዶክተር መንግስቴ በአንድ ጉዞ 123
 ዮሴፍ ሰርፁ በሁለት ጉዞ 88
 ሀይሉ ፈዬ በሶስት የተለያዩ ጉዞዎች 69
 እዮብ ሀይሉ በሁለት የተለያዩ ጉዞዎች 49

የስህተት (worest harsh drivers) ደረጃዎች ተመዝግበዋል፡፡በመሆኑም አጠቃላይ የሆነውን


ከ 16/08/2021 – 16/09/2021 ሪፖርት በሁለት ክፍል ከዚህ ሚሞ ጋር አያይዘን አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ - ጊ/ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - መስከረም 10 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የአቶ ጌታቸው አስራት ክሊራንስን ይመለከታል ፤
በድርጅታችን የአሽከርካሪ የስራ መደብ ተቀጥረው ለረጅም አመታት ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ
ጌታቸው አስራት በድርጅቱ ውስጥ የነበራቸውን የአገልግሎት ጊዜያቸውን ጨርሰው በጡረታ
የተሰናበቱ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁንና አቶ ጌታቸው በመምሪያችን በስራ ላይ በነበሩበት ወቅት ፡ -
 በ 26/03/2021 ምሽት 2፡30 ሰዓት አካባቢ በሚያሽከረክሩት የሰሌዳ ቁጥር 3/11775 ንሳን
ዩዲ ከአንድ የባጃጅ ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥሩ 3/73877 ጋር በመጋጨት በባጃጅ
ተሸከርካሪው ላይ የንብረት ጉዳት አድርሰዋል፡፡በዚህም የዱከም ከተማ ፖሊስ መምሪያ
አቶ ጌታቸው አስራትን ጥፋተኛ አድርጓል፡፡
ለዚህ ለደረሰ ጉዳት በኢንሹራንስ በኩል ጥገናው ባለመጠናቀቁ እስከ አሁን ኤክሰስ ክፍያ
አልመጣም፡፡
 በ 12/05/2021 ጠዋት 3፡00 ሰዓት ላይ በዚሁ በንፋስ ስልክ ፋብረካ ግቢ ውስጥ
የሚያሽከረክሩት የሰሌዳ ቁጥር 3/11775 ኒሳን ዩዲ ተሽከርካሪ ከቆመበት ተንሸራቶ
ከውጪ በር ጋር በመጋጨት የተሽከርካሪው የቀኝ ጌጥ እና መብራት ላይ ጉዳት
አድርሰዋል ፡፡ ይህም በጥንቃቄ ጉድለት በመሆኑ የስነ ስርዓት እርምጃ ተወስዶባቸው
ነገር ግን ኤክሰስ ክፍያው ተሽከርካሪው ተጠግኖ ያላለቀ በመሆኑ አልመጣም፡፡
በመሆኑም ከላይ የተጠቀሱት ሁለት የኢንሹራንስ ኤክሰስ ክፍያዎች በአቶ ጌታቸው አስራት
መከፈል ያለባቸው ቢሆንም ባለመምጣቱ ያልተከፈለ በመሆኑ የመጣውን ክሊራንስ
በተመለከተ ውሳኔ እንዲሰጥበት አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ጥር 04 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - ኦሪጅናል ደረሰኝ በቁጥር 9 (ዘጠኝ)
ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑ እና ሰሌዳቸው የደበዘዘ ተሽከርካሪዎች ሰሌዳቸው እንዲቀየር
በተጠየቀው መሰረት ሰሌዳቸው በአዲስ ተተክ~ል፡፡
ይህንንም ለማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፍቃድ እና
ቁጥጥር ባለስልጣን ባደረገው የአሰራር ለውጥ የሰሌዳ ምርት እና ስርጭቱን ለፐብሊክ
ሰርቪስ ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት የሰጠ በመሆኑ የባለስልጣን
መ/ቤቱ በፃፈው ደብዳቤ መሰረት ስራው በፐብሊክ ትራንስፖርት ድርጅት ተከናውኗል፡፡

በመሆኑም ለዚህ የሰሌዳ ለውጥ የተከፈለውን የሰሌዳ መስሪያ እና የአገልግሎት ክፍያ


ማለትም ፡ -

1. የሰሌዳ ቁጥር 3/09602 አንድ ሰሌዳ 750.00


2. የሰሌዳ ቁጥር 3/78359 ሁለት ሰሌዳ 1651.25
3. የሰሌዳ ቄጥር 3/76698 አንድ ሰሌዳ 750.00
4. የሰሌዳ ቁጥር 3/78619 ሁለት ሰሌዳ 1500.00
5. እንዲሁም ለእያንዳንዱ ሰሌዳ ማስቀየሪያ
ደብዳቤ ለማፃፍ 400.00(100*4)

በተጨማሪም የሰሌዳ ቁጥር 3/06445 ተሽከርካሪ የፊት ጎማ ቶሎ የመጨረስ ችግር


በማምጣቱ አላይመንት እና ስፔሰር የገባበት ብር ፡ - 1500.00 ብር

በአጠቃላይ ከላይ የተዘረዘሩትን ወጪዎች ከራሴ ያወጣሁ በመሆኑ በቀረበው ደረሰኝ


መሰረት ወጪው ብር 6151.25 (ስድስት ሺህ አንድ መቶ ሀምሳ አንድ ብር ከሀያ አምስት
ሳንቲም) በስሜ (ኤልያስ አበበ) ተመላሽ እንዲደረግልኝ እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 14 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - ኦሪጅናል የክፍያ ደረሰኝ በቁጥር 1 (አንድ)
ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/97838 ሀዩንዳይ አክሰንት ብሉ ተሽከርካሪ
ባጋጠመው የቴክኒክ ችግር በ 24/01/2022 ማራቶን ሞተር ለጥገና የገባ መሆኑ
ይታወቃል፡፡
ለጥገናውም የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች የተወሰኑ በኩባንያው የተገኙ ቢሆንም
ያልተገኙትን ደግሞ በድርጅታችን ተፈልጎ እንዲገዛ የተጠየቀ በመሆኑ ይህንኑም ለግዥ
መምሪያ አቅርበን መለዋወጫው እንዲገዛ የጠየቅን ቢሆንም ሊገኝ አልቻለም ፡፡

በመሆኑም በተጨማሪ በእኛ በኩልም እንዲፈለግ በኦፕሬሽን መምሪያ በተሰጠው


መመሪያ መሰረት ከተጠየቁት መለዋወጫዎች ስፓርክ ፕለግ ተገኝቶ ተገዝ~ል፡፡
በመሆኑም በቀረበው ኦሪጅናል ደረሰኝ መሰረት ወጪው በስሜ ኤልያስ አበበ ተመላሽ
እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ጥር 05 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የመንገድ ትራንስፖርት ማህተም ያረፈበት ደረሰኝ
ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤

ድርጅታችን የሰሌዳ ቁጥር 3/97030 ክሮነር የጭነት ተሽከርካሪን አስፈላጊውን ህጋዊ


ሂደት በማለፍ ወደ ህዝብ ማመላለሻ (የሰራተኞች ሰርቪስ) እንዲቀየር በተወሰነው
መሰረት ስራው ተጠናቆ ሰርቪሱም አገልግሎት ላይ የዋለ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁንና የተሽከርካሪ የአካል ለውጥ የተደረገበት ደረሰኝ ዋናው(ኦሪጅናል ደረሰኙ)
ለመንገድ ትራንስፖርት ኮፒ አንቀበልም በማለታቸው ገቢ ተደርጓል፡፡ ለዚህም በኮፒው
ላይ ማህተም በማድረግ ኦሪጅናል ደረሰኙ ባለስልጣን መ/ቤቱ የተቀበለ መሆኑን
በማረጋገጣቸው በዚሁ ደረሰኝ ወጪው እንዲወራረድ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 07 ቀን 2014 ዓ.ም

አባሪ ፡ - ሶስት ገፅ ዝርዝር እና የሰራተኞች ማመልከቻ


ጉዳዩ ፡ - የሰራተኞች ሰርቪስ የመነሻ እና መድረሻ ስለማሳወቅ ፤

የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑ እና መኖሪያ አካባቢያቸው ሰሚት ኮንዶሚኒየም እና ቦሌ


አራብስ የሆኑ ሰራተኞች ያቀረቡትን ጥያቄ መሰረት በማድረግ በኦፕሬሽን ስ/አስኪያጅ
የሁሉም መስመሮች
መነሻ እና መድረሻ ተሰርቶ እንዲቀርብ መጠየቁ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም የመደበኛ እና የፈረቃ የሰርቪስ መስመሮችን መነሻ እና መድረሻ ተያይዞ


በቀረበው ሁለት ገፅ ሰነድ መሰረት አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 30 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የኒያላ ኢንሹራንስ ኦሪጅናል ደብዳቤ በቁጥር 2 (ሁለት)
ጉዳዩ ፡ - የተለይዩ የድርጅታችን ተሽከርካዎችን ይመለከታል ፤

ኒያላ ኢንሹራንስ ኩባንያ ቀን 07/06/2014 ዓ.ም በቁጥር CM/CO/0046/2022 እንዲሁም


CM/CO/0078/2022 የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን በተመለከተ ምላሽ እንዲሰጥበት ደብዳቤ
የፃፈ መሆኑ ይታወቃል፡፡

 በደብዳቤው ፡ - በቁጥር CM/CO/0046/2022 የተጠቀሱት የሰሌዳ ቁጥር 3/50781


እና 3/60199/17288 በደረሰባቸው አደጋ ለኩባንያው አሳውቀን እና በወጣው ጨረታ
መሰረት ድርጅታችን አሸንፎ ጥገናው በድርጅታችን ተከናውኗል፡፡

የጥገናውን መጠናቀቅም ተከትሎ የጥገናውን ወጪ ባለን ስምምነት መሰረት ተመላሽ


እንዲደረግልን ወይም እንዲከፈለን ኢንሹራንስ ኩባንያውን በደብዳቤ ጠይቀናል፡፡

ይሁንና ለጥገናው የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች በወቅቱ ከገበያ ላይ ማግኘት ባለመቻሉ


በተሽከርካሪው ላይ ያሉትን መቀየር እንዳለባቸው የታመነባቸውን የተሽከርካሪ አካላት
ጥገና ተደርጎላቸው (የሞደፊክ ስራ) ተሰርቶ ተሽከርካሪዎቹ ወደ ስራ እንዲሰማሩ
ተደርጓል፡፡

ነገር ግን ኩባንያው እንዲቀየሩ ትእዛዝ የሰጠባቸውን እቃዎች ተመላሽ እንዲደረግ


ጠይ n ል፡፡ከዚህም ውስጥ የ 3/50781 እንዲመለስ የተጠየቀን መለዋወጫ ማለትም
ራዲያተር እና ኩለር ተመላሽ ያደረግን ሲሆን የሰ ቁ.3/60199 ተሽከርካሪ ግን አብዛኛው
በጥገና (ሳይቀየር) የተሰራ በመሆኑ ለመመለስ አልቻለም፡፡የተቀሩትንም በደብዳቤ ቁጥር
CM/CO/0078/2022 የተጠቀሱትን በዝርዝር ለማየት ፡ -

 3/65354 አይሱዙ ተሽከርካሪ መለዋወጫ ጠፍቶ በኢንሹራንስ ኩባንያው


በተጠየቀው ወይም በተሰጠ የስራ ትእዛዝ መሰረት ሳይሆን ባለው የራሱ እቃ
ጥገናው ተደርጎ ተሽከርካሪው ስምሪት ላይ ውሏል፡፡
 3/71155 ታታ ሰርቪስ የደረሰበት ጉዳት መጠነኛ የነበረ ከመሆኑም ባሻገር ከነበረው
የሰርቪስ እጥረት አንፃር ተሽከርካሪው ሰርቬይ ሳይደረግ መጠነኛ ጥገና ተደርጎለት
ለስራ ተሰማር~ል፡፡
 3/97030 ኒሳን ክሮነር ተሽከርካሪ የፊት መብራት በመሰበሩ የኢንሹራንስ ሽፋን
የጠየቅን ቢሆንም የመለዋወጫ እቃው (መብራቱ) በአስመጪው ኩባንያ
ባለመገኘቱ (እስከ አሁን የሌለ በመሆኑ) የተሰበረውን (መጠነኛ ስንጥቅ ያለውን)
እያገለገለ ያለ መብራት መመለስ አልተቻለም፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 16 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - አቶ ዘላለም ዱጋን ይመለከታል ፤

የድርጅታችን የስራ ባልደረባ እና የሰራተኞች ሰርቪስ ሹፌር የሆኑት አቶ ዘላለም ዱጋ


በገጠማቸው የጤና እክል ምክንያት ለረጅም ጊዜ ህክምናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ መሆኑ
ይታወቃል፡፡

የገጠማቸው ህመም ሊሻላቸው ባለመቻሉ ህብረት ስምምነቱ የሚፈቅደውን የህክምና


ፍቃድ ከመጨረሳቸውም ባሻገር ያላቸውን የአመት ፍቃድ ተጠቅመው አሁን የቀራቸው
አጠቃላይ ፍቃድ ስድስት (6) ቀን ብቻ ነው፡፡

ይህም ሆኖ ህመማቸው ጨርሶ ሳይሻላቸው ከ 15/02/2022 ጀምሮ ወደ ስራ ተመልሰዋል፡፡


ይሁን እንጂ አቶ ዘላለም ዱጋ አሁን ባሉበት ደረጃ ምድብ ስራቸውን ለመስራት
ባለመቻላቸው በፋብሪካው ግቢ በመገኘት ያለስራ ውለው ወደ ቤታቸው ይመለሳሉ፡፡
በመሆኑም ሰራተኛው አሁን ያሉበት ሁኔታ ታውቆ አስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲሰጥበት
ለውሳኔ አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 17 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - ሁለት ከኒያላ ኢንሹራንስ ለሞኤንኮ የተላከ ፕሮፎርማ መጠየቂያ
፡ - ሁለት ከሞኤንኮ ለኒያላ ኢንሹራንስ የተላከ የዋጋ ማቅረቢያ
ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/76698 ሚኒባስ ተሽከርካሪን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/76698 ሚኒባስ ተሽከርካሪ በድርጅታችን ቅጥር
ግቢ ውስጥ በቆመበት በተፈናጠረ ጠጠር የግንባር መስታወቱ በ 20/11/2017 የተሰበረ ስለመሆኑ
በወቅቱ ለኒያላ ኢንሹራንስ ያሳወቅን መሆኑ ይታወሳል፡፡
ይህንንም መሰረት በማድረግ ኒያላ ኢንሹራንስ የተሽከርካሪው አስመጪ ከሆነው ሞኤንኮ
መስታወቱ እንዲቀየር ፕሮፎርማ ቢጠይቅም እቃው (መስታወቱ) አልተገኘም ፡፡
የመስታወቱም ጉዳት አነስተኛ የነበረ በመሆኑም ተሽከርካሪው አገልግሎት እየሰጠ በተደጋጋሚ
ስንጠይቅ የነበረ ቢሆንም አሁን በስተመጨረሻ በጃንዋሪ 2022 በአስመጪው ኩባንያ
መምጣቱን አረጋግጠን ለኒያላ ኢንሹራንስ አሳውቀናል፡፡
ከዚህም በመነሳት ኢንሹራንስ ኩባንያው ፐሮፎርማ ከሞኢንኮ እንድናቀርብ January 5,2022
መጠየቂያ ሰጥቶናል፡፡ ነገር ግን አስመጪው ኩባንያ ያለን ውስን መስታወት በመሆኑ
ተሽከርካሪውን አምጥታችሁ በኩባንያችን የሚጠገን ከሆነ ብዙ ወረፋ ያለ በመሆኑ መስታወቱ
ሊያልቅ ስለሚችል በተቻለ በግዥ ወስዳችሁ በራሳችሁ ብትገጥሙ የሚል አስተያየት
ስለሰጡን ይህንኑ ከኢንሹራንስ ኩባንያው አሳውቀን የፕሮፎርማ መጠየቂያውን አምጥተን
ለተሽከርካሪ ጥገና ሰጥተናል፡፡
የተሽከርካሪ ጥገናም መጠየቂያ በመሙላት ወደ ግዥ መምሪያ ያስተላለፈ ቢሆንም ተገዝቶ
የመጣው መስታወት ግን ከአስመጪው ኩባንያ ሳይሆን ሚሊዮን ንጉሴ ከተባለ የመስታወት
መሸጫ መደብር ነው ፡፡ ይህንን ደግሞ ኢንሹራንስ ኩባንያው በሁለት መንገድ አልተቀበለውም
፡-
 ከአስመጪው ኩባንያ እንዲገዛ የተሰጠን ትእዛዝ በመቀየር ከግለሰብ በመግዛት
 እንዲገዛ የታዘዘው መስታወት ኦሪጅናል ሆኖ የተገዛው ግን ሎካል ነው በሚል ነው፡፡
በመሆኑም ይህ በድርጅታችን የተገዛና በድርጅታችን የጥገና ባለሞያዎች የተገጠመ
መስታወት በኢንሹራንስ የቴክኒክ ባለሞያዎች ተቀባይነት ባለማግኘቱ ለዚህ መስታወት
ያወጣነውን ወጪ መተካት እንደማይቻል ያሳወቁን መሆኑን እገልፃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ለኦፕሬሽን ሥራ አስኪያጅ
ከ ፡ - ከገበያና ሽያጭ መምሪያ
ቀን ፡ - የካቲት 24 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - በጨረታ የተሸጡ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑ እና ድርጅታችን በአገልግሎት ብዛት በጨረታ ለግለሰቦች በ 2010
ዓ.ም እንዲሁም በ 2013 ዓ.ም የሸጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁንና በተለይ በ 2010 ዓ.ም የተሸጡ ተሽከርካሪዎች በተለያየ የቴክኒክ ችግር ምክንያት ስም
ሳይዞር ቆይ~ል፡፡
አሁን ስም እንዲዞርላቸው የቴክኒክ ምርመራ (ቦሎ) አድርገው እየጠየቁ ላሉ የጨረታው
አሸናፊዎች አስፈላጊውን ሰነድ አ J ልተን ከባለ ንብረቶቹ ጋር መንገድ ትራንስፖርት የጠየቅን
ቢሆንም ለእነዚህ ተሽከርካሪዎች
1. የዋጋ ግምት ለማውጣት
2. ሽያጭ ለማከናወን እና ስም ለማዞር የባለስልጣን መ/ቤቱ ከበፊቱ የአሰራር ለውጥ
በማድረግ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በአካል መገኘት ወይም በጨረታ ለተሸጡት
ተሽከርካሪዎች ዝርዝር መሰረት መሸጥ መለወጥ እንዲችሉ ለአንድ ሰው በውልና
ማስረጃ ውክልና በመሰጠትሂደቱን እንዲያስጨርስ ስለተባለ እንዲፈቀድ ለውሳኔ
እያቀረብን የተሽከርካሪዎቹን ዝርዝር እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡

የሰ/ቁጥር የገዢ ስም የተሽከርካሪው አይነት


1. 3/06449 ተመስገን አንሲሱ ማሩቲ
2. 3/06443 ቢላል አብዱልቃዱር አይሱዙ ፒካፕ
3. 3/09424 ታምሩ ለማ ቼቭሮሌት
4. 3/06709 ሰብስቤ ንስረነ ተሳቢ(ካላብሬስ)

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡-
ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 22 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - በጨረታ የተሸጡ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆኑ እና ድርጅታችን በአገልግሎት ብዛት በጨረታ ለግለሰቦች በ 2010
ዓ.ም እንዲሁም በ 2013 ዓ.ም የሸጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁንና በተለይ በ 2010 ዓ.ም የተሸጡ ተሽከርካሪዎች በተለያየ የቴክኒክ ችግር ምክንያት ስም
ሳይዞር ቆይ~ል፡፡ በያዝነው አመትም አስፈላጊው ሰነድ ተ J ልቶ እና የ 2014 ዓ.ም
ተሽከርካሪዎቹ ቦሎ አድርገው ስም ዝውውሩን ለማድረግ ሂደቱን በጀመርንበት ወቅት
የመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን መ/ቤት የመመሪያ ለውጥ በማድረግ ካሁን በፊት የድርጅቱ
ስ/አስፈፃሚ ውልና ማስረጃ ለመጨረሻው የስም ዝውውር ፊርማ ብቻ የሚፈለጉ የነበረ
ቢሆንም በአሁኑ መመሪያ ግን ፡ -
 የተሽከርካሪ የዋጋ ግምት ለማሰራት መንገድ ትራንስፖርት መ/ቤት እና
 የመጨረሻውን የስም ዝውውር ለማረጋገጥ ውልና ማስረጃ መገኘት ይጠበቅባቸዋል፡፡
አማራጭ ሀሳብ የመ/ትራንስፖርት ሀላፊዎች የሰጡት ከታች ከተራ ቁ 1-4 በዝርዝር
ለተጠቀሱት ተሽከርካሪዎች ብቻ በሚል በውልና ማስረጃ የመሸጥና የመለወጥ የሚያስችል
ውክልና ባለው ሰው በቀላሉ መስተናገድ እንደሚቻል አረጋግጠውልናል፡፡
የሰ/ቁጥር የገዢ ስም የተሽከርካሪው አይነት
1 .3/06449 ተመስገን አንሲሱ ማሩቲ
2 .3/06443 ቢላል አብዱልቃዱር አይሱዙ ፒካፕ
3 .3/09424 ታምሩ ለማ ቼቭሮሌት
4 .3/06709 ሰብስቤ ንስረነ ተሳቢ(ካላብሬስ)
በመሆኑም ከላይ በዝርዝር ስም እንዲዞርላቸውለቀረቡ ተሽከርካሪዎች በቀረበው ሀሳብ
ውሳኔ እንዲሰጥበት እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Revision 01 Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 28 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - አምስት ኦሪጅናል የክፍያ ደረሰኝ (5)

ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤


የሞሀ ዋና መ/ቤት መጠቀሚያ የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/B16154 ተሽከርካሪ በ 2013 ዓ.ም
በዋና መ/ቤቱ የተገዛ እና አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ነው፡፡

በመሆኑም ይህ ተሽከርካሪ ከተገዛ አንድ አመት ያለፈው በመሆኑ የቴክኒክ ምርመራ እና


ቦሎ ጊዜው በማለፉ ተሽከርካሪውን የያዙት የስራ ሀላፊ በትራፊክ በመቀጣታቸው
ተሽከርካሪውን ፡ -

 የቴክኒክ ምርመራ በማስደረግ የአገልግሎት ክፍያ ብር 402.50 ብር


 የመንገድ ፈንድ ክፍያ ብር
125.00 ብር
 የ 2014 ዓ.ም የመንገድ ትራንስፖርት የቦሎ ክፍያ 900.00 ብር

ድምር 1427.50(አንድ ሺህ አራት መቶ ሀያ ሰባት ብር ከሀምሳ ሳንቲም) እንዲሁም የሰሌዳ


ቁጥር 3/16101 እና 3/076121 የፋብሪካችን ተሽከርካሪዎች ጎማ በመበላሸቱ በውጪ ጎሚስታ
የተሰራበት ከራሴ (ኤልያስ አበበ) ወጪ ያደረግኩ በመሆኑ በቀረበው ኦሪጅናል ደረሰኝ መሰረት
ጠቅላላ ወጪው 1532.50 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ሰላሳ ሁለት ብር ከሀምሳ ሳንቲም)
ተመላሽ እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ኦፕሬሽን ሥራ አስኪያጅ
ከ ፡ - ከጎማ ቁጥጥር ኮሚቴ
ቀን ፡ - የካቲት 30 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የጎማ ቁጥጥርን ይመለከታል ፤
እ.ኤ.አ በዋና ስ/አስኪያጅ በተሰጠ መመሪያ መሰረት ከ 14/01/22 ጀምሮ ከከባድ
ተሽከርካሪዎች ሙሉ ጎማን በመፍታት የጎማዎቹን የኮድ ቁጥር በመመዝገብ ስራችንን
ጀምረናል፡፡
እነዚህን የፈታናቸውን ጎማዎች በግዥና ክምችት መምሪያ ካሁን በፊት ከተያዘ ሪከርድ ጋር
የማመሳከር ስራዎች ሰርተናል፡፡
በዚህ ሂደት የተሽከርካሪዎቹ ሙሉ ጎማ የተፈታ እና የተመዘገበ ሲሆን እስከ አሁን
የተመዘገቡትም ሶስት ተሽከርካሪዎች ሲሆኑ እነዚህም ፡-
1. የሰሌዳ ቁጥር 3/97000-30012 (በአቶ ሙሉጌታ ወርቁ የተያዘ)
2. የሰሌዳ ቁጥር 3/77189-23748 (በአቶ እዮብ ሀይሉ የተያዘ)
3. የሰሌዳ ቁጥር 3/96453-29229 (በአቶ ደመቀ ቦጋለ የተያዘ)
ሲሆኑ እያንዳንዳቸውን በዝርዝር ከዚህ እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡
1. 3/97000-30012 ፡ - ኒሳን ክሮነር ተሽከርካሪ በ 14/01/2022 ሙሉ የተሽከርካሪውን ጎማ
(24 ጎማ) የተ J ላ የጎማ ኮሚቴ ባለበት አስፈትተን ቁጥሩን መዝግበናል፡፡ ይህንንም
የተመዘገበ የጎማ ኮድ ቁጥር በግዥና ክምችት መምሪያ ከተመዘገበ ዳታ (ሪከርድ) ጋር
አገናዝበናል፡፡
በዚህም በተሽከርካሪው ላይ ያሉት ጎማዎች ሁሉም በግዥ መምሪያ የተመዘገቡ ሆነው
አግኝተናቸዋል፡፡አጠራጣሪ የሆነ ነገር አላገኘንም፡፡
2. 3/77189-2348 ፡ - ትራከር ተሽከርካሪ በ 21/01/2022 ሙሉ የተሽከርካውን ጎማ
(24 ጎማ) የተ J? የጎማ ኮሚቴ ተገኘበት አስፈትተን የጎማ ኮድ ቁጥሩን መዝግበናል፡፡
ይህንንም የኮድ ቁጥር በግዥና ክምችት መምሪያ ከተመዘገበው መረጃ ጋር የማገናዘብ
ስራ ሰርተናል፡፡
በውጤቱም ሰባት (7) ጎማዎችን በግዥና ክምችት መምሪያ ከተመዘገበ መረጃ ላይ ማግኘት
ያልተገኘ ሲሆን አንድ ጎማ በተሽከርካሪው በስተቀኝ የፊት እግር ላይ የተገጠመ wastlake ጎማ
ቁጥሩ የተፋፋቀ በመሆኑ ለመለየት አስቸጋሪ ሆኗል፡፡
3. 3/96453-29229 ፡ - ሎውቤድ ተሽከርካሪ በ 22/02/2022 ሙሉ የተሽከርካሪውን ጎማ
(24 ጎማ) የተ J? የጎማ ኮሚቴ ባለበት አስፈትተን የጎማ ኮድ ቁጥሩን መዝግበናል ፡፡
ይህንንም የኮድ ቁጥር በግዥና ክምችት መምሪያ ከተመዘገበው መረጃ ጋር በተለመደ
መልኩ የማገናዘብ ስራ ሰርተናል፡፡
በውጠቱም ካሉት 24 ጎማዎች ሶስት (3) ጎማዎች በግዥና ክምችት መምሪያ ከተመዘገበ
መረጃ ላይ ማግኘት አልተቻለም፡፡የተቀሩት 21 (ሀያ አንድ) ጎማዎች በመዝገብ ያሉ
መሆናቸውን አረጋግጠናል፡፡

 በጎማ ምዝገባ እና ማጣራት ሂደት ያጋጠሙ ችግሮች

ካሁን በፊት የተጠናከረ የጎማ መረጃ አያያዝ ባለመኖሩ እና የጎማውን የኮድ ቁጥር
የሚመዘግበው ሰራተኛ ስለ ጎማው የኮድ ቁጥር በቂ ግንዛቤ ባለመኖር ተመዝግበው ባሉ
ዳታዎችም ላይ ክፍተት ታይቶባቸዋል ፡፡ እንደ ምሳሌ ለመጥቀስ በተሽከርካሪዎች ላይ
የሚገኙ የተለያዩ ነገር ግን የጎማው መለያ ቁጥር ያልሆነውን እንደ መለያ አድርጎ
መመዝገብ ፤ የጎማውን ብራንድ ማቀያየር ፤ ቁጥሮችን ባልተ J ላ ሁኔታ መመዝገብ
ይገኙበታል፡፡
 የመፍትሄ ሀሳብ
እስከ አሁን ያለው የጎማ መረጃ አያያዝ በተ J ላ መልኩ ባለመሆኑ እና በዚህ ሁኔታ
ደግሞ አሽከርካሪዎችን ተጠያቂም ለማድረግ ስለሚያስቸግር ከዚህ በኋላ የጎማ ቁጥጥሩ
በተጠናከረ መልኩ ቀጥሎ ፡ -

1. አዲስ ተሽከርካሪ ተገዝቶ በሚገባበት ወቅት ስራ ከመጀመሩ በፊት ሁሉም


ጎማዎች ተፈተው መለያ ቁጥራቸው በተደራጀ መልኩ ተመዝግቦ እንዲያዙ
ቢደረግ
2. የጎማ ቄጥራቸው ያልተመዘገበ ተሽከርካሪዎች ተሽከርካሪዎቹ የእግር ሰርቪስ
በሚያደርጉበት ወቅት (የፍሬን ሸራ በሚቀይሩበት ) ጊዜ የሁሉም እግሮች ጎማ
ተፈቶ የጎማ ኮሚቴ ባለበት እንዲመዘገብ ቢደረግ
3. ሆት ስታምፕ (የጎማ መለያ ቁጥር መምቻ ማሽን ተገዝቶ በስራ ላይ እንዲውል
ቢደረግ ለጎማ ቁጥጥር በከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያደርግ መሆኑን በጎማ ኮሚቴው
የታመነበት በመሆኑ ተግባራዊ ቢደረግ

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 28 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - በስጦታ የተሰጠን ተሽከርካሪን ይመለከታል፤
የድርጅታችን ንብረት የነበረው እና ንብረትነቱ በድርጅታችን የተመዘገበው የሰሌዳ ቁጥሩ
3/02548 ፎርድ ሬንጀር ተሽከርካሪን ከሞሐ ዋና መ/ቤት በየካቲት 11 ቀን 2014 ዓ.ም
በዋና ሥራ አስፈፃሚ በተፃፈ ማስታወሻ የድርጅታችን ዋና ሥራ አስኪያጅ ለሆኑት አቶ
ባይሳ ጉርሜሳ በስጦታ የተበረከተ መሆኑ ታው n ል፡፡

ይህንንም መሰረት በማድረግ አስፈላጊውን ሂደት በማከናወን ተሽከርካሪውን 3/02548


የሞተር ቁጥሩ 6F2HPCY69072 እንዲሁም የቻንሲ ቁጥሩ 6FPPXXMJ2PCY69072
የሆነውን በተሰጠው መመሪያ መሰረት ለአቶ ባይሳ ጉርሜሳ አስረክበናል፡፡

በመሆኑም ለፋይናንስ መምሪያ አስፈላጊው የሰነድ ማጥራት ስራ እንዲከናወን ይረዳ


ዘንድ የመረካከቢ ቅፅ እና የስቶር ወጪ መጠየቂያ ሰነድ አያይዘን አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - የካቲት 30 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የክፍያ ደረሰኝ ፤ ፐሮፎርማ ፤ ሰርቪስ ኦርደር
ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/13041 ሀዩንዳይ ተሽከርካሪ ተሽከርካሪ አጠቃላይ
ሰርቪስ እንዲደረግ እ.ኤ.አ በ 21/02/2022 መጠየቂያ ሞልተን ማራቶን ሞተር
ተሽከርካሪውን ያስገባን መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁንና የጥገና ወጪውን በተመለከተ ከማራቶን ሞተር ቀድሞ በተላከ ፕሮፎርማ
መሰረት ብር 7723.34 (ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ሀያ ሶስት ከ ሰላሳ አራት ሳንቲም)
ክፍያው በቼክ የተዘጋጀ ቢሆንም የሂሳብ ለውጥ አለ በሚል እንደገና ከላይ የተጠቀሰው
ሂሳብ ወደ 7886.60 (ሰባት ሺህ ስምንት መቶ ሰማንያ ስድስት ብር ከ ስልሳ ሳንቲም)
በሌላ መጠየቂያ እንዲስተካከል ተጠይ n ል፡፡
በመሆኑም ጥያቄው የመጣው የመጀመሪያው ቼክ ከተሰራ በኋላ በመሆኑ እና ቼክ
ተቀይሮ በአዲስ እስከሚሰራ ተሽከርካሪው ለአላስፈላጊ ጊዜ በኩባንያው ከሚቆም
የልዩነቱን ሂሳብ ብር 163.26 (አንድ መቶ ስልሳ ሶስት ብር ከሀያ ስድስት ሳንቲም) ከራሴ
(ኤልያስ አበበ) ወጪ በማድረግ የከፈልኩ በመሆኑ በቀረበው ደረሰኝ መሰረት ወጪው
እንዲወራረድልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ግንበት 05 ቀን 2014 ዓ.ም

አባሪ ፡ - የክፍያ ኦሪጅናል ደረሰኝ ብዛት (06) ስድስት

ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን ንብረት ለሆኑ እና የሞሀ ዋና መ/ቤትን ተሽከርካሪዎች ጨምሮ የ 2014 ዓ.ም


የተሽከርካሪዎች አመታዊ ምርመራ በአውቶ ትረስት ኃ/የተ/የግ/ማ የቴክኒክ ምርመራ እንዲደረግ
ተ n ሙን በደብዳቤ የጠየቅን መሆኑ ይታወሳል፡፡

በዚህም መሰረት የ 2014 ዓ.ም የቴክኒክ ምርመራ በጣቢያው ቀርበው ለተመረመሩ ፡-

የሰሌዳ ቁጥር 3/11304 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ ብር


402.50
የሰሌዳ ቁጥር 3/1177 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ ብር
287.50

የሰሌዳ ቁጥር 3/1176 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ ብር


287.50

የሰሌዳ ቁጥር 3/0540 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ ብር


287.50

የሰሌዳ ቁጥር 3/0551 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ ብር


287.50

የሰሌዳ ቁጥር 3/1653 ሞሀ ዋና መ/ቤት


287.50

ጠቅላላ የአገልግሎት ዋጋ ድምር


1840.00

ተሽከርካሪዎች የቴክኒክ ምርመራ ክፍያ ከቴክኒክ ምርመራ ተ n ሙ በቀረበው ደረሰኝ መሰረት


ክፍያውን ብር 1840.00 ብር (አንድ ሺህ ስምንት መቶ አርባ ብር) ከራሴ (ኤልያስ አበበ) ወጪ
በማድረግ የከፈልኩ በመሆኑ ወጪው በስሜ ተጣርቶ ተመላሽ እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Revision Date: Mar. 1,
01 2015

ለ ፡ - ጊ /ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ግንቦት 22 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የክፍያ ኦሪጅናል ደረሰኝ ብዛት (18) አስራ ስምንት

ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፤


የድርጅታችን ንብረት ለሆኑ እና የሞሀ ዋና መ/ቤትን ተሽከርካሪዎች ጨምሮ የ 2014 ዓ.ም የተሽከርካሪዎች አመታዊ ምርመራ
በአውቶ ትረስት ኃ/የተ/የግ/ማ የቴክኒክ ምርመራ እንዲደረግ ተ n ሙን በደብዳቤ የጠየቅን መሆኑ ይታወሳል፡፡
በዚህም መሰረት የ 2014 ዓ.ም የቴክኒክ ምርመራ በጣቢያው ቀርበው ለተመረመሩ ፡-

1 የሰሌዳ ቁጥር 3/23748 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85


2 የሰሌዳ ቁጥር 3/ 77189 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
3 የሰሌዳ ቁጥር 3/30012 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
4 የሰሌዳ ቁጥር 3/97000 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
5 የሰሌዳ ቁጥር 3/47234 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 478.40
6 የሰሌዳ ቁጥር 3/45984 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 478.40
7 የሰሌዳ ቁጥር 3/96453 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
8 የሰሌዳ ቁጥር 3/29229 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
9 የሰሌዳ ቁጥር 3/50781 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
10 የሰሌዳ ቁጥር 3/17251 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
11 የሰሌዳ ቁጥር 3/21730 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
12 የሰሌዳ ቁጥር 3/16427 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
13 የሰሌዳ ቁጥር 3/70965 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
14 የሰሌዳ ቁጥር 3/48386 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
15 የሰሌዳ ቁጥር 3/54659 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
16 የሰሌዳ ቁጥር 3/03949 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
17 የሰሌዳ ቁጥር 3/11775 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
18 የሰሌዳ ቁጥር 3/17272 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
ጠቅላላ የአገልግሎት ዋጋ ድምር 9,034.40

ተሽከርካሪዎች የቴክኒክ ምርመራ ክፍያ ከቴክኒክ ምርመራ ተ n ሙ በቀረበው ደረሰኝ መሰረት ክፍያውን ብር 9,034.40 ብር (ዘጠኝ
ሺህ ሰላሳ አራት ብር ከ 40/100 ብር) ከራሴ (ኤልያስ አበበ) ወጪ በማድረግ የከፈልኩ በመሆኑ ወጪው በስሜ ተጣርቶ ተመላሽ
እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Revision Date: Mar. 1,
01 2015

ለ ፡ - ጊ /ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ግንቦት 22 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የክፍያ ኦሪጅናል ደረሰኝ ብዛት (18) አስራ ስምንት

ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፤


የድርጅታችን ንብረት ለሆኑ እና የሞሀ ዋና መ/ቤትን ተሽከርካሪዎች ጨምሮ የ 2014 ዓ.ም የተሽከርካሪዎች አመታዊ ምርመራ
በአውቶ ትረስት ኃ/የተ/የግ/ማ የቴክኒክ ምርመራ እንዲደረግ ተ n ሙን በደብዳቤ የጠየቅን መሆኑ ይታወሳል፡፡
በዚህም መሰረት የ 2014 ዓ.ም የቴክኒክ ምርመራ በጣቢያው ቀርበው ለተመረመሩ ፡-

1 የሰሌዳ ቁጥር 3/23748 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85


2 የሰሌዳ ቁጥር 3/ 77189 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
3 የሰሌዳ ቁጥር 3/30012 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
4 የሰሌዳ ቁጥር 3/97000 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
5 የሰሌዳ ቁጥር 3/47234 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 478.40
6 የሰሌዳ ቁጥር 3/45984 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 478.40
7 የሰሌዳ ቁጥር 3/96453 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
8 የሰሌዳ ቁጥር 3/29229 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
9 የሰሌዳ ቁጥር 3/50781 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
10 የሰሌዳ ቁጥር 3/17251 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
11 የሰሌዳ ቁጥር 3/21730 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
12 የሰሌዳ ቁጥር 3/16427 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
13 የሰሌዳ ቁጥር 3/70965 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
14 የሰሌዳ ቁጥር 3/48386 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
15 የሰሌዳ ቁጥር 3/54659 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
16 የሰሌዳ ቁጥር 3/03949 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
17 የሰሌዳ ቁጥር 3/11775 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
18 የሰሌዳ ቁጥር 3/17272 ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ የተከፈለ 504.85
ጠቅላላ የአገልግሎት ዋጋ ድምር 9,034.40

ተሽከርካሪዎች የቴክኒክ ምርመራ ክፍያ ከቴክኒክ ምርመራ ተ n ሙ በቀረበው ደረሰኝ መሰረት ክፍያውን ብር 9,034.40 ብር (ዘጠኝ
ሺህ ሰላሳ አራት ብር ከ 40/100 ብር) ከራሴ (ኤልያስ አበበ) ወጪ በማድረግ የከፈልኩ በመሆኑ ወጪው በስሜ ተጣርቶ ተመላሽ
እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - መጋቢት 12 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የክፍያ ደረሰኝ ብዛት 2 (ሁለት)
ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፤
የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/95679 ሊፋን ተሽከርካሪ በ 16/03/2022
በመንገድ ላይ በመበላሸቱ እና የሚፈልገው መለዋወጫ እስካልተገኘ ወደ መ/ቤት መግባት
እንደማይችል በተሽከርካሪ ጥገና ባለሞያዎች በመረጋገጡ ከአስመጪው ኩባንያም ታይሚንግ
ቤልቱ መኖሩ የተጠየቀ ቢሆንም እንደሌላቸው አሳውቀዋል፡፡
ይሁንና ከሌላም የሽያጭ መደብር ተፈልጎ አንድ ቦታ በመገኘቱ ይህንኑ ለተሽከርካሪ ጥገና
ሱፐርቫይዘር አሳውቄ እንዲገዛ በወሰኑት መሰረት የተፈለገው ታይሚንግ ቤልት ተገዝቶ የቀረበ
ቢሆንም የተሽከርካሪ ጥገና ባለሞያዎቹ ለመግጠም ሙከራ ካደረጉ በኋላ ለመግጠም
ስለሚያስቸግር ወደ ኩባንያው ተሽከርካሪው በክሬን ተጭኖ መሄድ እንዳለበት ለክፍላቸው
አሳውቀዋል፡፡
በዚህም መሰረት የተሽከርካሪ ጥገና ሱፐርቫይዘር ተሽከርካሪው ተጭኖ ወደ ሊፋን ሞተር
ኩባንያ እንዲገባና እዚያው የጥገና ስራው እንዲከናወን ወስነዋል ፡፡

በመሆኑም ለተሽከርካሪው መለዋወጫ (timing belt) የተገዛበት ብር 2.500.00(ሁለት ሺህ


አምስት መቶ ብር) እንዲሁም ተሽከርካሪው ተጭኖ ወደ ኩባንያው ለገባበት የክሬን
አገልግሎት ክፍያ ብር 1400.00(አንድ ሺህ አራት መቶ ብር) በጠቅላላው 3900(ሶስት
ሺህ ዘጠኝ መቶ ብር) ከራሴ (ኤልያስ አበበ) ወጪ ያደረግኩ በመሆኑ በቀረበው ኦሪጅናል
ደረሰኝ መሰረት ወጪው በስሜ ተመላሽ እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም
አባሪ ፡ - የክፍያ ደረሰኝ ብዛት 1 (አንድ)
ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/95679 ሊፋን ተሽከርካሪ በገጠመው


ብልሽት በ 16/03/2022 ከመንገድ ላይ ወደ ሊፋን ካምፓኒ በክሬን ተጭኖ የገባ መሆኑ
ይታወቃል፡፡

ለብልሽቱም መጠገኛ የሚሆን መለዋወጫ ማለትም (timming belt) በኩባንያው


ባለመኖሩ ገዝተን አቅርበናል፡፡ ይሁንና timming belt ሲቀየር አብሮ መወጠሪያው
(timming belt tensioner) መቀየር አለበት በመባሉ እና ይህም መለዋወጫ በኩባንያው
ባለመኖሩ ገዝተን እንድናቀርብ ኩባንያውበጠየቀው መሰረት ከተሽከርካሪ ጥገና
ሱፐርቫይዘር ጋር በመነጋገር ከሌላ አስመጪ ገዝተን አቅርበናል፡፡ለዚህም የወጣው ወጪ
ብር 1100.00(አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር) ከራሴ (ኤልያስ አበበ) ወጪ ያደረግኩ በመሆኑ
ወጪው በስሜ ተመላሽ እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 01 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የአመት ፍቃድን ይመለከታል ፤
እ.ኤ.አ ከ 18/11/2021 ጀምሮ ከተጠራቀመ የዓመት ፍቃድ 30 ቀን ግማሽ ግማሽ ቀን
በማድረግ ለመውጣት የሞላሁ መሆኑ ይታወሳል፡፡

ይሁንና በነበረው የስራ መደራረብ ምክንያት የሞላሁትን የአመት ፍቃድ በአግባቡ


ለመጠቀም አልቻልኩም፡፡በተለይ ፡-

 ረጅም ጊዜ በጥገና ላይ የነበረ የማስታወቂያና ገበያ ማስፋፊያ መጠቀሚያ


ተሽከርካሪን የኢንሹራንስ እና የቦሎ ስራ ለመስራት ከ 08/12/2021 – 11/12/2021
 በዋና ስ/አስኪያጅ የተሰጠኝን የስራ መመሪያ ለመፈፀም 20/12/2021 – 24/12/2021
 እንዲሁም የፊሊት ክለርክ የሆኑት ወ/ሮ የሺሀረግ የህክምና ፍቃድ ላይ በነበሩበት
፤ ለጎማ ምዝገባ ፤ የጎማ ኮሚቴ ስብሰባ ፤ በነበሩባቸው ጊዜዎች እና በቢሮ
ተደራራቢ ስራ በበዛበት ቀን በ 26,27,29,03,13,14,18 /01/2022

በጠቅላላው ከሞላሁት 30 የስራ ቀናት ውስጥ ከላይ የተጠቀሱትን አስራ ስድስት (16)
የስራ ቀናት ለእረፍት ያልተጠቀምክባቸው እና በስራ ላይ ያሳለፍኩ መሆኑን እያረጋገጥኩ
ወደ ፊት አመቺ በሆነ ወቅት ለመጠቀም እንድችል እንዲፈቀድልኝ በትህትና
እጠይቃለሁ ፡፡

ከ ሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - መጋቢት 29 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሞባይል ስልክን ይመለከታል ፤

በድርጅታችን በገበያና ሽያጭ በትራንስፖርት በፊሊት ዲስፓቸር የስራ መደብ ከ


መስከረም 16 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ተመድቤ መስራት የጀመርኩ እና አሁንም
እድገት ተሰጥቶኝ በፊሊት ሱፐርቫይዘር የስራ መደብ በመስራት ላይ ያለሁ መሆኔ
ይታወቃል፡፡
ይሁንና ለስራ መደቡ የሞባይል ስልክ የሚያስፈልግ ቢሆንም እስከአሁን ያልተሰጠኝ
ስለሆነ ለስራው መገልገያ የሚሆን የሞባይል ስልክ እንዲሰጠኝ እንዲፈቀድ
በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective Date:


Revision 01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ግንቦት 22 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - ጊዚያዊ ምደባ እንዲነሳ ስለመጠየቅ ፤
የአነስተኛ እና መለስተኛ ተሽከርካሪ ሹፌር የሆኑት አቶ በድሉ ፀጋዬ በያዙት ፐሮግራም
መሰረት ከ 06/09/201 ጀምሮ የአመት ፍቃድ ጠይቀው የወጡ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ይህንንም ተከትሎ ለሚፈጠር ክፍተት በጊዚያዊ ምደባ አቶ አውላቸው ገ/ክርስቶስ


መመደባቸው ይታወሳል፡፡ በመሆኑም አቶ አውላቸው የተመደቡበትን ስራ በሚገባ
ሲያከናውኑ ቆይተዋል፡፡

ነገር ግን አቶ በድሉ ፀጋዬ የአመት እረፍታቸው ጨርሰው ዛሬ በ 30/05/2022 ወደ ምድብ


ስራቸው የተመለሱ በመሆኑ ጊዚያዊ ምደባው እንዲነሳ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 11 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰራተኛ ጥያቄን ይመለከታል ፤
በድርጅታችን በገበያና ሽያጭ መምሪያ በአነስተኛና መለስተኛ ተሽከርካሪ ካለው እጥረት
አንጻር አሁን ባለው የምርት እንቅስቃሴ ምሽት ላይ ተጨማሪ ሹፌሮችን በትርፍ ሰዓት
እያሰራን እንገኛለን ፡፡

ይህንን ትርፍ ሰዓት ለማስቀረት ከአሁን በፊት ለአነስተኛና መለስተኛ ሹፌር ተጠባባቂ
ሆነው ካለፉት ውስጥ አቶ አውላቸው ገ/ክርስቶስ የአመት እረፍት በወጡ ሰራተኛ
ምትክ ጊዚያዊ ምደባ ተሰጥ~ቸዋል፡፡

በመሆኑም በሁለተኛ ደረጃ ያለፉት ሰራተኛ ቢመደቡልን አሁን ያለውንም ትርፍ ሰዓት
ከማስቀረት አንፃር ጉልህ አስተዋፅኦ ስለሚኖረው ይህ ተፈፃሚ ቢደረግ የሚል የውሳኔ
ሀሳብ አቀርባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ግንቦት 03 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/95679 ሊፋን ተሽከርካሪ በ 21/04/2022 ከቀኑ
10፡00 ሰዓት ላይ ብልሽት አጋጥሞታል፡፡
በእለቱ አራት ኪሎ በሚገኘው የአራዳ ክ/ከ/አ/ተ/ፍ/ቁ/ ባለስልጣን መ/ቤት የቦሎ ስራ
ሰርቼ ስወጣ ተሽከርካሪውን ለማስነሳት ስሞክር የተሽከርካሪው የሞተር ቁልፍ
እንደተቆለፈ ለመክፈት አልቻልኩም፡፡ከብዙ ሙከራ በኋላ ችግሩን ለተሽከርካሪ ጥገና
ሱፐርቫይዘር አሳውቄ የቁልፍ ሰራተኛ ባለሞያ ከመርካቶ አካባቢ በማምጣት ቁልፉ
እንዲሰራ ሆኗል፡፡
ይሁንና የተሽከርካሪው ቁልፍ ሙሉበሙሉ ተበትኖ ሲታይ በውሰጥ ያሉት ብዮች
መልሰው የማይሰሩ የተበሉ እና መደቡም ጭምር መቀየር አለበት በመባሉ በዚያው
(በመርካቶ) አካባቢ መለዋወጫውን ፈልጌ ያገኘሁ ቢሆንም ዋጋው ከስድስት ሺህ ብር
በላይ በመሆኑ ተመሳሳይ ሆኖ ሊሰራ የሚችል በባለሞያዎቹ እገዛ የፔጆ ተሽከርካሪን
መለዋወጫ በሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር (2500.00 ብር) በመግዛት ሊገጠም ችሏል፡፡
በተሽከርካሪው ቁልፍ ላይ ያለው በፊት የነበረ ችግር አሁን የለም፡፡ በቀላሉ ቁልፉ
ይከፍታል፡፡ በቀላሉም ሞተር መነሳት ይችላል፡፡
ለዚህ የጥገና ስራም ብር ሁለት ሺህ አምስት መቶ የመለዋወጫ ዋጋ እንዲሁም
ስድስት መቶ ብር የእጅ ዋጋ በድምሩ ሶስት ሺህ አንድ መቶ ብር ከራሴ ወጪ
አድርጌያለሁ፡፡
ይህም ሆኖ የቁልፉን መለዋወጫ የሸጠው ግለሰብ ኖርማል ደረሰኝ ያቀረበ ሲሆን ለእጅ
ዋጋው ብር ስድስት መቶ ብር (600.00) ግን ደረሰኝ ማቅረብ አልተቻለም ፡፡

በመሆኑም ባቀረብኩት ደረሰኝ እና በዚህ ማስታወሻ መሰረት ያወጣሁት ወጪ ብር


በጠቅላላው 3100(ሶስት ሺህ አንድ መቶ ብር) ተመላሽ እንዲደረግልኝ በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 18 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/11805 ተሽከርካሪን ይመለከታል ፤

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ሚያዝያ 21 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - በስራ ላይ ያሉና የሌሉ የሰርቪስ ሹፌሮችን እና የሰርቪስ
ተሽከርካሪዎችን ስለማሳወቅ፤

በድርጅታችን ለሰራተኞች በስራ በመግቢያ እና መውጫ ሰዓት የሰርቪስ አቅርቦት


በህብረት ስምምነቱ መሰረት እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ለዚህም አገልግሎት በተለይ በምርት የስራ ሰዓት በአረንጓዴ ፈረቃ እና በቢጫ ፈረቃ
በማለት ለሁለቱም ፈረቃ በቢጫ አምስት (5) እንዲሁም በአረንጓዴ ፈረቃ ደግሞ
ስድስት (6) ሰርቪሶች እንደ መስመራቸው ተመድቦላቸዋል፡፡

አሁን በስራ ላይ ያሉትን ሰርቪሶች እና ሹፌሮችን እንደሚከተለው አቀርባለሁ ፡ -

ተራ.ቁ የሰሌዳ ቁጥር የሹፌሩ ስም የመጫን ስለ ተሽ/አስተያየት ስለ አሽ/አስተያየት


አቅም
ተስፋዬ ተረፈ -- ሸዋፈራው
1 3/09730 45 በስራ ላይ ያለ
ተስፋዬ
ሰይፈ ገ/መድህን -- ዘላለም አቶ ዘላለም ዱጋ ለረጅም ጊዜ
2 3/B1163 30 በስራ ላይ ያለ
ዱጋ በህክምና ላይ ይገኛሉ
ጀማነህ ዳመኑ --- ዘላለም
3 3/93243 30 በስራ ላይ ያለ
ሀይሉ
ደረጀ ታደሰ -- ደበበ
4 3/78359 29 በስራ ላይ ያለ
አለማየሁ
አቶ ካሳሁን ንጉሴ ስራ የለቀቁ
5 3/78377 አብዬት አለሙ --- 29 በስራ ላይ ያለ ቢሆንም በምትካቸው ሹፌር
ያልተመደበ
ስማቸው ፋንታ --- ዝናዬ
6 3/30305 24 በስራ ላይ ያለ በቀኑ የስራ ሰዓት ብቻ የሚሰሩ
ወሰኑ
7 3/71155 ------------ 30 በስራ ላይ ያለ
8 3/03755 ------------- 22 ጋራጅ በጥገና ላይ ያለ
9 3/09713 ------------- 40 ጋራጅ በጥገና ላይ ያለ
10 3/33493 ------------- 39 ጋራጅ በጥገና ላይ ያለ

ማስታወሻ ፡ - ከላይ የተጠቀሱት ተሽከርካሪዎች ቁጥራቸው ምንም የበዛ ቢመስልም


የተሽከርካሪዎቹ የብቃት ደረጃ አናሳ ነው፡፡በተለይ ከላይ ከተጠቀሱት ከተራ ቁጥር 7-10 ያሉት
አገልግሎት ከሚሰጡበት የማይሰጡበት ጊዜ ይበልጣል፡፡የሰሌዳ ቁጥር 3/71155 በጥገና ለረጅም
ጊዜ ከቆመ በኋላ አሁን ወጥቶ ስራ የጀመረ ሲሆን በተጠባባቂነት ያገለግላል፡፡

ሹፌሮችን በተመለከተም ያለው እጥረት ያልተቀረፈ በመሆኑና ይህም ደግሞ ለሰርቪስ


ሹፌሮች የሚከፈለውን ትርፍ ሰዓት በከፍተኛ ደረጃ ከመጨመሩም ባሻገር በሹፌሮች ላይ
ከፍተኛ የስራ ጫና እያሳደረ ይገኛል፡፡ ይህንን ለመቀነስም ሌላ አማራጭ ለመጠቀም
ከማስታወቂያና ገበያ ማስፋፊያ ስ/አስኪያጅ ጋር በመነጋገር ሁለት ሹፌሮች ከተሽከርካሪ ጋር
የተፈቀደ ቢሆንም አንደኛው ሹፌር ስራውን ከጀመረ በኋላ ስላልቻለ ያ n ረጠ ሲሆን አቶ
ተመስገን ከዳሀኝ አሁንም ስራው ባለ ሰዓት በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ


ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ግንቦት 01 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/45112 ተሽከርካሪን ይመለከታል፤

የድርጅታችን ንብረት የሆነው እና ለገበያ ማስፋፊያ እና ማቀዝቀዣ መሳሪያዎች


ማዕከል አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኘው ፉቶን ተሽከርከርካሪ በ 05/09/2013 ዓ.ም
በአቶ ከበደ ካሳ አሽከርካሪነት አዲሱ ገበያ አካባቢ ለስራ በወጡበት የግንባር መስታወቱ
በእብድ በተወረወረ ድንጋይ መሰበሩን በወቅቱ ሪፖርት ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡

ይህንንም መሰረት በማድረግ ሁኔታውን በመከታተል የፖሊስ ማስረጃ በአካባቢው


ከሚገኘው ፖሊስ መምሪያ የአደጋ ማሳወቂያ ክሌም በመሙላት አያይዘን ለኒያላ
ኢንሹራንስ ኩባንያ በወቅቱ አቅርበናል፡፡

ኢንሹራንስ ኩባንያውም የተሰበረውን መስታወት ለማስቀየር ጨረታ አውጥ~ል፡፡ነገር ግን


መስታወቱ የተሽከርካሪው አስመጪ ከሆነው አባይ ቴክኒክ ኩባንያ የተገኘ ቢሆንም
የመግጠሚያ ዋጋ(የእጅ ዋጋ) ከሌላ የመስታወት መሸጫና መግጠሚያ ድርጅቶች ጋር
ተወዳድሮ መቅረብ እንዳለበት የሚታወቅ ነው፡፡

ይህን ለማድረግ ግን የትኞቹም የመስታወት መሸጫ እና መግጠሚያ ድርጅቶች ከመሸጥ


ውጪ የእጅ ዋጋ (የመግጠሚያ ዋጋ ) ለመስጠት ፍቃደኞች ሊሆኑ አልቻሉም፡፡
ምክንያታቸውም የኢንሹራንስ ክፍያ ስለሚቆይና ውጣውረድ ያለው ስለሆነ የሚል
ነው፡፡
በመሆኑም በተሽከርካሪው መስታወት ላይ ያለው ሰባራ በቆይታ እየሰፋ በመምጣቱ
ለስራ አስቸጋሪ ስለሚሆን መስታወቱን በጨረታው አሸናፊ ከሚሆነው ድርጅት
እንዲገዛ ሆኖ በድርጅታችን እንዲገጠም ቢደረግ የሚል የውሳኔ ሀሳብ አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ግዥና ክምችት መምሪያ
ከ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ቀን ፡ - ግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡ - ሰነድ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ ፤

የድርጅታችን ንብረት የነበረው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/06709 ካላብሬስ ተሽከርካሪ እ.ኤ.አ በ


18/11/2021 በጨረታ ለግለሰብ የተሸጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በወጣው ጨረታም መሰረት አሸናፊ የሆኑትና ተሽከርካሪውን የተረከቡት አቶ ሰብስቤ
ንስረነ የተባሉ ግለሰብ ናቸው፡፡
ይሁንና የተሽከርካሪውን የባለቤትነት ስም ወደ ግለሰቡ ለማዞር አሪጅናል ሰነዶች
አስፈልገዋል፡፡ በመሆኑም በመምሪያችሁ ከዚሁ ተሽከርካሪ ጨረታ እና ሽያጭ ጋር
በተያያዘ ያሉ ሰነዶችን በመስጠት የተለመደ ትብብራችሁን እንድታደርጉልን
እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

የትራንስፖርት የመስመር ጥናትን ይመለከታል


በ መጋቢት 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰውሀይል ማደራጃ መምሪያ በተፃፈ ደብዳቤ
የፋብሪካችን ፈረቃ እና ኖርማል ሰራተኞች የመኖሪያ አድራሻ ተጠንቶ እንዲቀርብ
ኮሚቴ ተዋቅሮ መመሪያ መሰጠቱ ይታወቃል፡፡

ይህንንም መሰረት በማድረግ የጥናት ኮሚቴው በቢሮ ደረጃ በፊት የነበረውን


የትራንስፖርት አሰጣጥ እና አሁን ካለው የከተማ መስፋፋትን ተከትሎ የተጨመሩ
መስመሮችን ከሰነድ ጋር የማገናዘብ ስራ የሰራ ከመሆኑም በላይ የመስክ ምልከታም
ከሰራተኞች ሰርቪስ ጋር እስከ ሰራተኞች መኖሪያ ድረስ በመሄድ የጥናት ስራውን
አከናውኗል፡፡

ከዚህም በመነሳት በተለየ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ብሎ ኮሚቴው ያመነባቸውን ሁለት


መስመሮች ለይ~ል፡፡ እነዚህም የቦሌ አራብሳ መስመር እና የቱሉዲምቱ መስመር
ናቸው፡፡

የቦሌ አራብሳ(የካአባዶ) የሰራተኞች ሰርቪስ መስመር ፡ -

በሽፍት (ቢጫ ፈረቃ ) ፡ - ሲሆን ከአሁን በፊት በ 2012 ዓ.ም በተደረገ የመስመር ጥናት
እስከ የካ አባዶ ድረስ ብቻ የተጠና ነበር፡፡ በወቅቱ ወደ ቦሌ አራብሳ የገቡ ሰራተኞች
ባለመኖራቸው የመስመሩ መጨረሻ የካ አባዶ እንዲሆን ተደርጓል፡፡

ይሁንና ከቆይታ በኋላ የድርጅታችን አንዳንድ ሰራተኞች በተለያየ መልኩ ወደ ቦሌ


አራብሳ ኮንዶሚኒየም መኖሪያቸውን በመቀየራቸው የትራንስፖርት ጥያቄ ሲያነሱ
ቆይተዋል፡፡

በጥያቄያቸውም መሰረት በትራንስፖርት ክፍሉ መስመሩ ታይቶ ሰርቪስ ተመቻችቶ


እየተጠቀሙ ይገኛሉ፡፡ለጠዋት 1፡00 ሰዓት ገቢ ፤ 9፡00 ሰዓት ገቢ እንዲሁም ምሽት 5፡00
ሰዓት ወጪ እስከ መኖሪያቸው የሰርቪስ አገልግሎት ያገኛሉ፡፡ ቀን 9፡00 ሰዓት ወጪ
በሚሆኑበት ጊዜ ግን ተሽከርካሪው የኖርማል ሰዓት ወጪ ሰራተኞችን(10፡30 ሰዓት)
ስለሚያወጣ እስከ መገናኛ ድረስ አድርሶ ይመለሳል፡፡

የቦሌ አራብሳ(የካአባዶ)የሰራተኞች ሰርቪስ መስመር ፡ -

ኖርማል(2፡00 ሰዓት ገቢ-10፡30 ሰዓት ወጪ) ፡ - ይህም መስመር እንደ ፈረቃው


በተመሳሳይ መልኩ እስከ የካአባዶ የተጠና ቢሆንም መስመሩ እስከ ቦሌ አራብሳ
እንዲረዝም አስፈልጓል፡፡ይህም ተግባራዊ ተደርጎ እየተሰራበት ይገኛል ፡፡ ይሁንና
የሰራተኞች ጥያቄ በተጠናበት ሁል ጊዜ እየሄደ እኛ ቦሌ አራብሳ የምንኖር ሰራተኞች
ሁል ጊዜ መጨረሻ እንወርዳለን የሚል ነው፡፡

ይህንንም ለማስተካከል በትራንስፖርት ክፍሉ ጥረት የተደረገ እና ለተወሰነ ጊዜ ሲገለገሉ


ከቆዩ በኋላ በሰራተኞች የእርስ በእርስ አለመግባባት በዘላቂነት ተፈፃሚ መሆን
አልቻለም፡፡

የዚህ መስመር ሌላው ችግር ሰራተኞች ስራ ቆይተው 10፡30 ሰዓት ሲወጡ የሰርቪስ
በተደጋጋሚ ዘግይቶ በመምጣት ሰራተኞች ላይ መጉላላት ይከሰታል፡፡

ለዚህም በዋነነት እንደ ምክንያት የሚጠቀሰው የመንገድ መዘጋጋት ሲሆን ይህም


የሚያጋጥመው ገርጂ አካባቢ የሚገኙ ሁለት የ 9፡00 ሰዓት ወጪ ሰራተኞችን ሮባ ዳቦ
ቤት አካባቢ አድርሶ ወደ መገናኛ ሲመለስ ያለው የመንገድ መጨናነቅ ነው፡፡

የመፍትሄ ሀሳብ ፡ - ገርጂ ሮባ ዳቦ አካባቢ የሚወርዱ ሰራተኞች መስመራቸው ተቆርጦ


ኢምፔርያል ሆቴል ወርደው በአንድ ታክሲ ቢጠቀሙ እና የትራንስፖርት ወጪያቸውም
በህብረት ስምምነቱ መሰረት ቢተካላቸው

የቱሉዲምቱ የሰራተኞች ሰርቪስ መስመር (ቢጫ ፈረቃ) ፤ ይህ መስመር ካሉት የሰርቪስ


መስመሮች ከየካአባዶ መስመር ቀጥሎ በጣም ረጅም የተባለው ነው፡፡ የጠዋት ገቢ እና
የቀን ገቢ በሚሆኑበት ጊዜ ሰራተኞችን ሰርቪስ ከመኖሪያ አካባቢያቸው የሚያመጣቸው
ሲሆን ምሽት 5፡00 ሰዓት ወጪ ሲሆኑም እስከ መኖሪያቸው ያደርሳቸዋል፡፡ቀን 9፡00
ሰዓት ወጪ በሚሆኑበት ጊዜ ግን እስከ ቃሊቲ ቶታል አድርሶ ይመለሳል፡፡ ምክንያቱም
ለ 10፡00 ሰዓት ወጪ ሰራተኞች ሰርቪሱ ተመልሶ ስለማይደርስ ነው፡፡

በዚህ መስመር ላይ የሚታይ ችግር ሰራተኞች ምሽት 5፡00 ሰዓት ስራ ቆይተው ወጪ


በሚሆኑበት ወቅት ከመስመሩ መርዘም የተነሳ ወደ ቤታቸው ለመድረስ ረጅም ሰዓት
ይወስድባቸዋል፡፡

ቱሉዲምቱ መስመር (ኖርማል) (2፡00 ሰዓት ገቢ 10፡30 ሰዓት ወጪ)

ይህ መስመር እንደ ፈረቃው መስመር ረጅም ነው፡፡ ከዚህም የተነሳ ጠዋት 2፡00 ሰዓት
መግባት ያለበት ሰርቪስ እስከ 3፡00 ሰዓት እና ከዚያም በላይ አርፍዶ መግባት
የሚታይበት ነው፡፡ ይሁንና ለዚህ መስመር በትራንስፖርት ክፍሉ ጊዚያዊ ማሻሻያ
ተደርጓል፡፡
ይህም የዚህ መስመር ሰርቪስ ጠዋት ገቢ በሚሆኑበት ወቅት ተደራቢ የአንድ ሰዓት
ሰራተኞችን የማያስገባ ቀጥታ የሁለት ሰዓት ገቢ ብቻ ቀድሞ በመውጣት የሚያስገባ
ሹፌር በማመቻቸት እየተሰራበት ይገኛል፡፡

የስድስት ኪሎ የኖርማል የሰራተኞች መስመር ፡ - ይህ መስመር ካሁን በፊት ከመገናኛ


መስመር ጋር አንድ ላይ የሚጠቀም የነበረ መሆኑ ይታወቀል፡፡ ከሰራተኞች ጥያቄ
በመነሳት መስመሩ ለሁለት ተከፍሏል፡፡

በዚህም ምክንያት መገናኛ ድረስ ብቻ የነበረው የትራንስፖርት መስመር እስከ የካ አባዶ


እንዲረዝም ተደርጓል፡፡ አንደኛው ሰርቪስ ደግሞ በቀጥታ ወደ ስድስት ኪሎ አድርጎ
መጨረሻው አዲሱ ገበያ በነበረበት ቀጥሏል፡፡

መስመሩ ላይ የሚነሳ ቅሬታ ፡ - ወደ አዲሱ ገበያ የሚሄዱ ሰራተኞች እነሶን ለማድረስ


በቅድሚያ እንግሊዝ ኤምባሲ አካባቢ ያሉ ሁለት ሰራተኞችን አድርሶ ስለሚመለስ
የመስመሩ መከፈል ለእነሱ ያመጣላቸው ለውጥ የአንድ ፌርማታ (መገናኛ ለመድረስ)
ልዩነት ብቻ መሆኑን ይናገራሉ፡፡

ይህም በመሆኑ ሁል ጊዜ ወደ ቤታቸው ዘግይተው መግባታቸው አሁንም ቀጥሏል፡፡ ይህ


የሰርቪስ መስመር ጠዋት በመግቢያ ሰዓትም አልፎ አልፎ መዘግየትም ይታይበታል፡፡

የመፍትሄ ሀሳብ ፡ - 10፡30 ሰዓት በመውጫ ሰዓት እንግሊዝ ኤምባሲ አካባቢ የሚኖሩ
ሰራተኞች ስድስት ኪሎ ወርደው አንድ ታክሲ ቢጠቀሙ እና ወጪያቸው በህብረት
ስምምነቱ መሰረት ቢተካላቸው፡፡
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ግንቦት 12 ቀን 2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የተሸጡ ተሽከርካሪዎችን ይመለከታል፤


የድርጅታችን ንብረት የነበሩና በተለያየ ምክንያት የስም ዝውውር ሳይደረግላቸው ለቆዩ
ተሽከርካሪዎች የስም ዝውውር ለማድረግ በሂደት ላይ ያለን መሆኑ ይታወቃል፡፡
የመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን ካሁን በፊት ማንም ውክልና ያለው ሰው ሲያስተናግድ
የነበረውን አሰራር በመቀየር ውክልናው መሸጥ መለወጥ የሚያስችል መሆን አለበት በማለቱ
የድርጅቱን ዋና ስ/አስፈፃሚ ወደ ተለያየ ክ/ከተማ እና ውልና ማስረጃ በተደጋጋሚ ከመጥራት
የሳሚት ት/ሱፐርቫይዘር ከሆኑት ከአቶ ዮሴፍ ጋር በመሆን እሳቸው በሚያውቁት የተለያየ
መንገድ በመጠቀም ሂደቱ እንዲቀጥል በድርጅታችን ዋና ስ/አስኪያጅ በኩል መመሪያ
ተሰጥ~ል፡፡
በዚህም መሰረት የተሽከርካሪዎቹን ባለንብረቶች አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶችን እንዲያ J ሉ
(የቴክኒክ ምርመራ ፤ ኦሪጅናል ደረሰኝ ፤ እና የ 2014 ዓ.ም ቦሎ) ጠይቀናል፡፡
ነገር ግን አሁንም በተደጋጋሚ ቴክኒክ አስመርምረው እንዲቀርቡ ቢነገራቸውም የሰ.ቁ.
3/06443 ገዥ የሆኑት አቶ ቢላል አብዱልቃዱር ይህን ማድረግ እስካሁን አልቻሉም፡፡ የሰሌዳ ቁ
3/06709 ገዥ የሆኑት አቶ ሰብስቤ ንስረነ መረጃቸው በግዥና ክምችት መምሪያ የሚገኝ
ሲሆን ተሽከርካሪውን አስጠግነውና ቦሎ አስደርገው ጨርሰዋል፡፡
ተሽከርካሪዎቹም የሚከተሉት ናቸው ፡፡

ተራ.ቁ የሰሌዳ የገዛው የተሽከርካሪው የተሸጠበት ተሽከርካሪው የቴክኒክ


ቁጥር ባለንብረት አይነት ቀን የሚገኝበት ምርመራ
ስም ወቅታዊ ሁኔታ እና
ቦሎ(2014)

1 3/06449 ተመስገን ማሩቲ 31/07/2018 በስራ ላይ ያለ ቦሎ


አንሲሱ ያስደረጉ

2 3/06443 ቢላል አይሱዙ ፒካፕ 04/06/2018 በስራ ላይ ያለ ቦሎ


አብዱልቃዱር ያላስደረጉ
3 3/09424 ታምሩ ለማ ቸቭሮሌት 04/06/2018 በስራ ላይ ያለ ቦሎ
ያስደረጉ

4 3/06709 ሰብስቤ ንስረነ ካላብሬስ ተሳቢ 18/11/2021 በስራ ላይ ያለ ቦሎ


ያስደረጉ

ከሰላምታ ጋር

ከ ፡ መጠጥ ኮሚቴ ሰብሳቢ


ቀን ፡ ግንቦት 16 ቀን 2014 አ.ም
ጉዳዩ ፡ - ለ መጠጥ ግዢ በጀት ማስያዝን ይመለከታል፤

አጠቃላይ ድምር 3000.00 +85895.00 .


88895qT
ድርጅታችን ላለፉት ረጅም አመታት ግንቦት 27 ቀንን አመታዊ የሰራተኛ በአል በማድረግ
በደማቅ ስነ-ስርአት ሲያከበር ቆይ~ል ፡፡ዘንድሮም ይህንኑ በአል በ 27/09/2014 ዓ.ም በደማቅ ስነ-
ስርአት ለማክበር በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ከዚህም በመነሳት ለመጠጥ ግዢ የሚሆን በጀት ብር
በተጨማሪም አምስት ሺህ ብር /5000 ብር/ ለልዩ ልዩ ወጪ በድምሩ
እንዲፈቀድልን በትህትና እየጠየቅን ዝርዝሩን ከዚህ በታች አያይዘን እናቀርባለን፡፡

ተ.ቁ የመጠጥ መስፈርት ብዛት የ 2011 አ.ም ለ 2010 አ.ም ለ 2010


አይነት የአንዱ ዋጋ የአንዱ ዋጋ አ.ም
በብር በብር ጠቅላላ
ዋጋ በብር
1 በደሌ ቢራ በሳጥን 100 295.00 647.00 64700.00
2 ኩል ውሀ በሳጥን 25 90.00 165.00 4125.00
ባለጋዝ

3 ለስላሳ በሳጥን 40 147.00 300.00 12000.00


4 ኩል ውሀ በፓክ 14 55.00 92.00 1288.00
የፕላስቲክ

5 ለስላሳ ፔት ½ በፓክ 25 143.00 250.00 6250.00


ሊትር

6 ውስኪ ብላክ በጠርሙስ 16 1400.00 3600.00 57600.00


ሌብል

7 አካሽያ ወይን በጠርሙስ 40 230.00 350.00 14000.00


8 ጎርደን ጂን በጠርሙስ 5 750.00 2500.00 12500.00
9 ሪሚ ማርቲን በጠርሙስ 2 4095.00 6500.00 13000.00
10 በረዶ በኪሎ 30 6.00 14.00 420.00
ልዩ ል ወጪ 5000.00 .00

ለ ፡- ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም በዓል አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ

ከ ፡- መጠጥ ዝግጅት ኮሚቴ ሰብሳቢ

ቀን ፡- ግንቦት 30 ቀን 2014 አ.ም

ጉዳዩ ፡ - የመጠጥ ይመለከታል፤


ድርጅታችን ላለፉት ረጅም አመታት ግንቦት 27 ቀን አመታዊ የሰራተኛ በአል በማድረግ በደማቅ ስነ-ስርዓት ሲያከበር
ቆይ~ል፡፡ዘንድሮም ይህንን በአል በ 27/09/2014 ዓ.ም ለ 31 ኛ ጊዜ በደማቅ ስነ- ስርአት ለማክበር በዝግጅት ላይ
ይገኛል፡፡በመሆኑም ለመጠጥ ግዢ የሚሆን በጀት ብር 182733.00 በተጨማሪም 15000.00 ብር ለልዩ ልዩ ወጪ
በድምሩ 197733 (አንድ መቶ ዘጠና ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ሰላሳ ሶስት ሺህ ብር) እንዲፈቀድልን በትህትና እየጠየቅን
ዝርዝሩን እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
ተ.ቁ የመጠጥ አይነት መስፈርት ብዛት የ 2011 ዓ.ም ለ 2014 አ.ም ለ 2014 አ.ም
የአንዱ ዋጋ በብር የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
በብር በብር

1 በደሌ ቢራ በሳጥን 100 295.00 665.00 66,500.00


2 ኩል ውሀ ባለጋዝ በሳጥን 25 90.00 165.00 4,125.00
3 ለስላሳ በሳጥን 40 147.00 300.00 12,000.00
4 ኩል ውሀ የፕላስቲክ በፓክ 54 55.00 92.00 4968.00
6 ውስኪ ብላክ ሌብል በጠርሙስ 16 1400.00 2900.00 46400.00
7 አካሽያ ወይን በጠርሙስ 40 230.00 370.00 14,800.00
9 በረዶ በኪሎ 40 6.00 8.00 320.00

ልዩ ልዩ ወጪ 15000.00 182,733.00

አጠቃላይ ድምር 15,000.00 + 197,733.00


182,733,00
=197,733.00

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
Title Inter Office Memo Effective Date:
Revision 01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ግንቦት 23 ቀን 2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - ጊዚያዊ ምደባ እንዲነሳ ስለመጠየቅ ፤


የአነስተኛ እና መለስተኛ ተሽከርካሪ ሹፌር የሆኑት አቶ በድሉ ፀጋዬ በያዙት ፐሮግራም መሰረት ከ
03/08/2014 ጀምሮ የአመት ፍቃድ ጠይቀው የወጡ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ይህንንም ተከትሎ ለሚፈጠር ክፍተት በጊዚያዊ ምደባ አቶ አውላቸው ገ/ክርስቶስ መመደባቸው ይታወሳል፡፡
በመሆኑም አቶ አውላቸው የተመደቡበትን ስራ በሚገባ ሲያከናውኑ ቆይተዋል፡፡

ነገር ግን አቶ በድሉ ፀጋዬ የአመት እረፍታቸውን ጨርሰው በ 22/09/2014 ወደ ምድብ ስራቸው የተመለሱ
በመሆኑ ጊዚያዊ ምደባው እንዲነሳ እንጠይቃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective Date:


Revision 01 Mar. 1, 2015
ለ ፡ - ጊ / ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ግንቦት 22 ቀን 2014 ዓ.ም


አባሪ ፡ - 79(ሰባ ዘጠኝ) ኦሪጅናል የክፍያ ደረሰኞች

ጉዳዩ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤


የድርጅታችን ተሽከርካሪዎችን የዋና መ/ቤት ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የ 2014 ዓ.ም ከላውዶ /ቦሎ/ ለማስደረግ
ከድርጅቱ የአገልግሎት ክፍያ ብር 96515.00(ዘጠና ስድስት ሺህ አምስት መቶ አስራ አምስት) ብር ወጪ ያደረግኩ
መሆኑ ያታወቃል፡፡

ከዚህም በመነሳት የድርጅታችን ተሽከርካሪዎችን በ 2013 ዓ.ም ከላውዶ የተደረጉበትን ጊዜ በመከተል ለ 2014
ዓ.ም የቦሎ/የከላውዶ/ ስራው እየተሰራ ይገኛል፡፡በመሆኑም እስከ አሁን የቦሎ ስራው ተጠናቆ ክፍያው
የተከፈለላቸውን 79(ሰባ ዘጠኝ ) ተሽከርካሪዎች ወጪ ብር 63383.00 ( ስልሳ ሶስት ሺህ ሶስት መቶ ሰማንያ
ሶስት ) ብር ባቀረብኩት ኦሪጅናል ደረሰኝና የተሽከርካሪዎች ዝርዝር መሰረት እንዲወራረድልኝ እየጠየቅኩ
ቀሪውን ስራው እንዳለቀ አጠቃልዬ የማቀርብ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective Date:


Revision 01 Mar. 1, 2015
ለ ፡ - ጊ / ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ግንቦት 23 ቀን 2014 ዓ.ም


አባሪ ፡ - 78(ሰባ ስምንት) ኦሪጅናል የክፍያ ደረሰኞች

፡- አምስት (5) ገፅ የተሽከርካሪ ዝርዝር

ጉዳዩ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፤


የድርጅታችን ተሽከርካሪዎችን የዋና መ/ቤት ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ የ 2014 ዓ.ም ከላውዶ /ቦሎ/ ለማስደረግ
ከድርጅቱ የአገልግሎት ክፍያ ብር 96515.00(ዘጠና ስድስት ሺህ አምስት መቶ አስራ አምስት) ብር ወጪ ያደረግኩ
መሆኑ ያታወቃል፡፡

ከዚህም በመነሳት የድርጅታችን ተሽከርካሪዎችን በ 2013 ዓ.ም ከላውዶ የተደረጉበትን ጊዜ በመከተል ለ 2014
ዓ.ም የቦሎ/የከላውዶ/ ስራው እየተሰራ ይገኛል፡፡በመሆኑም እስከ አሁን የቦሎ ስራው ተጠናቆ ክፍያው
የተከፈለላቸውን 78(ሰባ ስምንት) ተሽከርካሪዎች ወጪ ብር 61502.00 ( ስልሳ አንድ ሺህ ሰምስት መቶ
ሁለት ) ብር ባቀረብኩት ኦሪጅናል ደረሰኝና የተሽከርካሪዎች ዝርዝር መሰረት እንዲወራረድልኝ እየጠየቅኩ
ቀሪውን ስራው እንዳለቀ አጠቃልዬ የማቀርብ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ለ ፡- ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም በዓል አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ

ከ ፡- መጠጥ ዝግጅት ኮሚቴ ሰብሳቢ

ቀን ፡- ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የመጠጥ ወጪን ይመለከታል፤


ድርጅታችን ላለፉት ረጅም አመታት ግንቦት 27 ቀን አመታዊ የሰራተኛ በአል በማድረግ በደማቅ ስነ-ስርዓት ሲያከበር
ቆይ~ል፡፡ዘንድሮም ይህንን በአል በ 27/09/2014 ዓ.ም ለ 31 ኛ ጊዜ በደማቅ ስነ- ስርአት ተከብሮ የዋለ መሆኑ
ይታወቃል፡፡በመሆኑም ለመጠጥ ግዢ የሚሆን በጀት ከጠየቅነው ብር 197.733(አንድ መቶ ዘጠና ሰባት ሺህ ሰባት መቶ
ሰላሳ ሶስት ብር) ላይ በጠቅላላው ብር (አንድ መቶ ሀምሳ ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ሰላሳ ስምንት ብር (153.638.00)
በቀረበው ዝርዝር መሰረት ለመጠጥ ግዥ ወጪ አድርገናል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ የቢራ ጠርሙስ የጎደለ በቁጥር 42 (አርባ ሁለት) ሲሆን ለዚህም ብር 336 (ሶስት መቶ ሰላሳ
ስድስት) ብር የአንዱ ዋጋ በብር ስምንት(8.00 ብር) ሂሳብ እንዲሁም ኩል ውሀ የጎደለ በቁጥር 13 (አስራ ሶስት)
ሲሆን ለዚህም ብር 65 (ስልሳ አምስት) የአንዱ ዋጋ 5.00 ብር (አምስት ብር) በድምሩ ብር 401.00 (አራት መቶ
አንድ ብር) ለጎደሉ ጠርሙሶች ተከፋይ ተደርጓል፡፡

ውስኪን በተመለከተ በቁጥር ሶስት (3) የተረፈ በመሆኑ ይህንኑ ለጠቅላላ አገልግሎት ሱፐርቫይዘር ተመላሽ እንዲሆን
ተደርጓል፡፡ ሪሚ ማርቲን ካሁን በፊት ተቀምጦ ከነበረው በቁጥር ሁለት (2) ውስጥ 1 (አንድ) የተጠቀምን ሲሆን ቀሪው
አንዱ (1) በጠቅላላ አገልግሎት ይገኛል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ለጉልበት ሰራተኞች መጠጥ ላወረዱ ፤ ፍሪጅ ላወረዱ፤ መጠጦችን ወልውለው ወደ ፍሪጅ ላስገቡ፤
ከፍረጅ አውጥተው ወደ ሳጥን ላስገቡ ፤ የአዳራሽ ፅዳት ለሰሩ ሰራተኞች የአገልግሎት ክፍያ ብር 17.500.00(አስራ
ሰባት ሺህ አምስት መቶ ብር)

እንዲሁም ባዶ የመጠጥ ሳጥን ወደ መኪና ጭነው እና የተገዛበት ወኪሉ ድረስ ሄደው ላራገፉ፤ ፍሪጅ ለጫኑ; ሰራተኞች
የአገልግሎት ክፍያ ብር (አንድ ሺህ) 1000.00 ብር ተከፍሏል፡፡
በመሆኑም የጠቅላላው ወጪ ድምር ከዚህ በታች በቀረበው ዝርዝር መሰረት ፤ -

1. ለመጠጥ ግዥ የዋለ ፡ - (አንድ መቶ ሀምሳ ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ሰላሳ ስምንት ብር ) 153.638.00


2. ለጎደለ ጠርሙስ ክፍያ ፡ - (አራት መቶ አንድ ብር) 401.00
3. ለጎልበት ሰራተኞች ክፍያ ፡ - (አስራ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ብር) 17.500.00
4. ተጨማሪ ለጉልበት ሰራተኞች ክፍያ ፡- ( አንድ ሺህ ብር ) 1000.00

ጠቅላላ የወጪ ድምር ፡- (አንድ መቶ ሰባ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ብር ) 172.539.00

መሆኑን እያረጋገጥን የመጠጥ ዝርዝር ዋጋን በተመለከተ ከዚህ ሪፖርት ጋር አንድ (1) ገፅ ተያይዞ ቀርቧል፡፡
ተ.ቁ የመጠጥ አይነት መስፈርት ብዛት የ 2011 ዓ.ም ለ 2014 ዓ.ም ለ 2014 ዓ.ም
የአንዱ ዋጋ በብር የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
በብር በብር

1 በደሌ ቢራ በሳጥን 100 295.00 665.00 66,500.00


2 በደሌ ቢራ በሳጥን 14 ------ 650.00 9100.00
3 ኩል ውሀ ባለጋዝ በሳጥን 23 90.00 165.00 3.795.00
4 ለስላሳ በሳጥን 26 147.00 300.00 7.800.00
5 ኩል ውሀ የፕላስቲክ በፓክ 54 55.00 92.00 4.968.00
6 ውስኪ ብላክ ሌብል በጠርሙስ 16 1400.00 2900.00 46.400.00
7 አካሽያ ወይን በጠርሙስ 40 230.00 370.00 14,800.00
8 በረዶ በኪሎ 40 6.00 8.00 320.00

የልዩ ልዩ መጠጥ 153.638.00


ወጪ ድምር

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective Date:


Revision 01 Mar. 1, 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ሰኔ 04 ቀን 2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የአቶ በድሉ ፀጋዬ አቤቱታን ይመለከታል ፡ -

አቶ በድሉ ፀጋዬ በ 02/10/2014 ዓ.ም በፃፉት ማመልከቻ በ 30/09/2014 ዓ.ም የምሽት ስራ


ተረኛ ሆነው ባሉበት ወቅት የገጠማቸውን ችግር ጠቅሰው ቅሬታቸውን ማቅረባቸው ይታወቃል ፡፡

የገጠማቸው ችግር የድርጅታችን የምርት ክፍል ሰራተኛ የሆኑት ወ/ሮ ነፃነት የመኖሪያ አድራሻቸው
መከኒሳ ቆሬ የሆነ አቶ በድሉ ሊያደርሱዋቸው በወጡበት የወ/ሮ ነፃነት ባለቤት በድንገት በመምጣት
እየተከታተሉ ሳርቤት አካባቢ ወ/ሮ ነፃነትን አስወርደው የወሰዱ ቢሆንም ተመልሰው በመምጣት
እንደገና ውሰዱ በሚል ግብግብ ፈጥረው ድጋሚ አቶ በድሉ ይዘዋቸው ሄደዋል፡፡

ይሁንና ግለሰቡ ስራ እገባለሁ ያሉ ቢሆንም አሁንም በተጨማሪ እስከ መኖሪያቸው ድረስ ተከትለው
ሄደዋል፡፡ከዚህም በመነሳት ወ/ሮ ነፃነትን ያነጋገርን ሲሆን እሳቸውም ባለቤቴ ችግሩ ያለው ከእኔ ጋር
እንጂ ከሹፌሩ ጋር አይደለም ፤ የትም አይተዋወቁም ፡፡ የሚል ምላሽ ሰጥተዋል ፡፡

የውሳኔ ሀሳብ ፡ - ወ/ሮ ነፃነት ሰርቪስ በአረንጓዴ ፈረቃ ያለ በመሆኑ ፈረቃቸውን እንዲቀይሩ ከአሁን
በፊት ለመምሪያቸው ጥያቄ የቀረበ እና ለእሳቸውም ፈረቃ ቢቀይሩ ሰርቪሱን መጠቀም እንደሚችሉ
የተነገራቸው ቢሆንም እስከ አሁን ተግባራዊ አልተደረገም፡፡በመሆኑም ወደ አረንጓዴ ፈረቃ እንዲቀየሩ
ቢደረግ፡፡

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


NSP/FR/276
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Title Inter Office Memo Effective


Date: Mar. 1,
Revision 01 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር
ቀን ፡ - ሰኔ 17 ቀን 2014 ዓ.ም

አባሪ ፡ - አምስት ገፅ የአገልግሎት ጥያቄ ደብዳቤ

ጉዳዩ ፡ የክሬን አገልግሎት ውልን ይመለከታል ፡ -

በሀይሉ አራጌ የመኪናእቃ አስመጪ እና የተሽከርካሪ ማንሻ ድርጅት ለድርጅታችን በ ቀን


09/10/2014 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ በተወሰነ የአመታዊ ክፍያ ለድርጅታችን የክሬን አገልግሎት
ለመስጠት ጥያቄ አቅርበዋል፡፡

የጥያቄው ፍሬ ሀሳብ ለአነስተኛና መለስተኛ ተሽከርካሪዎች ብለው ለዘረዘሯቸው የተሽከርካሪ አይነቶች


በጠቅላላው 5500.00 ብር በመክፈል እስከ ሀይሩፍ መጠን ላላቸው ተሽከርካሪዎች በአዲስ አበባ ክልል
በብልሽት እንዲሁም በግጭት ወቅት የክሬን አገልግሎት ለመስጠት የሚል እሳቤ ነው፡፡

ይሁንና እኛ ያሉን አነስተኛ እና መለስተኛ ተሽከርካሪዎች በብልሽትም ይሁን በተለያየ አደጋ በመንገድ
ላይ የመቆም ወይም ክሬን የመጠቀም እድል በጣም ዝቅተኛ ነው፡፡ እንደ ምሳሌ 2013 ዓ.ም እና
2014 ዓ.ም ብንመለከት ምንም ለአነስተኛ ተሽከርካሪ የክሬን አገልግሎት አላስፈለገንም፡፡ በድርጅቱ
የሚሰጠው አገልግሎት ደግሞ ብዙ እንቅስቃሴ ያላቸውን ስርቪስ ባሶችን እና የሽያጭ ተሽከርካሪዎችን
የሚያካትት አይደለም፡፡ ይህም ቢሆን ተሽከርካሪዎቹ የመለዋወጫ ችግር ከሌለ በስተቀር በቦታው
ተጠግነው የሚገቡበት ሁኔታ ይበዛል፡፡

በመሆኑም ካለው ወቅታዊ ሁኔታም አንፃር ተጨማሪ ወጪ የሚያስከትል ስለሚሆን እና ለድርጅታች


ጠቃሚነቱ እምብዛም የጎላ አይደለም የሚል አስተያየት አቀርባለሁ፡፡

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Revision Title Inter Office Memo Effective Date:


01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ነሀሴ 03 ቀን 2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ የሰሌዳ ቁጥር 3/45984 አ.አ ተሽከርካሪን ይመለከታል ፡ -


የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰ.ቁ.3/45984 ሀዩንዳይ የጭነት ተሽከርካሪ በአቶ ሰይድ ከበደ አሽከርካሪነት
በ 26/09/2014 ዓ.ም በቃሊቲ አካባቢ ባጋጠመው የፍሬን ችግር የግጭት አደጋ የደረሰበት መሆኑ ይታወቃል፡፡

ይህንንም አደጋ በወቅቱ ለኒያላ ኢንሹራንስ አሳውቀን ተሽከርካሪው ከቆመበት ቦታ በኢንሹራንስ ኩባንያው
ክሬን ተጎትቶ በ 27/09/2014 ዓ.ም ወደ ኩባንያው ሪከቨሪ /የተሽከርካሪ ማቆያ/ ሊገባ ችሏል፡፡

በዚህ አደጋ የደረሰው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ የተሽከርካሪው ጋቢና ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ
ይህ ተሽከርካሪ በሌሎች ስድስት ተሽከርካሪዎች ላይ ጉዳት ያደረሰ በመሆኑ ለዚህም ጉዳት ተጠያቂው
የድርጅታችን ተሽከርካሪ ሆኗል፡፡

በመሆኑም ጉዳት የደረሰባቸውን ተሽከርካሪዎች ኢንሹራንስ ኩባንያው ማስጠገኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ጉዳት


የደረሰበትን የድርጅታችንን ተሽከርካሪ ለማስጠገን ጨረታ አውጥቷል፡፡ በዚህም የጨረታ ሰነድ ላይ
እንደተጠቀሰው የተሽከርካሪው ጋቢና በጥሩ ሁኔታ ላይ በሚገኝ ባገለገለ ሙሉ ለሙሉ እንዲቀየር ይጠይቃል፡፡

ጨረታውን በተመለከተ በድርጅታችን በኩል ከሁለት የጥገና ጋራጅ የጥገና ዋጋ እንድናቀርብ የተጠየቅን ሲሆን
በኢንሹራንስ ኩባንያው በኩልም ሁለት ተጫራች እንደሚቀርብ ይታወቃል፡፡

ይሁንና ለዚህ ተሽከርካሪ የተገባለት ኢንሹራንስ ብር 845.000.00(ስምንት መቶ አርባ አምስት ሺህ) ብር


ነው ፡፡ ይህ ደግሞ አሁን ካለው የተሽከርካሪው ወቅታዊ ዋጋ አንጻር ዝቅተኛ ነው፡፡ የሚመጣው የጥገና ዋጋም
የተገጩትን ተሽከርካሪዎች ጨምሮ ከተገባለት ኢንሹራንስ ሽፋን በላይ የሚሆን ከሆነ ቶታል ዳሜጅ በሚል
ተሽከርካሪውን ኢንሹራንስ ኩባንያው ወስዶ በፊት የተገባለትን ብር እርጅናን ተቀናሽ በማድረግ የሚመልስ
ይሆናል፡፡

ይህ ደግሞ ለድርጅታችን ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዘነ ይሆናል፡፡ በመሆኑም በወጣው ጨረታ መሰረት ድርጅታችን
የጨረታው ተሳታፊ እንዲሆን የተጠየቀውን ፡ -

 Cabin complete (used)(with good condition)


 Front bumper
 LHS FR bumper extension
 LHS/RHS head light
 LHS/RHS parking light

በመግዛት አጠቃላይ የጥገናው ዋጋ በዚህ አደጋ የተጎዱትን ስድስት ተሽከርካሪዎችን ጉዳት ከግምት ባስገባ እና
ለተሽከርካሪው የተገባለትን ኢንሹራንስ ሽፋን በማገናዘብ በጨረታው ለመወዳደር እንዲፈቀድ ለውሳኔ
አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY
Revision Title Inter Office Memo Effective Date:
01 Mar. 1, 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ሰኔ 24 ቀን 2014 ዓ.ም

አባሪ ፡ - 107 ኦሪጅናል ደረሰኝ እና የተሽከርካሪዎች ዝርዝር

ጉዳዩ ፡ የመንገድ ፈንድ ክፍያን ይመለከታል ፡ -

የድርጅታችን ንብረት ለሆኑ ተሽከርካሪዎች የሞሀ ዋና መ/ቤትን ጨምሮ ለ 2014 ዓ.ም አመታዊ
የመንገድ ፈንድ ክፍያ የሚሆን ወጪ ብር 111.100 (አንድመቶ አስራ አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር)
በስሜ ወጪ ያደረግኩ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በዚህም መሰረት ከዚህ ማስታወሻ ጋር በቀረበው ዝርዝር መሰረት 83.350 ብር (ሰማንያ ሶስት ሺህ
ሶስት መቶ ሀምሳ) ብር ክፍያ የተፈፀመ በመሆኑ ይህ ወጪ በተያያዘው ደረሰኝ መሰረት
እንዲወራረድልኝ እና ቀሪው ሙሉ ክፍያው ተከፍሎ ስራው ሲጠናቀቅ እንዲወራረድ እንዲፈቀድ
እየጠየቅኩ ፡ -

ለንፋስ ስልክ ፋብሪካ ፡ - ወጪ (ሰባ ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ ሰባ አምስት ብር ) 79.375 ብር

ለሞሀ ዋና መ/ቤት ፡ - ወጪ (ሶስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ አምስት) 3975 ብር

በድምሩ ፡ - ሰማንያ ሶስት ሺህ ሶስት መቶ ሀምሳ ብር


83.350 ብር

ወጪ የተደረገ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Revision Title Inter Office Memo Effective Date:


01 Mar. 1, 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም

አባሪ ፡ - 11 (አስራ አንድ) ኦሪጅናል ደረሰኝ

ጉዳዩ ፡ ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፡ -

የድርጅታችን ንብረት ለሆኑ ከታች በዝርዝር የቀረቡ ተሽከርካሪዎች የ 2014 ዓ.ም የቴክኒክ ምርመራ
በ አውቶ ትረስት የቴክኒክ ምርመራ ተቋም የቴክኒክ ምርመራ ያደረጉ ሲሆን እነዚህም ፡

 3/06479 402.50 ብር
 3/11259 402.50 ብር
 3/79492 425.50 ብር
 3/11429 504.85 ብር
 3/04108 504.85 ብር
 3/12335 504.85 ብር
 3/04931 504.85 ብር
 3/77197 504.85 ብር
 3/95148 504.85 ብር
 3/24813 504.85 ብር
 3/29222 504.85 ብር
ጠቅላላ ድምር 5269.03 ብር

አምስት ሺህ ሁለት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ብር ከ ሶስት ሳንቲም ከራሴ ኤልያስ አበበ ወጪ በማድረግ
የከፈልኩ በመሆኑ ወጪው ባቀረብኩት ደረሰኝ መሰረት በስሜ ተመላሽ እንዲደረግልኝ እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Revision Title Inter Office Memo Effective Date:


01 Mar. 1, 2015
ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ
ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ሀምሌ 18 ቀን 2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ የሰራተኞች የሰርቪስ ቅሬታን ይመለከታል፡ -

የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑና ነዋሪነታቸው በቱሉዲምቱ እና ኮዬ ፌጬ መስመር አረንጓዴ ፈረቃ


የሆነ በ 13/14/2014 ዓ.ም ቅሬታቸውን በፅሁፍ ያቀረቡ መሆኑ ይታወሳል፡፡

ከዚህም በመነሳት መልስ ለመስጠት ፡ - የሰራተኞቹ ጥያቄ መሰረታዊ እና አግባብነት ያለው ነው፡፡
ይሁንና አሁን ባለን የተሽከርካሪ እና የሰርቪስ አሽከርካሪ ሹፌር እጥረት አንፃር ችግሩ እንደተከሰተ
በቃል በሚጠይቁበት ጊዜ ምላሽ ሰጥተናቸዋል፡፡

በአሁኑ ሰዓት በጥገና ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ፡ - 3/33493 ፤ 3/09713 ፤ 3/93243 ፤


3/30305 ፤ 3/B11163 ሲሆኑ ላሉን ስድስት የሰርቪስ መስመሮች ደግሞ አስራ ሁለት ሹፌሮች
ቢያስፈልጉም አሁን በስራ ላይ የሚገኙት ደግሞ ዘጠኝ ብቻ ናቸው ፡፡ ይህ ማለት ደግሞ የሶስት
ሹፌሮች እጥረት ይታያል፡፡ ይህንንም ለሚመለከተው መምሪያ አሳውቀን ሹፌር እንዲመደብ
ማስታወቂያ ወጥቶ በሂደት ላይ ይገኛል፡፡

በዚህ መስመር ላይ ቀን ገቢ እና ወጪ በሚሆኑበት ወቅት አቶ ዝናዬ ወሰኑን ቀን በመደበኛ ሰዓት


እንዲሁም ለጠዋት ገቢ ትርፍ ሰዓት ተጠይቆላቸው እንደሚያገቡዋቸውና እንደሚያወጡዋቸው
ይታወቃል፡፡ አቶ ዝናዬ እክል ካጋጠማቸው ሌሎች ሹፌሮች ለመተካት ያሉት ሹፌሮች በሌላ የጎደለ
መስመር እየደረቡ ስለሚሰሩ አስቸጋሪ ይሆናል ፡፡ በመሀል ሹፌርና ተሽከርካሪ ሲሟላ ደግሞ በአግባቡ
እየተጠቀሙ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ይህ ችግር በዚህ መስመር ላይ ብቻ የሚታይ ሳሆን በሌሎችም መስመሮች ያለ በመሆኑ የተጠየቀው


/የተጓደሉ/ ሹፌሮች ሲሟሉ ፤ እንዲሁም ተሽከርካሪዎች ከጥገና ሲወጡ የሚቃለል ይሆናል፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NSP/FR/276
NIFAS SILK PEPSI COLA FACTORY

Revision Title Inter Office Memo Effective Date:


01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ሀምሌ 20 ቀን 2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - የሰሌዳ ቁጥር 3/11805 ተሽከርካሪን ይመለከታል፡ -

የድርጅታችን ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ 3/11805 ሚኒካፕ ተሽከርካሪ ለጠቅላላ እድሳት
በተሽከርካሪ ጥገና የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡

የተሽከርካሪውን ውጫዊ አካል በተመለከተ ተደጋጋሚ ጥገና የተደረገለት በመሆኑ መልሶ ለመጠቀም
ባለመቻሉ ቦዲው እንዲቀየር ውሳኔ ላይ ተደርሷል፡፡ ይሁንና የተሽከርካሪውን ቦዲ ተመሳሳይ በገበያ ላይ
ተፈልጎ ባለመገኘቱ ከናሽናል ሞተርስ ኩባንያ ያገለገለ የተሽከርካሪ አካል ሚኒካፕ ያልሆነ ደብል ጋቢና
ተገኝቶ ሁለት አማራጮችን በመያዝ ፡ -

 በመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን ፍቃድ ማግኘት ከተቻለ ባለበት ሁኔታ ለመጠቀም


 በዚሁ ባለስልጣን መ/ቤት ፍቃድ ማግኘት ካልተቻለ በሞዲፊኬሽን ወደ ሚኒካፕ ለመቀየር
በባለሞያ ታምኖበት ግዥ ተፈፅሟል፡፡

ይህንንም መነሻ በማድረግ ከድርጅታችን ለቂርቆስ ክ/ከተማ መንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን ግንቦት
05 ቀን 2014 ዓ.ም በቁጥር ፔኮንፋ/1 ሀ/2643/14-22 በተፃፈ ደብዳቤ የተሽከርካሪ የአካል ለውጥ
ፍቃድ እንዲሰጠን የጠየቅን መሆኑ ይታወቃል፡፡

ለዚህ ጥያቄ የቂርቆስ ክ/ከተማ በሰጠው ምላሽ በመጀመሪያ ደረጃ የአካል ለውጥ ለማድረግ በቅድሚያ
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ማወቅ እና ፍቃድ መስጠት ነበረበት ፡፡ በሁለተኛም ደረጃ የአካል ለውጡን
ማድረግ የሚችለውም ለዚህ ስራ ፍቃድ የተሰጠው ተቋም በመንገድ ትራንስፖርት መስፈርት መሰረት
አጠናቆ ሲያቀርብ ነው ፡፡እነዚህም ተሟልተው ቢሆንም እንኳን ከሚኒካፕ ወይም ሲንግልካፕ ወደ
ዱብል ካፕ መቀይር የማይቻል /መመሪያው የማፈቅድ/ መሆኑን አረጋግጠው ነግረውናል፡፡ ይህንንም
በፅሁፍ እንዲሰጠን ብንጠይቅም በፅሁፍ ምላሽ ሊሰጡን አልቻሉም፡፡

በመሆኑም በአማራጭ ሀሳብ የተያዘው የተሽከርካሪውን አካል በሞዲፊኬሽን ወደ ነበረበት ሚኒካፕ


ቢመለስ በሚል የውሳኔ ሀሳብ አቀርባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA NSP/FR/276
FACTORY
Revision Title Inter Office Memo Effective Date:
01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ህዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡ - ጊዚያዊ ምደባ እንዲነሳ ስለመጠየቅ ፡ -

የድርጅታችን አነስተኛና መለስተኛ ሹፌር የሆኑት አቶ ጋሻው እሸቱ እና አቶ ፍቃዱ


ጌታቸው ከተጠራቀመ የአመት ፍቃድ ከጥቅምት 07 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ
ወር ፍቃድ የወጡ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ለዚህም በጊዚያዊ ምደባ ሁለት ሰራተኞችን ፡-
 አቶ አውላቸው ገ/ክርስቶስ
 አቶ በሀይሉ ተሻለ
የተመደቡ መሆኑ ይታወሳል፡፡ በመሆኑም ከላይ በስራ መደቡ ላይ ያሉ ቋሚ ሹፌሮች
የአመት ፍቃዳቸውን አጠናቀው ወደ ስራ ገበታቸው ከ ህዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም
ጀምሮ የተመለሱ በመሆኑ ጊዚያዊ ምደባው እንዲነሳ እንጠይቃለን፡፡
ከ ሰላምታ ጋር

ከሰላምታ ጋር

MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:


Plant NIFAS SILK PEPSI COLA NSP/FR/276
FACTORY
Revision Title Inter Office Memo Effective Date:
01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ጥቅምት 02 ቀን 2015 ዓ.ም


ጉዳዩ ፡ - የተተኪ ሹፌር ጊዚያዊ ምደባ እንዲራዘም ስለመጠየቅ ፡ -

የድርጅታችን የአነስተኛና መለስተኛ ሹፌሮች የሆኑት ፡ -

አቶ ታረቀኝ ታደገ
አቶ ዳዊት ተሬቻ

የአመት ፍቃድ ስለሚወጡ በምትካቸው የአነስተኛና መለስተኛ ሹፌሮች እንዲመደቡልን


የሰው ሀይል ማደራጃ መምሪያን ጠይቀን አቶ አውላቸው ገ/ክርስቶስ እና አቶ በሀይሉ
ተሻለ የተባሉ ሹፌሮች ተመድበውልን እየሰሩ መሆኑ ይታወቃል፡፡
አቶ ታረቀኝ ታደገ በ 30/01/2015 ዓ.ም እና አቶ ዳዊት ተሬቻ በ 23/01/2015 ዓ.ም
የአመት ፍቃዳቸውን ጨርሰው ወደ ስራ ገበታቸው የተመለሱ ቢሆንም ፡-

አቶ ጋሻው እሸቱ እና አቶ ፍቃዱ ጌታቸው ከተጠራቀመ የአመት ፍቃድ ከ ሰኞ


ጥቅምት 07 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ወር ፍቃድ ስለሚወጡ ጊዚያዊ ምደባው
ለተጨማሪ(1 ወር) አንድ ወር እንዲራዘም እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
MOHA SOFT DRINKS INDUSTRY S.C Doc. No:
Plant NIFAS SILK PEPSI COLA NSP/FR/276
FACTORY
Revision Title Inter Office Memo Effective Date:
01 Mar. 1, 2015

ለ ፡ - ገበያና ሽያጭ መምሪያ

ከ ፡ - ፊሊት ሱፐርቫይዘር

ቀን ፡ - ነሀሴ 03 ቀን 2014 ዓ.ም

አባሪ ፡ - 06 (ኦሪጅናል የክፍያ ደረሰኞች)

ጉዳዩ ፡ - ወጪ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ ፡ -

የድርጅታችን ተሽከርካሪዎች ለሆኑ የ 2014 ዓ.ም የቴክኒክ ምርመራ በአውቶ ትረስት


የቴክኒክ ምርመራ መስጫ ማእከል ላደረጉ ተሽከርካሪዎች ፡ -

1. 3/03755 ንፋስ ስልክ ፋብሪካ 425.50


2. 3/97030 ንፋስ ስልክ ፋብሪካ 494.50
3. 3/17288 ንፋስ ስልክ ፋብሪካ 533.68
4. 3/07833 ሞሀ ዋና መ/ቤት 402.50

እንዲሁም የተለያዩ ወጪዎች ፡ -

1. 3/13041 ጎማ የተሰራበት 275.00

የልዩ ልዩ አገልግሎት ፎርም እና ፎቶ ኮፒ አገልግሎት 105.00


በድምሩ 2236.18 (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰላሳ ስድስት ከ 18/100) ብር ከራሴ
(ኤልያስ አበበ) ወጪ በማድረግ ስራው የተከናወነ በመሆኑ ባቀረብኩት ኦሪጅናል ደረሰኝ
መሰረት ተመላሽ እንዲደረግልኝ እጠይቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

You might also like