You are on page 1of 13

yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK

ØÁ‰L nU¶T Uz¤È


FEDERAL NEGARIT GAZETA
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

bxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK 16th Year No. 26


አሥራስድስተኛ ዓመት qÜ_R @6
yÞZB twµ×C MKR b¤T «ÆqEnT ywÈ ADDIS ABABA 22nd May, 2010
አዲስ አበባ ግንቦት 04 qN 2ሺ2 ዓ.ም

¥WÅ CONTENTS

xêJ qÜ_R 6)&3/2ሺ2 ›.M Proclamation No. 673/2010

Ethiopian National Anthem Proclamation …Page 5276


የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር አዋጅ …… ገጽ 5¹þ2)&6

xêJ qÜ_R 6)&3/2ሺ2 PROCLAMATION NO. 673/2010.

ETHIOPIAN NATIONAL ANTHEM


የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር አዋጅ PROCLAMATION

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብ- WHEREAS, Article 4 of the Constitution of the


ሊክ ብሔራዊ መዝሙር እንደሚኖር በኢትዮጵያ Federal Democratic Republic of Ethiopia stipulates that
ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት the Federal Democratic Republic of Ethiopia shall have
አንቀፅ 4 የተደነገገ በመሆኑ፤ a National Anthem;

WHEREAS, the Constitution provides that particulars of


የብሔራዊ መዝሙሩም ዝርዝር ጉዳዮች በሕግ the National Anthem shall be determined by law;
እንደሚወሰኑ በሕገ-መንግሥቱ በመደንገጉ፤
NOW, THEREFORE, in accordance with Article 4 and
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብ- Article 55 sub article (1) of the Constitution of the Federal
ሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 4 እና አንቀፅ $5/1/ Democratic Republic of Ethiopia it is hereby proclaimed as
መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ follows:

ክፍል አንድ PART ONE


GENERAL
ጠቅላላ

1. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ “የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር This Proclamation may be cited as the “Ethiopian
አዋጅ ቁጥር 6)&3/2ሺ2” ተብሎ ሊጠቀስ National Anthem Proclamation No. 673 /2010.”
ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ 2. Definition
In this Proclamation unless the context requires
በዚህ አዋጅ ውስጥ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም otherwise:
የሚያሰጠው እስካልሆነ ድረስ፡-

1/ “የውጭ ሀገር ባለሥልጣን” ማለት የአንድ 1/ “Foreign Official” means the president, prime
የውጭ ሀገር ፕሬዚዳንት፣ ጠቅላይ minister or any minister of a foreign state;
ሚኒስትር ወይም ሚኒስትር ማለት ነው፤

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
gA 5¹þ2)&7 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5277

2/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክ- 2/ “State” means the regional state members of the
ራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ-መንግሥት አንቀፅ #7 federation referred to in Article 47 of the
የተመለከተው ማንኛውም የፌዴሬሽኑ አባል Constitution of the Federal Democratic
ሲሆን ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የአዲስ አበባ እና Republic of Ethiopia and, for the purpose of
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችንም ይጨም this Proclamation, include Addis Ababa and
ራል፤ Dire Dawa city administrations;
3/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ 3/ “Person” means any natural or juridical person;
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤
4/ the expression in the masculine gender shall also
4/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው የሴትንም includes the feminine gender.
ያካትታል፡፡

3. የብሔራዊ መዝሙሩ ምንነት 3. Meaning of the National Anthem


The National Anthem of the Federal Democratic
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ Republic of Ethiopia (hereinafter referred as “ the
ብሔራዊ መዝሙር /ከዚህ በኋላ “ብሔራዊ National Anthem”) symbolizes:
መዝሙሩ” እየተባለ የሚጠራ/፡-
1/ constitutional supremacy;
1/// የህገመንግሥት የበላይነትን፤

2// የኢትዮጵያ ህዝቦች ረጅም የታሪክ ባለቤት- 2/ the long history of the peoples’ of Ethiopia;
ነትን፤
3/ the inviolable commitment of the peoples’ of
3// የኢትዮጵያ ህዝቦች በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት
Ethiopia to live together in a democratic order;
አብረው ለመኖር ያላቸውን ፅኑ እምነት፤

4//የኢትዮጵያ ህዝቦች የወደፊት የጋራ እድላ- 4/ the bright future of the common destiny of the
ቸው ብሩህ መሆኑን፤ peoples’ of Ethiopia.
የሚገልፅ ምልክት ነው፡፡

4. የብሔራዊ መዝሙሩ ግጥምና የሙዚቃ ኖታ 4. The Verse and Musical Notation of the National
Anthem

1/ የብሔራዊ መዝሙሩ ግጥም እንደሚከተ


1/ The verse of the National Anthem shall be as
ለው ይሆናል፡- follows:

የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ፀንቶ፣ Yezegnet kibir be Ethiopiahin tsento


ታየ ሕዝባዊነት ዳር እስከዳር በርቶ! taye hizbawinet dar eskedar berto!
ለሰላም፣ ለፍትህ፣ ለሕዝቦች ነፃነት፣ le selam le fitih le hizboch netsanet
በእኩልነት፣ በፍቅር፣ ቆመናል በአንድነት፤ be eculinet be fakir komenal be andinet
መሠረተ ፅኑ፣ ሰብዕናን ያልሻርን፣ meserete tsinu sibeinan yalsharin
ሕዝቦች ነን፣ ለሥራ፣ በሥራ የኖርን! hizboch nen le sira be sira yenorin!

ድንቅ የባህል መድረክ፣ የአኩሪ ቅርስ ባለቤት፣


የተፈጥሮ ፀጋ፣ የጀግና ሕዝብ እናት፤ dink yebahle medrek ye akure kirse balebet
እንጠብቅሻለን፣ አለብን አደራ፣ yetefetiro tsega yejegna hizb enat
ኢትዮጵያችን ኑሪ፤ እኛም ባንቺ እንኩራ! entebikeshalen alebn adera
Ethiopiachin nure egnam banchi enikura!

2/ The musical notation of the National Anthem are


2/ የብሔራዊ መዝሙሩ የሙዚቃ ኖታ reproduced herein under:
አንደሚከተለው ይሆናል፡-
gA 5¹þ2)&8 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5278
gA 5¹þ2)&9 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5279
gA 5¹þ2)' ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5280
gA 5¹þ2)'1 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5281
gA 5¹þ2)'2 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5282
gA 5¹þ2)'3 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5283
gA 5¹þ2)'4 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5284
gA 5¹þ2)'5 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5285

5. ብሔራዊ መዝሙሩ ኢትዮጵያ ውስጥ ባሉ 5. Translation of the National Anthem in other


ቋንቋዎች ስለመተርጐሙ Ethiopian Languages

1/ ማንኛውም ክልል በዚህ አዋጅ በተደነገ 1/ Every state shall perform the National Anthem
ገው መሠረት ብሔራዊ መዝሙሩ እንዲዘ as provided for in this Proclamation.
መር ያደርጋል፡፡

2/ በዚህ አንቀፅ በንዑስ አንቀጽ /1/ የተደነገገው


2/ Without prejudice to sub-article (1) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ ክልሎች በህግ በወሰኑት Article, the states may use the National Anthem
የሥራ ቋንቋ የብሔራዊ መዝሙሩ የግጥም in their official language translation consistent
ይዘትና ዜማ እንደተጠበቀ ሆኖ የብሔራዊ with the very verse of the anthem and following
መዝሙሩን ዜማና ግጥም በባለሙያ በማስተ- the same musical notation provided that this
ርጐም መጠቀም ይችላሉ፤ ይህም በሥራ ላይ shall be effective when approved by the
የሚውለው በየምክር ቤቶቻቸው በሚያፀድቁት respective state council.
የብሔራዊ መዝሙሩ የተረጋገጠ ትርጉም
ይሆናል፡፡
PART TWO
ክፍል ሁለት
USING THE NATIONAL ANTHEM
የብሔራዊ መዝሙሩ አጠቃቀም

6. በምክር ቤቶች የመክፈቻ ስብሰባና በቃለ መሀላ 6. Using the National Anthem at the Opening
ሥነ-ሥርዓቶች ብሔራዊ መዝሙሩ Session of Houses and at Swearing in
ስለመዘመሩ

1/ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ 1/ The House of Peoples’ Representatives and the


ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና House of Federation of the Federal Democratic
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዓመታዊ የጋራ Republic of Ethiopia shall open their annual
ስብሰባቸውን የሚከፍቱት በሙዚቃ ባንድ joint session by playing the National Anthem
በሚታጀብ የብሔራዊ መዝሙር ይሆናል፡፡ accompanied by music orchestra.

2/ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ 2/ The National Anthem shall be played at the


ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በመሆን የተመረጠ ሰው swearing-in of the President of the Federal
ሥራውን ከመጀመሩ በፊት በሚፈፀመው የቃለ Democratic Republic of Ethiopia before
መሃላ ሥነ-ሥርዓት ብሔራዊ መዝሙር commencing his responsibility.
ይዘመራል፡፡

3/ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብ 3/ The National Anthem shall be played at the
ሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን የሚመረጠው swearing-in of the Prime Minister of the
ሥራውን ከመጀመሩ በፊት በሚፈፀመው የቃለ Federal Democratic Republic of Ethiopia
መሃላ ሥነ-ሥርዓት ብሔራዊ መዝሙር before commencing his responsibility.
ይዘመራል፡፡

7/ በብሔራዊ በዓላት 7. During National Holydays

በሕግ በሚወሰነው መሠረት ብሔራዊ The National Anthem shall be played during
መዝሙሩ በብሔራዊ በዓላት ሥነ-ሥርዓት ceremony of national holydays to be determined
ላይ ይዘመራል፡፡ accordingly by law.

8. በትምህርት ቤቶች
8. At Schools
1/ በሰንደቅ ዓላማ አዋጅ ቁጥር 6)$4/2ሺ1
አንቀፅ 05 /2/ መሠረት በትምህርት 1/ In accordance with Article 15(2) of the Flag
ቤቶች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሰንደቅ Proclamation No. 654/2009 schools in hoisting
ዓላማ የሚሰቀለው ብሔራዊ መዝሙር the National Flag of Ethiopia shall play the
በመዘመር ይሆናል፡፡ National Anthem.
gA 5¹þ2)'6 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5286

2/ በዚህ አንቀፅ በንዑስ አንቀፅ /1/ መሠ- 2/ In accordance with sub-article (1) of this Article
ረት ብሔራዊ መዝሙሩ የሚዘመረው the National Anthem shall be played either by
በኦዲዮ የተቀረፀውን የብሔራዊ መዝሙ- audio or the students collectively.
ሩን ቅጂ በማሰማት ወይም በተማሪዎች
የህብረት ዝማሬ መሆን ይኖርበታል፡፡
9. Television and Radio Transmissions
9. በቴሌVZን እና በሬድዮ ስርጭቶች
1/ Any organization engaged in broadcasting
1/ በመገናኛ ብዙሃንና በመረጃ ነፃነት አዋጅ service, in accordance with the Mass Media and
ቁጥር 5)(/2ሺ መሠረት የብሮድካስት Freedom of Information Proclamation No.
ሥራን የሚሰራና ስርጭቱ ከአንድ ክልል 590/2008 and where its transmission involves
በላይ የሆነ ማንኛውም ድርጅት እለታዊ more than one regional state, shall play the
ስርጭቱን ከመጀመሩ በፊት እና National Anthem at the opening and closing of
ከእለታዊ ስርጭቱ መዝጊያ በፊት ብሔ- regular transmission.
ራዊ መዝሙሩ እንዲተላለፈ ያደርጋል፡፡

2/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀፅ /1/ የተመ- 2/ If the broadcasting transmission referred in sub-
ለከተው የብሮድካስት ድርጅት ስርጭት article (1) of this Article is a twenty four hours
ለሃያ አራት ሰዓታት ያለማቋረጥ የሚተ- a day transmission, it shall transmit the
ላለፍ ከሆነ ብሔራዊ መዝሙሩ የሚተላ- National Anthem at 0100 hours and at o6oo
ለፈው ከሌሊቱ በ6 ሰዓት እና ከንጋቱ hours every day.
በ02 ሰዓት ይሆናል፡፡

0. በስፖርታዊ ክንዋኔዎች
10. At Sporting Events

የአለም ዓቀፍ የስፖርት ማህበራት ደንቦች


እንደተጠበቁ ሆኖ አንድ የኢትዮጵያ ስፖርት Without prejudice to the regulations of
ቡድን ሃገሪቱን በመወከል ከሌላ አቻው የውጭ international sports associations, when an
ሃገር የስፖርት ቡድን ጋር በኢትዮጵያ ውስጥ Ethiopian sports team, in representing Ethiopia
በሚያደርገው የስፖርታዊ ውድድር ብሔራዊ has a match on Ethiopian soil against another
መዝሙሩ የሚዘመረው የእንግዳው ሃገር ብሔራዊ nation, the National Anthem shall be played after
መዝሙር ከተዘመረ በኋላ ይሆናል፡፡ the national anthem of the guest nation is played.

01. የውጭ ሃገር ባለሥልጣናት ወደ ኢትዮጵያ 11. At the Arrival of a Foreign Official
በሚመጡበት ጊዜ
At the welcoming reception of a foreign official
የውጭ ሃገር ባለሥልጣን ወደ ኢትዮጵያ in Ethiopia, the National Anthem shall be played
ሲመጣ በሚደረግለት የ“እንኳን ደህና መጣህ” after the national anthem of the nation represented
አቀባበል የተወከለበት ሃገር ብሔራዊ መዝ- by the official is played. Its particulars shall be
determined by the regulation to be issued by the
ሙር በቅድሚያ የሚዘመር ሲሆን በመቀጠ-
Council of Ministers.
ልም የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ይዘመ-
ራል፡፡ ዝርዝሩ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚወጣ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ይወሰናል፡፡

02. በውጭ ሃገራት ባሉ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎች 12. At Ethiopian Embassies and Consulate Offices
እና የቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች in Foreign Nations

በውጭ ሃገራት ያሉ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎች When an Ethiopian embassy or a consulate office


ወይም የቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች የኢትዮጵያ in a foreign nation decides to play the National
ብሔራዊ መዝሙርን እና የሌላ ሃገር ብሔራዊ Anthem and a national anthem of another nation,
መዝሙርን ለማዘመር ሲወስኑ በቅድሚያ it shall first play the National Anthem of Ethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር የሚዘመር followed by the other nation’s national anthem.
ሲሆን በማስከተልም የውጭ ሀገሩ ብሔራዊ
መዝሙር ይዘመራል፡፡
gA 5¹þ2)'7 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5287

ክፍል ሦስት PART THREE


የሥነ-ሥርዓት ደንቦችና ክልከላዎች ETHICAL RULES AND PROHIBITIONS

03. ብሔራዊ መዝሙር በሚዘመርበት ጊዜ 13. Respect During the Conduct of the National
የሚጠበቅ ተግባር Anthem

1/ ማንኛውም ሰው ብሔራዊ መዝሙሩ 1/ During the playing of the National Anthem


በሚዘመርበት እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ and the hoisting of the National Flag of
ሰንደቅ ዓላማ በሚሰቀልበት ጊዜ ፊቱን Ethiopia, every person shall stand at attention
ወደ ሰንደቅ ዓላማው በማዞር እና እጆቹን lowering his hands facing the flag.
ወደታች በመዘርጋት ቀጥ ብሎ መቆም
ይጠበቅበታል፡፡

2/ ማንኛውም የፖሊስ ወይም የሃገር መከ- 2/ During the playing of the National Anthem
ላከያ ሰራዊት አባል የሆነና መለዮ የለበሰ and the hoisting of the National Flag of
ሰው ብሔራዊ መዝሙሩ በሚዘመርበ- Ethiopia, every member of the police or
ትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ National Defense Force shall salute at the
በሚሰቀልበት ጊዜ ፊቱን ወደ ሰንደቅ first note of the anthem by facing the flag and
shall maintain that position until the last note.
ዓላማው በማዞር ወታደራዊ ሰላምታ
በመስጠት የብሔራዊ መዝሙሩ ዝማሬ
እስኪያበቃ ድረስ መቆም ይጠበቅበታል፡፡
14. Offences
04. ጥፋቶች
1/ Without prejudice to the directive to be issued
1/ በዚህ አዋጅና በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚ- by the Ministry of Education in accordance
ወጣው ደንብ መሠረት በትምህርት ሚኒስቴር with this Proclamation and the regulation to
የሚወጣው መመሪያ እንደተጠበቀ ሆኖ፣
be issued by the Council of Ministers, any
ማንኛውም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
primary school, in contravention of the
በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች መሠረት ብሔራዊ
provisions of this Proclamation, fails to
መዝሙሩ እንዳይዘመር ያደረገ እንደሆነ፣
እንደአግባብነቱ የትምህርት ቤቱ የበላይ ሃላፊ
conduct the performance of the National
ወይም ትምህርት ቤቱ በቀላል እሥራት Anthem, the chief administrator of the school
ወይም እስከ 5ሺ ብር በሚደርስ የገንዘብ or the school shall be punishable with simple
መቀጮ ይቀጣል፡፡ imprisonment or with a fine up to 5000 Birr,
as the case may be.
2/ ማንኛውም ሰው ብሔራዊ መዝሙሩን ለንግድ
ማስታወቂያነት የተጠቀመ እንደሆነ በቀላል 2/ Whosoever uses the National Anthem for
እሥራት ወይም በገንዘብ ይቀጣል፡፡ commercial advertisement shall be
punishable with simple imprisonment or fine.

ክፍል አራት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
PART FOUR
05. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን MISCELLANEOUS PROVISIONS

15. Power to Issue Regulation and Directives


1/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ
ለማስፈፀም የሚያስፈልጉ ደንቦችን ለማ- 1/ The Council of Ministers may issue regulations
ውጣት ይችላል፡፡ necessary for the implementation of this
Proclamation.
2/ የትምህርት ሚኒስቴር እና የሀገር መከላ-
ከያ ሚኒስቴር ይህን አዋጅና በአዋጁ 2/ The Ministry of Education and the Ministry of
መሠረት የሚወጡ ደንቦችን ለማስፈፀም National Defense may issue directives
የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን ሊያወጡ necessary for the implementation of this
ይችላሉ፡፡ Proclamation and the regulations to be issued
pursuant to this Proclamation.
gA 5¹þ2)'8 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @6 ግንቦት 04 qN 2 ሺ2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 26 22nd May, 2010 ….page 5288

06. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ህጐች 16. Inapplicable Laws

ይህን አዋጅ የሚቃረን ማንኛውም አዋጅ፣ No Proclamation, regulation, directive or custo -


ደንብ፣ መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሰራር mary practice shall be applicable in so far as
በዚህ አዋጅ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ inconsistent with the matters provided for under
this Proclamation.
ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

07. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ


17. Effective Date
ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter into force up on the
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ date of publication in the Federal Negarit Gazeta.

አዲስ አበባ ግንቦት 04 ቀን 2ሺ2 ዓ.ም Done at Addis Ababa, this 22nd day of May, 2010

GR¥ wLdgþ×RgþS GIRMA WOLDEGIORGIS

yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE PRESIDENT OF THE FEDERAL


¶pBlþK PÊzþÄNT DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

You might also like