Professional Documents
Culture Documents
100 Day Plan (For Teams)
100 Day Plan (For Teams)
ኩራ
አዲስ አበባ
በጎ ሕሊናና ቅን ልቦና
ተጠያቂነት
ግልፅኝነት
በትብብር መስራት
ተገልጋዩች
የክ/ከተማዋ ማኅበረሰብ
የክ/ከተማዋ ነዋሪዎች
የፈጠራ ባለሙያዎች
ባለድርሻ አካላት
ኢትዮ-ቴሌኮም
መብራት ኃይል፣
ተግባር 2፡- ለ 89 ሰልጣኞች የቴክኖሎጂ ስልጠና መስጠት የስልጠነ ቡድን
ተግባር 3፡- 2 ፅ/ቤቶችን አገልግሎታቸዉን ወደ ዲጂታል የሶፍትዌር ቡድን
ሲስተም እንዲቀይሩ አስፈላጊዉን የሶፍትዌርና
የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ማከናወን
ተግባር 4፡- የክ/ከተማዉን ዌብ-ሳይት ማበልፀግ የሶፍትዌር ቡድን
ተግባር 5፡- ለ 2 ወረዳዎች የኔትወርክ ዝርጋታ ጥናት የመሰረተ ልማት ቡድን እና
በማጠናቀቅ ዝርጋታዉን ማጠናቀቅ የጥናት ኮሚቴ
ተግባር 6፡- በቀጣይ 100 ቀናት ሁሉንም ሴክተሮች የመሰረተ ልማት ቡድን
የብሮድባንድ ኢንተርኔት ተጠቃሚ ማድረግ
ተግባር 7፡- የአዲሱን ህንፃ ደህንነት መከታተያ ካሜራ ስራ የመሰረ ልማት ቡድን
ማስጀመር
ተግባር 8፡- ለ 144 ኤሌክትሮኒክስ ማቴሪያሎች የጥገና ቡድን
የመጀመሪያ ደረጃ ጥገና(Priventive
Maintainance) ማድረግ
ተግባር 9፡- ለ 500 ኤሌክትሮኒክስ ማቴሪያሎች ጥገና የጥገና ቡድን
ማድረግ
ተግባር 10፡- የኤሌክትሮኒክስ ማቴሪያሎችን በመጠገን የጥገና ቡድን
300,000 የመንግስት ወጪን ማዳን
ተግባር 11፡- 20 ሴቶችን ልዩ የቴክኖሎጂ ስልጠና ተጠቃሚ የስልጠና ቡድን
ማድረግ
ተግባር 12፡- በበጎ አድራጎትና ማህበረሰብ አገልግሎት ክ/ከተማ ኢ/ቴ/ል/ፅ/ቤት
የማስፈጸሚያ አቅጣጫዎች
የቀጣይ 100 ቀናት እቅድ ለማስፈጸም ቀጣዮቹን የአፈጻጸም አቅጣጫዎች የምንጠቀም ይሆናል፡፡
የማስፈጸሚያ ስልቶች
በ 2016 ዓ.ም ቀጣይ 100 ቀናት(ጥቅምት፤ህዳርና ታህሳስ) የተያዘውን ተግባራቶች ለማስፈጸም ቀጥሎ
ያሉትን መሰረታዊ የማስፈጸሚያ ስልቶች ተግባራዊ ለማድረግ ጥረት የምናደርግ ይሆናል፡፡
የክትትልና ግምገማ ስራችን በቁልፍ ግቦች ላይ በማተኮር ከክ/ከተማ እስከ ወረዳ ኢኮቴ ቡድን ጋር
ተመጋጋቢነት ባለው አግባብ ተፈፃሚ የሚሆን ሲሆን የተሟላ ጥራት ያለውና ወቅቱን የጠበቀ
ድጋፍ በማድረግ የእቅዱን አፈፃፀም ለማሳደግ የሚረዳ መሳሪያ ነው፡፡
በውስን ሃብትና ባልተሟላ የማስፈፀም አቅም ለሚካሄዱ ስራዎች ውጤታማነት፣ ስኬትና በሂደት
የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታትና በሌላ በኩል ደግሞ ያለው ውስን ሃብት በስራ ላይ መዋሉ፣
አለመዋሉን በማወቅ ወቅታዊ እርምጃ ለመውሰድ እንዲቻል የልማት ፕላን አፈፃፀም ክትትል፣
ግምገማና ግብረ መልስ ስራ ማከናወን ተገቢ ነው።
የግምገማ ስርዓት
ግምገማ የተግባር አፈፃፀምን እየፈተሹ፣ መረጃ በማሰባሰብ ጥንካሬና ድክመቱን እየለዩ የአፈፃፀም
ማሳለጫ ውሳኔ የሚወሰንበት ሂደት ነው፡፡ ግምገማው በእቅዱ ጊዜ የነበሩ አፈፃፀሞች፣ ያጋጠሙ
ችግሮችን የተገኙ ተሞክሮዎችንና ውጤቶችን እንዲሁም የታየውን ለውጥ በዝርዝር በመመልከት
ተገቢ የውሳኔ ማስተላለፊያ ተግባር ነው። በመሆኑም ተግባራችንን ውጤታማ የሚያደርግ
የግምገማ ስርአት ተዘርግቶ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡ በዚህም የባለ ድርሻ አካላትን በማሳተፍ የእቅድ
አተገባበርና የውጤት መሻሻል ሪፖርት ቀርቦ በዝርዝር እየተገመገመ አፈፃፀሙ እንዲጎለብት
ይደረጋል፡፡