Professional Documents
Culture Documents
CIVIL SERVICE CODE 6 DZ Commentes Included by Reg Sept 9-1-2010
CIVIL SERVICE CODE 6 DZ Commentes Included by Reg Sept 9-1-2010
ሪፐብሊክ
ማውጫ
0
ርዕስ ገጽ
መግቢያ….………………………………………………………………………………………….….3
ክፍል አንድ፡
ጠቅላላ…………………………………………………………………………………………………4
፩. አጭር ርዕስ…………………………………………………………………………………………4
፪. ትርጓሜ………………………………………………………………………………………….….4
፫. የጾታ አገላለጽ……………………………………………………………………………….….….5
ክፍል ሁለት፡
2. ታማኝነት------------------------------------------------------------------------------------------------------8
3. ግልጽነት-------------------------------------------------------------------------------------------------------9
4. ምስጢር መጠበቅ-------------------------------------------------------------------------------------------10
5. ሐቀኝነት-----------------------------------------------------------------------------------------------------10
6. ተጠያቂነት--------------------------------------------------------------------------------------------------10
9. አድልኦ አለመፈጸም--------------------------------------------------------------------------------------12
10. ህግ ማክበር-----------------------------------------------------------------------------------------------12
1
2. ከበላይ ኃላፊ ጋር ስለሚኖር ግንኙነት-----------------------------------------------------------------14
ክፍል ሦስት፡
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች--------------------------------------------------------------------------------------------18
መግቢያ
ሀገራችን ኢትዮጵያ ከደረሰችበት የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና የማህራዊ የእድገት ደረጃ በመነሳት የፐብሊክ ስርቪስ
ሥርዓቱ ወቅቱን ያገናዘበ፣ ዘመናዊና የተሻለ ለማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ፣
2
ከሙስናና ብልሹ አሰራር የጸዳ፣ ለህዝብ አገልግሎት የሚተጋ እና የሥነ-ምግባር መርሆዎችን ተግባራዊ
የሚያደርግ ትጉህ ባለሙያ ለመፍጠር፣
በሙያው ብቁና ውጤታማ ፣ በሥነ-ምግባሩ ምስጉን፣ አገር ወዳድ ባለሙያና አመራር ለማፍራት፣
በመንግስት መስሪያ ቤቶች ዜጎች ፍትሓዊና በእኩልነት ላይ የተመሰረተ አገልግሎት የሚያገኙበት
ተቋም እንዲሆንና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፣
ይህ የሥነ-ምግባር ኮድ በሁሉም የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች ላይ ተግባራዊ ይሆን ዘንድ የአስፈጻሚ አካላትን
ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው በአዋጅ ቁጥር 916/2008 አንቀፅ 7(1) (ሰ) ለፐብሊክ ሰርቪስና
የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር ለማስፈጸም እንዲቻል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ
ይህን ኮድ በስራ ላይ እንዲውል አውጥቷል፡፡
ክፍል አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
፩.አጭር ርዕስ
ይችላል፡፡
፪.ትርጓሜ
3
የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር፣ በዚህ ኮድውስጥ፡-
ሀ. ሚኒስትር ዴኤታዎችን ምክትል ዋና ዳይሬክተሮችን፣ እንዲሁም በተመሣሣይ ደረጃና ከዚያ በላይ የሆኑ
ኃላፊዎችን፤
ለ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትንና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላትን፣
ሐ. የፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኞችንና ዓቃቢያነ ሕግን፣
መ. የመከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ አባሎችን እንዲሁም በመከላከያ ወይም በፖሊስ ደንብ
የሚተዳደሩ ሌሎች ሰራተኞችን
ሠ.አግባብ ባለው ሌላ ሕግ በዚህ የሥነ-ምግባር ኮዱ እንዳይሽፈኑ የተደረጉ ሰራተኞችን፣
፪. “ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር” ማለት እንደ ቀደም ተከተሉ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት
ሚኒስቴር ወይም ሚኒሰትር ነው፡፡
፫. “የበላይ ሃላፊ” ማለት የመንግስት መስሪያ ቤትን በበላይነት የሚመራ ወይም ምክትሎቹ ናቸው፡፡
፬. “መካከለኛ አመራር” ማለት በሜሪት በቋሚነት ተቀጥሮ የሚሰራ ዳይሬክተር ወይም ቡድን መሪ ነው፡፡
፭. “ሥነ-ምግባር” ማለት በእያንዳንዱ ተቋም ወይም ማህበረሰብ ውስጥ ስህተት የሆኑት ድርጊቶች ወይም
ተግባሮች እንዳይፈጸሙ፣ ትክክል የሆኑት ደግሞ በቀና አስተሳሰብ እንዲፈጸሙ የሚያስችል ድርጊት ነው፡፡
፮. “የሥነ-ምግባር መርሆ” ማለት በአንድ ተቋም ውስጥ ጥሩና መጥፎ ድርጊት፣ መደረግ ያለበትና የሌለበት
ድርጊቶች የሚገለጽበት አጠቃላይ የአስተሳሰብ፣ የአመለካከት እና የተግባር አፈጻጸሞች የሚመሩበት
ሥርዓት ነው፡፡
፯. "የጥቅም ግጭት" ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከመንግስት ወይም ከሕዝብ ጥቅም ጋር
የሚጋጭ ወይም የሚቃረን ከመንግስት ስራ ጋር በተያያዘ የሚፈጠር ማንኛውም ጥቅም ማለት ነው፡፡
፰."ሀብት" ማለት በሠራተኛው ይዞታ ስር የሚገኝ ማናቸውም የሚንቀሳቀስ፣ የማይንቀሳቀስ እና አዕምሯዊ
ንብረት ነው፡፡
፱. "ጥቅሞችን ማሳወቅ" ማለት ሠራተኛው በባለቤትነት ወይም በይዞታው ስር የሚገኝ ሐብትን ለፌዴራል
ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ማሳወቅ ነው፡፡
፲."ስጦታ" ማለት በፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ ባለው የሥራ ደረጃና ኃላፊነት ወይም በሥራው
አጋጣሚ ምክንያት የተሰጠው ዋጋ ወይም ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለው ነገር ማለት ነው፡፡
4
፲፩. "መስተንግዶ" ማለት ለሠራተኛው ከሥራው ጋር በተያያዘ ምክንያት የተደረገ በነፃ የተሰጠ የምግብ፣
የመጓጓዣ፣ የሆቴል ወይም ተመሳሳይነት ያለው የመዝናኛ አገልግሎት ነው፡፡
፲፪ "ሚስጥር" ማለት የመንግስት ሰራተኛው በስራው ምክንያት ያወቀውን የመንግስት፣ የህዝብና የግለሰብ
ጥቅም የሚጎዱ በመሆናቸው በሕግ ወይም በሚመለከተው አካል ውሳኔ እንዳይገለጹ የተደነገጉ
መረጃዎች ናቸው፡፡
፫. የጾታ አገላለፅ
፬. የሥነ-ምግባር ኮዱ ዓላማ
ዋና ዓላማ
በየደረጀው ባሉ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ፈጣን ፣ ቀልጣፈና ውጤታማ አገልግሎት ለዜጋው መስጠት
እንዲቻል መልካም ሥነ-ምግባር ያላቸው ሠራተኞችንና መስሪያ ቤቶችን በጥራትና በብዛት ማፍራት
ነው፡፡
ዝርዝር ዓላማ
5
ሀ. የመንግስት ተቋማት እና ሰራተኞች የሚመሩበትን የሥነ-ምግባር መርሆዎችን
መሳሪያ ለማድረግ፣
ለማድረግ፣
ክፍል ሁለት
፯. የመንግስት ሰራተኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የሥነ ምግባር መርሆዎች
የመንግስት ሰራተኞች የተጣለባቸውን ሀገራዊና ህዝባዊ አደራ በብቃት፣ በታማኝነት፣
በውጤታማነት ለመፈፀም የሚከተሉትን መርሆዎች ተግባራዊ ማድረግ አለባቸው፡፡
1. ቅንነት/ የተሟላ ስብዕና /Integrity
ማርካት፤
6
የተሰጠውን የሥራ ኃላፊነት የመፈፀም ግዴታ አለበት፣
ሐ. በሥራ ሰዓትም ሆነ ከሥራ ሰዓት ውጭ ቅንና ሥነ-ምግባር የተላበሰ መሆን አለበት፣
እንዲያሳድር ማድረግ፣
አለበት፣
2. ታማኝነት /Loyality
መሆን አለበት፣
7
ሆነ ከመስጠት መራቅ አለበት፣
ሽ. በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ ባለው የሥራ ደረጃና ኃላፊነት የተገኘ እውነተኛ
መረጃን ለዜጎች እና ለተገልጋይ አገልግሎት ብቻ እንዲውል የማድረግ ኃላፊነት
አለበት፣
ቀ. የቅርብ ኃላፊውን ሕገወጥ ትዕዛዝ አለመፈጸም፣
በ. በመስሪያ ቤቱ ውስጥ ሕገወጥ ድርጊት የተፈጸመ መሆኑን ካወቀ ለቅርብ ኃላፊው
ወይም ለመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ለሚመለከተው የመንግሥት አካል የማሳወቅ ግዴታ አለበት፣
ተ. ሙስና እንዳይፈጸም ማስተማር፣ መታገል እና ተፈጽሞ ሲገኝ ማጋለጥ አለበት፣
3. ግልፅነት /Transparency
ሃላፊነት አለበት፡፡
8
4. ምስጢር መጠበቅ /Confidentiality
ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ፣
ማሳወቅ አለበት፡፡
5. ሐቀኝነት /Honesty
6. ተጠያቂነት /Accountability
9
ሐ. ትዕዛዝ ባለማክበር በቸልተኝነት፣ በመለገም ሆን ብሎ ጉዳዮችን በማዘግየት፣
ያስጠይቃል፣
10
9. አድልዎ አለመፈፀም /Impartiality
11
ለ. ተገልጋይ የሚሰጠውን አስተያየት በቅንነት ተቀብሎ ማስተካከል አለበት፣
ግዴታ አለበት፡፡
መ. እውቀቱንና ክህሎቱን በመጠቀም የመንግስት ፖሊሲዎችንና የልማት ዕቅዶችን
በውጤታማነት መፈጸም አለበት፡፡
መሆን አለበት፣
ለ. ሰራተኛው የህዝብ ፍላጎትን የሚያረካ አገልግሎት መስጠት አለበት፣
መ.ከብልሹ አሰራርና የተቋሙን መልካም ስምና ዝና ከሚያጎድፉ ተግባራት በመቆጠብ አርአያ መሆን
አለበት፣
ሀ. ዜጎች ተገቢ፣ ውጤታማና ክብር የተላበሰ አገልግሎት ማግኘት እንደሚገባቸው ማመንና ተግባራዊ
ማድረግ አለበት፣
12
ለ. ለሕዝብ አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት በሕግ ሚስጥር ሆነው እንዲጠበቁ ከተለዩት ጉዳዮች በስተቀር
የጠየቁትን መረጃ ለዜጎች መስጠት አለበት፣
ሐ. ሕዝብንና ዜጎችን በእኩልነት የማገልገልና የማስተናገድ ግዴታ አለበት፣
መ. ሕዝብና ዜጎች ባገኙት አገልግሎት ላይ ያላቸውን አስተያየት፣ ቅሬታ፣ አቤቱታና ጥቆማ ማቅረብ
መቻላቸውን በማመን ላቀረቡት ሀሳብ ህጋዊና ወቅታዊ ምላሽ መስጠት አለበት፡፡
2. ከበላይ ኃላፊ ጋር ስለሚኖር ግንኙነት
ሀ. ሥራውን በድርጊት መርሀ-ግብር መሰረት በተቀመጠው የአፈጻጸም ደረጃ እያከናወነ መሆኑን ለማወቅ
የቅርብ ኃላፊው የሚያደርገውን ክትትልና ድጋፍ በአግባቡ መቀበል አለበት፡፡
ለ. ሥራውን በሚያከናውንበት ጊዜ ችግር ካጋጠመው የቅርብ ኃላፊውን በማማከር የተሻለ መፍትሔ
የሚያስገኝ ውሳኔ መወሰን አለበት፡፡
ሐ. አዲስ አመራሮች ሲመደቡ ተገቢውን መረጃ የመስጠት ኃላፊነት አለበት፡፡
መ. ተገቢ ባልሆነ መንገድ ከቅርብ ኃላፊው ልዩ ጥቅም እንዲያገኝ ማድረግ የለበትም፡፡
ሠ. ከቅርብ ሃላፊ የሚሠጡ ገንቢ አስተያየቶችን ተቀብሎ መተግበር አለበት፡፡
13
4. ከስራ ባልደረቦች ጋር ስለሚኖር ግንኙነት
ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ፣
ሀ.ሕጋዊ ሰውነት ባላቸው ተቋማት ውስጥ የሚያደርገውን የግል ተሳትፎ እና የሚያከናውነውን ማንኛውንም
ሥራ ለመስሪያ ቤቱ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
ለ.ከስራው ጋር ተያያዥ የሆነ የንግድ ኩባንያ /ማህበራት/ ውስጥ በመሳተፉ ምክንያት የሚፈጠረውን
የጥቅም ግጭት ሲከሰት ለቅርብ ኃላፊው ወይም ለሚመለከተው አካል ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡
ሐ.በሚሰራበት መስሪያ ቤት ተወክሎ የሚያደርገው ግንኙነት ሕግና የአሰራር ሥርዓትን መሠረት ያደረገ
መሆን አለበት፡፡
6. ከተቋማት ጋር ስለሚኖር ግንኙነት
ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ፣
14
ማስተላለፍ የለበትም፣
ሐ. ከተሰጠው ተግባርና ሃላፊነት አንጻር በቅንነት፣ በታማኝነት፣ ተገቢና ወቅታዊ መረጃ የመስጠት ኃላፊነት
አለበት፣
መ. በመገናኛ ብዙሃን መረጃ ሲሰጥ የሀገር፣ የሕዝብ፣ የተቋም፣ የአመራሮች፣ የግለሰቦች መብት፣ መልካም
ስምና ዝና የሚያጎድፍ መሆን የለበትም፡፡
15
ቀ.ሠራተኞችን በእኩል ዓይን ማየት፣ ለተቋሙ ተልእኮና ስኬት ድርሻ እንዳላቸው መገንዘብ አለበት፡፡
በ.ማንኛውም ፈፃሚ ሠራተኛ የተለየ ጥቅም እንዲያገኝ ከሦስተኛ ወገን የሚመጡ አስተያየቶችን መቀበል
የለበትም፡፡
ተ. በየትኛውም ጊዜ ከፈጻሚ እና ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ጋር የሚያደርገው የሥራ ግንኙነት ከግል
ጥቅም ጋር የተያያዘ መሆን የለበትም፡፡
ክፍል ሦስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፲. የሥነ-ምግባር ኮዱ አፈፃፀም
16
ለማድረግ የሕዝብ ንቅናቄ መፍጠር፤
በእምነት በመቀበል የቃል ኪዳን ሰነድ አድርጎ በመውሰድ በዕለት ተዕለት ሥራው
ማድረግ፤
መከታተል፡፡
17
ይህ ኮድ ከ-------------ቀን-------------ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል፡፡
ሐምሌ 2009 ዓ/ም
ታገሰ ጫፎ
ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሐብት ልማት ሚኒስትር
አዲስ አበባ
18