Professional Documents
Culture Documents
በአገር_ውስጥ_የወቅት_ሥራ_ሠራተኛ_የሥራ_ስምሪት_
በአገር_ውስጥ_የወቅት_ሥራ_ሠራተኛ_የሥራ_ስምሪት_
ስለዚህ ግልጽና ወጥነት ያለው የወቅት ሥራ ሠራተኛ ምልመላና ስምሪት የአሰራር ሥርዓት
በመዘርጋት የአሠሪውን የሰው ኃይል ፍላጎት በወቅቱና በጥራት ለማሟላት እንዲሁም የሠራተኛን
መብትና ደህንነት ለማስጠበቅ ብሎም የአገሪቱን የልማት ሥራ ለማፋጠን የሠራተኛና ማህበራዊ
ጉዳይ ሚኒስትር በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 170 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን
መመሪያ አውጥቷል፡፡
1. አጭር ርዕስ
2. ዓላማ
3. ትርጓሜ
1/ “አዋጅ” ማለት የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/1996 /እንደተሻሻለው/ ነው፣
1
3/ “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፣
5/ “የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ” ማለት ሥራና ሠራተኛ ማገናኘት” በሥራና
ሠራተኛ ማገናኘት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 632/2001 አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 1 እና
8 የተሰጣቸው ትርጓሜ ይኖራቸዋል፣
6/ “አግባብ ያለው ባለሥልጣን” ማለት በክልል የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችን የማስፈጸም
ኃላፊነት የተሰጠው አካል ነው፣
4. የተፈጻሚነት ወሰን፣
2
5. የወቅት ሥራ ሠራተኛ ጥያቄ ለማቅረብ መሟላት ያለበት ሁኔታ፣
3/ የወቅት ሥራ ሠራተኛ የተጠየቀበት ክልል አግባብ ያለው ተፈላጊውን የሰው ኃይል በወቅቱ
ለማቅረብ አስፈላጊውን ትብብርና ድጋፍ ማድረግ አለበት፡፡
3
8. ስለ ሥራ ፈላጊ ምዝገባ፣
9. eK W^}ኛ ምልመላ፣
4
4/ አሠሪው በዚህ መመሪያ መሠረት በተቀባይ ክልል ሥራ ቦታ ደርሰው ሥራ የጀመሩ
የወቅት ሥራ ሠራተኞች ዝርዝር መረጃ ለዚሁ በተዘጋጀው ቅጽ ላይ በመሙላትና
በማረጋገጥ ለሠራተኛ ላኪ እና ተቀባይ ክልል አግባብ ላለው ባለሥልጣን በአንድ ወር
ጊዜ ውስጥ ማሳወቅ አለበት፡፡
2/ በሠራተኛ ላኪና ተቀባይ ክልል የሚገኝ አግባብ ያለው ባለሥልጣን በዚህ አንቀጽ ንዑስ
አንቀጽ1 የተመለከቱት መፈጸማቸውን የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡፡
5
ረ/ ከሥራው ጋር በተያያዘ የሠራተኛው ደህንነትና ጤንነት እንዲጠበቅ እና የሥራ
ላይ አደጋ እንዳይከሰት መወሰድ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች እና ስለመሳሰሉት
ጉዳዮች፣
13.የሠራተኛው ግዴታ፣
14. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ለወቅት ሥራ ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት
ስለመቻሉ
አግባብ ባለው ሕግ ፈቃድ ያለው ማንኛውም የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ በዚህ
መመሪያ መሠረት ለወቅት ሥራ ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት አገልግሎት ሊሰጥ ይችላል፡፡
6
15. ስለ ክፍያ አፈጻጸም፣
1/ አሠሪው በአካባቢው ያለውን የሥራ ገበያ ሁኔታ ያገናዘበ የደመወዝ መጠን ለሠራተኛው
መክፈል አለበት፣
2/ ለወቅት ሠራተኛ በወር ሁለት ጊዜ (በየ15 ቀን) የደመወዝ ክፍያ ሊፈጸም ይችላል፣
3/ የሠራተኛ ደመወዝ ክፍያ ሲፈጸም በሥራ ቦታና በሥራ ሰዓት መሆን ይኖርበታል፣
4/ ሠራተኛው ክፍያውን በፔሮል/በደመወዝ መክፈያ ሰነድ ፈርሞ እንዲቀበል መደረግ አለበት፣
17. ስለ ቁጥጥር፣
አግባብ ያለው ባለሥልጣን በአዋጁ መሠረት በማንኛውም ወቅት የወቅት ሥራ ሠራተኛ
መብትና ደህንነት መከበሩን ቁጥጥር የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
18. ክልከላ፣
ከዚህ በታች የተመለከቱትን መፈጸም ክልክል ነው፤
7
4/ የወቅት ሥራ ሠራተኛን የግል ሰነዶች እንደ መታወቂያ፣ የጤና ካርድና የመሳሰሉትን
መያዝ፡፡
19. ቅጣት፣
ይህንን መመሪያ የተላለፈ ማንኛውም ወገን ላይ በአዋጁ አንቀጽ 184 እና 185 ወይም
በሥራና ሠራተኛ ማገናኘት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 632/2001 አንቀጽ 40 የተደነገጉት
ቅጣቶች ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል፡፡
---------------------------------
አብዱልፈታህ አብዱላሂ
የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር