You are on page 1of 1

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!

የ ካራ ቆሬ ደብረ ገነት ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ ፈለገ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት

ለ በረከቴ ቅዱስ ገብርኤል ፈለገ ቅዱሳን

ቀን:-10/04/2016

ጉዳዩ:- የሰንበት ት/ቤታችን አባል መሆናቸውን ስለማሳወቅ

በመጀመሪያ በልዑል እግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እደሞከርነው ከታች
ስማቸው የተዘረዘሩት አባላት የሰንበት ት/ቤታችን አባል መሆናቸው ታውቆ ሰንበት ት/ቤታቹ አስፈላጊውን ትብብር
እንዲያደርግላቸ ስንል በትህትና እንጠይቃለን።

ከመንፈሳዊ ሰላምታ

ስም ዲ/ንጋቱ አበበ

1,በአምላክ ክፍሌ

2,በእምነት አባይ

3,ሚካኤል ሸዋንግዛው

4,ቅዱስ ክፍሌ

5,ያሬድ አባይ

You might also like