You are on page 1of 327

ዛግጅት ቢሊሌ የዲዔዋ ማዔከሌ

ናይሮቢ ኬንያ
mubarekmuba7@gmail.com
መብቱ ሇዲሩ ቢሊሌ የዲዔዋ ማዔከሌ በሔግ የተጠበቀ ነው፤ አሳትሞ በነጻ ሇማከፊፇሌ በጽሁፌ
ፌቃዴ የሚያገኙ ሲቀሩ፡፡
ALL RIGHTS RESERVED FOR DARU BILAL DAW’AH CENTRE PUBLISHER.

First edition
የመጀመሪያ እትም
October, 2006
SECOND EDITION
ሁሇተኛ እትም July 2010
ተሻሽል የቀረበ፡፡
በመጽሏፈ ውስጥ የተጠቀምናቸው ምሔጻረ - ቃሊት ፌቺ
መ.ቅ፡- መጽሏፌ ቅደስ
ቅ.ቁ፡- ቅደስ ቁርዒን
(ሰ.ዏ.ወ)፡- ሰሇሎሁ አሇይሂ ወሰሇም (የአሊህ ሰሊምና ዯህንነት ሇእርሳቸው ይሁን)
(ዏ.ሰ)፡- ዏሇይሂ ሠሊም (ሰሊም በርሱ ሊይ ይሁን)
(ሱ.ወ)፡- ሱብሃነሁ ወተዒሊ (ጥራትና ሌዔሌና የተገባው ጌታ)
ምስጋና

ሇሥራችን ስኬት ከጎናችን በመቆም ከፌተኛ ትብብር ሊዯረጉሌን እንዱሁም በአጠቃሊይ ይህ


መጽሏፌ ሇሔትመት እንዱበቃ በሏሳብ ሇረደን በአውሮፓ (በሆሊንዴ በሲዊዱንና በጀርመን)
በሰሜን አሜሪካ (በካናዲና አሜሪካ)፤ በኬንያ ናይሮቢ ሇሚገኙት ዐስታዙችን ሸህ አ.መ.ጅ. እና
ጀመአዎቻቸው፤ በኢትዮጵያ ሇሚገኙ ጀማአዎችና ግሇሰቦች እንዱሁም ወንዴማችን ሳ.መ.፤
እንዱሁም በተሇያዩ መንገድች አስተዋጽኦ ሊበረከቱሌን ወገኖች በሙለ የከበረ ምስጋናችንን
እንቀርባሇን፡፡ ምንዲ እንዱከፌሊቸውም አሊህን አጥብቀን እንጠይቃሇን፡፡

የዲሩ ቢሊሌ የዲዔዋ ማዔከሌ አቋም


“እናንተ ሰዎች ሆይ እኛ ከወንዴና ከሴት ፇጠርናችሁ፤ እንዴትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገድች
አዯረግናችሁ፤ አሊህ ዖንዴ በሊጫችሁ በጣም አሊህን ፇሪያችሁ ነው፤ አሊህ ግሌጽን አዋቂ
ውስጥንም አዋቂ ነው፡፡” አሌ-ሐጁራት 49፡13

ማስታወሻነቷ
መሌእክተ ኢስሊምን ሇሔዛባችን ሇማዴረስ እውነትን ሇማንገስና ውሸትን ሇማርከስ በየመስኩ
ዯፊ ቀና ሇሚለ የኢስሊማዊ ዲዔዋ ሰራተኞች እና በኬንያ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣
በኢትዮጵያ እንዱሁም በላልች ዒሇማት ሇሚገኙ የዲሩ ቢሊሌ (የቀዴሞ ፇርስት ሑጅራ)
አባሊት በሙለ፡፡
mubarekmuba7@gmail.com
ማውጫ
በአሊህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዙኝ በሆነው!!!
ገጽ
1. መቅዴም ------------------------------------------------------------------------------ 1
2. መግቢያ ------------------------------------------------------------------------------ 3
ክፌሌ አንዴ
3. የመሇኮታዊ መጽሏፌት ታሪካዊ አመጣጥ ------------------------------------------- 6
 ዖቡር (መዛሙረ ዲዊት) ------------------------------------------------------- 9
 ተውራት (ኦሪት) --------------------------------------------------------------- 10
 ኢንጂሌ (ወንጌሌ) -------------------------------------------------------------- 16
 የኢብራሑም ጽሐፌ ----------------------------------------------------------- 20
 ቅደስ ቁርዒን ------------------------------------------------------------------- 22
 መጽሏፌ ቅደስ ----------------------------------------------------------------- 30
 እውን መጽሏፌ ቅደስ መሇኮታዊ ነውን? -------------------------------------- 30
ክፌሌ ሁሇት
4. ሙስሉም እና ክርስቲያን ስሇ አምሊክ ያሊቸው ግንዙቤ ------------------------------ 60
5. ሙስሉም እና ክርስቲያን በነብያት ሊይ ያሊቸው እምነት ----------------------------- 65
6. ሙስሉምና ክርስቲያን በመሊእክት ሊይ ያሊቸው ግንዙቤ ----------------------------- 68
7. ሰውን እንዯ አምሊክ ወይስ አምሊክን እንዯ ሰው? ------------------------------------ 71
8. የመርየም ሌጅ ዑሳ (ኢየሱስ) --------------------------------------------------------- 80
 የዑሳ (የኢየሱስ) አፇጣጠር ----------------------------------------------------- 81
9. ኢየሱስ ማነው? ----------------------------------------------------------------------- 93
 አምሊክ ወይስ ፌጡር (ሰው)? -------------------------------------------------- 93
 እውን አምሊክ ሌጅ ያስፇሌገዋሌን? --------------------------------------------- 105
 የኢየሱስ ነብይነት መሌዔክተኛነትና ተሌዔኮው ---------------------------------- 114
10. ተአምራትን መስራት የአምሊክነት መሇኪያ ይሆናሌን? ------------------------------ 123
11. መዲን እንዳት ይቻሊሌ? -------------------------------------------------------------- 129
12. ኢየሱስ እውን ተሰቅሎሌን? ---------------------------------------------------------- 133
13. በስቅሊት ዗ሪያ ያለ የመጽሏፌ ቅደስ ግጭቶች -------------------------------------- 140
14. የሥሊሴ አስተምህሮ ------------------------------------------------------------------ 148
15. ጥምቀት ------------------------------------------------------------------------------- 158
16. የአምሊክ ባህሪ በቅደስ ቁርዒን እና በመጽሏፌ ቅደስ ------------------------------- 160
17. የነብያት ባህሪ በቅደስ ቁርዒን እና በመጽሏፌ ቅደስ -------------------------------- 182
18. መሌዔክተኞችን መሊክ ሇምን አስፇሇገ? ---------------------------------------------- 182
19. መጽሏፌ ቅደስ ስሇ ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ምን ይሊሌ? ------------------------- 189
20. ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ሇነብይነታቸው ከአሊህ ዖንዴ የተሰጣቸው ማስረጃ
(ሙእጂዙ) -------------------------------------------------------------------------------- 201
21. ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ተሌዔኳቸው ሇመሊው ዒሇም ሔዛብ ወይስ
ሇአረቦች ብቻ ---------------------------------------------------------------------------- 202
22. ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) የመጨረሻ ነብይ ሇመሆናቸው ማስረጃ ----------------- 204
23. ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ከላልች ነብያት የሚሇዩበት ባህሪ ----------------------- 204
24. ሏዋሪያው ጳውልስ ------------------------------------------------------------------ 208
 የጳውልስ ማንነት በመጽሏፌ ቅደስ --------------------------------------------- 208
25. ሴቶች በኢስሊምና በክርስቲያን ------------------------------------------------------- 220
 ሴት የመጥፍ (አመጸኛ) ምሳላ ነች? --------------------------------------------- 220
 የወር አበባ ሇታያት ሴት የተሰጣት ፌርዴ ---------------------------------------- 220
 ሴቶች ሇማን ተፇጠሩ? ----------------------------------------------------------- 222
 ሙስሉም ሴቶች ከትምህርት አንጻር ያሊቸው ስፌራ ----------------------------- 222
 ኢስሊም ሇእናት የሰጠው ዴርሻ --------------------------------------------------- 223
 ሴት መንግስተ ሰማያትን (ጀነትን) የምትወርሰው እንዳት ነው? ----------------- 223
 የሴቶች መብት -------------------------------------------------------------------- 224
 የጋብቻ ሔግና ዯንብ -------------------------------------------------------------- 225
 የፌቺ ህግና ዯንብ ----------------------------------------------------------------- 227
 የሴቶች መንፇሳዊ ስፌራ ---------------------------------------------------------- 228
26. ቀዲሚው ሏይማኖት ------------------------------------------------------------------ 231
27. ቅደስ ቁርዒን የማን ቃሌ ነው? -------------------------------------------------------- 233
28. ቅደስ ቁርዒን አጻጻፈና አሰባሰቡ ------------------------------------------------------ 236
29. መጽሏፌ ቅደስ የማን ቃሌ ነው? ------------------------------------------------------ 239
30. ዖረኝነት በመጽሏፌ ቅደስ ------------------------------------------------------------- 259
31. ሌቅ የወሲብ ዴርጊቶች በመጽሏፌ ቅደስ ---------------------------------------------- 261
32. መኀሌየ መኀሌይ ----------------------------------------------------------------------- 266
 እውን መኀሌየ መኀሌይ የአምሊክ ቃሌ ነውን? ------------------------------------ 266
33. የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊትና በውስጡ የያዖው እምቅ ሚስጥር ----------------- 275
34. የቅደስ ቁርዒንና የመጽሏፌ ቅደስ ሌዩነት --------------------------------------------- 283
35. ቅደስ ቁርዒን ከዖመናችን ሳይንስ ጋር ግጭት ወይስ ስምምነት ----------------------- 288
36. መጽሏፌ ቅደስ ከዖመናችን ሳይንስ ጋር ግጭት ወይስ ስምምነት --------------------- 295
37. ጅሏዴ (ቅደስ ጦርነት) ---------------------------------------------------------------- 302
38. ከግንዙቤ ጉዴሇት የሚመጡ ስህተቶች ------------------------------------------------ 309
39. ማጠቃሇያ ----------------------------------------------------------------------------- 318
40. ዋቢ መጽሏፌት ----------------------------------------------------------------------- 320
መቅዴም
አንዴ መሇኮታዊ መጽሏፌ የአንዴን እምነት መመሪያ ዴንጋጌዎች ሙለ በሙለ ይዝሌ
ካሌን የዘያን እምነት ትክክሇኛነት የሚረጋገጠው በዘያ መጽሏፌ ውስጥ በተጠቀሱት ሏቅ ብቻ
ይሆናሌ፤ መሇኮታዊ መጽሏፈም የምስክርነት ቃለን ይሰጣሌ ማሇት ነው፡፡ መሇኮታዊ
መጽሏፈ ትክክሇኛ ከሆነ እምነቱም ትክክሌ ነው ማሇት ነው፡፡ አሇበሇዘያ ግን መሇኮታዊ
መመሪያው (መጽሏፈ) የተሳሳተ ከሆነ እምነቱም የተሳሳተ ከመሆኑም በሊይ ተከታዮቹም
በተሳሳተ መንገዴ ሊይ መሆናቸው የማይታበይ ሏቅ ነው፡፡
አንዴን መሇኮታዊ መጽሏፌ “ቅደስ” ሉያስብለት ከሚችለ ነጥቦች ዋና ዋናዎቹን ስንመሇከት፡-
 ይህ ቅደስ መጽሏፌ ምንጩ መታወቅ አሇበት፣
 ከስሔተት እና ከሏሳብ ግጭት የጠራ መሆን፣
 ከመቀየር ከመጨመር ከመቀነስ ሏሳቡን (መሌዔክቱን) ከመሇወጥና ከመበረዛ የጠራ
መሆን፣
 ሇዖረኝነት ፇር ቀዲጅ ከሆኑ ሏሳቦች የጠራ መሆን፣
 ታማኝነት ከጎዯሊቸውና ከአጸያፉ የወሲብ ቃሊቶች የጠራ መሆን፣
 የፇጣሪንና የነብያትን ክብር ከሚዖሌፈ ቃሊት የጠራ መሆን፣
 ፇጣሪን ውብ በሆኑና በምስጋና ቃሌ እንጂ በተጻራሪው ያሊሰፇረ መሆን፣
 የቋንቋዎች ሁለ ፇጣሪ ስሇማንነቱ ውብ በሆነ ቋንቋ ካሌተጻፇ እና
 ፇጣሪ የከሇከሇውን ከመፌቀዴና የፇቀዯውንም ከመከሌከሌ የጠራ መሆን አሇበት
እንሊሇን፡፡
አንዴ ሁሊችንን ሉያግባባ ወዯሚችሇው ነጥብ ስንመጣ ዯግሞ ስሇ መጨረሻይቱ ቀን
ያቺን ቀን ስሇ ትክክሇኛነታችንና ስሇ ሰራነው ጥሩ ሆነ መጥፍ ሥራ ሇጥያቄ የምንቀርብበት
ይሆናሌ፡፡ ስሇዘህ እያንዲንዲችን በቅንነት እውነትን የምንፇሌግ ከሆነ ፇጣሪያችን ዯግሞ እኛን
ወዯ ጥሩ መንገዴ ከመምራት ወዯኋሊ እንዯማይሌ ማመን ይገባናሌ፡፡ ነገር ግን በተጻራሪው
እውነትን በፌሊጎታቸው የማይሹ በትዔቢት ተሞሌተው በመጨረሻይቱ ቀን እራሳቸውን
ከከሳሪዎቹ ጎራ የመዯቡ ናቸው፡፡
ዙሬ ዙሬ ሔዛቦች ሔይወታቸውን በዒሇማዊ ጉዲይ ሇማዛናናት ሲታገለ ይታያለ፤ ሇምን
መንግስተ ሰማያትን (ጀነትን) ሇመጎናጸፌ አይታገለም? ሇምን የማያሌቀውንና ዖሊሇማዊ ዯስታን
ከናካቴው ረስተው ሇጊዚያዊ ወዱያው ፌንትው ብሊ ሇምትጠፊ ዯስታ ይኳትናለ?
እውነትን ከሌብ በመነጨ ፌሊጎት የሚፇሌግ ሰው አንዳ ቆም ብል የሚከተለትን ወዯ
አዔምሮው ማስገባት ይጠበቅበታሌ፡-

1
 የማገናዖብ፣ የመመራመር፣ የመወያየትና የመማር አቅሙን ማሳየት ይጠበቅበታሌ፡፡
 በግሌ ፌሊጎት ሊይ የታነጸ (በራስ አነሳሽነት) እውነትን ፇሊጊ ምንም እንኳን ረጅም ጊዚ
ቢወስዴበት እንኳን ሳይታክት መከታተሌ፣
 አዔምሮውን ክፌት ማዴረግና ሇየትኛውም ጎራ ሳያዲሊ በጭፌን ከመፌረዴና ስሜታዊ
የሆኑ አስተሳሰቦችን የማይከተሌ መሆን፣
 ሏሰትን ሙለ በሙለ መፌራት እና መራቅ በተጻራሪው ዯግሞ እውነትን በብርቱ
ከመጋፇጥም አሌፍ ፅኑ የሆነ የእውነት መሻት ፌሊጎት ሉያሳይ ይገባዋሌ እንሊሇን፡፡
“ከአምሊካችን እርዲታና መሪነት ውጪ ማንም በፌጹም እውነትን ማግኘት አይችሌም፡፡”
“ሁሌጊዚም አምሊካችንን አሊህ ወዯ እውነት እንዱመራንና እንዱያቃርበን እንሇምነዋሇን፡፡”
አሚን! አሚን!
ዲሩሌ ቢሊሌ የዲዔዋ ማዔከሌ
ናይሮቢ ኬንያ

2
መግቢያ
በአሊህ ስም አጅግ በጣም አዙኝ በጣም ሩህሩህ በሆነው
ዙሬ በዘህች በምንኖርባት ዒሇም ስንቶቻችን ነን ቅደሳን መጽሏፌትን ከሌባችን
የምናነብ ያሌገባንንስ ነጥብ ጠይቀን የምናስተነትን? ወይስ ጉዜአችን በእውር ዴንብር ሆኖ
የአምሌኮ ስርዒታችንንና የእምነታችንን ፅንሳዊ ብያኔዎች በቤተ መቅዯስ አሇቆቻችን ሊይ ጥሇን
ቅደሳን መጻህፌትን እንዯ ትራስ … ባሊቸው ተፇጥሮአዊ ሏይሌ …. ጥሩ እንቅሌፌ እንዱያሲ዗ን
እየተጠቀምናቸው ነው?

እምነትን እንዯ ሃብት … ወይም እንዯ ማንነት የዖር መገኛ አዴርጎም እንዯ ስጦታ
መቀበሌ ሲወርዴ ሲዋረዴ የመጣ ጎጂ ባሔሌ አሌፍ ተርፍም በተግባር ሊይ ማዋለ እምብዙም
ሉዯንቀን አይገባም፤ ሇምን ብንሌ የንባብ ባሔለ ቢኖረንም ሌባችን ሇዒሇማዊ ጽሐፌ ቅዴሚያ
ስሇሚሰጥና የአስተዲዯጋችን ሁኔታ የባሔሌ ጫና ጎሌቶ ስሇሚታይበት ነው፡፡ ስንቶቻችን
ስሇምንከተሇው የእምነት የአምሌኮ ቋንቋ የሚገባን? … “አሜን!” ብል ወዯ ቤታችን ከመመሇስ
ወዱያ? ሇምን አሊማስ እንዯተፇጠርንና ወዳት እያመራን እንዲሇን በውኑ ሚስጥሩ የገባን
አይመስሇንም፡፡
አፇጣጠራችን አንዴ ሇየት ያሇ ነገር ይዜ ወዯዘህች ዒሇም (ምዴር) እንዴንመጣ
መዯረጉ ማናችንም ሌንክዯው የማንችሌ ሏቅ ነው፡፡ ያም ነገር እውቀት ሆኖ ሳሇና በዘህች
ዩኒቨርስ ውስጥ እንዴንመራመርና ጥሩውን ከመጥፍ እንዴንሇይ ሌዩ ኃይሌ ወይም እውቀት
ከፇጣሪያችን ከተሰጡን ስጦታዎች ውስጥ ትሌቁና ወሳኙ ነገር ሆኖ እናገኘዋሇን… ግን
ስንቶቻችን በዘህ ስጦታ ተጠቃሚዎች የሆንነው?
«ሁለን ፇትኑ መሊካሙንም ያ዗» ወዯ ተሰልንቄ ሰዎች 1 5፡2
ሇመማርና የውይይት ጊዚ በእምነት ጉዲይ ሊይ ሏሳብን የመሇዋወጥ ባሔሌ ማዲበር
እንዯሚገባን ሁሊችንም ሳንስማማ የምናሌፌ አይመስሇንም፡፡ ባሇንበት ዖመን እምነትን ወዯ ጎን
ተትቶ በተጻራሪው ከፇጣሪ ቃሌ ውጪ ሇመኖር እየዲከርን እንገኛሇን፡፡ በዒሇማዊ እንቶ ፇንቶ
ከሰብአዊ ሞራሌ ውጪ እዴገታችንን ያሊማከሇና በምዔራባዊ ዒሇም ውዥንብር ሌባችን በዯቂቃ
ከተፇጥሮ ትዔዙዛ ውጪ እየዯሇቀ… በወሬ ሽብር፡- ሇምሳላ የተመሳሳይ ፆታዎች ጋብቻ
ተመሌካቾች፤ ሇትክክሇኛነቱም አንዲንድቻችን ምስክር ሇመሆን ይቃጣናሌ፡፡ ከዘሁ በአጭሩ
ካሌተገታ ነገ የዴርጊቱ ተዋንያን እንዲንሆንም እንሰጋሇን፡፡ አሊህ ይጠብቀን! በእውነቱ እንዯዘህ
አይነቱ ርካሽ ተግባር ከሰብአዊ መብቶች ውስጥ አንደ ሆኖ “ነጻነት” ተብል ሲዯሰኮርሇት
አብረን ዲንኪራ መምታት አይገባንም፡፡ ወዳት እያመራን እንዯሆነም አንዳ ቆም ብሇን
እራሳችንን እንጠይቅ፡፡

3
በዖመናችን ሇዯረሱት እና በመዴረስ ሊይ ሊለ ጥፊቶች እንዱሁም ከኛ በፉት የነበሩት
ሔዛቦች እንዳት እንዯተቀጡ ሇአንባቢ መንገሩ ሇቀባሪ እንዯማርዲት ይቆጠራሌ፡፡ ወይስ ዴሮ
የነበረው ፇጣሪና አሁን እኛ የምናመሌከው ፌጹም አንዴ የሆነው ፇጣሪ ሌዩነት አሊቸው ብሇን
ከዯመዯምን ዯግሞ ሇብ዗ አማሌክቶች እየተገዙን ነውና ጊዚ ሳንሰጥ በፇጣሪ አንዴነት አሁኑኑ
ከሌባችን በማመን ብርቱ ከሆነው የገሃነም ቅጣት በንስሃ እንመሇስ!
አሊህ በቅደስ ቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ፡-
«በእርግጥም ሇሙሳ መጽሏፌትን ሰጠነው፡፡ ከርሱ ጋርም ወንዴሙን ሃሩንን ረዲት
አዯረግንሇት፡፡ “ወዯነዘያ ተአምራቶቻችንን ወዲስተባበለት ሔዛቦች ሂደ፡፡” አሌናቸውም፡፡
(በአመጻቸውም) ከነአካቴው አጠፊናቸው፡፡ የኑሔን ሔዛቦችም እንዱሁ መሌዔክተኞቹን
በማስተባበሊቸው አሰጠምናቸው፤ ሇሰዎችም (መገሰጫ) ተአምር አዯረግናቸው፤ ሇበዲዮችም
አሳማሚ እሳትን አዖጋጅተናሌ፡፡ የዒዴንና የሰሙዴን (ሔዛቦች)፣ የረስንም ሰዎች፣ በነኝህ
መካከሌ የነበሩ በርካታ ትውሌድችንም (አጠፊን)፡፡ ሇሁለም (እውነታውን) በምሳላዎች
አብራራን፡፡ (በማመጻቸውም) ሁለንም አጠፊናቸው፡፡» አሌ-ፈርቃን 25፡35-39
ሳይንስና ቴክኖልጂ ሚስጥራዊ የቅደሳን መጽሏፌ ውጤት ሆነው ሳሇ፤ የኛ መዯናበርና
የአኗኗር ዖይቤያችን እራስን ካሇማወቅና የምንከተሇውን እምነት ጠንቅቀን ካሇማስተንተን
የተነሳ በኪሳራ መርከብ ሊይ በፌሊጎት እየተጫንን እንገኛሇን፡፡ ከዘህ አቅጣጫ ጠቋሚ ከላሇው
መርከብ ጉዜው ሳይጀመር ካሌወረዴን መነሻችንንም መዴረሻችንንም ሳንሇይ በጥመትና
በጨሇማ ግርድሽ ታጭቀን በባድ አምሌኮ ተሞሌተን ስሇምንከተሇው እምነት ስንጠየቅ አዋቂ
ከመምሰሌ ይሌቅ ጥቂትን እንኳን መሊምቶች ማስቀመጥ የማንችሌ ነን፡፡
ከሊይ ከተገሇጹት የኪሳራ አዖቅት ውስጥ እንዳት ወጥቶ አዱስ የሔይወት ጎዲና
መከተሌ ይቻሊሌ? ወዯሚሇው ነጥብ ስንመጣ የኛ ጽኑ ፌሊጎት ብልም እውነትን ሇመፇሇግ
በጸዲ ሌቦናና አዔምሮ ሇተነሳና አስፇሊጊውን መስዋዔትነት ሇመክፇሌ ዛግጁ ሇሆነ ነፌስ ሁለ
ዔዲው ገብስ ነው እንሊሇን፡፡ እዘህ ሊይ አንዴ ሌብ ሉባሌ የሚገባው ነገር ቢኖር ማንም ሰው
እውነትን ፌሇጋ በንጹህ ሌቡ ከተነሳና የሚያመሌከውን ፇጣሪ ከሇየ… እሱም በአማካዩ
የእውነትን አቅጣጫ ይመራዋሌ የሚሌ ጽኑ አመሇካከትና እምነት አሇን፡፡ በቅዴሚያ ግን
“የቤተሰቤን፣ የአባቴን፣ የእናቴን… ወ.ዖ.ተ” የሚለ ባህሊዊ ካባችንን አውሌቀን ካሌተገኘን
እውነተኛውን መንገዴና የእኛ የጉዜ አቅጣጫ በተቃራኒ ሆኖ አንዯበታችን ከሌባችን ጋር
እንዯተሇያየ በእውነት ረሃብ የዘህችን ዒሇም የኮንትራት ጊዚ ጨርሰን በኪሳራ እንሰናበታሇን፡፡
ሰሊም ቅንን መንገዴ በተከተሇ ሊይ ሁለ ይሁን! አሚን አሚን!

mubarekmuba7@gmail.com

4
ክፌሌ አንዴ

የመሇኮታዊ
መጽሏፌት
ታሪካዊ አመጣጥ

5
የመሇኮታዊ መጽሏፌት ታሪካዊ አመጣጥ
የፌጥረታት ሁለ ፇጣሪ፣ ተጓዲኝ የላሇውና ሉኖረው የማይገባ ብቸኛ ተመሊኪ አምሊክ
አሊህ (ሱ.ወ) የሰውን ሌጅ በዘህ ምዴር ሊይ ያስገኘው እንዱሁ አሌነበረም ምክንያታዊ ሇሆነ
አሊማ እንጂ፡፡ ሉያጋሩሇት የማይገባና ፌጹም አምሊክ መሆኑን አውቀው በብቸኝነት ያመሌኩት
ዖንዴ ብቻ ነው ሰውን መፌጠሩ፡፡ ይህን አስመሌክቶ አሊህ (ሱ.ወ) በቅደስ ቁርዒኑ እንዱህ
ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ጋኔንንና ሰውንም ሉግገ዗ኝ እንጂ ሇላሊ አሌፇጠርኳቸውም፡፡» አሌ-ዙሪያት 51፡56
ሌንገዙው ብቻ እንዯፇጠረን ካወቅን እንዳት ብናመሌከው ነው ሇስኬት የምንበቃው?
ሇዘህ ጥያቄ ሁሊችንም የምንሰጠው መሌስ እሱ ፇጥሮናሌና እሱ በሚፇሌገው መንገዴ ብቻ
እንጂ ስሜታችንን በመከተሌ አሇመሆኑን ነው፡፡ በዘህ ከተስማማን እሱ ምን አይነት አምሌኮ
ነው የሚፇሌገው? የማይፇሌገውስ ምን አይነት አምሌኮ ነው?
ከፇጣሪ ውጪ ላሊ ፇጣሪ እንዯላሇ ከቅደስ ቃለ እየሰማን በሱ ሊይ ማጋራት (ሽርክ)
አማሌክትንና ጣኦታትን ማምሇክ… የማይፇሌገው የአምሌኮ አይነት ነው፡፡ አሊህ የሚፇሌገውና
የሚጠሊው የአምሌኮ አይነት ምን ምን እንዯሆነ ቀጥታ በዴምጽ እንዲይነግረን ሰው የሱን
ዴምጽ ሰምቶ በሔይወት መኖር አይቻሇውም፡፡ መሊዔክቶችን እንዲይሌክ ከሰው ባህሪ ጋር
የሚመሳሰሌ ጸባይ የሊቸውም፡፡ ስሇዘህ ከሰዎች መካከሌ ሰዎችን በመምረጥ የመረጣቸውን
ሰዎች ዯግሞ ነቢያትና መሌዔክተኞች (ሩሱልች) በማዴረግ በነርሱ በኩሌ ቃለን ሊከሌን፤
እነዘህ ቃሊቶች በወረቀት ተከትበው ሲጠረ዗ «መሇኮታዊ መጽሏፌት» ተብሇው ተጠሩ፡፡
ታዱያ እነዘህ መሇኮታዊ መጽሏፌት የት ናቸው? ዙሬስ በምን ሁኔታ ሊይ ይገኛለ? የተሰጡት
ሇነማን ነበር? የሚሇው ዯግሞ ዋናው የመነጋገሪያ ነጥባችን ይሆናሌ፡፡
ሇዘህም ዋናው ምክንያት ስሇ አሊህ ማንነት አሌያም ስሇ ነቢያቶች ርዔስ አንስተን
በምንነጋገርበት ጊዚ የየትኛውም እምነት ተከታይ ይሁን ስሇነዘህ መሰረታዊ ነጥቦች
የሚጠቅሰው «የአምሊክ ቃሌ» ነው ብል ከሚያምነውና ከሚከተሇው ቅደስ መጽሏፈ ስሇሆነ
ነው፡፡
መጽሏፌቶቹ የአሊህ (ሱ.ወ) ቃሌ ሇመሆናቸው በውስጣቸው ያሇውን ሏሳብ ትክክሇኛና ቅደስ
ቃሌ መሆናቸው ሳይረጋገጥ በጭፌንና በየዋህነት መቀበለ አይገባም እንሊሇን፡፡ ስሇዘህ፡-
1. እነዘህ መሇኮታዊ መጽሏፌት የትኞቹ ናቸው?
2. ከነብያቶችና ከመሌእክተኞች (ሩሱልች) በነማን አማካኝነት ሇሔዛብ እንዱዯርሱ ተዯረገ?
3. ዙሬስ የታለ?
4. በምንስ ሁኔታ ሊይ ይገኛለ? የሚሇውን መሰረታዊ ጥያቄዎች መመሇስ ተገቢ ስሇሆነ በአጭሩ
እንመሌከት፡-

6
1. መሇኮታዊ መጽሏፌቶቹም፡-
1.1. ዖቡር (መዛሙረ ዲዊት)
1.2. ተውራት (ኦሪት)
1.3. ኢንጂሌ (ወንጌሌ)
1.4. ፈርቃን (ቅደስ ቁርዒን)
1.5. ሇአንዲንዴ ነብያት የተሰጡ ጽሐፍች እንዲለ ጥናቶች ያመሇክታለ፡፡ ከነዘህም ውስጥ
ሇኢብራሂም (ዏ.ሰ) የተሰጠ ጽሐፌ አንደ ነው፡፡
2. ከነብያቶችና ከመሌዔክተኞች (ሩሱልች) በነማን አማካኝነት ሇህዛብ እንዱዯርስ
ተዯረገ?
2.1. ዖቡር (መዛሙረ ዲዊት) በዲውዴ (ዏ.ሰ) (ዲዊት) አማካኝነት፡፡
2.2. ተውራት (ኦሪት) በሙሳ (ዏ.ሰ) (ሙሴ) አማካኝነት፡፡
2.3. ኢንጂሌ (ወንጌሌ) በዑሳ (ዏ.ሰ) (ኢየሱስ) አማካኝነት፡፡
2.4. ፈርቃን (ቅደስ ቁርዒን) በሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) አማካኝነት፡፡
በቅደስ ቁርዒን አሊህ (ሱ.ወ) እንዯተናገረው፡-
ቅ.ቁ፡- «መሌዔክተኞቻችንን በግሌጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ሊክን፤ ሰዎችም በትክክሌ ቀጥ
እንዱለ መጽሏፍችንና ሚዙንን ወዯነርሱ አወረዴን፤ ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኃይሌና
ሇሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያለበት ሲኾን አወረዴን፤ (እንዱጠቀሙበት) አሊህም
ሃይማኖቱንና መሌዔክተኞቹን በሩቅ ኾኖ የሚረዲውን ሰው ሉያውቅ (ሉገሌጽ አወረዯው)፤
አሊህ ብርቱ አሸናፉ ነውና፡፡» አሌ-ሏዱዴ 57፡25
3. ዙሬስ የት አለ?
3.1. ዖቡር (መዛሙረ ዲዊት)፣ ተውራት (ኦሪት) እና ኢንጂሌ (ወንጌሌ) ከላልች ትንቢትና
ጽሏፍች ጋር በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ተጠርዖው ይገኛለ፡፡
3.2. ቅደስ ቁርአንም እንዱሁ በመጽሏፌ መሌክ ተጠርዜ ይገኛሌ፡፡
4. በምንስ ሁኔታ ሊይ ይገኛለ?
4.1. መጽሏፌ ቅደስ በየጊዚው በሚነሱ የመጽሏፌ ቅደስ ሉቃውንት የማሻሻሌ፣ የማረም፣
የፇሇጉትን በመቀነስና በመጨመር ተበርዖውና ተከሌሰው በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ይገኛለ፡፡
4.2. ቅደስ ቁርአን ግን በወረዯበት መሇኩ አሁንም ሳይጨመርበትና ሳይቀነስ በጥንት ይዖቱ
ይገኛሌ፡፡ ሇሰፉው ትንተና ወዯፉት የምንመሇከተው ይሆናሌ፡፡
ቅደስ ቁርዒን ከሱ በፉት የወረደትን መሇኮታዊ መጽሏፌቶች ስሇ መውረዲቸው
የሚያረጋግጥና የመጽሏፌቶቹ ይዖት በምን ሁኔታ ሊይ እንዯነበረ አሊህ (ሱ.ወ) በቁርዒን
ውስጥ በግሌጽ ስሊስቀመጠውና ሳይጨመርበትና ሳይቀነስ ሳይበረዛና ሳይከሇስ ቅደስ ቁርዒን

7
እውነታውን ስሇሚያቀርብ እንዯ ዋና ምንጫችንና ማስረጃችን አዴርገን እንወስዯዋሇን፡፡
ከቅደስ ቁርዒን እና ከነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ሏዱስ ውጪ ብቸኛ የታሪክ መረጃ አሇ ብሇን
አንገምትምም አናምንምም፡፡ በእውነትም ሉኖር አይችሌም፡፡
ቅደስ ቁርዒን ቀዯምት ነቢያቶች ከሔዛቦቻቸው ጋር ስሊዯረጉት ትግሌ፣ የወረዯሊቸው
ራዔይና መጽሏፌት ይዖት እንዳት እንዯነበሩ፤ ዙሬ በምን ሁኔታ ሊይ እንዯሚገኙ ዖርዛሮ
የሚያስተምር መጽሏፌ ስሇሆነ ሇመረጃነት ቅዴሚያ እንሰጣሇን፡፡ በመቀጠሌም እነዘሁ
መጽሏፌቶች ስሇ ራሳቸው ምን ይሊለ ወዯሚሇው እናመራሇን፡-

8
ዖቡር (መዛሙረ ዲዊት)
ምን አይነት መጽሏፌ ነው? ስሇዘህስ መጽሏፌ ቅደስ ቁርዒን እና መጽሏፌ ቅደስ ምን
ይሊለ?
«ዖቡር» ማሇት በነብይ ዲውዴ (ዲዊት) ሊይ የወረዯ «የአሊህ (አምሊክ) ቃሌ» እንጂ
የዲውዴ (ዏ.ሰ) ቃሌ አይዯሇም፡፡ ዖቡር የሚሇው ቃሌ በቅደስ ቁርዒን ውስጥ ሁሇት ጊዚ
ተጠቅሷሌ፡፡ ቃለም በአረብኛ ቋንቋ ያሇው ትርጉም «የተፃፇ መጽሏፌ» ወይም «የጽሐፌ
ስብስብ ያሇበት መጽሏፌ» ማሇት ሲሆን ዖቡር የሚባሇው መጽሏፌ አሊህ ሇዲውዴ የሰጠው
ሇመሆኑ በቅደስ ቁርዒን ሊይ ተወስቷሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «… ሇዲውዴም ዖቡርን ሰጠነው፡፡» አሌ-ኒሳዔ 4፡163
ቅ.ቁ፡- «ጌታህም በሰማያትና በምዴር ያሇውን ሁለ አዋቂ ነው፤ ከፉለንም ነብያት በከፉለ ሊይ
በእርግጥ አብሌጠናሌ፤ ዲውዴንም ዖቡርን ሰጥተነዋሌ፡፡» አሌ-ኢስራዔ 17፡55
ዖቡር የፀልት (ደአ) መጽሏፌ ነው፡፡ አሊህ (ሱ.ወ) ሇዲውዴ (ዏ.ሰ) ያስተማረው፡፡
አሊህን ማመስገን፡፡ አሊህን ማወቅ፡፡ አሊህን ከጎድል ነገሮች ሁለ ማጥራትን ያካተተ የውዲሴ
(ዘክር) መጽሏፌ ነው፡፡ የነገራቶች ሔግጋት ማሇት ይሄ ሏሊሌ (የተፇቀዯ) ወይም ሏራም
(እርም) የሆነ፤ የሚሌ የሔግ ዴንጋጌን በውስጡ ያሊካተተ መጽሏፌ ነው፡፡
የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት ስሇ መዛሙረ ዲዊት ምን ይሊሌ?
«መዛሙረ ዲዊት፡- በውስጡ 150 መዛሙርና ጸልት ትምህርትና ቅኔ በአንዴነት
ይገኙበታሌ…፡፡
መዛሙሩ ሁለ ዲዊት የጻፊቸው አይዯለም…፡፡ መዛሙሩን ማን እንዯሰበሰባቸው
አይታወቅም…፡፡ ከእርሱ በኋሊ ግን ላሊ ሰው በነገሩ ገብቷሌ፤… የመዛሙራቱ ቁጥር ጥንቃቄ
ይጠይቃሌ ምክንያቱም በምስራቅና በምዔራብ አብያተ ክርስቲያኖች ዖንዴ ሌዩነት አሇን…፡፡»
(ምንጭ፡- የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት በኢትዮጵያ መጽሏፌ ቅደስ ማህበር የታተመ)
እነዘህ ከሊይ የተጠቀሱት አባባልች የመጽሏፈን «መሇኮታዊ ቃለን» የሚያሳጡት እና
ሰዎች እንዯፇሇጉት የጻፈት የበረ዗ትና የከሇሱት መሆኑን ያመሇክታሌ፡፡

9
ተውራት (ኦሪት)
1. ተውራት (ኦሪት) ምን አይነት መጽሏፌ ነው?
«ተውራት (ኦሪት)» የሚሇው ቃሌ መሰረቱ ወይም ሥርወ-ቃለ የእብራይስጥ ቃሌ
ነው፡፡ የቃለ ትርጓሜ መንፇሳዊ ትምህርትን ማስተማር ወይም መሇኮታዊ ሔግጋትን መዯንገግ
የሚሌ ትርጉም አሇው፤ ወይም የሔግ መጽሏፌ የሚሌ ትርጓሜ እንዲሇው እንረዲሇን፡፡
ተውራት የሚሇው ቃሌ በቅደስ ቁርዒን ውስጥ 18 ጊዚ በስም ተጠቅሷሌ፡፡ ተውራት 18 ጊዚ
በቅደስ ቁርዒን ውስጥ በተሇያዩ ምዔራፍች ስሙ ተገጋግሞ ከተወሳ ይህ መጽሏፌ ምን አይነት
መጽሏፌ እንዯሆነ እንዴንረዲው ያስፇሌጋሌ፡፡
ሀ. ቅደስ ቁርዒን ተውራትን (ኦሪትን) በስም ከጠቀሰባቸው ስፌራዎች የምንወስዯው
ወይም ተውራትን ምን አይነት መጽሏፌ እንዯሆነ የምንረዲው ሇሙሳ (ዏ.ሰ) የተሰጠ «የህግ
መጽሏፌ» መሆኑን ነው፡፡ ይህ አንዯኛው ስሇ ተውራት ያሇን ግንዙቤ ነው፡፡
አንዯኛ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «... ተውራት ከመውረዶ በፉት እስራኤሌ በራሱ ሊይ እርም ካዯረገው ነገር በስተቀር
ምግብ ሁለ ሇእስራኤሌ ሌጆች የተፇቀዯ ነበር፤ “እውነተኞች እንዯሆናችሁ ተውራትን አምጡ፤
አንብቧትም” በሊቸው፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡93
ሇያዔቆብ ዛርያዎች በጠቅሊሊ ምግብ ሇነርሱ የተፇቀዯ እንዯነበረ ቅደስ ቁርዒን
ያስተምረናሌ፡፡ በነርሱ ሊይ እርም (ሏራም) የተዯረገ ነገር አሌነበረም፡፡ እስራኤሌ (ያዔቁብ)
በነፌሱ ሊይ እርም ያዯረገው ሲቀር፡፡ እስራኤሌ (ያዔቁብ) በነፌሱ ሊይ እርም ያዯረጋቸው
ምግቦች ሁሇት ምግቦች ነበሩ፡፡ እነርሱም፡- በሽታ ይዜት በጣም ታሞ ሳሇ ወዯ ጌታው አሊህ
ስሇትን ገባ «አሊህ ሆይ! ከዘህ በሽታ ካዲንከኝ ከምግቦች ሁለ እኔ ዖንዴ በጣም የተወዯዯውን
ከመጠጥ ሁለ በጣም የተወዯዯውን እተዋሇሁ፡፡ እርም አዯርጋሇሁ፡፡» እርሱ ዖንዴ በጣም
የተወዯዯው የግመሌ ስጋ፤ መጠጡ ዯግሞ ወተቷ ነበር፡፡ «ከስጋዋና ከወተቷ በስተቀር ምግብ
በጠቅሊሊ ሇበኒ ኢስራኢልች ሏሊሌ (ሇእስራኤሌ ሌጆች የተፇቀዯ) ነበር፡፡» ተውራትን
አምጥቻሇሁ አንብቧት ከተባሇ በተውራት ውስጥ በበኒ ኢስራኢልች ሊይ የትኛው ምግብ
እርም እንዯተዯረገ፤ የትኛው ምግብ እንዯተፇቀዯ ያብራራሌ ማሇት ነው፡፡ ስሇዘህ ተውራት
(ኦሪት) የሔግ መጽሏፌ እንዯሆነ እንረዲሇን፡፡
ያዔቆብ ከሚጠራባቸው ስሞች አንደ ኢስራኢሌ የሚሇው ሲሆን ምን ማሇት ነው?
ከተባሇ እንዯ ሙስሉሞች ትርጉም፡- «ኢስራ» የሚሇው ቃሌ ባሪያ (አብዴ) የሚሌ ትርጉም
ሲኖረው «ኢሌ» የሚሇው ዯግሞ (አሊህ) የሚሌ ትርጉም አሇው፡፡ ስሇዘህ «ኢስራኢሌ»
የሚሇው አብደሊህ (የአሊህ ባሪያ)፤ የአሊህ መሌካም አገሌጋይ የሚሌ ትርጉም ይሰጠናሌ፡፡

10
ወዯ መጽሏፌ ቅደስ ስንገባ ግን ከቅደስ ቁርዒን የተሇየና የሚያሳዛን ትርጉም
ተሰጥቶት እናገኛሇን፡፡ ያዔቆብ (ዏ.ሰ) ሇምንዴነው ስሙ እስራኤሌ የተባሇው? ሇሚሇው
መጽሏፌ ቅደስ መሌስ ሲሰጥ፡-
መ.ቅ፡- «ያቅቆብ ግን ሇብቻው ቀረ አንዴ ሰውም እስከ ንጋት ዴረስ ይታገሇው ነበር፡፡
እንዲሊሸነፇውም ባየ ጊዚ የጭኑን ሹሌዲ ነካው፤ የያዔቆብም የጭኑ ሹሌዲ ሲታገሇው ዯነዖዖ፡፡
እንዱህም አሇው፡- ሉነጋ አቀሊሌቷሌና ሌቀቀኝ፡፡ እርሱም፡- ካሌባረክኸኝ አሌሇቅህም አሇው፡፡
እንዱህም አሇው፡- ስምህ ማነው? እርሱም፡- ያዔቆብ ነኝ አሇው፡፡ አሇውም፡- ከእንግዱ ወዱህ
ስምህ እስራኤሌ ይባሌ እንጂ ያዔቆብ አይባሌ፤ ከእግዘአብሓርም ከሰውም ጋር ታግሇህ
አሸንፇሃሌና፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 32፡24-29
እዘህ ሊይ ከዘህ መጽሏፌ ቅደስ የምንወስዯው ትምህርት፡-
 አምሊክ የፇጠረውን ፌጡር የያዔቆብን ስም አያውቀውም፡፡
 አምሊክ ከሰው ጋር ትግሌ ገጥሞ ሉያሸንፌ አሌቻሇም፡፡
እንዯ መጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ ያዔቆብ (ዏ.ሰ) እስራኤሌ የሚሇውን ስም ያገኘው
ሰውና እግዘአብሓርን ታግል ስሊሸነፇ ነው፡፡ የ1980 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የመጽሏፌ ቅደስ
ትርጉም ከታች ሔዲግ ማብራሪያው ሊይ እስራኤሌ የሚሇውን ቃሌ ሲፇታው «ከእግዘአብሓር
ጋር ይታገሊሌ» ብል ነው የሰየመው፡፡ አሊህ የሚሸነፌ ጌታ ነውን? አሊህ ግን በቅደስ ቃለ
እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ አሊህንና መሌዔክተኛውን የሚከራከሩት እነዘያ በጣም በወራድቹ ውስጥ
ናቸው፡፡ አሊህ “እኔ በእርግጥ አሸንፊሇሁ፤ መሌዔክተኞቼም (ያሸንፊለ ሲሌ)፤” ጽፎሌ፡፡ አሊህ
ብርቱ አሸናፉ ነውና፡፡» አሌ-ሙጃዯሊ 58፡20-21
አሊህን (ሱ.ወ) የሚያሸንፇው አካሌ መኖር አይዯሇም የሚፍካከረው የሇም፡፡ «ሁን»
እንዲሇ ማንኛውም ነገር ከመቅጽበት ማስገኘት የሚችሌ አምሊክ ሆኖ ሳሇ እንዳት ከፇጠረው
ፌጡር ከያዔቆብ ጋር ታግል ተሸነፇ ይባሊሌ? ትግለም ሆነ ሽንፇቱ ከአምሊክነቱ ባህሪ ጋር ምን
አይነት ስሜት ይሰጠናሌ?
ሁሇተኛ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «እነርሱም ዖንዴ ተውራት እያሇች በውስጧ የአሊህ ፌርዴ ያሇባት ስትኾን እንዳት
ያስፇርደሃሌ! ከዘያም ከዘህ በኋሊ እንዳት ይሸሻለ! እነዘያም በፌፁም ምዔመናን አይዯለም፡፡
እኛ ተውራትን በውስጧ መመሪያና ብርሃን ያሇባት ስትኾን አወረዴን፤ እነዘያ ትዔዙዛን
የተቀበለት ነብያት በነዘያ ይሁዲውያን በሆኑት ሊይ በርሷ ይፇርዲለ፤ ሉቃውንቱና
አዋቂዎቹም ከአሊህ መጽሏፌ እንዱጠብቁ በተዯረጉና በርሱም ሊይ መስካሪዎች በሆኑት
(ይፇርዲለ)፤ ሰዎችንም አትፌሩ፤ ፌሩኝም፤ በአንቀጾቼም አነስተኛ ዋጋን አትሇውጡ፤ አሊህም
ባወረዯው ነገር ያሌፇረዯ ሰው እነዘያ ከሃዱዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡43-44
11
ከሙሳ በኋሊ የመጡ የእስራኤሌ ነብያቶች እስከ ዑሳ (ዏ.ሰ) ዴረስ የነበሩት ነብያቶች
ሰሊም በሁለም ሊይ ይሁንና በምንም መጽሏፌ አሌፇረደም፡፡ በኦሪት (ተውራት) መጽሏፌ
ቢሆን እንጂ፡፡ ስሇዘህ ተውራት (ኦሪት) የሔግ መጽሏፌ መሆኑን በግሌጽ ተረዲን ማሇት ነው፡፡
ሶስተኛ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «የመጽሏፌቱ ባሇቤቶች ባመኑና (ከክሔዯትም) በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነሱ
ኃጢዒቶቻቸውን በእርግጥ ባበስንና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር፡፡
እነሱም ተውራትንና ኢንጂሌን ከጌታቸውም ወዯነሱ የተወረዯውን መጽሏፌ ባቋቋሙ
(በሰሩበት) ኖሮ ከበሊያቸውና ከእግሮቻቸው ስር በተመገቡ ነበር፤ ከነሱ ውስጥ ትክክሇኞች
ሔዛቦች አሌለ፤ ከነሱም ብ዗ዎቹ የሚሰሩት ነገር ከፊ፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡65-66
እዘህ ጋ አሁንም ማስረጃው «እነሱም ተውራትና ኢንጂሌን ቢያቋቁሙባቸው፤
ቢሰሩባቸው ኖሮ» ብል አሊህ ሲገሌጽ፡- ተውራት የምን መጽሏፌ ነው ማሇት ነው?
የሚፇረዴበት የሆነ የሔግ መጽሏፌ መሆኑን መረዲት ይቻሊሌ ማሇት ነው፡፡
አራተኛ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «በነርሱም ሊይ በውስጧ ነፌስን በነፌስ፣ ዒይንም በዒይን፣ አፌንጫን በአፌንጫ፣ ጆሮም
በጆሮ፣ ጥርስም በጥርስ (ይያዙሌ) ቁስልችንም ማመሳሰሌ አሇባቸው ማሇትን ጻፌን፣ በርሱም
የመጸወተ (የማረ) ሰው እርሱ ሇርሱ (ሇሠራው ኃጢዒት) ማስተሰሪያ ነው፤ አሊህም ባወረዯው
ነገር የማይፇርዴ ሰው፤ እነዘያ በዯሇኞቹ እነርሱ ናቸው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡45
ተውራት በቅደስ ቁርዒን ውስጥ ከተጠቀሰባቸው 18 ቦታዎች መካከሌ ጥቂቶቹን
እንኳን ትኩረት ሰጥተን ከተረዲናቸው ተውራት (ኦሪት) የሔግ መጽሏፌ እንዯነበር አምነን
መቀበሊችን የግዴ ይሆናሌ ማሇት ነው፡፡
2. ከማን ዖንዴ ነው የመጣው? የማንስ ቃሌ ነው?
ሀ. ኦሪት (ተውራት) ከአሊህ (ሱ.ወ) ዖንዴ የተወረዯና ሇሙሳ የተሰጠ የአሊህ ቃሌ እንጂ የሙሳ
(ዏ.ሰ) የሔይወት ታሪክ የተጻፇበት ወይም የሙሳ ቃሌ (ንግግር) አይዯሇም፡፡ ስሇዘህ ተውራት
የአሊህ ንግግር (ቃሌ) ነው እንሊሇን፡፡
አንዯኛ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከርሱ በፉት ያለትን መጻሔፌት የሚያረጋግጥ ሲሆን መጽሏፈን (ቁርዒንን) ባንተ ሊይ
ከፊፌል በውነት አወረዯ፡፡ ተውራትና እንጂሌንም አውርዶሌ፡፡ (ከቁርዒን) በፉት ሇሰዎች መሪ
አዴርጎ (አወረዲቸው) ፈርቃንንም አወረዯ፤ እነዘያ በአሊህ ተዒምራቶች የካደ ሇነርሱ ብርቱ
ቅጣት አሊቸው፤ አሊህም አሸናፉ የመበቀሌ ባሇቤት ነው፡፡» አሌ-ኢምራን 3፡3-4
እዘህ ጋ ተውራትን ሲሌ ከሊይ የተወረዯ እንጂ ከታች የሙሳ የሔይወት ታሪክ
የተዖገበበት (የተጻፇበት) መጽሏፌ እንዲሌሆነ እንገነዖባሇን፡፡

12
ሁሇተኛ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «“እናንተ የመጽሏፈ ሰዎች ሆይ! በኢብራሂም ሇምን ትከራከራሊችሁ? ተውራትና
ኢንጂሌም ከርሱ በኋሊ እንጅ አሌተወረደም፤ ሌብ አታዯርጉምን?” በሊቸው፡፡»
አሌ-ዑምራን 3፡65
አይሁድችና ክርስቲያኖች ሁላም በኢብራሑም እንዯተከራከሩ ነው፡፡ አይሁድች “ከኛ
ወገን የሆነ «አይሁዲዊ ነው»” ሲለ፤ ክርስቲያኖች ዯግሞ “አይ! ከእኛ ወገን የሆነ «ክርስቲያን
ነው»” አለ፡፡ አሊህም በሚያስዯንቅ መሌኩ መሌሶ አሊቸው፡- እንዯ መሌስም፡፡ እንዯ ጥያቄም፡፡
ሇምንዴን ነው የምትከራከሩት? ተውራትና (ኦሪትና) ኢንጂሌ (ወንጌሌ) እኮ ከእርሱ በኋሊ
እንጂ አሌወረደም፡፡ አትገነዖቡም? አታውቁም?
ምክንያቱም፡- ማንኛውም አይሁዴ ወይም ክርስቲያን አንዴን ሰው ይህ ግሇሰብ «አይሁዴ
ወይም ክርስቲያን» ነው ብል የሚጠራው የተውራት ወይም የኢንጂሌ ተከታይ ሲሆን ነው፡፡
የተውራት ወይም የኢንጂሌ ተከታይ ሇመሆን ዯግሞ ከተውራት ወይም ከኢንጂሌ በፉት
የተፇጠረና የሞተ ነብይ ሲሆን፤ ተውራትም ሆነ ኢንጂሌ የወረደት ከኢብራሑም በኋሊ ነው፡፡
አይሁዲዊም ክርስቲያንም ሉሆን አይችሌም ማሇት ነው፤ ስሇዘህ ምንዴን ነው?
ቅ.ቁ፡- «ኢብራሂም ይሁዲዊም ክርስቲያንም አሌነበረም፤ ግን ወዯ ቀጥተኛው ሃይማኖት
የተዖነበሇ እስሊም ነበረ፤ ከአጋሪዎችም አሌነበረም፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡67
አሊቸው፤ አይ ጣኦታውያንም (አጋሪዎችም) ከእኛ ወገን «ሙሽሪክ (አጋሪ)» ነው
ካለትም «…ከአጋሪዎች አሌነበረም፡፡» ብል ዖጋው፡፡
ሇ. ሰዎችን በአሊህ መንገዴ (በጂሏዴ) እንዱጋዯለና እንዱያጋዴለ የሚያነሳሳ መጽሏፌ
መሆኑን፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ከምዔመናን ነፌሶቻቸውንና ገንዖቦቻቸውን ገነት ሇነሱ ብቻ ያሊቸው በመሆን
ገዙቸው፤ በአሊህ መንገዴ ሊይ ይጋዯሊለ፤ ይገዴሊለም፤ ይገዯሊለም፤ በተውራት በኢንጂሌና
በቁርዒንም (የተነገረውን) ተስፊ በርሱ ሊይ አረጋገጠ፤ ከአሊህም የበሇጠ በኪዲኑ የሚሞሊ
ማነው? በዘያም በርሱ በተሻሻጣችሁበት ሽያጫችሁ ተዯሰቱ፤ ይህም እርሱ ታሊቅ ዔዴሌ
ነው፡፡» አሌ-ተውባህ 9፡111
በተውራት መጽሏፌ ውስጥ ምን አሇ ማሇት ነው? ሰዎችን ሇጂሏዴ የሚያነሳሳ
መሇኮታዊ ትዔዙዛ አሇ ማሇት ነው፡፡
ሏ. የነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ነብይነትና ባህሪ በትንቢት መሌኩ አካቶ መያ዗ን-
ቅ.ቁ፡- «ሇነዘያ ያንን እነሱ ዖንዴ በተውራትና በኢንጂሌ ተጽፍ የሚያገኙትን የማይጽፌና
የማያነብ ነቢይ የሆነውን መሌዔክተኛ የሚከተለ ሇሆኑት (በእርግጥ እጽፊታሇሁ)፤ በበጎ ሥራ
ያዙቸዋሌ፤ ከክፈም ነገር ይከሇክሊቸዋሌ፤ መሌካም ነገሮችንም ሇነርሱ ይፇቅዴሊቸዋሌ፤ መጥፍ
ነገሮችንም በነሱ ሊይ የነበሩትን እንዙዛሊዎች (ከባዴ ሔግጋቶች) ያነሳሊቸዋሌ፤ እነዘያም በርሱ
13
ያመኑ ያከበሩትም ያንንም ከርሱ ጋር የተወረዯውን ብርሃን የተከተለ እነዘያ እነሱ የሚዴኑ
ናቸው፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡157
በዘህ የቅደስ ቁርዒን አንቀጽ ውስጥ ትሌቁ ማስረጃ፡- «እነሱ ዖንዴ በተውራትና
በኢንጂሌ ተጽፍ የሚያገኙትን» የሚሇው ሊይ ነው፡፡ ይህ በግሌጽ ተጽፎሌ ማሇት ነው፡፡
ተጨማሪ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «የአሊህ መሌዔክተኛ ሙሏመዴ እነዘያም ከርሱ ጋር ያለት (ወዲጆቹ) በከሃዱዎቹ ሊይ
ብርቱዎች በመካከሊቸው አዙኞች ናቸው፤ አጎንባሾች ሰጋጆች ሆነው ታያቸዋሇህ፤ ከአሊህ
ችሮታንና ውዳታን ይፇሌጋለ፤ ምሌክታቸው ከስግዯታቸው ፇሇግ ስትሆን በፉቶቻቸው ሊይ
ናት፤ ይህ በተውራት (የተነገረው) ጸባያቸው ነው፤ በኢንጂሌም ውስጥ ምሳላያቸው ቀንዖለን
እንዯአወጣ አዛመራና (ቀንዖለን) እንዲበረታው እንዯ ወፇረምና ገበሬዎቹን የሚያስዯንቅ ሆኖ
በአገዲዎቹ ሊይ ተስተካክል እንዯ ቆመ (አዛመራ) ነው፤ (ያበረታቸውና ያበዙቸው) ከሃዱዎችን
በነሱ ሉያስቆጭ ነው፤ አሊህም እንዘያን ያመኑትንና ከነሱ በጎዎችን የሰሩትን ምሔረትንና ታሊቅ
ምንዲን ተስፊ አዴርጎሊቸዋሌ፡፡» አሌ-ፇትህ 48፡29
ይህ በተውራት የተነገረው ጸባያቸው ነው፡፡ ስሇዘህ በተውራት ውስጥ የነብዩ
ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ማንነትና የተከታዮቻቸው ባህሪያትም ጨምሮ ተነግሯሌ ማሇት ነው፡፡
መ. ሰዎችን ወዯ ትክክሇኛ ጎዲና የሚመራ መሪ፣ ብርሃን ያሇበት ግሌጽና እውነተኛ መጽሏፌ
መሆኑን፡-
ቅ.ቁ፡- «”አሊህ በሰው ሊይ ምንም አሊወረዯም" ባለም ጊዚ አሊህን ተገቢ ክብሩን
አሊከበሩትም፡፡ (እንዱህ) በሊቸው፡- ያንን ብርሃንና ሇሰዎች መሪ ሆኖ ሙሳ ያመጣውን
መጽሏፌ ክፌሌፌልች የምታዯርጉት ስትሆኑ ማን አወረዯው? (የወዯዲችኋትን) ትገሌጿታሊችሁ
ብ዗ውንም ትዯብቃሊችሁ፤ እናንተም አባቶቻችሁም ያሊወቃችሁትን ተስተማራችሁ፤»
አሌ-አንዒም 6፡91
ስሇዘህ ተውራት ሇሰዎች ምንዴነው? መምሪያና ብርሃን፡፡ ተጨማሪ ማስረጃ
ቅ.ቁ፡- «እኛ ተውራትን በውስጧ መምሪያና ብርሃን ያሇባት ስትሆን አወረዴን…»
አሌ-ማኢዲህ 5፡44
ቅ.ቁ፡- «ሇርሱም (ሇሙሳ) በሰላዲዎቹ ሊይ ከነገሩ ሁለ ግሳጼንና ሇነገሩ ሁለ ማብራራትን
ጻፌንሇት…» አሌ-አዔራፌ 7፡145
ቅ.ቁ፡- «ከሙሳም ቁጣው በበረዯ ጊዚ ሰላዲዎቹን በግሌባጫቸው ውስጥ ሇነዘያ እነርሱ
ጌታቸውን የሚፇሩ ሇሆኑት መምሪያና እዛነት ያሇባቸው ሲሆኑ ያዖ፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡154
የክርስትና እምነት ተከታዮች ኦሪትን በዘህ መሌኩ ነው የሚረደት፡-
ኦሪት (ተውራት)፡- የሔግ ትምህርት መጽሏፌ ሲሆን ቃለ የተገኘው አራይታ ከተባሇው የጥንት
የሶርያ ቋንቋ የተገኘ ነው ሲሌ መበረ዗ንም እንዱህ ሲሌ ዖግቧሌ፡፡
14
«… ከ10ኛው ክ/ዖመን ገዯማ ጀምሮ ግን መምህራን ኋሇኞች ነብያትና ጸሏፉዎች
በእስራኤሌና በይሁዲ መንግስት ዖመን ከምርኮ በኋሊ ባሇው ዖመን ጽሐፍችንና የቀዯሙ
የባህሌ ሔጎችን ሰብስበው አቀነባበሯቸው፤ በእነርሱም ዖመን ኦሪት መሌክ ሉይዛ ችሎሌ የሚሌ
ግምት አሊቸው፡፡ ይሁን እንጂ ጉዲዩን በአንዲንዴ አብያተ ክርስቲያናት ዖንዴ እጅግ
አጨቃጫቂ ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ …
ከሙሴ በኋሊ የነበሩ ጸሏፉዎች አሌፍ አሌፍ ማብራሪያ የሰጡ ይመስሊሌ፡፡ ምንም
እንኳን ረቂቁን አንዲንዴ ማብራሪያ ቢጨምሩበትም አንዲንዴ ቃሊትንም በዖመናቸው
በሚነገረው ዔብራይስጥ ቢሇውጡም ጠቅሊሊ ሔጉ ከሙሴ እንዯተገኘ ይታመናሌ፡፡»
(ምንጭ፡- የመጽሏፈ ቅደስ መዛገብ ቃሊት በኢትዮጵያ ቅደስ ማህበር የታተመ)
ከሊይ እንዯሚስረዲን መጽሏፈ ሊይ የፇሇጋቸውን የጨመሩበትና ያሌፇሇጉትን
መቀነሳቸውንና መበረ዗ን ያመሇክታሌ በተጨማሪ ወዯፉት የምንመሇከተው ይሆናሌ፡፡

15
ኢንጂሌ (ወንጌሌ)
«ኢንጂሌ» ቃለ የግሪክ ቃሌ ሲሆን፤ ትርጓሜው «ብስራት» ወይም መሌካምን ነገር
መናገር፤ የምስራች ሇሰዎች ማብሰር ማሇት ነው፡፡ በቁርዒን ውስጥም አስራ ሁሇት ጊዚ
ተጠቅሷሌ፡፡
«ኢንጂሌ» ማሇት «የዑሳ (ዏ.ሰ) ቃሌ» ሳይሆን «የአሊህ (ሱ.ወ) ቃሌ» መሆኑን
እንረዲሇን፡፡ ዙሬ ክርስትያኖች «ወንጌሌ» ብሇው የሚጠሩት በሙስሉሙ ቅደስ ቁርዒን ውስጥ
የተጠቀሰውን «ኢንጂሌ» ነው ብሇው ያምናለ፡፡ ነገር ግን በፌጹም ትክክሌ እንዲሌሆኑ
ሌናስረዲቸው እንሞክራሇን፡፡ ምክንያቱም «ከማቴዎስ ወንጌሌ» እስከ «ዮሏንስ ወንጌሌ» ዴረስ
ያሇው አራቱም ወንጌልች ከኢየሱስ ክርስቶስ አወሊሇዴ አንስቶ እስከ ትንሳኤ ዴረስ ያሇውን
ታሪኩን ነው የሚዖረዛረው፡፡ እንዳት ተወሇዯ? እንዳት አዯገ? እንዳት ዲዔዋ (ሰበካ) ማዴረግ
እንዯ ጀመረ? መጨረሻ ሊይ እንዯ ክርስትኖች እምነት እንዳት ተሰቅል እንዯሞተና እንዳት
ሞትን ዴሌ አዴርጎ እንዯተነሳ፤ ከዘያም አረገ የሚሇውን የኢየሱስ ታሪክ ነው የሚተርከው፡፡
ስሇዘህ «ኢንጂሌ» የዑሳ (ኢየሱስ) ታሪክ አይዯሇም፡፡ የዑሳ (ኢየሱስ) ቃሌም አይዯሇም፡፡
«ኢንጂሌ» ማሇት ቀጥታ ከአምሊካችን ከአሊህ ወዯ ዑሳ (ኢየሱስ) የተወረዯ «የአሊህ ቃሌ»
እንጂ፡፡
ከኢንጂሌ የምንወስዯው ትምህርት፡-
1. አሊህ (ሱ.ወ) ዑሳን (ኢየሱስን) (ሰሊም በርሱ ሊይ ይሁን) ያስተማረው መሆኑን፡-
መሌአኩ ጅብሪሌ (ገብርኤሌ) መርየም ዖንዴ መጥቶ ሌጅ እንዯምትወሌዴ አበሰራት፡፡
ስሇ ሌጁ ባህሪ በቁጥር 47 በዛርዛር አስረዲት፡፡ ቁጥር 48 ሊይ ዯግሞ ይሄው ሌጅ ምን
እንዯሚሆን ሲገሌጽሊት፡-
ቅ.ቁ፡- «ጽህፇትንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂሌንም ያስተምረዋሌ፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡48
ቅ.ቁ፡- «አሊህ በሚሌ ጊዚ (አስታውስ) “የመርየም ሌጅ ዑሳ ሆይ! ... በቅደስ መንፇስ
(ገብርኤሌ) ባበረታሁ ጊዚ ጽህፇትንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጅሌንም ባስተማርኩህ
ጊዚ...”፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡110
2. አሊህ ሇዑሳ (ኢየሱስ) የሰጠው መሆኑን፡-
ቅ.ቁ፡- «በፇሇጎቻቸውም (በነቢያቶቹ ፇሇግ) ሊይ የመርየምን ሌጅ ዑሳን ከተውራት በስተፉቱ
ያሇውን አረጋጋጭ ሲኾን አስከተሌን፤ ኢንጅሌንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያሇበት በስተፉቱ
ያሇችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ሇጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲኾን ሰጠነው፡፡»
አሌ-ማኢዲህ 5፡46
ቅ.ቁ፡- «ከዘያም በደካዎቻቸው ሊይ መሌዔክተኞቻችንን አስከታተሌን የመርየም ሌጅ ዑሳንም
አስከተሌን፤ ኢንጂሌንም ሰጠነው፤ በነዘያም በተከተለት (ሰዎች) ሌቦች ውስጥ መሇዖብንና

16
እዛነትን አዱስ የፇጠሯትንም ምንኩስና አዯረግን፤ በነርሱ ሊይ (ምንኩስናን) አሌጻፌናትም፤
ግን የአሊህን ውዳታ ሇመፇሇግ ሲለ (ፇጠሯት)፤ ተገቢ አጠባበቋንም አሌጠበቋትም፤ ከነርሱም
ሇነዘያ ሊመኑት ምንዲቸውን ሰጠናቸው፤ ከነሱም ብ዗ዎቹ አመጠኞች ናቸው፡፡»
አሌ-ሏዱዴ 57፡27
ቅ.ቁ፡- «(ህጻኑም) አሇ “እኔ የአሊህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሏፌን ሰጥቶኛሌ ነብይም አዴርጎኛሌ፡፡”»
መርየም 19፡30
አሊህ መጽሏፌንም ሇዑሳ እንዯሰጠው ተናግሯሌ ማሇት ነው እንጂ ሏዋርያት የጻፈት
የዑሳ (ኢየሱስ) ታሪክ አይዯሇም፡፡?
3. የዑሳ ቃሌ ሳይሆን ቀጥታ ከአሊህ የተወረዯ የአሊህ ቃሌ መሆኑን፡-
ቅ.ቁ፡- «ከርሱ በፉት ያለትን መጻሔፌት የሚያረጋግጥ ሲኾን መጽሏፈን (ቁርዒንን) ባንተ ሊይ
ከፊፌል አወረዯ፡፡ ተውራትንና ኢንጂሌንም /ኦሪትንና ወንጌሌን/ አውርዶሌ፡፡ (ከቁርዒን)
በፉት ሇሰዎች መሪ አዴርጎ (አወረዲቸው) ፈርቃንንም አወረዯ፤ እነዘያ በአሊህ ተዒምራቶች
የካደ ሇነርሱ ብርቱ ቅጣት አሊቸው፤ አሊህም አሸናፉ የመበቀሌ ባሇቤት ነው፡፡»
አሌ-ዑምራን 3፡3-4
ቅ.ቁ፡- «እናንተ የመጽሏፈ ሰዎች ሆይ! በኢብራሑም ሇምን ትከራከራሊችሁ? ተውራትና
ኢንጅሌም ከርሱ በኋሊ እንጂ አሌተወረደም፤ ሌብ አታዯርጉም?» አሌ-ዑምራን 3፡65
4. የነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) እና የተከታዮቻቸውን ባህሪ በትንቢት መሌክ አካቶ
መያ዗ን፡-
«ኢንጂሌ» የነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ማንነት (ባህሪ) በዛርዛር ያስቀመጠ መጽሏፌ
ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «የአሊህ መሌዔክተኛ ሙሏመዴ እነዘያም ከርሱ ጋር ያለት (ወዲጆቹ) በከሏዱዎቹ ሊይ
ብርቱዎች በመካከሊቸው አዙኞች ናቸው፤ አጎንባሾች ሰጋጆች ኾነው ታያቸዋሇህ፤ ከአሊህ
ችሮታንና ውዳታን ይፇሌጋለ፤ ምሌክታቸው ከስግዯታቸው ፇሇግ ስትኾን በፉቶቻቸው ሊይ
ናት፤ ይህ በተውራት (የተነገረው) ጠባያቸው ነው፤ በኢንጂሌም ውስጥ ምሳላያቸው ቀንዖለን
እንዲወጣ አዛመራና (ቀንዖለን) እንዲበረታው እንዯ ወፇረምና ገበሬዎቹን የሚያስዯንቅ ኾኖ
በአገዲዎቹ ሊይ ተስተካክል እንዯ ቆመ (አዛመራ) ነው፤ (ያበረታቸውና ያበዙቸው) ከሃዱዎችን
በነሱ ሉያስቆጭ ነው፤ አሊህም እነዘያን ያመኑትንና ከነሱ በጎዎችን የሰሩትን ምሔረትንና ታሊቅ
ምንዲን ተስፊ አዴርጎሊቸዋሌ፡፡» አሌ-ፇትህ 48፡29
ቅ.ቁ፡- «ሇነዘያ ያንን እነሱ ዖንዴ በተውራትና በኢንጂሌ ተጽፍ የሚያገኙትን የማይጽፌና
የማያነብ ነቢይ የሆነውን መሌዔክተኛ የሚከተለ ሇሆኑት (በእርግጥ እጽፊታሇሁ)፤ በበጎ ሥራ
ያዙቸዋሌ፤ ከክፈም ነገር ይከሇክሊቸዋሌ፤ መሌካም ነገሮችንም ሇነርሱ ይፇቅዴሊቸዋሌ፤ መጥፍ
ነገሮችንም በነሱ ሊይ የነበሩትን እንዙዛሊዎች (ከባዴ ሔግጋቶች) ያነሳሊቸዋሌ፤ እነዘያም በርሱ
17
ያመኑ ያከበሩትም ያንንም ከርሱ ጋር የተወረዯውን ብርሃን የተከተለ እነዘያ እነሱ የሚዴኑ
ናቸው፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡157
እንዯ ቁርአን አስተምሔሮ ከነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) በፉት ከነበሩት ነብያት ስሇ ነብዩ
ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) መምጣት ሳይናገር ያሇፇ አንዴም ነብይ የሇም፡፡ ሁለም ነብያት
ሇወገኖቻቸው የነብዩን መምጣት አስተምረዋሌ፡፡ እንዱከተለትም አስጠንቅቀዋሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «አሊህ “የነብያትን ቃሌ ኪዲን ከመጽሏፌና ከጥበብ ሰጥቻችሁ ከዘያም ከእናንተ ጋር
ሊሇው (መጽሏፌ) የሚያረጋግጥ መሌዔክተኛ ቢመጣሊችሁ በእርሱ በእርግጥ እንዯምታምኑበት
በእርግጥም እንዴትረደት” ሲሌ በያዖ ጊዚ (አስታውስ)፤ “አረጋገጣችሁን? በይሃችሁ ሊይ
ኪዲኔን ያዙችሁምን?” አሊቸው፤ “አረጋገጥን” አለ “እንግዱያስ መስክሩ እኔም ከእናንተ ጋር
ከመስካሪዎቹ ነኝ” አሊቸው፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡81
ይሄ የቁርአን ጥቅስ አንዴ ነገር ያስረዲናሌ ወዯፉት አንዴ መሌዔክተኛ ይመጣሌ
አሊቸው፡፡ ሇነብያቶች፡፡ ይሄ መሌዔክተኛ ከባህሪው መካከሌ እናንተ ዖንዴ ያሇውን
የሚያረጋግጥ፤ እውነት የሚሌ ነው፡፡ ታዱያ ይህ መሌዔክተኛ በህይወት እያሊችሁ በሚመጣበት
ሰዒት ብታገኙት በሱ ታምናሊችሁ? ከኋሊው ተከትሊችሁት ትረደታሊችሁን? ይሄን ቃሌ ኪዲን
ሇመግባት አረጋገጣችሁን? ተብሇው በተጠየቁ ጊዚ «አዎ ጌታችን! አረጋግጠናሌ፡፡
ተቀብሇናሌ፡፡» ነው መሌሳቸው፡፡
ሇምሳላ ያህሌ የነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) መምጣት ከተናገሩት ነብያት መካከሌ
ኢብራሑም እና ኢስማኢሌ (ሰሊም በነሱ ሊይ ይሁን) ይገኙባቸዋሌ፡፡ እኚሁ ነብያት የካዒባን
(በመካ የሚገኘውን) ቤት ከሰሩ በኋሊ ወዯ ጌታቸው የሚከተሇውን ጸልት (ደዒ) አዴርገዋሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ጌታችን ሆይ! በውስጣቸውም ከነሱው የኾነን መሌዔክተኛ በነርሱ ሊይ አንቀጾችህን
የሚያነብሊቸውን መጽሏፌንና ጥበብን የሚያስተምራቸውን (ከክህዯት) የሚያጠራውንም ሊክ፤
አንተ አሸናፉ ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡129
እዘህ ሊይ እንዯምንረዲው ሁሇቱ ነብያት ወዯፉት አንዴ ነብይ (መሌዔክተኛ) እንዱነሳ
ጸልት አዴርገዋሌ፡፡ ዑሳን (ኢየሱስን) (ዏ.ሰ) ዯግሞ ስንመሇከት እንዱሁ ላሊ ነብይ
እንዯሚመጣ ተናግሯሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «የመርየም ሌጅ ዑሳም “የእስራኤሌ ሌጆች ሆይ እኔ ከተውራት በፉት ያሇውን
የማረጋግጥና ከኔ በኋሊ በሚመጣው መሌዔክተኛ ስሙ አህመዴ በኾነው የማበስር ስሆን
ወዯናንተ (የተሊክሁ) የአሊህ መሌዔክተኛ ነኝ” ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፤ በግሌጽ ታምራቶች
በመጣቸውም ጊዚ ይህ ግሌጽ ዴግምት ነው አለ፡፡» አሌ-ሶፌ 61፡6
የነዘህ ነብያት ሌመናና ብስራት በነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) መነሳት ፌጻሜ
አግኝቷሌ፡፡ ምናሌባት የክርስትያን እምነት ተከታይ የዑሳ ብስራት «አህመዴን» እንጂ
ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) አይመሇከትም ሉለ ይችሊለ፤ በመጽሏፌ ቅደስ፡-
18
መ.ቅ፡- «…ጌታ ራሱ ምሌክት ይሰጣችኋሌ፤ እነሆ ዴንግሌ ትጸንሳሇች ወንዴ ሌጅም ትወሌዲሇች
ስሙንም አማኑኤሌ ብሊ ትጠራዋሇች፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 7፡14
ክርስትያኖች በዘህ ትንቢት «አማኑኤሌ» የሚሇው «ሇኢየሱስ» ነው ብሇው የሚያምኑ
ከሆነ በቁርዒን ሊይ ዑሳ (ዏ.ሰ) «አህመዴ» ብል የጠራው «ነብዩ ሙሏመዴን» (ሰ.ዏ.ወ)
መሆኑን ሉረደ ይገባሌ፡፡ አህመዴ የሚሇው ስም ሇነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ከአሊህ (ሱ.ወ)
የተሰጣቸው ላሊ ስማቸው ነው፡፡
5. ምእመናንን ሇጂሏዴ የሚያነሳሳ መሆኑን፡-
«ኢንጂሌ» ሰዎችን ሇጂሏዴ የሚያነሳሳ መጽሏፌ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ከምዔመናን ነፌሶቻቸውንና ገንዖቦቻቸውን ገነት ሇነሱ ብቻ ያሊቸው በመኾን
ገዙቸው፤ በአሊህ መንገዴ ሊይ ይጋዯሊለ፤ ይገዴሊለም፤ ይገዯሊለም፤ በተውራት በኢንጂሌና
በቁርዒንም (የተነገረውን) ተስፊ በርሱ ሊይ አረጋገጠ፤ ከአሊህም የበሇጠ በኪዲኑ የሚሞሊ
ማነው? በዘያም በርሱ በተሻሻጣችሁበት ሽያጫችሁ ተዯሰቱ፤ ይህም እርሱ ታሊቅ ዔዴሌ
ነው፡፡» አሌ-ተውባህ 9፡111

19
የኢብራሂም ጽሐፌ
በቅደስ ቁርአን ውስጥ ሇኢብራሂም (ዏ.ሰ) ጽሐፌ ስሇመስጠቱ ተገሌጿሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ይሌቁንም በዘያ በሙሳ ጽሐፍች ውስጥ ባሇው ነገር አሌተነገረምን? በዘያም
(የታዖዖውን) በፇጸመው በኢብራሑም (ጽሐፍች ውስጥ ባሇው አሌተነገረምን?) (እርሱም
ኃጢያት) ተሸካሚ ነፌስ የላሊይቱን ነፌስ ኃጢያት አትሸከምም ሇሰውም ሁለ የሠራው እንጂ
ላሊ የሇውም፡፡» አሌ-ነጅም 53፡36-39
ቅ.ቁ፡- «የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገዯ፡፡ ይሌቁንም ቅርቢቱን ሔይወት ትመርጣሊችሁ፤
መጨረሻይቱ (ሔይወት) በሊጭ ሁሌ ጊዚ ዖውታሪ ስትኾን፡፡ ይህ በፉተኞቹ መጻሔፌት ውስጥ
ያሌሇ ነው፡፡ በኢብራሑም እና በሙሳ ጽሐፍች ውስጥ፡፡» አሌ-አዔሊ 87፡15-19
ከሊይ የተጠቀሱት ጥቅሶች በኢብራሑምና በሙሳ ጽሐፍች ውስጥ የተጠቀሰ መሆኑን
ያሳየናሌ ማሇት ነው፡፡ ስሇዘህ ቁርዒን ከርሱ በፉት የነበሩት መሇኮታዊ መጽሏፌት እንዳት
እንዯመጡ፤ ከማን እንዯመጡ፤ ሇማን እንዯተሰጡ፤ በግሌጽ ይነግረናሌ፡፡
ከሊይ የተጠቀሱት መሇኮታዊ መጽሏፌት ማመን አሇብን? የሇብንም? ዙሬስ ሳይበረ዗ና
ሳይዯሇ዗ ይገኛለ? አይገኙም? እነዘህ መሇኮታዊ መጽሏፌቶች ማሇትም ተውራት፣ ዖቡር፣
ኢንጂሌ፣ የኢብራሂም ጽሁፌ እና ላልችም ያሌተጠቀሱት መጽሏፌቶች በጠቅሊሊ ከአሊህ ዖንዴ
መምጣታቸውን ማመን በሙስሉሞች እምነት አራተኛው መሰረታዊ እምነት ነው፡፡
በመካከሊቸውም ምንም ሌዩነት ያሇመኖሩን አምነው የመቀበሌ ግዳታ አሇባቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «“በአሊህና ወዯኛ በተወረዯው (ቁርዒን) ወዯ ኢብራሑምም ወዯ ኢስማዑሌና ወዯ
ኢስሏቅም ወዯ ያዔቁብና ወዯ ነገድቹም በተወረዯው በዘያም ሙሳና ዑሳ በተሰጡት በዘያም
ነብያት ሁለ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንዴም መካከሌ የማንሇይ ስንኾን አመንን፤ እኛም
ሇርሱ (ሇአሊህ) ታዙዦች ነን” በለ፡፡ በርሱ ባመናችሁበት ብጤ ቢያምኑ በእርግጥ ተመሩ፤
ቢዜሩም እነርሱ በጭቅጭቅ ውስጥ ብቻ ናቸው፤ እነርሱንም አሊህ ይበቃሃሌ፤ እርሱም ሰሚው
ዏዋቂው ነው፡፡» አሌ-በቀራ 2፡136-137
ይህ ጥቅስ ሇኛ የሚያስተሊሌፌሌን መሌዔክት አሊህ ሇኛ ያወረዲቸው መሇኮታዊ
መጽሏፌት በጠቅሊሊ ከአሊህ ዖንዴ እነዯወረደ ማመን የእያንዲንደ ሙስሉም ግዳታ መሆኑን
ነው፡፡ እንዯዘሁ፡-
ቅ.ቁ፡- «መሌካም ሥራ ፉቶቻችሁን ወዯ ምስራቅና ምዔራብ አቅጣጫ ማዜር አይዯሇም፤ ግን
መሌካም ሥራ በአሊህና በመጨረሻው ቀን በመሊዔክትም በመጻሔፌትም በነብያትም ያመነ …»
አሌ-በቀራ 2፡177
እዘህ ጋር ከመሌካም ሥራ ከተቆጠሩት መካከሌ አንደ በመሇኮታዊ መጽሏፌት ማመን
እንዯሆነ አሊህ በቅደስ ቁርዒኑ ነግሮናሌ፡፡

20
ቅ.ቁ፡- «መሌዔክተኛው ከጌታው ወዯርሱ በተወረዯው አመነ፤ ምዔመናኖቹም (እንዯዘሁ)፤
ሁለም “በአሊህ በመሊዔክቱም በመፃሔፌቱም በመሌዔክተኞቹም ከመሌዔክተኞቹም በአንዴም
መካከሌ አንሇይም (የሚለ ሲኾኑ)” አመኑ፤ “ሰማን፤ ታዖዛንም፤ ጌታችን ሆይ! ምሔረትህን
(እንሻሇን)፤ መመሇሻም ወዯ አንተ ብቻ ነው” አለ፡፡» አሌ-በቀራ 2፡285
ቅ.ቁ፡- «“በአሊህ አመንን፤ በኛ ሊይ በተወረዯው (በቁርዒን) በኢብራሑምና በኢስማዑሌም
በኢስሏቅም፤ በያዔቆብም በነገድቹም ሊይ በተወረዯው፤ ሇሙሳና ዑሳም ሇነብያትም ሁለ
በጌታቸው በተሰጠው (አመንን)፤ ከነርሱ መካከሌ አንዴንም አንሇይም፤ እኛ ሇነርሱ ታዙዦች
ነን” በሌ፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡84
እስከ አሁን የተመሇከትናቸው አራት አንቀጾች በግሌጽ ሇኛ የሚያስረደን በሙስሉሞች
መሰረታዊ እምነቶች ውስጥ በአራተኛ ዯረጃ ሊይ የሚገኘውን በመሇኮታዊ መጽሏፌቶች ማመን
ግዳታቸው መሆኑን ነው፡፡

21
ቅደስ ቁርዒን
ቅደስ ቁርዒን ከሊይ የተጠቀሱትን መጽሏፌት እውነተኛነታቸውንና ከአሊህ ዖንዴ
የወረደ መሆናቸውንም ጭምር ያረጋግጣሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ከርሱ በፉት ያለትን መጽሏፌት የሚያረጋግጥ ሲሆን መጽሏፈን (ቁርዒንን) ባንተ ሊይ
ከፊፌል በእውነት አወረዯው፡፡ ተውራትንና ኢንጂሌንም አውርዶሌ፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡3
ቅ.ቁ፡- «ወዯ አንተም መጽሏፈን (ቁርዒንን) ከበፉቱ ያሇውን መጽሏፌ አረጋጋጭና በርሱ ሊይ
ተጠባባቂ ሲኾን በውነት አወረዴን፤ …» አሌ-ማኢዲህ 5፡48
ስሇዘህ ቁርዒን ከርሱ በፉት የነበሩትን መሇኮታዊ መጽሏፌት በሙለ ከአሊህ ዖንዴ
መሆናቸውን አረጋጋጭ ብቻ ሳይሆን፤ ከርሱ በፉት የነበሩትን መጽሏፌት በጠቅሊሊ ተቆጣጣሪ
መጽሏፌ ነው፡፡ ማንኛውም የመጽሏፈ ባሇቤት (ክርስትያንና አይሁዴ) ስሇ ተውራት (ኦሪት)
እን ኢንጂሌ (ወንጌሌ) ቢናገርና የተናገረውም ነገር ከቁርዒን ጋር ከተስማማ «እውነት ነው»
ብሇን እንቀበሊሇን፤ ከቁርዒን ጋራ የሚጋጭ ከሆን ግን «ተበርዝሌ» ብሇን እንምናሇን፡፡
እነዘህ መሇኮታዊ መጽሏፌቶች «ተውራት (ኦሪት)፣ ዖቡር (መዛሙረ ዲዊት) እና
ኢንጂሌ (ወንጌሌ)» ዙሬ በክርስትያኖችም ሆነ በላሊ እምነት ተከታዮች ዖንዴ እንዲለ
(ሳይበረ዗ና ሳይሰረ዗) አለ ወይ? የሙስሉሞች መሌስ የለም! «ተበርዖዋሌ ወይም ተዯሌዖዋሌ»
የሚሌ ነው፡፡ ሇነዘህ መጽሏፌት መበረዛ ዋናውና ትሌቁ ምክንያት መጽሏፌቱን ሇመጠበቅ
አሊህ ቃሌ ኪዲን አሇመግባቱ ነው፡፡ አሊህ መጽሏፌቱን ጠብቁ ያሇው ሇነብያቱ እና ሇተከታዮቹ
ነበር፡፡
ቅ.ቁ፡- «እኛ ተውራትን በውስጧ መምሪያና ብርሃን ያሇባት ስትኾን አወረዴን፤ እነዘያ ትዔዙዛን
የተቀበለት ነብያት በነዘያ ይሁዲውያን በኾኑት ሊይ በርሷ ይፇርዲለ፤ ሉቃውንቱና ዏዋቂዎቹም
ከአሊህ መጽሏፌ እንዱጠብቁ በተዯረጉትና በርሱም ሊይ መስካሪዎች በኾኑት (ይፇርዲለ)፤
ሰዎችንም አትፌሩ፤ ፌሩኝም፤ በአንቀጾቼም አነስተኛን ዋጋ አትሇውጡ፤ …» አሌ-ማኢዲህ 5፡44
ቁርዒን ዯግሞ እስከ ዙሬ ዴረስ ቅንጣት ታክሌ ሳይበረዛ የቆየበት ዋናውና ትሌቁ
ምክንያት መጽሏፈን ሇመጠበቅ ኃሊፌትናውን የወሰዯው እራሱ አሊህ ስሇሆነ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «እኛ ቁርዒንን እኛው አወረዴነው፤ እኛም ሇርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡» አሌ-ሑጅር 15፡9
ሇዘህም ዋናው ምክንያት ከቁርዒን በፉት የነበሩት ነብያት በተከታታይ ይሊኩ ስሇነበር
ኋሇኛው ነብይ ከርሱ በፉት የነበረውን ነብይ ትምህርት ምንም ቢበረዛ እንኳ ከአሊህ በሆነ
ራዔይ ሉገሇጽሊቸው ይችሌ ነበር፡፡ ከቁርዒንና ከነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) በኋሊ ግን የሚሊክ
ነብይም ሆነ የሚወርዴ ላሊ መጽሏፌ ስሇላሇ አሊህ ዯግሞ በፌጡራኑ ሊይ ማስረጃውን
ካሊቆመ ስሇማይቀጣ መጽሏፈም እስከ ትንሳኤ ቀን ዴረስ እንዱጠብቅ ኃሊፉነቱን ራሱ ወሰዯ፡፡
(አሁንም ምስጋና ሇዖሊሇም ሇአንተ ይሁን፡፡)

22
መጽሏፈ «ተውራት (ኦሪት)» መበረ዗ን በአምስት ከፌሇን እንመሇከተዋሇን፡-
1. እውነትን ከውሸት ጋር በመቀሊቀሌ
የእስራኤሌ ሌጆች እውነትን ከውሸት ጋር ይቀሊቅለ ነበር፤እውነት ከውሸት ተሇይቶ
መታወቅ እስከማይችሌ ዴረስ፡፡ ሇዘህም ማስረጃ አሊህ (ሱ.ወ) በቁርዒኑ እንዱህ በማሇት
ይነግረናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «የእስራኤሌ ሌጆች ሆይ! ያችን በእናንተ ሊይ የሇገስኳትን ፀጋዬን አስታውሱ፤ በቃሌ
ኪዲኔም ሙለ፤ በቃሌ ኪዲናችሁ እሞሊሇሁና፤ እኔንም ብቻ ፌሩ፡፡ ከናንተ ጋር ያሇውን
(መጽሏፌ) የሚያረጋግጥ ኾኖ ባወረዴኩትም (ቁርዒን) እመኑ፤ በርሱም የመጀመሪያ ከሃዱ
አትኹኑ በአንቀፆቼም ጥቂትን ዋጋ አትሇውጡ፤ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ፡፡ እውነቱንም በውሸት
አትቀሊቅለ፤ እናንተም የምታውቁ ስትኾኑ እውነትን አትዯብቁ፡፡» አሌ-በቀራ 2፡40-42
ቅ.ቁ፡- «የመጽሏፈ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ሇምን ትቀሊቅሊሊችሁ? እውነቱንም እናንተ
የምታውቁ ስትኾኑ ሇምን ትዯብቃሊችሁ?» አሌ-ዑምራን 3፡71
እነዘህ ሰዎች እውነቱን ከውሸት እንዯቀሊቀለት ነገረን፡፡ ሇመቀሊቀለ እንዯ ምሳላ
ከመጽሏፌ ቅደስ ብንጠቅስ፡-
1. መ.ቅ፡- «ሔዛቡም ሙሴ ከተራራው ሳይወርዴ እንዯዖገየ ባዩ ጊዚ ወዯ አሮን ተሰብስበው
“ይህ ከግብጽ ያወጣን ሰው ሙሴ ምን እንዯሆነ አናውቅምና ተነስተህ በፉታችን የሚሄደ
አማሌክት ስራሌን” አለት፡፡ አሮንም “በሚስቶቻችሁ በወንድችና በሴቶች ሌጆቻችሁም ጆሮ
ያለትን የወርቅ ቀሇበቶች ሰብራችሁ አምጡሌኝ” አሊቸው፡፡ ሔዛቡም ሁለ በጆሮቻቸው
ያለትን የወርቅ ቀሇበቶች ሰብረው ወዯ አሮን አመጡሇት፡፡ ከእጃቸውም ተቀብል በመቅረጫ
ቀረጸው ቀሌጦ የተሰራ ጥጃም አዯረገው እርሱም “እስራኤሌ ሆይ እነዘህ ከግብጽ ምዴር
ያወጡህ አማሌክትህ ናቸው” አሊቸው፡፡» ኦሪት ዖጸአት 32፡1-4
እዘህ ሊይ መጽሏፌ ቅደስ የሏሩን (የአሮን) ስም ሲያጎዴፌ እንመሇከታሇን፡፡ ይህ
ነብይ (ሏሩን) ወዯ ቀጥተኛው መንገዴ ሔዛቡን የሚመራ እንጂ እንዯ መጽሏፌ ቅደስ አባባሌ
ሔዛቡን ጣኦት አምሊኪ አሊዯረገም፡፡ ስሇዘህ መጽሏፌ ቅደስ ሇመበረ዗ አንዯኛው መረጃችን
ይህ ነው፡፡ ነገር ግን ቁርዒን ሇዘህ ውሸታቸው መሌስ ሲሰጥ፡-
ቅ.ቁ፡- «ቀጠሮህን በፌቃዲችን አሌጣስንም፤ ግን እኛ ከሔዛቦቹ ጌጥ ሸክሞችን ተጫን
(ተሸከምን) (በእሳት ሊይ) ጣሌናትም፤ ሳምራዊውም እንዯዘሁ ጣሇ” አለት፡፡ ሇነርሱም አካሌ
የኾነ ጥጃን ሇርሱም መጓጎር ያሇውን አወጣሊቸው፤ (ተከታዮቹ) “ይህ አምሊካችሁ የሙሳም
አምሊክ ነው ግን ረሳው” አለም፡፡» ጧሃ 20፡87-91
በዘህ አንቀጽ መሰረት ከወርቅ የተሰራውን ጥጃ የሰራው «ሏሩን» ሳይሆን «ሙሳ
ሳምርይ» እንዯሆነ ነው የሚነግረን፡፡ እንዯውም ሏሩን በዙ ሰዒት ላልቹን እየገሰጸ እንዯ ነበር
ነው የሚጠቁመን በዘሁ ምዔራፌ ቁጥር 90 ሊይ እንዱህ አሊቸው፡-
23
ቅ.ቁ፡- «ሃሩንም ከዘያ በፉት በእርግጥ አሊቸው “ሔዛቦቼ ሆይ (ይህ) በርሱ የተሞከራችሁበት
ብቻ ነው፤ ጌታችሁም አሌረሔማን /አዙኙ አምሊክ/ ነው፤ ተከተለኝም፤ ትዔዙዚንም ስሙ”፡፡»
ጧሃ 20፡90
ከሊይ በአንቀጽ 20፡90 እንዯተመሇከትነው ሏሩን (አሮን) ጣኦቱን ተገ዗ የሚሌ ነገር
አሌወጣውም ነበር፡፡ አንዯኛው እውነትን ከውሸት የቀሊቀለበት ይህ ነው፡፡ በኋሊ ሊይ ግን
ይህንኑ የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ በማሻሻሌ «እርሱም፡- እስራኤሌ ሆይ! እነዘህ ከግብጽ ምዴር
ያወጡህ አማሌክት …» የሚሇውን ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ የ1980 እትም ሊይ «እርሱም»
የሚሇውን «ሔዛቡም» በሚሇው ቀይረውታሌ፡፡
2. መ.ቅ፡- «ሙሴም አሮንም ናዲብም አብዴዩም ከእስራኤሌም ሰባ ሽማግላዎች ወጡ፤
የእስራኤሌንም አምሊክ አዩ፤ ከእግሩም በታች እንዯ ሰማይ መሌክ የሚያበራ እንዯ ብሩህ
ሰንፔር ዴንጋይ የሚመስሌ ወሇሌ ነበረ፡፡ እጁም በእስራኤሌ አዙውንቶች ሊይ አሌዖረጋም፤
እነርሱም እግዘአብሓርን አዩ በለም ጠጡም፡፡» ኦሪት ዖጸአት 24፡9-11
ከሙሴ ጋር የነበሩት ሰባ ሽማግላዎች አምሊክን እንዲዩት መጽሏፌ ቅደስ ይናገራሌ፡፡
ነገር ግን እነዘህ ሰባ ሽማግላዎች ሇሙሳ አሊህን ካሊዩ እንዯማያምኑሇት ነበር የገሇጹሇት
በዘህን ጊዚ አሊህም እንዯማያዩት በሚቀጥሇው አንቀጽ አሳወቃቸው፡-
ቅ.ቁ፡- «ሙሳ ሆይ! አሊህን በግሌጽ እስከምናይ ዴረስ ሊንተ በፌጹም አናምንሌህም ባሊችሁም
ጊዚ (አስታውስ)፤ እናንተም እየተመሇከታችሁ መብረቅ ያዖቻችሁ፤ /ሰባዎቹ ምርጦቻችሁ
ሞቱ/፤ ከዘያም ታመሰግኑ ዖንዴ ከሞታችሁ በኋሊ አስነሳችሁ፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡55-56
3. መ.ቅ፡- «ኢዮብ “እኔ ንጹህ ነኝ፤ እግዘአብሓር ግን ፌትሔ ነፇገኝ፡፡ እኔ እውነተኛ ስሆን
እንዯ ውሸተኛ ተቆጠርኩ፤ ምንም በዯሌ ሳይኖርብኝ በማይፇወስ ቁስሌ እሰቃያሇሁ” ብልአሌ፡፡
እንዯ ኢዮብ በእግዘአብሓር ሊይ የሚያፋዛ ሰው ከቶ ይገኛሌን? ጓዯኞቹ ክፈ አዴራጊዎች
ናቸው፤ የሚውሇውም ከክፈ አዴራጊዎች ጋር ነው፡፡ እግዘአብሓርን ማስዯሰት ሇሰው ምንም
አይጠቅመውም ይሊሌ፡፡»
መጽሏፇ ኢዮብ 34፡5-9 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
ነብዩ አዩብ (እዮብ) በአምሊክ ሊይ የሚያፋ዗ ወይም የሚያሾፈ ሰው አሌነበሩም፤
ከአሊህ ቅን አገሌጋዮች አንደ ናቸው፡፡ ዴንቅ የጽናት ታሪክ አሊቸው፡፡ ቅደስ ቁርዒን ስሇሳቸው
ባህሪ በግሌጽ አስቀምጧሌ፡፡ በአካሊቸው ሊይና ከቤተሰባቸው ጋር በተያያዖ ፇተና ዯረሰባቸው
«ጉዲት አግኝቶኛሌና እገዙህን» ሲለ እጅግ ሩኅሩኅ የሆነውን አምሊካቸውን ጠየቁት፡፡ አምሊክም
ጥሪያቸውን ተቀበሇ፡፡ በሽታቸውን ፇወሰ፡፡ የዯረሰባቸውን ፇተና አስወገዯ፡፡ ታሪካቸው ሇሰው
ሌጆች ባጠቃሊይ ትምህርት ሰጪ ነው፡፡ ትዔግስታቸው አርአያ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «አዩብንም (እዮብን) ጌታውን “እኔ መከራ አገኘኝ አንተም ከአዙኞች ሁለ ይበሌጥ አዙኝ
ነህ” ሲሌ በተጣራ ጊዚ (አስታውስ)፡፡ ሇርሱም ጥሪውን ተቀበሌነው፤ ከጉዲትም በርሱ ሊይ
24
የነበረውን ሁለ አስወገዴን፤ ቤተሰቦቹንም ከነሱም ጋር መሰሊቸውን ከኛ ዖንዴ ሇችሮታና
ሇተገዢዎች ሇማስገንዖብ ሰጠነው፡፡» አሌ-አንቢያ 21፡83-84
4. መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሇእስራኤሊውያን አሔዙብ ሴቶችን ያገባችሁ እንዯሆነ በእርግጥ ወዯ
አማሌእክታቸው ስሇሚስቡአችሁ እነርሱን አታግቡ ብል አስጠንቅቋቸው ነበር፤ እነዘህን
ሰሇሞን የወዯዲቸው ሴቶች እግዘአብሓር እንዲይጋቡ ከከሇከሊቸው ሔዛቦች መካከሌ ናቸው፤
ሰሇሞን ግን ከነሱ ጋር በፌቅር ተሰባበረ፡፡ ሰሇሞን የነገስታት ሌጆች የሆኑ ሰባት መቶ
ሚስቶችንና ሦስት መቶ ቁባቶች ነበሩት፤ እነርሱም ሰሇሞንን ከእግዘአብሓር እንዱርቅ
አዯረጉት፤ በተሇይም በእዴሜ እየሸመገሇ በሄዯ መጠን ሇባዔዴ አማሌክት እንዱሰግዴ
አዯረጉት፤ ሰሇሞን እግዘአብሓርን በታማኝነት በማገሌገሌ እንዯ አባቱ እንዯ ዲዊት ሆኖ
አሌተገኘም፡፡ የሲድናውያን ሴት አምሊክ ሇነበረችው ሇአስታሮትና ሞልክ ተብል ሇሚጠራው
ሇአጸያፉው ሇዒሞናውያን አምሊክ ሰገዯ፡፡ በዯሌ በመስራትም እግዘአብሓርን አሳዖነ፤ ሰሇሞን
እግዘአብሓርን በቅንነት በመከተሌ ረገዴ እንዯ አባቱ እንዯ ዲዊት ሆኖ አሌተገኘም፡፡
ከኢየሩሳላም በስተምስራቅ በሚገኘው ተራራ ሊይ አጸያፉዎች ሇሆኑት ከሞሽ ተብል
ሇሚጠራው ሇሞአባውያን አምሊክና ሞልክ ተብል ሇሚጠራው ሇዒሞናውያን አምሊክ
የመስገጃ ስፌራዎችን አዖጋጀሊቸው፡፡ እንዱሁም የባዔዲን አገሮች ሚስቶች ሇአማሌክታቸው
እጣን የሚያጥኑባቸውንና መስዋዔት የሚያቀርቡባቸውን ስፌራዎች ሰራ፡፡»
አንዯኛ መጽሏፇ ነገስት 11፡2-8 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
ነብዩ ሰሇሞን (ሱሇይማን) (ሰሊም በርሱ ሊይ ይሁን) እንዱህ ዒይነት አጸያፉ ስራዎች
ይሰራሌ የሚሌ ሙስሉም የሇም፡፡ አሊህ (ሱ.ወ) በቅደስ ቁርዒኑ ሊይ የሰሇሞንን ባሔሪ እንዱህ
በማሇት ነበር የነገረን፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰይጣናትም በሱሇይማን (ሰሇሞን) ዖመነ መንግስት የሚያነቡትን (ዴግምት) ተከተለ፤
ሱሇይማንም አሌካዯም፤ (ዴግምተኛ አሌነበረም)፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ዴግምትን
የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካደ፤ ያንንም በባቢሌ በሁሇቱ መሊዔክት በሃሩትና ማሩት ሊይ
የተወረዯውን ነገር (ያስተምሩዋቸዋሌ) ...» አሌ-በቀራ 2፡102
ስሇዘህ በመጽሏፌ ቅደስ ሊይ የተገሇጸው ዖገባ ከውሸት ጋር የተቀሊቀሇ እንዯሆነ
እንገነዖባሇን፡፡
2. እውነትን በመዯበቅ
አሊህ እውነት ነው፡፡ ንግግሩም እውነት ነው፡፡ ስሇዘህ በሙሳ ሊይ የተወረዯው
ተውራትም ሏቅ (እውነት) ሇመሆኑ ጥርጥር የሇንም፡፡ ነገር ግን የእስራኤሌ ሌጆች እውነትን
ይዯብቁ ነበር፡፡ ሇምን? ፌሊጎታቸውንና ዛንባላዎቻቸውን ተግባራዊ ሇማዴረግ በማሰብ-
የአሊህን መጽሏፌ (ተውራትን) ይዯብቁ ነበር፡፡ ሇነሱ ቅጽታዊ ጥቅም ሉያስገኝሊቸው
የሚያስችሌ አንዴ የተውራት ሔግ በሚመሇከቱ ወይም ከነሱ ፌሊጎት ጋር አብሮ የሚሄዴ
25
መሆኑን ከተረደ አንቀጹን ያጸዴቁታሌ፡፡ ነገር ግን በራሳቸው ሊይ ማስረጃ የሚሆን የተውራትን
ጥቅስ በሚመሇከቱ ጊዚ ወዱያውኑ ይዯብቋት ነበር፡፡ እና አሊህም ይሄን በተመሇከተ በዛርዛር
ሲነግረን፡-
ቅ.ቁ፡- «የመጽሏፈ ሰዎች ሆይ! ... እውነትን የምታውቁ ስትሆኑ ሇምን ትዯብቃሊችሁ?»
አሌ-ዑምራን 3፡71
እንዱሁም ተጨማሪ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ መጽሏፌን የሰጠናቸው ወንድች ሌጆቻቸውን እንዯሚያውቁ (ሙሏመዴን)
ያውቁታሌ፡፡ (በመጽሏፊቸው ምሌክት ተነግሯሌና) ከነሱም የተሇዩ ክፌልች እነርሱ የሚያውቁ
ሲኾኑ ውነቱን በእርግጥ ይዯብቃለ፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡146
3. እውነትን በመሸሸግ
በሁሇተኛ ዯረጃ ካየነው ጋር ተመሳሳይ ወይም ተቀራራቢነት አሇው፡፡ ነገር ግን በሁሇቱ
መሏከሌ ያሇው ሌዩነት ስሇ ነብያችን (ሰ.ዏ.ወ)፣ ዐመታቸው (ሔዛባቸው) ባህሪ እንዱሁም
ማንኛውም ሇነሱ የማይስማማ ነገር በተውራት ውስጥ በምቀኝነትም ሆነ በጥሊቻ
ሸሽገውታሌ፡፡ ሇዘህም ማስረጃው፡-
ቅ.ቁ፡- «የመጽሏፈ ባሇቤቶች ሆይ! ከመጽሏፈ ትሸሽጉት ከነበራችሁበት ነገር ብ዗ውን ሇእናንተ
የሚገሌጽ ከብ዗ውም የሚተው ሲሆን መሌዔክተኛችን (ሙሏመዴ) በእርግጥ መጣሊችሁ፡፡»
አሌ-ማኢዲህ 5፡15
ሇምሳላ ያህሌ አይሁድች የሸሸጉት ነገር ምንዴነው ቢባሌ ባሇ ትዲር ሆኖ ከላሊ ሴት
ወይም ወንዴ ጋር ሇሚማግጡ ሰዎች ፌርደን አይሁድች ሸሽገውታሌ፡፡ ታሪኩ እንዱህ ነው
«አብዯሊህ ኢብኑ ዐመርም አሇ “አይሁድች ወዯ መሌዔክተኛው ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ)
ዖንዴ መጡ፤ ሇነብዩ ሙሏመዴም (ሰ.ዏ.ወ) እንዱህ አሎቸው “አንዴ ከአይሁዴ የሆነች ሴት
እና ወንዴ ዛሙትን ሰሩ” ብሇው ነገሯቸው፡፡ መሌዔክተኛውም (ሰ.ዏ.ወ) አለ “በዴንጋይ
ተወግሮ ስሇመገዯሌ በተውራት ውስጥ ምን ትመሇከታሊችሁ?” አለ፡፡ እነሱም ሲመሌሱ
“እናጋሌጣቸዋሇን ፉታቸውንም ጥሊሸት ቀብተን እንገርፊቸዋሇን” አለ፡፡ አብዯሊህ ኢብኑ
ሰሊምም “ዋሽታችኋሌ! በተውራት ውስጥ በዴንጋይ ተወግሮ ስሇመገዯሌ የተጻፇ ሔግ አሇ፡፡
ተውራትንም አምጡ፤ በመሌዔክተኛው ፉትም ግሇጧት፡፡” ተውራትንም አመጧት አንዯኛውም
እጁን “በዴንጋይ ተወግሮ ስሇመገዯሌ” በሚገሌጸው አንቀጽ ሊይ እጁን አስቀምጦ ከአንቀጹ
በፉትና በኋሊ ያሇውን አነበበ፡፡ አብዯሊ ኢብኑ ሰሊምም ሇአንባቢው አሇ “እጅህን አንሳ፤”
ሰውየውም እጁን አነሳ፤ በዘያን ጊዚም “በዴንጋይ ተወግሮ መገዯሌ” የሚያመሊክተው አንቀጽ
ታየች፡፡ አንባቢውም አሇ “ሙሏመዴ ሆይ! አብዯሊ ኢብኑ ሰሊም በእርግጥ እውነት ተናገረ፡፡”
ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) በሁሇቱ ጥፊተኞች ሊይ በዴንጋይ ተወግሮ መገዯሌን አዖ዗፡፡
ትዔዙዙቸውም ተፇጻሚ ሆነ”፡፡» /ቡኻሪ የዖገቡት/
26
4. በምሊሳቸው በማጣመም
የላሇውን በመጽሏፈ ውስጥ በመጨማመር መጽሏፈን ይበር዗ት ነበር፡፡ ሇዘህም
ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከነሱም እርሱ ከመጽሏፈ ያይዯሌ ሲሆን ከመጽሏፈ መኾኑን እንዴታስቡ በመጽሏፈ
ምሊሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፌልች አለ፡፡ እርሱ ከአሊህ ዖንዴ ያሌሆነ ሲሆን እርሱ ከአሊህ
ዖንዴ ነውም ይሊለ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲሆኑም በአሊህ ሊይ ውሸትን ይናገራለ፡፡»
አሌ-ዑምራን 3፡78
ሇዘህም እንዯምሳላ ብንወስዴ ምሊሶቻቸውን ካጣመሙበት አንደ፡- አንዴ ጊዚ
ሶሒባዎች (የነብዩን (ሰ.ዏ.ወ) ባሌዯረባዎች) «ራዑና» ይሎቸው ነበር፡፡ ትርጉሙም ስማን፣
ተጠባበቀን፣ ተመሌከተን የሚሌ ነበር፡፡ አይሁድች ይህን ቃሌ ሲሰሙ አጋጣሚውን
ተጠቀሙና እነሱም ሇማፋዛ ነብዩን «ራዑና» ይሎቸው ጀመር፡፡ በአይሁድች ቋንቋ ትርጉሙ
አንተ ጅሌ፣ አንተ ቂሌ ማሇት ነው፡፡ አሊህም ይህንን ተንኮሊቸውን በፉቱኑ ያውቀው ስሇነበር
የሚከተሇውን አንቀጽ አወረዯ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከነዘያ ይሁዲውያን ከሆኑት ሰዎች ንግግሮችን ከስፌራዎቹ የሚያጣምሙ አለ፤
ሰማንም አመጽንም የማትሰማም ስትሆን ስማ ይሊለ፤ በምሊሶቻቸውም ሇማጣመምና
ሃይማኖትንም ሇመዛሇፌ ራዑና ይሊለ፤ እነሱም ሰማን ታዖዛንም ስማም ተመሌከተንም ባለ
ኖሮ ሇነሱ መሌካምና ትክክሇኛ በሆነ ነበር፡፡ ግን በክህዯታቸው አሊህ ረገማቸው፤ ጥቂትንም
እንጂ አያምኑም፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡46
ከዙም በኋሊ የነብዩን ባሌዯረባዎች (ተከታዮቻቸውን) «ራዑና» እንዲይለ አሊህ ከሇከሊቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ያመናችሁ ሆይ! (ሇነብዩ) ራዑና አትበለ፤ ተመሌከተን በለም፤ ስሙም፤
ሇከሏዱዎችም አሳማሚ ቅጣት አሊቸው፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡104
 ራዑና ሁሇት ትርጉሞች አለት 1. ጠብቀን ማሇት ሲሆን 2. ጅሌ /ቂሌ ማሇት ነው፡፡
እንዱሁም የአይሁድች ተንኮሌ አያሌቅም አንዴ ጊዚ አይሁድች ነብዩ ዖንዴ ሲገቡ «አሰሊሙ
አሇይከ» ትርጉሙ (ሰሊም ባንተ ሊይ ይሁን) የሚሌ የሰሊምታ ቃሌ ሲሆን እነሱም ከዘህ ቃሌ
ሊይ «ሊ» ፉዯሌ በመቁረጥ «አሳም አሇይከ» (ሞት ባንተ ሊይ ይሁን) ብሇው ገቡ፡፡ አይሁድች
ታሪካቸውን ከተመሇከትነው አንዴ ጊዚ ከሙሳ (ዏ.ሰ) ጋር ወዯ ከተማ ሲገቡ አሊህ እጅግ
መሒሪ ከመሆኑ የተነሳ “ከተማዋን ስትገቡ አጎንብሳችሁ «ሂጠቱን» እያሊችሁ ግቡ” አሊቸው፡፡
(ትርጉሙ እኛ የምንፇሌገው ኃጢአታችን እንዱማርሌን ብቻ ነው፡፡) ከዘያም እምርሊችኋሇሁ
ነበር፡፡ እነሱ ግን በቃሊቱ ሊይ «ን» ጨመሩና «ሑንጠቱን» እያለ ገቡ፡፡ የዘህ ትርጉም ዯግሞ፡-
እኛ የምንፇሌገው ስንዳ ነው፤ ገብስ ነው ማሇት ነው፡፡ ይህ ቃሊትን ማጣመም የሇመዯ
ምሊሳቸው በአምሊክ ቃሌ ሊይም ተግባራዊ አዴርገውታሌ፡፡

27
5. ቃሊትን ከስፌራው በመቀየር
ይህ ቃሊትን ከስፌራው መቀየር በቁርዒን ውስጥ ብ዗ ቦታ ሊይ ነው የተጠቀሰው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ከነዘያ ይሁዲውያን ከሆኑት ሰዎች ንግግሮችን ከስፌራዎቹ የሚያጣምሙ አለ ...»
አሌ-ኒሳዔ 4፡46
ቅ.ቁ፡- «አንተ መሌክተኛ ሆይ እነዘያ በክህዯት የሚቻኮለት ከነዘያ ሌቦቻቸው ያሊመኑ ሲሆኑ
በአፍቻቸው አመንን ካለትና ከነዘያም አይሁዴ ከሆኑት ሲሆኑ አያሳዛኑህ፤ (እነርሱ) ውሸትን
አዲማጮች ናቸው፤ ሇላልች ወዯ አንተ ሊሌመጡ ህዛቦች አዲማጮች ናቸው፤ ንግግሮችን
ከስፌሮቻቸው ላሊ ያጣምማለ፤...» አሌ-ማኢዲህ 5፡41
ቅ.ቁ፡- «ቃሌ ኪዲናቸውን በማፌረሳቸው ረገምናቸው፤ ሌቦቻቸውንም ዯረቆች አዯረግን፤
ቃሊትን ከስፌሮቻቸው ይሇውጣለ፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡13
ይህ ቃሊትን ከስፌራው መቀየር በ4 ዒይነት ይከፇሊሌ፡-
ሀ. በመሇወጥ መቀየር፡- ማሇት መጽሏፈ ውስጥ ያሇውን ቃሌ አውጥቶ በላሊ መተካት ወይም
ሙለውን ዒረፌተ ነገር አውጥቶ በላሊ ዒረፌተ ነገር በመተካት፡፡
ሇ. በመጨመር መሇወጥ፡- ማሇት መጽሏፈ ውስጥ ያሇውን እንዲሇ ይወስደና ላሊ ከራሳቸው
ይጨምሩበታሌ፡፡
ሏ. በመቀነስ መሇወጥ፡- በመጽሏፈ ውስጥ ሳይቀይሩ ወይም ሳይጨምሩ ከውስጡ መቀነስ ፡፡
መ. መሌዔክቱን መሇወጥ (መቀየር)፡- ቃለ እንዲሇ ሆኖ ላሊ ቃሌ ሳይጨምሩ ወይም ሳይቀንሱ
ቃለን በሚያነቡበት ወቅት ላሊ ትርጉም እንዱሰጥ ያዯርጉታሌ፡፡ እንዯምሳላ ብንጠቅስ «አንዴ
ጊዚ በጣም አሊህን ታዙዥ የሆነ ሰው ጋ ሰይጣን ይመጣና ይገሇጥሇታሌ፤ ሰሊምታ ከተሇዋወጡ
በኋሊ ይህ አሊህን ፇሪ የሆነው ሰው “ሇሰይጣኑ ቁርዒን ሀፌዖሃሌ? (በሌብህ ይዖሃሌን?)” ብል
ይጠይቀዋሌ፤ ሰይጣኑም “እንዳታ! ምን አይነት ጥያቄ ነው? የአሊህ መጽሏፌ አይዯሇም እንዳ?
በዯንብ ነው የቀራሁት (ያነበብኩት)” ይሇዋሌ፡፡ ከዘያ ይህ የአሊህ ባሪያ ሇሰይጣኑ
“እንግዱያውስ በሌብህ ከያዛከው ውስጥ የተወሰነውን አንብብሌኝ” ይሇዋሌ፡፡ ሰይጣኑም
በመቀጠሌ ማንበብ ይጀምራሌ “እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሰሊት ቦታ አትምጡ” በመሃሌ ትንሽ
ዛም ካሇ በኋሊ እንዯገና “ወዮሊቸው ሇሰጋጆች፡፡” ያነብና ዛም ይሊሌ፡፡» ሁሇቱንም አንቀጾች
በሚያነብበት ወቅት ቀጣዩን አንቀጽ ሳይጨርስ ነው ቆርጦ ያቆመው፤ ምክንያቱም ቀጣዩ
አንቀጽ ሇሱ አይመቸውም እና ነው፡፡ ቁርዒኑ የሚሇው እንዱህ ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «እሊንተ ያመናችሁ ሆይ! እናንተ የሰከራችሁ ሆናችሁ የምትለትን ነገር እስከምታውቁ
የረከሳችሁም ስትሆኑ መንገዴን አሊፉዎች ካሌሆናችሁ በስተቀር (አካሊችሁን) እስከምትታጠቡ
ዴረስ ስግዯትን አትቅረቡ፡፡» አሌ-ኒሳዔ 4፡43
ቅ.ቁ፡- «ወዮሊቸው ሇሰጋጆች፤ ሇነዘያ እነሱ ከስግዯታቸው ዖንጊዎች ሇሆኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
ሇነዘያ እነሱ ይውሌኝ ባዮች ሇሆኑት፤» አሌ-ማዐን 107፡4-5
28
እና አይሁድችም ሌክ እንዯ ሰይጣኑ የመጽፈን መሌዔክት በመቀያየር (በመሇወጥ)
ተውራትንና ኢንጂሌን ሇማጥፊት በቁ፡፡

29
መጽሏፌ ቅደስ
እውን መጽሏፌ ቅደስ መሇኮታዊ ነውን?
ዙሬ በዒሇማችን ክርስትያኖች እጅ የሚገኘው መጽሏፌ ቅደስ እራሱ ስሇራሱ ምን
ይሊሌ? መጽሏፌ ቅደስ በሁሇት ይከፇሊሌ፡-
1ኛ. ብለይ ኪዲን፡-
ከመጀመሪያ ሰው አዯም አንስቶ እስከ ነብዩ ሚሌኪያስ ዴረስ ያለት ነብያት በጠቅሊሊ
ዑሳ (ኢየሱስ) (ዏ.ሰ) ወዯዘህ ምዴር ሳይመጣ (እንዯክርስትያኖች አስተምህሮ) በፉት የነበሩት
የነብያቶችና የነገስታቶች ትምህርቶች በጠቅሊሊ የተሰበሰበበት መጽሏፌ፤ በነብያት አማካይነት
ሇእስራኤሌ የተሰጠ ነው ብሇው ያምናለ፡፡
2ኛ. አዱስ ኪዲን፡-
በብለይ ኪዲን የተተነበየ እና ክርስቶስ ዯሙን አፌስሶ ያቆመው ቃሌ ኪዲን፤
በሏዋርያት ስሌጣን የተጻፇ ቅደሳን መጽሏፌት አዱሱን ኪዲን ስሇሚገሌጡ አዱስ ኪዲን
ተብሇዋሌ ብሇው ያምናለ፡፡ እነዘህም መጽሏፌት ወንጌሊት፣ የሏዋርያት ሥራ፣ መሌእክታት
እና ራዔይ በተሇይ መጽሏፈ ተብሇው በአራት ክፌሌ ይመዯባለ፡፡ የተመሰረተው ከዑሳ (ዏ.ሰ)
(ኢየሱስ) ውሌዯት አንስቶ እስከ እርገቱ ዴረስ ያዯረጋቸው ዴርጊቶች፣ ያስተማራቸው
ትምህርቶች የተሰበሰበበት መጽሏፌ ነው፡፡ በመንፇስ ቅደስ መሪነትም በሏዋርያት አማካኝነት
ተጻፇ ብሇውም ያምናለ፡፡
የብለይ ኪዲን መጽሏፌት ተብሇው የሚጠሩት 39 ናቸው፡፡
የአዱስ ኪዲን መጽሏፌት ተብሇው የሚጠሩት 27 ናቸው፡፡
ተጨማሪ (ዱትሮካኖኒካሌ) የኦርቶድክስ መጽሏፌት 18 ናቸው፡፡
ሙስሉሞች ዙሬ በክርስትያኖች እጅ የሚገኘውን መጽሏፌ ሙለ በሙለ «የአሊህ ቃሌ»
ነው ብሇው አይቀበለም፡፡ ምክንያቱም ቅደስ ቁርዒን እንዯ ገሇጸሌን ከጊዚ በኋሊ የሰው እጅ
ገብቶባቸዋሌ፡፡ መጽሏፌ ቅደስንም የማይቀበለበት አራት የተሇያዩ ምክንያቶች አሎቸው፡፡
1. እጅግ አስዯናቂ አዔምሮ ሉቀበሊቸው የማይችሌን ነገር በውስጡ በማቀፈ እና
የእግዘአብሓር ቃሌ ናቸው ተብሇው በመጠቀሳቸው፡፡
ሀ. የያዔቆብ በጎች እንጨት በማየታቸው ብቻ አርግዖው ወሇደ፡-
ታሪኩ ያዔቆብ ሊባ ሇሚባሇው ሰውዬ ያገሇግሌ ነበር፤ ብ዗ ዒመት ካገሇገሇው በኋሊ
በስተ መጨረሻ ሇአገሌግልቱ ይሆነው ዖንዲ ነጭና ዥንጉርጉር ያሇባቸው በጎች ማዲቀሌ ፇሇገ፤
የተጠቀመውም ስሌት እንዯሚከተሇው ነው፡-
መ.ቅ፡- «ያዔቆብም ሌብን ሇውዛ ኤርሞን ከሚባለ እንጨቶች እርጥብ በትርን ወስድ በበትሮቹ
ውስጥ ያሇው ነጭ እንዱታይ ነጭ ሽምሌመላ አዴርጎ ሊጣቸው፡፡ የሊጣቸውም በትሮች በጎቹ

30
ውኃ ሉጠጡ በመጡ ጊዚ በውኃ ማጠጫ ገንዲ ውስጥ በበጎቹ ፉት አኖራቸው፤ በጎቹ ውኃ
ሉጠጡ በመጡ ጊዚ ይጎመጁ ነበር፡፡ በጎቹም በትሩን አይተው ከመጎምጀታቸው የተነሳ ጸነሱ፤
በጎቹም ሽመሌመላ መሳይና ዥንጉርጉር ነቁጣም ያሇበቱን ወሇደ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 30፡ 37-39
ሇ. ሌጅ አባትን በዔዴሜ ሁሇት ዒመት ይበሌጣሌ፡-
ቀጥታ መጽሏፌ ቅደስ ፉዯሌ በፉዯሌ እከላ የሚባሇው ሌጅ አባቱን በዔዴሜ
ይበሌጠዋሌ ብል መናገሩ አይዯሇም፤ እንዳት እንዯሆነ ከሚቀጥሇው አንቀጽ እንረዲሇን፡፡
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም የፌሌስጤኤማውያንና በኢትዮጵያውያን አጠገብ የሚኖሩትን
የዒረባውያንን መንፇስ በኢዮራም ሊይ አስነሳ፡፡ … ከዘህም ሁለ በኋሊ እግዘአብሓር
በማይፇወስ ዯዌ አንጀቱን ቀሰፇው፡፡ ከቀንም ወዯ ቀን እንዱህ ሆነ፤ ከሁሇት ዒመት በኋሊ
ከዯዌው ጽናት የተነሳ አንጀቱ ወጣ በክፈም ዯዌ ሞተ፡፡ ሔዛቡም ሇአባቶቹ ያዯርግ እንዯ ነበረ
ሇእርሱ የመቃብር ወግ አሊዯረገም፡፡ መንገስ በጀመረ ጊዚ የሰሊሳ ሁሇት አመት ጎሌማሳ ነበር
በኢየሩሳላምም ስምንት አመት ነገሰ፤ ማንም ሳያዛንሇት ሄዯ፤ በዲዊትም ከተማ እንጂ
በነገስታት መቃብር አሌቀበሩትም፡፡» መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ካሌዔ 21፡16-20
ሌብ ይበለ! ንጉሥ ኢዮራም ሲነግስ 32 ዒመቱ ነበር፤ የነገሰው ሇ8 ዒመት፤ ሲሞት 32
+ 8 = 40 ዒመቱ ሞተ፡፡ ሌጅየው እንዳት እንዯ ነገሰ ዯግሞ እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «በኢየሩሳላም የነበሩትም ታናሹን ሌጁን አካዘያስን በእርሱ ፊንታ አነገሱት፡፡
የመጣባቸው የዒረብና የአሉማዜን የሽፌቶች ጭፌራ የእርሱን ታሊሊቆች ገዴሇዋቸው ነበርና፡፡
የይሁዲ ንጉስ የኢዮራም ሌጅ አካዛያስ ነገሰ፡፡ አካዘያስም መንገስ በጀመረ ጊዚ ዔዴሜው አርባ
ሁሇት ዒመት ነበር በኢየሩሳላምም አንዴ አመት ነገሰ፤ …» ዚና መዋዔሌ ካሌዔ 22፡1-2
የንጉስ ኢዮራም ሌጅ አካዘያስ ሲነግስ ዔዴሜው 42 ነበር፤ አባት ሲሞት እዴሜው 40
ነበር፤ እና ሌጅ ሲነግስ 42 ዒመት፡፡ ይህ ማሇት አባት ከመወሇደ በፉት ሌጅ አስቀዴሞ
ከሁሇት ዒመት በፉት ተወሇዯ፡፡ ይህን የሰው አዔምሮ ይቀበሇዋሌን? እዘህ ሊይ በተጨማሪ
አካዛያስ የመጨረሻ ሌጅ መሆኑንም ሌብ ይበለ ታሊሊቆቹስ ምን ሉባለ ነው? ምናሌባት እዘህ
ጋር ሌጅ የነገሰው አባት ከሞተ ከብ዗ ዒመታት በኋሊ ነው የሚሌ ጥያቄ ሉያስነሳ ይችሊሌ ነገር
ግን መሌሳችን ሌጅ የነገሰው አባት እንዯ ሞተ ነው፡፡ ሇዘህም አባት መች ነገሰ? የሚቀጥሇውን
አንቀጽ እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «በእስራኤሌም ንጉሥ በአክዒብ ሌጅ በኢዮራም በአምስተኛው ዒመት የይሁዲ ንጉስ
የኢዮሣፌጥ ሌጅ ኢዮራም ነገሰ፡፡ … በእስራኤሌ ንጉስ በአክዒብ ሌጅ በኢዮራም በአስራ
ሁሇተኛ ዒመት የይሁዲ ንጉሥ የኢዮራም ሌጅ አካዘያስ ነገሰ፡፡»
መጽሏፇ ነገስት ካሌዔ 8፡16 እና 25

31
በ1993 የተዖጋጀ አዱሱ መዯበኛ የመጽሏፌ ቅደስ ትርጉም ሊይ 2ኛ ዚና ምዔራፌ 22፡2
ሊይ «አካዘያስም መንገስ በጀመረ ጊዚ ዔዴሜው ሃያ ሁሇት ነበር፡፡» ዔዴሜው 42 የሚሇውን
በ22 ቀየሩት ከዙም ከታች ህዲግ ማብራሪያ ሊይ የእብራይስጡ ግን (በክርስትያኖች አባባሌ
Original (ኦሪጂናሌ) መጽሏፌ መሆኑ ነው፡፡) 44 ነው የሚሇው፡፡ ነገር ግን ይህ ስህተት
ነው፡፡ ምክንያቱም ከአባቱ ዔዴሜ በሊይ ይሆናሌና፡፡ ሌብ ይበለ! ኦሪጅናሌ ሲሳሳት
የሚያርመው ትርጉም መሆኑን ይገንዖቡ፡፡
ሏ. የሰው ፊንዴያ እንዯ ምግብ ማብሰያ፡-
እግዘአብሓር ሇነብዩ ሔዛቅኤሌ ሲያዖው፡-
መ.ቅ፡- «አንተም ስንዳንና ገብስን ባቄሊንና ምስርን ጤፌንና አጃን ወዯ አንተ ውሰዴ በአንዴ
እቃም ውስጥ አዴርገህ እንጀራ ጋግር፤ በጎንህ እንዯተኛህበት ቀን ቁጥር ሦስት መቶ ዖጠና ቀን
ትበሊዋሇህ፡፡ የምትበሊውም በሚዙን በየቀኑ ሃያ ሃያ ስቅሌ ይሁን በየጊዚው ትበሊዋሇህ፡፡
ውኃውንም በሌክ የኢን መስፇሪያ ከስዴስት እጅ አንዴን እጅ ትጠጣዋሇህ በየጊዚው
ትጠጣሇህ፡፡ እንዯ ገብስ እንጎቻም አዴርገህ ትበሊዋሇህ ከሰውም በሚወጣ ፊንዴያ በፉታቸው
ትጋግረዋሇህ፡፡» ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 4፡9-12
መ. የወር አበባ ሇታያት ሴት የተሰጣት መሌስ፡-
መ.ቅ፡- «ሴት የወር አበባ በምታይበት ጊዚ እስከ ሰባት ቀን ዴረስ ርኩስ ትሆናሇች፤ እርሷንም
የሚነካ ማንም ሰው እስከ ማታ ዴረስ ርኩስ ይሆናሌ፡፡ በወር አበባዋ ጊዚ የምትቀመጥበትም
ሆነ የምትተኛበት ነገር ሁለ ርኩስ ነው፡፡ የምትተኛበትን አሌጋም ወይም እርሷ
የተቀመጠችበትን ነገር የሚነካ ሁለ ሌብሱን አጥቦ ሰውነቱን ታጥቦ እስከ ማታ ዴረስ ርኩስ
ይሆናሌ፡፡ በወር አበባ ወቅት ከእርሷ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚያዯርግ ወንዴ ቢኖር
እርሱም እንዯ እርሷ በሔጉ መሰረት በሥርዒት ያሌነጻ ይሆናሌ፤ ስሇዘህም እስከ ሰባት ቀን
ዴረስ በሥርዒት ያሌነጻ ሆኖ ይቆያሌ፤ እርሱ የሚተኛበትም አሌጋ በሥርዒት ያሌነጻ ይሆናሌ፡፡
አንዱት ሴት ከወር አበባዋ ወቅት አሌፍ ሇብ዗ ቀን የሚፇስ ወይም ከተመዯበው የወር አበባ
በኋሊ ባሇማቋረጥ የሚፇስ ዯም ቢኖራት ዯሙ እስከሚቆምበት ጊዚ ዴረስ ሌክ በወር አበባዋ
ጊዚ እንዯነበረችበት ሁኔታ የረከሰች ትሆናሇች፡፡ በዘህም ጊዚ የምትተኛበትም አሌጋ ሆነ
የምትቀመጥበት ነገር ሁለ ርኩስ ነው፡፡ እርሱንም የሚነካ ሁለ ስሇሚረክስ…፡፡»
ኦሪት ዖላዋውያን 15፡19-24 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
1. ሴት ሌጅ 7 ቀን ሙለ ርኩስ ናት፡፡
2. የሚነካት ሁለ እስከ ማታ ዴረስ የረከሰ ይሆናሌ፡፡ ቢታጠብም፡፡
3. የምትተኛበትም ሆነ የምትቀመጥበት ነገር ርኩስ ነው፡፡
4. የተኛችበትን የነካ ርኩስ ነው፡፡ ሌብሱን ያጥባሌ፡፡ ይታጠባሌ፡፡ ቢታጠብም ርኩስ
ነው፡፡
32
5. ከወር አበባ ውጪ ዯም ቢፇሳትም ርኩስ ናት፡፡ ያ የሚፇሳት ዯም በሔመም ምክንያት
ቢሆንስ?
ቅደስ ቁርዒን ሇዘህ ዒይነቱ ፌትሃዊነት ሇጎዯሇው አንቀጽ መሌስ ሲሰጥ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከአዯፌ (ከወር አበባ) ይጠይቁሃሌ እርሱ አስጠያፉ ነው፤ ሴቶችንም በአዯፊቸው ጊዚ
ራቁዋቸው፤ (ሇግብረ ሥጋ ግንኙነት አትቅረቧቸው)፤ ንጹህ እስከሚሆኑም ዴረስ
አትቅረቧቸው፤ ንጹህ በሆኑም ጊዚ አሊህ ካዖዙችሁ ስፌራ ተገናኟቸው፤ አሊህ (ከኃጢያት)
ተመሊሾችን ይወዲሌ፤ ተጥራሪዎችንም ይወዲሌ በሊቸው፡፡» አሌ-በቀራ 2፡222
እንዯ ቁርዒን አስተምህሮ ሴት ሌጅ ሳትሆን የምትረክሰው ወይም የምታስጠይፇው ያ
ከእርሷ የሚወጣው ዯም (የወር አበባ) ነው፡፡ «ሴቶችን በወር አበባ ጊዚ ራቋቸው» የሚሇው
ጥቅስ የሚያመሇክተው መቀመጫዋን፣ መኝታዋን፣ ሌብሷንና እርሷ የነካችውን ነገር ሁለ
ሳይሆን ከእርሷ ጋር የሚዯረገውን «የግብረ ሥጋ ግንኙነት» እስክትጸዲ ዴረስ መራቅን ነው፤
በተረፇ ላሊ ማንኛውም አይነት ግንኙነት እንዯ ወትሮው መቀጠሌ እንዯሚቻሌ ነብዩ
ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ተናግረዋሌ፡፤
ሠ. ባሎ ስሇ ሞተባት ሴት የተሰጠ ፌርዴ፡-
መ.ቅ፡- «ወንዴማማቾች በአንዴነት ቢቀመጡ አንዴም ሌጅ ሳይኖነው ቢሞት የሞተው ሰው
ሚስት ላሊ ሰው ታገባ ዖንዴ ወዯ ውጭ አትሂዴ፤ ነገር ግን የባሎ ወንዴም ወዯ እርሷ ገብቶ
እርሷን ያግባ ከእርሷም ጋር ይኑር፡፡ የሟቹ ስም ከእስራኤሌ ዖንዴ እንዲይጠፊ ከእርሷ
የሚወሇዯው በኩር ሌጅ በሞተው ወንዴሙ ስም ይጠራ፡፡ ያም ሰው የወንዴሙን ሚስት
ማግባት ባይወዴ ዋርሳይቱ በበሩ አዯባባይ ወዯሚቀመጡ ሽማግላዎች ሄዲ “ዋርሳዬ
በእስራኤሌ ዖንዴ ሇወንዴሙ ስም ማቆም እንቢ አሇ፤ ከእኔ ጋር ሉኖር አሌወዯዯም”
ትበሊቸው፡፡ የከተማውም ሽማግላዎች ጠርተው ይጠይቁት፤ እርሱም በዘያ ቆሞ “አገባት
ዖንዴ አሌወዴም” ቢሌ ዋርሳዊቱ በሽማግላዎች ፉት ወዯ እርሱ ቀርባ “የወንዴሙን ቤት
በማይሰራ ሰው ሊይ እንዱህ ይዯረግበታሌ” ስትሌ ጫማውን ከእግሩ ታውጣ በፉቱም እንትፌ
ትበሌበት፡፡ በእስራኤሌም ዖንዴ የጫማ ፇቱ ቤት ተብል ይጠራ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 25፡5-10
1. አንዴ ሴት ባሎ ቢሞት ግዳታ ማግባት ያሇባት የሟች ባሎን ወንዴም ነው፡፡ ባይፇሊሇጉስ?
(ባይዋዯደስ?)
2. ተፊቅረው እንኳን ቢጋቡ የሚወሇዯው ሌጅ መጠራት ያሇበት በአባቱ ሳይሆን በሟች ስም
ነው፡፡ ሇምን?
3. የሟች ወንዴም አሊገባም ቢሊት ፉቱ ሊይ ትትፊበት፤ ስሙም የጫማ ፇቱ ቤት ይባሌ? ምን
ባጠፊ?
በቅደስ ቁርዒን ባልቻቸው የሞተባቸው ሴቶች ምን መሆን አሇባቸው?

33
ቅ.ቁ፡- «እነዘያም ከናንተ ውስጥ የሚሞቱና ሚስቶችን የሚተው (ሚስቶቻቸው) በነፌሶቻቸው
አራት ወሮች ከዏስር (ቀናት ከጋብቻ) ይታገሱ፤ ጊዚያቸውንም በጨረሱ ጊዚ በነፌሶቻቸው
በታወቀ ሔግ በሰሩት ነገር በናንተ ሊይ ኃጢአት የሇባችሁም፤ አሊህ በምትሰሩት ሁለ ውስጥ
አዋቂ ነው፡፡» አሌ-በቀራ 2፡234
የእርግዛና ባሇቤት ወይም ከወር አበባ ተስፊ የቆረጠች እንዱሁም አግብቷት
ሳይዯርስባት የፇታት ሴት ሳትሆን በላሊ ምክንያት ባሎ የሞተባት ሴት ቅደስ ቁርዒን
እንዯሚያስተምረው ቅዴሚያ ከማግባት ሇአራት ወር ከአስር ቀን ትቆጠብ በማሇት ነው፤ አዎን
ምክንያቱም ሏዖን ሉሰማት ይገባሌ፡፡ እንዱሁም ዯግሞ በሆዶ ውስጥ ጽንስ ትቶ መሓዴ
አሇመሓደ ሉረጋገጥ ይገባሌ፡፡ ከዘያ በኋሊ ነው ስሇትዲሯ የገሇጸው፡፡ የገሇጸውም የባሎን
ወንዴም ታግባ በማሇት ሳይሆን በሔግ የታወቀ፤ ነገር ግን ወሰን እስካሊሇፇች ዴረስ
የፇሇገችውን ማግባት ትችሊሇች በማሇት ነው፡፡ ሇዘህም ትሌቅ ምሳላ የሚሆነን አንዴ ታሪክ
አሇ፡- አንዴ ጊዚ አንዱት ሴት ወዯ አሊህ መሌእክተኛ (ሰ.ዏ.ወ) በመምጣት “አባቴ
ሇማሌፇሌገው ሰው ዲረኝ” በማሇት ስሞታ ስታሰማ መሌእክተኛው በዘያው ቀጥይ ሳይሆን
ያሎት ካሌፇሇግሽው ትዲሩ ውዴቅ ይሆናሌ ነው ያሎት፡፡
ረ. ሌጇን ቀቅሊ የበሊች እናት፡-
በንጉሱ ፉት ስሇ ተካሰሱ ሁሇት እናቶች ይዖግባሌ፡፡
መ.ቅ፡- «የእስራኤሌም ንጉስ በቅጥር ሊይ በተመሊሇሰ ጊዚ አንዱት ሴት “ጌታዬ ንጉስ ሆይ
እርዲኝ” ብሊ ወዯ እርሱ ጮኸች፡፡ እርሱም፡ “እግዘአብሓር ያሌረዲሽን እኔ እንዳት
እረዲሻሇሁ? ከአውዴማው ወይስ ከመጥመቂያው ነውን?” አሇ፡፡ ንጉሱም “ምን ሆነሻሌ?”
አሊት፤ እርሷም “ይህች ሴት “ዙሬ እንዴንበሊው ሌጅሽን አምጪ፤ ነገም ሌጄን እንበሊሇን
አሇችኝ፡፡” ሌጄንም ቀቅሇን በሊነው፤ በማግስቱም “እንዴንበሊው ሌጅሽን አምጪ” አሌኳት፤
ሌጅዋንም ሸሸገችው ብሊ” መሇሰችሇት፡፡» መጽሏፇ ነገስት ካሌዔ 6፡26-29
ሰ. ሦስት ዒመት ሙለ ራቁቱን የሓዯ ነብይ፡-
መ.ቅ፡- «የአሦር ንጉስ ሳርጎን ተርታንን በሰዯዯ ጊዚ እርሱም ወዯ አዙጦን በመጣ ጊዚ አዙጦንም
ወግቶ በያዙት ጊዚ በዘያ ዒመት እግዘአብሓር የአሞጽን ሌጅ ኢሳይያስን “ሂዴ ማቅህን
ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውሌቅ” ብል ተናገረው፡፡ እንዱህም አዯረገ ራቁቱንም
ባድ እግሩንም ሄዯ፡፡ እግዘአብሓርም አሇ “ባርያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ሊይ ሶስት
ዒመት ሇምሌክትና ሇተአምራት ሲሆን ራቁቱንና ባድ እግሩን እንዯሄዯ…”»
ትንቢተ ኢሳይያስ 20፡1-3
እግዘአብሓር ነብይ ሲሌክ የሰው ሌጅ ወዯ ቀጥተኛው መንገዴ እንዱመራ ነው፤ እና
ነብይ ራቁቱን ላሊ ይቅርና «ብሌቱን ሳይሸፌን» እንዳት ሰው ማስተማር ይችሊሌ?

34
ሸ. ሁሇት እናቶች ያለት ንጉሥ፡-
መ.ቅ፡- «የናባጥ ሌጅ ኢዮርብዒም በነገሠ በአሥራ ስምንተኛው ዒመት አብያም በይሁዲ ሊይ
ንጉሥ ሆነ፡፡ በኢየሩሳላምም ሦስት ዒመት ነገሰ፤ እናቱም መዒካ የተባሇች የአቤሴልም ሌጅ
ነበረች፡፡» መጽሏፇ ነገሥት ቀዲማዊ 15፡1-2
መ.ቅ፡- «ንጉሥም በኢዮርብዒም በነገሠ አስራ ስምንተኛው ዒመት አብያ በይሁዲ ሊይ ንጉሥ
ሆነ፡፡ ሦስት ዒመት በኢየሩሳላምም ነገሠ፤ የእናቱም ስም ሚካያ ነበር የገብዒ ሰው የኡርኤሌ
ሌጅ ነበረች፡፡» መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ካሌዔ 13፡1-2
 እናቱም መዒካ የተባሇች የአቤሴልም ሌጅ ነበረች፡፡
 እናቱም ሚካያ የኡራኤሌ ሌጅ፡፡
ቀ. ሇባሎ ሊገዖች ሴት የተሰጠ ፌርዴ፡-
መ.ቅ፡- «ሁሇት ሰዎች ተጣሌተው በሚተናነቁበት ጊዚ የአንዯኛዋ ሚስት ባሎን ሇማገዛ
የላሊውን ሰው ብሌት ይዙ ብትጠመዛዛ ምህረት ሳይዯረግሊት እጇ ይቆረጥ፡፡»
ኦሪት ዖዲግም 25፡11-12 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
በ. ሚስት ሇማግባት የሚከፇሌ ጥልሽ፡-
መ.ቅ፡- «ሳኦሌም ዲዊትን በፌሌስጥኤማውያን እጅ ይጥሇው ዖንዴ አስቦ “የንጉሥን ጠሊቶች
ይበቀሌ ዖንዴ ከመቶ ፌሌስጥኤማውያን ሸሇፇት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብሊችሁ ሇዲዊት
ንገሩት” አሊቸው፡፡ የሳኦሌም ባሪያዎች ይህን ቃሌ ሇዲዊት ነገሩት ሇንጉሥም አማች ይሆን
ዖንዴ ዲዊት ዯስ አሰኘው፡፡ ዲዊትና ሰዎቹም ተነስተው ሄደ ከፌሌስጥኤማውያንም መቶ ሰዎች
ገዯለ ዲዊትም ሇንጉሡ አማች ይሆን ዖንዴ ሰሇባቸውን አምጥቶም በቁጥራቸው ሌክ ሇንጉሱ
ሰጠ፡፡ ሳኦሌም ሌጁን ሜሌኮሌን ዲረሇት፡፡» መጽሏፇ ሳሙኤሌ ቀዲማዊ 18፡25-27
ተ. የግሌ ዯብዲቤ፡-
መ.ቅ፡- «በቶል ወዯ እኔ እንዴትመጣ ትጋ፤ ዳማስ የአሁኑን ዒሇም ወድ ትቶኛሌና ወዯ
ተሰልንቄም ሄድአሌ፤ ቄርቂስም ወዯ ገሊትያ ቲቶም ወዯ ዴሌማጥያ ሄዯዋሌ ለቃስ ብቻ ከእኔ
ጋር አሇ፡፡ ማርቆስ ሇአገሌግልት ብ዗ ይጠቅመኛሌና ይዖኸው ከአንተ ጋር አምጣው፡፡
ቲኪቆስን ግን ወዯ ኤፋሶን ሊክሁት፡፡ ስትመጣ በጤሮአዲ ከአክርጳ ዖንዴ የተውኩትን
በርኖሱንና መጻሔፌቱን ይሌቁንም በብራና የተጻፈትን አምጣሌኝ፡፡»
ወዯ ጢሞቴዎስ 2ኛ 4፡9-13
ቸ. የፌቅር መሌዔክት፡-
መ.ቅ፡- «አንቺ እንዯ ንጉሥ ሌጅ የተዋብሽ ሆይ! እግሮችሽ በነጠሊ ጫማ ውስጥ ሲታዩ እንዳት
ያምራለ! ዲላዎችሽ በብሌህ አንጥረኛ እጅ የተሰራ የእንቁ ጌጥ ይመስሊለ፤ እንብርትሽ በወይን
ጠጅ የተሞሊ ብርላ ይመስሊሌ፤ ወገብሽ ዗ሪያውን በአበባ የታሰረ የስንዳ ነድ ይመስሊሌ፡፡
ሁሇቱ ጡቶችሽ መንታ የዋሌያ ግሌገልችን ይመስሊለ፡፡ አንገትሽ በዛሆን ጥርስ እንዲጌጠ ግንብ
35
ነው፤ ዒይኖችሽ በታሊቋ ከተማ በሏሴቦን የቅጽር በር አጠገብ የውሃ ኩሬዎችን ይመስሊለ፡፡
አፌንጫሽ ወዯ ዯማስቆ አቅጣጫ ሇመመሌከት የተሰራውን የሉባኖስ ግንብ ይመስሊሌ፡፡ የራስሽ
ቅርጽ እንዯ ቀርሜልስ ተራራ ነው፤ ዜማው ጸጉርሽም የሏር ጉንጉን የመሰሇ ነው፡፡ ንጉሱም
በሹሩባሽ ውበት ተማርኳሌ፡፡ ውዳ ሆይ! እንዳት ያማርሽ ነሽ! እንዳትስ ውብ ነሽ ፌቅርሽ
እንዳት ያስዯስታሌ! ቁመናሽ ዖንባባ ዙፌ ይመስሊሌ ጡቶችሽም የዖንባባ ዖሇሊ ይመስሊለ፤
በዖንባባው ዙፌ ሊይ ወጥቼ ፌሬውን መሌቀም እወዲሇሁ፤ ጡቶችሽ እንዯ ወይን ዖሇሊ እቅፌ
ናቸው፤ የእስትንፊስሽ መዒዙ እንዯ ፖም ፌሬ ሽታ ነው!፡፡ የአፌሽም መዒዙ እንዯ መሌካም
ወይን ጠጅ ነው፡፡»
መኃሌየ መኃሌይ ዖሰሇሞን 7፡1-9 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ነ. ስሇ በዴን (አስክሬን) የተሰጠ ፌርዴ፡-
መ.ቅ፡- «የማንኛውንም አስክሬን የሚነካ ሇሰባት ቀን በሥርዒት ያሌነጻ ሆኖ ይቆያሌ፤
በሶስተኛውና በሰባተኛው ቀን ሇማንጻት በተመዯበው ውሃ ራሱን ያነጻሌ፤ ከዘያም በኋሊ ንጹህ
ይሆናሌ፤ በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ራሱን የማያነጻ ከሆነ ሉነጻ አይችሌም፡፡ በዴን ነክቶ
ራሱን የማያነጻ እንዯ ረከሰ ይቆያሌ፤ ምክንያቱም ሇማንጻት የተመዯበው ውሃ በእርሱ ሊይ
ስሊሌፇሰሰ ነው፤ እንዱህ ያሇው ሰው የእግዘአብሓርን ዴንኳን ያረክሳሌ፤ ስሇዘህ
ከእግዘአብሓር ሔዛብ እንዯ አንደ ሆኖ መቆጠር የሇበትም፡፡ አንዴ ሰው በዴንኳኑ ውስጥ
ቢሞት እርሱ በሞተበት ጊዚ በዘያ ዴንኳኑ ውስጥ ያሇ ሰው ወይም በዘያ የሚገባ ሰው ሇሰባት
ቀን በሥርዒት ያሌነጻ ሆኖ ይቆያሌ፡፡ በዴንኳኑ ውስጥ የሚገኝ ክዲን የላሇው ማንኛውም
እንስራ ሆነ ማሰሮ የረከሰ ይሆናሌ፡፡ ሰው የገዯሇውም ወይም በህመም የሞተውን ሰው በውጭ
ወዴቆ ሳሇ ሬሳውን የሚነካ ሰው ወይም የሰው አፅም ወይም መቃብር የሚነካ ሰው ሇሰባት
ቀን የረከሰ ይሆናሌ፡፡» ኦሪት ዖሐሌቁ 19፡11-16 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ኘ. 300 ቀበሮዎችን በእጁ የያዖ ጀግና፡-
መ.ቅ፡- «… ሳምሶንም “ከእንግዱህ ወዱህ በፌሌስጥኤማውያን ሊይ ስሇምወስዯው እርምጃ
በኃሊፉነት አሌጠየቅበትም” አሇ፡፡ ሄድም ሦስት መቶ ቀበሮዎችን በማዯን ያዖ፤ ጥንዴ ጥንዴ
አዴርጎ ጭራቸውን በማያያዛ በገመዴ አሰረ፤ ችቦዎችም አምጥቶ በጭራቸው መካከሌ አሰረ፡፡
ከዘያም በኋሊ በችቦዎቹ ሊይ እሳት በማቀጣጠሌ ቀበሮዎቹን ገና ወዲሌታጨዯው ወዯ
ፌሌስጥኤማውያን የስንዳ ሰብሌ ውስጥ ሇቀቃቸው፤…» መጽሏፇ መሳፌንት 15፡1-5
የሚገርም ነው 300 ቀበሮዎች ያዖ የማይመስሌ ነገር ነው፤ ጥንዴ ጥንዴ አዴርጎ
በሚያስራቸው ጊዚ ላልቹ ሇመታሰር ቆመው ተራቸውን ይጠብቁ ነበር ማሇቱ እውን ነውን?
ይሄ ሁለ እስከ አሁን የተመሇከትናቸው እንዯ «እግዘአብሓር ቃሌ» ተብሇው ሲሰብኩ የሰው
አዔምሮ ሉቀበሇው ይችሊሌን?

36
አ. ሇወሊጆቹ ሇማይታዖዛ ሌጅ የተሰጠ መመሪያ፡-
መ.ቅ፡- «አንዴ ሰው ምንም ቢቀጡት የማይመሇስ እሌከኛና አመጸኛ ሆኖ ሇወሊጆቹ
የማይታዖዛ ሌጅ ይኖረው ይሆናሌ፤ ይህም ከሆነ ወሊጆቹ በሚኖሩባት ከተማ አዯባባይ
ወዲለት መሪዎች ዖንዴ አምጥተው ሇፌርዴ ያቁሙት፤ በሚያስፇርደበት ጊዚ እንዱህ ይበለ
“እነሆ ይህ ሌጃችን እሌከኛና አመጸኛና ነው፤ ሇእኛ መታዖዛ እምቢ ብሎሌ፤ ሰካራምና ገንዖብ
አባካኝ ሆኖብናሌ፤ የከተማይቱም ሰዎች ሁለ በዴንጋይ ወግረው ይግዯለት፤” በዘህም ዒይነት
ይህን ክፈ ነገር ታስወግዲሊችሁ፤…»
ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 እትም ኦሪት ዖዲግም 21፡18-21
ከ. ሏብታም የመሆኛ ዖዳ፡-
መ.ቅ፡- «አንዱት ወፌ በዙፌ ወይም በመሬት ሊይ ጫጩቶችዋንም ሆነ እንቁሊልቿን ዒቅፊ
የተቀመጠችበት ጎጆ ብታገኝ እናቲቱን ወፌ ከነጫጩቶቿ አትውሰዴ፤ ጫጩቶቹን መውሰዴ
ትችሊሇህ እናቲቱን ወፌ ግን እንዴትበር ሌቀቃት፤ ይህን ብታዯርግ ሃብታም ሆነህ ሇረጅም
ዖመን ትኖራሇህ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 22፡6-7 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 እትም
ወ. የጦር ምርኮኛ ስሇሆነች ሴት የተሰጠ መመሪያ፡-
መ.ቅ፡- «ጠሊቶችህን ሇመውጋት ወጥተህ እግዘአብሓር አምሊክ እነርሱን አሳሌፍ ቢሰጥህና
ስትማርካቸው በእርሱ መካከሌ ሇጋብቻ የምትፇሌጋት ውበት ያሊት ሴት ታይ ይሆናሌ፤ ይህም
ከሆነ እርሷን ወዯ ቤትህ ወስዯህ ራስዋን ተሊጭታ ጥፌሯን ተቆርጣ ሌብሷን ትሇውጥ፤ እርሷን
ከአንተ ጋር በቤትህ ተቀምጣ እስከ አንዴ ወር ዴረስ በጦርነት ስሇሞቱት ወሊጆቿ ታሌቅስ፤
ከዘያም በኋሊ ሚስት አዴርገህ ታገባታሇህ፡፡»
ኦሪት ዖዲግም 21፡10-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 እትም
ዏ. በባልቻቸው ስሇሚጠረጠሩ ሴቶች የተሰጠ የመመርመሪያ ዖዳ፡-
መ.ቅ፡- «ሇእስራኤሊውያን እንዱህ በሊቸው “የአንዴ ሰው ሚስት ጠባይዋ ተበሊሽቶ በእርሱ ሊይ
እምነት ቢስ ሌትሆን ትችሊሇች፤ ባሎም ሳያውቅ ከላሊ ወንዴ ጋር በመተኛት ምንም
ሳይታወቅባት ራሷን አርክሳ ይሆናሌ፤ እጅ ከፌንጅም ባሇመያዝ በእርሷ ሊይ መስካሪ
አይኖርም፤ ራሷን ባረከሰች ወይም ራሷን ሳታረክስ በጥርጣሬ በሚስቱ ሊይ የቅናት መንፇስ
በአንዴ ሰው ሊይ ቢመጣ ያ ሰው ሚስቱን ወዯ ካህኑ ያምጣት ስሇ እርሷ የሚፇሌገውንም
አንዴ ኪል የገብስ ደቄት ቁርባን ያምጣ፤ የቅናት ቁርባን ማሇት በዯሌን የሚገሌጥ የእህሌ
ቁርባን ስሇ ሆነ ዖይት አያፌስስበት፤ ዔጣንም አያዴርግበት፡፡ ካህኑ ሴትየዋን ወስድ
በእግዘአብሓር ፉት እንዴትቆም ያዴርግ፤ የተቀዯሰ ውሃ በሸክሊ ዔቃ ይቅዲ፤ ከመገናኛው
ዴንኳን ወሇሌ ጥቂት አፇር ወስድ በውሃው ውስጥ ይጨምረው፡፡ ካህኑም ሴትየዋን
በእግዘአብሓር ፉት ያቁማት፤ የራሷንም ጸጉር ይፌታ፤ የቅናቱም የእህሌ ቁርባን በእጇ ሊይ
ያስቀምጥ፤ በእጁም እርግማንን የሚያመጣ መራራ ውሃ ይያዛ፡፡ ከዘያም ካህኑ እንዱህ ብል
37
ያስምሊት “ከባሌሽ ጋር እያሇሽ ላሊ ወንዴ ካንቺ ጋር የተኛ ባይሆን ራስሽንም ባታረክሺ ርግማን
ከሚያመጣው ከዘህ መራራ ውሃ ነጻ ሁኚ፡፡ ነገር ግን ከባሌሽ ጋር እያሇሽ ከላሊ ወንዴ ጋር
በመተኛት ራስሽን ያረከስሽ ከሆነ” ካህኑ ሴቲቱን እንዱህ ብል የመርገም መሏሊ ያስምሊት
“እግዘአብሓር ጭንሽን እያሰሇሰሇና ሆዴሽን እየነፊ በሔዛብሽ መካከሌ ሇመሏሊና ሇእርግማን
የተገባሽ ያዴርግሽ፤ ይህም ውሃ ወዯ ሰውነትሽ ገብቶ ሆዴሽን ያሳብጠው፤ ማህጸንሽንም
ያኮማትረው፡፡” ሴትየዋም “አሜን እግዘአብሓር እንዱሁ ያዴርግብኝ” ብሊ ትምሊሇች፡፡ ከዘህ
በኋሊ ካህኑ ይህን የእርግማን ቃሌ ይጽፇዋሌ፤ ጽህፇቱንም አጥቦ የመራራ ውሃ ባሇበት እቃ
ውስጥ ይጨምረዋሌ፡፡ ሴትየዋ ብርቱ ህመም የሚያስከትሌባትን መራራ ውሃ እንዴትጠጣ
ከማዴረጉ በፉት ካህኑ የደቄቱን መባ ከሴትየዋ እጅ ወስድ ሇእግዘአብሓር በመወዛወዛ
የሚቀርብ የተሇየ መስዋዔት ይሆን ዖንዴ በመሰዊያው ሊይ ያቅርበው፡፡ ከዘህም በኋሊ ከእህለ
ቁርባን አንዴ እፌኝ ወስድ የመታሰቢያ ቁርባን ይሆን ዖንዴ በመሰዊያው ሊይ ያቃጥሇው፤
በመጨረሻም ሴትየዋ ውሃውን እንዴትጠጣው ያዴርግ፡፡ ሴትየዋ ራሷን ያረከሰች በባሎ ሊይ
ያመነዖረች ከሆነች ውሃው ብርቱ ስቃይን ያስከትሌባታሌ፤ ይሄውም ሆዶ ያብጣሌ፤ ማሔጸኗም
ይኮማተራሌ፤ ስሟም በሔዛቧ መካከሌ የተረገመ ሆኖ ይቀራሌ፤ ምንም በዯሌ ያሌሰራች
ንጽሔት ሆና ከተገኘች ግን ምንም ጉዲት አይዯርስባትም፤ ሌጆቿንም መውሇዴ ትችሊሇች፡፡”»
ኦሪት ዖኁሌቁ 5፡12-28 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 እትም (የታረመ)
 ይህ አንቀጽ አንዴን ታሪክ ያስታውሰናሌ፡፡ የቀዴሞው የአሜሪካን ፕሬዘዲንት ቢሌ
ክሉንተን አንዴ ሰሞን ከሞኒካ ሉዎንስኪ ጋር ማሇትም ከሚስታቸው ላሊ ማግጠዋሌ
(ተኝተዋሌ) በማሇት ክስ ተመስርቶባቸው ነበር፡፡ ይሄው ጥፊታቸው እውነት መሆን
አሇመሆኑን ሇማረጋገጥ የዖመናችንን ሳይንስ በመጠቀም (DNA) ብ዗ ጊዚ፤ ዴካምና
ወጪን አስወጥቶ ነበር፡፡ ነገር ግን አሜሪካ በአብዙኛው ክርስትያን እንዯመሆናቸው
እንዱሁም በመጽሏፌ ቅደስ ሊይ ጠሇቅ ያሇ ዔውቀት አሇን የሚለ ብ዗ የእምነቱ
መሪዎች ቢኖሯትም አንቀጹን ሥራ ሊይ ሇማዋሌ የዯፇረ አንዴም አሌነበረም፡፡ ሇምን?
አሇበሇዘያ በአንቀጹ ሊይ እምነት የሊቸውም ማሇት ነው፡፡ አንቀጹን በሥራ ሊይ
ቢያውለት ኖሮ ብ዗ ሌፊት፣ ውጣ ወረዴ፣ ጊዚ እና ወጪ በቀነሰሊቸው ነበር፡፡
ዖ. ከሞተ ከ10 ዒመታት በኋሊ ይሁዲን የወረረ ንጉስ፡-
መ.ቅ፡- «ኢዮራብዒም በእስራኤሌ ሊይ በነገሰ ሃያኛው ዒመት አሳ የይሁዲ ንጉሥ ሆነ
መኖሪውንም ኢየሩሳላም አዴርጎ አርባ አንዴ ዒመት ገዙ…»
አንዯኛ መጽሏፇ ነገሥት 15፡9-10 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም (የታረመ) 1997 እትም
መ.ቅ፡- «አሳ በይሁዲ በነገሰ በሦስተኛው ዒመት የአኪያ ሌጅ ባዔሻ በመሊው እስራኤሌ ሊይ
ነገሰ፤ መኖሪያውንም በቲርጻ በማዴረግ ሃያ አራት ዒመት ገዙ፡፡»
አንዯኛ መጽሏፇ ነገሥት 15፡33 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም (የታረመ) 1997 እትም
38
መ.ቅ፡- «ባዒሻ ያዯረገው ላሊው ነገርና የጀግንነት ሥራዎቹም ሁለ በእስራኤሌ ነገሥታት
የታሪክ መጽሏፌ ተመዛግቦ ይገኛሌ፤ ባዔሻ ሞተ፤ በቲርጻም ተቀበረ፤ በእርሱም እግር ተተክቶ
ሌጁ ኤሊ ነገሰ፡፡»
አንዯኛ መጽሏፇ ነገሥት 16፡5-6 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም (የታረመ) 1997 እትም
መ.ቅ፡- «አሳ በይሁዲ በነገሠ በሃያ ስዴስተኛው ዒመት የባዒሻ ሌጅ ኤሊ የእስራኤሌ ንጉስ
ሆነ፤…» አንዯኛ መጽሏፇ ነገሥት 16፡8 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም (የታረመ) 1997 እትም
መ.ቅ፡- «አሳ በይሁዲ ሊይ በነገሰ በሰሊሳ ስዴስተኛው ዒመት የእስራኤሌ ንጉሥ ባዔሻ ይሁዲን
ወረረ፤…»
ሁሇተኛ መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ 16፡1 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም (የታረመ) 1997 እትም
 አሳ በነገሠ በሦስተኛው ዒመት ባዔሻ ነገሠ ከዙም 24 ዒመት ገዙ፡፡ በ26ኛው የአሳ
የንግሥና ዖመን ሊይ የባዔሻ ሌጅ ኤሊ ነገሠ ያም ማሇት አባትየው ባዔሻ ከሞተ በኋሊ
ማሇት ነው፡፡ በሁሇተኛ ዚና መዋዔሌ 16፡1 ሊይ ባዔሻ ይሁዲን የወረረው ከሞተ ከ10
ዒመት በኋሊ መሆኑን ሌብ ይበለ ምክንያቱም አሳ በነገሠ በ36ኛው ዒመት ሊይ የባዔሻ
10ኛ ሙት ዒመቱ ነው የሚሆነው እና ከሞት ተነስቶ ነው ይሁዲን የወረረው፡፡
ከሀ - ዖ ዴረስ በጥቂቱ የጠቀስናቸው አንቀጾች በሙለ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዖንዴ
«የእግዘአብሓር ቃሌ» ተብሇው በመሰበክ ሊይ ይገኛለ፤ እውን የእግዘአብሓር ቃሌ ናቸውን?
2ኛ. በውስጡ ያለ የእርስ በርስ ግጭቶች (ቅራኔዎች)፡-
በሁሇተኛ ዯረጃ መጽሏፌ ቅደስን የማንቀበሌበት ምክንያት በውስጡ የእርስ በርስ
ግጭቶች ያለት በመሆኑ መጽሏፈ ሙለ በሙለ «የአምሊክ ቃሌ» ነው ሇማሇት አንዯፌርም፡፡
ሇምን ቢባሌ የአሊህ ቃሌ እርስ በርሱ አይቃረንምና ነው፡፡ አሊህ በቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ቁርዒንን አያስተነትኑምን? ከአሊህ ላሊ ዖንዴ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብ዗ውን
መሇያየት ባገኙ ነበር፡፡» አሌ-ኒሣዔ 4፡82
ይህ አንቀጽ ሇኛ የሚያስተሊሌፌሌን መሌዔክት ምንዴን ነው ቢባሌ ማንኛውም ከአሊህ
(ሱ.ወ) ያሌሆነ ነገር በውስጡ መሇያየት አሇበት፤ የሏሳብ ሌዩነት ይገኝበታሌ፡፡ ቁርዒን ግን
«የአሊህ ቃሌ» ስሇሆነ ምንም ግጭት የሇበትም ማሇት ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ምስጋና ሇአሊህ ሇዘያ መጽሏፈን በውስጡ መጣመምን (መማታታትን) ያሊዯረገበት
ሲኾን በባሪያው ሊይ ሊወረዯው ይገባው፡፡» አሌ-ከህፌ 18፡1
ስሇዘህ ማንኛውም መጽሏፌ የአሊህ ቃሌ ሇመሆን የእርስ በርስ ግጭት ሉኖረው
አይገባም የእርስ በርስ ቅራኔ ካሇበት ግን የአምሊክ ቃሌ ሉሆን አይችሌም፡፡ በመጽሏፌ ቅደስ
ውስጥ ያለትን ግጭቶች በአምስት መሌኩ እንከፌሊቸዋሇን፡፡
እነርሱም፡- 1.የቁጥር 2.የስም 3.የቃሊት 4. የጊዚ 5. የቦታ ግጭቶች፡፡

39
1. የቁጥር ግጭት፡-

«ሶርያውያንም ከእስራኤሌ ፉት ሸሹ ዲዊትም «ሶርያውያንም ከእስራኤሌ ፉት ሸሹ፤ ዲዊትም


ከሶርያውያን ሰባት መቶ ሰረገሇኞች አርባ ከሶርያውያን ሰባት ሺህ ሰረገሇኞች አርባ
ሺህም ፇረሰኞች ገዯሇ፤ የሰራዊቲንም አሇቃ ሺህም እግረኞች ገዯሇ የሰራዊቱንም አሇቃ
ሶባክን መታ» ሾፊክን ገዯሇ»

መጽሏፇ ሳሙኤሌ ካሌዔ 10፡18 መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ቀዲማዊ 19፡18

 700 ሰረገሇኞች ወይስ 7,000 ሰረገሇኞች?


 40,000 ፇረሰኞች ወይስ 40,000 እግረኞች?
 ሶባክ ወይስ ሾፊክ?

«ሰሇሞንም በአርባ ሺህ ጋጥ የሚገቡ የሰረገሊ «ሰሇሞንም ሇፇረሶችና ሇሰረገልች አራት ሺህ


ፇረሶች አሥራ ሁሇትም ሺህ ፇረሰኞች ጋጥ አሥራ ሁሇት ሺህም ፇረሰኞች ነበሩት፡፡»
ነበሩት፡፡»
መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ካሌዔ 9፡25
መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 4፡26

 40,000 ጋጥ ወይስ 4,000 ጋጥ?

«ውፌረቱም አንዴ ጋት ነበረ፤ ከንፇሩም እንዯ «ውፌረቱም አንዴ ጋት ነበረ፤ ከንፇሩም እንዯ
ጽዋ ከንፇር ተሰርቶ ነበር፤ እንዯ ሱፌ ጽዋ ከንፇር እንዯ ሱፌ አበባ ሆኖ ተሠርቶ
አበባዎች ሆኖ ተከርክሞ ነበር፡፡ ሁሇት ሺህም ነበር፤ ሦስት ሺህም የባድስ መስፇሪያ ይይዛ
የባድስ መስፇሪያ ይይዛ ነበር፡፡» ነበር፡፡»

መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 7፡26 መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ካሌዔ 4፡5

 2,000 የባድስ መስፇሪያ ወይስ 3,000 የባድስ መስፇሪያ?

«ዲዊትም ዯግሞ በኤፌራጥስ ወንዛ አጠገብ «ዲዊትም በኤፌራጥስ ወንዛ አጠገብ


የነበረውን ግዙት መሌሶ ሇመያዛ በሄዯ ጊዚ የነበረውን ግዙት ሇመያዛ በሄዯ ጊዚ የሱባን
የረአብን ሌጅ የሱባን ንጉሥ አዴርአዙርን ንጉሥ አዴርአዙርን እስከ ሃማት ዴረስ መታ፡፡
መታ፡፡ ዲዊትም ከእርሱ ሺህ ሰባት መቶ ዲዊትም ከእርሱ አንዴ ሺህ ሰረገሇኞች ሰባት
ፇረሰኞች ሃያ ሺህም እግረኞች ያዖ፤ ዲዊትም ሺህም ፇረሰኞች…»

40
የሰረገሇኛውን ፇረስ ሁለ ቋንጃ ቆረጠ፤ ሇመቶ
መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ቀዲማዊ 18፡3-4
ሰረገሊ ብቻ አስቀረ፡፡»

መጽሏፇ ሳሙኤሌ ካሌዔ 8፡3-4

 1,700 ፇረሰኞች ወይስ 7,000 ፇረሰኞች?

«ዲዊትም የዘያ ኤፌራታዊው ሰው ሌጅ ነበረ፤ «እሴይም የበኩር ሌጁን ኤሌያብን፣


ያም ሰው ከቤተሌሄም ይሁዲ ስሙም እሴይ ሁሇተኛውንም አሚናዲብን፣ ሦስተኛውንም
ነበረ፤ ስምንትም ሌጆች ነበሩት፤» ሣማን፣ አራተኛውንም ናትናኤሌን፣
አምስተኛውንም ራዲይን፣ ስዴስተኛውንም
መጽሏፇ ሳሙኤሌ ቀዲማዊ 17፡12
አሳምን፣ ሰባተኛውንም ዲዊትን ወሇዯ፤»

መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ቀዲማዊ 2፡13-15

 8 ሌጆች ወይስ 7 ሌጆች?


2. የስም ግጭቶች በጥቂቱ፡-

«የብንያምም ሌጆች፤ ቤሊ፣ ቤኬር፣ አስቤሌ፤» «የብንያም ሌጆች ቤሊ፣ ቤኬር፣ ይዱኤሌ
ሦስት ነበሩ»
ኦሪት ዖፌጥረት 46፡21
መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ቀዲማዊ 7፡6

 አስቤሌ ወይስ ይዱኤሌ?

«ዓሳው ወዯ እስማኤሌ ሄዯ ማዔላትንም «የዓሳው ትውሌዴ ይህ ነው፤ እርሱም ኤድም


በፉት ካለትም ሚስቶች ጋር ሚስት ትሆን ነው፡፡ ዓሳው ከከነዒን ሌጆች ሚስቶችን
ዖንዴ አገባ፤ እርሷም የአብርሃም ሌጅ የሆነ አገባ፤ የኬጢያዊውን የዓልንን ሌጅ አዲን
የእስማኤሌ ሌጅና የነባዮት እህት ናት፡፡» የኤዊያዊው የጽብኦን ሌጅ ዒና የወሇዲትን
አህሉባማን የእስማኤሌን ሌጅ የነባዮት እኅት
ኦሪት ዖፌጥረት 28፡9
ቤሴሞትን፡፡»

ኦሪት ዖፌጥረት 36፡1-3

 ዓሳው ያገባው ማዔላትን ወይስ ቤሴሞትን?

41
«ሇዲዊት ወንዴ ሌጆች በኬብሮን ተወሇደሇት፤ «በኬብሮንም ሇዲዊት የተወሇደሇት ሌጆች
በኩሩም ከኢይዛራኤሊዊቱ ከአኪናሆም እነዘህ ናቸው፡፡ በኩሩ አምኖን
የተወሇዯው አምኖን ነበር፡፡ ሁሇተኛውም ከኢይዛራኤሊዊቱ ከአኪናሆም ሁሇተኛውም
የቀርሜልሳዊው የናባሌ ሚስት ከነበረች ዲንኤሌ ከቀርሜልሳዊቱ ከአቢግያ…»
ከአቢግያ የተወሇዯው ድልህያ…»
መጽሏፇ ዚና ቀዲማዊ 3፡1-2
መጽሏፇ ሳሙኤሌ ካሌዔ 3፡2-3

 የዲዊት ሁሇተኛ ሌጅ ድልህያ ወይስ ዲንኤሌ?

«ሲወጡም ስምዕን የተባሇ የቀሬናን ሰው «ኢየሱስንም ይዖው ወሰደት፤ መስቀለንም


አገኙ፤ እርሱንም መስቀለን ይሸከም ዖንዴ ተሸክሞ…»
አስገዯደት፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 19፡17
የማቴዎስ ወንጌሌ 27፡32

 መስቀለን ማን ተሸከመው ስምዕን ወይስ ኢየሱስ?


3. የቃሊት ግጭቶች በጥቂቱ፡-

«ሲነጋም የካህናት አሇቆችና የሔዛቡ «በዘህም ወራት ጴጥሮስ መቶ ሃያ በሚያህሌ


ሽማግላዎች ሁለ ሉገዴለት በኢየሱስ ሊይ በሰዎች ማኅበር አብረው በነበሩ በወንዴሞቹ
ተማከሩ፤ አስረውም ወሰደት ሇገዢው መካከሌ ተነሥቶ አሇ “ወንዴሞች ሆይ
ሇጴንጤናዊው ጲሊጦስም አሳሌፇው ሰጡት፡፡ ኢየሱስን ሇያ዗ት መሪ ስሇሆናቸው ስሇ ይሁዲ
በዘያን ጊዚ አሳሌፍ የሰጠው ይሁዲ መንፇስ ቅደስ አስቀዴሞ በዲዊት አፌ
እንዯተፇረዯበት አይቶ ተጸጸተ ሰሊሳውንም የተናገረው የመጽሏፌ ቃሌ ይፇጸም ዖንዴ
ብር ሇካህናት አሇቆችና ሇሽማግላዎች መሌሶ ይገባ ነበር፤ ከእኛ ጋር ተቆጥሮ ነበርና ሇዘህም
“ንጹሔን ዯም አሳሌፋ በመስጠቴ በዴያሇሁ” አገሌግልት ታዴል ነበርና፡፡ ይህም ሰው
አሇ፡፡ እነርሱ ግን “እኛስ ምን አግድን? በአመጽ ዋጋ መሬት ገዙ በግንባሩ ተዯፌቶ
አንተው ተጠንቀቅ” አለ፡፡ ብሩንም በቤተ ከመካከለ ተሰነጠቀ አንጀቱም ሁለ
መቅዯስ ጥል ሄዯና ታንቆ ሞተ፡፡» ተዖረገፇ፤”»

የማቴዎስ ወንጌሌ 27፡1-5 የሏዋሪያት ሥራ 1፡15-18

 ይሁዲ ታነቆ ነው የሞተው ወይስ በግንባሩ ተዯፌቶ አንጀቱ ተዖርግፍ?

42
«ሇመንገዴ ከረጢት ወይም ሁሇት እጀጠባብ «ሇመንገዴም ከበትር በቀር እንጀራም ቢሆን
ወይም ጫማ ወይም በትር አታግኙ፤ ከረጢትም ቢሆን መሏሇቅም በመቀነታቸው
ሇሰራተኛ ምግቡ ይገባዋሌና፡፡» ቢሆን እንዱይ዗ አዖዙቸው፡፡»

የማቴዎስ ወንጌሌ 10፡9-10 የማርቆስ ወንጌሌ 6፡8

 በትር እንዱይ዗ ከሇከሊቸው ወይስ ፇቀዯሊቸው?

«ኢየሱስ “እውነት እሌሃሇሁ በዘች ላሉት «ስምዕን ጴጥሮስም ቆሞ እሳት ይሞቅ ነበር፡፡
ድሮ ሳይጮህ ሦስት ጊዚ ትክዯኛሇህ” እንግዱህ “አንተ ዯግሞ ከዯቀ መዙሙርቱ
አሇው፡፡» አይዯሇህምን?” አለት፡፡ እርሱም
“አይዯሇሁም” ብል ካዯ፡፡ ጴጥሮስ ጆሮውን
የማቴዎስ ወንጌሌ 26፡30-35
የቆረጠው ዖመዴ የሆነ ከሉቀ ካህናቱ ባሮች
አንደ “በአትክሌቱ ከእርሱ ጋር አይቼህ
አሌነበርሁምን?” አሇው፡፡ ጴጥሮስ እንዯገና
ካዯ ወዱያውኑ ድሮ ጮኸ»

የዮሏንስ ወንጌሌ 18፡25-27

 ድሮ ሳይጮህ የከዲው ሶስቴ ወይስ ሁሇቴ?

«እኔ ስሇ እኔ ስሇ ራሴ ብመሰክር ምስክሬ «እኔ ስሇ ራሴ ምንም እንኳ ብመሰክር


እውነት አይዯሇም፤» ከወዳት እንዯመጣሁ ወዳትም እንዴሄዴ
አውቃሇሁና ምስክርነቴ እውነት ነው፤»
የዮሏንስ ወንጌሌ 5፡31
የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡14

 ምስክርነቱ እውነት ነው ወይስ አይዯሇም?


4. የጊዚ ግጭቶች በጥቂቱ፡-

«ሰቀለትም ሌብሱንም ማን ማን እንዱወስዴ «ሇፊሲካም የማዖጋጀት ቀን ነበረ፤ ስዴስት


እጣ ተጣጥሇው ተካፇለ፡፡ በሰቀለትም ጊዚ ሰዒትም የሚያህሌ ነበረ፤ አይሁዴም “እነሆ
ሦስት ሰዒት ነበረ፡፡» ንጉሣችሁ” አሊቸው፡፡ እነርሱ ግን
“አስወግዯው አስወግዯው ስቀሇው” እያለ
የማርቆስ ወንጌሌ 15፡25

43
ጮሁ፡፡ ጲሊጦስም “ንጉሣችሁን ሌስቀሇውን?”
አሊቸው፡፡ የካህናት አሇቆችም “ከቄሳር በቀር
ላሊ ንጉሥ የሇንም” ብሇው መሇሱሇት፡፡
ስሇዘህ በዘያን ጊዚ እንዱሰቀሌ አሳሌፍ
ሰጣቸው፡፡»

የዮሏንስ ወንጌሌ 19፡14-16

 ኢየሱስን ስንት ሰዒት ሰቀለት? 3 ሰዒት ወይስ ከ6 ሰዒት በኋሊ?

«የእሴይም ሌጅ ዲዊት በእስራኤሌ ሁለ ሊይ «ዲዊትም በይሁዲ ቤት ነግሶ በኬብሮን


ነገሠ፡፡ በእስራኤሌም ሊይ የነገሰበት ዖመን የተቀመጠበት ዖመን ሰባት ዒመት ከስዴስት
አርባ ዒመት ነበረ፤ ሰባት ዒመት በኬብሮን ወር ነበረ፡፡»
ነገሰ ሰሊሳ ሶስትም ዒመት በእየሩሳላም
መጽሏፇ ሳሙኤሌ ካሌዔ 2፡11
ነገሰ፡፡»

መ.ዚና መዋዔሌ ቀዲማዊ 29፡26-27

 ዲዊት ምን ያህሌ በኬብሮን ሊይ ነገሰ 7 ዒመት ወይስ 7 ዒመት ከ6 ወር?

«እንዱህም ሆነ፤ የይሁዲ ንጉሥ ዮአኪን «እንዱህም ሆነ፤ የይሁዲ ንጉሥ ዮአኪን
በተማረከ በሠሊሳ ሰባተኛው ዒመት በአሥራ በተማረከ በሠሊሳ ሰባተኛው ዒመት በአስራ
ሁሇተኛው ወር ከወሩም በሃያ ሰባተኛው ቀን ሁሇተኛው ወር ከወሩም በሃያ አምስተኛው
የባቢልን ንጉሥ ዮርማሮዳቅ በነገሠ…» ቀን የባቢልን ንጉሥ ዮርማሮዳክ በነገሠ…»

መጽሏፇ ነገሥት ካሌዔ 25፡27 ትንቢተ ኤርሚያስ 52፡31

 በ27ኛው ቀን ወይስ 25ኛ ቀን?

«አብራምንም አሇው “ዖርህ ሇእርሱ ባሌሆነች «የእስራኤሌም ሌጆች በግብጽ ምዴር


ምዴር ስዯተኞች እንዱሆኑ በእርግጥ እወቅ፤ የተቀመጡት ዖመን አራት መቶ ሰሊሳ ዒመት
ባሪያዎች አዴርገውም አራት መቶ ዒመት ነው፡፡» ኦሪት ዖጸአት 12፡40
ያስጨንቋቸዋሌ፡፡”» ኦሪት ዖፌጥረት 15፡13

 የአብረሃም ዖሮች በግብጻውያን ባርነት ውስጥ ሇምን ያህሌ ቆዩ 400 አመት ወይስ
430 ዒመት?

44
«ሰይጣንም ከአስራ ሁሇቱ ቁጥር አንዴ «ኢየሱስም ከፊሲካ በዒሌ በፉት ከዘህ ዒሇም
በነበረው የአስቆርቱ በሚባሇው በይሁዲ ገባ፤ ወዯአብ የሚሄዴበት ሰዒት እንዯዯረሰ አውቆ
… ሰዒቱም በዯረሰ ጊዚ ከአሥራ ሁሇቱ በዘህ ዒሇም ያለትን ወገኖቹን የወዯዲቸውን
ሏዋርያት ጋር በማዔዴ ተቀመጠ፡፡» እስከመጨረሻው ወዯዲቸው፡፡ እራትም
ሲበለ ዲያቢልስ በስምዕን ሌጅ አስቆርቱ
የለቃስ ወንጌሌ 22፡3 እና 14
በይሁዲ ሌብ አሳሌፍ እንዱሰጠው ሃሳብ ከገባ
በኋሊ… ቁራሽም አጥቅሶ ሇአስቆርቱ ሇስምዕን
ሌጅ ሇይሁዲ ሰጠው፡፡ ቁራሽም ከተቀበሇ
በኋሊ ያን ጊዚ ሰይጣን ገባበት፡፡»

የዮሏንስ ወንጌሌ 13፡1 እና 27

 ሰይጣን በሌቡ የገባበት መቼ ነው ምግቡ ገና ሳይዖጋጅ ወይስ ምግቡ ተዖጋጅቶ


ሲያጎርሰው?
5. የቦታ ግጭት፡-

«ካህኑም አሮን በእግዘአብሓር ትዔዙዛ ወዯ «የእስራኤሌም ሌጆች ከብኤሮት ብኔያዔቃን


ሕር ተራራ ሊይ ወጣ በዘያም የእስራኤሌ ወዯ ሞሴራ ተጓ዗፤ በዘያም አሮን ሞተ
ሌጆች ከግብጽ ምዴር ከወጡ በኋሊ በዘያም ተቀበረ፤»
በአርባኛው ዒመት በአምስተኛው ወር
ኦሪት ዖዲግም 10፡6
ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ሞተ፡፡»

ኦሪት ዖኁሌቁ 33፡38

 አሮን የት ነው የሞተው ሆራ ተራራ ወይስ ሞሴራ?

45
ተጨማሪ የመጽሏፌ ቅደስ ግጭቶች፡-
ወዯ ሃገራቸው የተመሇሱ እስራኤሊውያን ስዯተኞች ዛርዛር ዔዛራና ነህምያ እንዲሰፇሩት፡፡
መጽሏፇ ዔዛራ 2፡3-42 የስዯተኛ መጽሏፇ ነህምያ 7፡8-45 የስዯተኛ ሌዩነት ወይም ተቃርኖ
ብዙት ብዙት
ከፓርዕሽ ወገን 2172 ከፓርዕሽ ወገን የተመዖገቡ 2172
ከሸፊጥያ ወገን 372 ከሸፊጥያ ወገን የተመዖገቡ 372
ከአራሔ ወገን 775 ከአራሔ ወገን 652 123
ከፓሏትሞአብ ወገን የዬሹዒና 2812 ከፓሏትሞአብ ወገን የዬሹዒና 2818 6
የኢዮአብ ዛርያዎች የኢዮአብ ዛርያዎች
ከዓሊም ወገን 1254 ከዓሊም ወገን 1254
ከዙቱ ወገን 945 ከዙቱ ወገን 845 100
ከዙካይ ወገን 760 ከዙካይ ወገን 760
ከባኒ ወገን 642 ከባኒ ወገን 648
ከቤባይ ወገን 623 ከቤባይ ወገን 628 5
ከዒዛጋዴ ወገን 1222 ከዒዛጋዴ ወገን 2322 1100
ከአድኒቃም ወገን 666 ከአድኒቃም ወገን 667 1
ከቢግዋይ ወገን 2056 ከቢግዋይ ወገን 2067 11
ከዒዱን ወገን 454 ከዒዱን ወገን 655 201
በሔዛቅያስ በኩሌ ከአጤር 98 ሔዛቅያስ ተብል ከሚጠራው 98
ወገን ከአጤር ወገን የተመዖገቡ
ከቤጻይ ወገን 323 ከቤጻይ ወገን የተመዖገቡ 324 1
ከዮራ ወገን 112 ከሏሪፌ ወገን የተመዖገቡ 112 ዮራ ወይስ ሏሪፌ
ከሏሹም ወገን 223 ከሏሹም ወገን የተመዖገቡ 328 5
ከጊባር ወገን 65 ከገባዕን ወገን የተመዖገቡ 95 ጊባር ወይስ ገባዕን
የቤተሌሓም ተወሊጆችና 123+56 የቤተሌሓምና የነጦፊ የሚኖሩ 188 9
የነጦፊ ተወሊጆች =179
የዒናቶት ተወሊጆች 128 የዒናቶት የሚኖሩ 128
የዒዛማዌት ተወሊጆች 42 በቤት ዒዛማዌት የሚኖሩ 42
የቂርያትይዒሪም ተወሊጆች 743 የቂርያትይዒሪም የከፉራና 743
የከፉራና የበኤሮት ተወሊጆች የበኤሮት የሚኖሩ
የራማና የጌባዔ ተወሊጆች 621 በራማና በጌባዔ የሚኖሩ 621
የሚክማስ ተወሊጆች 122 በሚክማስ የሚኖሩ 122
የቤትኤሌና የአይ ተወሊጆች 223 በቤትኤሌና በአይ የሚኖሩ 123 100
የነቦ ተወሊጆች 52 በሁሇተኛይቱ ነቦ የሚኖሩ 52
የማግቢሽ ተወሊጆች 156 የማግቢሽ ተወሊጆች
በነህምያ ተረስተዋሌ፡፡

46
የላሊይቱ ዓሊም ተወሊጆች 1254 በሁሇተኛይቱ ዓሊም የሚኖሩ 1254
የሒሪም ተወሊጆች 320 የሒሪም የሚኖሩ 320
የልዴ የሏዱዴና የኦኖ 725 በልዴ በሏዱዴና በኦኖ የሚኖሩ 721 4
ተወሊጆች
የኢያሮኮ ተወሊጆች 345 የኢያሮኮ የሚኖሩ 345
የሰናአ ተወሊጆች 3630 የሰናአ የሚኖሩ 3930 300
የዮሹዒ ዛርያ የሆነው የይዲዔያ 973 የዮሹዒ ዛርያ ከሆነው ከይዲዔያ 973
ቤተሰብ ወገን
የኢሜር ቤተሰብ 1052 ከኢሜር ወገን 1052
የፓሽሁር ቤተሰብ 1247 ከፓሽሁር ወገን 1247
የሒሪም ቤተሰብ 1017 ከሒሪም ወገን 1017
የሆዲውያ ዛርዮች የሆኑት 74 የሆዲውያ ዛርያዎች ከሆኑት 74
የዮሹዒና የቃዴሚኤሌ የዮሹዒና የቃዴሚኤሌ ወገን
ቤተሰቦች
የአሳፌ ዛርያዎች የሆኑት የቤተ 128 የአሳፌ ዛርያዎች ከሆኑት የቤተ 148 20
መቅዯስ መዖምራን ብዙት መቅዯስ መዖምራን ወገን
የቤተ መቅዯስ ዖብ ጠባቂዎች 139 የሻለም የአጤር የጣሌሞን 138 1
የሆኑት የሻለም የአጤር የዒቁብ የሏጢጣና የሾባይ
የጣሌሞን የዒቁብ የሏጢጣና ዛርያዎች ከሆኑት የቤተ መቅዯስ
የሾባይ ዛርያዎች ዖበኞች ወገን
ሇቤተ መቅዯስ ሥራ 392 ሇቤተ መቅዯስ ሥራ የተመዯቡ 392
የተመዯቡ ወገኖች የሰሇሞን ወገኖች የሰሇሞን አገሌጋዮች
አገሌጋዮች ዛርያዎች ጠቅሊሊ ዛርያዎች ጠቅሊሊ ዴምር
ዴምር
ቴሌሜሊሔ ቴሌሏርሻ ከሩብ 652 ቴሌሜሊሔ ቴሌሏርሻ ከሩብ 642 10
አዲንና ኢሜር ተብሇው አድንና ኢሜር ተብሇው
ከሚጠሩ ከተሞች ከስዯት ከሚጠሩት የገጠር ከተሞች
የተመሇሱ የዯሊያ የጦቢያና የተመሇሱ የዯሊያ የጦቢያና የነቆዲ
የነቆዲ ጎሳዎች ወገኖች ጎሳዎች ወገኖች የሆኑት ዛርያዎች
ዴምር

 ከሊይ የዖረዖርነው የስዯተኞች ብዙት በዔዛራ እንዯተዖገበው ጠቅሊሊ ዴምሩ 29,818


ሲሆን፤ በነህምያ የተመዖገቡ ጠቅሊሊ ዴምሩ ዯግሞ 31,089 ነው፤ እንዱሁም በሁሇቱ
ሰዎች አማካኝነት ከስዯት የተመሇሱት ሰዎች ጠቅሊሊ ዴምር 42,360 እንዯሆነ ነው
በመጽሏፌ ቅደስ ሊይ የሰፇረው ነገር ግን ስንዯምራቸው ከሊይ የጠቀስናቸውን የተሇያየ
ዴምር ነው የምናገኘው ስሇዘህ የመጽሏፌ ቅደስ ባሇቤት ነው ተብል የሚነገረው
47
ኃያለ አምሊክ ይህን ቀሊሌ ዴምር አያውቅም ማሇት ነውን? እንዳትስ ሁሇቱ ሰዎች
የተሇያየ ዖገባ ሉያቀርቡ ቻለ?
መ.ቅ፡- «ሇቤተ መቅዯስ ሥራ ከተመዯቡትም መካከሌ ከስዯት የተመሇሱት ጎሳዎች የሚከተለት
ናቸው፡- ጺሏ፣ ሏሱፊ፣ ጣባዕት፣ ቄሮስ፣ ሲዒሃ፣ ፊድን፣ ሇባና፣ ሏጋባ፣ ዒቁብ፣ ሏጋብ፣
ሻምሊይ፣ ሏናን፣ ጊዳሌ፣ ጋሏር፣ ረአያ፣ ረጺን፣ ነቆዲ፣ ጋዙም፣ ዐዙ፣ ፓሴሏ፣ ቤሳይ፣ አስና፣
መዐኒም፣ ነፉሲም፣ ባቅቡቅ፣ ሏቁፊ፣ ሏርሁር፣ ባጽለት፣ መሑዲ፣ ሏርሻ፣ ባርቆስ፣ ሲስራ፣
ቴማሔ፣ ነጺሏና ሏጢፊ፡፡»
መጽሏፇ ዔዛራ 2፡43-54 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ከስዯት የተመሇሱት የቤተ መቅዯስ ሰራተኞች ዛርያዎች በጎሳቸው፡- ጺሏ፣ ሏሱፊ፣
ጣባዕት፣ ቄሮስ፣ ሲዒ፣ ፊድን፣ ሇባና፣ ሏጋባ፣ ሻሌማይ፣ ሏናን፣ ጊዳሌ፣ ጋሏር፣ ረአያ፣ ረጺን፣
ነቆዲ፣ ጋዙም፣ ዐዙ፣ ፓሴሏ፣ ቤሳይ፣ አስና፣ መዐኒም፣ ነፊሸሲም፣ ባቅቡቅ፣ ሏቁፊ፣ ሏርሁር፣
ባጽሉት፣ መሑዲ፣ ሏርሻ፣ ባርቆስ፣ ሲስራ፣ ቴማሔ፣ ነጺሏና ሏጢፊ፡፡»
መጽሏፇ ነህምያ 7፡46-56 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
 ነህምያ ከስዯት የተመሇሱት የቤተ መቅዯስ ሰራተኞች ሲቆጥር ዒቁብና ሏጋብ
ተዯብቀው ነበርን ሉያያቸው ያሌቻሇው?
መ.ቅ፡- «ከምርኮ የተመሇሱት ሰዎች ብዙት 42,360 ነበረ፤ ይህም 7,337 ከሚሆኑት
ከወንድችና ከሴቶች አገሌጋዮቻቸው በተጨማሪ ነው፤ 200 ወንዴና ሴት ዖማሪዎች
ነበሯቸው፡፡» ዔዛራ 2፡64-65 አዱሱ መዯበኛ ትርጉም 1993 ዒ.ም
መ.ቅ፡- «የማኅበሩ ቁጥር በሙለ 42,360 ነበር፤ ይህ 7,337 የወንዴና የሴት አገሌጋዮቻቸውን
አይጨምርም፤ 245 ወንድችና ሴቶች መዖምራን ነበሯቸው፡፡»
ነህምያ 7፡66-67 አዱሱ መዯበኛ ትርጉም 1993 ዒ.ም
 በዔዛራ 2፡64-65 መሰረት የጠቅሊሊው ሰዎች ዴምር 42,360 የሚሆነው 7,337
የወንድችና የሴቶች አገሌጋዮቻቸው ጨምሮ ነው፡፡ በነህምያ 7፡66-67 መሰረት ዯግሞ
የጠቅሊሊው ሰዎች ዴምር 42,360 የሚሆነው7,337 የወንዴና የሴት አገሌጋዮቻቸውን
ሳይጨምር ነው፡፡ ስሇዘህ ትክክሇኛው የትኛው ነው? እንዱሁም ዔዛራ ወንድችና
ሴቶች መዖምራን ብዙታቸው 200 ናቸው ሲሇን ነህምያ በተቃራኒው አይዯሇም 245
ናቸው ይሇናሌ ይህን ግጭት እንዳት ማስታረቅ ይቻሊሌ?
መ.ቅ፡- «እነርሱም ሇቤተ መቅዯሱ ስራ ማከናወኛ የሚችለትን ያኽሌ አዋጥተው ያቀረቡት
ስጦታ ሲዯመር አምስት መቶ ኪል ወርቅ፤ ሁሇት ሺህ ሰባት መቶ ሰማንያ ስዴስት ኪል ብር
ሆነ፤ ሇካህናቱም የሚሆን አንዴ መቶ የካህናት ሌብስ ሰጡ፡፡ ካህናቱ ላዋውያኑና ከሔዛቡም
አንዲንደ በኢየሩሳላም ወይም በአቅራቢያው ሰፇሩ፤ መዖምራኑ የቤተ መቅዯስ ዖብ
ጠባቂዎችና … እስራኤሊውያን የቀዴሞ አባቶቻቸው በነበሩበት ከተሞች ሰፇሩ፡፡»
48
መጽሏፇ እዛራ 2፡69-70 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ ትርጉም (የታረመ) 1997 እትም
መ.ቅ፡- «አንዲንዴ የቤተሰብ መሪዎችም ቤተ መቅዯሱን እንዯገና ሇመስራት የሚረዲ አስተዋጽዕ
አዴርገዋሌ፤ ከእነርሱም መካከሌ አገረ ገዢው፡- 8 ኪል የሚመዛን ወርቅ 50 ጎዴጓዲ ሳህኖች
530 የካህናት ሌብሶችን ሰጠ፡፡ የጎሳ አሇቆችም፡- 168 ኪል የሚመዛን ወርቅ 1250 ኪል
የሚመዛን ብር ሰጡ፡፡ የቀሩትም ሰዎች፡- 168 ኪል የሚመዛን ወርቅ 1100 የሚመዛን ብርና
67 የካህናት ሌብሶችን ሰጥተዋሌ፡፡ ካህናቱ ላዋውያኑ የቤተ መቅዯስ ዖብ ጠባቂዎቹ
መዖምራኑ ከሔዛቡም አንዲንዴ ሰዎች የቤተ መቅዯስ አገሌጋዮች በአጠቃሊይ እስራኤሊውያን
ሁለ በየከተሞቻቸው ሰፇሩ፡፡»
መጽሏፇ ነሔምያ 7፡70-73 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም (የታረመ) 1997 እትም
ወርቅ ብር የካህን ሌብስ ጎዴጓዲ ሳህን
ዔዛራ 500 ኪል 2,786 ኪል 100 የሇም
ነሔምያ 8 + 168 + 168 1,250 + 1100 530 + 67 = 50
= 344 ኪል = 2,350 ኪል 597

 500 ኪል ወርቅ 2,786 ኪል ብር 100 የካህን ሌብስ ሇቤተ መቅዯስ ማከናወኛ


በዔዛራ የተዖገበ፡፡ 344 ኪል ወርቅ 2,350 ኪል ብር 597 የካህናት ሌብስ እና 50
የጎዴጓዲ ሳህን በነህምያ ተዖግቧሌ፡፡ ይህ ግጭት እንዳት ሉከሰት ይችሊሌ የሁሇቱም
ሰዎች ምንጭ አምሊክ ከሆነ? ወይስ አምሊክ ሆን ብል እንዱሳሳቱ ስሇ ፇሇገ ነው
የተሇያየ መረጃ ያቀረበሊቸው?
3ኛ. መጽሏፌ ቅደስ ከቅደስ ቁርዒን ጋር በሃሳብም ሆነ በመሌዔክት ስሇሚጋጭ ሙለ በሙለ
የአሊህ (ሱ.ወ) ቃሌ ነው ማሇት አያስዯፌርም፡፡
ቅ.ቁ፡- «ወዯ አንተም መጽሏፈን ከበፉቱ ያሇውን መጽሏፌ አረጋጋጭና በእርሱ ሊይ ተጠባባቂ
ሲሆን በውነት አወረዴን፣ በመካከሊቸውም አሊህ ባወረዴነው ሔግ ፌረዴ፤ እውነቱም
ከመጣሌህ በኋሊ ዛንባላዎቻቸውን አትከተሌ፡፡» አሌ-ማዑዲህ 5፡48
ቅደስ ቁርዒን ከሱ በፉት ሊለ ማንኛውም መሇኮታዊ መጽሏፌቶች በጠቅሊሊ ታማኝ
የሆነ ምንጫቸው፤ መስካሪያቸውና እንዱሁም ተቆጣጣሪ መጽሏፌ ነው፡፡
እነዘህ መሇኮታዊ መጽሏፌቶች በጠቅሊሊ ተውራት (ኦሪት)፣ ኢንጂሌ (ወንጌሌ) እና
ዖቡር (መዛሙረ ዲዊት) በውስጡ እንዱህ ይሊሌ ብሇው የመጽሏፈ ተከታዮች ቢናገሩም
የተናገሩት በቁርዒን ውስጥ ቢኖር እና ቁርዒን ያረጋገጠው ከሆነ እንቀበሇዋሇን፤ እውነት ነው፡፡
ነገር ግን ይህ ባይሆንና ቁርዒንን የሚቃወም ሏሳብ ሆኖ ከተገኘ እናስተባብሇዋሇን አሊህ (ሱ.ወ)
ያሌተናገረው ነውና፤ ውሸት ነው፡፡ ይህን ከሊይ የተጠቀሰውን መሰረት በማዴረግ ማንኛውም
ከቁርዒን በፉት የነበረ መሇኮታዊ መጽሏፌ ከሦስት ነገሮች አይዖሌም እነሱም፡-

49
1ኛ. ከቁርዒን በፉት የነበረ ማንኛውም መሇኮታዊ መጽሏፌ፤ መጽሏፌ ቅደስ ይሁን ላሊ ቁርዒን
ውስጥ ካሇው ሏሳብ ጋር ሙለ ስምምነት ካሇው ያሌተበረዖው እውነተኛው ነው ብሇን
እናምናሇን፤ እንቀበሊሇን፡፡
2ኛ. መጽሏፌ ቅደስም ሆነ ማንኛውም መሇኮታዊ መጽሏፌ ቁርዒን ውስጥ ካሇው ጋር
ከተቃረነ ይሄ የተበረዖ ነው፡፡ «የአሊህ ቃሌ» አይዯሇም ብሇን እናምናሇን፡፡
3ኛ. መጽሏፌ ቅደስም ሆነ ማንኛውም መሇኮታዊ መጽሏፌ በውስጡ ስሇ አንዴ ነገር ተናግሮ
ያ የተናገረው ነገር በቁርዒን ውስጥ ባይኖር እና ቁርዒን በመዯገፌም ሆነ በመንቀፌ ባይገሌጸው
ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) እንዲለት እውነት ነው፤ ወይም ውሸት ነው አንሌም፡፡
ሀ. የሰማይና የምዴር አፇጣጠር፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትና ምዴርን፤ በመካከሊቸው ያሇውንም ሁለ በስዴስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ
ፇጠርን፤ ዴካምም ምንም አሌነካንም፡፡» ቃፌ 50፡38
ቅ.ቁ፡- «ያ ሰማያትንና ምዴርን የፇጠረ እነርሱንም በመፌጠሩ ያሌዯከመው አሊህ ሙታንን
ሔያው በማዴረግ ሊይ ቻይ መሆኑን አሊስተዋለምን? (በማስነሳት) ቻይ ነው፡፡ እርሱ በነገሩ
ሁለ ሊይ ቻይ ነውና፡፡» አሌ-አህቃፌ 46፡33
ቅ.ቁ፡- «በሰማያትና በምዴር ውስጥ ያለት ሁለ ይሇምኑታሌ፤ በየቀኑ ሁለ እርሱ በሥራ ሊይ
ነው፡፡» አሌ-ራህማን 55፡29
እነኚህ ሦስት የቅደስ ቁርዒን ጥቅሶች የሚያስተሊሌፈሌን መሌዔክት አሊህ (ሱ.ወ)
ሁለንም የፇጠረ፣ የሚገዴሌ፣ ከሞት በኋሊ የሚቀሰቅስ፣ መሆኑንና ሁላ በሥራ ሊይ ያሇ
ዴካምም የማይነካው አምሊክ እንዯ ሆነ ያስገነዛበናሌ፡፡
አንዴ ሰው ዯከመ የሚባሇው ሇምንዴነው? መጀመሪያም ኃይለም ከራሱ ያገኘው
አይዯሇም፤ ከጊዚያቶች በኋሊ ነው ቀስ በቀስ እያዯገ ኃይለ እየዲበረ እየጠነከረ የሚመጣው፤
በዘያው መሌኩ ዔዴሜው እየገፊ በመጣ ቁጥር ኃይለ እየሸሸው እየዯከመ ይመጣሌ፤
አምሊካችን አሊህ ግን ሇራሱ መጀመሪያና መጨረሻ የላሇው ጌታ ስሇሆነ ሇኃይለም ወሰን
የሇውም፤ አሊህ (ሱ.ወ) ሰማይንና ምዴርን በቅጽበት ውስጥ ሁን ብል መፌጠር የሚችሌ
አምሊክ ነው ነገር ግን ሇሰው ሌጅ አንዴን ነገር መስራት በፇሇገ ጊዚ ቀስ በቀስ በትዔግስት
መስራትን ሇማስተማር ስሇፇሇገ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሇማንኛውም ነገር (መሆኑን) በሻነው ጊዚ ቃሊችን ሇርሱ ሁን ማሇት ብቻ ነው፤
ወዱያውም ይሆናሌ፡፡» አሌ-ነሔሌ 16፡40
በተቃራኒው መጽሏፌ ቅደስ ሰማይና ምዴር እንዳት እንዯተፇጠሩ እንዱህ በማሇት
ይነግረናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ሰማይና ምዴር ሠራዊታቸውም ሁለ ተፇጸሙ፡፡ እግዘአብሓርም የሠራውን ሥራ
በሰባተኛው ቀን ፇጸመ፤ በሰባተኛውም ቀን ከሰራው ሥራ ሁለ ዏረፇ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 2፡1-2
50
መ.ቅ፡- «የሰማይና የምዴር በውስጣቸው ያለትም ነገሮች ሁለ አፇጣጠር በዘህ ሁኔታ
ተፇጸመ፡፡ እግዘአብሓር በስዴስተኛው ቀን ሥራውን ሁለ ፇጽሞ በሰባተኛው ቀን አረፇ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 2፡1-2 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሰማይንና ምዴርን በስዴስት ቀን ስሇፇጠረ በሰባተኛውም ቀን
ከሥራው ስሊረፇና ስሇ ተነፇሰ በእኔና በእስራኤሌ ሌጆች ዖንዴ የዖሊሇም ምሌክት ነው፡፡»
ኦሪት ዖጸአት 31፡17
 እነዘህ የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጾች በግሌጽ እንዯሚያሳዩን እግዘአብሓር «አረፇ፣
ተነፇሰ» እያሇን ነው ይህ ዯግሞ ማረፌና መተንፇስ የሰው ባህሪ እንጂ የአምሊክ ባህሪ
አይዯሇም፤ ስሇዘህ እነዘህ አንቀጾች በቀጥታ ከቁርዒን ጋር ስሇሚጋጩ (ስሇሚቃረኑ)
የመጽሏፌ ቅደሱ «የአምሊክ ቃሌ» ነው ብሇን አንቀበሇውም፤ ሇምን ቁርዒን የበሊይ
መሪ ተቆጣጣሪ ስሇሆነና የአምሊክን ባህሪ በግሌጽ ስሊስቀመጠሌን ነው፡፡
ሇ. ኢብራሑም (አብራሃም) ዖንዴ የመጡ እንግድች
ቅ.ቁ፡- «መሌክተኞቻችንም ኢብራሑም በ(ሌጅ) በብስራት በእርግጥ መጡት፤ ሰሊም አለት፤
ሰሊም አሊቸው፤ ጥቂትም ሳይቆይ ወዱያውኑ የተጠበሰን የወይፇን ሥጋ አመጣ፤ እጆቻቸውም
ወዯርሱ የማይዯርሱ መሆናቸውን ባየ ጊዚ ሸሻቸው፣ ከነሱም ፌርሃት ተሰማው፤ “አትፌራ እኛ
ወዯ ለጥ ሔዛቦች ተሌከናሌና” አለት፡፡ ሚስቱም የቆመች ስትሆን (አትፌራ አለት) ሳቀችም፤
በኢስሃቅም አበሰርናት፤ ከኢስሃቅም በኋሊ (በሌጁ) በያዔቁብም (አበሰርናት)፡፡ (እርሷም)
“ዋሌኝ! እኔ አሮጊት ይህም ባላ ሽማግላ ሆኖ ሳሇ እወሌዲሇሁን? ይህ በርግጥ አስዯናቂ ነገር
ነው አሇች፤” “ከአሊህ ትዔዙዛ ትዯነቂያሇሽን? የአሊህ ችልታና በረከቶች በናንተ በኢብራሑም
ቤተሰቦች ሊይ ይሁን እርሱ ምስጉን ሇጋስ ነውና” አለ፡፡ ከኢብራሑም ፌራቻው በሄዯሇትና
ብስራት በመጣችሇትም ጊዚ በለጥ ሔዛቦች (ነገር) ይከራከረን ጀመር፡፡ ኢብራሑም በእርግጥ
ታጋሽ አሌቃሽ (ሆዯ ቡቡ) መሊሳ ነውና፡፡» ሁዴ 11፡69-75
 መሌዒኮች ኢብራሑም ዖንዴ መጥተዋሌ ነገር ግን አለ መስተንግድ ሲያዯርግሊቸው
አሌበለም፤ ምክንያቱም ሰው አይዯለምና ሰው ግን የተፇጠረው ከሁሇት ነገር ስሇሆነ
ሁሇት ነገር ያስፇሌጉታሌ ከሩሔ (ከነፌስ) እና ከጀሰዴ (ከሥጋ) ነው፡፡ ስሇዘህ ሰው
ከሥጋ ከመጣ ሥጋ ዯግሞ ከአፇር ስሇመጣ ከአፇር የሚወጣ ነገር እንዯ ምግብ
ያስፇሌገዋሌ፤ ሩሐ (ነፌሱ) ዯግሞ ከአሊህ ዖንዴ ስሇመጣ ቀጥታ የአሊህ ቃሌ
ያስፇሌገዋሌ፡፡ ያሇበሇዘያ ግን መኖር አይችሌም ማሇት ነው፡፡ መሊዑካ (መሌዒክት)
ግን መንፇሳዊ ፌጡር ስሇሆኑ ምግባቸውም መንፇሳዊ ምግብ ይሆናሌ ያም ማሇት
አሊህን (ሱ.ወ) ማወዯስ ስሙን ከፌ ከፌ ማዴረግ ነው ቁርዒን የሚያስተምረን ይሄንን
ነው፡፡

51
 ሇሳራ ኢስሃቅን ትወሌጃሇሽ ኢስሃቅ ዯግሞ ያዔቆብን ይወሌዴሌሻሌ የሚሌ ቃሌ ኪዲን
ከአሊህ ዖንዴ ይዖውሇት መጥተዋሌ እና ይህም አንዴ ነገር እንዴናውቅ ያዯርገናሌ ያም
አሊህ (ሱ.ወ) ኢስሃቅ ያዔቆብን እንዯሚወሌዴ ከነገረው ያ ሇእርዴ የቀረበው ኢስሃቅ
ሳይሆን ኢስማኢሌ እንዯሆነ በግሌፅ ያስረዲናሌ፡፡ ማሇት አሊህ (ሱ.ወ) እየተናገረ ያሇው
ሇሚስቱ ኢስሃቅን ትወሌጃሇሽ በማሇት ነው የሚያበስራት ይሄም ይስሃቅ አዴጎ
ያዔቆብን ይወሌዲሌ ማሇት ነው፡፡ ሇእርዴ የሚቀርበው ኢስሃቅ አሇመሆኑን
የሚያስረዲው፤ አሊህ (ሱ.ወ) ሌጅህን ኢስሃቅን እረዴ ያሇው ከሆነ ኢብራሑም አንዴ
ነገር ይጠረጥራሌ ያም ባሇፇው መሊዑካዎች ሌኮ ቃሌ ኪዲን ገብቶሌኛሌ ኢስሃቅንም
ትወሌዲሇህ ብልኛሌ ኢስሃቅም ወሇዯ ከዙም ኢስሃቅ ያዔቆብን ካሇ ሇምን ኢስሃቅን
እረዴ ይሇኛሌ ብል ተጠራጥሮ ትዔዙ዗ የፇተና ነው ብል ፇተናውን ያቀሇዋሌ ማሇት
ነው፡፡ ስሇዘህ ሇእርዴ የቀረበው ኢስሃቅ ሳይሆን ኢስማኢሌ ነው ማሇት ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «የተከበሩት የኢብራሑም እንግድች ወሬ መጥቶሌሃሌን? በርሱ ሊይ በገቡና ሰሊም ባለ
ጊዚ (አስታውስ)፤ “ሰሊም፤ ያሌታወቃችሁ ሔዛቦች ናችሁ፤” አሊቸው፡፡ ወዯ ቤተሰቡም
ተዖነበሇ ወዱያውም የሰባ ወይፇንን አመጣ፡፡ ወዯነርሱም (አርድና ጠብሶ) አቀረበው፤
“አትበለም ወይ?” አሊቸው፡፡ ከነርሱ መፌራትንም በሌቡ አሳዯረ፡፡ “አትፌራ” አለት፤ በዏዋቂ
ወጣት ሌጅም አበሰሩት፡፡ ሚስቱም እየጮኸች መጣች ፉቷንም መታች፤ “መካን አሮጊት ነኝ”
አሇችም፡፡ “እንዯዘህሽ ጌታሽ ብሎሌ፤ እነሆ እርሱ ጥበበኛ አዋቂ ነውና” አሎት፡፡»
አዛ-ዙሪያት 51፡24-30
እነዘህን ሁሇት አንቀፆች ከመጽሏፌ ቅደስ ዖገባ ጋር የምናቆራኘው መሊዔክቶቹ ምግብ
በሌተዋሌ ወይስ አሌበለም የሚሇውን እንመሌከት፡፡
መ.ቅ፡- «በቀትርም ጊዚ እርሱ በዴንኳኑ ዯጃፌ ተቀምጠው ሳሇ እግዘአብሓር በመምሬ
የአዴባር ዙፌ ተገሇጠ፡፡ ዒይኑንም አነሳና እነሆ ሦስት ሰዎች በፉቱ ቆመው አየ፤ ባያቸው ጊዚ
ሉቀበሊቸው ከዴንኳኑ ዯጃፌ ተነስቶ ሮጠ ወዯ ምዴርም ሰገዯ እንዯዘህም አሇ “አቤቱ በፉትህ
ሞገስ አግኝቼ እንዯሆነ ባሪያህን አትሇፇኝ ብዬ እሇምንሃሇሁ፤ ጥቂት ውሃ ይምጣሊችሁ
እግራችሁን ታጠቡ ከዘህችም ዙፌ በታች እረፈ፤ ቁራሽ እንጀራም ሊምጣሊችሁ ሌባችሁንም
ዯግፈ ከዘያም ከዘያም በኋሊ ትሄዲሊችሁ፤ ስሇዘህ ወዯ ባሪያችሁ መታችኋሌና፡፡” እነርሱም
“እንዲሌንህ አዴርግ” አለት፡፡ አብርሃምም ወዯ ዴንኳን ወዯ ሳራ ዖንዴ ፇጥኖ ገባና “ሦስት
መስፇሪያ የተሰቀሇ ደቄት ፇጥነሽ አዖጋጂ ሇውሽውም እንጎቻ አዴርጊውም” አሊት፡፡
አብርሃምም ወዯ ሊሞቹ ሮጦ እጅግ የሰባም ታናሽ ጥጃ ያዖና ሇብሊቴናው ሰጠው ያዖጋጅም
ዖንዴ ተቻኮሇ፡፡ እርጎና ወተትም ያዖጋጀውንም ጥጃ አመጣ በፉታቸውም አቀረበውም፤
እርሱም ከዙፈ በታች ቆሞ ነበር እነርሱም በለ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 18፡1-8

52
 ከአንቀጹ እንዯምንረዲው ሦስት ሰዎች የተሰጣቸውን ምግብ በሌተዋሌ፡፡ አግባብ
አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም መሌዒክት የሰው ሌጅ የሚመገበውን ምግብ ሉበለ
አይችለም፡፡ ይሄ አባባሌ ከመሊዔኮች ባህሪ ጋር አይሄዴም፡፡ ነገር ግን የሚገርመው
ሦስቱ የመጡት እንግድች እነማን ናቸው? «ቅደስ ቁርዒን» እንዯሚያስረዲን ሦስቱም
የመጡት እንግድች «መሌዒክት» እንዯሆኑ ነው፤ መጽሏፌ ቅደስ ግን ሁሇቱ
«መሌዒክት» ናቸው ነው የሚሇው፡፡ ሦስተኛው «እግዘአብሓር» እንዯሆነ ያሳየናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ሁሇቱም መሊዔክት በመሸ ጊዚ ወዯ ሰድም ገቡ ልጥም በሰድም በር ተቀምጦ ነበር፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 19፡1
መ.ቅ፡- «በቀትርም ጊዚ እርሱ በዴንኳኑ ዯጃፌ ተቀምጠው ሳሇ እግዘአብሓር በመምሬ
የአዴባር ዙፌ ተገሇጠ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 18፡1
ስሇዘህ በቅደስ ቁርዒን ዖገባ መሰረት የመጽሏፌ ቅደሱ እንዯተበረዖ ያሳየናሌ ማሇት
ነው፡፡
ሏ. የዩሱፌ (ዮሴፌ) ዏ.ሰ ከዋክብት፡-
ቅ.ቁ፡- «ዩሱፌ ሇአባቱ “አባቴ ሆይ! እኔ አስራ አንዴ ከዋክብትን ፀሏይን ጨረቃንም (በህሌሜ)
አየሁ፤ ሇእኔ ሰጋጆች ሆነው አየኋቸው” ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፡፡ (አባቱም) አሇ “ሌጄ ሆይ
ሔሌምህን ሇወንዴሞችህ አታውራ፤ ሊንተ ተንኮሌ ይሰሩብሃሌና ሰይጣን ሇሰው ግሌጽ ጠሊት
ነውና፡፡ እንዯዘሁም (እንዲየኸው) ጌታህ ይመርጠሃሌ፤ ከንግግሮችም ፌች ያስተምርሃሌ፤
ጸጋውንም ከአሁን በፉት በሁሇቱ አባቶችህ በኢብራሑምና በኢስሃቅ ሊይ እንዲሟሊት በአንተ
ሊይና በያዔቆብ ዖሮችህም ሊይ ይሞሊታሌ፤ ጌታህ ጥበበኛ አዋቂ ነውና፡፡”» ዩሱፌ 12፡4-6
መ.ቅ፡- «አንዴ ላሉት ዮሴፌ ሔሌም አየ ሔሌሙን ሇወንዴሞቹ በነገራቸው ጊዚ ከቀዴሞው
ይበሌጥ ጠለት፡፡ እርሱም እንዱህ አሊቸው “ያየሁትን ህሌም ሌንገራችሁ፤ እኛ ሁሊችን በእርሻ
ውስጥ የስንዳ ነድ እናስር ነበር፤ የእኔ ነድ ተነሳና ቀጥ ብል ቆመ፤ የእናንተ ነድዎች ዗ሪያውን
ተሰብስበው ሇእኔ ነድ ሰገደሇት፡፡” ወንዴሞቹም “ታዱያ በእኛ ሊይ ንጉሥ ሆነህ ሌትገዙን
ታስባሇህን?” ብሇው ጠየቁት፡፡ ስሊየው ህሌምና የእነርሱንም በዯሌ ሇአባቱ በመናገሩ ይበሌጥ
እየጠለት ሄደ፡፡ ከዘህ በኋሊ ዮሴፌ ላሊ ሔሌም አይቶ ወንዴሞቹን “እነሆ ላሊ ህሌም አየሁ፤
በህሌሜም ፀሏይ ጨረቃና አስራ አንዴ ከዋክብት ሰገደሌኝ” አሊቸው፡፡ ይህንኑ ሇወንዴሞቹ
የነገራቸውን ሔሌም ሇአባቱም በነገረው ጊዚ አባቱ “ይህ ምን ዒይነት ህሌም ነው? እኔና
ወንዴሞችህም የምንሰግዴሌህ ይመስሌሃሌ?” በማሇት ገሰፀው፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 37፡5-10 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
 ከቁርዒን አንቀጽ እንዯተረዲነው ፀሏይና ጨረቃ እንዱሁም አስራ አንደ ከዋክብት
ሇዩሱፌ እንዯ ሰገደሇትና ይህንኑ ሔሌም ሇአባቱ በሚነግረው ጊዚ አባቱ አዎንታዊ
መሌስ እንዯሰጠው እንረዲሇን፤ ምክንያቱም ያዔቆብ በአሊህ (ሱ.ወ) ከተመረጡት
53
ነብያት አንደ ስሇሆነ እና ነብያትም ሇቤተሰቦቻቸውም ሆነ ሇተከታዮቻቸው ጥሩ ሥነ
ምግባርን ነው የሚያስተምሩትና የሚያሳዩት፡፡ መጥፍ ስሜት (ቅናት) በሌጁ ሊይ
እንዲሌተሰማው እናያሇን፡፡ የመጽሏፌ ቅደሱ አንቀጽ ከቁርዒኑ አንቀጽ ጋር በግሌፅ
ይጋጫሌ፡፡ ስሇዘህ ይህን የአምሊክ ቃሌ ሇውጠውታሌና «የአሊህ ቃሌ» ነው ብሇን
አንቀበሇውም፡፡ ምክንያቱም መጽሏፌ ቅደስ በተቃራኒው አባቱ ያዔቆብ ሌክ እንዯ
ወንዴሞቹ በመጥፍ ስሜት እንዯገሰፀው ያሳየናሌ፡፡
መ. የምዴያኑ ካህን፡-
ቅ.ቁ፡- «ወዯ መዴየን አቅጣጫ ፉቱን ባዜረ ጊዚም “ጌታዬ ቀጥተኛውን መንገዴ ሉመራኝ
እከጅሊሇሁ” አሇ፡፡ ወዯ መዴየንም ውሃ በመጣ ጊዚ በርሱ ሊይ ከሰዎች ጭፌሮችን
(መንጋዎቻቸውን) የሚያጠጡ ሆነው አገኘ፤ ከነሱ በታችም (ከውሃው መንጎቻቸውን)
የሚከሇክለን ሁሇት ሴቶች አገኘ፤ “ነገራችሁ ምንዴን ነው?” አሊቸው፤ “እረኞቹ ሁለ
(መንጋዎቻቸውን) እስከሚመሌሱ አናጠጣም፤ አባታችንም ትሌቅ ሽማግላ ነው” አለት፡፡
ሇሁሇቱም አጠጣሊቸው፤ ከዘያም ወዯጥሊው ዖወር አሇ፤ “ጌታዬ ሆይ! እኔ ከመሌካም ነገር
ወዯኔ ሇምታወርዯው ፇሊጊ ነኝ” አሇ፡፡ ከሁሇቱ አንዯኛይቱም ከሔፌረት ጋር የምትሄዴ ሆና
መጣችው፤ “አባቴ ሇኛ ያጠጣህሌንን ዋጋ ሉሰጥህ ይጠራሃሌ፤” አሇችው፤ ወዯርሱ በመጣና
ወሬውን በርሱ ሊይ በተረከሇትም ጊዚ “አትፌራ፤ ከበዯሇኞቹ ሔዛቦች ዴነሃሌ” አሇው፡፡
ከሁሇቱ አንዯኛይቱም “አባቴ ሆይ ቅጠረው፤ ከቀጠርከው ሰው ሁለ በሊጩ ብርቱው ታማኙ
ነውና” አሇችው፡፡» አሌ-ቀሶስ 28፡22-26
መ.ቅ፡- «ሇምዴያምም ካህን ሰባት ሴቶች ሌጆች ነበሩት፤ እነርሱም መጥተው ውሃ ቀደ
የአባታቸውንም በጎች ሉያጠጡ የውሃውን ገንዲ ሞለ፡፡ እረኞችም መጥተው ገፎቸው፤ ሙሴ
ግን ተነስቶ ረዲቸው በጎቻቸውንም አጠጣሊቸው፡፡ ወዯ አባታቸው ወዯ ራጉኤሌም በመጡ
ጊዚ “ስሇምን ዙሬ ፇጥናችሁ መጣችሁ?”፡፡» ኦሪት ዖጸአት 2፡16-18
 የምዴያኑ ካህን ሁሇት ሴት ሌጆች እንዯነበሩት ቁርዒን ነግሮናሌ፤ መጽሏፌ ቅደስ ሰባት
ናቸው እያሇ ነው፤ ስሇዘህ በቁርዒኑ ዖገባ መሰረት የመጽሏፌ ቅደሱ ዖገባ ስህተት
እንዯሆነና እንዯተበረዖ ስሇሚያሳይ «የአሊህ ቃሌ» ነው ብሇን አንቀበሇውም፡፡
ሠ. ወርቃማውን ጥጃ ማን ሰራው?
ቅ.ቁ፡- «... ሳምራዊውም እንዯዘሁ ጣሇ አለት፡፡ ሇነሱም አካሌ የሆነ ጥጃን ሇርሱ መጓጎር
ያሇውን አወጣሊቸው፤ (ተከታዮች) ይህ አምሊካችሁ የሙሳም አምሊክ ነው፤ ግን ረሳው
አለም፡፡ ወዯነሱ ንግግርን የማይመሌስ ሇነሱም ጉዲትንና ጥቅምን የማይችሌ መሆኑን
አያዩምን? ሃሩንም ከዘያ በፉት በእርግጥ አሊቸው “ሔዛቦቼ ሆይ (ይህ) በርሱ
የተሞከራችሁበት ብቻ ነው፤ ጌታችሁም አሌረሔማን /አዙኙ አምሊክ/ ነው፤ ተከተለኝም፤

54
ትዔዙዚንም ስሙ” ፡፡ “ሙሳ ወዯኛ እስከሚመሇስ በርሱ (መገዙት) ሊይ ከመቆየት ፇጽሞ
አንወገዴም አለ፡፡”» ጣሃ 20፡87-91
መ.ቅ፡- «ሔዛቡም ሙሴ ከተራራው ሳይወርዴ እንዯዖገየ ባዩ ጊዚ ወዯ አሮን ተሰብስበው “ይህ
ከግብጽ ምዴር ያወጣን ሰው ሙሴ ምን እንዯሆነ አናውቅምና ተነስተህ በፉታችን የሚሄደ
አማሌክት ሥራሌን” አለት፡፡ አሮንም “በሚስቶቻችሁ በወንድችና በሴቶች ሌጆቻችሁም ጆሮ
ያለትን የወርቅ ቀሇበቶች ሰብራችሁ አምጡሌኝ” አሊቸው፡፡ ሔዛቡም ሁለ በጆሮቻቸው
ያለትን የወርቅ ቀሇበቶች ሰብረው ወዯ አሮን አመጡሇት፡፡ ከእጃቸውም ተቀብል በመቅረጫ
ቀረፀው ቀሌጦ የተሰራ ጥጃም አዯረገው እርሱም “እስራኤሌ ሆይ እነዘህ ከግብጽ ምዴር
ያወጡህ አማሌክትህ ናቸው” አሊቸው፡፡» ኦሪት ዖጸአት 32፡1-4
 በወርቅ የጥጃ ቅርጽ የሰራሊቸው ሳምራዊው ነው፤ ሏሩን (አሮን) ግን ያንን በወርቅ
የተሰራውን ጥጃ እንዲያመሌኩ ሲከሇክሊቸው ነበር በቁርዒን አስተምህሮ መሰረት፡፡
መጽሏፌ ቅደስ ግን በተቃራኒው የወርቅ ጥጃውን የሰራው አሮን እንዯሆነ ያሳየናሌ
ስሇዘህ በግሌጽ ከቁርዒኑ ጋር ይቃረናሌ ስህተት ነው አንቀበሇውም፡፡ መጽሏፌ ቅደስ
ተበርዝሌ፡፡ ምክንያቱም ፇጣሪ ነብይን መርጦ የሚሌከው ሇምንዴነው? ሰውን ወዯ
ጣዕት እንዱጠራ? አይዯሇም፡፡ አሊህን (ሱ.ወ) እንዱገ዗ና ከጣዕት እንዱርቁ
እንዱያስተምሩ ነው፡፡
ረ. በ40 ቀን ቀጠሮ ሊይ ሙሳ (ሙሴ) አሊህን አይቶታሌ?
ቅ.ቁ፡- «ሙሳም ሇቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዚ “ጌታዬ ሆይ! (ነፌስህን) አሳየኝ
ወዯ አንተ እመሇከታሇሁና” አሇ፤ (አሊህም) “በፌጹም አታየኝም ግን ወዯ ተራራው ተመሌከት፤
በስፌራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛሇህ” አሇው፡፡ ጌታውም ሇተራራው በተገሇጸ ጊዚ ንኩትኩት
አዯረገው፤ ሙሳም ጮሆ ወዯቀ፤ በአንሰራራም ጊዚ “ጥራት ይገባህ ወዲንተ ተመሇስኩ፤ እኔም
(በጊዚያቴ) የምእመናን መጀመሪያ ነኝ” አሇ፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡143
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሙሴን “በፉቴ ሞገስ ስሊገኘህ በስምህም ስሊወቅሁህ ይህን ያሌኸውን
ነገር አዯርጋሇሁ” አሇው፡፡ እርሱም “እባክህን ክብርህን አሳየኝ” አሇው፡፡ እግዘአብሓርም “እኔ
መሌካምነቴን ሁለ በፉትህ አሳሌፊሇሁ፤ የእግዘአብሓርንም ስም በፉትህ አውጃሇሁ፤ ይቅርም
የምሇውን ይቅር እሊሇሁ የምምረውንም እምራሇሁ” አሇ፡፡ ዯግሞም “ሰው አይቶኝ አይዴንምና
ፉቴን ማየት አይቻሌህም” አሇ፡፡ እግዘአብሓርም አሇ “እነሆ ስፌራ በእኔ ዖንዴ አሇ በዒሇቱም
ሊይ ትቆማሇህ፤ ክብሬም ባሇፇ ጊዚ በሰንጣቃው አሇት አኖርሃሇሁ እስካሌፌ ዴረስ እጄን
በሊይህ እጋርዲሇሁ፤ እጄንም ፇቀቅ አዯርጋሇሁ ጀርባዬንም ታያሇህ ፉቴ ግን አይታይም፡፡”»
ኦሪት ዖጸአት 33፡17-23
 ቅደስ ቁርዒን አሊህን (ሱ.ወ) ማንም ማየት እንዯማይችሌ ነው የሚያስተምረን፤
በተቃራኒው መጽሏፌ ቅደስ ሙሴ እንዲየውና አምሊክን በሰው አስመስል ጀርባ
55
እንዲሇው ሁለ ይናገራሌ፤ ይባስ ብል በትንቢተ ኢሳያስ 6፡1 ሊይ «የአምሊክን ፉት»
መሊዔክት በክንፊቸው ሸፌነው እንዯሚበሩ ያሳየናሌ፡፡ ስሇዘህ ይህም ከቅደስ ቁርዒን
ጋር በግሌጽ ይጋጫሌ ማሇት ነው፡፡
ከሊይ በጥቂቱ የዖረዖርናቸው የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጾች በጠቅሊሊ ከቅደስ ቁርዒኑ ጋር
በሏሳብና በመሌዔክት ስሇሚጋጩ አንቀጾቹ ተበርዖዋሌ «የአምሊክ ቃሌ» ናቸው ብሇንም
አንቀበሊቸውም፡፡
4ኛ. በውስጡ ያለ ስህተቶች፡-
አሁንም መጽሏፌ ቅደስ ሙለ በሙለ «የአምሊክ ቃሌ» ነው ብሇን የማንቀበሌበት
ምክንያት በውስጡ ስህተቶች ያለት በመሆኑ ከፇጣሪ የተወረዯ ነው ብሇን አናምንም፤ ይህም
የሙስሉሞች እምነት ነው፤ የአሊህ ቃሌ ውስጥ ስህተቶች አይኖሩትም፡፡ ሇምሳላ ከመሇኮታዊ
መጽሏፌት አንደ የሆነውን «ቅደስ ቁርዒን» መጥቀስ እንችሊሇን፡፡ አሊህ በቅደስ ቁርዒኑ
እንዱህ ይሇናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከኋሊውም ከፉቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከሆነው ጌታ የተወረዯ
ነው፡፡» ፈሲሇት 41፡42
ወዯ መጽሏፌ ቅደስ መሇስ ብሇን ስንመሇከት ዯግሞ በቁጥር በዙ ያለ ስህተቶችን
እናገኛሇን፡፡ ከብ዗ በጥቂቱ ብንመሇከት፡-
ሀ. ጳውልስ ስሇ ሙሴ የተናገረው፡-
መ.ቅ፡- «ሙሴም ትዔዙዙትን ሁለ እንዯ ህጉ ሇሔዛቡ ሁለ ከተናገረ በኋሊ የጥጆችንና
የፌየልችን ዯም ከውሃና ከቀይ የበግ ጠጉር ከሂሶጵም ጋር ይዜ “እግዘአብሓር ያዖዖሊችሁ
የኪዲን ዯም ይህ ነው” ብል በመጽሏፌ በህዛቡ ሁለ ሊይ ረጨው፡፡» ዔብራዊያን 9፡19-20
ሙሴ በብለይ ኪዲን ውስጥ የተናገረው፡-
መ.ቅ፡- «ሙሴም መጣ ሇሔዛቡም የእግዘአብሓርን ቃልች ሁለ ሥርዒቱንም ሁለ ነገረ፤
ሔዛቡም ሁለ በአንዴ ዴምጽ “እግዘአብሓር የተናገራቸውን ቃልች ሁለ እናዯርጋሇን” ብሇው
መሇሱ፡፡ ሙሴም የእግዘአብሓርን ቃልች ፃፇ ማሇዲም ተነሳ ከተራራውም በታች መሰዊያን
አስራ ሁሇትም ሏውሌቶችም ሇአሥራ ሁሇቱ የእስራኤሌ ነገድች ሰራ፡፡ የሚቃጠሌ መሥዋዔት
እንዱያቀርቡ ሇእግዘአብሓር ስሇ ዯህንነት መስዋዔት በሬዎችን እንዱሰዉ የእስራኤሌን ሌጆች
ጎበዙዛት ሰዯዯ፡፡ ሙሴም የዯሙን እኩላታ ወስድ በቶሬ ውስጥ አዯረገው፤ የዯሙንም
እኩላታ በመሰዊያው ረጨው የቃሌ ኪዲኑንም መጽሏፌ ወስድ ሇሔዛቦቹ አነበበሊቸው፤
እነርሱም “እግዘአብሓር ያሇውን ሁለ እናዯርጋሇን እንታዖዙሇንም” አለ፡፡»
ኦሪት ዖጸአት 24፡3-8

56
 ጳውልስ እንዯተናገረው፡- ሙሴ እግዘአብሓር እንዲዖዖው የረጨው ዯም የጥጆችንና
የፌየልችን ዯም ነው፡፡ ነገር ግን ሙሴ የረጨው ዯም የበሬዎችን ነው፤ ስሇዘህ ይህ
የሚያሳየን አንዯኛውን ስሔተት ነው፡፡
መ.ቅ፡- ሇ. «የሸማያም ሌጆች፡- ሏጡስ፣ ይግአሌ፣ ባርያሔ፣ ነዒርያ፣ ሻፊጥ ስዴስት ነበሩ፡፡»
መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ቀዲማዊ 3፡22
 መጽሏፈ ስማቸውን ይጠቅስና ስዴስት ናቸው ይሊሌ፤ ነገር ግን የሸማያ ሌጆች
ስንቆጥራቸው አምስት እንጂ ስዴስት አይዯለም፡፡ ሁሇተኛ ስህተት፡-
መ.ቅ፡- ሏ. «የዖሩባቤሌም ሌጆች፤ ሜሱሊም፣ ሏናንያ፣ እህታቸውም ሰልሚት፣ ሏሹባ፣ ኦሄሌ፣
በራክያ፣ ሏሳዴያ፣ ዮሻብሑሴዴ አምስት ናቸው፡፡» መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ቀዲማዊ 3፡19-20
 የዖሩባቤሌ ሌጆች አምስት ናቸው ይሊሌ መጽሏፈ፤ ስንቆጥራቸው ስምንት እንጂ
አምስት አይዯለም፡፡ ሦስተኛ ስህተት፡-
መ. ወዯ ሰማይ የተወሰዯ ከኢየሱስ በቀር ላሊ የሇምን?
መ.ቅ፡- «ከሰማይም ከወረዯው በቀር ወዯ ሰማይ የወጣ ማንም የሇም እርሱም በሰማይ
የሚኖረው የሰው ሌጅ ነው፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 3፡13
እውን ኢየሱስ ብቻ ነው ወዯ ሰማይ የወጣው?
መ.ቅ፡- «ሄኖክም አካሄደን ከእግዘአብሓር ጋር ስሊዯረገ አሌተገኘም፤ እግዘአብሓር
ወስድታሌና፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 5፡24
መ.ቅ፡- «ሄኖክ ሞትን እንዲያይ በእምነት ተወሰዯ እግዘአብሓርም ስሇ ወሰዯው አሌተገኘም፡፡»
ወዯ ዔብራውያ 11፡5
መ.ቅ፡- «ሲሄደም እያዖገሙም ሲጫወቱ እነሆ የእሳት ሰረገሊና የእሳት ፇረሶች በመካከሊቸው
ገብተው ከፇሎቸው፤ ኢሌያስም በዏውል ነፊስ ወዯ ሰማይ ወጣ፡፡» መጽሏፇ ነገስት ካሌዔ 2፡11
 ኢየሱስ ብቻ ሳይሆን ሄኖክና ኢሌያስም ወዯ ሰማይ ወጥተዋሌ፡፡ አራተኛ ስህተት፡-
መ.ቅ፡- ሠ. «ሄሮዴስም ከሞተ በኋሊ እነሆ የጌታ መሌዒክ በግብፅ ሇዮሴፌ በሔሌም ታይቶ
“የሔፃኑን ነፌስ የፇሇጉት ሞተዋሌና ተነሳ ሔፃኑን እናቱንም ይዖህ ወዯ እስራኤሌ አገር ሂዴ”
አሇ፡፡ እርሱም ተነስቶ ሔፃኑንና እናቱን ያዖና ወዯ እስራኤሌ አገር ገባ፡፡ በአባቱም በሄሮዴስ
ፊንታ አርኬሊዎስ በይሁዲ እንዯ ነገሰ በሰማ ጊዚ ወዯዘያ መሄዴ ፇራ፤ በሔሌምም ተረዴቶ ወዯ
ገሉሊ አገር ሄዯ፤ በነቢያት “ናዛራዊ ይባሊሌ” የተባሇው ይፇጸም ዖንዴ ናዛሬት ወዯምትባሌ
ከተማ መጥቶ ኖረ፡፡» ማቴዎስ ወንጌሌ 2፡19-23
 የትኛው ነብይ ነው የኢየሱስን ናዛራዊነት የተናገረው? አንዴም ነብይ በብለይ ኪዲን
ውስጥ የኢየሱስን ናዛራዊነት አሌተናገረም፡፡ አምስተኛ ስህተት፡-

57
መ.ቅ፡- ረ. «የሰው ሌጅ ከመሊዔክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዖንዴ አሇውና፤ ያን ጊዚም
ሇሁለ እንዯ ስራው ያስረክበዋሌ፡፡ እውነት እሊችኋሇሁ የሰው ሌጅ በመንግስቱ ሲመጣ
እስኪያዩ ዴረስ እዘህ ከሚቆሙት ሞትን የማይቀምሱ አንዲንዴ አለ፡፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 16፡27-28
 ኢየሱስ ተመሌሶ እንዲሌመጣ ሁሊችንም እንስማማበታሇን፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ በዘህ
ምዴር በነበረበት ጊዚ አብረውት ከነበሩት ሰዎች ውስጥ እስከ አሁን ዴረስ በሔይወት
ያለ፤ ኢየሱስ ተመሌሶ እስኪመጣ ዴረስም በሔይወት የሚቆዩ ሰዎች አለ ይሊሌ
መጽሏፈ፡፡ የት ናቸው እነዙ ሰዎች? እዴሜያቸውም አሁን ስናስበው ከ2000 በሊይ
መሆኑ ነው፡፡ እውን እነዘህ ሰዎች በሔይወት ይኖራለ ብሇው ያስባለን? ስዴስተኛው
ስሔተት፡-
መ.ቅ፡- ሰ. «በዘያን ጊዚ በነብዩ ኤርምያስ የተባሇው “ከእስራኤሌ ሌጆችም አንዲንድቹ
የገመቱትን የተገመተውን ዋጋ ሰሊሳ ብር ያ዗ ጌታም እንዲዖዖኝ ስሇ ሸክሊ ሰሪ መሬት ሰጡት”
የሚሌ ተፇጸመ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 27፡9-10
 ይህ ትንቢት የተነገረው በነብዩ ዖካርያስ ሆኖ ሳሇ ማቴዎስ ከየት አመጥቶ ነው በነብዩ
ኤርምያስ ነው ያሇው? «እኔም “ዯስ ብሎችሁ እንዯሆነ ዋጋዬን ስጡኝ፤ ያሇዘያ ግን
ተውት” አሌሁ፡፡ እነርሱም ሇዋጋዬ ሰሊሳ ብር መዖኑ፡፡» ትንቢተ ዖካርያስ 11፡12
ሰባተኛው ስህተት፡-
መ.ቅ፡- ሸ. «እኔ ዯግሞ የተቀበሌሁትን ከሁለ በፉት አሳሌፋ ሰጠኋችሁ እንዱህ ብዬ “መጽሏፌ
እንዯሚሌ ክርስቶስ ስሇ ኃጢአታችን ሞተ ተቀበረም መጽሏፌም እንዯሚሌ በሦስተኛው ቀን
ተነስቷሌ ሇኬፊም ታየ በኋሊም ሇአሥራ ሁሇቱ...”» ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 15፡3-5
 በዘያን ጊዚ የነበሩት የኢየሱስ ሏዋርያት አሥራ አንዴ ናቸው፡፡ ምክንያቱም ይሁዲ
ስሇሞተ፤ ጳውልስ ሇአሥራ ሁሇቱ ታየ ያሇው አንደን ከየት አምጥቶ ነው? በሞተው
ቦታ ማቲያስ ተመርጦ ነው እንዲይባሌ ማቲያስ የተመረጠው (የሏዋርያት ሥራ 1፡23-
28) /እንዯ ክርስቲያኖች እምነት/ ክርስቶስ ከሞተ ተነስቶ አርባ ቀን በምዴር ሊይ
ተመሊሌሶ ሰብኮ ካረገ በኋሊ ነው እንጂ ሇሏዋርያት በታየበት ጊዚ አይዯሇም፡፡ ማርቆስ
ዯግሞ በፉናው ሇአሥራ አንደ ይሊሌ፡፡ «ኋሊም በማዔዴ ተቀምጠው ሳለ ሇአሥራ
አንደ ተገሇጠ» የማርቆስ ወንጌሌ 16፡14 ስምንተኛው ስህተት፡፡
ስሇዘህ ከሊይ በጥቂቱ ያቀረብናቸው የመጽሏፌ ቅደስ ስህተት «የአምሊክ ቃሌ»
ተብሇው የሚሰበኩ ናቸው፡፡

58
ክፌሌ ሁሇት
ሙስሉም እና ክርስቲያን ስሇ አምሊክ ያሊቸው ግንዙቤ

59
ሙስሉም እና ክርስቲያን ስሇ አምሊክ ያሊቸው ግንዙቤ
ሙስሉምና ክርስቲያን በአንዴነት የሚያመሌኩትና የሚገ዗ት አንዴ የሆነውን ፇጣሪ
ሆኖ ሳሇ ይህንኑ ኃያሌ አምሊክ ሙስሉሞች አሊህ /ሱ.ወ/ ክርስቲያኖችም እግዘአብሓር ጌታ
ወይም ያህዌ /Jahova/ በማሇት ይጠሩታሌ፡፡ አሊህ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «የመጽሏፈን ባሇቤቶችም በዘያች እርሷ መሌካም በሆነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፤
ከነሱ እነዘያን የበዯለትን ሲቀር፤ በለም “በዘያ ወዯኛ በተወረዯው አመንን፤ አምሊካችንም
አምሊካችሁም አንዴ ነው፤ እኛም ሇርሱ ታዙዦች ነን፡፡”» አሌ-አንከቡት 29፡46
ቅ.ቁ፡- «እርሱ (አሊህ) ጌታችንና ጌታችሁ ሲሆን ሇኛም ሥራችን ያሇን ስንሆን ሇናንተም
ሥራችሁ ያሊችሁ ስትሆኑ እኛም ሇርሱ ፌጹም ታዙዦች ስንሆን በአሊህ (ሃይማኖት)
ትከራከሩናሊችሁን? በሊቸው፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡139
ሆኖም ሙስሉሙና ክርስቲያኑ ሇአምሊክ ያሊቸው ግንዙቤና ሏሳብ እጅግ በጣም
ይሇያያሌ፡፡ የዖመናችን ክርስትና በሦስት ዋና ተከታዮች የተከፇሇ ነው፡፡ እነሱም የሮማ ካቶሉክ
/The Roman Catholics/ ፕሮቴስታንት /Protestant/ ኦርቶድክስ /Orthodox/ ናቸው፡፡
ነገር ግን የሮማ ካቶሉክና ፕሮቴስታንት እምነት ከጂሆቫ ምስክር /Jahova’s witnesses/
እምነት የሚሇዩት ሁሇቱም በስሊሴ /Holy Trinity/ በማመናቸው ነው፡፡ ያም ማሇት
«እግዘአብሓር አባት» ፇጣሪ፤ «እግዘአብሓር ሌጅ» እሱም መዴኃኒት፤ «እግዘአብሓር
መንፇስ ቅደስ» ረዲት ማሇት ሲሆን እነዘህ የእምነት ዖርፍች በሶስት መሌኩ የተገሇጸውን
አምሊክ «ስሊሴን» ያመሌካለ፡፡ ይህ ሥሊሴ በሚስጢር መሌኩ እንዱሁ በጭፌን ያሇምንም
ምክንያት ይመሇካሌ፡፡
ፕሮቴስታንት እንዱሁ በብ዗ የኃይማኖት ወገኖች ተከፊፌሎሌ፡፡ ከብ዗ በጥቂቱ The
Seventh Day Adventists (S.D.A), The Methodists, The Luthernas, The
Pentecostals, The Baptists, The Presbyterians, The Anglican, The Salvation
Army, The Assemblies of God, The Mennonities, The Nazarene ወ.ዖ.ተ፡፡ እነዘሁ
ሁሇቱ እምነቶች ፕሮቴስታንትና ካቶሉኮች በአንዴነት በሥሊሴ አስተምህሮ /ህግ/ ያምናለ፡፡
ነገር ግን ይህ አስተምህሮ /ሥሊሴ/ በየትኛውም ቀዯምት ነብያት ኢየሱስን /ዑሳ/ ጨምሮ
አሊስተማሩም ነበር፡፡ ይሌቅ በቅደስ ጳውልስ (በነሱ አባባሌ) የተነገረ ቢሆን እንጂ፡፡
በተመሳሳይ ይኸው ጳውልስ የክርስትና መስራች እንዯሆነ የሙስሉሙም ሆነ የክርስቲያን
ሉቃውንት በአንዴነት ይስማሙበታሌ፡፡ ምክንያቱም ኢየሱስ /ዏ.ሰ/ በፌጹም ክርስትና
ስሇሚባሌ እምነት አሌተናገረም ነበር፡፡ ነገር ግን ጳውልስ የዙሬውን ክርስትና እምነት መሰረት
ጣይ ሇመሆን በቃ፡፡ ኢየሱስ እራሱ ክርስቶስ ወይም መሳያ /Christ/ በመባሌ ይታወቃሌ፡፡
ይህ ስም የኢየሱስ እንጂ የኃይማኖት ስም አይዯሇም፡፡ /Christ is a tittle of Jesus not a

60
religion/ ክርስትና የተጀመረው ኃያለ አምሊክ ኢየሱስን /ዏ.ሰ/ ወዯ ሰማይ ከወሰዯው በግምት
ከ43 ዒመታት በኋሊ እንዯሆነ ጥርጥር የሇውም፡፡ ይህ ቃሌ ክርስትና/CHRISTIANITY/
የመጽሏፌ ቅደስ ክፌሌ ውስጥ ማሇትም አራቱ የኢየሱስ መጽሏፌ ናቸው ተብሇው
የሚታመኑት የማቴዎስ፣ የማርቆስ፣ የለቃስና የዮሏንስ ወንጌሌ ውስጥ አሌተጠቀሰም፡፡ ይህ
ቃሌ ሦስት ጊዚ ተጠቅሶ የሚገኘው ጳውልስና/Paul/ ጴጥሮስ /Peter/ በፃፈት መጽሏፌ ውስጥ
ነው፡፡
1. መ.ቅ፡- «በርናባስም ሳውሌን ሉፇሌግ ወዯ ጠርሴስ ወጣ፤ ባገኘውም ጊዚ ወዯ አንፆኪያ
አመጣው፡፡ በቤት ክርስቲያንም አንዴ ዒመት ሙለ ተሰበሰቡ ብ዗ ሔዛብንም አስተማሩ፤
ዯቀ መዙሙርትም መጀመሪያ በአንፆኪያ ክርስቲያን ተባለ፡፡» የሏዋርያት ሥራ 11፡25-26
2. መ.ቅ፡- «አግሪጳም ጳውልስን “በጥቂት ክርስቲያን ሌታዯርገኝ ትወዲሇህ” አሇው፡፡»
የሏዋርያት ሥራ 26፡28
3. መ.ቅ፡- «ክርስቲያን እንዯሚሆን ግን መከራን ቢቀበሌ ስሇዘህ ስም እግዘአብሓርን
ያመስግን እንጂ አይፇር፡፡» የጴጥሮስ መሌዔክት 1ኛ 4፡16
ስሇዘህ ትክክሇኛው የክርስትና እምነት የተመሰረተው አብዙኛውን የአዱስ ኪዲን
መጽሏፌ ማሇትም ከ27 መጽሏፌ ውስጥ 14ቱን በፃፇው ጳውልስ መሆኑ እርግጥ ነው፡፡
የሥሊሴን /Trinity/ንዴፇ ሏሳብም የምናገኘው በዘሁ እሱ በጻፊቸው መጽሏፌትና በላልች
መሌዔክቶች ውስጥ ነው፡፡
መ.ቅ፡- «አባቶችም ሇእርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ እርሱም ከሁለ በሊይ
ሆኖ ሇዖሊሇም የተባረከ አምሊክ ነው፤ አሜን፡፡» ወዯ ሮሜ ሰዎች 9፡5
መ.ቅ፡- «በዘህ ዒይነት ኢየሱስ ክርስቶስ ያሳየው የትሔትና ሥራ በእናንተም ሔይወት ሉኖር
ይገባሌ፡፡ እርሱ ሁሌ ጊዚ የመሇኮት ባሔርይ አሇው፡፡ ይሁን እንጂ ከእግዘአብሓር ጋር እኩሌ
የሚያዯርገውን የመሇኮት ባህርይ በኃይሌ እንዯያዖ አሌቆጠረውም፡፡ ይሌቁንም ያሇውን ክብር
ሁለ ትቶ እንዯ ባሪያ ሆኖ ታየ እንዯ ሰውም ተወሇዯ፤ በሰው አምሳሌም ተገሇጠ፤ በትሔትና
ራሱን ዛቅ አዯረገ፡፡»
ወዯ ፉሉጶስ 2፡5-7 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
መ.ቅ፡- «በዘህ ዒይነት የተባረከውን ተስፊችንን እንዱሁም የታሊቁ አምሊካችንን የአዲኛችንን
የኢየሱስ ክርስቶስን በክብር መገሇጥ እንጠባበቃሇን፡፡ ክርስቶስ ከዏመፃ ሁለ ሉያዴነንና
መሌካም ሥራ ሇመስራት ትጉሆችና ሇእርሱ ንጹህ ሔዛብ እንዴንሆን ያነጻን ዖንዴ ስሇ እኛ
እራሱን አሳሌፍ ሰጠ፡፡»
ወዯ ቲቶ ሰዎች 2፡13-14 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
ስሇዘህ በሮማን ካቶሉክም /Roman Catholic Church/ ሆነ በአንግሉካን
ቤተክርስቲያን /Angelican Church/ እና ላልች የክርስቲያን ቤተክርስቲያናት እግዘአብሓር
61
አብ /God the Father/ ብቻ ሳይሆን የሚያመሌኩት እግዘአብሓር ሌጅ /God the Son/
እግዘአብሓር መንፇስ ቅደስ /God the Holy Spirit/ እንዱሁም መሊዔክት /Angels/
ሇምሳላ፡- ገብርኤሌ፣ ሚካኤሌ ወ.ዖ.ተ፤ ማርያምን እንዯ እግዘአብሓር እናት /as “God”
Mother/ በተጨማሪም በዙ ያለ ቅደሳን ተብሇው የሚጠሩ ሰዎችን ሇምሳላ፡- አቡነ
ተክሇኃይማኖት፣ አቡነ ጊዮርጊስ፣ አቡነ ጴጥሮስ፣ St. Anthony of Thebes, St. Jude
Thaddeus, St. Christopher, ወ.ዖ.ተ. ሇአምሊክ የሚገባውን ባህሪና ጥሪ ወዯነዘህ
በማስጠጋት ሲያመሌኳቸው እናያሇን፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ ሙስሉሞች ሁለን ነገር ብቻውን
የፇጠረ እየተንከባከበ በሔይወት የሚያቆይ አምሊክ ነው ብሇውም ያመሌኩታሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «እናንተ መሃይማን ሆይ! ከአሊህ ላሊን እንዴግገዙ ታ዗ኛሊችሁን? በሊቸው፡፡»
አዛ-዗መር 39፡64
አሊህ በቁጥር አንዴ ነው
ያሇ አጋር ወይም ያሇ ሸሪክ
ቅ.ቁ፡- «በሁሇቱ (በሰማያትና በምዴር) ውስጥ ከአሊህ ላሊ አማሌክት በነበሩ ኖሮ በተበሊሹ
ነበር፤ የዏርሹ ጌታ አሊህም ከሚለት ሁለ ጠራ፡፡» አሌ-አንቢያ 21፡22
አሊህ አንዴ ነው፡፡ እንከን የሇሽ ስምና ባሔሪ አሇው
የሙስሉሞች አሊህ አንዴ የሆነ ሇእውቀቱ ሇጠቢብነቱ ኃይለ ስሞቹና እና ባህሪያቱን
ማንም ከሱ ጋር ሆኖ ሉጋራ እንዯማይችሌ ያምናለ፡፡ አሊህም እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እርሱ አሊህ ነው፤ ያ ከእርሱ በቀር ላሊ አምሊክ የላሇ ሩቁንና ቅርቡን አዋቂ የሆነ ነው፤
እርሱ በጣም ሩህሩህ በጣም አዙኝ ነው፡፡ እርሱ አሊህ ነው፤ ያ ከእርሱ በቀር ላሊ አምሊክ የላሇ
ንጉሡ፤ ከጉዴሇት ሁለ የጠራው የሰሊም ባሇቤቱ ፀጥታን ሰጪው ባሮቹን ጠባቂው አሸናፉው
ኃያለ ኩሩው ነው፡፡ አሊህ ከሚያጋሩት ሁለ ጠራ፡፡ እርሱ አሊህ ፇጣሪው (ከኢምንት)
አስገኚው ቅርጽን አሳማሪው ነው፤ ሇርሱ መሌካም ስሞች አለት፤ በሰማያትምና በምዴር ያሇ
ሁለ ሇርሱ ያሞግሳሌ፤ እርሱም አሸናፉው ጥበበኛው ነው፡፡» አሌ-ሀሽር 59፡23-24
አሊህ ብቸኛው ሔግ አውጪ ወይም ገዥ ነው፡፡
/Law Giver and Governor/
ሙስሉሞች አሊህ በፇጠረው ሰዎች ጉዲይ ሊይ ብቸኛው ሔግ አውጪና ብቸኛው ሔግ
አስተሊሊፉ ከሞት በኋሊ ኃጢአትን ሰራዥ ሆነ ፇራጅ ጌታ እንዯሆነ ያምናለ፡፡ አሊህም እንዱህ
ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከርሱ ላሊ እናንተና አባቶቻችሁ (አማሌክት ብሊችሁ) የጠራችኋቸውን ስሞች እንጂ
አትግገ዗ም፤ አሊህ በርሷ ምንም አስረጅ አሊወረዯም፤ ፌርደ የአሊህ እንጂ የላሊ አይዯሇም፤
እርሱን እንጂ ላሊን እንዲትግገ዗ አዝሌ፤ ይህ ትክክሇኛው ኃይማኖት ነው፤ ግን አብዙኞቹ
ሔዛቦች አያውቁም፡፡» ዩሱፌ 12:40
62
አሊህ ብቸኛው ፇዋሽ ረዲትና መዴኃኒት ነው፡፡
/Savior Helper and Redeemer/
አሊህ (ሱ.ወ) ብቸኛው ፇዋሽና መዴኃኒት እስከ ሆነ ዴረስ ሉመሇክ ወይም ክብር
ሉሰጠው የሚገባ አምሊክ እንዯሆነ ሙስሉሞች ያምናለ፡፡ ሁለም ጥሩ ሆነ መጥፍ ዔዴሌ በሱ
ፌሊጎት እንዯሆነ ማንኛውም ሰው ከዘህ መጥፍ ዔዴሌ ሇመፇወስ ወይም ሇመጠበቅ እና
ማንኛውም ዒይነት እርዲታ ማግኘት እንዱሁም መታገዛ የሚችሇው በሱ እንዯሆነ ያምናለ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ወይም ያ ችግረኛን በሇመነው ጊዚ የሚቀበሌ መከራንም የሚያስወግዴ በምዴርም ሊይ
ምትኮችን የሚያዯርጋችሁ፤ (ይበሌጣሌን? ወይስ የሚያጋሩትን?) ከአሊህ ጋር ላሊ አምሊክ
አሇን? ጥቂትንም አትገሰጹም፡፡» አሌ ነምሌ 27፡62
ቅ.ቁ፡- «ጌታችሁም አሇ “ሇምኑኝ፤ እቀበሊችኋሇሁና፤ እነዘያ እኔን ሇመገዙት የሚኮሩት
ተዋራጆች ሆነው ገሃነምን በእርግጥ ይገባለ፡፡”» አሌ-ሙእሚኑን 40፡60
አቡ ዏባስ አብዯሎህ ኢብን አባስ (ረ.ዏ) እንዯዖገበሌን፡-
አንዴ ቀን ከነብዩ (ሰ.ዏ.ወ) ኋሊ ነበርኩ፡፡ እንዱህም አለኝ «አንተ ሌጅ እኔ ጥቂት
ቃሊቶችን ሊስተምርህ የአሊህን ትዔዙዛ ጠብቅ፤ እርሱም ይጠብቅሃሌና፡፡ አሊህን ጠብቀው፤
ከፉት ሇፉትህ ታገኘዋሇህና፡፡ ስትጠይቅ አሊህን ጠይቅ፤ እርዲታ ከፇሇግህ በአሊህ ተረዲ፡፡
ህዛቦች ሁለ ሉጠቅሙህ ቢሰበሰቡ አይጠቅሙህም አሊህ በእርግጥ የወሰነሌህ ነገር ሲቀር፡፡
ሉጎደህ ቢሰበሰቡ ሉጎደህ አይችለም አሊህ በእርግጥ በአንተ ሊይ የወሰነብህ ነገር ቢሆን
እንጂ፡፡ ብዔሮች ተነስተዋሌ፤ ገጾቹም ዯርቀዋሌ፡፡»
ላልች ዖጋቢዎች ዯግሞ፡-
«አሊህን ጠብቀው ከፉትህ ታገኘዋሇህ፡፡ ከአሊህ ጋር በሰሊም ጊዚ ተዋወቅ፤ በችግር ጊዚ
እውቅና ይሰጥሃሌና፡፡ ያሊጋጠመህ ነገር ሉዯርስብህ ያሌነበረና የዯረሰብህም ነገር ዯግሞ
የሚያሌፌ እንዲሌነበር እወቅ፡፡ ዴሌ ከትዔግስት ጋር፤ እርካታ ከጭንቅ ጋር፤ ችግርም ከምቾት
ጋር መኖሩን እወቅ፡፡» /ኢማም ነወዊ አርባ ሏዱስ 19/
ስሇዘህ አሊህ (ሱ.ወ) ፇዋሽ መዴኃኒትና ረዲት ነው፡፡ አሊህም ሇነዙ ፇሪሃነ አሊህ
ሊሊቸው ሰዎች የትንሳዓ ቀን እንዱህ በማሇት ቃሌ ገብቶሊቸዋሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከዘያም እነዘያን የተጠነቀቁትን እናዴናሇን፤ አመጠኞቹንም የተንበረከኩ ሆነው
በውስጧ እንተዋቸዋሇን፡፡» መርየም 19፡72
አሊህ (ሱ.ወ) በምስሌ ወይም ሥዔሌ ሉመሰሌ የማይችሌ ተወዲዲሪ የላሇው ዴንቅ
አምሊክ ነው፡፡
/Allah is the only unique God without Images or Likeness/
እንዯ ሙስሉሞች እምነት ምንም ነገር ሥዔሌ ወይም ምስሌ አንዴ ሰው በአዔምሮው
አሊህ ይህን ይመስሊሌ ብል ሉያስበው የማይችሌ አምሊክ ነው፡፡ ስሇዘህ ሙስሉም
63
የሚያመሌከው ሏውሌትም ሆነ ሥዔሌ የሇውም፡፡ አሊህን የሚያመሌኩት በቀጥታ ነው እንጂ
ንጉስ፣ ቅደሳን ሰዎች፣ ጣዕት ሆነ ሰው ሉያከብራቸው የሚችለ ነገሮች /Object of
veneration/ በመሏሊቸው አያስፇሌጋቸውም፡፡ አሊህ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትና ምዴርን ፇጣሪ ነው፤ ከነፌሶቻችሁ (ከጎሳዎቻችሁ) ሴቶችን ከቤት
እንስሳዎችም ዒይነቶችን (ወንድችና ሴቶችን) ሇናንተ አዯረገሊችሁ፤ በርሱ (በማዴረጉ)
ያበዙችኋሌ፤ የሚመስሇውም ምንም ነገር የሇም፤ እርሱም ሰሚው ተመሌካቹ ነው፡፡»
አሌ-ሹራ 42፡11

64
ሙስሉምና ክርስቲያን በነብያት ሊይ ያሊቸው እምነት
ነብያቶች አምሊክ ሇሰው ሌጅ የሊካቸው መሌዔክተኞች መሆናቸውን ሙስሉሙም ሆነ
ክርስቲያኑ ያምናለ፡፡ ነገር ግን ሙስሉሞች በሁለም ነብያትና መሌዔክተኞች አሊህ (ሱ.ወ)
የሰውን ሌጅ ወዯ ቀጥተኛውና ዖሊሇማዊ ወዯ ሆነው ሔይወት ማሇትም ወዯ ጀነት (ገነት)
የሚያመሊክታቸው ሰዎች እንዯሊከሊቸው አምነው ይቀበሊለ፡፡ በላሊ በኩሌ አይሁዴና
ክርስቲያኖች አምሊክ በሊካቸው ሁለም ነብያት አያምኑም፡፡ ከፉለን ይቀበሊለ ከፉለን
አይቀበለም፡፡ ሇምሳላ አይሁዴ ኢየሱስን (ዑሳ) እና ሙሏመዴን (በሁለም ሊይ ሰሊም
ይስፇን) አይቀበሎቸውም፡፡ ይባስ ብሇው እነዘህን መሌካም ነብያት አስጸያፉ ስዴብ
ሲሰዴቧቸው እንመሇከታሇን፡፡ አይሁዴ ኢየሱስን (ዏ.ሰ) ዱቃሊ በማሇት ይጠሩታሌ፡፡ (አሊህ
ይጠብቀን)
እንዱሁም ክርስቲያኖች አይሁዴን ያሰጠመው ጀሌባ ሊይ ተሳፌረው እናገኛቸዋሇን፡፡
በላልቹ ነብያት ያምኑና ሙሏመዴን (ሰ.ዏ.ወ) አይቀበለዋቸውም፡፡ እንዱሁም አስመሳይና
አጭበርባሪ ሏሰተኛ ነብይ ቁርዒንን ከመጽሏፌ ቅደስ ሊይ ገሌብጦ ነው ብሇው ስማቸውን
ሲያጎዴፈ እንመሇከታሇን፡፡
የነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ነብይነት በመጽሏፌ ቅደስ

ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ በብ዗ ቦታ ሊይ በመጽሏፌ ቅደስ ሊይ ተጠቅሶ እናገኛሇን፡፡


ሇምሳላ ያህሌ በብለይ ኪዲን ውስጥ ሙስሉሞች ሙሳ /ዏ.ሰ/ ስሇ ሶስት ነብይ እንዯተናገረ
እንረዲሇን፡፡ ስሇራሱ፣ ስሇ ኢየሱስና ስሇ ሙሏመዴ /በሁለም ሊይ የአሊህ ሰሊም ይስፇን፡፡/

መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓር ሰው ሙሴ ሳይሞት የእስራኤሌን ሌጆች የባረከባት በረከት ይህቺ


ናት፡፡ እንዱህ አሇ “እግዘአብሓር ከሲና መጣ በሴይርም ተገሇጠ፤ ከፊራን ተራራ አበራሊቸው
ሇአዔሊፊትም ቅደሳኑ መጣ፤ በስተቀኙም የእሳት ህግ ነበረሊቸው፡፡ ሔዛቡንም ወዯዲቸው፤
ቅደሳኑ ሁለ በእጅህ ናቸው፤ በእግሮችህም አጠገብ ተቀመጡ ቃልችህን ይቀበሊለ፡፡”»

ኦሪት ዖዲግም 33፡1-3

በዘህ አንቀጽ መሰረት ሶስት ነብያት እንዯተጠቀሱ እንመሇከታሇን፡፡

 አስርቱ ትዔዙዙት /ተውራት/ ሇሙሴ /ዏ.ሰ/ የተሰጠው በሲናይ /Sinai/ ተራራ ሊይ


ነበር፡፡
 ወንጌሌ /ኢንጂሌ/ ሇኢየሱስ የተሰጠው በሴይር /Sier/ ተራራ ነበር፡፡
 ቁርዒን /ፈርቃን/ ዯግሞ ሇነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ሰ/ የተሰጠው በፊራን /Paran/ ተራራ
በመካ ነበር፡፡

65
ከሚቀጥሇው የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ እንዯምንረዲው ኢስማኢሌ ከእናቱ አጋር ጋር
በፊራን ተራራ እንዯተቀመጡ /እንዯኖሩ/ ያሳየናሌ፡፡

መ.ቅ፡- «የባሪያይቱን ሌጅ ዯግሞ ሔዛብ አዯርገዋሇሁ ዖርህ ነውና፡፡ አብርሃምም ማሌድ ተነሳ
እንጀራንም ወሰዯ የውሃ አቁማዲን ሇአጋር በትከሻዋ አሸከማት ብሊቴናውንም ሰጥቶ
አስወጣት፤ እርሷም ሄዯች በቤርሰቤህም ምዴረ በዲ ተቅበዖበዖች፡፡ ውሃውም ከአቁማዲው
አሇቀ፤ ብሊቴናውም ከአንዴ ቁጥቋጦ በታች ጣሇችው፤ እርሷም ሄዯች “ብሊቴናው ሲሞት
አሌየው” ብሊ ቀስት ተወርውሮ የሚዯርስበትን ያህሌ ርቃ በአንፃሩ ተቀመጠች፡፡ ፉት ሇፉትም
ተቀመጠች ቃሎንም አሰምታ አሇቀሰች፡፡ እግዘአብሓርም የብሊቴናውን ዴምፅ ሰማ፤
የእግዘአብሓርም መሌዒክ ከሰማይ አጋርን እንዱህ ሲሌ ጠራት “አጋር ሆይ ምን ሆንሽ?
እግዘአብሓርም የብሊቴናውን ዴምፅ ባሇበት ስፌራ ሰምቷሌና አትፌሪ፡፡ ተነሺ ብሊቴናውንም
አንሺ እጅሽንም በእርሱ አጽኚው፤ ትሌቅ ሔዛብ አዯርገዋሇሁና፡፡” እግዘአብሓርም አይኗን
ከፇተሊት የውሃ ጉዴጓዴንም አየች፤ ሄዲም አቁማዲውን በውሃ ሞሊች ብሊቴናውን አጠጣች፡፡
እግዘአብሓርም ከብሊቴናው ጋር ነበር፤ አዯገም በምዴረ በዲም ተቀመጠ ቀስተኛም ሆነ፡፡
በፊራን ምዴረ በዲም ተቀመጠ፤ እናቱም ከምዴረ ግብፅ ሚስት ወሰዯችሇት፡፡»

ኦሪት ዖፌጥረት 21፡13-21

በተጨማሪ የፊራን ተራራ የት እንዲሇ ሇማወቅ መጽሏፌ ቅደስንና ቅደስ ቁርዒንን


ስንመሇከት «መካ /Mecca/» በዴሮ ስሙ «በካ /Becca/» ተብል እንዯተገሇጸ እናነባሇን፡፡

መ.ቅ፡- «ንጉሴና አምሊኬ የሰራዊት ጌታ ሆይ! ዴንቢጦች ሇመኖሪያቸው ጎጆ ሰርተዋሌ፤


ዋነሶችም ጫጩቶቻቸውን የሚያኖሩበት በመሰዊያዎችህ አጠገብ ቤት አሊቸው፡፡ ዖወትር
የምስጋና መዛሙር ሇአንተ እያቀረቡ በመቅዯስህ የሚኖሩ እንዳት የተባረኩ ናቸው፤ ባካ
በተባሇው ዯረቅ ሸሇቆ በሚያሌፈበት ጊዚ እግዘአብሓር ምንጭን ያፇሌቅሊቸዋሌ፤ የበሌግም
ዛናብ ኩሬዎችን ይሞሊቸዋሌ፡፡ በመጓዛ ሊይ ሳለ ብርታትን ያገኛለ፤ የአማሌክትንም አምሊክ
በጽዮን ያዩታሌ፡፡ የሰራዊት አምሊክ እግዘአብሓር ሆይ! ጸልቴን ስማ፤ የያዔቆብ አምሊክ ሆይ!
አዴምጠኝ፡፡ አምሊክ ሆይ! መርጠህ የቀባኸውን ንጉሳችን ባርከው፤ ጋሻችንም ስሇ ሆነም
ተመሌከተው፡፡ በላሊ ስፌራ እንዴ ሺህ ቀን ከመቆየት በመቅዯስህ አንዴ ቀን መቆየት የተሻሇ
ነው፤» መጽሏፇ መዛሙር 84፡3-10 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም

ከሊይ የተመሇከትነው የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ በግሌጽ የሚያሳየው ከእስሌምና


መሰረቶች አንደ የሆነውን የሀጅ ሥነ ሥርዒትን ነው፡፡ ያም ማሇት በሑጅራ አቆጣጠር
በ12ኛው ወር በመካ የሚዯረግ የጸልት ሥነ ሥርዒት ነው፡፡

66
ቅ.ቁ፡- «አሊህ እውነትን ተናገረ፤ የእብራሑምንም መንገዴ ወዯ እውነት ያዖነበሇ ሲሆን
ተከተለ፤ ከአጋሪዎቹም አሌነበረም በሊቸው፡፡ ሇሰዎች (መጸሇያ) መጀመሪያ የተኖረው ቤት
ብሩክና ሇዒሇማት መምሪያ ሲሆን ያ በበካ (መካ) ያሇው ነው፡፡ በውስጡ ግሌጽ የሆኑ
ታምራቶች የኢብራሑም መቆሚያ አሇ፡፡ የገባውም ሰው ጸጥተኛ ይሆናሌ፤ /ሰሊምን ያገኛሌ/
ሇአሊህም በሰዎች ሊይ ወዯርሱ መሄዴን በቻሇ ሁለ ሊይ ቤቱን መጎብኘት ግዳታ አሇባቸው፤
የካዯም ሰው አሊህ ከዒሇማት ሁለ የተብቃቃ ነው፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡95-97

ስሇዘህ አሊህ /ሱ.ወ/ እያንዲንደ ሙስሉም በእያንዲንደ ነብያት አንደን ከአንደ ሳይሇይ
በነብይነታቸው እንዱያምኑባቸው ያዙሌ፡፡

ቅ.ቁ፡- «”በአሊህና ወዯኛ በተወረዯው (ቁርዒን) ወዯ ኢብራሑምም ወዯ ኢስማዑሌና ወዯ


ኢስሏቅም ወዯ ያዔቆብና ወዯ ነገድቹም በተወረዯው በዘያም ሙሳና ዑሳ በተሰጡት በዘያም
ነብያት ሁለ ከጌታቸው በተሰጡት ከእነርሱም በአንዴም መካከሌ የማንሇይ ስንሆን አመንን፤
እኛም ሇርሱ (ሇአሊህ) ታዙዦች ነን” በለ፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡136

ተጨማሪ አሌ በቀራህ 2፡285፣ አሌ ዑምራን 3፡84

እያንዲንደ ነብይ ከሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ በፉት የተሊኩት ሇተወሰነ ሔዛብ ብቻ


እንዯነበር የሙስሉሞች እምነት ነው፡፡ ሇምሳላ፡-

 ነብዩ ሙሳ /ሙሴ/ የተሊከው ሇእስራኤሌ ሌጆች ከነበሩበት ባርነት ነፃ ሇማውጣት


 ነብዩ ዮናስ /Jonah/ ሇኒኒቫ /Nineva/ ህዛብ
 ነብዩ ኑህ ሇአካባቢው ህዛብ
በተጨማሪም ወዯፉት መጽሏፌ ቅደስ ስሇ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ምን ይሊሌ?
በሚሇው ርዔስ ሥር በሰፉው የምንመሇከተው ይሆናሌ፡፡

67
ሙስሉምና ክርስቲያን በመሊዔክት ሊይ ያሊቸው ግንዙቤ
ሙስሉሙ እንዯ ክርስቲያኑ አሊህ /ሱ.ወ/ ተራው ሰው ሉያያቸው የማይችሌ መሊዔክት
እንዯፇጠረ ያምናለ፡፡ ከብ዗ በጥቂቱ፡- ጅብሪሌ /ገብርኤሌ/፣ ሚካኤሌ፣ ኢስራፉሌ፣
ኢዛራኢሌ፣ ማሉክ ወ.ዖ.ተ፡፡ እነዘሁ መሊዔክት ከአሊህ በሆነ ብርሃን የተፇጠሩ ሲሆኑ እንዱሁ
እያንዲንደ በአሊህ የሥራ ዴሌዴሌ ተሰጥቷቸዋሌ፡፡ መሊዔክቶች በተፇጥሮ እንዯ ሰው ሌጅ
አይዯለም የሰው ሌጅ የሚያስፇሌገውም ነገር አያስፇሌጋቸውም፡፡ ሇምሳላ፡- ምግብ
ከመብሊት፣ ከመጠጣት፣ ከመተኛት፣ ከማግባት የጠሩ ናቸው፡፡ እንዱሁም ፆታ ወንዴ ወይም
ሴት ናቸው ብል ማሰብ አይቻሌም፡፡ ቁጥራቸውንና ተፇጥሯቸውን አሊህ ብቻ ነው
የሚያውቀው፡፡ እያንዲንደ መሌዒክ አሊህ /ሱ.ወ/ በመዯበሊቸው የሥራ ክፌሌ ሊይ
ተሰማርተው ይገኛለ፡፡ ያም ማሇት ገነትን /ጀነትን/ የሚጠብቅ፣ ገሃነምን /ጀሃነምን/
የሚጠብቅ፣ የሰውን ሌጅ ሥራ የሚመዖግቡ፣ ራዔይ ይዜ የሚመጣ፣ የፌጻሜ ቀን /ምዴርና
ሰማይ በሚፇርሱበት ጊዚ/ ጡሩንባ የሚነፊ፣ የሰውን ሌጅ ከመጥፍ ጅኖች /ጋኔን/ ከመጥፍ
ሰዎች የሚጠብቁ፣ የሰው ሌጅ በሚሞትበት ጊዚ ነፌሱን የሚጠብቁ ወ.ዖ.ተ፡፡ ከነዘህ መሊዔክት
መካከሌ በቅደስ ቁርዒን የተጠቀሱትን እንመሌከት፡-

1. ጥሩዉንና መጥፍዉን የሰዎች ዴርጊት የሚመዖግቡ መሊዔክቶች የተከበሩ ፀሏፉዎች


ተብሇው ይጠራለ
ቅ.ቁ፡- «በናንተ ሊይ ተጠባባቂዎች ያሇባችሁ፤ ስትሆኑ፤ የተከበሩ ፀሏፉዎች የሆኑ፤
(ተጠባባቂዎች)፤ የምትሰሩትን ሁለ የሚያውቁ» አሌ-ኢንፉጣር 82፡10-12

2. ጅብሪሌ /ገብርኤሌ/ «ራዔይ» ይዜ የሚወርዴ መሌዒክ ነው


ቅ.ቁ፡- «ሇጂብሪሌ (ሇገብርኤሌ) ጠሊት የሆነ ሰው (በቁጭት ይሙት) በሊቸው፤ እርሱ
(ቁርዒኑን) ከበፉቱ ሇነበሩት (መጻህፌት) አረጋጋጭ ሇምዔመናን መሪና ብስራት ሲሆን በአሊህ
ፇቃዴ በሌብህ ሊይ አውርድታሌና፡፡ ሇአሊህና ሇመሊዔቱ ሇመሌዔክተኞቹም ሇጅብሪሌም
ሇሚካሌም (ሚካኤሌ) ጠሊት የሆነ ሰው አሊህ (ሇእነዘህ) ከሃዱዎች ጠሊት ነው፡፡»

አሌ-በቀራ 2፡97-98

3. ኢስራፉሌ የመጨረሻዋ ሰዒት /የዒሇም ፌጻሜ/ ወቅት ጡሩንባ የሚነፊ መሌአክ ነው


ቅ.ቁ፡- «በቀንደም ውስጥ ይነፊሌ፤ ያ (ቀን) የዙቻው (መፇጸሚያ) ቀን ነው፡፡ ነፌስም ሁለ
ከርሷ ጋር ነጂና መስካሪ ያሇባት ሆና ትመጣሇች፡፡ ከዘህ ጋር በእርግጥ በዛንጋቴ ውስጥ
ነበርክ፤ ሺፊንህንም ካንተ ሊይ ገሇጥንሌህ፤ ስሇዘህ ዙሬ ዒይንህ ስሇታም ነው (ይባሊሌ)፡፡
ቁራኛውም (መሌዒክ) ይህ ያ እኔ ዖንዴ ያሇው ቀራቢ ነው ይሊሌ፡፡ ሞገዯኛ ከሃዱን ሁለ

68
በገሃነም ውስጥ ጣለ፡፡ ሇበጎ ሥራ ከሌካይ በዲይ ተጠራጣሪ የሆነን ሁለ (ጣለ)፡፡ ያንን
ከአሊህ ጋር ላሊን አምሊክ ያዯረገውን በብርቱ ቅጣት ውስጥ ጣለት፤ (ይባሊሌ)፡፡»

ቃፌ 50፡20-26

4. ኢዛራኢሌ (እዛራኤሌ) «መሌአከ ሞት» በአሊህ /ሱ.ወ/ ትዔዙዛ የሰውን ነፌስ በሞት
ጊዚ የሚወስዴ መሌዒክ ነው
ቅ.ቁ፡- «በእናንተ ሊይ የተወከሇው መሌዒከ ሞት ይገዴሊችኋሌ፤ ከዘያም ወዯ ጌታችሁ
ትመሇሳሊችሁ፡፡» አሌ-ሰጅዲህ 32፡11

5. ማሉክ የጀሃነም /የገሃነም/ እሳት ጠባቂ መሌዒክ


ቅ.ቁ፡- «የእሳትም ዖበኞች መሌዒክት እንጂ ላሊ አሊዯረግንም፡፡ ቁጥራቸውንም ሇነዘያ ሇካደት
መፇተኛ እንጂ አሊዯረግንም፤ እነዘያ መጽሏፌ የተሰጡት እንዱያረጋግጡ እነዘያ ያመኑት
እምነትን እንዱጨምሩ እነዘያ መጽሏፌ የተሰጡትና ምዔመናኖቹ እንዲይጠራጠሩ እነዘያም
በሌቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያሇባቸው (መናፌቃን) ከሃዱዎችም አሊህ በዘህ (ቁጥር) ምን ምሳላ
ሽቷሌ …» አሌ-ሙዯሲር 74፡31

6. ረቂብ እና አቲዴ፡- የሰውን ሌጅ ከመጥፍ ነገር ጠባቂና ሰውዬው በራሱ ፇቃዴ ቢሄዴ
የሰራውን ሥራ መዛጋቢ መሌዒክት ናቸው
ቅ.ቁ፡- «ሰውንም ነፌሱ (በሏሳቡ) የምታጫውተውን የምናውቅ ስንሆን በእርግጥ ፇጠርነው፤
እኛም ከዯም ጋኑ ጅማት ይበሌጥ ወዯርሱ ቅርብ ነን፡፡ ሁሇቱ ቃሌ ተቀባዮች (መሊዔክት)
ያለበት ቢሆን እንጂ፡፡» ቃፌ 50፡16-19

ተጨማሪ አሌ-አንዒም 6፡61

7. ሚካኤሌ፡- የአየር ንብረት በተመሇከተ በአሊህ /ሱ.ወ/ ተቆጣጣሪ መሌዒክ


ቢሆንም ቅለ ክርስቲያኖችም በመሌዒክት ቢያምኑም ሇመሌዒክት ያሊቸው ግንዙቤ ግን
ከሙስሉሙ በትንሹ ይሇያሌ፡፡ ክርስቲያን «ሰይጣን» በመጀመሪያ ቅደስ ሆኖ የተፇጠረ
መሌዒክ በኋሊ ግን በትዔቢቱ የወዯቀ ሇአምሊክ አሌታዖዛ ያሇ ኋሊም ከአምሊክ ጋር እኩሌ
ሇመሆን የሚፇሌግ የወዯቁት መሌዒክ አሇቃ እንዯሆነው የሚረደት፡-

መ.ቅ፡- «አንተ በሚያበራው የአጥቢያ ኮከብ የተመሰሌክ የባቢልን ንጉስ ሆይ! እንዯ ሰማይ
ከፌ ካሇው ክብርህ እንዳት ወዯቅህ! መንግስታትን ሁለ ታዋርዴ ነበር፤ አሁን ግን ወዯ መሬት
ተጣሌክ፡፡ አንተ እንዱህ ብሇህ አስበህ ነበር “ወዯ ሰማይ ወጥቼ ከእግዘአብሓር ከዋክብት
በሊይ ዗ፊኔን እዖረጋሇሁ፤ በስተ ሰሜን ዲርቻ አማሌክት በሚሰበሰቡበት ቦታ በተራራ ሊይ

69
እቀመጣሇሁ፡፡ ከዯመናዎችም በሊይ ወጥቼ በሌዐሌ አምሊክ እመሰሊሇሁ” ብሇህ አስበህ
ነበር፡፡» ትንቢተ ኢሳያስ 14፡12-20 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም

በተጨማሪ የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት 7ኛ እትም 1996 ገጽ 76 ይመሌከቱ፡፡

በእስሌምና የተመሇከትን እንዯሆነ «መሌዒክት» የተፇጠሩት ያሇ ፌሊጎት /free will/


ማሇትም እንዯ ላሊ ፌጡር የራሳቸው የሆነ ፌሊጎት ይዖው አይዯሇም የሚፇጠሩት፡፡ ፌሊጎት
የሊቸውም፡፡ የእነሱ ፌሊጎት የአሊህ ትዔዙዛ ነው፡፡ ያሇ ምርጫም አሊህን ይታዖዙለ አሊህንም
አሌታዖዛም /ትዔዙ዗ን መጣስ/ አይችለም፡፡ ላሊውን ፌጡር የተመሇከትን እንዯሆነ ግን
የራሳቸውን ፌሊጎት የመከተሌ ምርጫ አሊቸው ጥሩም ሆነ መጥፍ፡፡ ስሇዘህ ኢብሉስ /ሰይጣን/
ክርስቲያኖች እንዯሚለት ሲፇጠር መሌዒክ ሆኖ አሌተፇጠረም፡፡ መሌዒክ የተፇጠሩት ከአሊህ
ከሆነ ብርሃን /ኑር/ ነው፡፡ ሰይጣን ግን ጂን /ጋኔን/ ነው፡፡ አሊህ የፇጠረው ጭስ ከላሇው
የእሳት ነበሌባሌ ነው፡፡ ከዙም የአሊህን ትዔዙዛ ጣሰ አሌታዖዛም አሇ ከከሃዱዎችም ሆነ፡፡

አሊህ /ሱ.ወ/ በቅደስ ቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ፡-

ቅ.ቁ፡- «ሇመሊዔክትም “ሇአዯም ስገደ” ባሌናቸው ጊዚ (የሆነውን አስታውስ)፡፡ ወዱያውም


ሰገደ፤ ኢብሉስ (ዱያቢልስ) ብቻ ሲቀር፤ ከጋኔን (ጎሳ) ነበር፤ ከጌታውም ትዔዙዛ ወጣ፤
እርሱንና ዖሮቹን እነሱ ሇእናንተ ጠሊት ሲሆኑ ከኔ ላሊ ረዲት አዴርጋችሁ ትይዙሊችሁን?
ሇበዲዮች ሌዋጭነቱ ከፊ፡፡» አሌ-ከህፌ 18፡50

70
ሰውን እንዯ አምሊክ ወይስ አምሊክን እንዯ ሰው?
እንዯ ክርስቲያኖች እምነትና አስተምህሮ ኢየሱስ ከፌጥረት ሁለ በሊይ ከእግዘአብሓር
በታች ሳይሆን እርሱ ራሱ ህያው እግዘአብሓር ነው፡፡ ሇእግዘአብሓር የሆነ መሇኮታዊ ክብር
ሁለ ሇእርሱም አሇው፡፡ አንዲችም አይጎዴሇውም፡፡ ኢየሱስ ሇእግዘአብሓር ብቻ የሚሰጠውን
ክብር ተቀበሇ፡፡ ኢየሱስ «አባቴ» ብል እግዘአብሓርን በመጥራት እራሱን ከፇጣሪ ጋር
አስተካከሇ፡፡ ስሇዘህ ኢየሱስ ከእግዘአብሓር ጋር እኩሌ ሥሌጣን አሇው የሚሌ እምነት
አሊቸው፡፡ እና ኢየሱስ አምሊክ ነው የሚሌ ግንዙቤ አሊቸው፡፡ እዘህ ሊይ ሌብ ያሊለት ነገር አሇ
ያም መመሪያቸው መጽሏፌ ቅደስን አሌተመሇከቱም ያሰኛሌ፡፡ ምክንያቱም በዮሏንስ ወንጌሌ
13፡16 እና 14፡28 ሊይ ኢየሱስ ስሇራሱ እንዱህ ይሊሌ፡-

መ.ቅ፡- «እውነት እውነት እሊችኋሇሁ፤ አገሌጋይ ከጌታው አይበሌጥም፤ መሌዔክተኛም ከሊኪው


አይበሌጥም፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 13፡16 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም

መ.ቅ፡- «እኔ እሄዲሇሁ ተመሌሼም ወዯ እናንተ እመጣሇሁ እንዲሌኩ ሰምታችኋሌ፡፡ አባቴ


ከእኔ ስሇሚበሌጥ ብትወደኝስ ኖሮ ወዯ አብ በመሄዳ ዯስ ባሊችሁ ነበር፡፡»

የዮሏንስ ወንጌሌ 14፡28 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም

የዮሏንስ ወንጌሌ 14፡28 ኢየሱስ «አባቴ» ብል እግዘአብሓርን በመጥራት እራሱን ከፇጣሪ ጋር


አስተካከሇ፡፡ የሚሇውን አባባሌ ይጻረራሌ ምክንያቱም «አባቴ ከእኔ ይበሌጣሌ፡፡» ብል ኢየሱስ
ስሇመሰከረ፡፡

ኢየሱስ በእግዘአብሓር ብቻ የሚሰሩትን ሥራዎች ሁለ ሰራ የሚሌ እምነትም


አሊቸው፡፡ ኢየሱስ በራሱ ችልታ የሰራውን ሥራ በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ አንዴም ቦታ
አናገኝም፡፡

መ.ቅ፡- «እኔ በራሴ ሥሌጣን ምንም ማዴረግ አሌችሌም፤ ነገር ግን ከአብ የሰማሁትን
እፇርዲሇሁ፤ የሊከኝን ፇቃዴ እንጂ የራሴን ፇቃዴ ስሇማሊዯርግ ፌቃዳ ትክክሌ ነው፡፡»

የዮሏንስ ወንጌሌ 5፡30 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም

ኢየሱስ ተወሇዯ፣ አዯገ፣ በሊ፣ ጠጣ፣ ተናገረ፣ ዯከመ፣ አንቀሊፊ፣ ሏሴት አዯረገ፣ አዖነ፣
ተቆጣ፣ ሞተ፣ ተቀበረ፡፡ ስሇዘህ አምሊክ ነው እንዯ ክርስቲያኖች እምነት፡፡ ኃጢአትን
ከመስራት በቀር እንዯ ሰው ኖረ፤ ኢየሱስ ራሱ ሰው መሆኑን ተናገረ፤ ሏዋርያትም ኢየሱስ

71
እንዯ አዲም መሆኑን አስተማሩ፡፡ ሰው ሆኖ ኃጢአታችንን ተሸከመ፡፡ አሁንም እንዯ እነሱ
አስተምህሮ ኢየሱስ አምሊክ ነው፡፡

እዘህ ሊይ መጠየቅ ያሇበት ጥያቄ አሇ እሱም ኢየሱስ የቱ ጋር ነው የክርስቲያኖችን


ኃጢአት ሌሸከም መጣሁ ያሇው? እንዱያውም ኢየሱስ ሁለም በኃጢአቱ እንዯሚሞት ነው
የተናገረው፡፡

መ.ቅ፡- «ኢየሱስ ዯግሞ “እኔ እሄዲሇሁ ትፇሌጉኛሊችሁም በኃጢአታችሁም ትሞታሊችሁ፤ እኔ


ወዲሇሁበት እናንተ ሌትመጡ አትችለም” አሊቸው፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡21 1954 እትም

ኢየሱስ ፌፁም አምሊክ ፌፁም ሰው ቢሆንም አንዴ ክርስቶስ እንጂ ሁሇት አይዯሇም፡፡
ቅዴመ አሇም የነበረ ወሌዴ (ቃሌ) ሥጋንና ነፌስን ነሥቶ ሰው ሆነ፡፡ እግዘአብሓር /ኢየሱስ/
እንዯ በፉቱ ነው፡፡ ግን በምዴር ሊይ ሰው ሆኖ በትህትና ኖረ፤ ዮሏንስ «ሥጋ ሆነ» ሲሌ
በጠቅሊሊ የሰውን ባህሪ ነሳ እንጂ አስቀዴሞ በነበረ በአንዴ ላሊ ሰው ሊይ አዯረ ማሇቱ
አይዯሇም፤ ሥጋም የሆነው በማህፀን ውስጥ ነው፡፡ ከሴት ማህፀን ተወሇዯ አዯገ እንጂ
እግዘአብሓር አሌተሇወጠም፡፡ ስሇዘህ አሁንም በክርስቲያኖች ኢየሱስ አምሊክ ነው፡፡ እዘህ
ሊይ ሌብ ሉለ የሚገባው ነገር አሇ እሱም ማንኛውም ማገናዖብ የሚችሌ ሰው እግዘአብሓር
አምሊክ የማርያም ማህፀን ውስጥ ገብቶ ሥጋንና አጥንትን አበጅቶ እና ሁለንም የሙለ ሰው
የሔይወት ዐዯት /life cycle/ ጨርሶ ከዖጠኝ ወራት ቆይታ በኋሊ ወዯዘህች ምዴር መጣ
/ተወሇዯ/፤ በኋሊም እንዯማንኛውም ሔፃን ጡትን እየጠባ በእናቱ እንክብካቤ እየተዯረገሇት
አዴጎ ብልም እንዯማንኛውም ሌጅ ተጫውቶ አዴጎ ወጣት ሆኖ ጎርምሶ ብልም ጎሌምሶ የ33
ዒመት ሰው ሆኖ እስከሚያርግበት ጊዚ ዴረስ ያሇውን ክስተቶች «መሇወጥ» አይዯሇም ብሇው
ክርስቲያኖች ያምናለ፡፡ መቼም «መሇወጥ» የሚሇው ቃሌ ከዘህ ውጭ ምን ዒይነት ትርጉም
ሉሰጠው እንዯሚገባ እንጃ፡፡ ነገር ግን በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ እግዘአብሓር ስሇ ራሱ
የተናገረው አሇ፡፡ ክርስቲያኖች ይህን አንቀጽ ቀዴሞውኑ አንዲንዴ የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ
እንዯቀየሩት ሁለ ቢቀይሩት ኖሮ ይሄ ሁለ ባሌሆነ ነበር፤ ነገር ግን አሊህ /ሱ.ወ/ የተመሰገነ
ይሁን በነሱ ሊይ አስረጅ /ምስክር/ እንዱሆን እስከ አሁን ዴረስ አቆይቶታሌ፡፡

መ.ቅ፡- «የተወዯዲችሁ ወንዴሞቼ ሆይ! አትታሇለ! መሌካም ስጦታና ፌጹም በረከት ሁለ


ከእግዘአብሓር ነው፤ ይህም የሚመጣው እንዯ ጥሊ መዖዋወር ወይም መሇዋወጥ ከላሇበት
የብርሃን ሁለ አባት ከሆነው እግዘአብሓር ነው፡፡»

የያዔቆብ መሌዔክት 1፡17 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም

72
ኢየሱስ አምሊክ በስምንተኛው ቀን ተገረዖ፤ በአርባኛውም ቀን ወዯ ቤተ መቅዯስ
ተወሰዯ፤ እዘያም ስምዕን አቀፇው፤ ማንን? አምሊክን መሆኑ ነው፡፡ በሓሮዴስ ምክንያት
በመጀመሪያ ወዯ ግብጽ ከዙም ወዯ ናዛሬት ተሰዯዯ፡፡ በናዛሬት ከሔግ በታች እየኖረ በሰው
ፉት በጥበብና በቁመት አዯገ፡፡ የአስራ ሁሇት ዒመት ሌጅ ሲሆን ማን? አምሊክ መሆኑ ነው
ወዯ ኢየሩሳላም መጣ፡፡ ከዙም በኋሊ እንዯ ዮሴፌ እንጨት ጠራቢ ሆነ ማን? አምሊክ፤
በናዛሬትም ከእናቱና ከወንዴሞቹ ጋር ኖረ፡፡ እና ይህን ነገር ቢያዯርግም ሆነ ቢሰራ እንዯ
ክርስቲያኖች እምነት አሁንም ኢየሱስ አምሊክ ነው፡፡

ኢየሱስ ነብይ ሆኖ መሌዔክትን ከእግዘአብሓር እየተቀበሇ የሚመጣውን ገሇጠ፡፡


የእግዘአብሓርን ሔግ ተረጎመ፡፡ አሁንም እንዯ ክርስቲያኖች እምነት ኢየሱስ ነብይ ተብል
በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ በብዙት ቦታ ሊይ ቢጠቀስም ኢየሱስ አምሊክ ከመሆን የሚያግዯው
ነገር የሇም፡፡
ኢየሱስ ሇፊሲካ በዒሌ ሲወጣ በአህያ ተቀምጦ ወዯ ኢየሩሳላም ገባ፡፡ አህያ
የተቀመጠው ማን ነው? አምሊክ መሆኑ ነው፡፡ በኋሊም በካህናት አሇቆችና በሔግ መምህራን
ሴራ ተዯርጎበት ተይዜ ተሰቀሇ፤ ሞተም ከሞተም ተነሳ፡፡ እንዯ ክርስቲያኖች አስተምህሮ
ኢየሱስ አሁንም አምሊክ ነው፡፡
የአዔምሮ ባሇቤትና አርቆ አሳቢ ሇሆነ ሰው ክርስቲያንም ይሁን የላሊ እምነት ተከታይ
በፇጣሪ አምሊክ መኖር የሚያምን ሁለ ኃያሌ የሆነው አምሊካችን ምን ገድት ነው በሴት
ማሔፀን ተረግዜ ወዯዘህች ምዴር መጥቶ ጡት ጠብቶ አዴጎ ሰው ተብል ነብይ ሆኖ ሰውን
ሇማስተማር ዯፊ ቀና የሚሇው፣ የሚዯክመው፣ የሚራበው፣ የሚጠማው፣ በኋሊም በፇጠረው
ፌጡር ከአገር አገር ተሰድ መከራ፣ ግፌና ስቃይን የሚፇራረቅበትና በኋሊም ተይዜ፣ ተገርፍ፣
ተሰዴቦ፣ ተዯብዴቦ፣ የሚሰቀሇውና የሚሞተው? ኃያሌ የሆነው አምሊካችን ምን አጥቶ? የሰው
ሌጅ ሆይ! ፇጣሪያችን መሊዔክትን፣ ጀነትንና ጀሃነምን፣ ምዴርንና ሰማይን፣ በውስጧ ያሇውን
ሁለ እንዱሁም ፀሏይንና ከዋክብትን ከፇጠረ በኋሊ እንዱያሞግሱት የሚያዛ ጌታ አይዯሇም
እንዳ? በየትኛውም ዖመን ከአዲም ጀምሮ አማጽያን ከሃዱዎች ነበሩ እናም መሌዔክተኛን
ከሔዛቡ መሃሌ መርጦ ይሌካሌ፤ የተቃናም ምንዲውን ያገኛሌ፤ እምቢ አሻፇረኝ ብል ኮርቶ
የካዯም በመጨረሻው የትንሳኤ ጊዚ ቅጣቱን ይቀበሊሌ፤ እንጂ ይህ ሁለ ውጣ ውረዴ ሇአምሊክ
አይገባውም፡፡ ኢየሱስንም ሆኖ መምጣት አያስፇሌገውም፡፡
እስኪ ክርስቲያኖች እንዯሚለት ኢየሱስ አምሊክ ነው ብሇን ብንቀበሌና
የሚያዯርጋቸውን ዴርጊቶች በጥቂቱ ወስዯን የአምሊክነት ሥሌጣን ይገባዋሌ ወይስ የሰውነት
የነብይነትና የመሌዔክተኛነት ሥሌጣን? ፌርደን ሇአዔምሮ ባሇቤቶች እንተወዋሇን፡፡

73
መ.ቅ፡- «የዲዊትና የአብረሃም ዖር የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ የትውሌዴ ሏረግ ይህ ነው፡-
አብረሃም ይስሏቅን ወሇዯ፣ ይስሏቅ ያዔቆብን ወሇዯ፣ ያዔቆብ ይሁዲንና ወንዴሞቹን ወሇዯ፣
ይሁዲ ፊሬስንና ዙራን ትዔማር ከምትባሌ ሴት ወሇዯ፣ ፊሬስ ሓስሮንን ወሇዯ፣ ሓስሮምም
አራምን ወሇዯ፣ አራም ዒሚናዲብን ወሇዯ፣ ዒሚናዲብ ነአሶንን ወሇዯ፣ ነአሶን ሰሌሞንን ወሇዯ፣
ሰሌሞን ቦኤዛን ረዒብ ከምትባሌ ሴት ወሇዯ፣ ቦኤዛ ኢዮቤዴን ሩት ከምትባሌ ሴት ወሇዯ፣
ኢዮቤዴ እሴይን ወሇዯ፣ እሴይ ንጉስ ዲዊትን ወሇዯ፡፡ ንጉስ ዲዊት የኦርዮ ሚስት ከነበረችው
ሰሇሞንን ወሇዯ፣ ሰሇሞን ሮብዒምን ወሇዯ፣ ሮብዒብ አቢያን ወሇዯ፣ አቢያ አሳፌን ወሇዯ፣
አሳፌ ኢዮሳፌጥን ወሇዯ፣ ኢዮሳፌጥ ኢዮራምን ወሇዯ፣ ኢዮራም ዕዘያን ወሇዯ፣ ዕዘያንም
ኢዮአታምን ወሇዯ፣ ኢዮአታም አካዛን ወሇዯ፣ አካዛ ሔዛቅያስን ወሇዯ፣ ሔዛቅያስ ምናሴን
ወሇዯ፣ ምናሴ አሞጽን ወሇዯ፣ አሞጽ ኢዮስያስን ወሇዯ፣ ኢዮስያስ የእስራኤሌ ህዛብ ወዯ
ባቢልን ተማርከው በሄደበት ዖመን የአኪንንና ወንዴሞቹን ወሇዯ፣ ከባቢልን ምርኮ በኋሊ
የአኪን ሰሊትያሌን ወሇዯ፣ ሰሊትያሌ ዖሩባቤሌን ወሇዯ፣ ዖሩባቤሌ አብዴዩን ወሇዯ፣ አብዴዩ
ኤሌያቄምን ወሇዯ፣ ኤሌያቄም አዜርን ወሇዯ፣ አዜር ሳድቅን ወሇዯ፣ ሳድቅ አኪምን ወሇዯ፣
አኪም ኤሌዩዴን ወሇዯ፣ ኤሌዩዴ አሌዒዙርን ወሇዯ፣ አሌዒዙር ማታንን ወሇዯ፣ ማታን ያዔቆብን
ወሇዯ፣ መሲሔ የተባሇውን ኢየሱስን የወሇዯች የማርያም እጮኛ የሆነውን ዮሴፌን ወሇዯ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 1፡1-16 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የየተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 የአምሊክ የትውሌዴ ሏረግ፡፡ አምሊክ የትውሌዴ ሏረግ ያስፇሌገዋሌን?
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ ክርስቶስ የተወሇዯበት ሁኔታ እንዱህ ነበር፡- እናቱ ማርያም ሇዮሴፌ ታጭታ
ሳሇች ሳይገናኙ በመንፇስ ቅደስ ፀንሳ ተገኘች፡፡ እጮኛዋ ዮሴፌ ዯግ ሰው ነበር ማርያምን
በሰው ፉት ሉያጋሌጣት አሌፇሇገም፤ ስሇዘህ በስውር ሉተዋት አሰበ፡፡ ነገር ግን ይህን ነገር
ሲያስብ ሳሇ የጌታ መሌዒክት በህሌም ተገሌጦሇት እንዱህ አሇው፤ የዲዊት ዖር ዮሴፌ ሆይ!
እጮኛህ ማርያም የፀነሰችው በመንፇስ ቅደስ ስሇሆነ እርሷን ወዯ ቤትህ ሇመውሰዴ
አትፌራ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 1፡18-20 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 የአምሊክ አወሊሇዴ፡፡ አምሊክ መወሇዴ ያስፇሌገዋሌን?
መ.ቅ፡- «መሊዔክትም ከእነርሱ ተሇይተው ወዯ ሰማይ በወጡ ጊዚ እረኞች እርስ በርሳቸው
“እንግዱህ እስከ ቤተሌሓም ዴረስ እንሂዴ እግዘአብሓርም የገሇጠሌንን ይህን የሆነውን ነገር
እንይ” ተባባለ፡፡ ፇጥነውም መጡ ማርያምንና ዮሴፌን ሔፃኑንም በግርግም ተኝቶ አገኙ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 2፡15-17
 የአምሊክ በበረት ውስጥ መወሇዴ፡፡
መ.ቅ፡- «እርሷም ወንዴ ሌጅ ትወሌዲሇች፤ እርሱ ሔዛቡን ከኃጢአታቸው ስሇሚያዴን ስሙን
ኢየሱስ ትሇዋሇህ፡፡»

74
የማቴዎስ ወንጌሌ 1፡21 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ወንዴ ሆኖ ተወሇዯ፡፡
መ.ቅ፡- «በዘያን ጊዚ ኢየሱስ በገሉሊ ክፌሇ ሃገር ከምትገኝ ከናዛሬት ከተማ መጥቶ በዮርዲኖስ
ወንዛ በዮሏንስ እጅ ተጠመቀ፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 1፡9 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ በሰው እጅ ተጠመቀ፡፡ አምሊክ መጠመቅ ሇምን አስፇሇገው?
መ.ቅ፡- «በማግስቱም በቢታንያ ሲመሇሱ ኢየሱስ ተራበ፡፡ ቅጠሎ የሇመሇመ የበሇስ ዙፌም
በሩቅ አይቶ ምናሌባት ፌሬ ይገኝባት እንዯሆነ በማሇት ወዯ እርሷ ሄዯ፤ ነገር ግን ወዯ እርሷ
በቀረበ ጊዚ በሇስ የሚያፇራበት ወራት ስሊሌነበረ ከቅጠሌ በቀር ምንም አሊገኘባትም፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 11፡12-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ተራበ
 አምሊክ ወቅት መሇየት አቃተው
መ.ቅ፡- «ነገር ግን ስሇዘያች ቀንና ስሇዘያች ሰዒት ከአብ በቀር ማንም የሚያውቅ የሇም፤
የሰማይ መሊዔክትም አያውቁም፤ ወሌዴም አያውቅም፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 13፡32 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ የትንሳዓ ቀን መቼ እንዯሆነ አያውቅም፡፡
መ.ቅ፡- «ዱያብልስም ኢየሱስን “የእግዘአብሓር ሌጅ ከሆንክ እስቲ ይህን ዴንጋይ እንጀራ
እንዱሆን እዖዛ!” አሇው፡፡ ኢየሱስም “ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብል ተፅፎሌ” ሲሌ
መሇሰሇት፡፡ ከዘህም በኋሊ ዱያብልስ ኢየሱስን ወዯ አንዴ ከፌተኛ ቦታ ሊይ አውጥቶ የዒሇምን
መንግስታት ሁለ በቅጽበት አሳየው፡፡ “ይህን ሁለ ሥሌጣንና ክብር ሇአንተ እሰጥሃሇሁ፤ ይህ
ሁለ ሇእኔ የተሰጠኝ ስሇሆነ ሇፇሇግሁት መስጠት እችሊሇሁ፤ ስሇዘህ አንተ ሇእኔ ብትሰግዴሌኝ
ይህ ሁለ የአንተ ይሆናሌ፤” አሇው፡፡ ኢየሱስም “ሇጌታ አምሊክህ ብቻ ስገዴ! እርሱንም ብቻ
አምሌክ! ተብል ተጽፎሌ፤” ሲሌ መሇሰሇት፡፡ ከዘያም በኋሊ ዱያብልስ ኢየሱስን ወዯ
ኢየሩሳላም ወሰዯው፤ በቤተ መቅዯሱም ጣራ ጫፌ ሊይ እንዱቆም አዴርጎ እንዱህ አሇው
“አንተ የእግዘአብሓር ሌጅ ከሆንክ እስቲ ከዘህ ወዯ ታች ዖሇህ ውረዴ፤” … ዱያብልስ
ኢየሱስን መፇተኑን ከጨረሰ በኋሊ ሇጊዚው ትቶት ሄዯ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 4፡2-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ በዱያብልስ መፇተን
 ኢየሱስ አምሊክ ከሆነ ሇምን «ሇጌታ አምሊክህ ብቻ ስገዴ» ማሇት ሇምን አስፇሇገው?
ሇምን እኔ አምሊክ ስሇሆንኩ ሇእኔ ብቻ ስገዴ አሊሇውም?

75
መ.ቅ፡- «የኢየሱስ እናትና ወንዴሞቹ ወዯ እርሱ መጡ፤ ነገር ግን ከህዛቡ ብዙት የተነሣ
ሉያገኙት አሌቻለም፡፡ ስሇዘህ “እነሆ እናትህና ወንዴሞችህ በውጪ ቆመው ሉያዩህ
ይፇሌጋለ፤” ብሇው ሰዎች ነገሩት፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 8፡19-20 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 የአምሊክ እናትና ወንዴሞች
መ.ቅ፡- «አንዴ ቀን ኢየሱስ ከዯቀ መዙሙርቱ ጋር በጀሌባ ተሳፇረና “ወዯ ባህሩ ማድ
እንሻገር፤” አሊቸው፤ እነርሱም ሇመሄዴ ተነሱ፡፡ በባሔሩ ሊይ እየቀዖፈ ሲሄደ ሳለ ኢየሱስ
አንቀሊፊ፤ በዘያን ጊዚ ብርቱ ዏውል ነፊስ በባህሩ ሊይ ተነሣ፤ ውኃውም በጀሌባው ውስጥ
መሙሊት ስሇጀመረ አዯጋው አስግቷቸው ነበር፡፡ ዯቀ መዙሙርቱ “መምህር ሆይ! መምህር
ሆይ! ሌናሌቅ ነው” ሲለ ኢየሱስን ቀሰቀሱት፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 8፡22-24 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ በጀሌባ ተሳፇረ
 አምሊክ አንቀሊፊ በኋሊም በተከታዮቹ ከእንቅሌፈ ተቀሰቀሰ
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ ይህን ከተናገረ ከስምንት ቀን በኋሊ ጴጥሮስ ዮሏንስንና ያዔቆብን አስከትል
ሇመፀሇይ ወዯ አንዴ ተራራ ሊይ ወጣ፡፡ በሚፀሌይበትም ጊዚ መሌኩ ተሇወጠ፤ ሌብሱም ነጭ
ሆኖ አንፀባረቀ እነሆ በዴንገት ሁሇት ሰዎች መጥተው ከእርሱ ጋር ይነጋገሩ ነበር፤ እነርሱም
ሙሴና ኤሌያስ ነበሩ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 9፡28-30 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ሇመፀሇይ ወዯ ተራራ ወጣ
 አምሊክ መፀሇይ ሇምን አስፇሇገው? ወዯ ማንስ ነው የሚፀሌየው?
መ.ቅ፡- «በዘያን ጊዚ አንዲንዴ ፇሪሳውያን ወዯ ኢየሱስ ቀርበው “ሄሮዴስ ሉገዴሌህ
ይፇሌጋሌና ከዘህ ወጥተህ ሂዴ!” አለት፡፡ ኢየሱስ ግን እንዱህ አሊቸው “ሄዲችሁ ሇዘያ ቀበሮ
ዙሬና ነገ አጋንንት አስወጣሇሁ፤ በሽተኞችን እፇውሳሇሁ፤ በሦስተኛው ቀንም ሥራዬን
እጨርሳሇሁ ይሊሌ በለት፡፡”»
የለቃስ ወንጌሌ 13፡31-32 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 ሄሮዴስ አምሊክን ሉገዴሇው ይፇሌጋሌ
 አምሊክ የሦስት ቀን ጊዚ እንዱሰጠውም ጠየቀ
መ.ቅ፡- «ፊሲካ የተባሇው የቂጣ በዒሌ የሚከበርበት ቀን ተቃርቦ ነበር፤ የካህናት አሇቆችና
የሔግ መምህራን ሔዛቡን ስሇ ፇሩ ኢየሱስን ይዖው የሚገዴለበትን ዖዳ በስውር ይፇሌጉ
ነበር፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 22፡1-2 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክን ሇመግዯሌ በዴብቅ ሴራ ተዯረገበት

76
መ.ቅ፡- «በዘያን ጊዚ ኢየሱስን ይዖውት የነበሩት ሰዎች በእርሱ ሊይ ያፋ዗በትና ይዯበዴቡትም
ነበር፡፡ ፉቱንም እየሸፇኑ “ማን ነው የመታህ? ነቢይ ከሆንክ እስቲ እወቅ!” ይለት ነበር፡፡
በእርሱም ሊይ ብ዗ ነገር እየተናገሩ ይሰዴቡት ነበር፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 22፡63-65 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክን እየሰዯቡ ያፋ዗በት ነበር፡፡ ይባስ ብል ፉቱን እየሸፇኑ ማን ነው የመታህ?
እያለ ይቀሌደበት ነበር፡፡
መ.ቅ፡- «ጲሊጦስም ሦስተኛ ጊዚ እንዱህ አሊቸው፤ “ይህ ሰው ያዯረገው በዯሌ ከቶ ምንዴን
ነው? እኔ ሇሞት የሚያዯርስ ምንም ነገር አሊገኘሁበትም፤ ስሇዘህ ገርፋ እሇቀዋሇሁ፡፡” እነርሱ
ግን ዴምፃቸውን ከፌ አዴርገው “ስቀሇው፤” እያለ ጮሁ፤ የሔዛቡና የካህናት አሇቆች ዴምጽ
አየሇ፡፡ በዘህም ምክንያት የጠየቁት እንዱዯረግሊቸው ጲሊጦስ ፇረዯ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 23፡22-24 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ተገርፍ ሉሇቀቅ ነበር ዔዴሌ ከርሱ ጋር ስሊሌነበረች የሞት ፌርዴ ተፇረዯበት፡፡
መ.ቅ፡- «እንዱሁም ሁሇት ወንጀሇኞችን ከኢየሱስ ጋር ሉገዴሎቸው ይዖው ሄደ፡፡ ቀራንዮ
ወይም የራስ ቅሌ ወዯ ተባሇ ስፌራም በዯረሱ ጊዚ በዘያ ኢየሱስን ሰቀለት፤ እንዱሁ ሁሇቱን
ወንጀሇኞች በኢየሱስ ግራና ቀኝ ሰቀሎቸው፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 23፡32-33 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ተሰቀሇ
መ.ቅ፡- «ፀሏይ ጨሇመ፤ የቤተ መቅዯስ መጋረጃም ከመካከለ ተቀድ ሇሁሇት ተከፇሇ፡፡
ኢየሱስም ዴምፁን ከፌ አዴርጎ “አባት ሆይ! እነሆ! ነፌሴን በእጅህ አዯራ እሰጣሇሁ!” አሇ፤
ይህንንም ካሇ በኋሊ ነፌሱ ከሥጋው ተሇየች፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 23፡45-46 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ሞተ፡፡ ኢየሱስ አምሊክ ከሆነ «አባት ሆይ እነሆ ነፌሴን በእጅህ አዯራ
እሰጣሇሁ፡፡» የሚሇው ሇየትኛው አባት ነው?
መ.ቅ፡- «ይህ ሰው ወዯ ጲሊጦስ ፉት ቀርቦ የኢየሱስን አስክሬን እንዱሰጠው ጠየቀ፡፡
አስክሬኑንም አውርድ በቀጭን ሏር ሌብስ ከፇነው፤ ማንም ሰው ካሌተቀበረበት ከአሇት
ተወቅሮ በተዖጋጀ መቃብር ውስጥ ቀበረው፤…»
የለቃስ ወንጌሌ 23፡52-53 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ተቀበረ፡፡
መ.ቅ፡- «ስሇዘህ ያዔቆብ ሇሌጁ ሇዮሴፌ በሰጠው ቦታ አጠገብ ወዯምትገኝ ሲካር ተብሊ
ወዯምትጠራ የሰማርያ ከተማ መጣ፡፡ በዘያም የያዔቆብ የውሃ ጉዴጓዴ ነበር፤ ኢየሱስ መንገዴ
ከመሄዴ የተነሳ ስሇዯከመው በጉዴጓደ አጠገብ ተቀመጠ፤ ጊዚውም ወዯ ስዴስት ሰዒት ገዯማ

77
ነበር፡፡ በዘያን ጊዚ አንዱት የሰማርያ አገር ሴት ውኃ ሌትቀዲ ወዯ ጉዴጓደ መጣች፤ ኢየሱስም
ውኃ አምጪሌኝ አሊት!፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 4፡5-6 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ዯከመው በኋሊም ተጠምቶ ውኃ ሇመነ፡፡
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም እንዱህ አሊት “አንቺ ሴት በዘህ ተራራ ሊይ ወይም በኢየሩሳላም ሇአብ
የማትሰግደበት ጊዚ እንዯሚመጣ እመኚኝ፤ እናንተ ሇማታውቁት አምሊክ ትሰግዲሊችሁ እኛ
ግን መዲን የሚመጣው ከአይሁዴ ስሇሆነ ሇምናውቀው አምሊክ እንሰግዲሇን፡፡”»
የዮሏንስ ወንጌሌ 4፡21-22 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ይሰግዲሌ፤ አምሊክ ሇማን ነው የሚሰግዯው?
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ እርሷ ስታሇቅስና አብረዋት የመጡትም አይሁዴ ሲያሇቅሱ ባየ ጊዚ በመንፇሱ
እጅግ አዛኖ በመታወክ “የት ነው የቀራችሁት?” አሇ፡፡ እነርሱም “ጌታ ሆይ! ና እይ!” አለት፡፡
ኢየሱስም እምባውን አፇሰሰ፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 11፡33-35 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ በመንፇሱ እጅግ አዛኖ ታወከ
 ኢየሱስ አምሊክ ከሆነ ገዲይ እራሱ መሆን አሇበት እንዯገዯሇውም ያውቃሌ ምክንያቱም
እንዯ ክርስቲያኖች አስተምህሮ አምሊክ ስሇሆነ፤ ስሇዘህ በመንፇስ ማዖንና መታወክ
ምን አመጣው?
 አሁንም አምሊክ አሌዒዙር የት እንዯተቀበረ አያውቅም፡፡
 አምሊክ እምባውን አፇሰሰ
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ የአህያ ውርንጭሊ አገኘና በእርሱ ሊይ ተቀመጠ፤ ይህም የሆነው አንቺ የጽዮን
ከተማ ኢየሩሳላም ሆይ አትፌሪ! እነሆ ንጉስሽ በአህያ ውርንጭሊ ሊይ ተቀምጦ ይመጣሌ …»
የዮሏንስ ወንጌሌ 12፡14-15 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 የአምሊክ መጓጓዣ የአህያ ውርንጭሊ ነው
መ.ቅ፡- «ቀጥልም ኢየሱስ እንዱህ አሇ “እነሆ! ነፌሴ ተጨንቃሇች፤ ምን ሌበሌ? አባት ሆይ!
ከዘህች ሰዒት አዴነኝ ሌበሌን? …”»
የዮሏንስ ወንጌሌ 12፡27 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ ነፌሱ ተጨነቀች
 ኢየሱስ አምሊክ ከሆነ «አባት ሆይ ከዘህች ሰዒት አዴነኝ» ማሇት ያስፇሌገዋሌን?
መ.ቅ፡- «ኢየሱስና ዯቀ መዙሙርቱ ራት ይበለ ነበር፤ የአስቆሮታዊ ይሁዲ ግን ኢየሱስን አሳሌፍ
እንዱሰጥ ዱያብልስ በሌቡ ክፈ ሏሳብ አሳዯረበት፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 13፡2 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም

78
 አምሊክ እራት በሊ
መ.ቅ፡- «ከዘህ በኋሊ በመታጠቢያ ዔቃ ውኃ አዴርጎ የዯቀ መዙሙርቱን እግር ማጠብ ጀመረ፤
በታጠቀውም ማበሻ ጨርቅ እግራቸውን አበሰ፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 13፡5 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ የተከታዮቹን እግር አጠበ
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ ይህን በተናገረ ጊዚ እዘያ ቆመው ከነበሩት የዖብ ኃሊፉዎች አንደ “ሇካህናት
አሇቃ የምትመሌሰው እንዱህ ነውን?” ብል ኢየሱስን በጥፉ መታው፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 18፡22 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 አምሊክ በጥፉ ተመታ፡፡

79
የመርየም ሌጅ ዑሳ /ኢየሱስ/
ዙሬ በዒሇማችን ሊይ ያለ እምነቶች በተሇይም አይሁድች፣ ክርስቲያኖችና ሙስሉሞች
የመርየም ሌጅ ስሇሆነው ስሇ ኢሳ ማንነት ሉገናኝና ሉስማማ የማይችሌ አመሇካከት አሊቸው፡፡
አይሁድች ካሇው ዯረጃ ሊይ ዯረጃን በመቀነስ ክብሩን በማዋረዴ ኢሳ ማሇት “ዱቃሊ፣ ሏሰተኛ
ነብይና ዯጋሚ ነው” የሚሌ ዔምነት አሊቸው፡፡ ይህንን አስመሌክቶ ቅደስ ቁርዒን ሲናገር፡-
ቅ.ቁ፡- «በመካዲቸውም በመርየም ሊይ ከባዴ ቅጥፇትን በመናገራቸው ምክንያት
(ረገምናቸው)፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡156
ክርስቲያኖች ዯግሞ የላሇውን ዯረጃ በመስጠት ክብሩን ከፌ በማዴረግ ኢሳ ማሇት
“ጌታ /አምሊክ/ ወይም የአምሊክ ሌጅ ነው” ብሇው ያምናለ፡፡ ስሇዘህም ቁርዒን ሳይገሌጽ
አሊሇፇም፡፡
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ አሊህ እርሱ የመርየም ሌጅ አሌመሲሔ ነው ያለ በእርግጥ ካደ፤ “የመርየም ሌጅ
አሌመሲሔን እናቱንም በምዴር ያሇንም ሁለ ሇማጥፊት ቢሻ ከአሊህ ማዲንን የሚችሌ ማነው?”
በሊቸው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡17
ቅ.ቁ፡- «ክርስቲያኖችም አሌመሲሔ የአሊህ ሌጅ ነው አለ፤ ይህ በአፍቻቸው (የሚናገሩት)
ቃሊቸው ነው፤ የነዘያን ከእነሱ በፉት የካደትን ሰዎች ቃሌ ያመሳስሊለ፤ አሊህ ያጥፊቸው፤
(ከእውነት) እንዳት ይመሇሳለ፡፡» አሌ-ተውባ 9፡30
ሙስሉሞች ዯግሞ ኢሳ ማሇት “እንዯ አይሁድች ዱቃሊ፣ ሏሰተኛ ነብይና ዯጋሚ
ወይም ዯግሞ እንዯ ክርስቲያኖች አምሊክ ወይም የአምሊክ ሌጅ ሳይሆን እርሱ የተከበረ የአሊህ
ባርያ ወዯ እስራኤሌ ሌጆች የሊከው መሌዔክተኛ ወዯ መርየም የጣሊት የይሁን ቃለና ከእርሱ
የሆነ መንፇስም ብቻ ነው” የሚሌ እምነት አሊቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «እናንተ የመጽሏፈ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትሇፈ፤ በአሊህም ሊይ
እውነቱን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ሌጅ አሌመሲሔ ዑሳ የአሊህ መሌዔክተኛ ወዯ መርየም
የጣሊት (የይሁን) ቃለም ከርሱ የሆነ መንፇስም ብቻ ነው፤ በአሊህና በመሌዔክተኞቹም እመኑ፤
(አማሌክት) ሦስት ናቸው አትበለም፤ ተከሌከለ፤ ሇናንተ የተሻሇ ይሆናሌ፤ አምሊክ አንዴ
አምሊክ ብቻ ነው፡፡ ሇርሱ ሌጅ ያሇው ከመሆን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምዴር ያሇ ሁለ
የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአሊህ በቃ፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡171
ቅ.ቁ፡- «ወዯ እስራኤሌም ሌጆች መሌዔክተኛ ያዯርገዋሌ፤ (ይሊሌም) “እኔ ከጌታዬ ዖንዴ
በተዒምር መጣኋችሁ፡፡ እኔ ሇእናንተ ከጭቃ እንዯ ወፌ ቅርጽ እፇጥራሇሁ፤ በእርሱም
እተነፌስበታሇሁ፤ በአሊህም ፇቃዴ ወፌ ይሆናሌ፡፡ በአሊህ ፇቃዴ እውር ሆኖ የተወሇዯን
ሇምጻምንም አዴናሇሁ፤ ሙታንንም አስነሳሇሁ፡፡”…» አሌ-ዑምራን 3፡49

80
ቅ.ቁ፡- «እርሱ በርሱ ሊይ የሇገስንሇት፤ ሇእስራኤሌም ሌጆች ተዒምር ያዯረግነው የሆነ ባሪያ
እንጂ ላሊ አይዯሇም፡፡» አሌ-዗ኽሩፌ 43፡59
እንግዱህ ከሦስቱ እውነቱ ሉሆን የሚችሇው አንደ ብቻ ነው፤ እውነቱ ያሇው እኔ ጋር
ነው የሚሌ ካሇ ዯግሞ ሇዘህ አባባለ ማስረጃ ማቅረብ አሇበት፡፡ ያሇንበት ዖመን የመረጃ ዖመን
ነውና፡፡ ያሇማስረጃ ምንም ነገር ሉጸና አይችሌምና፡፡ ጌታችን አሊህ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ገነትንም አይሁዴን ወይም ክርስቲያኖችን የሆነ ሰው እንጂ ላሊ አይገባትም አለ፤ ይህ
(ከንቱ) ምኞታቸው ናት እውነተኞች እንዯሆናችሁ አስረጃችሁን አምጡ በሎቸው፡፡»
አሌ-በቀራህ 2፡111
ይህንን መሰረት በማዴረግ ስሇ ኢሳ (ኢየሱስ) ማንነት ትክክሇኛውን መረጃ ሇማየት
እንሞክራሇን፡፡
የዑሳ /የኢየሱስ/ አፇጣጠር
አሊህ የሰው ሌጅን በተሇያየ መንገዴ ፇጥሯሌ፡፡ ይህንን አስመሌክቶ አሊህ /ሱ.ወ/ በቅደስ
ቁርዒኑ እንዯሚያስተምረው ሰው በአራት ዒይነት መንገዴ ተፇጥሯሌ፡፡ እነሱም፡-
1. ያሇ ወንዴ፤ ያሇ ሴት አንዱትን ነፌስ (አዯምን)
2. ከወንዴ ብቻ /ከአዯም የጎን አጥንት/ ያሇ ሴት ሏዋን (ሓዋንን)
3. ከወንዴና ከሴት (ከአዯምና ከሏዋ ግንኙነት) የተቀረውን ፌጥረት
4. ከሴት ብቻ (ከመርየም) ያሇ ወንዴ ኢሳን (ኢየሱስን)
እነዘህን አራቱን የሰው ሌጅ አፇጣጠር ሰፊ ባሇ መሌኩ እንመሌከት፡-
1. ያሇ ወንዴ ያሇ ሴት አንዱትን ነፌስ (አዯምን)፡-
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዱት ነፌስ (ከአዯም) የፇጠራችሁን...» አሌ-ኒሳእ 4፡1
ቅ.ቁ፡- «እርሱ ያ ከአንዱት ነፌስ (ከአዯም) የፇጠራችሁ...» አሌ-አዔራፌ 7፡189
ተጨማሪ አሌ-አንዒም 6፡98፤ አሌ-዗መር 39፡6 ይመሌከቱ፡፡
በእነዘህ አራት የቅደስ ቁርዒን ጥቅሶች መሰረት አሊህ የሰውን ሌጅ መፌጠር ሲጀምር
ያሇ ወንዴና ያሇ ሴት አንዱትን ነፌስ /አዯምን/ መፌጠሩን እንረዲሇን፡፡ ሁሇተኛው የአፇጣጠር
መንገዴ ምንዴን ነው? ወዯሚሇው ከመግባታችን በፉት ይህ አንዱት ነፌስ እንዳት ሆኖ
እንዯተፇጠረ እንዳት ሆኖ ወዯ ሔይወት እንዯመጣ በአፇጣጠሩ ሑዯት ያሳሇፊቸውን
የሔይወት ኡዯት (life cycle) እንመሌከት፡-
ሀ. አፇርነት፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ዖንዴ (በአፇጣጠር) የዑሳ ምሳላ እንዯ አዯም ብጤ ነው፤ (አሊህ አዯምን)
ከአፇር ፇጠረው፤ ከዘያም ሇርሱ (ሰው) ሁን አሇው ሆነም፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡59

81
ቅ.ቁ፡- «ከርሷ (ከምዴር) ፇጠርናችሁ፤ በርሷም ውስጥ እንመሌሳችኋሇን፤ ከርሷም በላሊ ጊዚ
እናወጣችኋሇን፡፡» ጣሃ 20፡55
በተጨማሪ አሌ-ሩም 30፡20፣ ፊጢር 35፡11፣ አሌ-ጋፉር 40፡67፣ አሌ-ከህፌ 18፡37፣ አሌ-ሀጅ
22፡5 ይመሌከቱ፡፡
ሇ. ጭቃነት፡-
የሰው ሌጅ መጀመሪያ ሊይ አፇር ነበር ከዙም ውኃ ሲጨመርበት ወዯ ጭቃነት
ተቀየረ፡፡ ስሇዘህም አዯም ከጭቃ ተፇጠረ በሚሌ አገሊሇፅ ተገሇጸ፡፡
ቅ.ቁ፡- «እርሱ ያ ከጭቃ የፇጠራችሁ ከዘያም (የሞት) ጊዚን የወሰነ ነው፤ እርሱም ዖንዴ
(ሇትንሳኤ) የተወሰነ ጊዚ አሌሇ፤ ከዘያም እናንተ (በመቀስቀሳችሁ) ትጠራጠራሊችሁ፡፡»
አሌ-አንዒም 6፡2
ቅ.ቁ፡- «ሇመሊዔክትም ሇአዯም ስገደ ባሌናቸው ጊዚ (አስታውስ)፤ ወዱያውም ሰገደ፤ ኢብሉስ
ብቻ ሲቀር ከጭቃ ሇፇጠርከው ሰው እሰግዲሇሁን? አሇ፡፡» አሌ-ኢስራእ 17፡61
ተጨማሪ፡- አሌ-ሙእሚኑን 23፡12፤ አሌ-ሰጅዲህ 32፡7፤ አሌ-ሷፌፊት 37፡11፤ ሷዴ 38፡76፤
አሌ-አዔራፌ 7፡12፤ ሷዴ 38፡71
ሏ. የሚገማ የሆነ ጥቁር ጭቃ፡-
ጭቃው በዯንብ ቦክቶ ሲተው መሌኩ ይጠቁራሌ ጠረኑም ይገማሌ፡፡ ስሇዘህ አዯም
ከሚገማ የሆነ ጥቁር ጭቃ እንዯ ተፇጠረ በቀጣዩ አንቀጽ ተገሇጸ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሰውንም ከሚቅጨሇጨሌ ሸክሊ ከሚገማ ጥቁር ጭቃ በእርግጥ ፇጠርነው፡፡»
አሌ-ሑጅር 15፡26
ቅ.ቁ፡- «ጌታህም ሇመሊዔክት ባሇ ጊዚ (አስታውስ) “እኔ ሰውን ከሚቅጨሇጨሌ ሸክሊ ከሚገማ
ጭቃ እፇጥራሇሁ፡፡”» አሌ-ሑጅር 15፡28
ተጨማሪ አሌ-ሑጅር 15፡33
መ. የሚቅጨሇጨሌ ዯረቅ ጭቃ፡-
የተቦካው ጭቃ እስከሚዯርቅ ዴረስ ሲተውና ከአንዴ ነገር ጋር ሲጋጭ «ኪሌ ኪሌ»
የሚሌ ዴምጽ ስሇሚሰጥ አዯም /አዲም/ ከሚቅጨሇጨሌ ጭቃ እንዯ ተፇጠረ ተገሇጸ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሰውን እንዯ ሸክሊ ከሚቅጨሇጨሌ ዯረቅ ጭቃ ፇጠርነው፡፡ አሌ-ራሔማን 55፡14
ሠ. የሔይወትን መንፇስ መንፊት፡-
በስተመጨረሻም በውስጡ ሩሔ /መንፇስ/ ተነፊበትና አዯም ሔይወት ያሇው ሰው
ሆነ፡፡
ቅ.ቁ፡- «(ፌጥረቱን) ባስተካከሌኩትና ከመንፇሴ በነፊሁበት ጊዚ ሇርሱ ሰጋጆች ሆናችሁ ውዯቁ
(አሌኩ)፡፡» ሷዴ 38፡72

82
ቅ.ቁ፡- «ከዘያም (ቅርፁን) አስተካከሇው፤ በርሱ ውስጥም ከመንፇሱ ነፊበት፤ (ነፌስ ዖራበት)፤
ሇናንተም ጆሮችን አይኖችንና ሌቦችንም አዯረገሊችሁ፡፡ በጣም ጥቂትን ብቻ
ታመሰግናሊችሁ፡፡» አሌ-ሰጅዲህ 32፡9
ተጨማሪ፡- አሌ-ሑጅር 15፡29
2. ከወንዴ ብቻ (ከአዯም የጎን አጥንት) ያሇ ሴት ሏዋን (ሓዋንን)፡-
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዱት ነፌስ (ከአዯም) የፇጠራችሁን ከርሷም መቀናጆዋን
(ሓዋንን) የፇጠረውን …» አሌ-ኒሳእ 4፡1
ተጨማሪ፡- አሌ-አዔራፌ 7፡189፤ አሌ-዗መር 39፡6
3. ከወንዴና ከሴት (ከአዯምና ከሏዋ ግንኙነት) የተቀረውን ፌጥረት
ከወንዴና ከሴት ውሔዯት የተቀሩትን ፌጡሮች አስገኘ፡፡
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንዴና ከሴት ፇጠርናችሁ፤ እንዴትተዋወቁ ጎሳዎችና ነገድች
አዯረግናችሁ፤ አሊህ ዖንዴ በሊጫችሁ በጣም አሊህን ፇሪያችሁ ነው፤ አሊህ ግሌጽን ዏዋቂ
ውስጥንም ዏዋቂ ነው፡፡» አሌ-ሁጁራት 49፡13
ተጨማሪ፡- አሌ-ኒሳእ 4፡1
ይህ ፌጥረት ያሳሇፊቸው የሔይወት ኡዯት (life cycle) እነዘህ ናቸው፡፡
ሀ. የፌትወት ጠብታ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰው ተረገመ፤ ምን ከሃዱ አዯረገው? (ጌታው) ከምን ነገር ፇጠረው? (አያስብምን?)
ከፌትወት ጠብታ ፇጠረው መጠነውም፡፡» አበሰ 80፡17-19
ተጨማሪ ማስረጃ፡- አሌ-ኑር 24፡45፣ አሌ-ፈርቃን 25፡54፣ አሌ-ሰጅዲህ 32፡7-8፣ አሌ-
አንቢያ 21፡30፣ አሌ-ሏጅ 22፡5፣ አሌ-ሙዔሚኑን 23፡12-13፣ ፊጢር 35፡11፣ ያሲን 36፡77፣
አሌ-ጋፉር 40፡67፣ አሌ-ነህሌ 16፡4፣ አሌ-ሙርሰሊት 77፡20፣ አሌ-ከህፌ 18፡37፣ አሌ-ነጅም
53፡45-46፣ አሌ-ቂያማ 75፡36-37፣ አሌ-ኢንሳን 76፡2፣ አሌ-ጣሪቅ 86፡5-6 ይመሌከቱ፡፡
ሇ. የረጋ ዯም፡-
የፌትወት ጠብታው ከአርባ ቀን በኋሊ የረጋ ዯም ይሆናሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «በእርግጥ ሰውን ከነጠረ ጭቃ ፇጠርነው፡፡ ከዘያም በተጠበቀ መርጊያ ውስጥ
የፌትወት ጠብታ አዯረግነው፡፡ ከዘያም ጠብታዋን (በአርባ ቀን) የረጋ ዯም አዴርገን ፇጠርን፤»
አሌ-ሙዔሚኑን 23፡12-14
ተጨማሪ ማስረጃ፡- አሌ-ጋፉር 40፡67፣ አሌ-ሏጅ 22፡5፣ አሌ-ቂያማ 75፡36-38፣ አሌ-ዏሇቅ
96፡1-2 ይመሌከቱ፡፡
ሏ. የተሊመጠ ከሚመስሌ ቁራጭ ሥጋ፡-
የረጋውን ዯም ወዯ ቁራጭ ሥጋነት ይቀየራሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «…ከፌትወት ጠብታ ከዘያም ከረጋ ዯም ከዘያም ከቁራጭ ሥጋ…» አሌ-ሏጅ 22፡5
83
ቅ.ቁ፡- «ከዘያም በተጠበቀ መርጊያ ውስጥ የፌትወት ጠብታ አዯረግነው፡፡ ከዘያም ጠብታዋን
(በአርባ ቀን) የረጋ ዯም አዴርገን ፇጠርን፤ የረጋውንም ዯም ቁራጭ ሥጋ አዴርገን ፇጠርን፤…»
አሌ-ሙዔሚኑን 23፡12-14
መ. በሶስት ጨሇማ ውስጥ፡-
ከሀ - ሏ የተመሇከትናቸው ክስተቶች ሁለ በሶስት ጨሇማዎች (በእናት ሆዴ፣
በማህጸንና በእንግዳ ሌጅ/ ውስጥ ይከናወናሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «… በእናቶቻችሁ ሆድች ውስጥ በሦስት ጨሇማዎች ውስጥ /በሆዴ፣ በማኅፀንና
በእንግዳ ሌጅ/ ከመፌጠር በኋሊ (ሙለ) መፌጠርን ይፇጥራችኋሌ…» አሌ-዗መር 39፡6
ከፌትወት ጠብታ ከዘያም ከረጋ ዯም ከዘያም ከቁራጭ ሥጋ ሇጥቆ ሙለ ሰው ያዯርጋችኋሌ፡፡
4. ከሴት ብቻ /ከመርየም/ ያሇ ወንዴ ኢሳን /ኢየሱስን/፡-
ከሴት ብቻ ያሇ ወንዴ ኢሳን /ኢየሱስን/ አስገኘ፡-
ቅ.ቁ፡- «መሊዔክት ያለትን (አስታውስ) “መርየም ሆይ! አሊህ ከርሱ በሆነው ቃሌ ስሙ
አሌመሲሔ ዑሳ የመርየም ሌጅ በዘህ ዒሇምና በመጨረሻውም ዒሇም የተከበረ ከባሇሟልችም
በሆነ (ሌጅ) ያበስርሻሌ፤ በሔፃንነቱና በከፇኒሳነቱ (ዔዴሜው ከ30-40 የሆነ) ሰዎቹን
ያነጋግራሌ፤ ከመሌካሞቹም ነው” (አሊት)፡፡ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያሌነካኝ ስሆን ሇኔ እንዳት ሌጅ
ይኖረኛሌ?” አሇች፤ “አሊህ የሚሻውን ይፇጥራሌ፤ አንዲችን በሻ ጊዚ ሇርሱ ሁን ይሇዋሌ፤
ወዱያውንም ይሆናሌ አሊት፡፡”» አሌ-ዑምራን 3፡45-47
ዋናው የመነጋገሪያ ነጥባችን ይህ ይሆናሌ ማሇት ነው፡- በዘህ የቅደስ ቁርዒን ጥቅስ
መሰረት ኢሳ /ዏ.ሰ/ ከሴት ብቻ ያሇ ወንዴ መፇጠሩን እንረዲሇን፡፡ እስቲ ጥቅሱን ሰፊ አዴርገን
እንመሌከት፡-
ሀ. «መሊዔክት ያለትን አስታውስ» የሚሇው ቃሌ መርየም ዖንዴ ተሌኮ የመጣው መሌዒኩ
ጅብሪሌ /ገብርኤሌ/ መሆኑን የሚያመሇክት ነው፡፡ «መሊዔክት» በማሇት ብ዗ ቁጥርን
መጠቀሙ ሇነጠሊ አካሌ የብ዗ ቁጥርን ስያሜ መስጠት በሚሇው ሔግ መሰረት ሇጅብሪሌ
የተሰጠ የክብር ስያሜ ወይም ዯግሞ አብሳሪዎቹ መሊዔክቶች ሆነው ሳሇ ወዯ እርሷ ዖንዴ
በመምጣት የተናገረው ግን ጅብሪሌ ብቻ መሆኑን፤ ይህም የመሊዔክት አሇቃ በመሆኑ በዘህ
አጠራር መጠራቱን ያሳየናሌ እንጂ ብ዗ መሊእክቶች እሷ ዖንዴ መምጣታቸውን አያሳይም፡፡
ይህ ዒይነት አጠቃቀም ዯግሞ በብ዗ ቦታ ሊይ እንመሇከታሇን፡-
ቅ.ቁ፡- «እዘያ ዖንዴ ዖከሪያ ጌታውን ሇመነ “ጌታዬ ሆይ! ከአንተ ዖንዴ መሌካም ዖርን ሇኔ
ስጠኝ፤ አንተ ፀልትን ሰሚ ነህና” አሇ፡፡ እርሱም በፀልት ማዴረሻው ክፌሌ ቆሞ ሲፀሌይ
መሊዔክት /ጅብሪሌ/ ጠራችው፡፡ አሊህ በያህያ /ዮሏንስ/ ከአሊህ በሆነ ቃሌ የሚያረጋግጥ ጌታም
ዴንግሌም ከዯጋጎቹም ነብይ ሲሆን ያበስርሃሌ፤ (በማሇት መሊዔክት ጠራችው)፡፡»
አሌ-ዑምራን 3፡38-39
84
ቅ.ቁ፡- «መሊዔክትም ያለትን (አስታውስ) “መርየም ሆይ! አሊህ በእርግጥ መረጠሽ አነፃሽም
በዒሇማት ሴቶችም ሊይ መረጠሽ፡፡”» አሌ-ዑምራን 3፡42
ሇ. «አሊህ ከርሱ በሆነው ቃሌ» የሚሇው ዯግሞ «ሁን» በሚሇው የአሊህ ቃሌ መሰረት ዑሳ
መፇጠሩ ነው እንጂ ይህ«ሁን» የሚሇው ቃሌ ወዯ መርየም ማኅፀን ገብቶ ዯምና ሥጋ ሇብሶ
መምጣቱን አያመሊክትም፡፡ «እስሌምና ክርስትና» በሚሌ ርዔስ በተዖጋጀ አንዴ ክርስቲያናዊ
አነስተኛ መጽሓት /tract/ ሊይ እንዱህ የሚሌ ሃሳብ ሰፌሯሌ፡- ኢየሱስ «በቁርዒን ውስጥ ብ዗
ጊዚ እንዯተጠቀሰ እናያሇን፡፡ የተጠቀሰበትም ዋነኛ ስሙ ዑሳ የሚሌ ነው፡፡ በተጨማሪ «ነብይ»
«መሲሔ» «መንፇስ» «ከአሊህ የመጣ ቃሌ» ወ.ዖ.ተ. ብ዗ ስሞች ተሰጥተውታሌ፡፡ በተሇይም
«ከአሊህ የመጣ ቃሌ» የሚሇውን ስም በምንመሇከትበት ጊዚ መጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ካሇው
ሏሳብ ጋር የሚስማማ ሆኖ እናገኘዋሇን፡፡ በዮሏንስ ወንጌሌ 1፡1-14 ሊይ «በመጀመሪያ ቃሌ
ነበረ ቃሌም በእግዘአብሓር ዖንዴ ነበረ ቃሌም እግዘአብሓር ነበረ… ቃሌም ሥጋ ሆነ…፡፡»
ስሇዘህ ሁሇቱም መጽሏፌት ዑሳ ከአሊህ ዖንዴ የመጣ ቃሌ መሆኑን መስክረዋሌ፡፡» ተብል
ተዖግቧሌ፡፡ ነገር ግን በተሳሳተ መሌኩ ነው ይህን አባባሌ የተገነዖቡት ወይም
የተረደት፡፡«ከርሱ በሆነው ቃሌ» የሚሇው የሚያስረዲው «ሁን» በሚሇው የአሊህ ቃሌ መሰረት
ዑሳ መፇጠሩ ነው እንጂ ያ «ሁን» የሚሇው ቃሌ ራሱ ወዯ መርየም ማኅፀን ውስጥ ገብቶ
ዯምና ሥጋ ሇብሶ መምጣቱን አያሳየንም፡፡ ምክንያቱም አሊህ /ሱ.ወ/ ማንኛውንም ነገር
ሇመፌጠር ሲፇሌግ «ሁን» በሚሇው ቃለ አማካኝነት ይፇጥራሌ፡፡ ነገር ግን ያ የተፇጠረው
ነገር የቃለ ውጤት ነው፤ ቃለ ዴርጊትን ፇፃሚ እንጂ ተፇፃሚ ዴርጊት አይዯሇምና፡፡ ይህን
ሏሳብ ሉዯግፈ የሚችለ ላልች የቅደስ ቁርዒን ጥቅሶችን ብንመሇከት፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇማንኛውም ነገር (መሆኑን) በሻነው ጊዚ ቃሊችን ሇርሱ ሁን ማሇት ብቻ ነው፤
ወዱያውም ይሆናሌ፡፡» አሌ-ነህሌ 16፡40
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትና ምዴርን ያሇ ብጤ ፇጣሪ ነው፤ ነገርንም (ማስገኘት) በሻ ጊዚ ሇርሱ የሚሇው
“ሁን” ነው፤ ወዱያውም ይሆናሌ፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡117
ተጨማሪ ማስረጃ፡- ያሲን 36፡82፣ አሌ-ጋፉር 40፡68 ይመሌከቱ፡፡
እነዘህ ጥቅሶች ሁለ የሚያስረደን «ሁን» በሚሇው የአሊህ ቃሌ አማካኝነት ማንኛውም
ነገር ሉፇጠር እንዯሚችሌ እና ያ የተፇጠረው ነገር የቃለ ውጤት መሆኑን ያስገነዛበናሌ፡፡
ይህንኑ አባባሌ በመጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ የተዯገፇ ሆኖ እናገኘዋሌን፡፡ ምሳላ ብንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር “ብርሃን ይሁን” አሇ፤ ብርሃንም ሆነ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 1፡3
«ብርሃን ይሁን» የሚሇው የእግዘአብሓር ቃሌ ብርሃንን አስገኘ? ወይስ ቃለ ራሱ
ብርሃን ሆነ? ብሇን ማንኛውንም ክርስቲያን ብንጠይቅ የሚመሌስሌን መሌስ በቃለ አማካኝነት
ብርሃን ተገኘ እንጂ ላሊ አይሌም፤ ምክንያቱም ይህንን ሏሳብ ሉዯግፌ የሚችሌ ላሊ ጥቅስ
አሇና፡-
85
መ.ቅ፡- «ከአፋ የሚወጣ ቃላ እንዱሁ ይሆናሌ፤ የምሻውን ያዯርጋሌ የሊክሁትንም ይፇጽማሌ
እንጂ ወዯ እኔ በከንቱ አይመሇስም፡፡» ትንቢተ ኢሳያስ 55፡11
በዘህም መሰረት ቃለ ዴርጊትን ፇጻሚ ከሆነ ዑሳ /ኢየሱስ/ በአሊህ ቃሌ ተገኘ ነው
ማሇት ያሇብን? ወይስ ቃለ ራሱ ዑሳ /ኢየሱስ/ ሆነ? ኢማሙ አህመዴ ኢብኑ ሀንበሌ እንዱህ
ይሊለ «ዑሳ ሁን በሚሇው ቃሌ ተገኘ እንጂ እራሱ ሁን የሚሇው ቃሌ አይዯሇም፡፡ ግን ሁን
በሚሇው ቃሌ ተፇጠረ፡፡» ሻዛ ኢብኑ ያህያ (ረ.ዏ) እንዱህ ይሊለ «ቃሉቷ ራሷ ዑሳ
አሌሆነችም፡፡ ግን በቃሉቷ ዑሳ ተገኘ እንጂ፡፡» አሁንም በቁርዒን ውስጥ «የአሊህ ቃሌ» ተብል
የሚጠራው ዑሳ /ኢየሱስ/ ነው ብሇው ካመኑ ቀጥል ሇምናቀርባቸው ጥያቄዎች መሌስ
እንዱሰጡን እንሻሇን፡-
1ኛ. ቅ.ቁ፡- «ከአጋሪዎችም አንደ ጥገኝነትን ቢጠይቅም የአሊህን ቃሌ ይሰማ ዖንዴ
አስጠጋው፤...» አሌ-ተውባህ 9፡6
ይህ የቁርዒን ጥቅስ በግሌጽ እንዯሚናገረው የአሊህ ቃሌ በሰዎች ጆሮ ሉዯመጥ
የሚችሌ መሆኑ ነው፡፡ ታዱያ ዑሳ የአሊህ ቃሌ ነው ብሇው ካመኑ ዑሳ በሰዎች ጆሮ የሚሰማ
ዴምፅ ነው ማሇት ነውን?
2ኛ. ቅ.ቁ፡- «ከዘህ በፉት ባንተ ሊይ በእርግጥ የተረክናቸውን መሌዔክተኞች ባንተ ሊይም
ያሌተረክናቸውን መሌዔክተኞች (እንዯሊክን ሊክንህ)፡፡ አሊህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው፡፡»
አሌ-ኒሳእ 4፡164
ከዘህም ጥቅስ የምንረዲው ሙሳ የአሊህን ቃሌ በቀጥታ በጆሮው እየሰማ እንዲነጋገረው
ነው፡፡ ታዱያ ዑሳ የአሊህ ቃሌ ነው ከተባሇ እንዯ ሞገዴ (ዴምፅ) ሆኖ ከአሊህ ወዯ ሙሳ ጆሮ
ይዖሌቅ ነበርን?
3ኛ. ቅ.ቁ፡- «ባህሩ ሇጌታዬ ቃሊት (መጻፉያ) ቀሇሞችን በሆነ ኖሮ ብጤውን ጭማሪ
ብናመጣም እንኳ የጌታዬ ቃሊት ከማሇቋ በፉት ባህሩ ባሇቀ ነበር፤ በሊቸው፡፡»
አሌ-ከህፌ 18፡109
ይህም በበኩለ የሚያስረዲው ምዴር ሊይ ያለ ባህሮች ወዯ ቀሇምነት ተቀይረው
የአሊህን ቃሌ ሇመጻፉያነት ቢያገሇግለ እንኳ የአሊህ ቃሌ ከማሇቁ በፉት የባህሮቹ ሁለ ቀሇም
እንዯሚያሌቅ ነው፡፡ ይህም በላሊ ጎን የአሊህን ቃሌ በብዔር እንዯሚጻፌ ያስረዲናሌ፡፡ ታዱያ
ዑሳ የአሊህ ቃሌ ነው ከተባሇ ዑሳ /ኢየሱስ/ ምን ተብል ነው የሚጻፇው?
4ኛ. ቅ.ቁ፡- «... ከነዘያም አይሁዴ ከሆኑት ሲሆኑ አያሳዛኑህ፤ (እነርሱ) ውሸትን አዲማጮች
ናቸው፤ ሇላልች ወዯ አንተ ሊሌመጡ ሔዛቦች አዲማጮች ናቸው ንግግሮችን ከስፌሮቻቸው
ላሊ ያጣምማለ፤...» አሌ-ማዑዲህ 5፡41

86
አይሁድች የአሊህ ቃሌ /ንግግር/ የነበረውን ተውራትን ከስፌራው እያቀያየሩ
እንዯበረ዗ት ያስረዲናሌ፡፡ የአሊህ ቃሌ የተባሇው ዯግሞ ዑሳ /ኢየሱስ/ ከሆነ አይሁድች ዑሳን
ምኑ ሊይ ነው የበረ዗ት?
ሏ. «ስሙም አሌ-መሲህ ዑሳ»፡- የሚሇው ቃሌ ዑሳ ከተሰጡት ስሞች ውስጥ አንደ «አሌ-
መሲህ» መሆኑን ይገሌፃሌ፡፡ አሌ-መሲህ የሚሇው ቃሌ «መስህ» ከሚሇው የአረብኛ ቃሌ
የመጣ ሲሆን የቃለ ትርጉም፡- ማበስ፣ ማሸት፣ መቀባት የሚሌ ይሆናሌ፡፡
ዑሳ ከዘህ አንፃር አሌ-መሲህ ተብል የተሰየመበት ምክንያት፡- በሰውነታቸው ሊይ
በሽታ የነበረባቸውን ሰዎች በሚያብሳቸው ጊዚ በሽታው በአሊህ ፇቃዴ ከሰውነታቸው ሊይ
ይወገዴ ስሇነበር ነው፡፡
መ. «የመርየም ሌጅ»፡- የሚሇው ዯግሞ ዑሳ የተፇጠረው ከሴት ብቻ ያሇ ወንዴ መሆኑን
ያስረዲናሌ፡፡ ምክንያቱም በቁርዒንም ሆነ በማንኛውም ሰው ባሔሌ አንዴ ሰው የሚጠራው
በአባቱ ስም ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «በነሱም ሊይ የአዯምን ሁሇት ሌጆች ወሬ ቁርባንን ባቀረቡና (አሊህ) ከአንዯኛው
ተቀብል ከላሊው ባሌተቀበሇ ጊዚ (የሆነውን) በእውነት አንብብሊቸው፤...» አሌ-ማኢዲህ 5፡27
ቅ.ቁ፡- «የዑምራንን ሌጅ መርየምንም ያቺን ብሌቷን የጠበቀቸውን (ምሳላ አዯረገ)፤...»
አሌ-ተሔሪም 66፡12
ዑሳ /ኢየሱስ/ ግን የተጠራው በእናቱ ስም መሆኑ እርሱ ያሇ ወንዴ ከሴት ብቻ
መፇጠሩን ያስረዲሌ፡፡
ላሊው ስሇ ዑሳ /ኢየሱስ/ አፇጣጠር ከሚያስረደ ጥቅሶች መካከሌ አንደን በመውሰዴ
እነዘሁ ወንጌሊውያን ይህን ጥቅስ በመንተራስ ዑሳ ከአሊህ ዖንዴ የመጣ መንፇስ ነው እንጂ
ላሊ አይዯሇም የሚሌ እምነት አሊቸው ሇዘህም አመሇካከታቸው ማጠናከሪያ ይሆናቸው ዖንዴ
ቀጣዩን አንቀጽ ይጠቅሳለ፡-
ቅ.ቁ፤- «እናንተ የመጽሏፈ ሰዎች ሆይ! በኃይማኖታችሁ ወሰንን አትሇፈ፤ በአሊህም ሊይ
እውነቱን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ሌጅ አሌመሲሔ ዑሳ የአሊህ መሌዔክተኛ ወዯ መርየም
የጣሇት (የይሁን) ቃለም ከርሱ የሆነ መንፇስም ብቻ ነው፤ በአሊህና በመሌዔክተኞቹም
እመኑ፤...» አን-ኒሳእ 4፡171
ይህንን ነገር በጥሌቅ ሇማወቅ ከፇሇግን ቅዴሚያ «ሩሔ» ወይም «መንፇስ» በቁርዒን
ውስጥ ሇስንት ትርጉም እንዯመጣ ሌናውቅ ይገባሌ፡፡ በቅደስ ቁርዒን ውስጥ ከተሰጣቸው
ትርጉሞች መካከሌ፡-

87
ሀ. ጅብሪሌን ሇማመሌከት
ቅ.ቁ፡- «ሇጅብሪሌ (ሇገብርኤሌ) ጠሊት የሆነ ሰው (በቁጭት ይሙት) በሊቸው፤ እርሱ
(ቁርዒኑን) ከበፉቱ ሇነበሩት (መጻሔፌት) አረጋጋጭ ሇምእመናን መሪና ብስራት ሲሆን በአሊህ
ፌቃዴ በሌብህ ሊይ አውርድታሌና፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡97
ተጨማሪ፡- አሌ-ሹዒራዔ 6፡191-192፣ አሌ-ነሔሌ 16፡102
ሇ. ቁርዒንን ሇማመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «እንዯዘሁም ወዯ አንተ ከትዔዙዙችን ሲሆን መንፇስን (ቁርዒንን) አወረዴን፤...»
አሌ-ሹራ 42፡52
ሏ. መሇኮታዊ ራዔይን ሇማመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «ከባሮቹ በሚሻው ሰው ሊይ መሊዔክት ከራዔይ ጋር በፌቃደ ያወርዲሌ፤...»
አሌ-ነሔሌ 16፡2
ቅ.ቁ፡- « (እርሱ) ዯረጃዎችን ከፌ አዴራጊ የዏርሹ ባሇቤት ነው፤ የመገናኛውን ቀን ያስፇራራ
ዖንዴ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ሊይ ከትዔዙ዗ መንፇስን (ራዔይን) ያወርዲሌ፡፡» አሌ-ጋፉር 40፡15
መ. የሰዎችን ሔይወት ሇማመሊከት፡-
ቅ.ቁ፡- «ከሩሔም /አካሌ ሔያው ከሚሆንባት ነፌስ/ ይጠይቁሃሌ፤ ሩሔ ከጌታዬ ነገር /በእውቀቱ
የተሇየ ነገር/ ነው ከእውቀትም ጥቂትን እንጂ አሌተሰጣችሁም፤ በሊቸው፡፡»
አሌ-ኢስራእ 17፡85
በተሇይ አራተኛው ሊይ /መ/ የተጠቀሰው ከነጥቡ ጋር ተያያዥነት አሇው፡፡ ሩሔ
አንዯኛው ትርጉሙ ሰዎች በሔይወት ሇመኖር የሚያስችሊቸውን መንፇስ ያመሊክታሌ፡፡ በዙው
መሌኩ «ከርሱ የሆነ መንፇስም ብቻ ነው» የሚሇው ሏሳብ የሚያስረዲው አሊህ ከፇጠራቸው
የሰው ሌጅ ሩሆች /መንፇሶች/ መካከሌ አንደ የዑሳ ሩህ መሆኑን ነው፡፡ አምሊካችን አሊህ
ሰዎችን ከመፌጠሩ በፉት አስቀዴሞ የፇጠረው ሩሏቸውን ነው፡፡ ሇዘህም ማስረጃው፡-
ቅ.ቁ፡- «ጌታህም ከአዯም ሌጆች ከጀርቦቻቸው ዖሮቻቸውን ባወጣና ጌታችሁ አይዯሇሁምን?
ሲሌ በነፌሶቻቸው ሊይ ባስመሰከራቸው ጊዚ (የሆነውን አስታውስ)፤ “ጌታችን ነህ መሰከርን”
አለ፤ በትንሳኤ ቀን ከዘህ (ኪዲን) ዖንጊዎች ነበርን እንዲትለ፤» አሌ-አዔራፌ 7፡172
በአባታችን አዯም /ዏ.ሰ/ ጀርባ ሊይ እያሇን አሊህ ከኛ ጋር “ጌታችሁ አይዯሇሁምን?”
በማሇት ቃሌ ኪዲን በገባ ሰዒት “እንዳታ ነህ እንጂ” ብሇን መሌስ ሰጥተን ነበር፡፡ በዙ ሰዒት
ግን ተፇጥሮ የነበረው ሩሏችን /አካሌ ሔያው የሚሆንባት ነፌስ/ ብቻ ነበር እንጂ አካሊችን
አሌነበረም፡፡ ስሇዘህ እነዘያ አሊህ ዖንዴ ከነበሩት ሩሆች መካከሌ አንደ የዑሳ /የኢየሱስ/ ሩሔ
እንዯነበር እንረዲሇን፡፡ ዑሳም የመፇጠሪያው ዖመን በዯረሰ ጊዚ ያንን ሩሔ መሊዑካው ጅብሪሌ
ከአሊህ ዖንዴ ተሌኮ ወዯ መርየም በመምጣት በውስጧ ነፊባት፡፡ መርየምም ዑሳን አርግዙ
ወሇዯች፡፡ ምናሌባት እዘያ ሊይ «ከርሱ የሆነ» የሚሇው ቃሌ የሚያመሊክተው ወዯ አሊህ
88
አይዯሇም ወይ? የሚሌ ጥያቄ ሉነሳ ይችሊሌ፡፡ በትክክሌ የሚያመሊክተው ወዯ አሊህ ነው፡፡ ያ
ማሇት ግን ከአሊህ ዖንዴ ተከፌል የመጣ ማሇት ሳይሆን ከርሱ ዖንዴ የተፇጠረ ማሇት ነው፡፡
«ከርሱ የሆነ» ብል መናገር በቁርዒን አስተምህሮ መሰረት በሁሇት ይከፇሊሌ፡-
1ኛ. ባህሪያዊ ማስጠጋት፡- ሇምሳላ ዔውቀቱ ችልታው /ኃይለ/
ቅ.ቁ፡- «ሇናንተም በሰማያት ያሇውንና በምዴርም ያሇውን ሁሇ በመሊ ከርሱ ሲሆን የገራሊችሁ
ነው፤ በዘህ ሇሚያስተነትኑ ሔዛቦች ታምራት አሇበት፡፡» አሌ-ጃሲያ 45፡13
«ከርሱ ሲሆን» ማሇት ግን በሰማያትና በምዴር ያሇው ሁለ ከአሊህ አካሌ ወጣ ማሇት
ሳይሆን በርሱ ኃይሌና ችልታ የተፇጠሩ መሆናቸውን ሇማሳየት ነው፡፡
2ኛ. ክብርና ሌቅና ሇመስጠት ማስጠጋት፡- ከላልች ነገሮች ሇይቶ በማስበሇጥ መናገር፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇነሱም የአሊህ መሌዔክተኛ (ሷሉህ) የአሊህን ግመሌ የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)
በሊቸው፡፡» አሌ-ሸምስ 91፡13
በማሇት ግመሎ የሷሉህ መሆኗ ከመታወቁ ጋር «የአሊህ ግመሌ» ተብሊ ተጠርታሇች፡፡
ይህ ማሇት ግን አሊህ የሚጋሌበው ግመሌ አሇ ማሇት ሳይሆን በአፇጣጠሯ ከላልች ግመልች
ሇየት ያሇች ስሇሆነች /ተፇጥሯዊ በሆነ መንገዴ ሳይሆን ቀጥታ ከቋጥኝ ስር የወጣች ስሇሆነች/
አሊህ ወዯ ራሱ በማስጠጋት ሇርሷ ክብርና ሌቅናን ሇመስጠት «የአሊህ ግመሌ» ተብሊ
ተሰየመች፡፡ ሌክ እንዯዘሁም፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇኢብራሑም ቤቱን (የካዔባን) ስፌራ መመሇሻ ባዯረግንሇት ጊዚ “በኔ ምንንም
አታጋራ፤ ቤቴንም ሇሚዜሩትና ሇሚቆሙበት ሇሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ሇሚዯፈበት
ንፁህ አዴርግሊቸው” (ባሌነው ጊዚ አስታውስ)፡፡» አሌ-ሏጅ 22፡26
በማሇት የካዔባን ቤት ከላልች ቤቶች ሁለ ሇይቶ ቤቴ ብል መጥራቱ ካዔባ ዖንዴ
ያሇውን ክብርና ሌቅና ያሳያሌ እንጂ አሊህ የሚያዴርበት ቤት አሇ ማሇትን አያሳይም፡፡ በዙው
መሌኩ የዑሳንም ሩሔ «ከርሱ የሆነ መንፇስ» ብል ሲጠራው የዑሳ ሩሔ ከአሊህ አካሌ ወጣ
ማሇት ሳይሆን ከርሱ ዖንዴ ተፇጠረ ማሇትን ነው የሚያሳየው፡፡ የኛም ሩሔ ምንም ከአሊህ
ዖንዴ የመጣ ቢሆንም ዑሳ ግን ካሇወንዴ ሥጋ ፇቃዴ ቀጥታ የተፇጠረ በመሆኑ ሇርሱ ክብርና
ሌቅናን በመስጠት «ከአሊህ የሆነ መንፇስ» ብል ሰየመው፡፡ ይህ ስያሜ ዯግሞ ክብርን እንጂ
አካሊዊ ክፊይን አያመሊክትም፤ ምክንያቱም አሊህ በዑሳ /በኢየሱስ/ ሳይገዯብ የአዯምንም ሩሔ
አሊህ «ከመንፇሴ ነፊሁበት» በማሇት ወዯራሱ አስጠግቶ ነው የተናገረው፤ ይህ ማሇት ግን
አዯም የአሊህ መንፇስ ነው ማሇትን አያሳይም፡፡
ቅ.ቁ፡- «ጌታህ ሇመሊዔክት “እኔ ሰውን ከጭቃ ፇጣሪ ነኝ ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፡፡ ፌጥረቱንም
ባስተካከሌኩና ከመንፇሴ ከነፊሁበት ጊዚ ሇርሱ ሰጋጆች ሆናችሁ ውዯቁ” (አሌኩ)፡፡»
ሷዴ 38፡71-72

89
ቅ.ቁ፡- «ጌታህም ሇመሊዔክት ባሇ ጊዚ (አስታውስ) “እኔ ሰውን ከሚቅጨሇጨሌ ሸክሊ ከሚገማ
ጭቃ እፇጥራሇሁ፡፡ (ፌጥረቱን) ባስተካከሌኩትና በውስጡ ከመንፇሴ በነፊሁበትም ጊዚ /ነፌስ
በዖራሁበት ጊዚ/ ሇርሱ ሰጋጆች ሆናችሁ ውዯቁ፡፡”» አሌ-ሑጅር 15፡28-29
ዋናው ሉነሳ የሚገባው ጥያቄ ግን ይህንን በአሊህ የተፇጠረውን ሩሔ በመርየም
ማሔፀን ውስጥ ማን ነፊባት? የሚሇው ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «የዑምራንን ሌጅ መርየምንም ያቺን ብሌቷን የጠበቀችውን (ምሳላ አዯረገ)፤ በርሱም
ውስጥ ከመንፇሳችን ነፌፊን...» አሌ-ተህሪም 66፡12
ቅ.ቁ፡- «ያቺንም ብሌቷን የጠበቀቺውን በርሷም ውስጥ ከመንፇሳችን የነፊንባትን...»
አሌ-አንቢያእ 21፡91
እነዘህ ሁሇት ጥቅሶች የሚያስረደት መሊዑካው ጅብሪሌ እንዯነፊባት ነው እንጂ አሊህ
እንዯነፊባት አይዯሇም፡፡ «ነፊባት» የሚሇውን አገሊሇጽ የሚያስረዲው የዴርጊቱ ተቆጣጣሪነት
ሙለ በሙለ በአሊህ የበሊይነት ስሇነበር እንዱሁም ሩሐን ፇጥሮ ሇጂብሪሌ የሰጠ ወዯርሷም
እንዱሄዴና እንዱነፊባት ያዖዖው አሊህ ስሇነበር የሥራውን ፌፃሜ ወዯ ራሱ በማስጠጋት
«ነፊባት» ብል ተናገረ፡፡ ያ ማሇት ግን አሊህ ወርድ ቃሌ በቃሌ እፌ አሇባት ማሇት አይዯሇም፤
ምክንያቱም በዘህ ዒይነት አገሊሇጽ የተጠቀሱ አንዲንዴ ጥቅሶችን ስንመሇከት ትርጉማቸው
ከሊይ እንዯተጠቀሰው በአሊህ ተቆጣጣሪነት እና የበሊይነት እንዯተፇፀሙ ግሌጽ ያዯርጉሇናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «በርሱም (በቁርዒን ንባብ) ሌትቸኩሌ ምሊስህን በርሱ አታሊውስ፡፡ (በሌብህ ውስጥ)
መሰብሰቡና ማንበቡ /ሇማንበብ እንዴትችሌ ማዴረግ/ በኛ ሊይ ነውና፡፡ ባነበብነውም ጊዚ
(ካሇቀ በኋሊ) ንባቡን ተከተሌ፡፡» አሌ-ቂያማህ 75፡16-18
ቁርዒንን ከአሊህ ዖንዴ ተቀብል በነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ሊይ ያነበበው መሊዑካው
ጅብሪሌ ሇመሆኑ ምንም ጥርጣሬ የሇም፡፡ ይህ ቅደስ ጥቅስ ግን «ባነበብነውም ጊዚ» በማሇት
አንባቢው አሊህ መሆኑን ነው የሚናገረው፤ ይህ ማሇት ግን አሊህ ወዯ ምዴር ወርድ ሇነብዩ
አነበበ ማት ሳይሆን የቁርዒኑ ባሇቤት እርሱ በመሆኑና ሇጅብሪሌም ሰጥቶ በነብዩ ሊይ
እንዱያነብ ያዯረገው ራሱ ስሇሆነ የበሊይ ተቆጣጣሪነቱን «ባነበብነውም ጊዚ» በማሇት ዴርጊቱን
ወዯ ራሱ አስጠጋው፡፡ በተጨማሪ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሌገዯሊችኋቸውም ግን አሊህ ገዯሊቸው፤ (ጭብጥን አፇር) በወረወርክም ጊዚ አንተ
አሌወረወርክም ግን አሊህ ወረወረ፤ (ወዯ ዒይኖቻቸው አዯረሰው)፤…» አሌ-አንፊሌ 8፡17
አንቀጹ የሚያሳየን በበዴር ዖመቻ ሊይ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ በሙሽሪኮች
/አጋሪዎች/ ሊይ ጭብጥን አፇር መወርወራቸው ነው፡፡ ይህም ጭብጥን አፇር ነብዩ /ሰ.ዏ.ወ/
መወርወራቸው ግሌጽ የሆነ ጉዲይ ሆኖ ሳሇ ቁርዒን ግን «አሌወረወርክም ግን አሊህ ወረወረ»
በማሇት ሥራውን አሊህ ወዯ ራሱ ነው ያስጠጋው፡፡ ያ ማሇት ግን አሊህ አፇር ዖግኖ ወረወረ

90
ማሇት ሳይሆን “ጭብጡን አፇር አንተ ብትወረውረውም ወዯ ዒይኖቻቸው እንዱዯርስ
ያዯረኩት ግን እኔ አሊህ ነኝ” በማሇት የበሊይ ተቆጣጣሪነቱን ገሇጸ፡፡
ላሊ ምሳላ ስንመሇከት አንዴ ሰው በአንዴ መንዯር ሲያሌፌ አራት ፍቅ ያሇው ያማረ
ሔንፃ ቢመሇከትና የሔንፃው ባሇቤት ሳዱቅ እንዯሆነ ቢነገረው፤ አንተ ሇሰዎች “ሳዱቅ የሰራው
ሔንፃ እንዳት ያምራሌ” ብሇህ ነው የምትናገረው፡፡ በመጀመሪያው ዒይነት ግንዙቤህ /አረዲዴህ/
ከሄዴክ ግን ግንዙቤህ ከእውነት የራቀ ነው፤ ምክንያቱም ሔንፃውን የሰራው ሳዱቅ ሳይሆን
ቅጥር ግንበኞቹ ናቸው፡፡ ታዱያ አንተ ሇምንዴነው ሳዱቅ የሰራው ያሌከው? ብትባሌ “ሇዙ ሁለ
ወጪውን ያወጣውና በዘህ መንገዴ እንዱሰራ ያዖዖው እንዱሁም የተቆጣጠረው ሳዱቅ ነው”
የምትሇው፡፡ እንዱሁም በመጽሏፌ ቅደስ ሊይም ከሊይ የተጠቀሱትን ዒይነት የቅደስ ቁርዒን
አገሊሇጽ ሰፌሮ እናገኛሇን፡፡
መ.ቅ፡- «ሰሇሞንም የእግዘአብሓርን ቤትና የንጉሱን ቤት ጨረሰ፤ በእግዘአብሓር ቤትና በራሱ
ቤት ይሰራው ዖንዴ በሌቡ ያሰበውን ሁለ አከናወነ፡፡» መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ ካሌዔ 7፡11
እውነታው ግን ቤቱን የገነቡት ቅጥር ግንበኞች ብቻ መሆናቸው ነው፡፡ ሰሇሞን ግን
የበሊይ ተቆጣጣሪና አዙዥ ስሇነበር እንዯ ሰሪ ሆኖ ቀረበ፡፡
ስሇዘህ ይህንን «ሩህ» ወይም «መንፇስ» የፇጠረው አሊህ ሆኖ ሳሇ፤ ሇጅብሪሌም
የሰጠው ወዯ መርየምም የሊከውና በማሔፀኗ ውስጥ እንዱነፊም ያዖዖው የበሊይ ተቆጣጣሪም
ሆኖ ሲፇጥር የነበር እሱ ሆኖ ሳሇ ዴርጊቱን ወዯ ራሱ በማስጠጋት «ነፊንባት» ብል መናገሩ
ላሊ ትርጉም ይሰጠናሌን? በሷ ማህፀን ሊይ የነፊው ዯግሞ ጅብሪሌ ሇመሆኑ ላሊ የቅደስ
ቁርዒናዊ ዴጋፌ አሇን፡-
ቅ.ቁ፡- «በመጽሏፌ ውስጥ መርየምንም ከቤተሰቧ ወዯ ምስራቃዊ ስፌራ በተሇየች ጊዚ
(የሆነውን ታሪኳን) አውሳ፡፡ ከነርሱም መጋረጃን አዯረገች፤ መንፇሳችንንም (ጅብሪሌን)
ወዯርሷ ሊክን፤ ሇርሷም ትክክሇኛ ሰው ሆኖ ተመሰሇሊት፡፡ “እኔ ከአንተ በአራህማን /በአዙኙ
አምሊክ/ እጠበቃሇሁ፤ ጌታህን ፇሪ እንዯሆንክ (አትቅረበኝ)” አሇች፡፡ “እኔ ንፁህን ሌጅ ሇአንቺ
ሌሰጥሽ የጌታሽ መሌዔክተኛ ነኝ” አሊት፡፡ “(በጋብቻ) ሰው ያሌነካኝ ሆኜ አመንዛራም ሳሌሆን
ሇኔ እንዳት ሌጅ ይኖረኛሌ?” አሇች፡፡ አሊት ”(ነገሩ እንዯዘህሽ ነው፤ ጌታሽ “እርሱ በእኔ ሊይ
ገር ነው፤ ሇሰዎችም ከኛም ችሮታ ሌናዯርገው (ይህንን ሰራን) የተፇረዯም ነገር ነው” አሇ፤
(ነፊባትም)፡፡ ወዱያውኑም አረገዖችው፤ በርሱም (በሆዶ ይዙው) ወዯ ሩቅ ስፌራ ገሇሌ
አሇች፡፡ ምጡም ወዯ ዖንባባይቱ ግንዴ አስጠጋት “ዋ ምኞቴ! ምነው ከዘህ በፉት በሞትኩ፤
ተረስቼም የቀረሁ በሆንኩ” አሇች፡፡ ከበታቿም እንዱህ ሲሌ ጠራት “አትዖኝ፤ ጌታሽ ከበታችሽ
ትንሽን ወንዛ አሇች በእርግጥ አዴርጓሌ፡፡ የዖንባባይቱንም ግንዴ ወዲንቺ ወዛውዣት፤ ባንቺ
ሊይ የበሰሇን የተምር እሸት ታረግፌሌሻሇችና፡፡ ብይም ጠጭም ተዯሰችም፤ አንዴን ብታይ “እኔ

91
ሇአሌራህማን /ሇአዙኙ አምሊክ/ ዛምታን ተስያሇሁ፤ ዙሬም ሰውን በፌጹም አሊነጋግርም”
በይ፡፡”» መርየም 19፡16-26
ቅደስ ቁርዒን ስሇ ዑሳ አፇጣጠር ይህን ያህሌ ካስተማረን አሁን ዯግሞ ወዯ መጽሏፌ
ቅደስ በመግባት ስሇ ዑሳ /ኢየሱስ/ አወሊሇዴ የሚናገሩት ጥቅሶችን በመንተራስ ጥያቄዎችን
ማቅረብ እንፇሌጋሇን፡-
መ.ቅ፡- «በስዴስተኛው ወር መሌዒኩ ገብርዓሌ ናዛሬት ወዯምትባሌ ወዯ ገሉሊ ከተማ ከዲዊት
ወገን ሇሆነው ዮሴፌ ሇሚባሌ ሰው ወዯ ታጨች ወዯ አንዱት ዴንግሌ ከእግዘአብሓር ተሊከ
የዴንግሉቱም ስም ማርያም ነበር፡፡ መሌዒኩም ወዯርሷ ገብቶ “ዯስ ይበሌሽ ፀጋ የሞሊብሽ ሆይ
ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከሌ የተባረክሽ ነሽ” አሊት፡፡ እርሷም ባየችው ጊዚ
ከንግግሩም በጣም ዯነገጠችና “ይህ እንዳት ያሇ ሰሊምታ ነው?” ብሊ አሰበች፡፡ መሌዒኩም
እንዱህ አሊት “ማርያም ሆይ! በእግዘአብሓር ዖንዴ ፀጋ አግኝተሻሌና አትፌሪ፡፡ እነሆም
ትፀንሻሇሽ ወንዴ ሌጅም ትወሌጃሇሽ ስሙንም ኢየሱስ ትይዋሇሽ፡፡ እርሱ ታሊቅ ሰው
(ይሆናሌ)፡፡ የሌዐሌ ሌጅም ይባሊሌ፤ ጌታ አምሊክም የአባቱን የዲዊትን ዗ፊን ይሰጠዋሌ፡፡
በያዔቆብ ቤትም ሊይ ሇዖሊሇም ይነግሳሌ ሇመንግስቱም መጨረሻ የሇውም”፡፡ ማርያምም
መሌዒኩን “ወንዴ ስሇማሊውቅ ይህ እንዳት ይሆናሌ?” አሇችው፡፡ መሌዒኩም መሌሶ እንዱህ
አሊት “መንፇስ ቅደስ በአንቺ ሊይ ይመጣሌ የሌዐሌም ሀይሌ ይፀሌሌሻሌ፤ ስሇዘህ ዯግሞ
ከአንቺ የሚወስዯው ቅደስ የእግዘአብሓር ሌጅ ይባሊሌ፡፡ እነሆም ዖመዴሽ ኤሌሳቤጥ እርሷ
ዯግሞ በእርጅናዋ ወንዴ ሌጅ ፀንሳሇች ሇእርሷም መካን ትባሌ ሇነበረችው ይህ ስዴስተኛ ወር
ነው ሇእግዘአብሓር የሚሳነው ነገር የሇምና፡፡” ማርያምም “እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንዯቃሌህ
ይሁንሌኝ” አሇች፡፡ መሌዒኩም ከርሷ ሄዯ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 1፡26-38
ከሊይ የተመሇከትነው አንቀጽ፡-
 «እነሆም ትጸንሻሇሽ ወንዴ ሌጅም ትወሌጃሇሽ» ይሊሌ፡፡ ኢየሱስ አምሊክ ነው የምንሌ
ከሆነ የአምሊክ ፆታ ምንዴንነው? አምሊክ ፆታ አሇውን?
 «ጌታ አምሊክም የአባቱን የዲዊትን ዗ፊን ይሰጠዋሌ» ይሊሌ፡፡ ኢየሱስ አምሊክ ከሆነ
ዲዊት እንዳት የአምሊክ አባት ሉሆን ይችሊሌ? ሇዙውም ሃያ ስምንተኛው አያት!
አምሊክ ከመወሇደ በፉት አያት ቅዴመ አያቶቹ በሔይወት ነበሩን? ዯግሞስ አምሊክ
የዖር ሏረግ አሇውን?
 «በያዔቆብ ቤትም ሊይ ሇዖሊሇም ይነግሳሌ» ይሊሌ፡፡ ኢየሱስ አምሊክ ከሆነ እንዳት
ንግስናው በያዔቆብ ቤት ሊይ ብቻ ይገዯባሌ? የአምሊክ ንግሥና በሰማያትና በምዴር
እንዱሁም በመካከሊቸው ባሇው ሁለ ሊይ አይዯሇምን?

92
ኢየሱስ ማነው?
አምሊክ ወይስ ፌጡር /ሰው/?
በኢየሱስ ማንነት ዗ርያ በሁሇቱ ታሊሊቅ እምነቶች ማሇትም በእስሌምናና ክርስትና
መካከሌ ሰፉ የሆነ ሌዩነት ከመኖሩ ጋር በአንዲንዴ ቦታ ሊይ ግን መስማማት እንዲሇ ማወቅ
ይኖርብናሌ፡፡ ኢየሱስ በቅደስ ቁርዒንም ሆነ መጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ የተከበረ ነብይና
መሌዔክተኛ መሆኑን ማንም አያስተባብሌም፡፡ ሆኖም ግን ሙስሉሞች ኢየሱስ የተከበረ ነብይና
መሌዔክተኛ ከመሆኑም ጋር በአምሊክ ቃሌ የተፇጠረ ፌጡር /ሰው/ መሆኑን እንዯዘሁም
«የአምሊክ ባሪያ» መሆኑን ያምናለ እንጂ «የአምሊክ ሌጅ» ወይም «አምሊክ» ነው አይለም፡፡
በኢየሱስ ማንነት ዗ሪያ በሁሇቱ እምነቶች መካከሌ ሰፉ ሌዩነት እንዱኖረው ካዯረገው አብይ
ምክንያት መካከሌ ክርስቲያኖች ኢየሱስን «ጌታ አምሊክ እንዱሁም የአምሊክ ሌጅ» በማሇት
ያምኑበታሌ፡፡ መጽሏፌ ቅደስ ምን ይሊሌ ወዯሚሇው ከመግባታችን በፉት በቅዴሚያ በቅደስ
ቁርዒን አስተምህሮ መሰረት ኢየሱስ በአምሊክ የተፇጠረ ፌጡር እንጂ ፇጣሪ /አምሊክ/
አሇመሆኑ የሚዯግፈሌን መረጃ እንመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «መሊዔክት ያለትን (አስታውስ) “መርየም ሆይ! አሊህ ከርሱ በሆነው ቃሌ ስሙ
አሌመሲሔ ዑሳ የመርየም ሌጅ በዘህ ዒሇምና በመጨረሻውም ዒሇም የተከበረ ከባሇሟልችም
በሆነ (ሌጅ) ያበስርሻሌ፤ በሔፃንነቱና በከፇኒሳነቱ /ዔዴሜውከ30-40 የሆነ/ ሰዎቹን ያነጋግራሌ፤
ከመሌካሞቹም ነው” (አሊት)፡፡ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያሌነካኝ ስሆን ሇኔ እንዳት ሌጅ ይኖረኛሌ?”
አሇች፤ አሊህ የሚሻውን ይፇጥራሌ፤ አንዲችን በሻ ጊዚ ሇርሱ ሁን ይሇዋሌ፤ ወዱያውንም
ይሆናሌ አሊት፡፡» አሌ-ኢምራን 3፡45-47
ከሊይ እንዯተመሇከትነው በቁርዒን ውስጥ የመርየም ሌጅ እየተባሇ የተጠቀሰበት
ምክንያት አሊህ ዴንቅ (ተዒምራዊ) በሆነ አፇጣጠር ያሇ አባት ከእናት ብቻ ስሊስገኘው ነው፡፡
በላሊም ቦታ ሊይ «አሌመሲሔ ዑሳ» ተብል ተገሌጿሌ፡፡ አሌመሲሔ «መሳያህ» ከሚሇው ቃሌ
የመጣ ሲሆን ማሸት፣ መቀባት፣ ማበስ የሚሇውን ትርጉም ይሰጣሌ፡፡ «አሌመሲሔ»
የተባሇበትም ምክንያት በሽተኞችን ባሸ፣ በቀባ ወይም ባበሰ ጊዚም በአሊህ ፇቃዴ ከነበሩበት
በሽታ ይፇወሱ ስሇነበር አሌ-መሲሔ ተባሇ፡፡ በቁርዒን ውስጥ «አሌመሲሔ» የሚሇው ቃሌ 11
ጊዚ የተጠቀሰ ሲሆን «ዑሳ» የሚሇው ዯግሞ 25 ጊዚ ተጠቅሷሌ፡፡
በአሌ-ዑምራን 3፡45-47 በተጠቀሰው አንቀጽ ኢየሱስ ማሇት አሊህ በሌዩ መንገዴ
ከፇጠራቸው ፌጡሮች አንደ መሆኑን ከተረዲን ይህንን ዴንቅ አፇጣጠር በመንተራስ ኢየሱስ
«የአምሊክ ሌጅ» ነው፤ «አምሊክ» ነው እና እነዘህን የመሳሰለ እምነቶች /አመሇካከቶች/ ውስጥ
እንዲንገባ ቁርዒን በላሊ ቦታ ሊይ ሶስት ነጥቦችን አስቀምጦሌናሌ፡፡

93
1ኛ. ዴንቅ አፇጣጠሩን በመንተራስ ብቻ ኢየሱስ የአምሊክ ሌጅ ነው ወይም አምሊክ ነው
ሇሚለት የሰጠው መሌስ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ዖንዴ (በአፇጣጠር) የዑሳ ምሳላ እንዯ አዯም ብጤ ነው፤ (አዯምን) ከዏፇር
ፇጠረው፤ ከዘያም ሇርሱ (ሰው) ሁን አሇው ሆነም፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡59
2ኛ. አሊህ ዖንዴ ዑሳ /ዏ.ሰ/ የተሰጠውን ዯረጃ፡-
«የመርየም ሌጅ አሌመሲሔ ከበፉቱ መሌዔክተኛ በእርግጥ ያሇፈ የሆነ መሌዔክተኛ እንጂ ላሊ
አይዯሇም፤...» አሌ-ማኢዲህ 5፡75
ቅ.ቁ፡- «እርሱ በርሱ ሊይ የሇገስንሇት ሇእስራኤሌም ሌጆች ታምር ያዯረግነው የሆነ ባርያ እንጂ
ላሊ አይዯሇም፡፡» አሌ-዗ኽሩፌ 43፡59
3ኛ. ኢየሱስ ከትውሌዴ እስከ እርገቱ ሰብዒዊ እንጂ አምሊካዊ ባሔሪ እንዲሌነበረው ቅደስ
ቁርዒንም ሆነ መጽሏፌ ቅደስ በግሌጽ አስቀምጠውሌናሌ፡-
ሀ. ሰብዒዊ አወሊሇደ፡-
ቅ.ቁ፡- «ወዱያውኑም አረገዖችው፤ በርሱም (በሆዶ ይዙው) ወዯ ሩቅ ስፌራ ገሇሌ አሇች፡፡
ምጡም ወዯ ዖንባባይቱ ግንዴ አስጠጋት…፡፡» መርየም 19፡22-23
መ.ቅ፡- «እነሆም ትፀንሻሇሽ ወንዴ ሌጅም ትወሌጃሇሽ ስሙንም ኢየሱስ ትይዋሇሽ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 1፡31
 እንዯማንኛውም ሌጅ ተፀንሶ መወሇደና ጾታውም ወንዴ ተብል መገሇጹ፡፡
ሇ. መገረ዗፡-
መ.ቅ፡- «ሉገር዗ት ስምንት ቀን በሞሊ ጊዚ በማኅፀን ሳይረገዛ በመሌዒኩ እንዯተባሇ ስሙ
ኢየሱስ ተብል ተጠራ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 2፡21
 እንዯማንኛውም ወንዴ መገረ዗፡፡
ሏ. ጡት መጥባቱ፡-
መ.ቅ፡- «ይህንም ሲናገር ከሔዛቡ አንዱት ሴት ዴምጿን ከፌ አዴርጋ “የተሸከመችህ ማኅፀንና
የጠባሃቸው ጡቶች ብፁአን ናቸው” አሇችው፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 11፡27
 እንዯማንኛውም ሔፃን የእናቱን ጡት መጥባቱ፡፡
መ. የአካሊዊና መንፇሳዊ ዔዴገት ሇውጥ ማሳየቱ፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ ዯግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዘአብሓርና በሰው ፉት ያዴግ
ነበር፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 2፡52
ሠ. የሰው ሌጅ መባለ፡-
መ.ቅ፡- «… የሰው ሌጅ የሰውን ነፌስ ሉያዴን እንጂ ሉያጠፊ አሌመጣም አሇ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 9፡56

94
መ.ቅ፡- «የሰው ሌጅ እየበሊና እየጠጣ መጣ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 11፡19
 ኢየሱስ በአንዯበቱ ራሱን የሰው ሌጅ ብል መጥራቱ፡፡
ረ. ሰው መባለ፡-
መ.ቅ፡- «ነገር ግን አሁን እግዘአብሓር የሰማሁትን እውነት የነገርኳችሁን ሰው ሌትገዴለኝ
ትፇሌጋሊችሁ?» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡40
ተጨማሪ 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡5፣ የሏዋሪያት ሥራ 2፡22
 ኢየሱስ አምሊክ ቢሆን ኖሮ «ከእግዘአብሓር የሰማሁትን» ሳይሆን ማሇት የሚገባው
«ከእኔ ከራሴ» የሆነውን እውነት የነገርኳችሁ ባሇ ነበር፡፡
ሰ. እንዯ ሰው መራቡ፡-
መ.ቅ፡- «ከዘያ ወዱህ ኢየሱስ ከዱያብልስ ይፇተን ዖንዴ በመንፇስ ወዯ ምዴረበዲ ተወሰዯ፡፡
አርባ ቀንና አርባ ላሉት ጦሞ በኋሊ ተራበ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 4፡1-3
መ.ቅ፡- «በማግስቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ፡፡ ቅጠሌም ያሊት በሇስ ከሩቅ አይቶ ምናሌባት
አንዲች ይገኝባት እንዯሆነ ብል መጣ፤ ነገር ግን የበሇስ ወራት አሌነበረምና መጥቶ ከቅጠሌ
በቀር ምንም አሊገኘባትም፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 11፡12
ሸ. እንዯ ሰው መመገቡ፡-
ቅ.ቁ፡- «የመርየም ሌጅ አሌመሲሔ ከበፉቱ መሌዔክተኞች በእርግጥ ያሇፈ የሆነ መሌክተኛ
እንጂ ላሊ አይዯሇም፤ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፤ (ሁሇቱም) ምግብን የሚበለ ነበሩ፤
አንቀጾችን ሇነርሱ (ሇከሃዱዎች) እንዳት እንዯምናብራራ ተመሌከት፤ ከዘያም (ከውነት)
እንዳት እንዯሚመሇሱ ተመሌከቱ፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡75
መ.ቅ፡- «በዘህ አንዲች የሚበሊ አሊችሁን? አሊቸው፡፡ እነርሱም ከተጠበሰ ዒሳ አንዴ ቁራጭ
ከማር ወሇሊም ሰጡት ተቀብልም ከፉታቸው በሊ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 24፡42
አምሊክ ግን ምግብን አይመገብም፡-
ቅ.ቁ፡- «”ሰማያትንና ምዴርን ፇጣሪ ከሆነው አሊህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲሆን
ከእርሱ ላሊ አማሌክትን እይዙሇሁ?” በሊቸው፤ “እኔ መጀመሪያ ትዔዙዛን ከተቀበሇ ሰው ሌሆን
ታዖዛኩ፤ ከአጋሪዎች ፇጽሞ አትሁን (ተብያሇሁ)” በሊቸው፡፡» አሌ-አንዒም 6፡14
ቅ.ቁ፡- «ጋኔንም ሰውንም ሉግገ዗ኝ እንጂ ሇላሊ አሌፇጠርኳቸውም፡፡ ከነሱም ምንም ሲሳይን
አሌፇሌግም፤ ሉመግቡኝም አሌሻም፡፡ አሊህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ የብርቱ ኃይሌ ባሇቤት ነው፡፡»
አሌ-ዙርያት 51፡56-58
 ዑሳ /ኢየሱስ/ ምግብን ከተመገበ ያ የበሊውና የጠጣው ነገር በላሊ መሌክ ተቀይሮ
ከሰውነቱ ግዳታ መውጣት አሇበት፤ ታዱያ ይህን ተግባር የሚፇጽም አምሊክ ሉሆን
ይችሊሌ?

95
ቀ. ኢየሱስ ያንቀሊፊ ነበር፡-
መ.ቅ፡- «እርሱም በስተኋሊ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም “መምህር ሆይ! ስንጠፊ
አይገዴህምን?” አለት፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 4፡38
አሊህ ግን፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ከርሱ በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤ ሔያው ራሱን ቻይ ነው፤ ማንገሊጀትም
እንቅሌፌም አትይዖውም፤ በሰማያት ውስጥና በምዴር ውስጥ ያሇው ሁለ የርሱ ብቻ ነው፤…»
አሌ-በቀራህ 2፡255
መ.ቅ፡- «እነሆ እስራኤሌን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀሊፊምም፡፡»
መዛሙረ ዲዊት 120 (121) ፡4
በ. ኢየሱስ ዯሃ ነበር፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም “ሇቀበሮዎች ጉዴጓዴ ሇሰማይም ወፍች መስፇሪያ አሊቸው ሇሰው ሌጅ ግን
እራሱን የሚያስጠጋበት የሇውም” አሇው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 8፡20
አሊህ ግን፡-
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እናንተ (ሁሌ ጊዚ) ወዯ አሊህ ከጃዮች ናችሁ፤ አሊህም እርሱ
ተብቃቂው ምስጉኑ ነው፡፡» ፊጢር 35፡15
ተ. ኢየሱስ ግብር ከፊይም ነበር፡-
መ.ቅ፡- «ወዯ ቅፌርናሆምም በመጡ ጊዚ ግብር የሚቀበለ ሰዎች ወዯ ጴጥሮስም ቀረቡና
“መምህራችሁ ሁሇቱን ዱናር አይገብርምን?” አለ፡፡ “አዎን ይገብራሌ” አሇ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 17፡24-25
 ኢየሱስ አምሊክ ከሆነ ግብርን መክፇሌ ይገባዋሌን?
ቸ. ኢየሱስ ከሌምዴ እውቀትን ገብይቷሌ፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም ስሇመፌራቱ ተሰማሇት፤ ምንም ሌጅ ቢሆን ከተቀበሇው መከራ
መታዖዛን ተማረ፤» ወዯ ዔብራዊያን 5፡7-8
 ኢየሱስ አምሊክ ከሆነ ከሌምዴ ዔውቀትን መገብየት ይገባዋሌን?
ነ. ኢየሱስ በሰይጣን ተፇትኗሌ፡-
መ.ቅ፡- «ወዱያውም መንፇስ ወዯ ምዴረበዲ አወጣው፡፡ በምዴረበዲም ከሰይጣን እየተፇተነ
አርባ ቀን ሰነበተ፤ ከአራዊትም ጋር ነበር መሊዔክቱም አገሇገለት፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 1፡12-13
እውነተኛ አምሊክ ግን፡-
መ.ቅ፡- «ማንም ሲፇተን “በእግዘአብሓር እፇተናሇሁ” አይበሌ፤ እግዘአብሓር በክፈ
አይፇትንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፇትንም፡፡ ነገር ግን እያንዲንደ በራሱ ምኞት ሲሳብና
ሲታሇሌ ይፇተናሌ፡፡» የያዔቆብ መሌዔክት 1፡13-14

96
ኘ. ኢየሱስ ዯከመ፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም መንገዴ ከመሄዴ ዯክሞ በጉዴጓደ እንዱህ ተቀመጠ፡፡ ጊዚውም ስዴስት
ሰዒት ያህሌ ነበር፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 4፡6
አምሊክ ግን፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር የዖሊሇም አምሊክ የምዴር ዲርቻ ፇጣሪ ነው፤ አይዯክምም አይታክትም
ማስተዋለም አይመረመርም፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 40፡28
ቅ.ቁ፡- «ያ ሰማያትና ምዴርን የፇጠረ እነርሱንም በመፌጠሩ ያሌዯከመው አሊህ ሙታንን
ሔያው በማዴረግ ሊይ ቻይ መሆኑን አሊስተዋለምን? (በማስነሳት) ቻይ ነው፡፡ እርሱ በነገሩ
ሁለ ሊይ ቻይ ነውና፡፡» አሌ-አሔቃፌ 46፡33
አ. ኢየሱስ አምሊክ አሇኝ ማሇቱ እና ይህንኑ አምሊክ ማምሇኩ፡-
ኢየሱስ አምሊክ እንዲሇው ሲናገር፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም “ገና ወዯ አባቴ አሊረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወዯ ወንዴሞቼ ሄዯሽ እኔ
ወዯ አባቴና ወዯ አባታችሁ ወዯ አምሊኬና ወዯ አምሊካችሁም አርጋሇሁ ብሇሽ ንገሪያቸው”
አሊት፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 20፡17
ኢየሱስ ከዘሁ አምሊክ እርዲታን በመሻት መፀሇዩ፡-
መ.ቅ፡- «ማሇዲም ተነስቶ ገና ላሉት ሳሇ ወጣ ወዯ ምዴረበዲም ሄድ በዘያ ፀሇየ፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 1፡35
ከ. አምሊክ በኢየሱስ ሊይ ሥሌጣን አሇው፡-
አምሊክ በሥሌጣን በእውቀት በችልታና ሇርሱ ተገቢ በሆኑና በመሳሰለት ባህሪያት
ማንም ሉስተካከሇው አይችሌም፡፡
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ምንም ሌጅን አሌያዖም (አሌወሇዯም)፤ ከርሱም ጋር አንዴም አምሊክ የሇም፤ ያን
ጊዚ (ላሊ አምሊክ በነበረ) አምሊክ ሁለ በፇጠረው ነገር በተሇየ ነበር፤ ከፉሊቸው በከፉለ ሊይ
በሊቀ ነበር፤ አሊህ ከሚመጥኑት ሁለ ጠራ፡፡» አሌ-ሙእሚኑን 23፡91
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ አሊህ እርሱ የመርየም ሌጅ አሌመሲሔ ነው ያለ በእርግጥ ካደ፤ የመርየምን
ሌጅ አሌመሲሔ እናቱንም በምዴር ያሇውን ሁለ ሇማጥፊት ቢሻ ከአሊህ ማዲንን የሚችሌ
ማነው?» አሌ-ማኢዲህ 5፡17
 በሥሌጣን ማንም ሉስተካከሇው እንዯማይችሌ ከመግሇጹ ጎን ሇጎን በሥሌጣን ተጋሪ
ቢሮረው ኖሮ ከፉለ በከፉለ ሊይ የበሊይነትን በመሻት ብቻ ዒሇማችን ሥርዒተ ቢስ
በሆነች ነበር፡፡
መ.ቅ፡- «… የክርስቶስም ራስ እግዘአብሓር እንዯ ሆነ ሌታውቁ እወዲሇሁ፡፡»
ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1ኛ 11፡3

97
መ.ቅ፡- «… በክርስቶስም ሊይ ሥሌጣን ያሇው እግዘአብሓር አብ መሆኑን እንዴታውቁ
እወዲሇሁ፡፡»
1ኛ ቆሮንቶስ 11፡3 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «… እኔ በራሴ ሥሌጣን አሌተናገርሁም፤ እኔ የምሇውንና የምናገረውን ትዔዙዛ የሰጠኝ
የሊከኝ አብ ነው፡፡ የእርሱም ትዔዙዛ የዖሊሇም ሔይወት እንዯሆነ አውቃሇሁ፡፡ ስሇዘህ እኔ
የምናገረው አብ የነገረኝን ነው፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 12፡49-50 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ወ. ኢየሱስ ከራሱ ምንም ነገርን ማዴረግ አይችሌም፡-
ኢየሱስ ፌጡር እንጂ ፇጣሪ /አምሊክ/ ሊሇመሆኑ በዘህ ምዴር በኖረበት ጊዚ ከራሱ
አንዲች ነገር ማዴረግ እንዯማይችሌ በአንዯበቱ መናገሩ እና ስሇመጪው ዒሇምም በተጠየቀበት
ጊዚ በዘያን ወቅትም የማዴረግ ችልታ ያሇው አብ /እግዘአብሓር/ እንጂ ራሱ እንዲሌሆነ
በግሌጽ አስቀምጦሌናሌ፡፡
በዘህ ዒሇም ያሇውን አስመሌክቶ፡-
መ.ቅ፡- «እኔ ከራሴ አንዲች ሊዯርግ አይቻሇኝም እንዯሰማሁ እፇርዲሇሁ ፌርዳም ቅን ነው
የሊከኝን ፌቃዴ እንጂ ፌቃዳን አሌሻምና፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 5፡30
ስሇ መጪው ዒሇም አስመሌክቶ፡-
መ.ቅ፡- «በዘያን ጊዚ የዖብዳዎስ ሌጆች እናት ከሌጆቿ ጋር እየሰገዯችና አንዴ ነገር እየሇመነች
ወዯ እርሱ ቀረበች፡፡ እርሱም “ምን ትፇሌጊያሇሽ?” አሊት፡፡ እርሷም ”እነዘህ ሁሇቱ ሌጆቼ
አንደ በቀኝህ አንደም በግራህ በመንግስትህ እንዱቀመጡ እዖዛ” አሇችው፡፡ ኢየሱስ ግን
መሌሶ “የምትሇምኑትን አታውቁም፡፡ እኔ ሌጠጣው ያሇውን ጽዋ ሌትጠጡ እኔም
የምጠመቀውን ጥምቀት ሌትጠመቁ ትችሊሊችሁን?” አሇ፡፡ “እንችሊሇን” አለት፡፡ እርሱም
“ጽዋዬን ትጠጣሊችሁ፤ በቀኝና በግራ መቀመጥ ግን በአባቴ ዖንዴ ሇተዖጋጀሊቸው ነው እንጂ
እኔ የምሰጥ አይዯሇሁም” አሊቸው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 20፡20-23
መ.ቅ፡- «”የሊከኝ እውነተኛ ነው እኔም ከእርሱ የሰማሁትን ይህን ሇዒሇም እናገራሇሁ”
አሊቸው፡፡ ስሇ አብ እንዯነገራቸው አሊስተዋለም፡፡ ስሇዘህ ኢየሱስ “የሰውን ሌጅ ከፌ ከፌ
ባዯረጋችሁ ጊዚ እኔ እሆን ዖንዴ አባቴም እንዲስተማረኝ እነዘህን እናገር ዖንዴ እንጂ ከራሴ
አንዲች እንዲሊዯርግ በዘያን ጊዚ ታውቃሊችሁ”፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡26-28
አሊህ /ሱ.ወ/ ግን በዘህ ዒሇምም ሆነ በመጪው ዒሇም በሁለም ነገር ሊይ የማዴረግ
ችልታ ያሇው ከመሆኑም ጋር የማንም እርዲታ አያስፇሌገውም፡፡
ቅ.ቁ፡- «… አሊህ በሁለም ነገር ሊይ ቻይ ነውና፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡20
 ስሇዘህ መመሇክ የሚገባው በሁለም ነገር ሊይ የማዴረግ ችልታ ያሇው አሊህ ወይስ
የማዴረግ ችልታ የላሇውን ኢየሱስ?
98
ዏ. ኢየሱስ መስካሪ ወይስ ፇራጅ?፡-
መ.ቅ፡- «በሰማይ ያሇውን የአባቴን ፇቃዴ የሚያዯርግ እንጂ ጌታ ሆይ ጌታ ሆይ የሚሇኝ ሁለ
መንግስተ ሰማያት የሚገባ አይዯሇም፡፡ በዘያን ቀን ብ዗ዎች “ጌታ ሆይ በስምህ ትንቢትን
አሌተናገርንምን? በስምህ አጋንንት አሊወጣንምን? በስምህስ ብ዗ ተዒምራትን አሊዯረግንምን?”
ይለኛሌ፡፡ የዘያን ጊዚም “ከቶ አሊውቃችሁም፤ እናንተ አመፀኞች ከኔ ራቁ” ብዬ
እመሰክርባቸዋሇሁ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 7፡21-22
በኢየሱስ ስም ትንቢት የሚናገሩት አጋንንት የሚያወጡት እና ብ዗ ተአምራትን
እናዯርጋሇን የሚለት ሏሰተኞች ክርስቶሶች ናቸው ከተባሇ እነዘህ ሏሰተኛ ክርስቶሶች እነማን
ናቸው? እንዱሁም ኢየሱስ በትንሳኤ ቀን መስካሪ ከሆነ አምሊክነት የሚገባው ሇፇራጅ ወይስ
ሇመስካሪ?
አሊህ /ሱ.ወ/ ኢየሱስን በትንሳኤ ቀን ሇተከታዮችህ «ጌታችሁ ነኝና ተገ዗ኝ» ብሇሃሌን?
ብል ይጠይቀዋሌ ዑሳም /ዏ.ሰ/ የሚሰጠው መሌስ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህም “የመርየም ሌጅ ዑሳ ሆይ አንተ ሇሰዎቹ “እኔንና እናቴን ከአሊህ ላሊ ሁሇት
አምሊኮች አዴርጋችሁ ያ዗ ብሇሃሌን?”” በሚሇው ጊዚ (አስታውስ)፤ “ጥራት ይገባህ፤ ሇኔ
ተገቢዬ ያሌሆነን ነገር ማሇት ሇኔ አይገባኝም፤ ብዬው እንዯሆነም በእርግጥ አውቀኸዋሌ፤
በነፌሴ ውስጥ ያሇውን ሁለ ታውቃሇህ፤ ግን አንተ ዖንዴ ያሇውን አሊውቅም፤ አንተ ሩቆችን
ሁለ በጣም አዋቂ አንተ ብቻ ነህና” ይሊሌ፡፡ በርሱ ያዖዛከኝን ቃሌ ጌታዬንና ጌታችሁን አሊህን
ተገ዗ ማሇትን እንጂ ሇነርሱ ላሊ አሊሌኩም፤ ...» አሌ-ማኢዲህ 5፡116
ዖ. ዑሳ /ኢየሱስ/ ጠፉ ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ አሊህ እርሱ የመርየም ሌጅ አሌመሲሔ ነው ያለ በእርግጥ ካደ፤ የመርየምን
ሌጅ አሌመሲሔን እናቱንም በምዴር ያሇንም ሁለ ሇማጥፊት ቢሻ ከአሊህ ማዲንን የሚችሌ
ማነው? በሊቸው፡፡ የሰማያትና የምዴር የመካከሊቸውም ንግስና የአሊህ ብቻ ነው፤ የሚሻውን
ይፇጥራሌ፤ አሊህም በነገሩ ሁለ ሊይ ቻይ ነው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡17
ቅ.ቁ፡- «በርሷ (በምዴር) ሊይ ያሇ ሁለ ጠፉ ነው፡፡ የሌቅናና የሌግሥና ባሇቤት የሆነው የጌታህ
ፉትም ይቀራሌ፡፡ (አይጠፊም)፡፡» አሌ-ራህማን 55፡26-27
ቅ.ቁ፡- «ከአሊህ ጋር ላሊን አምሊክ አትገዙ፤ ከርሱ በቀር አምሊክ የሇም፤ ነገሩ ሁለ ከአሊህ በቀር
ጠፉ ነው፤ ፌርደ የርሱ፤ ብቻ ነው፤ ወዯርሱም ትመሇሳሊችሁ፡፡» አሌ-ቀሶስ 28፡88
ዑሳ ጠፉ ከሆነ አሊህ ግን የማይጠፊ ከሆነ የሚጠፊው ዑሳ የማይጠፊውን አሊህ
እንዳት ሉሆን ይችሊሌ?
ዞ. ዑሳ ወዯፉት ሟች ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰሊምም በኔ ሊይ ነው በተወሇዴሁ ቀን በምሞትበትም ቀን ሔያው ሆኜ
በምቀሰቀስበትም ቀን፤» መርየም 19፡33
99
ቅ.ቁ፡- «ፉቶችም ሁለ ሔያው አስተናባሪ ሇሆነው (አሊህ) ተዋረደ፤ በዯሌንም የተሸከመ ሰው
በእርግጥ ከሰረ፡፡» ጣሃ 20፡111
አሊህ ግን፡-
ቅ.ቁ፡- «በዘያም በማይሞተው ሔያው አምሊክ ሊይ ተመካ፤…» አሌ-ፈርቃን 25፡58
 ሟቹ ዑሳ የማይሞተውን አሊህ መሆን ይችሊሌን?
የ. የሏዋርያት እምነትስ?
ቅ.ቁ፡- «ሏዋርያት “የመርየም ሌጅ ዑሳ ሆይ ጌታህ በኛ ሊይ ከሰማይ ማዔዴን ሉያወርዴሌን
ይችሊሌን?” ባለ ጊዚ (አስታውስ) “ምዔመናን እንዯሆናችሁ አሊህን ፌሩ” አሊቸው፡፡»
አሌ-ማኢዲህ 5፡112
 ሏዋርያት ዑሳን አምሊክ አሇመሆኑን ስሇተረደ ማእዴን በፇሇጉ ጊዚ ጌታህ ይችሊሌ
ወይ ብሇው ጠየቁት እንጂ አንተ ትችሊሇህ ወይ አሊለትም፡፡
ከሊይ በተዖረዖሩት ነጥቦች እንዯተመሇከትነው ኢየሱስ ሰው ሉያዯርገው የሚችሇውን
ባሔሪ ከተሊበሰ እውን አምሊክ እንዯ ኢየሱስ ሰው ነውን? ሇነዘህ አንገብጋቢ ጥያቄዎች
መጽሏፌ ቅደስ መሌስ ይሰጠናሌ፡-
መ.ቅ፡- «ሏሰትን ይናገር ዖንዴ እግዘአብሓር ሰው አይዯሇም ይጸጸትም ዖንዴ የሰው ሌጅ
አይዯሇም፡፡» ኦሪት ዖሐሌቁ 23፡19
መ.ቅ፡- «እኔ አምሊክ ነኝ እንጂ ሰው አይዯሇሁምና፡፡» ትንቢተ ሆሴዔ 11፡9
ታዱያ አምሊክ ሰው ካሌሆነ ምንዴን ነው?
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር መንፇስ ነው የሚሰግደሇትም በመንፇስና በእውነት ሉሰግደሇት
ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 4፡24
ሥጋን ሇብሶ እና ሰውን መስል መምጣትስ የአምሊክ ባህሪ ነውን?
መ.ቅ፡- «በጎ ስጦታ ሁለ ፌጹምም በረከት ሁለ ከሊይ ናቸው መሇወጥ በእርሱ ዖንዴ ከላሇ
በመዜርም የተዯረገ ጥሊ በእርሱ ዖንዴ ከላሇ ከብርሃን አባት ይወርዲለ፡፡»
የያዔቆብ መሌዔክት 1፡17
ከዘህ ጋር አንዲንዴ ክርስቲያኖች የኢየሱስን ሥጋ አይዯሇም አምሊክ የምንሇው
መንፇሱን እንጂ ሲለ ይዯመጣለ፤ ማስረጃቸውንም ሇማቅረብ ሲሞክሩ የሰውን ሌጅ ሇማዲን
ሥጋን ሇብሶ እና ሰውን ተመስል ከመምጣቱ ጎን ሇጎን መንፇሱ አምሊክ ከመሆን አይወገዴም፡፡
ይህ አባባሊቸው ግን ከመጽሀፌ ቅደስ ማስረጃን መሰረት ያሊዯረገ እና ከመጽሏፌ ቅደስ
አስተምህሮ ውጪ ነው፡፡ ኢየሱስም ይህን አባባሊቸውን በግሌጽ ውዴቅ አዴርጎታሌ፡፡
መ.ቅ፡- «… ኢየሱስ ራሱ በመካከሊቸው ቆሞ “ሰሊም ሇእናንተ ይሁን” አሊቸው፡፡ ነገር ግን
ዯነገጡና ፇሩ መንፇስም ያዩ መሰሊቸው፡፡ እርሱም “ስሇ ምን ትዯነግጣሊችሁ? ስሇምንስ አሳብ
በሌባችሁ ይነሳሌ? እኔ ራሴ እንዯሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ በእኔ እንዯምታዩት፤ መንፇስ
100
ሥጋና አጥንት የሇውምና እኔን ዲሳችሁ እዩ” አሊችሁ፡፡ ይህንም ብል እጆቹና እግሮቹን
አሳያቸው፡፡ እነርሱም ከዯስታ የተነሳ ገና ስሊሊመኑ ሲዯነቁ ሳለ “በዘህ አንዲች የሚበሊ
አሊችሁን?” አሊቸው፡፡ እነርሱም ከተጠበሰ ዒሳ አንዴ ቁራጭ፤ ከማር ወሇሊም ሰጡት፤
ተቀብልም በፉታቸው በሊ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 24፡36
በእኔ እንዯምታምኑት መንፇስ ሥጋ እና አጥንት የሇውም ማሇቱ አምሊክ መንፇሱ
እንጂ ሥጋው አይዯሇም ሇሚለት ይህንን ቃሌ በተናገረበት ጊዚ አምሊክ አሌነበረም ማሇት
ነውን?
ኢየሱስ በአንዯበቱ ያስተማራቸው ትምህርቶች ተጽፍባቸዋሌ ከሚባለት ከየማቴዎስ
ወንጌሌ ምዔራፌ አንዴ እስከ ዮሏንስ ወንጌሌ ምዔራፌ ሃያ አንዴ አንዴም ቦታ ሊይ ኢየሱስ እኔ
አምሊካችሁ ነኝ ስሇዘህ አምሌኩኝ እንዱሁም ጌታችሁ ነኝ ስገደሌኝ ያሇበትን ቦታ አናገኝም፡፡
ይህንን አስመሌክቶ አሊህ በቅደስ ቁርዒን ሊይ ዑሳን በትንሳኤ ቀን እንዱህ በማሇት
ይጠይቀዋሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህም “የመርየም ሌጅ ዑሳ ሆይ! አንተ ሇሰዎቹ “እኔንና እናቴን ላሊ ሁሇት አምሊኮች
አዴርጋችሁ ያ዗” ብሇሃሌን?” በሚሇው ጊዚ (አስታውስ)፤ “ጥራት ይገባህ፤ ሇኔ ተገቢዬ
ያሌሆነን ነገር ማሇት ሇኔ አይገባኝም፤ ብዬው እንዯሆነም በእርግጥ አውቀኸዋሌ፤ በነፌሴ
ውስጥ ያሇውን ሁለ ታውቃሇህ፤ ግን አንተ ዖንዴ ያሇውን አሊውቅም፤ አንተ ሩቆችን ሁለ
በጣም አዋቂ አንተ ብቻ ነህና” ይሊሌ፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡116
እዘህ ጋር ሉነሳ የሚችሌ አንዴ ጥያቄ አሇ እሱም «እናቱን ማርያምን አምሊክ ብል
የሚያመሌክ አሇን?» ተብል ሉጠየቅ ይችሊሌ፡፡ እንዯ ኢስሊም አስተምህሮ ከአሊህ ላሊ ማምሇክ
ማሇት በአንዯበት ከአሊህ ውጪ ያሇን አካሌ «አምሊክ» ብል መጥራት ብቻ ሳይሆን ሇሱ ብቻ
ተገቢ የሆኑትን ባሔሪዎች ሇዘሁ አካሌ አሳሌፍ መስጠትም ያንን ነገር አምሊክ ተብል ሇመያ዗
ማስረጃ ሆኖ ይቀርባሌ፡፡
ሇምሳላ፡- በአገራችን ኢትዮጵያ አንዱት ነፌሰ ጡር /እርጉዛ/ የነበረችን ሴት
ከእርግዛናዋ ስትገሊገሌ ወይም በምትወሌዴበት ጊዚ «እንኳን ማርያም ማረችሽ» እንዱሁም
«እናት አገራችንን ዴንግሌ ማርያም ትጠብቅ» እየተባሇ የምህረት እና የጥበቃ ባሇቤትነቱን
ተነጥቆ ሇላሊ ሲሰጥ እናስተውሊሇን እናም እናቱን አምሊክ ብል በአንዯበት መናገር ብቻ
እንዲሌሆነ ሌብ ይበለ፡፡
አሌ-ማኢዲህ 5፡116 ሊይ «ሇኔ ተገቢዬ ያሌሆነን ነገር ማሇት ሇኔ አይገባኝም፡፡» ዑሳ
/ኢየሱስ/ በዘህ ቃለ መሰረት አምሌኩኝ ካሊሇ በቅደስ ቁርዒን እና በመጽሏፌ ቅደስ
አስተምህሮ መሰረት ቃለ ምን ነበር?፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስሇዘህ ተገ዗ት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገዴ ነው (አሊቸው)፡፡»
አሌ-ዑምራን 3፡51
101
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ መሌሶ እንዱህ አሇው “ከትዔዙዙቱ ሁለ ፉተኛይቱ “እስራኤሌ ሆይ ስማ፤ ጌታ
አምሊካችን አንዴ ጌታ ነው አንተም በፌጹም ሌብህ በፌጹምም ነፌስህ በፌጹምም አሳብህ
በፌጹምም ኃይሌህ ጌታ አምሊክህን ውዯዴ” የምትሌ ናት”፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 12፡29
ኢየሱስ ሔዛቦቹን ያስተማረው የሱን አምሊክ በብቸኝነት እንዱያመሌኩና ከሁለም
አብሌጠው እንዱወደ ነው እንጂ እሱ ራሱ እንዱመሇክ አንዴም ቦታ ሊይ አሊስተማረም ነበር፡፡
እንዱመሇክ አሇማስተማሩ ግሌጽ ከሆነ ሇወዯፉቱ ግን በከንቱ እንዯሚመሇክ ሳይተነብይ
አሊሇፇም፡፡
መ.ቅ፡- «ይህ ህዛብ በከንፇሩ ያከብረኛሌ ሌቡ ግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤ የሰው ሥርዒት
የሆነ ትምህርት እያስተማሩ በከንቱ ያመሌኩኛሌ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 15፡7-9
«… በነፌሴ ውስጥ ያሇውን ሁለ ታውቃሇህ፤ ግን አንተ ዖንዴ ያሇውን አሊውቅም፤
አንተ ሩቆችን ሁለ በጣም አዋቂ አንተ ብቻ ነህና ይሊሌ፡፡» እዘህ ሊይ ዯግሞ የምንገነዖበው
ዑሳ /ኢየሱስ/ ሰሊም በሱ ሊይ ይሁን ፌጡር ነውና የሩቅ ምስጢርን አያውቅም፤ አሊህ ግን
በፌጡራኖች ውስጥ ያሇውን ዴብቅ ምስጢር እንኳን ሳይቀር የሚያውቅ የሆነ አምሊክ ነው፡፡
ሇዘህም ማስረጃ ይሆነን ዖንዴ ከቅደስ ቁርዒንና ከመጽሏፌ ቅደስ እንመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «የሰዒቲቱ እውቀት አሊህ ዖንዴ ብቻ ነው፤ ዛናምን ያወርዲሌ፤ በማህፀኖች ውስጥ
ያለትን ሁለ ያውቃሌ፤ ማንኛይቱ ነፌስም ነገ የምትሰራውን አታውቅም፤ ማንኛይቱ ነፌስም
በየትኛው ምዴር እንዯምትሞት አታውቅም፤ አሊህ ዏዋቂ ውስጠ ዏዋቂ ነው፡፡» ለቅማን 31፡34
ቅ.ቁ፡- «የሩቅ ነገር መክፇቻዎች እርሱ ዖንዴ ብቻ ናቸው፤ ከርሱ በቀር ማንም አያውቃቸውም፤
በየብስና በባህር ያሇውን ሁለ ያውቃሌ፤ ከቅጠሌም አንዱትም አትረግፌም የሚያውቃት ቢሆን
እንጂ፤…» አሌ-አንዒም 6፡59
መ.ቅ፡- «ስሇዘያች ቀን ወይም ስሇዘያች ሰዒት ግን የሰማይ መሊዔክትም ቢሆኑ ሌጅም ቢሆን
ከአባት በቀር የሚያውቅ የሇም፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 13፡32
 ኢየሱስ የሩቅ ሚስጢር የማወቅ ችልታው ውስን ከሆነ አምሊክነቱ እመኑ ሊይ ነው?
ከሊይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች በጥንቃቄ የሚመሇከት አንዴ ሰው ክርስቲያኖች ከምን የተነሳና
በምን ማስረጃ በመዯገፌ ነው ኢየሱስን አምሊክ ነው ሉለ የቻለት የሚሌ ጥያቄ ሉያስነሳ
ይችሊሌ ሇዘህም ክርስቲያኖች የሚያቀርቧቸው ማስረጃዎች አለ ነገር ግን ይህ የሚያቀርቡት
ማስረጃዎች እውነትን መሰረት ያሊዯረጉ ሆነው ነው የምናገኘው፤ እንዳት ከተባሇ እነዘህ
ማስረጃዎች ከላሊው የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጾች ጋር አይስማሙም አሌያም በግሌጽ
ይጋጫለ፡፡ በቅዴሚያ በክርስቲያኖች ዖንዴ ኢየሱስ አምሊክ ሇመሆኑ የሚቀርበው ማስረጃ፡-
መ.ቅ፡- «በመጀመሪያ ቃሌ ነበረ ቃሌም በእግዘአብሓር ዖንዴ ነበረ ቃሌም እግዘአብሓር
ነበረ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 1፡1

102
መ.ቅ፡- «ቃሌም ሥጋ ሆነ ፀጋንና እውነትንም ተሞሌቶ በእኛ አዯረ አንዴ ሌጅም አባቱ ዖንዴ
እንዲሇው ክብር የሆነውን ክብሩን አየ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 1፡14
እነዘህ «ቃሌም እግዘአብሓር ነበረ» እና «ቃሌም ሥጋ ሆነ» የሚለት አንቀጾች
በመንተራስ ኢየሱስ ራሱ እግዘአብሓር ነው የምንሌ ከሆነ ሇሚቀጥለት አንቀጾች መሌስ
ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም “ብርሃን ይሁን” አሇ፤ ብርሃንም ሆነ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 1፡3
«ብርሃን ይሁን» የሚሇው የእግዘአብሓር ቃሌ ብርሃንን አስገኝቷሌ ወይስ ቃለ እራሱ
ወዯ ብርሃንነት ተቀይሯሌ? ተቀይሯሌ የምንሌ ከሆነ ብርሃንም አምሊካችን ነው ሌንሌ ነው፤
ይህ አባባሌ ዯግሞ ግሌጽ የሆነ ስህተት እንዯሆነ ጥርጥር የሇውም፡፡ እግዘአብሓር በቃለ ብቻ
ያሻውን ፌጥረት ይፇጥራሌ እንጂ ቃለ አይቀየርም ምክንያቱም ቃለ ዴርጊትን ፇጻሚ ነውና፡-
መ.ቅ፡- «…ዖርንም ሇሚዖራ እንጀራንም ሇሚበሊ እንዯሚሰጥ እንጂ ወዯ ሰማይ እንዯማይመሇስ
ከአፋ የሚወጣ ቃላ እንዱሁ ይሆናሌ፤ የምሻውን ያረጋሌ የሊክሁትንም ይፇጽማሌ እንጂ ወዯ
እኔ በከንቱ አይመሇስም፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 55፡10-11
ስሇዘህ ኢየሱስ በቃለ የተገኘ እንጂ እራሱ ያ ቃሌ ሉሆን እንዳት ይችሊሌ?
በተጨማሪም ኢየሱስ «እግዘአብሓር» ሳይሆን «የእግዘአብሓር» መሆኑ በማያሻማ መሌኩ
ተቀምጧሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እናንተም የክርስቶስ ናችሁ ክርስቶስም የእግዘአብሓር ነው፡፡» 1ኛ ቆሮንቶስ 3፡23
«ቃሌ» የሆነው «ክርስቶስ» አምሊክ ከሆነ፤ ክርስቶስ «እግዘአብሓር» እንጂ ክርስቶስ
«የእግዘአብሓር» ባሌተባሇ ነበር፤ ስሇዘህ ኢየሱስ /ክርስቶስ/ ከፌጡራን መካከሌ አንደ
በመሆኑ «የእግዘአብሓር» ሲባሌ ተገሇጸ፡፡ ኢየሱስ ፌጡር አይዯሇም የምንሌ ከሆነ ይህ
የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ ፌጡር መሆኑን ያሳየናሌ፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ከሁለ በፉት ፇጠረኝ፤ ከጥንት ጀምሮ የሥራው ተቀዲሚ አዯረገኝ፡፡»
መጽሏፇ ምሳላ 8፡22 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ስሇዘህ «ፇጠረኝ» ማሇቱ ምንን ያመሊክታሌ? «ፌጡርን ወይስ ፇጣሪን?»
ላሊው በአንዲንዴ ክርስቲያኖች እምነት «ጌታ ኢየሱስ ሥጋ ሇብሶ እዘህ ምዴር
መምጣቱና «ሰው» መባለን እንቀበሊሇን ይህም ከመሆኑ ጋር ጌታ ኢየሱስ በሔያዋንና በሙታን
ሉፇርዴ ይመጣሌ፤ ይህ ዯግሞ አምሊክነቱን ያሇጥርጥር እንዴንቀበሌ ያዯርገናሌ» ይሊለ፡፡
ማስረጃቸውም፡-
መ.ቅ፡- «በእግዘአብሓር ፉት በሔያዋንና በሙታንም ሉፇርዴ ባሇው ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ
ፉት በመገሇጡና በመንግስቱም እመክርሃሇሁ፡፡» ወዯ ጢሞቲዎስ 2ኛ 4፡1
ይህም አንቀጽ ከላሊ አንቀጽ ጋር በሏሳብም ሆነ በመሌዔክት በግሌጽ ይቃረናሌ፡፡

103
መ.ቅ፡- «… ስሇዘህ በሰው ፉት ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በሰማያት ባሇው በአባቴ ፉት
እመሰክርሇታሇሁ፤…» የማቴዎስ ወንጌሌ 10፡32
ኢየሱስ ያሇው «እመሰክራሇሁ» እንጂ «እፇርዲሇሁ» አይዯሇም፡፡ መመስከርና መፌረዴ
አንዴ አይዯለም፤ መስካሪ ካሇ ዯግሞ ፇራጅ የግዴ ይኖራሌ ማሇት ነው፤ ኢየሱስ መስካሪ
እግዘአብሓር ፇራጅ፡፡

104
እውን አምሊክ ሌጅ ያስፇሌገዋሌን?
እውነተኛ የሆነው አምሊክ /አሊህ/ ሌጅን መያዛ ሇርሱ ፇጽሞ የማይገባው ባህሪ
እንዯሆነ ሙስሉሙ ማሔበረሰብ ሙለ በሙለ ያምናሌ፡፡ የሰው ሌጅ ሌጅን የሚፇሌገው
ሇሁሇት ነገር ነው፤ አንዯኛው ሰው ዖሊሇማዊ አይዯሇምና በሔይወት ዖመኑ ያፇራውን ሏብትና
ንብረት ጥልሇት የሚሄዴ ሌጅ ይፇሌጋሌ፡፡ ሁሇተኛው እዴሜው እየገፊ በሄዯ ቁጥር
መሸምገለ አይቀሬ ነውና ሉጦረው የሚችሌ ሌጅ ያስፇሌገዋሌ፡፡ ይህን ከተረዲን ሌጅን መያዛ
የፌጡራን ባህሪ እንጂ የፇጣሪ ባህሪ ሉሆን ይገባዋሌን? ሆኖም ግን ሌጅን መያዛ እና
የመሳሰለት የፌጡራን ባህሪያት በአምሊክ ሊይ ማስቀመጥ ከበዴ ያሇ ስህተት ነው፡፡
ከትክክሇኛው እምነት አስተምህሮ ያፇነገጠ እውነተኛን መረጃ መሰረት ያሊዯረገ ከመሆኑም
ባሻገር ወዯ ክህዯት የሚመራ ከባዴ ወንጀሌ ነው፡፡
በቅዴሚያ ቅደስ ቁርዒን የተወረዯበት አሊማ ከትክክሇኛው እምነት አስተምህሮ
ያፇነገጡትን አስተካክልና አርሞ ወዯ ቀጥተኛው መንገዴ ማመሊከት እንዱሁም ያሇ እውቀት
እና ያሇ በቂ መረጃ አሊህ ሊይ የላሇውን ባህሪ ማሇትም ሇነዘያ ሌጅን ይዝሌ ሊለት
ሉያስጠነቅቅበትና (ሉያስፇራራበትና) ከዘህ ስህተታቸው እንዱቆጠቡ ሇማስጠንቀቅ ነው፡፡
አሊህ /ሱ.ወ/ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያንም “አሊህ ሌጅን ይዝሌ” ያለትን ሉያስፇራራበት (አወረዯው)፡፡ ሇነሱም
ሇአባቶቻቸውም በርሱ ምንም እውቀት የሊቸውም፤ ከአፍቻቸው የምትወጣውን ቃሌ ምን
አከበዲት፤ ውሸትን እንጂ አይናገሩም፡፡» አሌ-ከህፌ 18፡4-5
ቅ.ቁ፡- «“አሌ-ራህማንም (አዙኙ አምሊክ) ሌጅን ያዖ (ወሇዯ)” አለ፤ ከባዴ መጥፍን ነገር
በእርግጥ አመጣችሁ፤…» መርየም 19፡88
ሀ. ሇመሆኑ እነዘያ አሊህን ሌጅ ይዝሌ ያለት እነማን ናቸው? እነማንንስ ነው ሌጅ ብሇው
ያስቀመጡሇት? ከምንስ የተነሳ ነው ሌጅ አሇው ያለት? ሇዘህ አባባሊቸው አሁንም ሩቅ ሳንሄዴ
ቁርዒን በበቂ ሁኔታ አብራርቶ ግሌፅ አዴርጎ አስቀምጦሌናሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «አይሁዴ ዐዖይርን የአሊህ ሌጅ ነው አሇች፤ ክርስቲያኖችም አሌመሲሔ የአሊህ ሌጅ ነው
አለ፤ ይህ በአፍቻቸው (የሚናገሩት) ቃሊቸው ነው፤ የነዘያን ከነሱ በፉት የካደትን ሰዎች ቃሌ
ያመሳስሊለ፤ አሊህ ያጥፊቸው፤ (ከእውነት) እንዳት ይመሇሳለ!» አሌ-ተውባ 9፡30
ቁርዒን በወረዯበት ጊዚ የነበሩ አረብ ጣዕታውያን መሊዑካዎች /መሊዔክት/ የአሊህ ሴት
ሌጆች ናቸው ብሇው ያምናለ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ከሚፇጥረው ውስጥ ሴቶች ሌጆችን ያዖን? በወንድች ሌጆችም (እናንተን)
መረጣችሁን? አንዲቸውም ሇአሌራህማን (አዙኙ አምሊክ) ምሳላ ባዯረገው ነገር (በሴት ሌጅ)
በተበሰረ ጊዚ እርሱ በቁጭት የተሞሊ ሆኖ ፉቱ የጠቆረ ይሆናሌ፡፡ በጌጥ (ተከሌሶ)

105
የሚዯረገውን? እርሱንም (ሇዯካማነቱ) በክርክር የማያብራራውን ፌጡር (ሴትን) ሇአሊህ
ያዯርጋለን? መሊዔክትንም እነሱ የአሌራሔማን ባሮች የሆኑትን ሴቶች አዯረጉ፤ ሲፇጠሩ
ነበሩን? መመስከራቸው በእርግጥ ትፃፊሇች፤ ይጠየቃለም፡፡» አሌ ዗ኽሩፌ 43፡16-19
ቅ.ቁ፡- «ሇአሊህም አጋንንትን የፇጠራቸው ሲሆን (በመታዖዛ) ተጋሪዎች አዯረጉ፤ ወንድች
ሌጆችንና ሴቶች ሌጆችንም ያሇ ዔውቀት ሇርሱ ቀጠፈ፤ (አሊህ) ጥራት ተገባው ከሚለት ነገር
የሊቀ ነው፡፡» አሌ-አንዒም 6፡100
ተጨማሪ፡- አሌ-ኢስራዔ 17፡40፣ አሌ-ነጅም 53፡19-21፣ አሌ-ነሔሌ 16፡56-59፣ አሌ-ሳፌፊት
37፡149-155 ይመሌከቱ፡፡
ሇ. ያለበትስ ምክንያት ምንዴን ነው?
አይሁድች ዐዖይርን /ዔዛራ/ (ዏ.ሰ) የአሊህ ሌጅ ነው ሇማሇት ያነሳሳቸው ምክንያት
ግሌጽ ነው፡፡ አሊህ በዐዖይር /ዔዛራ/ ሊይ ብ዗ ተአምራቶችን አሳይቷሌ፡፡ ከነዘህም ውስጥ
አንደ አሊህ ከገዯሇው በኋሊ ሇመቶ ዒመታት ያህሌ አቆይቶት ቀስቅሶታሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ወይም ያንን በከተማ ሊይ እርሷ በጣራዎቿ ሊይ የወዯቀች ስትሆን ያሇፇውን ሰው
ብጤ (አሊይህምን?) “ይህችን (ከተማ) ከሞተች በኋሊ እንዳት ህያው ያዯርጋታሌ?” አሇ፤
አሊህም ገዯሇው መቶ ዒመትን (አቆየውም)፤ ከዘያም አስነሳው “ምን ያህሌ ቆየህ?” አሇው፤
“አንዴ ቀን ወይም የቀንን ከፉሌ ቆየሁ” አሇ፤ አይዯሇም መቶን ዒመት ቆየህ፤ ወዯ ምግብህና
ወዯ መጠጥህም ያሌተሇወጠ ሲሆን ተመሌከት፤ ወዯ አህያህም ተመሌከት፤ ሇሰዎችም አስረጅ
እናዯርግህ ዖንዴ (ይህንን ሰራን)፤ ወዯ አፅሞቹም እንዳት እንዯምናስነሳት ከዘያም ሥጋን
እንዯምናሇብሳት ተመሌከት አሇው፤ ሇርሱም (በማየት) በተገሇፀሇት ጊዚ “አሊህ በነገሩ ሁለ
ሊይ ቻይ መሆኑን አውቃሇሁ” አሇ፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡259
የሏይማኖት ተንታኞች እንዯሚለት አሊህ ዐዖይርን ከገዯሇው በኋሊ መቶ ዒመት
አቆይቶ ሲቀሰቅሰውና ምን ያህሌ ጊዚ ቆየህ ብል ሲጠይቀው የዐዖይር መሌስ አንዴ ቀን
ወይም የቀንን ከፉሌ ቆየሁ ያሇበትን ምክንያት ሲያብራሩ አሊህ እርሱን የገዯሇው ፀሏይ
በመውጫዋ ሰዒት አካባቢ ነበር፤ ከመቶ ዒመት በኋሊ ሲቀሰቅሰው ዯግሞ ፀሏይ መጥሇቂያዋ
ሰዒት አካባቢ ስሇነበር ዐዖይር የሚያውቀው የፀሏይን መግባትና መውጣት ብቻ ስሇሆነ “አንዴ
ቀን ወይም የቀን ግማሽ ብቻ ቆየሁ” አሇ፤ አሊህ ግን በትክክሌ የቆየበትን ጊዚ ነገረው፡፡
እንዱሁም በዖመኑ የሙሳ /ሙሴ/ መጽሏፌ (ተውራት/ኦሪት) ጠፌቶ ስሇነበር በእስራኤሌ
ሌጆች ሊይ በቃለ ያነበበሊቸው ብቸኛ ሰው እሱ ብቻ ነበር፡፡ እነዘህ ሁለ ተዒምራቶች በሱ
ሊይ በመፇፀማቸው አይሁድች «በእርግጥ እሱ “የአሊህ ሌጅ” መሆን አሇበት» ከሚሇው
ዴምዲሜ ሊይ ዯረሱ፡፡
ክርስቲያኖችም ዑሳ /ኢየሱስ/ የአሊህ ሌጅ ነው ያለበት ምክንያት «አሊህ ዑሳን
/ኢየሱስን/ ሲፇጥረው ከሴት ብቻ ያሇወንዴ ስሇነበር ሰብዒዊ አባት ስሇላሇው ግዳታ አባቱ
106
መሆን አሇበት» ወዯሚሇው ዴምዲሜ ዯረሱ፡፡ በአንዴ ወቅት በየመን ጠረፌ አካባቢ ይኖሩ
የነበሩ ክርስቲያኖች ወዯ ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ዖንዴ መጥተው «ወዲጃችንን ሇምን
ታንቋሽሽብናሇህ?» በማሇት ጠየቋቸው፡፡ እሳቸውም «ወዲጃችሁ ማነው?» ብሇው ጠየቋቸው፡፡
እነርሱም «ዑሳ» በማሇት መሇሱሊቸው፡፡ «ታዱያ እኔ ምን በማሇት ነው የማንቋሽሸው?» ብሇው
ጠየቁ፡፡ እነርሱም «የአሊህ መሌዔክተኛውና ባሪያው ነው ሌጁ አይዯሇም ትሊሇህ፤ ታዱያ የአሊህ
ሌጅ ካሌሆነ አባቱ ማነው?» ብሇው ጠየቁ፡፡ ወዱያው መሇኮታዊ ራዔይ መሌስ ሆኖ መጣ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ዖንዴ (በአፇጣጠር) የዑሳ ምሳላ እንዯ አዯም ብጤ ነው፤ (አሊህ አዯምን)
ከአፇር ፇጠረው፤ ከዘያም ሇርሱ (ሰው) ሁን አሇው ሆነም፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡59
ከሊይ የተገሇፁትን ባህሪያቶች በአሊህ ሊይ ማስቀመጥ ከባዴ ወንጀሌ ከመሆኑም አሌፍ
ተርፍ አሊህን የሚያስቆጣና የፇጠራቸውን ፌጡሮች እንኳን ሉሸከሙት የማይችለት ፀያፌ ቃሌ
ነው፤ ይህንን አስመሌክቶ አሊህ (ሱ.ወ) እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- « “አሌራሔማን (አዙኙ አምሊክ) ሌጅን ያዖ (ወሇዯ)” አለ፤ ከባዴ መጥፍን ነገር በእርግጥ
አመጣችሁ፤ ከርሱ (ከንግግራቸው) ሰማያት ሉቀዯደ ምዴርም ሌትሰነጠቅ ጋራዎች ተንዯው
ሉወዴቁ ይቃረባለ፤ ሇአሌራሔማን (ሇአዙኙ አምሊክ) ሌጅ አሇው ስሇ አለ፡፡ ሇአሌራሔማን
(ሇአዙኙ አምሊክ) ሌጅን መያዛ አይገባውም፡፡ በሰማያትና በምዴር ያሇው ሁለ (በትንሳኤ ቀን)
ሇአራሔማን (ሇአዙኙ አምሊክ) ባሪያ ሆነው የሚመጡ እንጂ ላሊ አይዯለም፡፡»
መርየም 19፡88-93
አሊህ ሌጅ የሚባሌ እንዯላሇው በብ዗ ስፌራዎችና በተሇያየ ዒይነት አገሊሇፅ በቁርዒኑ
ሊይ አስቀምጦሌናሌ:-
ቅ.ቁ፡- «(እርሱ) ያ የሰማያትና የምዴር ንግሥና የርሱ ብቻ የሆነ ሌጅንም ያሌያዖ
በንግሥናውም ተጋሪ የላሇው ነገሩንም ሁለ የፇጠረና በትክክሌ ያዖጋጀው ነው፡፡»
ፈርቃን 25፡2
ቅ.ቁ፡- «ምስጋና ሇአሊህ ሇዘያ ሌጅን ሊሌያዖው ሇርሱም በንግሥና ተጋሪ ሇላሇው ሇርሱም
ከውርዯት ረዲት ሇላሇው ይገባው በሌም፤ ማክበርንም አክብረው፡፡» አሌ-ኢስራእ 17፡111
«ሌጅን ይዝሌ /ሌጅን ወሌዶሌ/» የሚሇው አባባሌ ከፌጡራን ጋር ሉያመሳስሇው
ከሚችሇው ጎዯል ባህሪ ጥራት የተገባው መሆኑን እንዱሁም ያሇ ዔውቀት በርሱ ሊይ መነገር
የላሇበትን ባህሪ ሇማስረዲት «የምታውቁ ከሆናችሁ ማስረጃ አምጡ» ሲሌ ይጋብዙቸዋሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ሌጅን ያዖ (ወሇዯ) አለ፤ (ከሚለት) ጥራት ተገባው፤ እርሱ ተብቃቂ ነው፤
በሰማያትና በምዴር ያሇው ሁለ የርሱ ነው፤ እናንተ ዖንዴ በዘህ (በምትለት) ምንም አስረጅ
የሊችሁም በአሊህ ሊይ የማታውቁትን ትናገራሊችሁን?» ዩኑስ 10፡68
ቅ.ቁ፡- «ሇአሊህ ሌጅን መያዛ አይገባውም፤ (ከጉዴሇት ሁለ) ጠራ፤ ነገርን በሻ ጊዚ ሇርሱ
የሚሇው ሁን ነው ወዱያውም ይሆናሌ፡፡» መርየም 19፡35
107
ሇአሊህ ሌጅ መያዛ /መውሇዴ/ እንዯማይገባው ያሇምንም ማመንታት በግሌጽ
ካስቀመጠ በኋሊ እንከን እንዯማይገኝበትና ነገሮችን ሁለ በፇሇገ ጊዚ በይሁን ቃሌ ማስገኘትና
እንዯዘያም ማጥፊትን እንዯሚችሌ ሳይጠቅስ አሊሇፇም፡፡ አሊህ ሌጅ ቢኖረው ኖሮ የአምሊክ
ሌጅ አምሊክ ነውና እንዴንገዙው ባዖዖን ነበር፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇአሌራሔማን (ሇአዙኙ አምሊክ) ሌጅ (የሇውም እንጂ) ቢኖረው “እኔ (ሇሌጁ)
የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ” በሊቸው፡፡» አሌ-዗ኽሩፌ 43፡81
እንዱሁም በተጨማሪም አሊህ ሌጅን መያዛ ቢፇሌግ ኖሮ የሚሻውን ይመርጥ ነበር፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ሌጅን መያዛ በፇሇገ ኖሮ ከሚፇጥረው ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር፤ ጥራት
ተገባው፡፡ እርሱ አሸናፉው አንደ አሊህ ነው፡፡» አሌ-዗መር 39፡4
በአጠቃሊይ አሊህ ሌጅ ከላሇው ካሌያዖና የማይገባው ከሆነ ዑሳ (ዏ.ሰ) ምኑ ነው?
የሚሌ ወሳኝ ጥያቄ ሉነሳ ይችሌ ይሆናሌ፡፡ ሇዘህም ቁርዒን ግሌጽ በሆነ መሌኩ
አስቀምጦሌናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እርሱ በርሱ ሊይ የሇገስንሇት፤ ሇእስራኤሌም ሌጆች ታምር ያዯረግነው የሆነ ባሪያ እንጂ
ላሊ አይዯሇም፡፡» አሌ-዗ኽሩፌ 43፡59
በዘህ አንቀጽ ዑሳ የአሊህ ሌጅ ሳይሆን የአሊህ ባሪያ እንዯሆነ በግሌጽ ያስረዲናሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «(ሔፃኑም) አሇ “እኔ የአሊህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሏፌንም ሰጥቶኛሌ ነብይም አዴርጎኛሌ፡፡”»
መርየም 19፡30
በዘህም አንቀጽ የአዔምሮ ባሇቤት የአሊህን አዋቂነት ይረዲሌ፡፡ ምክንያቱም አሊህ ዑሳን
ሰዎች ሇወዯፉት ሌጁ እንዱሁም አጋሩ አዴርገው እንዯሚ዗ት ስሇሚያውቅ ገና በእናቱ
አንቀሌባ ሊይ እያሇ የዑሳን የመጀመሪያ ቃሌ «እኔ የአሊህ ባሪያ ነኝ» የሚሇው እንዱሆን
አዯረገ፡፡
ይህ ዑሳ (ዏ.ሰ) የአሊህ ባሪያ የሚሇው ቃሌ ግን ሇክርስቲያኑ ሔብረተሰብ እጅግ ፀያፌ
ቃሌ እና ሇመናገርም ሆነ ሇመስማት የሚከብዲቸው ቃሌ ነው፡፡ አሊህ ይህንን ቃሌ ሇመናገር
ሇሚፀየፈ ከሊይ በጠቀስናቸው አንቀፆች ሳይገዯብ በምዔራፌ 4፡172 እና መርየም 19፡93 መሌስ
ይሰጣሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሌመሲሔ ሇአሊህ ባርያ ከመሆን ፇፅሞ አይጠየፌም፤ ቀራቢዎችም የሆኑት
መሊዔክትም (አይጠየፈም)፤ እርሱን ከመገዙት የሚጠየፌና የሚኮራም ሰው (አሊህ) ሁለንም
ወዯ እርሱ በእርግጥ ይሰበስባቸዋሌ፡፡» ኒሳእ 4፡172
ቅ.ቁ፡- «በሰማያትና በምዴር ያሇው ሁለ (በትንሳኤ ቀን) ሇአሌራሔማን (ሇአዙኙ አምሊክ) ባሪያ
ሆነው የሚመጡ እንጂ ላሊ አይዯለም፡፡» መርየም 19፡93
በአንዲንዴ ክርስቲያናዊ አነስተኛ ጽሁፌ /tract/ ሊይ (አሊካሉቅ ሊየሉዴ ወሊዩሇዴ)
«እግዘአብሓር አይወሌዴም አይወሇዴም» በማሇት ቁርዒን ሊይ ካሇው ሏሳብ ጋር ሇማጣጣም
108
ሲሞክሩ ይስተዋሊሌ፡፡ ይህ አባባሌ አሁንም ቢሆን በቂ አይዯሇም፤ ምክንያቱም «አይወሌዴም
አይወሇዴም» የሚሇው ቃሌ ወዯፉት የሚፇፀምን ዴርጊትን ነው የሚያመሊክተው፡፡ ሊሇፇው
ዴርጊት ግን «ወሌዶሌ ተወሌዶሌ» የሚሇውን ትርጉም ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ቁርዒን ይህን አባባሌ
አስመሌክቶ ግን መሌስ ይሰጣሌ (“ሇም የሉዴ ወሇም ዩሇዴ”) «አሌወሇዯም አሌተወሇዯም»
እንዱሁም የወዯፉቱንም በእርግጠኝነት እንዯማይወሌዴ እና እንዯማይወሇዴ «ሇርሱ አንዴም
ብጤ የሇውም» በማሇት ወዯፉት እንኳን እንዯማይከሰት በመግሇጽ አስቀምጦታሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «በሌ “እርሱ አሊህ አንዴ ነው፡፡ አሊህ (የሁለ) መጠጊያ ነው፡፡ አሌወሇዯም
አሌተወሇዯም፡፡ ሇርሱም አንዴም ብጤ የሇውም”፡፡» አሌ-ኢኽሊስ 112፡1-4
ወዯ መጽሏፌ ቅደስ መሇስ ብሇን ስንመሇከት «ሌጅ» የሚሇውን በጥሬ ቃለ
የምንተረጉመው ከሆነ ትሌቅ ስህተት ውስጥ ይከተናሌ፤ ምክንያቱም በርካታ ነብያት እና
በተሇያዩ ዖመን ይኖሩ የነበሩ ሔዛቦች ከእኛ ጭምር የእግዘአብሓር ሌጆች እና ሔፃናት
ተብሇናሌ፡፡ ስሇዘህ «ሌጅ» የሚሇውን በጥሬ ቃሌ ከምንተረጉመው ይሌቅ መጽሏፌ ቅደስ
ይሄን «ሌጅ» የሚሇውን ቃሌ በአራት መሌኩ እንዳት እንዯተረጎመው እንመሌከት፡-
1. «ሌጅ» ማሇት ፃዴቅ /የእግዘአብሓር ወዲጅ/
2. «ሌጅ» ማሇት የተቀባ /የተሾመ/
3. «ሌጅ» ማሇት አገሌጋይ
4. «ሌጅ» ማሇት ባርያ በማሇት ይተረጉመዋሌ፡፡
1. «ፃዴቅ» የሚሇውን ስንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «በዘያ በአንፃሩ የቆመ የመቶ አሇቃ እንዯዘህ ጮሆ ነፌሱን እንዯሰጠ ባየ ጊዚ “ይህ
ሰው በእውነት የእግዘአብሓር ሌጅ ነበረ” አሇ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 15፡39
መ.ቅ፡- «የመቶ አሇቃውም የሆነውን ነገር ባየ ጊዚ “ይህ ሰው በእውነት ፃዴቅ ነበረ” ብል
እግዘአብሓርን አከበረ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 23፡47
 ከሊይ እንዯተመሇከትነው መቶ አሇቃው የተናገረው አንዴ ቃሌ ሆኖ ሳሇ ያ ቃሌ ምን
እንዯነበረ ማርቆስ ሲናገር ኢየሱስ «የእግዘአብሓር ሌጅ ነበረ» በማሇት ሲገሌጽ ለቃስ
ግን «ፃዴቅ ሰው ነበረ» ብልታሌ፤ ስሇዘህ በሁሇቱም አንቀፆች መካከሌ የትርጉም
ስምምነት እንዲሇ በግሌጽ ያሳየናሌ፡፡ ያም ሌጅ ማሇት ፃዴቅ ማሇት እንዯሆነ ያሳያሌ፡፡
2. «ሌጅ» የተቀባ /የተሾመ/፡-
መ.ቅ፡- «ስምዕን ጴጥሮስም መሌሶ “አንተ ክርስቶስ የሔያው የእግዘብሓር ሌጅ ነህ” አሇ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 16፡16
መ.ቅ፡- «ጴጥሮስም መሌሶ “ከእግዘአብሓር የተቀባህ ነህ” አሇ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 9፡20
 ጴጥሮስ የተናገረው አንዴ ቃሌ ነው፤ ስሇዘህ ይህን ቃሌ ማቴዎስ በወንጌለ ኢየሱስን
«የእግዘአብሓር ሌጅ» ነህ ሲሇው ለቃስ ዯግሞ «ከእግዘአብሓር የተቀባህ ነህ»
109
ብልታሌ፡፡ ስሇዘህ «ሌጅ» የሚሇውን ቃሌ የተቀባ በሚሇው ቃሌ ሌንተረጉመው
እንዯምንችሌ ያሳየናሌ፡፡
3. «ሌጅ» አገሌጋይ፡-
መ.ቅ፡- «እናንተ ከአባታችሁ ከዱያቢልስ ናችሁ የአባታችሁን ምኞት ሌታዯርጉ ትወዲሊችሁ፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡44
 ኢየሱስ የአይሁዴ ካህናትን ሲወቅሳቸው ከአባታሁ ማሇቱ ከርሱ /ከሠይጣን/
ተወሇዲችሁ ማሇቱ ሳይሆን ስራችሁና አሊማችሁ እሱን ማገሌገሌ ነው ማሇቱ እንጂ
ሰይጣን በማዲቀሌ የወሇዲችሁ ወሊጅ አባታችሁ ነው ማሇቱ እንዲሌሆነ ሇማንም ግሌጽ
ነው፡፡
4. «ሌጅ» ማሇት ባሪያ፡-
መ.ቅ፡- «እነሆ ዯግፋ የያዛሁት ባርያዬ ነፌሴ ዯስ የተሰኘችበት ምርጤ በእርሱ ሊይ መንፇሴን
አዯርጋሇሁ እርሱም ፌርዴን ሇሔዛብ ያወጣሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 42፡1
መ.ቅ፡- «እነሆ ባሪያዬ በማስተዋሌ ያዯርጋሌ ይከብራሌ ከፌ ከፌም ይሊሌ እጅግ ታሊቅም
ይሆናሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 52፡13
 በብ዗ የክርስትና እምነት ዖርፍች እነዘህ ትንቢቶች ሇኢየሱስ እንዯሆኑ ይታመናሌ፡፡
ስሇዘህ በትንቢቱ ቃሌ ውስጥ «ባሪያዬ» የሚሌ ቃሌ አሇ፤ ይህ ቃሌ የሚያመሇክተን
ኢየሱስ አምሊክ የወሇዯው ሌጅ ሳይሆን ባሪያው እንዯሆነ እንረዲሇን፡፡
ከሊይ የተገሇፁትን በግሌፅ ከተረዲን፤ እውን ኢየሱስ የእግዘአብሓር አንዴያ ሌጁ
ነውን? የመጽሏፌ ቅደስ ሉቃውንት ሇዘህ መሌስ ሲሰጡ «ኢየሱስ በትክክሌ እና ያሇጥርጥር
የእግዘአብሓር አንዴያ ሌጅ ነው መረጃም ከተባሇ በቂ መረጃ አሇን» በማሇት የዮሏንስ
ወንጌሌን 3፡16 ያቀርባለ፡፡
መ.ቅ፡- «በእርሱ የሚያምን ሁለ የዖሊሇም ሔይወት እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፊ
እግዘአብሓር አንዴያ ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዒሇሙን እንዱሁ ወዶሌና፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 3፡16
እዘህ ሊይ የሚነሳው ጥያቄ «አንዴያ ሌጁን» ሲሌ ምን ማሇቱ ነው? የበኩር ሌጅ ወይስ
ብቸኛው የእግዘአብሓር ሌጅ? በሁሇቱም መንገዴ ከተመሇከትነው ግን ከብ዗ የመጽሏፌ
ቅደስ አንቀጾችና ሏሳቦች ጋር ይቃረናሌ፡፡ አንዴ በአንዴ እንመሌከት «የበኩር ሌጅ» ነው ካሌን
ሇሚቀጥለት አንቀጾች መሌስ ያሻቸዋሌ፡፡
መ.ቅ፡- «… እግዘአብሓር እንዱህ ይሊሌ “እስራኤሌ የበኩር ሌጄ ነው”፡፡» ኦሪት ዖፀአት 4፡22
 ያዔቆብ የበኩር ሌጅ ተብሎሌ፡፡

110
መ.ቅ፡- «እርሱ “አባቴ አንተ ነህ አምሊኬ የመዴኃኒቴም መጠጊያ” ይሊሌ፡፡ እኔም ዯግሞ የበኩሬ
አዯርገዋሇሁ፡፡ ከምዴር ነገሥታትም ከፌ ይሊሌ፡፡» መዛሙረ ዲዊት 88 (89)፡ 26-27
 ዲዊትም የበኩር ሌጅ ተብሎሌ፡፡
መ.ቅ፡- «… እኔ ሇእስራኤሌ አባት ነኝና ኤፌሬምም በኩሬ ነውና፡፡» ትንቢተ ኤርምያስ 31፡9
ከሊይ እንዯተመሇከትነው ያዔቆብም፣ ዲዊትም፣ ኤፌሬምም፣ ኢየሱስም የእግዘአብሓር
ሌጅ ተብሇዋሌ፤ ነገር ግን በአንዴ ጊዚ አራት የበኩር ሌጅ እንዯማይኖር እርግጥ ነው፤ ስሇዘህ
የበኩር ብሇው የሚቀበለት ማንን ነው?
በሁሇተኛው ትርጉም «ብቸኛ ሌጁ» ነው በሚባሇው ከተመሇከትን እውን ኢየሱስ
የእግዘአብሓር ብቸኛ ሌጅ ነውን?
መ.ቅ፡- «የአዲም ሌጅ የእግዘአብሓር ሌጅ» የለቃስ ወንጌሌ 3፡38
 አዲም የእግዘአብሓር ሌጅ ተብሎሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እርሱ በስሜ ቤት ይሰራሌ፤ የመንግስቱንም ዗ፊን ሇዖሊሇም አፀናዋሇሁ፡፡ እኔም አባት
እሆነዋሇሁ እርሱም ሌጅ ይሆነኛሌ፡፡» መጽሏፇ ሳሙኤሌ 7፡13-14
መ.ቅ፡- «ትዔዙ዗ን እናገራሇሁ እግዘአብሓር አሇኝ “አንተ ሌጄ ነህ ዙሬ ወሌዯሁህ”፡፡»
መዛሙረ ዲዊት 2፡7
 ዲዊትም የእግዘአብሓር ሌጅ ተብሎሌ፡፡
መ.ቅ፡- «... እርሱ ሇስሜ ቤት ይሰራሌ፤ ሌጅም ይሆነኛሌ እኔም አባት እሆነዋሇሁ፤...»
መጽሏፇ ዚና ቀዲማዊ 22፡10
 ሠሇሞንም የእግዘአብሓር ሌጅ ተብሎሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እናንተ የአምሊካችሁ የእግዘአብሓር ሌጆች ናችሁ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 14፡1
 ሙሴና ተከታይ ሔዛቦቹ የእግዘአብሓር ሌጆች ተብሇዋሌ፡፡
በተጨማሪም ኢየሱስ አንዴያ የእግዘአብሓር ሌጅ ከሚሇው ጎን ሇጎን «የሰው ሌጅ»
ተብል በመገሇጹ የማን ሌጅ ነው ከተባሇ መጽሏፈ እንዯሚሇውና እርሱ ራሱ እንዯገሇጸው
«የሰው ሌጅ» ነው እንሊሇን፡፡
መ.ቅ፡- «የሰው ሌጅ እየበሊና እየጠጣ መጣ እነርሱም “እነሆ በሊተኛና የወይን ጠጅ
የቀራጮችና የኃጢዒተኞች ወዲጅ ይለታሌ ጥበብም በሌጆቿ ፀዯቀች”፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 11፡19
መ.ቅ፡- «የሰው ሌጅ የሰውን ነፌስ ሉያዴን እንጂ ሉያጠፊ አሌመጣም አሇ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 9፡56
በነዘህ አንቀፆች ሊይ ኢየሱስ በአንዯበቱ እራሱን ሲገሌፅ «የእግዘአብሓር ሌጅ»
ሳይሆን ያሇው «የሰው ሌጅ» በሚሇው አገሊሇፅ እራሱን እንዲስተዋወቀ ያሳየናሌ፡፡ እንዯዘሁ

111
«የሰው ሌጅ» የሚሇውን ከተመሇከትን የሰው ሌጅ የግዴ ሰው እንዯመሆኑ ኢየሱስ አሁንም
እራሱን «ሰው» ብል አስተዋውቋሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ነገር ግን አሁን ከእግዘአብሓር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ሌትገዴለኝ
ትፇሌጋሊችሁ አብርሃም እንዱህ አሊዯረገም፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡40
ከሊይ የተመሇከትናቸውን አንቀፆች በሙለ ወዯ ጎን በመተው ሇምን ኢየሱስን አንዴያ
ሌጁ መባሌ አስፇሇገ፡፡ እንዱሁም የእግዘአብሓር አባትነት ሇኢየሱስ ብቻ የተገዯበ እንዲሌሆነ
ኢየሱስ በአንዯበቱ እንዱህ በማሇት ይገሌፅናሌ፡-
መ.ቅ፡- «አባታችሁ አንደ እርሱም የሰማዩ ነውና...» የማቴዎስ ወንጌሌ 23፡9
በዮሏንስ ወንጌሌ 3፡16 ሊይ ኢየሱስ አንዴያ ሌጁ የተባሇውን ብቻ ይዖን የምንሄዴ
ከሆነ በትንቢተ ሔዛቅኤሌ ያሇውን አንቀጽ ከመጽሏፈ ማስወገዴ ሉኖርብን ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ይሊሌ ጌታ እግዘአብሓር “ሇእኔም የወሇዴሻቸውን ወንድችና ሴቶች ሌጆችሽን
ወስዯሽ...”፡፡» ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 16፡20
በተጨማሪም አንዴ ሰው የእግዘአብሓር ሌጅ ይሆን ዖንዴ የሚሻ ከሆነ ከጠሊቶቹ ጋር
ይቅር መባባሌን መቻቻሌንና የመሳሰለትን ባህሪያት ማንፀባረቅ እንዲሇበት እነዘህን ባህሪያት
ካንፀባረቀ ዯግሞ «የእግዘአብሓር ሌጅ» ሉባሌ እንዯሚችሌ መጽሏፌ ቅደስ ያስተምራሌ፡-
መ.ቅ፡- «እኔ ግን እሊችኋሇሁ በሰማይ ሊሇ አባታችሁ ሌጆች ትሆኑ ዖንዴ ጠሊቶቻችሁን
ውዯደ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 5፡45
በአጠቃሊይ የእግዘአብሓር ሌጆች የተባለት በርከት ያለ መሆናቸውን ከተገነዖብን
እነዘህን ሁለ እግዘአብሓር ወሇዲቸው ማሇት ቃለ አያስፀይፌምን? በትክክለ ከተመሇከትነው
ግን «የእግዘአብሓር ሌጅ» ተብሇው የተጠቀሱት በሙለ «ፃዴቃኖች፣ አገሌጋዮችና ባርያዎች»
ማሇት እንጂ ላሊ አይዯሇም፡፡ ስሇዘህ ኢየሱስ ከፃዴቆቹ፣ ከአገሌጋዮቹና ከባርያዎቹ አንደ ነው
ማሇት ምንም ስህተትን አያመሊክትም ማሇት ነው፡፡ በዘህ አጋጣሚ ኢየሱስ ያሇአባት ከእናት
ብቻ ስሊስገኘው በቀጥታ የእግዘአብሓር ሌጅ መሆን አሇበት የሚያስብሌ ከሆነ እግዘአብሓር
«አዲምን» ያሇ አባት እና እናት አስገኝቶታሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ዖንዴ /በአፇጣጠር/ የዑሳ ምሳላ እንዯ አዯም ብጤ ነው፤ /እንዱያውም አዯምን/
ከአፇር ፇጠረው፤ ከዘያም ሇርሱ (ሰው) ሁን አሇው ሆነም፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡59
ቅ.ቁ፡- «ያ የፇጠረውን ነገር ሁለ ያሳመረው የሰውንም ፌጥረት ከጭቃ የጀመረው ነው፡፡»
አሌ-ሰጅዲህ 32፡7
እንዱሁም በመጽሏፌ ቅደስ «መሌከ ጼዳቅ» ያሇ አባት እና እናት እንዯተፇጠረ ያሳየናሌ፡-
መ.ቅ፡- «አባትና እናት የትውሌዴም ቁጥር የለትም፡፡ ሇዖመኑም ጥንት ሇሔይወቱም ፌፃሜ
የሇውም፤ ዲሩ ግን በእግዘአብሓር ሌጅ ተመስል ሇዖሊሇም ካህን ሆኖ ይኖራሌ፡፡»
ወዯ ዔብራውያን 7፡1
112
መሌከ ጼዳቅ አባትና እናት የለትም፡፡ ስሇዘህ እንዯ ኢየሱስ አፇጣጠሩ ሇየት ያሇ
ነው፡፡ እንዱሁም የእግዘአብሓር ሌጅ ተብሎሌ፡፡ ስሇዘህ ያሇ አባትና እናት የትውሌዴም ቁጥር
ሳይኖረው ሇዖመኑም ጥንት የሆነ ሇሔይወቱም ፌፃሜ የላሇውን የት ሌንተወው? መሌከ ጼዳቅ
ኢየሱስ ነው ሇሚሇው አባባሌ ዯግሞ በሁሇት መሌኩ ከአንቀጹ ጋር ይቃረናሌ፡፡ አንዯኛው
መሌከ ጼዳቅ እናትም ሆነ አባት የሇውም፤ ኢየሱስ ግን እናት አሇው፡፡ ሁሇተኛው መሌከ
ጼዳቅ የትውሌዴ ዖመን የለትም፤ ኢየሱስ ግን በዮሏንስ ወንጌሌ 3፡23 እንዯተገሇጸው
የትውሌዴ ዖመን አሇው፡፡
ማጠቃሇያ፡- ፇጣሪ ሌጅ አሇው እንዱሁም ዑሳ /ኢየሱስ/ የአሊህ ሌጅ ነው የሚሇው
አባባሌ መሰረት የላሇው እንዯሆነ በግሌጽ ከተረዲን ኢየሱስ ሇኛ ምን መሆን አሇበት
ወዯሚሇው ዴምዲሜ ያመራናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ምዔመናኖች ወንዴማማቾች ናቸው፤» አሌ-ሁጅራት 49፡10
ኢሳ አማኝ ነው፤ እኛም አማኝ ከሆንን ወንዴማማቾች ከመሆን ምንም የሚያግዯን ነገር
የሇም፡፡ ወዯ መጽሏፌ ቅደስ መሇስ ብሇን ብንመሇከት ኢየሱስ ሇኛ ምን መሆን እንዲሇበት
በግሌጽ አስቀምጦሌናሌ፡-
መ.ቅ፡- «እጁንም ወዯ ዯቀ መዙሙርቱ ዖርግቶ “እነሆ እናቴና ወንዴሞቼ በሰማያት ያሇውን
የአባቴን ፌቃዴ የሚያዯርግ ሁለ እርሱ ወንዴሜ እህቴም እናቴም ነውና” አሇ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 12፡49
ስሇዘህ አምሊካችን አሊህ ሌጅን መያዛ (መውሇዴ) የማይገባው ጌታ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «በሌ “እርሱ አሊህ አንዴ ነው፡፡ አሊህ (የሁለ) መጠጊያ ነው፡፡ አሌወሇዯም
አሌተወሇዯም፡፡ ሇርሱም አንዴም ብጤ የሇውም”፡፡» አሌ-ኢኽሊስ 112፡1-4
ቅ.ቁ፡- «ሇአሊህ ሌጅን መያዛ አይገባውም (ከጉዴሇት ሁለ) ጠራ ነገርን በሻ ጊዚ ሇርሱ
የሚሇው ሁን ነው፤ ወዱያውንም ይሆናሌ፡፡» መርየም 19፡35
ቅ.ቁ፡- «(እርሱ) ሰማያትንና ምዴርን ያሇ ብጤ ፇጣሪ ነው፤ ሇርሱ ሚስት የላሇችው ሲሆን
እንዳት ሇርሱ ሌጅ ይኖረዋሌ? ነገርንም ሁለ ፇጠረ፤ እርሱ ነገርን ሁለ አዋቂ ነው፡፡»
አሌ-አንዒም 6፡101
ቅ.ቁ፡- «እነሆም የጌታችን ክብር ሊቀ፤ ሚስትንም ሌጅንም አሌያዖም፡፡» አሌ-ጅን 72፡3

113
የኢየሱስ ነብይነት፣ መሌዔክተኝነትና ተሌዔኮው
በብ዗ የክርስትና እምነት ዖርፍች ኢየሱስ ነብይና መሌክተኛ ሆኖ ሳሇ ስሇ ኢየሱስ
ጌትነት፣ ፇጣሪነትና አምሊክነት በየአዯባባዩ ይሰበካሌ እንጂ ስሇነብይነቱና መሌክተኛነቱ
መዴረክ ተሰጥቶት በዴፌረት ቆሞ የሚናገር እምብዙም አይስተዋሌም፡፡ የዘህን ምክንያት
ሇመጽሏፈ ባሇቤቶች እንተወው፡፡ ሇመሆኑ ኢየሱስ «በአንዯበቱ» ፇጣሪ ነኝ፣ አምሊክ ነኝና
አምሌኩኝ ብል አስተምሯሌን? ነብይና መሌክተኛ መሆኑን ግን በአንዯበቱ ብ዗ ቦታ ሊይ
ተናግሯሌ፡፡ እንዱሁም በዯቀመዙሙርቱና በሔዛቦቹ ምስክርነት ተሰጥቶታሌ፡፡ ታዱያ የኢየሱስ
ነብይነትና መሌክተኛነት መሰበክ የተዖነጋው ሇምን ይሆን?
በቅደስ ቁርዒን ውስጥ ሃያ አምስት ነብያት የተጠቀሱ ሲሆን ከነርሱ መካከሌ አሊህ
/ሱ.ወ/ አምስት ታሊሊቅ ነብያት መርጦ አስቀምጧሌ፤ ከነዘህ መካከሌ አንደ ዑሳ /ዏ.ሰ/ ሲሆን
ነብይነቱንም ስንመሇከት ሇሔዛቦቹ (ሇእስራኤሊውያን) ከነበሩበት ክህዯትና የሥነ ምግባር
ብሌሹነት አውጥቶ ወዯ እምነት ብርሃን ማመሊከትና በጥሩ ሥነ ምግባር ማነጽ ነበር፡፡ ይህ
ዯግሞ ሁለንም ነብያት አንዴ የሚያዯርጋቸው አሊማ ነው፡፡
ማንኛውም ነብይ ከአዯም /ዏ.ሰ/ አንስቶ እስከ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ያለትን
ነብያት አሊህ ምሌክትን /ተአምርን/ ሳይሰጥ የሊከው አንዴም ነብይ የሇም፡፡ ይህንን አስመሌክቶ
አሊህ በቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ካንተ በፉትም መሌክተኞችን በእርግጥ ሌከናሌ፤ ከነሱ ባንተ ሊይ የተረክንሌህ አሌሇ፤
ከነሱም ባንተ ሊይ ያሌተረክነውም አሌሇ፡፡ ሇማንኛውም መሌክተኛ በአሊህ ፇቃዴ ካሌሆነ
ታምርን ሉያመጣ አይገባውም፡፡ የአሊህም ትዔዙዛ በመጣ ጊዚ በውነት ይፇርዲሌ፤ እዘያ
ዖንዴም አጥፉዎች ይከስራለ፡፡» ጋፉር 40፡78
ይህም ማሇት ማንኛውም ነብይ ሲሊክ ከተዒምር ጋር ነው፡፡ መቼም አንዴ ሰው
ከሰዎች መካከሌ ተነስቶ እኔ ከናንተ የተሇየሁ የአሊህ መሌክተኛ ነኝ ብል ቢናገር ማንም
ሉቀበሇው አይችሌም፡፡ ስሇዘህ አሊህ የሊካቸው መሌዔክተኞች በከሏዱዎች እንዲይስተባበለ
መሌዔክተኛነታቸውን ሉገሌጽ ከሚችሌ ማስረጃ ጋር ይሌካቸዋሌ፡፡ ይህ ማሇት ሇእያንዲንደ
ነብይ የሚሰጠው ማስረጃ /ተዒምር/ አንዴ አይነትና ተመሳሳይ ነው ማሇት አይዯሇም፡፡ እንዯየ
ዖመኑ ሁኔታ ይሇያያሌ፡፡ ሇዘህም ማስረጃ ይሆን ዖንዴ ሦስት ነብያትን እንዯ ምሳላ
እንመሌከት፡-
ሙሳ /ሙሴ/ (ዏ.ሰ)፡- እሱ የነበረበት ዖመን የዴግምት ሥራ የተንሰራፊበት ዖመን
ነበር፤ በጊዚው ዴግምተኞች በትራቸውን እየጣለ በሰዎች ዒይን ፉት እባብ ያስመስለ ነበር፡፡
በዘያን ዖመን አሊህ ሙሳን መሌዔክተኛ አዴርጎ ሲሌከው ሇሱም ከዖመኑ ጋር የሚመሳሰሌ
ተዒምር ሰጠው፡፡

114
ቅ.ቁ፡- «አሊህም “ሙሳ ሆይ! ጣሊት” አሇው፡፡ ጣሊትም ወዱያውም እርሷ የምትሮጥ እባብ
ሆነች፡፡ “ያዙት አትፌራም፤ ወዯ መጀመሪያ ጠባይዋ እንመሌሳታሇን” አሇው፡፡ “እጅህንም ወዯ
ብብትህ አግባ ላሊ ታምር ስትሆን ያሇ ነውር ነጭ ሆና ትወጣሇች ከታምራቶቻችን ታሊቋን
እናሳይህ ዖንዴ (ይህን ሰራን)”፡፡» ጣሃ 20፡19-20
ዑሳ /ኢየሱስ/ (ዏ.ሰ) ፡- የመርየም ሌጅ ዑሳ /ኢየሱስ/ የነበረበት ዖመን ሰዎች
በሔክምና ሙያ የመጠቁበት ዖመን ነበር፡፡ ሰዎች በሽተኛን እናዴናሇን በማሇት የተሇያዩ ዒይነት
የመፇወሻ መንገድችን ይጠቀሙ ስሇነበር በዘያን ዖመንም ዑሳን ሲሌከው ተመሳሳይ ተዒምርን
ሰጥቶ ሊከው፡፡ ሙታንን ማስነሳት፣ የዒይነ ስውሮችን ዒይን ማብራት፣ ሇምፃምን መፇወስ
ላልችንም ተዒምራቶች ተሰጥቶት ነበር፡፡
ቅ.ቁ፡- «ወዯ እስራኤሌም ሌጆች መሌዔክተኛ ያዯርገዋሌ፤ (ይሊሌም) “እኔ ከጌታዬ ዖንዴ
በተዒምር መጣኋችሁ፡፡ እኔ ሇናንተ ከጭቃ እንዯ ወፌ ቅርፅ እፇጥራሇሁ፤ በእርሱም
እተነፌስበታሇሁ፤ በአሊህም ፇቃዴ ወፌ ይሆናሌ፡፡ በአሊህ ፇቃዴ ዔውር ሆኖ የተወሇዯን
ሇምጻምንም አዴናሇሁ፤ ሙታንንም አስነሳሇሁ፡፡ …”፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡49
ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/፡- እሳቸው በተሊኩበት ዖመን አረቦች በስነ-ጽሁፌ በቅኔና በግጥም
እጅግ ጎሌተው የታወቁበት ዖመን ነበር፡፡ ስሇዘህ አሊህ ነብዩን መሌክተኛ አዴርጎ ሲሌክ
መሇኮታዊውን ቃሌ ቅደስ ቁርዒንን አወረዯሊቸው፡፡ ስሇዘህ ማንም ሰው በዘህ ቁርዒን
አምሊካዊ ቃሌነት ባያምንና ሰው የጻፇው ነው ብል ቢከራከር ያንን የሥነ-ጽሁፌ የቅኔና
የግጥም ችልታውን ተጠቅሞ የቁርዒንን ሙለ አምሳያ ወይም ካሌቻሇ አስር አንቀጽ ብቻ
እሱንም ካሌቻሇ አንዱትን አንቀጽ ብቻ አስመስል ያምጣ በማሇት ተፍካከራቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ይሌቁንም (ቁርዒንን) ቀጣጠፇው ይሊለን? “እውነተኞች እንዯሆናችሁ ብጤው
የሆኑትን አስር የተቀጣጠፈ ሱራዎችን /አንቀጾን/ አምጡ፤ ከአሊህ ላሊ የቻሊችሁትን (ረዲት)
ጥሩ” በሊቸው፡፡» ሁዴ 11፡13
ስሇዘህ ዑሳ /ኢየሱስ/ መሌዔክተኛነቱና ሇማን እንዯተሊከ በመጽሏፌ ቅደስ ስንመሇከት
ኢየሱስ በአብዙኛው «በአንዯበቱ» የተናገረው ቃሌ ከቅደስ ቁርዒኑ ጋር ሥምምነት እንዲሇው
እንረዲሇን፡፡ ክርስትና ከመሰረታዊ የኢየሱስ አስተምህሮ እጅጉን በማፇንገጡ ምክንያት አሊህ
በቅዴመ ዒሇም እቅደ መሰረት የመጨረሻውን መሌክተኛ ነብዩ ሙሏመዴን /ሰ.ዏ.ወ/ ጊዚ
ወሇዴ ሇውጦችን ወዯ መሰረታዊ ይዜታቸው ይመሌሱ ዖንዴ ሌኳቸዋሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «አንተንም ሇሰዎች ሁለ በመሊ አብሳሪና አስፇራሪ አዴርገን ቢሆን እንጂ አሌሊክንህም፤
ግን አብዙኞቹ ሰዎች አያውቁትም፡፡» ሰበእ 34፡28
ቁርዒንን አስቀዴመን ብንመሇከት ኢየሱስ ገና ወዯዘህች ዒሇም /ምዴር/ ከመምጣቱ
በፉት መሌዔክተኛ እንዯሚያዯርገው ተተንብዩዋሌ፡፡

115
ቅ.ቁ፡- «በሔፃንነቱና በከፇኒሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራሌ፤ … ወዯ እስራኤሌም ሌጆች መሌዔክተኛ
ያዯርገዋሌ፤ (ይሊሌም) “እኔ ከጌታዬ ዖንዴ በተዒምር መጣኋችሁ፡፡ እኔ ሇናንተ ከጭቃ እንዯ
ወፌ ቅርፅ እፇጥራሇሁ፤ በእርሱም እተነፌስበታሇሁ፤ በአሊህም ፇቃዴ ወፌ ይሆናሌ፡፡ በአሊህ
ፇቃዴ ዔውር ሆኖ የተወሇዯን ሇምጻምንም አዴናሇሁ፤ ሙታንንም አስነሳሇሁ፡፡ …”፡፡»
አሌ-ዑምራን 3፡45-49
ይህ የትንቢት ቃሌ ባድ የተስፊ ቃሌ ሆኖ አሌቀረም በቀጣዩ አንቀጽ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «በርሱም የተሸከመችው ሆና ወዯ ዖመድቿ መጣች “መርየም ሆይ! ከባዴ ነገር በእርግጥ
ሰራሽ” አሎት፡፡ “የሃሩን እህት ሆይ! አባትሽም መጥፍ ሰው አሌነበረም፤ እናትሽም አመንዛራ
አሌነበረችም” አሎት፡፡ ወዯርሱም ጠቀሰች፤ “በአንቀሌባ ያሇን ሔፃን እንዳት እናናግራሇን?”
አለ፡፡ (ሔፃኑም) አሇ “እኔ የአሊህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሏፌም ሰጥቶኛሌ ነብይም አዴርጎኛሌ፡፡
በየትም ስፌራ ብሆን ብሩክ አዴርጎኛሌ፤…”፡፡» መርየም 19፡30
መርየም የወሇዯችውን ሌጅ ተሸክማ ወዯ ሔዛቦቿ በመጣች ጊዚ አይሁድች ተገረሙ፤
አወሊሇዶን ጥያቄ ውስጥ በማስገባት “እንዳት ከጋብቻ ውጪ አመንዛራ ዱቃሊ ወሌዲ
ትመጣሇች? እንዳትስ የሏሩንን ቤተሰብ ታዋርዲሇች?” አለ፡፡ መርየም እንዳት ታስረዲቸው?
ሔዛቡ በተሊበሰው አለባሌታዊ ስሜት የሷን ገሇጻ ሇመቀበሌ ዛግጁ አሌነበረም፡፡ እሷም ያሊት
አማራጭ ወዯተወሇዯው ሔፃን በማመሊከት “እሱን አናግሩት” በማሇት ወዯርሱ በምሌክት
ጠቀሰች፡፡ አይሁድችም በአግራሞት ሊይ አግራሞት ጨመሩ፡፡ “ከጋብቻ ውጪ አመንዛራ
ዱቃሊ ወሌዲ የመጣችው አንሷት አሁን ዯግሞ በእቅፌ ያሇን መናገር የማይችሌን ሔፃን አናግሩ!
እንዳትስ ታሾፌብናሇች?” አለ፡፡ በዘህ ጊዚ ነበር ሁለን ቻይ የሆነው አሊህ /ሱ.ወ/ ሇዑሳ
የመናገር ችልታ የሰጠው፡፡ ዑሳም ተናገረ ሇእናቱም ጥብቅና ቆመ፡፡ ከአይሁዴም ውንጀሊ ነፃ
አወጣት፡፡ እነሱ እንዯሚለት ዱቃሊ ወይም ላሊ ነገር ሳይሆን የተከበረ የአሊህ ባርያና
መሌክተኛ መሆኑን አወጀ፡፡
ይህንን አስመሌክቶ መጽሏፌ ቅደስ ምን ይሊሌ ከተባሇ ቅዴሚያ ሰጥተን ማየት
የምንፇሌገው «በአንዯበቱ» የተናገራቸውን ቃልች ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም “ነብይ ከገዙ አገሩና ከገዙ ዖመድቹ ከገዙ ቤቱም በቀር ሳይከበር አይቀርም”
አሊቸው፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 6፡4
እዘህ ሊይ ስሇራሱ ማንነት ሲገሌጽ ነብይ እያሇ መናገሩ ነብይነቱን አረጋጋጭ ነው፡፡
በማስከተሌ ዯቀመዙሙርቶቹና ሔዛቦቹ ስሇ ኢየሱስ የሰጡትን ምስክርነት አንዴ በአንዴ
እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «እርሱም “ይህ ምዴር ነው?” አሊቸው፡፡ እነርሱም እንዱህ አለት “በእግዘአብሓር
በህዛቡ ሁለ ፉት በሥራና በቃሌ ብርቱ ነብይ ስሇ ነበረው ስሇ ናዛሬቱ ስሇ ኢየሱስ፤”፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 24፡19
116
ከአንቀጹ እንዯተረዲነው የኢየሱስ ዯቀመዙሙርት የተናገሩት ስሇ «ጌታችን ኢየሱስ»
ወይም ስሇ «አምሊካችን ኢየሱስ» አይዯሇም፤ ያለት «በቃሌ ብርቱ ስሇነበረው ነብይ» ብሇው
ነብይነቱን መስክረውሇታሌ፡፡
ሔዛቦቹስ ስሇ ዑሳ /ኢየሱስ/ (ዏ.ሰ) የሰጡት ምስክርነት ምን ይመስሊሌ? ፡-
መ.ቅ፡- «ሔዛቡም “ይህ ከገሉሊ ናዛሬት የመጣ ነብዩ ኢየሱስ ነው” አለ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 21፡11
መ.ቅ፡- «የሞተውም ቀና ብል ተቀመጠ ሉናገርም ጀመረ ሇእናቱም ሰጣት፡፡ ሁለንም ፌርሃት
ያዙቸውና “ታሊቅ ነብይ በኛ መካከሌ ተነስቷሌ” ዯግሞ “እግዘአብሓር ሔዛቡን ጎበኘ” እያለ
እግዘአብሓርን አመሰገኑ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 7፡15-16
መ.ቅ፡- «ስሇዘህ ከሔዛቡ አያላ ሰዎች ይህን ቃሌ ሲሰሙ “ይህ በእውነት ነብዩ ነው” አለ፤…»
የዮሏንስ ወንጌሌ 7፡40
ይህን ካስተዋሌነው በቀዯምት መጽሏፌ ነብይ ይመጣሌ ተብል ተተንብዮ ነበርና
እስራኤልች ይህንኑ ነብይ ይጠባበቁ ነበር፤ ይህም ትንቢት ሲፇጸም ከፉልቹ ነብይነቱን
አውቀው መስክረዋሌ፡፡ በአሁኑ ወቅት «በጌታ ኢየሱስ ስም» እየተባሇ ብ዗ ተዒምራት ያዯረጉ
በማስመሰሌ ኢየሱስ ጌታ፣ አምሊክና ፇጣሪ ሇመሆኑ በማስረጃ መሌኩ እየቀረበ ይሰበካሌ እንጂ
ነብይ እና መሌክተኛ ሇመሆኑ የማያሻሙና ግሌጽ አንቀጾች እያለ ነብይና መሌክተኛነቱ ሲሰበክ
አይስተዋሌም፡፡ ያዯረጋቸውንም ተዒምራት በራሱ ችልታ እንዲዯረገ አዴርገው ይቆጥሩታሌ፡፡
ኢየሱስ ይህን ተዒምር ሲያዯርግ የተመሇከቱ ሔዛቦች ምን ነበር ያለት? ፡-
መ.ቅ፡- «ፉሉጶስ “እያንዲንዲቸው ትንሽ ትንሽ እንኳ እንዱቀበለ የሁሇት መቶ ዱናር እንጀራ
አይበቃቸውም” ብል መሇሰሇት፡፡ ከዯቀ መዙሙርቱ አንደ የስምዕን ጴጥሮስ ወንዴም
እንዴርያስ “አምስት የገብስ እንጀራና ሁሇት ዒሣ የያዖ ብሊቴና በዘህ አሇ፤ ነገር ግን እንዘህን
ሇሚያህለ ሰዎች ይህ ምን ይሆናሌ?” አሇው፡፡ ኢየሱስም ሰዎችን እንዱቀመጡ አዴርጉ አሇ፡፡
በዘያ ሥፌራ ብ዗ ሣር ነበረበት፡፡ ወንድችም ተቀመጡ ቁጥራቸውም አምስት ሺህ የሚያህሌ
ነበር፡፡ ኢየሱስም እንጀራውን ያዖ አመስግኖም ሇዯቀ መዙሙርቱ ሰጠ ዯቀ መዙሙርቱም
ሇተቀመጡት ሰዎች ሰጧቸው እንዱሁም ከዒሣው በፇሇጉት መጠን፡፡ ከጠገቡም በኋሊ ዯቀ
መዙሙርቱን “አንዴ ስንኳ እንዲይጠፊ የተረፇውን ቁርስራሽ አከማቹ” አሊቸው፡፡ ስሇዘህ
አከማቹ ከበለትም ከአምስቱ የገብስ እንጀራ የተረፇውን ቁርስራሽ አሥራ ሁሇት መሶብ ሞለ፡፡
ከዘህ የተነሳ ሰዎቹ ኢየሱስ ያዯረገውን ምሌክት ባዩ ጊዚ “ይህ በእውነት ወዯ ዒሇም
የሚመጣው ነብይ ነው” አለ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 6፡7-14
መ.ቅ፡- «ወዯ ከተማይቱም በር በቀረበ ጊዚ እነሆ የሞተ ሰው ተሸክመው አወጡ፤ እርሱም
ሇእናቱ አንዴ ሌጅ ነበረ እርሷም መበሇት ነበረች ብ዗ም የከተማ ሔዛብ ከእርሷ ጋር አብረው
ነበሩ፡፡ ጌታም ባያት ጊዚ አዖነሊትና “አታሌቅሺ” አሊት፡፡ ቀርቦም ቃሬዙውን ነካ የተሸከሙትም
117
ቆሙ፤ አሇውም “አንተ ጎበዛ እሌሃሇሁ ተነሳ”፡፡ የሞተውም ቀና ብል ተቀመጠ ሉናገርም
ጀመረ ሇእናቱም ሰጣት፡፡ ሁለንም ፌርሃት ያዙቸውና “ታሊቅ ነብይ በኛ መካከሌ ተነስቷሌ”
ዯግሞ “እግዘአብሓር ሔዛቡን ጎበኘ” እያለ እግዘአብሓርን አመሰገኑ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 7፡12-16
እንዱሁም በግሇሰብ ዯረጃ ከተመሇከትን በኢየሱስ ዖመን ይኖር የነበረ አንዴ ዒይነ
ስውር ከፇወሰው በኋሊ የሰጠውን ምስክርነት እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «በፉት ዔውር የነበረውን ሰው ወዯ ፇሪሳውያን ወሰደት፡፡ ኢየሱስም ጭቃ አዴርጎ
ዒይኖቹን የከፇተበት ቀን ሰንበት ነበረ፡፡ ስሇዘህ ፇሪሳውያን ዯግሞ እንዳት እንዲየ እንዯ ገና
ጠየቁት፡፡ እርሱም “ጭቃ በዒይኖቹ አኖረ ታጠብሁም አያሇሁም” አሊቸው፡፡ ከፇሪሳውያን
አንዲንድቹ “ይህ ሰው ሰንበትን አያከብርምና ከእግዘአብሓር አይዯሇም” አለ፡፡ ላልች ግን
“ኃጢዒተኛ ሰው እንዯዘህ ያለ ምሌክቶች ሉያዯርግ እንዳት ይችሊሌ?” አለ፡፡ በመካከሊቸውም
መሇያየት ሆነ፡፡ ከዘህም የተነሳ ዔውሩን “አንተ ዒይኖችህን ስሇከፇተ ስሇ እርሱ ምን ትሊሇህ?”
ዯግሞ አለት፡፡ እርሱም “ነብይ ነው አሇ”፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 9፡17
ስሇዘህ በአጠቃሊይ ኢየሱስ ነብይ እንጂ አምሊክ እንዲሌሆነ በግሌፅ ተረዴተናሌ፤
ላሊው ዯግሞ ኢየሱስ መሌዔክተኛ ጭምር እንዯሆነ እንመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «ወዯ እስራኤሌም ሌጆችም መሌዔክተኛ ያዯርገዋሌ፤…» አሉ-ዑምራን 3፡49
ቅ.ቁ፡- «የመርየም ሌጅ ዑሳም “የእስራኤሌ ሌጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፉት ያሇውን
የማረጋግጥና ከኔ በኋሊ በሚመጣው መሌዔክተኛ ስሙም አህመዴ በሆነው የማበስር ስሆን
ወዯ እናንተ (የተሊክሁ) የአሊህ መሌዔክተኛ ነኝ” ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፤ በግሌጽ ታምራቶችን
በመጣቸውም ጊዚ “ይህ ግሌጽ ዴግምት ነው” አለ፡፡» አሌ-ሶፌ 5፡75
መ.ቅ፡- «እውነተኛ አምሊክ ብቻ የሆንክ አንተን የሊኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዖንዴ
ይህች የዖሊሇም ሔይወት ናት፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 17፡3
ኢየሱስ በግሌጽ እንዯተናገረው የዖሊሇም ሔይወት ሇማግኘት እግዘአብሓርን «ብቸኛና
እውነተኛ አምሊክ» መሆኑን እንዱሁም ኢየሱስ «እግዘአብሓር የሊከው መሌዔክተኛ» መሆኑን
ማወቅ የዖሊሇም ሔይወት ያስገኛሌ፡፡ የዖሊሇም ሔይወት የሚያስገኘው ኢየሱስን አምሊክ ነው
ማሇት ሳይሆን ከአምሊክ የተሊከ መሌዔክተኛ መሆኑን በማመን ብቻ ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም ዒይኖቹን ወዯ ሊይ አንስቶ “አባት ሆይ ስሇ ሰማኸኝ አመሰግናሇሁ፡፡
ሁሌጊዚም እንዴትሰማኝ አወቅሁ ነገር ግን አንተ እንዯሊከኝ ያምኑ ዖንዴ በዘህ በ዗ሪያዬ ስሇ
ቆሙት ሔዛብ ተናገርሁ” አሇ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 11፡42
መ.ቅ፡- «የማይወዯኝ ቃላን አይጠብቅም፤ የምትሰሙትም ቃሌ የሊከኝ የአብ ነው እንጂ የኔ
አይዯሇም፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 14፡24

118
መ.ቅ፡- «“የሊከኝ እውነተኛ ነው እኔም ከእርሱ የሰማሁትን ይህን ሇአሇም እናገራሇሁ”
አሊቸው፡፡ ስሇ አብ እንዯነገራቸው አሊስተዋለም፡፡ ስሇዘህ ኢየሱስ “የሰውን ሌጅ ከፌ ከፌ
ባዯረጋችሁት ጊዚ እኔ እሆን ዖንዴ አባቴም እንዲስተማረኝ እነዘህን እናገር ዖንዴ እንጂ ከራሴ
አንዲች እንዲሊዯርግ በዘያን ጊዚ ታውቃሊችሁ”፡፡» የዮሏነስ ወንጌሌ 8፡26
መ.ቅ፡- «ዲሩ ግን የሊከኝን አያውቁምና ይህን ሁለ ስሇ ስሜ ያዯርጉባችኋሌ፡፡ እኔ መጥቼ
ባሌነገርኳቸውስ ኃጢዒት ባሌነበረባቸውም ነበር፤ አሁን ግን ሇኃጢዒታቸው ምክንያት
የሊቸውም፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 15፡21
ኢየሱስን ማን እንዯሊከው ስሊሊወቁ ነው በኢየሱስም ስም ብ዗ ነገሮችን የሚሰሩት፡፡
ኢየሱስም ይህን ነው ያረጋገጠሌን፤ «የሊከኝን አያውቁምና» ይሊሌ፤ የሊከኝ ማሇቱ
«አምሊክነቱን» ሳይሆን «መሌዔክተኛነቱን» ነው የሚያረጋግጥሌን፡፡
ከሊይ የተመሇከትናቸው አንቀጾች የኢየሱስን መሌዔክተኛነት በግሌጽ ያሳዩናሌ፡፡
ኢየሱስ ነብይና መሌዔክተኛ ከሆነ መሌዔክተኛነቱስ ሇነማን ነበር?
ኢየሱስ ሇነማን ነው የተሊከው?
ኢየሱስ በይሁዲውያን ዖንዴ የሚታየው በዛሙት እነዯተወሇዯ፤ በክርስቲያኖች ዖንዴ
ዯግሞ ኢየሱስ የመጣው የሰው ሌጆችን ኃጢዒት ሇመሸከምና ከአዲም ሲወርዴ ሲዋረዴ
የመጣውን ኃጢዒት ሇአንዳና ሇመጨረሻ ጊዚ በመስቀሌ ሊይ በመሞት የኃጢዒት ውርስን
እንዲስቀረ ተዯርጎ ይታመንበታሌ፡፡ ሙስሉሙ ሔብረተሰብ ዯግሞ በቅደስ ቁርዒን ማስረጃነት
የኢየሱስ ተሌዔኮ በእስራኤሌ ሌጆች የተገዯበ ነው፡፡ ያም ማሇት ሇእስራኤሌ ሌጆች የተሊከ
መሌዔክተኛ ነው በማሇት ያምናለ፡፡ ሦስቱም እምነቶች የተሇያየ አስተምህሮ አሊቸው፡፡ ስሇዘህ
የኢየሱስ በትክክሌ ሇማን ተሊከ? የሚሇውን ቁርዒንና መጽሏፌ ቅደስ የሚለትን እንመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «ወዯ እስራኤሌም ሌጆችም መሌዔክተኛ ያዯርገዋሌ፤…» አሉ-ዑምራን 3፡49
በማሇት መሌዔክት ሇመርየም /ማርያም/ የብስራት ቃሌ ተናግረዋሌ፡፡ ስሇዘህ በዘህ
አንቀጽ የምንረዲው ኢየሱስ ገና ሳይወሇዴ ሇእናቱ ሇማርያም የምትወሌዯው ሌጅ ሇወዯፉቱ
ፇጣሪ በእስራኤሌ ሌጆች ሊይ መሌዔክተኛ እንዯሚያዯርገው መናገሩን ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «የመርየም ሌጅ ዑሳም “የእስራኤሌ ሌጆች ሆይ እኔ ከተውራት በፉት ያሇውን
የማረጋግጥና ከኔ በኋሊ በሚመጣው መሌዔክተኛ ስሙ አሔመዴ በሆነው የማበስር ስሆን ወዯ
እናንተ (የተሊክሁ) የአሊህ መሌዔክተኛ ነኝ” ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፤ በግሌፅ ታምራቶችን
በመጣቸውም ጊዚ “ይህ ግሌፅ ዴግምት ነው” አለ፡፡» አሌ-ሶፌ 61፡6
ዑሳ /ኢየሱስ/ ራሱ የተሊከው ሇነማን እንዯሆነ በግሌፅ ተናግሯሌ፡፡ ሇእስራኤሌ
ሌጆችም «እኔ ወዯ እናንተ የተሊኩ የአሊህ መሌዔክተኛ ነኝ» በማሇት ሇእስራኤሌ ብቻ መሌሊኩን
አረጋግጦሌናሌ፡፡ ምናሌባት ክርስቲያኖች “ኢየሱስ ሇእስራኤሌ ብቻ መሌሊኩን የሚገሌፀው

119
ቁርዒን እንጂ መጽሏፌ ቅደስ አይዯሇም” ሉለ ይችሊለ፡፡ በመጽሏፌ ቅደስም ኢየሱስ
ሇእስራኤሌ ብቻ መሌሊኩን በግሌጽ ያሳየናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እነዘህን አስራ ሁሇቱን ኢየሱስ ሊካቸው አዖዙቸውም እንዱህም አሇ “በአሔዙብ
መንገዴ አትሂደ ወዯ ሳምራውያንም ከተማ አትግቡ፤ ይሌቅስ የእስራኤሌ ቤት ወዯሚሆኑ ወዯ
ጠፈት በጎች ሂደ እንጂ”፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 10፡5
ሇምን ታዱያ ኢየሱስ 12ቱን ዯቀመዙሙርቱን ወዯ ዒሇም ሂደ አሊሊቸውም? ሇምን
በአሔዙብ መንገዴ አትሂደ፤ ወዯ ሳምራውያን ከተማ አትግቡ አሊቸው? አንዴም ቦታ ሊይ
ኢየሱስ ሇዒሇም ሔዛብ ነው የተሊኩት ብል የተናገረበት አንቀፅ የሇም፡፡ ነገር ግን ሇእስራኤሌ
ሌጆች ብቻ መሌሊኩን በአንዯበቱ ተናግሯሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እርሱም መሌሶ “ከእስራኤሌ ቤት ሇጠፈ በጎች በቀር አሌተሊክሁም” አሇ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 15፡24
ነገር ግን ክርስቲያኖች ኢየሱስ ሇዒሇም ሇመሌሊኩ የሚጠቅሱት ማስረጃ አሇ፤ ግን በቂ
ማስረጃ ሆኖ ሉቀርብ አይችሌም፡-
መ.ቅ፡- «እንዱህም አሊቸው “ወዯ ዒሇም ሁለ ሂደ ወንጌሌንም ሇፌጥረት ሁለ ስበኩ”፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 16፡15
በዘህ ጽሐፌ የምንረዲው ኢየሱስ ዯቀ መዙሙርቶቹን «ወዯ ዒሇም ሂደ ወንጌሌንም
ስበኩ» በማሇት ማዖ዗ን ነው፤ ነገር ግን ይህ አንቀጽ አዱስ የተጨመረ እንጂ በጥንት መጽሏፌ
ቅደስ ውስጥ የሇም፡፡ የማርቆስ ወንጌሌ 16፡9-20 ያለት ጽሐፍች ከጥንተ መጽሏፌ ቅደስ
ውስጥ አሇመኖሩ ተረጋግጧሌ፡፡ በአሁኑ ጊዚም አንዲንዴ መጽሏፌ ቅደሶች ይህን አንቀጽ
እንዯማይጠቀሙበት ግሌጽ ነው፡፡
 16፡15 «አንዲንዴ ቅጂዎችና የጥንት ትርጉሞች ከቁጥር 9-20 ያሇውን ክፌሌ
አይጨምርም፡፡»
ምንጭ፡- /ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 ዒ.ም እትም መጽሏፌ ቅደስ የሔዲግ (የግርጌ)
ማስታወሻ/ ይመሌከቱ፡፡
በማርቆስ ወንጌሌ ምዔራፌ 16 የተጠቀሰው አንቀጽ 15 «ወዯ ዒሇም ሁለ ሂደ
ወንጌሌንም ሇፌጥረት ሁለ ስበኩ» የሚሇው ከ9-20 ባሇው ውስጥ ይካተታሌ፡፡ ስሇዘህ አዱስ
የተጨመረ አንቀጽ እንዯ ማስረጃ በመጠቀም ኢየሱስ ሇዒሇም ነው የተሊከው ሌንሌ እንችሊሇን?
ማንኛውም ክርስቲያን ይህንን የተጨመረ አንቀጽ ማየት ብቻ ኢየሱስን ሇዒሇም አሇመሌሊኩን
ማረጋገጥ ይችሊሌ፡፡ “ሇምን መጨመር አስፇሇገው?” በማሇት ራሱን መጠየቅ አሇበት፡፡
መ.ቅ፡- «እርሱ ታሊቅ ነው፤ የሌዐሌ ሌጅም ይባሊሌ፤ ጌታ አምሊክም የአባቱን የዲዊትን ዗ፊን
ይሰጠዋሌ፡፡ በያዔቆብ ቤትም ሊይ ሇዖሊሇም ይነግሳሌ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 1-32

120
ኢየሱስ የሚነግሰው በያዔቆብ ቤት ነው፤ ማሇትም «ያዔቆብ» ማሇት «እስራኤሌ» ማሇት
መሆኑን ግሌጽ ነው፡፡ ስሇዘህ በእስራኤሌ ቤት እንጂ የኢየሱስ ንግሥና በዒሇም አሇመሆኑን
ያሳየናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም እንዱህ አሊቸው “እውነት እሊችኋሇሁ እናንተስ የተከተሊችሁኝ በዲግመኛ
ሌዯት የሰው ሌጅ በክብሩ ዗ፊን በሚቀመጥበት ጊዚ እናንተ ዯግሞ በአሥራ ሁሇቱ የእስራኤሌ
ነገዴ ስትፇርደ በአሥራ ሁሇት ዗ፊን ትቀመጣሊችሁ”»፡፡ የማቴዎስ ወንጌሌ 19፡28
የሰው ሌጅ በዲግመኛ ሌዯት በ12ቱ የእስራኤሌ ሌጆች ሇመፌረዴ በ12 ዗ፊን
ይቀመጣለ ብሎሌ፤ ከ12ቱ የእስራኤሌ ነገድች ውጭ ያለትስ የሚሇው ጥያቄ መነሳት አሇበት፡፡
አሁንም ኢየሱስ እየተናገረ ያሇው ስሇ 12ቱ የእስራኤሌ ነገድች እንጂ ስሇ ዒሇም ሔዛብ
አይዯሇም፡፡ ይህም የሚያሳየን ኢየሱስ ከእስራኤሌ 12ቱ ነገድች ውጭ ያለትን ሰዎች
እንዯማይመሇከት ነው፡፡ አንዴ የትንቢት ቃሌም አሇ፡-
መ.ቅ፡- «እንዱህም አሇኝ “የሰው ሌጅ ሆይ ተነስተህ ወዯ እስራኤሌ ቤት ሂዴ ቃላንም
ተናገራቸው፡፡ ወዯ እስራኤሌ ቤት እንጂ ንግግራቸው ወዯ ጠሇቀው ቋንቋቸውም
ወዯማይታወቀው ሔዛብ አሌተሊክህምና፤ ንግግራቸው ወዯ ጠሇቀው ቋንቋቸውም
ወዯማይታወቀው ቃሊቸውን ታውቅ ዖንዴ ወዯማይቻሌህ ሔዛብ አሌሊክሁህም”፡፡»
ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 3፡4-6
ትንቢቱ ኢየሱስን የሚመሇከተው ከሆነ ኢየሱስ የተሊከው ቋንቋቸውን ሇሚያውቀውና
እነርሱም ሇሚያውቁት ሇወገኖቹ እንጂ ሇላሊው ሔዛብ ማሇትም ቋንቋቸውን ሇማያውቀው
ሔዛቦች እንዲሌተሊከ መጽሏፌ ቅደስም መስክሯሌ፡፡ ኢየሱስ በቅደስ ቁርዒንም ሆነ በመጽሏፌ
ቅደስ ማስረጃነት የተሊከው ሇእስራኤሌ ሌጆች ብቻ መሆኑን ነው ያረጋገጠሌን፡፡ ኢየሱስ
ሇእስራኤሌ ከሆነ ሇላሊው /ሇዒሇም/ የተሊከው ማነው? አዎ ሇዒሇም ሔዛቦች ዖር፣ ቀሇም፣
አህጉር ሳይሇይ ሁለንም በአንዴነት ያቀፈ ነብይ አለ፤ እሳቸውም ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/
ናቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «(ሙሏመዴ ሆይ!) ሇዒሇማትም እዛነት አዴርገን እንጂ አሌሊክንህም፡፡»
አሌ-አንቢያ 21፡107
ቅ.ቁ፡- «(ሙሏመዴ ሆይ!) በሊቸው “እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወዯ እናንተ ወዯ ሁሊችሁም
የአሊህ መሌዔክተኛ ነኝ፤ (እርሱም) የሰማያትና የምዴር ንግሥና ሇርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ
እንጂ ላሊ አምሊክ የሇም፤ ሔያው ያዯርጋሌ፤ ይገዴሊሌም፤ በአሊህ በዘያም በአሊህና በቃሊቶቹ
በሚያምነው የማይጽፌ የማያነብ ነብይ በሆነው መሌዔክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገዴ ትመሩ
ዖንዴ ተከተለት”፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡158
አሊህ /ሱ.ወ/ የነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ተሌዔኮ ሇዒሇም ሔዛብ እዛነት መሆኑን
አረጋግጦሌናሌ፡፡ ስሇሆነም ሇዒሇም የተሊኩት ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ብቻ ናቸው፡፡ አሊህ
121
ሇነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ያስተሊሇፇው መሌዔክት ሇሰዎች በመሌሊ መሌሊካቸውን
እንዱያስታውቁ አዝቸዋሌ፡፡ ስሇዘህ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ የእውነትን መንገዴ እንዱያሳዩ
ወዯ ዒሇም የተሊኩ የአሊህ ነብይ ናቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «አንተንም ሇሰዎች ሁለ በመሌሊ አብሳሪና አስፇራሪ አዴርገን ቢሆን እንጂ
አሌሊክንህም፤ ግን አብዙኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡» ሰበእ 34፡28
እዘህ ሊይ አሊህ /ሱ.ወ/ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ሇሰው ሌጅ በሙለ ሲሌካቸው
ሁሇት ነገሮችን አስይዜ ነው፡፡
1ኛ. ሇአማኞች በጀነት /ገነት/ አብሳሪ እና
2ኛ. ሇከሏዱዎች በጀሃነም /ገሃነም/ አስፇራሪ ወይም አስጠንቃቂ አዴርጎ ነው የሊካቸው፡፡
የዒሇማት ነብይ የሆኑት ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ብቻ ናቸው፡፡ የእሳቸውን መንገዴ መከተሌ
ይኖርብናሌ፡፡ በነብዩ ሊይም የተወረዯውን ብርሃን ማሇትም ቁርዒንን መመሪያ ማዴረግ አሇብን
ሇዒሇም የተሊኩ ብቸኛ እና የመጨረሻ ነብይ ናቸውና፡፡

122
ተዒምራት መሥራት የአምሊክነት መሇኪያ ይሆናሌን?
በተሇያዩ የክርስትና እምነት ክፌልች ኢየሱስ የሞተን ሰው ማስነሳቱ፣ እውርን
መፇወሱ፣ ሇምፃምን ማዲኑ እንዱሁም የመሳሰለትን ተዒምራት በመስራቱ የአምሊክነት ዯረጃ
ሉሰጠው ይገባሌ ወዯሚሇው ዴምዲሜ ሉዯርሱ ችሇዋሌ፡፡ በእርግጥ ሙስሉሞች ኢየሱስ
በአሊህ ፇቃዴ ተዒምራት መስራቱን ያምናለ፡፡ ነገር ግን ተዒምራት በመሥራቱ እንዯ አምሊክ
ወይም ፇጣሪ አዴርገው አይመሇከቱትም፡፡ ኢየሱስን /ዏ.ሰ/ የሚመሇከቱት አሊህ /ሱ.ወ/ ከሰው
የመረጠው መሌዔክተኛ እንጂ ላሊ አሇመሆኑን ነው፡፡ ምክንያቱም አሊህ /ሱ.ወ/ መሌዔክተኞችን
ከዖመናቸውና ከጊዚያቸው ጋር አብሮ ሉሄዴ የሚችሌ ምሌክትን /ተዒምርን/ አስይዜ እንጂ
አሌሊከም፡፡ ይህንን አስመሌክቶ አሊህ በቅደስ ቁርዒኑ ሊይ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ- «መሌዔክተኞቻችንን በግሇጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ሊክን፤...» አሌ-ሀዱዴ 57፡25
ቅ.ቁ፡- «... ሇማንኛውም መሌዔክተኛ በአሊህ ፇቃዴ ካሌሆነ ታምርንም ሉያመጣ አይገባውም፡፡
የአሊህም ትዔዙዛ በመጣ ጊዚ በውነት ይፇርዲሌ፤ እዘያ ዖንዴም አጥፉዎቹ ይከስራለ፡፡»
አሌ-ጋፉር 40፡78
ኢየሱስም ሆነ ላልችም ነቢያት ተዒምር የሰሩት በራሳቸው ሥሌጣን ሳይሆን በአሊህ
/ሱ.ወ/ ፇቃዴ ነው፡፡ ከዘህ ውጪ ምንም ማዴረግ አይችለም፡፡ ሇመጥቀስ ያህሌ ኢሳ /ኢየሱስ/
በቅደስ ቁርዒን ውስጥ በአሊህ ፌቃዴ ከሰራቸው ተዒምሮች መካከሌ፡-
ቅ.ቁ- «ወዯ እስራኤሌም ሌጆች መሌዔክተኛ ያዯርገዋሌ፤ (ይሊሌም) “እኔ ከጌታዬ ዖንዴ
በተዒምር መጣኋችሁ፡፡ እኔ ከጭቃ እንዯ ወፌ ቅርጽ እፇጥራሇሁ፤ በእርሱም እተነፌስበታሇሁ፤
በአሊህም ፇቃዴ ወፌ ይሆናሌ፡፡...”» አሌ-ዑምራን 3፡49
እንዱሁም በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ በአምሊክ ፇቃዴ እንጂ ከራሱ ምንም ማዴረግ
እንዯማይችሌ ሳይናገር አሊሇፇም፡-
መ.ቅ፡- «እኔ ከራሴ አንዲች ሊዯርግ አይቻሇኝም፤ እንዯ ሰማሁ እፇርዲሇሁ ፌርዳም ቅን ነው
የሊከኝን ፇቃዴ እንጂ ፇቃዳን አሌሻምና፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 5፡30
ይህ ማሇት የግዴ አንዴ አዴራጊ ኃይሌ እንዲሇ ያስረዲናሌ፡፡ መሌዔክተኞችም ኢየሱስን
ጨምሮ ትዔዙዛን ከዘህ ኃይሌ እየተቀበለ ይፇፅሙታሌ እንጂ በራሳቸው ሥሌጣን ምንም
ማዴረግ አይችለም፡፡ በጥቂቱ እያንዲንደን ተዒምራት ኢየሱስ ካዯረገው ጋር እናነጻጽር፡-
እንዯ ቅደስ ቁርዒንና መጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ ኢየሱስ ከሰራው ተዒምሮች መካከሌ
የመጀመሪያው ምን ነበር?
ቅ.ቁ፡- «በሔፃንነቱና በከፇኒሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራሌ፤ ... ወዯ እስራኤሌም ሌጆች መሌዔክተኛ
ያዯርገዋሌ፤ (ይሊሌም) “እኔ ከጌታዬ ዖንዴ በተዒምር መጣኋችሁ፡፡ እኔ ሇእናንተ ከጭቃ እንዯ

123
ወፌ ቅርጽ እፇጥራሇሁ፤ በእርሱም እተነፌስበታሇሁ፤ በአሊህም ፇቃዴ ወፌ ይሆናሌ፡፡ በአሊህ
ፇቃዴ እውር ሆኖ የተወሇዯን ሇምፃምንም አዴናሇሁ፤ ሙታንንም አስነሳሇሁ፡፡...”»
አሌ-ዑምራን 3፡45-49
መሊእክትም ሇማርያም ሉያበስሯት በመጡ ጊዚ አንዴ የተስፊ ቃሌ /ትንቢት/ ነግረዋት
ነበር፤ እሱም ዑሳ /ኢየሱስ/ ገና በሔፃንነቱ /በእናቱ አንቀሌባ/ ሳሇ ሰዎችን እንዯሚያናግር
ሲተነብዩ ይህም ትንቢት ባድ የተስፊ ቃሌ ሆኖ አሌቀረም በቀጣዩ አንቀጽ ፌጻሜን አገኘ፡-
ቅ.ቁ- «በርሱም የተሸከመቺው ሆና ወዯ ዖመድቿ መጣች “መርየም ሆይ! ከባዴ ነገር በእርግጥ
ሰራሽ” አሎት፡፡ “የሏሩን እህት ሆይ! አባትሽም መጥፍ ሰው አሌነበረም፤ እናትሽም አመንዛራ
አሌነበረችም” አሎት፡፡ ወዯርሱም ጠቀሰች፤ “በአንቀሌባ ያሇን ሔፃን እንዳት እናናግራሇን?”
አለ፡፡ (ሔፃኑም) አሇ “እኔ የአሊህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሏፌን ሰጥቶኛሌ ነብይም አዴርጎኛሌ፡፡
በየትም ሥፌራ ብሆን ብሩክ አዴርጎኛሌ”፡፡» መርየም 19፡30
መርየም የወሇዯችውን ሌጅ ተሸክማ ወዯ ሔዛቦቿ በመጣች ጊዚ አይሁድች ተገረሙ
አወሊሇዶን ጥያቄ ውስጥ በማስገባት “እንዳት ከጋብቻ ውጪ አመንዛራ ዱቃሊ ወሌዲ
ትመጣሇች? እንዳትስ የሏሩንን ቤተሰብ ታዋርዲሇች?” አለ መርየም እንዳት ታስረዲቸው?
ሔዛቡ በተሊበሰው አለባሌታዊ ስሜት የሷን ገሇጻ ሇመቀበሌ ዛግጁ አሌነበረም፡፡ አሊህ /ሱ.ወ/
ግን “አንቺን ሇማናገር አንዴ ሰው ቢፇሌግ ዛምታን ተስያሇሁ በይ” ብሎት ነበርና ወዯ ሌጇ
አመሊከተች፡-
ቅ.ቁ፡- «ብይም ጠጪም፤ ተዯሰችም፤ ከሰዎችን አንዴን ብታይ “እኔ ሇአራሔማን (ሇአዙኙ
አምሊክ) ዛምታን ተስያሇሁ፤ ዙሬም ሰውን በፌጹም አሊነጋግርም” በይ፡፡» መርየም 19፡26
አይሁድችም በአግራሞት ሊይ አግራሞት ጨመሩ፡፡ “ከጋብቻ ውጪ አመንዛራ ዱቃሊ
ወሌዲ የመጣችው አንሷት አሁን ዯግሞ በእቅፌ ያሇን መናገር የማይችሌን ሔፃን አናግሩ!
እንዳት ታሾፌብናሇች?” አለ፡፡ በዘህ ጊዚ ነበር ሁለን ቻይ የሆነው አሊህ ሇዑሳ የመናገር
ችልታ የሰጠው፡፡ ዑሳም ተናገረ ሇእናቱም ጥብቅና ቆመ፡፡ ከአይሁዴም ቅጥፇት የተሞሊበት
ውንጀሊ ነፃ አወጣት፡፡ እነሱ እንዯሚለት በአመንዛራነት የተገኘ ሳይሆን የተከበረ የአሊህ
ባርያና መሌዔክተኛ መሆኑን አወጀ፡፡ ይህ ነው የዑሳ /ኢየሱስ/ የመጀመሪያ ተዒምር በቅደስ
ቁርዒን፡፡
በመጽሏፌ ቅደስ ኢየሱስ የሰራው የመጀመሪያ ተዒምርስ ምን ነበር?
መ.ቅ፡- «በሦስተኛውም ቀን በገሉሊ ቃና ሰርግ ነበር የኢየሱስም እናት በዘያ ነበረች፤ ኢየሱስም
ዯግሞ ዯቀ መዙሙርቱም ወዯ ሰርጉ ታዯሙ፡፡ የወይን ጠጅም ባሇቀ ጊዚ የኢየሱስ እናት
“የወይን ጠጅ እኮ የሊቸውም” አሇችው፡፡ ኢየሱስም “አንቺ ሴት ከአንቺ ጋር ምን አሇኝ? ጊዚዬ
ገና አሌዯረሰም” አሊት፡፡ እናቱም ሇአገሌጋዮቹ “የሚሊችሁን ሁለ አዴርጉ” አሇቻቸው፡፡
አይሁዴም እንዯሚያዯርጉት የማንፃት ሌማዴ ስዴስት የዴንጋይ ጋኖች በዘያ ተቀምጠው ነበር
124
እያንዲንዲቸውም ሁሇት ወይም ሦስት እንስራ ይይ዗ ነበር፡፡ ኢየሱስም “ጋኖቹን ውኃ
ሙሎቸው” አሊቸው፡፡ እስከ አፊቸውም ሞሎቸው፡፡ “አሁን ቀዴታችሁ ሇአሳዲሪው ስጡት”
አሊቸው፤ ሰጡትም፡፡ አሳዲሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውኃ በቀመሰ ጊዚ ከወዳት
እንዯመጣ አሊወቀም፤ ውኃውን የቀደት አገሌጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዲሪውም ሙሽራውን
ጠርቶ “ሰው ሁለ አስቀዴሞ መሌካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባሌ ከሰከሩም በኋሊ መናኛውን፤
አንተስ መሌካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃሌ” አሇው፡፡ ኢየሱስም ይህን የምሌክቶች
መጀመሪያ በገሉሊ ቃና አዯረገ፤ ክብሩንም ገሇጠ ዯቀ መዙሙርቱም በእርሱ አመኑ፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 2፡1-11
ኢየሱስ ውኃን ወዯ ወይን ጠጅ መቀየሩ በመጽሏፌ ቅደስ ከተጠቀሱት ተዒምራቶች
የመጀመሪያ ነው፡፡ እዘህ ሊይ የሚነሳው ጥያቄ «ሰው ሁለ አስቀዴሞ መሌካሙን የወይን ጠጅ
ያቀርባሌ ከሰከሩም በኋሊ መናኛውን፤...» እንዯምታዩት ወይን ጠጁን የጠጡት ሰዎች ሰክረዋሌ፤
በአስካሪ መጠጥ ሰውን ማስከሩ እንዳት ከተዒምር ተቆጠረ? በብ዗ ቦታ ሊይ አስካሪ የሆነውን
ወይን ጠጅ መጽሏፌ ቅደስ ይከሇክሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «... ስካሮች ወይም ተሳዲቢዎች ወይም ነጣቂዎች የእግዘአብሓር መንግሥት
አይወርሱም፡፡» ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1ኛ 6፡10
መ.ቅ፡- «መንፇስ ይሙሊባችሁ እንጂ በወይን ጠጅ አትስከሩ ይህ ማባከን ነውና፤...»
ወዯ ኤፋሶን ሰዎች 5፡18
1ኛ. ከኢየሱስ ተዒምራቶች አንደ ዒይነ ሥውርን መፇወሱ ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «... በአሊህ ፇቃዴ እውር ሆኖ የተወሇዯን ሇምፃምንም አዴናሇሁ...» አሌ-ዑምራን 3፡49
መ.ቅ፡- «ዔውሩንም “አይዜህ ተነሳ ይጠራሃሌ” ብሇው ጠሩት፡፡ እርሱም እየዖሇሇ ተነሳና
ሌብሱን ጥል ወዯ ኢየሱስ መጣ፡፡ ኢየሱስም መሌሶ “ምን ሊዯርግሌህ ትወዲሇህ?” አሇው፡፡
ዔውሩም “መምህር ሆይ አይ ዖንዴ” አሇው፡፡ ኢየሱስም “ሂዴ፤ እምነትህ አዴኖሃሌ” አሇው፡፡
ወዱያውም አየ በመንገዴም ተከተሇው፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 10፡49-52
በነዘህ አንቀጽ ኢየሱስ ዒይነ ሥውር መፇወሱን እንረዲሇን፡፡ ዒይነ ሥውርን ያዲነው
/የፇወሰው/ ኢየሱስ ብቻ ነው ወይስ ላልችም ይህን ተዒምር ሰርተዋሌ?
መ.ቅ፡- «ኤሌሳዔም “አቤቱ ያይ ዖንዴ ዒይኖቹን እባክህ ግሇጥ” ብል ፀሇየ፡፡ እግዘአብሓርም
የብሊቴናውን ዒይኖች ገሇጠ አየም፤...» መጽሏፇ ነገስት ካሌዔ 6፡17
መ.ቅ፡- «ኤሌሳዔ “ይህን ሔዛብ እውር ታዯርገው ዖንዴ እሇምንኃሇሁ” ብል ወዯ እግዘአብሓር
ፀሇየ፡፡ ኤሌሳዔም እንዯተናገረው ቃሌ ዔውር አዯረጋቸው፡፡ ኤሌሳዔም ወዯ ሰማርያም በገቡ ጊዚ
ኤሌሳዔ “አቤቱ ያዩ ዖንዴ የእነዘህን ሰዎች ዒይኖች ዒይን ግሇጥ“ አሇ፤ እግዘአብሓርም
ዒይኖቻቸውን ገሇጠ እነርሱም አዩ፡፡» መጽሏፇ ነገስት ካሌዔ 6፡18-20

125
ኢየሱስ እንዲዯረገው ሁለ ኤሌሳዔም አዴርጓሌ፡፡ ኤሌሳዔ ኢየሱስ እንዲዯረገው ስሊዯረገ
የአምሊክነት ዯረጃ ሇምን አሌተሰጠውም?
2ኛ. ኢየሱስን አምሊክ ሉያሰኘው ከቻሇው ላሊው ሙታንን ማስነሳቱ እንዯሆነ ክርስቲያኖች
ይናገራለ እውን እሱ ብቻ ነው ሙታንን ያስነሳው?
ቅ.ቁ፡- «... በአሊህ ፇቃዴ እውር ሆኖ የተወሇዯን ሇምፀኛንም አዴናሇሁ ሙታንን አስነሳሇሁ፤»
አሌ-ዑምራን 3፡49
መ.ቅ፡- «“አባት ሆይ ስሇሰማኸኝ አመስግንሃሇሁ፤ ሁሌጊዚም እንዯምትሰማኝ አውቃሇሁ፤ ነገር
ግን ይህን ያሌሁት እዘህ የቆሙት ሰዎች አንተ እንዯሊክኸኝ እንዱያምኑ ብዬ ነው” አሇ፡፡
ኢየሱስም ይህን ከተናገረ በኋሊ አሌአዙር! ና ውጣ! ብል በታሊቅ ዴምጽ ጮኸ...»
የዮሏንስ ወንጌሌ 11፡41-44 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 ዒ.ም እትም
እዘህ ሊይ ከቅደስ ቁርዒንም ሆነ ከመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ የምንረዲው ሞቶ የነበረን
ሰው በአምሊክ ፇቃዴ ማስነሳቱን ነው፡፡ ላልችስ ይህንን ተዒምር ሰርተዋሌ ወይስ አሌሰሩም?
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም የኤሌያስን ቃሌ ሰማ፤ የብሊቴናውም ነፌስ ወዯ እርሱ ተመሇሰች
እርሱም ዲነ፡፡» መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 17፡22
እንዱሁም ኤሌያስ እንዲዯረገው ሁለ ኤሌሳዔም ሔፃኑን ሞቶ ቀስቅሶታሌ፡-
መ.ቅ፡- «ኤሌሳዔም ወዯ ቤት በገባ ጊዚ እነሆ ሔፃኑ ሞቶ አሌጋ ሊይ ተጋዴሞ ነበር፡፡ ገብቶም
በሩን ከሁሇቱ በኋሊ ዖጋ ወዯ እግዘአብሓር ፀሇየ፡፡ መጥቶም ህፃኑ ሊይ ተኛ፤ አፈንም በአፈ
ዒይኑንም በዒይኑ እጁንም በእጁ ሊይ አዴርጎ ተጋዯመበት፤ የሔፃኑም ገሊ ሞቀ ተመሌሶም
በቤቱ ውስጥ አንዴ ጊዚ ወዱህና ወዱያ ተመሊሇሰ፤ ዯጋግሞ ወጥቶም ሰባት ጊዚ በሔፃኑ ሊይ
ተጋዯመ፤ ሔፃኑም ዒይኖቹን ከፇተ፡፡» መጽሏፇ ነገስት ካሌዔ 4፡33-34
በተጨማሪም ኤሌሳዔ ከሞተ በኋሊ አጽሙ የላሊውን ሬሳ በሚነካበት ጊዚ ሬሳው ነፌስ
እንዯዖራ እንረዲሇን፡-
መ.ቅ፡- «ኤሌሳዔም ሞተ ቀበሩትም፡፡ ከሞዒብም አዯጋ ጣዮች በየ ዒመቱ ወዯ አገሩ ይገቡ
ነበር፡፡ ሰዎችም አንዴ ሰው ሲቀብሩ አዯጋ ጣዮችን አዩ ሬሳውንም በኤሌሳዔ መቃብር ጣለት፤
የኤሌሳዔንም አጥንት በነካ ጊዚ ሰውዬው ዴኖ በእግሩ ቆመ፡፡» መጽሏፇ ነገስት ካሌዔ 13፡20-21
መ.ቅ፡- « “የእግዘአብሓር እጅ በሊዩ ሊይ ነበረ፤ እግዘአብሓርም በመንፇሱ አወጣኝ አጥንቶች
በሞለበት ሸሇቆ ውስጥ አኖረኝ፡፡ በእነርሱም አንፃር በ዗ርያቸው አሳሇፇኝ፤ እነሆም በሸሇቆው
ፉት እጅግ ብ዗ ነበሩ እነሆም እጅግ ዯርቀው ነበር”፡፡ እርሱም “የሰው ሌጅ ሆይ እነዘህ
አጥንቶች በሔይወት ይኖራለን?” አሇኝ፡፡ እኔም “ጌታ እግዘአብሓር ሆይ አንተ ቃውቃሇህ”
አሌሁ፡፡ እርሱም እንዱህ አሇኝ “በእነዘህ አጥንቶች ሊይ ትንቢት ተናገር እንዱህም በሊቸው
“እናንተ የዯረቃችሁ አጥንቶች ሆይ የእግዘአብሓር ቃሌ ስሙ፡፡” ጌታ እግዘአብሓር ሇእነዘህ
አጥንቶች እንዱህ ይሊሌ “እነሆ ትንፊሽን አገባባችኋሇሁ በሔይወትም ትኖራሊችሁ፡፡ ጅማትም
126
እሰጣችኋሇሁ ሥጋም አወጣባችኋሇሁ በእናንተ ሊይ ቁርበትን እዖረጋሇሁ ትንፊሽንም
አገባባችኋሇሁ በሔይወትም ትኖራሊችሁ፤ እኔም እግዘአብሓር እንዯሆንሁ ታውቃሊችሁ””፡፡»
ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 37፡1-10
ይህን አንቀጽ ያየነው እንዯሆነ ሔዛቅኤሌ ከኢየሱስ በበሇጠ ሁኔታ ብ዗ አጥንቶችን
በአሊህ ፇቃዴ ሔያው አዴርጓሌ፡፡ ስሇዘህ ሇምን የአምሊክ ዯረጃ አሌተሰጠውም? ሙስሉሞች
እንዯምንረዲው ሇየትኛውም ነብይ የአምሊክነት ሥሌጣን አይሰጠውም፤ ምክንያቱም ሁለም
ተዒምርን የሰሩት በአምሊክ ፌቃዴና ሥሌጣን እንጂ በራሳቸው አንዲችንም አሌሰሩም፡፡ ያሇሱ
ፌቃዴ ምንንም ተዒምር ማዴረግ ይሳናቸዋሌና፡፡ ይህንንም አስመሌክቶ በመጽሏፌ ቅደስ
ውስጥ ብንመሇከት ኢየሱስ በአንዴ ወቅት ተዒምርን ማዴረግ ተስኖት ነበር፡-
መ.ቅ፤- «ኢየሱስ ግን “ነብይ በላልች ዖንዴ ይከበራሌ፤ በገዙ አገሩ በዖመድቹና በቤተሰቡ
መካከሌ ግን ይናቃሌ፤” ሲሌ መሇሰሊቸው፡፡ በዘያም በጥቂት ሔመምተኞች ሊይ እጁን ጭኖ
ከመፇወስ በቀር ላሊ ተዒምር ማዴረግ አሌቻሇም፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 6፡4 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 እትም /የታረመ/
3ኛ. ከኢየሱስ ተዒምራት ላሊው ሇምፃምን መፇወሱ ነው
ቅ.ቁ፡- «... በአሊህ ፇቃዴ ዔውር ሆኖ የተወሇዯን ሇምፀኛንም አዴናሇሁ ሙታንንም
አስነሳሇሁ፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡49
መ.ቅ፡- «ሇምፃምም ወዯ እርሱ መጥቶ ተንበረከከና “ብትወዴስ ሌታነፃን ትችሊሇህ?” ብል
ሇመነው፡፡ ኢየሱስም አዖነሇት እጁንም ዖርግቶ ዲሰሰውና “እወዴዲሇሁ፤ ንፃ” አሇው፡፡
በተናገረም ጊዚ ሇምፁ ወዱያው ሇቀቀውና ነፃ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 1፡40-42
እውን ኢየሱስ ብቻ ነው ይህን ተዒምር የሰራው?
መ.ቅ፡- «... የእግዘአብሓር ሰው እንዯ ተናገረው በዮርዲኖስ ሰባት ጊዚ ብቅ ጥሌቅ አሇ፤
ሥጋውም እንዯገና እንዯ ትንሽ ብሊቴና ሥጋ ሆኖ ተመሇሰ ንፁህም ሆነ፡፡» መፅሏፇ ነገስት
ካሌዔ 5፡14
ላልች ነብያትም እንዯየዖመናቸው ተዒምር ተሰጥቷቸዋሌ፡፡ ሙሴ በትሩን እንዱጥሌ
ባዖዖው ጊዚ የሆነውን ብንመሇከት፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህም “ሙሳ ሆይ! ጣሊት” አሇው፡፡ ጣሊትም ወዱያውም እርሷ የምትሮጥ እባብ
ሆነች፡፡ “ያዙት አትፌራም፤ ወዯ መጀመሪያ ጠባይዋ እንመሌሳታሇን” አሇው፡፡ “እጅህንም ወዯ
ብብትህ አግባ ላሊ ታምር ስትሆን ያሇ ነውር ነጭ ሆና ትወጣሇች ከታምራቶቻችን ታሊቋን
እናሳይህ ዖንዴ (ይህን ሰራን)”፡፡» ጣሃ 20፡19-20
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም (ያህዌ) ዯግሞ፤ “እጅህን ብብትህ ውስጥ አስገባ” አሇው፡፡ ሙሴም
እጁን ብብቱ ውስጥ አስገባ፤ ከብብቱ ውስጥ ባወጣ ጊዚ እጁ እንዯ በረድ ሇምፅ ሆነች፡፡»
አዱሱ መዯበኛ ትርጉም ዖፀአት 4፡6
127
ቅ.ቁ፡- «ሱላይማንም ዲውዴን ወረሰ፡፡ አሇም “ሰዎች ሆይ! የበራሪን ንግግር (የወፌ ቋንቋ)
ተስተማርን፤ ከነገሩም ሁለ ተሰጠን፤...”» አሌ-ነምሌ 27፡16
ማጠቃሇያ፡- አሊህ እያንዲንደን ነብይ ሲሌክ ከተዒምራት ጋር ነው፡፡ ማንኛውም ነብይ
ከራሱ የሚያዯርገው ነገር በፌጹም የሇም፡፡ ስሇዘህ ሁለም ነብያት ኢየሱስን ጨምሮ
በነብይነታቸው ሙስሉሞች ይወዶቸዋሌ ያከብሯቸዋሌ እንጂ አያመሌኳቸውም፡፡ ኢየሱስም
/ዏ.ሰ/ እንዯማንኛውም ነብይ ተዒምራቶችን ነው ያዯረገው እንጂ ላሊ አይዯሇም፡፡

128
መዲን እንዳት ይቻሊሌ?
በአንዲንዴ የክርስትና ዖርፍች እንዯዲኑ እና ኃጢዒት እንዯላሇባቸው በዴፌረት
በአዯባባይ ሲሰብኩ ይዯመጣለ፡፡ ከመረጃ ጋርም ሇማስዯገፌ ሲሞክሩ «ኢየሱስ ሇእኛ ሲሌ
ተሰቅሎሌና ዴነናሌ» ይሊለ፡፡ ይሁን እንጂ ኢየሱስ ተሰቀሇ ብንሌ እንኳን መዲን በኢየሱስ
ስቅሇት ሉገኝ እንዯማይችሌ ብ዗ መረጃዎችን ማጣቀስ እንችሊሇን፡፡ በላሊ በኩሌ ሳንገሌፅ
ማሇፌ የማንፇሌገው አንዴ ሰው ሇመዲን የሚችሇው ፇጣሪውንና የተፇጠረበትን አሊማ ማወቁ
እና ባዖዖው ነገር ሊይ መታዖ዗ በከሇከሇው ነገር ሊይ መከሌከለ ነው፡፡ አዲኝ አንዴ ፇጣሪ
መሆኑን ሳይዖነጉ መሇኮታዊ መጽሏፌትን አንብበው አይተውና አመዙዛነው ፇጣሪ የሰጠንን
አዔምሮ ከምንም በሊይ ተጠቅመው መተግበር መዲንን ያስገኛሌ እንሊሇን፡፡
እውን መዲንን ማንም እንዱሁ በቀሊለ ማግኘት ይችሊሌን? መጽሏፌ ቅደስ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «በጠበበው ዯጅ ግባ፤ ወዯ ጥፊት የሚወስዯው ዯጁ ሰፉ መንገደም ትሌቅ ነውና ወዯ
እርሱም የሚገቡ ብ዗ዎች ናቸው፤ ወዯ ሔይወት የሚወስዯው ዯጅ የጠበበ መንገደም የቀጠነ
ነውና የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 7፡14
ኢየሱስ የዖሊሇም ሔይወት ወይንም መዲንን ሇማግኘት መንገደ የቀጠነ ዯጁም የጠበበ
እንዱሁም የሚያገኙት በጣም ጥቂቶች መሆናቸውን ይነግረናሌ፡፡
በዒሇማችን በአሁኑ ጊዚ 114 ዒይነት የመጽሏፌ ቅደስ ቅጂዎች እንዲለ ይገመታሌ፡፡ ሇምሳላ፡-
1. መጽሏፌ ቅደስ 1954 ዒ.ም እትም
2. ቀሇሌ ባሇ አማርኛ 1980 ዒ.ም እትም መጽሏፌ ቅደስ
3. አዱሱ መዯበኛ ትርጉም 1993 ዒ.ም መጽሏፌ ቅደስ
4. ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ /የታረመ/ 1997 ዒ.ም መጽሏፌ ቅደስ
5. Macaafa Qulqulluu /ኦሮምኛ/
6. The Revised Standard Version 1952
7. The New International Version 1984
8. The New American Bible 1986
9. The Living Bible 1971
10. The New Jerusalem Bible 1985
11. The New English Bible 1972
12. The American Standard Version 1901
13. The New American Standard Bible 1977
14. The Good News Bible (TEV) 1971

129
ከነዘህ ከ114ቱ ዒይነት የመጽሏፌ ቅደስ ቅጂዎች በየትኛው መመሪያ ይሆን መዲንን
ማግኘት የሚቻሇው?
በአንዲንዴ ቤተ ክርስቲያኖች እንዯሚሰበከውና እንዯሚታየው የአምሊክን ፌርዴ ወዯ
ራሳቸው በማስጠጋት “እኛ ዴነናሌ” ሲለ ይዯመጣለ፤ ይህ አባባሊቸው ግን አንዴ ጥያቄ
ያስነሳሌ፤ የሰው ሌጅ በምዴር ሊይ እያሇ መዲንና አሇመዲኑን ማሇትም የገነትና የገሃነም መሆኑን
የሚያውቅ ከሆነ የፌርዴ ቀን ሇምን አስፇሇገ? እውን ይህ አባባሊቸውስ መጽሏፌ ቅደስ
ይዯግፇዋሌን? እስኪ መጽሏፌ ቅደስ ምን እንዯሚሌ እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «እነርሱም ያሇመጠን ተገረሙና እርስ በርሳቸው “እንግዱህ ማን ሉዴን ይችሊሌ?”
ተባባለ፡፡ ኢየሱስም ተመሇከታቸውና “ይህ በእግዘአብሓር ዖንዴ እንጂ በሰው ዖንዴ
አይቻሌም፤ በእግዘአብሓር ዖንዴ ሁለ ይቻሊሌና” አሇ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 10፡26
መ.ቅ፡- «...ስሇ ስሜ የተጠሊችሁ ትሆናሇችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚፀና ግን እርሱ ይዴናሌ፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 13፡13
በነዘህ አንቀጽ ኢየሱስ ግሌጽ እንዲዯረገው መዲን በአምሊክ ዖንዴ ነው፤ እንጂ እንዱሁ
ማንም ሰው በፌቃደ ዴኛሇሁ ማሇት እንዯማይችሌ ነው፡፡ የሰው ሌጅ በእውቀቱ ውስን ነው
ከሰዒታት እና ከቀናት በኋሊ በሔይወቱ ሊይ ምን ሉከሰት እንዯሚችሌ በእርግጠኝነት መናገር
አይችሌም፤ ስሇዘህ አንዴ ትክክሇኛ አማኝ ነኝ የሚሌ ባሇበት እምነት እስከ ሔይወት ፌጻሜ
ጸንቶ ይኑር አይኑር ማወቅ ይሳነዋሌ፡፡ የዘህን የሩቅ ሚስጢር የማወቅ ችልታ ባሇቤት የሆነው
አንዴና ብቸኛ አጋር የላሇው አሊህ ብቻ ነው፡፡ ኢየሱስም ያሇው አሁን ዴናችኋሌ ሳይሆን
እስከ መጨረሻ የሚጸና ይዴናሌ ያም ማሇት እስከ ሔይወት ፌጻሜው ዴረስ በትክክሇኛው
እምነት የጸና መዲን እንዯሚችሌ ነው፡፡
አንዴ ሰው በዘህ ምዴር ሊይ እያሇ ዴኛሇሁ ካሇ ኃጢዒት የሇበትም የሚሇውን ትርጉም
ይሰጠናሌ፤ ምክንያቱም ኃጢዒት ካሇበት ሉዴን አይቻሌምና፡፡ መጽሏፌ ቅደስ ምን ይሊሌ?
መ.ቅ፡- «በምዴር ሊይ መሌካምን የሚሠራ ኃጢዒትም የማያዯርግ ፃዴቅ አይገኝምና፡፡»
መጽሏፇ መክብብ 7፡20
መ.ቅ፡- «ሰውስ በእግዘአብሓር ጻዴቅ ይሆን ዖንዴ ከሴትስ የተወሇዯ ንፁህ ይሆን ዖንዴ
እንዳት ይችሊሌ?፡፡» መጽሏፇ እዮብ 25፡4
በዘህ ምዴር ሊይ ጽዴቅን የሚያዯርግ ከላሇ እንዱሁም ከሴት የተወሇዯ ንጹህ ሳይሆን
ኃጢዒተኛ ከሆነ እርሰዎም እንዱሁ በቀሊለ ዴኛሇሁ ማሇት እንዯማይችለ ማወቅ
ይኖርብዎታሌ፡፡ ኢየሱስ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «እሊችኋሇሁና ጽዴቃችሁ ከጻፍችና ከፇሪሳውያን ጽዴቅ ካሌበሇጠ ወዯ መንግስተ
ሰማያት ከቶ አትገቡም፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 5፡20

130
የሰው ሌጅ ፅዴቅ ከፇሪሳውያን ካሌበሇጠ መንግስተ ሰማያት እንዯማይገባ ኢየሱስ
ከተናገረ የእኛስ ፅዴቅ ከፇሪሳውያን ሇመብሇጡ ምን ማረጋገጫ አሇን? አንዲንድች እንዱያውም
ጭራሽ «ኢየሱስ የመጣው የእኛን ኃጢዒት ሉሸከምና በመስቀሌ ሊይ ሉሞት ነው፤ ስሇዘህ እኛ
ኃጢዒት የሇብንም ዴነናሌ» ይሊለ፡፡ ይህ አባባሌ ግን እውነተኛ መረጃ መሰረት ያሊዯረገና
ከኢየሱስ አስተምሔሮ ያፇነገጠ ነው፤ ምክንያቱም ኢየሱስ አንዴም ቦታ ሊይ በመጽሏፌ ቅደስ
ውስጥ «ሇእናንተ ኃጢዒት ስርየት ሌሞት መጣሁ» ያሇበት አንቀጽ የሇም፡፡ እንዱያውም
ኢየሱስን አንዴ ሰው የዖሊሇም ሔይወት እንዳት ማግኘት እንዯሚችሌ ሲጠይቀው ኢየሱስ
የመሇሰው እንዱህ ብል ነበር፡-
መ.ቅ፡- «እነሆም አንዴ ሰው ቀርቦ “መምህር ሆይ የዖሊሇምን ሔይወት እንዲገኝ ምን መሌካም
ነገር ሊዴርግዯ?” አሇው፡፡ እርሱም “ስሇ መሌካም ነገር ሇምን ትጠይቀኛሇህ? መሌካም የሆነ
አንዴ ነው፤ ወዯ ሔይወት መግባት ብትወዴ ግን ትዔዙዙትን ጠብቅ” አሇው፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 19፡16
ኢየሱስ ስሇ ዖሊሇም ሔይወት ወይም መዲን ሲጠየቅ የመሇሰው መሌስ “ትዔዙዙትን
ጠብቅ ትዴናሇህ” እንጂ “እኔ እሞትሌሃሇሁ” አሌነበረም ያሇው፡፡ ኢየሱስ በላሊ ቦታ ስሇዖሊሇም
ሔይወት ሲጠየቅ «በእኔ ብቻ ካመንክ ትዴናሇህ» አሌነበረም ያሇው በትክክሇኛው አምሊክ
ካመንክ እና የሱን ትዔዙዛ ከፇፀምክ መዲንን ማግኘት እንዯሚቻሌ ነው ያመሊከተው፡፡ ቀጣዩን
አንቀጽ እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «ከአሇቆችም አንደ “ቸር መምህር ሆይ የዖሊሇምን ሔይወት እንዴወርስ ምን ሊዴርግ?”
ብል ጠየቀው፡፡ ኢየሱስም “ስሇ ምን ቸር ትሇኛሇህ? ከአንዴ እግዘአብሓር በቀር ቸር ማንም
የሇም፡፡ ትዔዙዙቱን ታውቃሇህ አታመንዛር፣ አትግዯሌ፣ አትስረቅ፣ በሏሰት አትመስክር፣
አባትህንና እናትህን አክብር”፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 18፡18
አሁንም ኢየሱስ ስሇዖሊሇም ሔይወት ሲጠየቅ የሰጠው መሌስ ትዔዙዙትን እንዱያከብር
መከረው እንጂ “እኔ እሞትሌሃሇሁ” አሊሇውም፡፡ በተጨማሪም «የዖሊሇም ሔይወት» ቃሊዊ
ትርጓሜ በመስጠትም ሆነ በመሰሇን ከምንተረጉመው ይሌቅ ኢየሱስ በአንዯበቱ ግሌፅና አጭር
በሆነ መሌኩ ትርጓሜውን አስቀምጦሌናሌ፤ አሻፇረኝ ካሊሌን በስተቀር፡-
መ.ቅ፡- «እውነተኛ አምሊክ ብቻ የሆንህ አንተን የሊክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዖንዴ
ይህቺ የዖሊሇም ሔይወት ናት፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 17፡3
ኢየሱስ እንዲረጋገጠሌን የዖሊሇም ሔይወት የሚገኘው አንዴ እውነተኛ አምሊክ እንዲሇ
እና ኢየሱስም የተሊከ መሌዔክተኛ መሆኑን በማወቅ ብቻ ነው፡፡
በአንዲንዴ ክርስቲያኖች ዖንዴ ስሇ ኢየሱስ አዲኝነት ሇማስረዲት ሲሞክሩ
«እግዘአብሓር ሇአዲም ከሌጅ ሌጅህ ተወሌጄ አዴንሃሇሁ ብል ቃሌ ገብቶሇት ነበርና ይህቺ
ቃለ ትፇፀም ዖንዴ ጌታ ኢየሱስ እኛን መስልና የእኛን ሥጋ ሇብሶ እኛን ሇማዲን መጣ»
131
ይሊለ፡፡ ይህም አባባሌ ግን በማስረጃ ያሌተዯገፇና ከመጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ ያፇነገጠ
ሇመሆኑ ጥርጥር የሇውም፤ ምክንያቱም አንዴም ቦታ ሊይ ከኦሪት ዖፌጥረት እስከ ዮሏንስ
ራዔይ ብንመሇከት እግዘአብሓር አዲምን “ከሌጅ ሌጅህ ተወሌጄ አዴንሃሇሁ” ብል የተናገረበት
አንቀጽ አናገኝም፡፡ ይሌቁንስ እያንዲንደ ሰው በገዙ በዯለ /ኃጢዒቱ/ ይሞታሌ እንዱሁም
በሰራው ኃጢዒት ይገዯሊሌ እንጂ አንደ በሰራው ላሊው አይጠየቅም ወይም አይቀጣም፡፡
ይህንን ሉዯግፈ የሚችለ አንቀፆችን ብንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «ሰው ሁለ በገዙ በዯለ ይሞታሌ፡፡» ትንቢተ ኤርሚያስ 31፡30
መ.ቅ፡- «አባቶች ስሇ ሌጆች አይገዯለ ሌጆችም ስሇ አባቶች አይገዯለ፤ ነገር ግን ሁለም
እያንዲንደ በኃጢዒቱ ይገዯሌ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 24፡16
አባት በሌጁ ኃጢዒት የማይጠየቅ ከሆነ፤ ሌጅም በአባቱ ኃጢዒት የማይጠየቅ ከሆነ
እኛ እንዳት በአዲም ኃጢዒት ሌንጠየቅ እንችሊሇን? ማንኛውም ሰው ሲወሇዴ ንፁህ ነው
ኃጢዒት የሇበትም፤ ከአዲምም ቢሆን የሚወርሰው ኃጢዒት የሇምና፡፡ ኢየሱስ ሔፃናት ንፁህ
ሇመሆናቸውና የማንንም ሲወርዴ ሲዋረዴ የመጣ የኃጢዒት ሸክም እንዯላሇባቸው መንግስተ
ሰማያት እንዯነርሱ ሊለት እንዯሆነች መግሇፁ እነሱ ንፁሃን መሆናቸውን ያመሊክታሌ፡-
መ.ቅ፡- «ነገር ግን ኢየሱስ “ሔፃናትን ተውአቸው ወዯ እኔም ይመጡ ዖንዴ አትከሌክሎቸው፤
መንግስተ ሰማያት እንዯ እነዘህ ሊለ ናትና” አሇ እጁንም ጫነባቸውና ከዘያ ሄዯ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 19፡14
ይህንኑ የመጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ ቁርዒን እንዳት ይመሇከተዋሌ ከተባሇ፡-
ቅ.ቁ፡- «ኃጢአትን ተሸካሚም (ነፌስ) የላሊዋን ሸክም አትሸከምም፤…» ፊጢር 35፡18
አንደ በሰራው ኃጢዒት ላሊው እንዯማይጠየቅበት አንቀፁ ግሌፅ ያዯርግሌናሌ፡፡
መዲንን አንዴ ሰው እንዳት ማግኘት እንዯሚችሌ ቁርዒን ምን ያስተምራሌ ከተባሇ
መዲን የሚገኘው ብቸኛ እና አጋር በላሇው አሊህ በማመን እንዱሁም በነብያቶች ሁለ
መዯምዯሚያ በሆኑት ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ በማመንና የእሳቸውን ፇሇግ በመከተሌ ብቻ
ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ወገኖቼ ሆይ! ወዯ መዲን የምጠራችሁ ስሆን ወዯ እሳት የምትጠሩኝ ስትሆኑ ሇእኔ ምን
አሇኝ?»
አሌ-ጋፉር 40፡41
ቅ.ቁ፡- «በአሊህና በመሌዔክተኛው ያሊመነም ሰው እኛ ሇከሃዱዎች እሳትን አዖጋጅተናሌ፡፡»
አሌ-ፇትህ 48፡13

132
ኢየሱስ እውን ተሰቅሎሌን?
በክርስቲያኖች እምነት “ኢየሱስ ወዯዘህ ዒሇም የመጣበት ትሌቁ ዒሊማ በመስቀሌ ሊይ
በመሞት የሰው ሌጆችን ኃጢዒት መሸከምና ከኃጢዒት ማዲን ነው” የሚሌ አመሇካከት
አሊቸው፡፡ ይህን የተሳሳተ አመሇካከት በመጠቀም ብ዗ የክርስትና እምነት ተከታዮች ኃጢዒት
እንዯላሇባቸውና ኃጢዒታቸውን ኢየሱስ በመስቀሌ ሊይ በመሞት እንዯተሸከመው አዴርገው
ይናገራለ፡፡ በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ኢየሱስ “በመስቀሌ ሊይ እሞታሇሁ” እንዱሁም
“ኃጢዒታችሁን አሰርይሊችኋሇሁ” ያሇበት አንዲችም ቦታ አናገኝም፡፡ ሰዎች ያሇምንም
ተጨባጭ ማስረጃ የሚናገሩት ቢሆን እንጂ፡፡ ታዱያ ይህ ካሌሆነ ኢየሱስ ወዯዘህች ምዴር
ሇምን መጣ? እንዯ ሙስሉሞች እምነትና አስተምህሮ ኢየሱስ ወዯዘህች ምዴር የመጣበት
ዋነኛው አሊማ ሰዎች ፇጣሪያቸውን ዖንግተው ጣዕታትን ማምሇክ ሲጀምሩና በተሇያዩ
የወንጀሌ አዖቅት ውስጥ በመዖፇቃቸው ከዘያ ኃጢዒት ሰዎችን ሇማንጻትና እንዱሁም አንዴን
አምሊክ እንዱያመሌኩ ሇማስተማር እንዯሆነ አያጠያይቅም፡፡ ይህም የእያንዲንደ ነብያት
ተሌዔኮ እና ዒሊማ ወይም ግብ ነውና፡፡ እዘህ ሊይ ሌብ ሉለት የሚገባ ነገር አሇ፤ ይህም ዑሳ
/ኢየሱስ/ አይሞትም ማሇት እንዲሌሆነ ሉያውቁት ይገባሌ ይሞታሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰሊምም በኔ ሊይ ነው በተወሇዴሁ ቀን በምሞትበትም ቀን ሔያው ኾኜ
በምቀሰቀስበትም ቀን፤ ይህ የመርየም ሌጅ ዑሳ ነው፤…» መርየም 19፡33
“And salam (peace) be upon me the day I was born, and the day I die, and the
day I shall be raised alive!” Maryam 19:33
ከአንቀፁ የምንረዲው ዑሳ /ኢየሱስ/ ሟች መሆኑን ነው፡፡ ያም ማሇት እንዯ
ክርስቲያኖች እምነት ከዙሬ 2000 ዒመት በፉት ሞቷሌ የሚሇውን ትርጉም አይሰጥም፤
ምክንያቱም አንቀፁ የሚሇው «በምሞትበትም ቀን»“the day I die” ነው፡፡ ይህም የሚያሳየን
ወዯፉት ስሇሚሆነው ዴርጊት ነው፡፡ አይዯሇም ሞቷሌ የምንሌ ከሆነ አንቀፁ ማሇት የነበረበት
«በሞትኩበት ቀን» “the day I died” መሆን ነበረበት፡፡ ስሇዘህ ዑሳ /ኢየሱስ/ በዘህ ምዴር
ሊይ ከነበረበት ጊዚ ጀምሮ ያሇውን ሁኔታ እንዱሁም ወዯ ሰማይ እንዳት እንዲረገ ከዙም
ወዯዘህች ምዴር ተምሌሶ እንዯሚመጣ ቅደስ ቁርዒንን ማስረጃ በማዴረግ በአጭሩ
እንመሇከታሇን፡፡ ኢየሱስ እዘህ ምዴር ሊይ ሳሇ አሊህ መሌዔክተኛ አዴርጎ ስሇሊከው
የእስራኤሌን ሔዛብ የአምሊክን አንዴነት ያስተምር ነበር፡፡ በዘህን ጊዚ ነበር ጠሊቶቹ ይህን
በመቃወም ተንኮሌን ማሴር የጀመሩት፤ ከዙም ሉገዴለት ይስማማለ፤ ይህን ጊዚ አሊህ ይህንን
ተንኮሊቸውን በፉቱኑ ያውቀው ስሇነበር ሇዑሳ /ኢየሱስ/ ምንም ዒይነት ጉዲት
እንዯማይዯርስበትና ወዯርሱ እንዯሚያነሳው /እንዯሚወስዯው/ ቃሌ ገባሇት፡-

133
ቅ.ቁ፡- «(አይሁድች) አዯሙም፤ አሊህም አዴማቸውን መሇሰባቸው፤ አሊህም ከአዴመኞች ሁለ
በሊጭ ነው፡፡ አሊህም ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፤ “ዑሳ ሆይ! እኔም ወሳጅህ ወዯ እኔም አንሺህ ነኝ፤
ከነዘያም ከካደት ሰዎች አጥሪህ ነኝ፤ /ከጉርብትናቸው አራቂህ ነኝ/፤ እነዘያንም የተከተለህን
እስከ ትንሳኤ ቀን ዴረስ ከነዘህ ከካደት በሊይ አዴራጊህ ነኝ፤ ከዘያም መመሇሻችሁ ወዯእኔ
ነው፤ በርሱ ትሇያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከሊችሁ እፇርዲሇሁ”፡፡»
አሌ-ኢምራን 3፡54-55
ቅ.ቁ፡- «… የእስራኤሌንም ሌጆች በተዒምራት በመጣህባቸውና ከነሱ እነዘያ የካደት ይህ ግሌጽ
ዴግምት እንጂ ላሊ አይዯሇም ባለ ጊዚ (ሉገዴለህ ሲያስቡህ) ከአንተ ሊይ በከሇከሌሁሌህም
ጊዚ (ያዯረግሁሌህን ውሇታ አስታውስ)፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡110
እናም አምሊካችን አሊህ /ሱ.ወ/ ዑሳን ሉገዴለት ሲያስቡ ሏሳባቸውን በማምከን ቃሌ
በገባሇት መሰረት ወዯ ራሱ ይወስዯዋሌ /ያሳርገዋሌ/፡፡
ቅ.ቁ፡- «ይሌቁንስ አሊህ ወዯርሱ አነሳው፤ አሊህም አሸናፉ ጥበበኛ ነው፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡158
ዑሳም ጌታው ወዯ ራሱ እንዯወሰዯው ሲመሰክር ማሇትም ሰቅሇው እንዲሌገዯለት
እንዱህ በማሇት ይናገራሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «በርሱ ያዖዛከኝን ቃሌ “ጌታዬንና ጌታችሁን” አሊህን ተገ዗ ማሇትን እንጂ ሇነርሱ ላሊ
አሊሌኩም፤ በውስጣቸውም እስካሇሁ ዴረስ በነርሱ ሊይ ተጠባባቂ ነበርኩ፤ በተሞሊኸኝ ጊዚ
(ባነሳኸኝ ጊዚ) አንተ በነሱ ሊይ ተጠባባቂ ነበርክ፤…» አሌ-ማኢዲህ 5፡117
ዑሳ /ኢየሱስ/ አርጎ በዘያው አይቀርም፡፡ ትንሣኤ ከመዴረሱ በፉት ተመሌሶ ወዯዘህች
ምዴር ተሌዔኮውን ሇመፇፀም ይመጣሌ፤ ያም የሚሆነው የመጨረሻው የዔሇተ ቂያማ /የዔሇተ
ትንሣኤ/ ጊዚ መቃረቡን የሚያመሊክት ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «እርሱም (ዑሳ) ሇሰዒቲቱ (ማወቂያ) በእርግጥ ምሌክት ነው፡፡ በርሷም አትጠራጠሩ፡፡
ተከተለኝም፤ ይህ ቀጥተኛው መንገዴ ነው በሊቸው፡፡» አሌ-዗ኽሩፌ 43፡61
ኢየሱስ ተመሌሶ በዘህች ምዴር በሚኖርበት ጊዚ ጌታው አሊህ ያዖዖውን ተሌዔኮ ሙለ
በሙለ ካጠናቀቀ ማሇትም ሁለንም የሰው ፌጥረት ከነበሩበት ጨሇማ ወዯ እምነት ብርሃን
ከመራ በኋሊ ማንኛውም ፌጥረት መጨረሻው «ሞት» እስከሆነ ዴረስ እሱም ይህን ተፇጥሯዊ
ግዳታ ይቀምሳሌ ይሞታሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ከመጽሏፈም ሰዎች ከመሞቱ በፉት በርሱ (በዑሳ) በእርግጥ የሚያምን እንጅ
(አንዴም) የሇም፤ በትንሣኤም ቀን በነርሱ ሊይ መስካሪ ይሆናሌ፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡159
ቅ.ቁ፡- «ነፌስ ሁለ ሞትን ቀማሽ ናት፤…» አሌ-ኢምራን 3፡185
ይህ ነው የቅደስ ቁርዒን አስተምህሮ እንጂ እንዯ ክርስቲያኖች አባባሌ ተሰቅል
አይዯሇም የሞተው፡፡ ይህንንም ግሌጽ ባሇ መሌኩ /በመስቀሌ ሊይ እንዲሌሞተ/ ቅደስ ቁርዒንን
እና መጽሏፌ ቅደስን ዋቢ በማዴረግ መመሌከት እንችሊሇን፡-
134
ቅ.ቁ፡- «“እኛ የአሊህን መሌዔክተኛ የመርየምን ሌጅ አሌመሲሔ ዑሳን ገዯሌን” በማሇታቸውም
(ረገምናቸው)፤ አሌገዯለትም፤ አሌሰቀለትምም፤ ግን ሇነርሱ (የተገዯሇው ሰው በዑሳ)
ተመሰሇ፤ እነዘያም በርሱ ነገር የተሇያዩት ከርሱ (መገዯሌ) በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፤
ጥርጣሬን ከመከተሌ በስተቀር በርሱ ነገር ምንም እውቀት የሊቸውም፤ በእርግጥም
አሌገዯለትም፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡157-158
አሊህ በቁርዒን ሊይ እንዯገሇፀሌን ዑሳ /ኢየሱስ/ አሌተገዯሇም፤ አሌተሰቀሇም፡፡ ነገር ግን
ሌብ ብሇው ካስተዋለ የተገዯሇና የተሰቀሇ ሰው የሇም ማሇት ሳይሆን ያ የተገዯሇው ሰው በዑሳ
/በኢየሱስ/ ተመሰሇባቸው፤ ይህንንም አባባሌ (እንዯተመሰሇባቸው) በመጽሏፌ ቅደስ
መመሌከት ይቻሊሌ፡፡
1ኛ. በዮሏንስ ወንጌሌ 18፡1-8 የተከሰተውን ሁኔታ እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም ይህን ብል አትክሌት ወዲሇበት ስፌራ ወዯ ቄዴሮን ወንዛ ማሌድ ከዯቀ
መዙሙርቱ ጋር ወጣ፤ እርሱም ዯቀ መዙሙርቱም በዘያ ገቡ፡፡ ኢየሱስም ዯቀ መዙሙርቱም
ብ዗ ጊዚ ወዯዘያ ስሇተሰበሰቡ አሳሌፍ የሰጠው ይሁዲ ዯግሞ ስፌራውን ያውቅ ነበር፡፡ ስሇዘህ
ይሁዲ ጭፌሮችንና ከካህናት አሇቆች ከፇሪሳውያንም ልላዎችን ተቀብል በችቦና በፊና በጋሻ
ጦርም ወዯዘያ መጣ፡፡ ኢየሱስም የሚመጣበትን ሁለ አውቆ ወጣና “ማንን ትፇሌጋሊችሁ?”
አሊቸው፡፡ “የናዛሬቱን ኢየሱስ” ብሇው መሇሱሇት፡፡ ኢየሱስም እኔ ነኝ አሊቸው፡፡ አሳሌፍ
የሰጠውም ይሁዲ ዯግሞ ከእነርሱ ጋር ቆሞ ነበር፡፡ እንግዱህ “እኔ ነኝ” ባሊቸው ጊዚ ወዯ ኋሊ
አፇግፌገው በምዴር ሊይ ወዯቁ፡፡ ዯግሞም “ማንን ትፇሌጋሊችሁ?” ብል ጠየቃቸው፡፡
እነርሱም “የናዛሬቱን ኢየሱስን” አለት፡፡ ኢየሱስም መሌሶ “እኔ ነኝ አሌኋችሁ”፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 18፡1-8
 ሌብ ብሇው ከሆነ ከኢየሱስ ዯቀ መዛሙር አንደ የሆነው ይሁዲ ኢየሱስን ጠንቅቆ
ያውቀው እንዯነበር ምንም ጥርጥር የሇውም፤ ነገር ግን ልላዎችን ጭፌሮችን አስከትል
ኢየሱስን ሇመያዛ በሄዯበት ጊዚና ኢየሱስንም ባገኙት ጊዚ ኢየሱስ ሁሇት ጊዚ ዯጋግሞ
«ማንን ትፇሌጋሊችሁ?» ብል ሲጠይቃቸው «አንተን» ማሇት በተገባቸው ነበር፤
ምክንያቱም ይሁዲ ያውቀው ነበርና፤ ነገር ግን የይሁዲና የተከታዮቹ መሌስ «የናዛሬቱን
ኢየሱስ» እንዯሚፇሌጉ ነበር ሇኢየሱስ የተናገሩት፤ ስሇዘህ ይህ አንቀፅ ከቁርዒኑ
«ተመሰሇባቸው» ከሚሇው ጋር አንዴ ዒይነት መሌዔክት እንዲሇው ያስረዲናሌ፡፡
2ኛ. የአስቆሮቱ ይሁዲ ኢየሱስን እንዳት አሳሌፍ እንዯሰጠው በዮሏንስና በለቃስ ወንጌልች
ሊይ የተተረከው ትረካ መሇያየቱ ወይም የተሇያየ መሌዔክት ማስተሊሇፊቸው ታሪኩ እውነትን
መሰረት ያዯረገ መረጃ ሇመሆኑ አጠያያቂ ያዯርገዋሌ፡፡
መ.ቅ፡- «… ወዱያውም ገና ሲናገር ከአሥራ ሁሇቱ አንደ ይሁዲ መጣ ከእርሱም ጋር ብ዗
ሰዎች ሰይፌና ጎመዴ ይዖው ከካህናት አሇቆችና ከፃፍች ከሽማግልችም ዖንዴ መጡ፡፡ አሳሌፍ
135
የሚሰጠውም “የምስመው እርሱ ነው፤ ያ዗ት ተጠንቅቃችሁም ውሰደት” ብል ምሌክት
ሰጥቷቸው ነበር፡፡ መጥቶም ወዱያው ወዯ እርሱ ቀረበና “መምህር ሆይ መምህር ሆይ” ብል
ሳመው፤ እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ሊይ ጭነው ያ዗ት፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 14፡43-46
 ከሊይ በዮሏንስ ወንጌሌ 18፡1-8 እንዲየነው ኢየሱስ ማንን እንዯሚፇሌጉ ከጠየቃቸው
በኋሊ ነው ያገኙት፤ በማርቆስ ወንጌሌ 14፡43-46 ግን ማንን ትፇሌጋችሁ ሳይሊቸው
በቀጥታ በይሁዲ ጥቆማ መሰረት ማንነቱን ሳይጠይቁ ነው የያ዗ት፡፡ ስሇዘህ የነዘህ
አንቀፆች መሇያየት ከአምሊክ የመጣ መሇኮታዊ ራዔይ ነው ብል ሇመቀበሌ በጣም
አዲጋች ይሆናሌ፤ ኢየሱስንም ይዖውት ሰቅሇውታሌ የሚሇውን አባባሌ እንዯዘሁ፡፡
ኢየሱስ አሇመሰቀለን የሚዯግፈ ላልች የመጽሏፌ ቅደስ አንቀፆችን እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «ፇሪሳውያን ሔዛቡ ስሇ እርሱ እንዯዘህ ሲያንጎራጉሩ ሰሙ፤ የካህናት አሇቆችም
ፇሪሳውያንም ሉይ዗ት ልላዎችን ሊኩ፡፡ ኢየሱስም “ገና ጥቂት ጊዚ ከእናንተ ጋር እቆያሇሁ
ወዯሊከኝም እሄዲሇሁ፡፡ ትፇሌጉኛሊችሁ አታገኙኝምም፤ እኔም ወዲሇሁበት እናንተ ሌትመጡ
አትችለም” አሇ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 7፡32
ኢየሱስ እሱን ሇመያዛ ሇመጡት ሰዎች የሰጠው መሌስ ሊሇመያ዗ በቂ ማስረጃ ነበር፤
ምክንያቱም ወዯ ሊከኝ እሄዲሇሁ ትፇሌጉኛሊችሁ አታገኙኝም ብሎቸዋሌና፡፡ ከዘህ አንፃር
ኢየሱስ ሰዎች እንዯሚፇሌጉትና እንዯማያገኙት ከተናገረ ከየት አግኝተው ሰቀለት? ኢየሱስ
አታገኙኝም ብል የተናገረው ቃሌ ሏሰት ነው ማሇት ነውን? እንዱሁም በተጨማሪ ኢየሱስ
ሇማንም ኃጢዒት እንዯማይሞትና እንዲሌሞተ እንዱህ በማሇት ይገሌፃሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም ዯግሞ “እኔ እሄዲሇሁ ትፇሌጉኛሊችሁም በኃጢዒታችሁም ትሞታሊችሁ፤
እኔ ወዲሇሁበት እናንተ ሌትመጡ አትችለም” አሊቸው፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡21
ኢየሱስ እያንዲንደ ሰው በሰራው ኃጢዒት እንዯሚሞትና እንዱሁም እሱ ወዲሇበት
ቦታ መዴረስ እንዯማይችለ ከተናገረ ከየት አምጥተው ሰቀለት? ኢየሱስ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «ሇምኑ ይሰጣችሁማሌ፤ ፇሌጉ ታገኙማሊችሁ፤ መዛጊያን አንኳኩ ይከፇትሊችሁማሌ፡፡
የሚሇምኑ ሁለ ይቀበሊሌና የሚፇሌገውም ያገኛሌ መዛጊያንም ሇሚያንኳኳ ይከፇትሇታሌ፡፡
ወይስ ከእናንተ ሌጁ እንጀራ ቢሇምነው ዴንጋይን የሚሰጠው ከእናንተ ማን ሰው ነው? ዒሳን
ቢሇምነው እባብ ይሰጠዋሌን...?» የማቴዎስ ወንጌሌ 7፡7-10
መ.ቅ፡- «የፃዴቅ ሰው ፀልት ውጤት የሚያስገኝ ታሊቅ ኃይሌ አሇው፤»
የያዔቆብ መሌዔክት 5፡16 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ በ1980 እትም
ዑሳ /ኢየሱስ/ ፃዴቅ ሇመሆኑ ማንም አያንገራግርም፡፡ ኢየሱስ ሇምኑ ይሰጣችኋሌ
ብሎሌ፤ እርሱ ዯግሞ ራሱ ሊሇመሞት አምሊኩን ሇምኗሌ፡-

136
መ.ቅ፡- «ጥቂትም ወዯፉት እሌፌ ብል በፉቱ ወዯቀና ሲፀሌይ “አባቴ ቢቻሌስ ይህች ፅዋ ከእኔ
ትሇፌ ነገር ግን አንተ እንዯምትወዴ ይሁን እንጂ እኔ እንዯምወዴ አይሁን”አሇ፡፡» የማቴዎስ
ወንጌሌ 26፡39
መ.ቅ፡- «ከእነርሱም የዴንጋይ ውርወራ የሚያህሌ ራቀ ተንበርክኮም “አባት ሆይ ብትፇቅዴ
ይህችን ፅዋ ከእኔ ውሰዴ፤ ነገር ግን የእኔ ፇቃዴ አይሁን የአንተ እንጂ” እያሇ ይፀሌይ ነበር፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 22፡41-42
ኢየሱስ አምሊኩን ሊሇመሞት ሇምኖታሌ ፀልቱ ተሰማሇት ወይስ አሌተሰማሇትም? ሌብ
ይበለ መፅሏፌ ቅደስ ሇምኑ ይሰጣችኋሌ ይሊሌ፡፡ ኢየሱስ ዯግሞ ሇምኗሌ እና ፀልቱ
አሌተሰማሇትም ማሇት ነውን? ኢየሱስ ፀልቱን ወዯ አምሊኩ ካቀረበ በኋሊ የሚያበረታው
መሌዒክ መታየቱ ከምን የተነሳ ነው? ከምንስ የሚያበረታው መሌዒክ ነው? ከሞት
የሚያዴነው? ወይስ ወዯ ሞት የሚነዲው?
መ.ቅ፡- «ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታው መሌዒክ ታየው፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 22፡43
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ ሰው ሆኖ በዘህ ምዴር በኖረበት ጊዚ ከሞት ሉያዴነው ወዯሚችሌ አምሊክ
በታሊቅ ጩኸትና በብ዗ እንባ ፀልትንና ሌመናን አቀረበ፤ በትህትና በመታዖ዗ም እግዘአብሓር
ፀልቱን ሰማው፡፡» ወዯ ዔብራውያን ሰዎች 5፡7 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ በ1980 እትም
ከዘህ አንፃር አምሊክ የኢየሱስን ፀልት ከሰማው መሰቀለና መገዯለ ከየት የመጣ ነው?
በመሰረቱ እንዯ መፅሏፌ ቅደስ አሥተምህሮ ኢየሱስ በእንጨት ሊይ ተሰቅል ሞተ ማሇቱ
ኢየሱስን መዛሇፌና ማንቋሸሽ ነው የሚሆንብን (አሊህ ይቅር ይበሇን)፡፡ አምሊክ እንዱህ
ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «ማንም ሰው ሇሞት የሚያበቃውን ኃጢዒት ቢሰራ እንዱሞትም ቢፇረዴበት
በእንጨትም ሊይ ብትሰቅሇው በእንጨት ሊይ የተሰቀሇ በእግዘአብሓር የተረገመ ነውና ሬሳው
በእንጨት ሊይ አይዯር፤ ነገር ግን አምሊክህ እግዘአብሓር ርስት አዴርጎ የሰጠህን ምዴር
እንዲታረክስ በእርግጥ በዘያው ቀን ቅበረው፡፡» ኦሪት ዖዲግም 21፡22-23
ይህ አንቀጽ ሇተራ ወንበዳ ነው እንዱሁም በብለይ ኪዲን ሊይ የሰፇረ ስሇሆነ
ኢየሱስን አይመሇከተውም የምንሌ ከሆነ ጳውልስ ወዯ ገሊትያ ሰዎች በፃፇው መሌዔክቱ ሊይ
እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «በእንጨት ሊይ ተሰቅል የሚሞት ሁለ የተረገመ ነው ተብል ስሇ ተፃፇ ክርስቶስ ስሇ
እኛ እንዯ ተረገመ ሰው ሆኖ ሔግ ከሚያስከትሇው ርግማን ዋጀን፡፡»
ወዯ ገሊትያ ሰዎች 3፡13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 (የታረመ) እትም
ኢየሱስ ሇእኛ ሲሌ ተረገመ ማሇቱ መረገሙን ከማረጋገጡ ጎን ሇጎን በማን ነው
የሚረገመው? የሚሇውን ጥያቄ ማስነሳቱ አይቀርም፡፡

137
በማቴዎስ ወንጌሌ 13፡39-40 ተፅፍ የሚገኝ ትንቢት አሇ፤ በአብዙኛው ክርስቲያኖች
ይህን ትንቢት ከኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ ጋር አያይዖው ሲናገሩ ይስተዋሊለ፤ ትንቢቱ እንዱህ
ይነበባሌ፡-
መ.ቅ፡- «እርሱ ግን መሌሶ እንዱህ አሊቸው “ክፈና አመንዛራ ትውሌዴ ምሌክት ይሻሌ
ከነብዩም ከዮናስ ምሌክት በቀር ምሌክት አይሰጠውም፡፡ ዮናስ በዒሣ አንባሪ ሆዴ ሦስት ቀንና
ሦስት ላሉት እንዯነበር እንዱሁ የሰው ሌጅ በምዴር ሌብ ሦስት ቀንና ሦስት ላሉት
ይኖራሌ”፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 12፡39-40
መ.ቅ፡- «... የሰው ሌጅ በመቃብር ውስጥ ሦስት ቀንና ሦስት ላሉት ያሳሌፊሌ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 12፡39-40 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ይህ ትንቢት ሇኢየሱስ ነው ተብል ከታመነ በትንቢቱ መሰረት ኢየሱስ በመቃብር
ውስጥ ሦስት ቀንና ሦስት ላሉት ማሳሇፌ አሇበት፡፡ አሇበሇዘያ ትንቢቱ ኢየሱስን
አይመሇከተውም ማሇት ነው፡፡ ወዯ ጥሌቅ ሏሳቡ ከመግታችን በፉት ቀንና ላሉት ማሇት ምን
ማሇት እንዯሆነ እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ብርሏኑን ቀን ብል ጠራው ጨሇማውን ላሉት አሇው፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡5
ከዘህ አንፃር ኢየሱስ ሦስት ብርሏንና ሦስት ጨሇማን በመቃብር ውስጥ ማሳሇፌ
አሇበት፡፡ እውን አሳሌፎሌን? ኢየሱስ ሞቶ ተነስቷሌ ብል ከታመነ ኢየሱስ መች ተቀበረ? መች
ከመቃብር ተነሳ? የሚሇውን በዯንብ ማጤን ይገባናሌ፡፡ ተቀበረ ተብል የሚነገረው፡-
መ.ቅ፡- «በመሸም ጊዚ ዮሴፌ የተባሇው ባሇ ጠጋ ሰው ከአርማቲያስ መጣ እርሱም ዯግሞ
የኢየሱስ ዯቀ መዛሙር ነበር፤ ይኸውም ወዯ ጲሊጦስ ቀርቦ የኢየሱስን ሥጋ ሇመነው፡፡
ጲሊጦስም እንዱሰጡት አዖዖ፡፡ ዮሴፌም ሥጋውን ይዜ በንፁህ በፌታ ከፇነው ከዒሇት
በወቀረው በአዱሱ መቃብርም አኖረው በመቃብሩም ዯጃፌ ታሊቅ ዴንጋይ አንከባል ሄዯ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 27፡57
ኢየሱስ የተቀበረው «በመሸ ጊዚ» መሆኑን ሌብ ይበለ፤ ተነሳ ተብል የሚታመነው ዯግሞ፡-
መ.ቅ፡- «ከሳምንቱ በፉተኛው ቀን መግዯሊዊት ማርያም ገና ጨሇማ ሳሇ ማሇዲ ወዯ መቃብር
መጣች፤ ዴንጋዩም ከመቃብር ተፇንቅል አየች፡፡ እየሮጠች ወዯ ስምዕን ጴጥሮስና ኢየሱስ
ይወዯው ወዯ ነበረው ወዯ ላሊው ዯቀ መዛሙር መጥታ “ጌታን ከመቃብር ወስዯውታሌ
ወዳትም እንዲኖሩት፤ አናውቅም” አሇቻቸው፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 20፡1
ግሌፅ ሇማዴረግ ቀሇሌ ባሇ አማርኛ 1980 እትም «እሁዴ ጠዋት በማሇዲ ገና ጎህ
ሳይቀዴ መቅዯሊዊት ማርያም ወዯ ኢየሱስ መቃብር ሄዯች...» መግዯሊዊት ማርያም እሁዴ
ጠዋት ገና ጨሇማ ሳሇ ሄዲ የኢየሱስ ሥጋ አሊገኘችም እና በመቃብር ውስጥ ምን ያህሌ
እንዯቆየ እንመሌከት፡፡
138
የፊሲካ ሳምንት በመቃብር ውስጥ የቆየበት
ዒርብ ቀናት ላሉት
ፀሏይ ከመጥሇቋ በፉት ተቀብሯሌ ምንም አንዴ ላሉት
ቅዲሜ አንዴ ሙለ ቀን አንዴ ሙለ ላሉት
በመቃብር ውስጥ እንዯነበረ ይገመታሌ
እሁዴ ምንም ምንም
አጠቃሊይ ዴምር አንዴ ሙለ ቀን ሁለት ሙለ ላሉት

የቀንና የላሉት ዴምር አንዴ ቀንና ሁሇት ላሉት እንጂ ሦስት ቀንና ሦስት ላሉት
እንዲሌሆኑ ያስተውለ፡፡ ሥሇዘህ ትንቢቱ ፌፃሜን አሊገኘም ማሇት ነው፡፡
እንዯ ትንቢቱ አገሊሇጽ ዮናስ በዒሣ አንባሪ ሆዴ ውስጥ ሦስት ቀንና ሦስት ላሉት
እንዯቆየው የሰው ሌጅም /ኢየሱስ/ በምዴር ሌብ ውስጥ 3 ቀንና 3 ላሉት ይኖራሌ ተብል
ተጽፎሌ፤ እዘህ ሊይ ሌብ ሌንሌ የሚገባው ኢየሱስ በምዴር ሌብ ውስጥ የቆየው ሞቶ እንዯሆነ
ግሌጽ ነው እንዯ ክርስቲያኖች አባባሌ፤ ሇመሆኑ ዮናስ በዒሣ አንባሪ ሆዴ ውስጥ ሲኖር
ሔይወት እንዲሇው የዖነጉ ይመስሊሌ፤ ስሇዘህ የትንቢት አገሊሇፁ ሊይ ስህተት እንዲሇው
ያመሊክታሌ እንሊሇን፡፡
በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ኢየሱስ ተሰቅሎሌ የሚለ አንቀፆች ቢኖሩም እርስ በርሳቸው
ስሇሚጋጩ ማስረጃ ሆነው መቅረብ አይችለም፡፡ ሁሇት የሚጋጩ ሏሳቦች ካለ አንደን
ተቀብል አንደን መተው ወይም ሁሇቱንም መተው ያስፇሌጋሌ፤ ምክንያቱም አንዴ ቅደስ
መጽሏፌ ውስጥ ሁሇት የተሇያየ ሏሳብ ሉኖር አይገባውምና ነው፡፡
ስሇ ስቅሇት ግጭት ከማየታችን በፉት ኢየሱስን አሳሌፍ ሰጠው ስሇሚባሌሇት
የአስቆሮቱ ይሁዲ እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «በዘያን ጊዚ አሳሌፍ የሰጠው ይሁዲ እንዯ ተፇረዯበት አይቶ ተፀፀተ ሰሊሳውንም ብር
ሇካህናት አሇቆችና ሇሽማግላዎች መሌሶ “ንፁህ ዯም አሳሌፋ በመስጠቴ በዴያሇው” አሇ፡፡
እነርሱ ግን “እኛስ ምን አግድን? አንተው ተጠንቀቅ” አለ፡፡ ብሩንም በቤተመቅዯስ ጥል ሄዯና
ታንቆ ሞተ፡፡ የካህናት አሇቆችም ብሩን አንስተው “የዯም ዋጋ ነውና ወዯ መባ ሌንጨመረው
አሌተፇቀዯም” አለ፡፡ ተማክረውም የሸክሊ ሰሪውን መሬት ሇእንግድች መቃብር ገ዗በት፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 27፡3
እዘህ ሊይ የምንረዲው የአስቆሮቱ ይሁዲ ታንቆ መሞቱንና 30 ብሩንም የካህናት
አሇቆች መሬት እንዯገ዗በት ነው፡፡

139
መ.ቅ፡- «ይህም ሰው በአመፅ ዋጋ መሬት ገዙ በግንባሩም ተዯፌቶ ከመካከለ ተሰንጥቆ አንጀቱ
ሁለ ተዖረገፇ...፡፡» የሏዋርያት ሥራ 1፡18
በዘህኛው አንቀጽ ዯግሞ መሬቱን የገዙው ይሁዲ እራሱ ነው፡፡ የሞተው ዯግሞ በገዙው
መሬት በግንባሩ ተዯፌቶ አንጀቱ ተዖርግፍ ነው፡፡ እና የትኛው ዖገባ ነው ትክክሌ ነው ብሇው
የሚቀበለት? ስሇዘህ የአስቆሮቱ ይሁዲ አሟሟት እንኳን ግሌፅ አይዯሇም፡፡ የትኛውን
ተቀብሇው የትኛውን ይተዋለ? ላሊው ኢየሱስ ሊሇመሰቀለ እንዯ ማስረጃ መጠቀስ ያሇበት
በስቅሇቱ ዗ሪያ ያሇውን ግጭት በማየት ነው ከብ዗ በጥቂቱ፡-
በስቅሇት ዗ሪያ ያለ የመጽሏፌ ቅደስ ግጭቶች በጥቂቱ፡-
1. መ.ቅ፡- «ፊሲካም የሚባሇው የቂጣ በዒሌ ቀረበ፡፡ የካህናት አሇቆችና ፃፍችም እንዳት
እንዱያጠፈት ይፇሌጉ ነበር፤ ሔዛቡን ይፇሩ ነበርና፡፡ ሰይጣንም ከአስራ ሁሇቱ ቁጥር አንዴ
በነበረው የአስቆሮቱ በሚባሇው በይሁዲ ገባ፤ ... ሰዒቱም በዯረሰ ጊዚ ከአሥራ ሁሇቱ ሏዋርያት
ጋር በማዔዴ ተቀመጠ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 22፡3 እና 14
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ ከፊሲካ በዒሌ በፉት ከዘህ ዒሇም ወዯ አብ የሚሄዴበት ሰዒት እንዯዯረሰ
አውቆ በዘህ ዒሇም ያለትን ወገኖቹን የወዯዲቸውን እስከመጨረሻው ወዯዲቸው፡፡ እራትም
ሲበለ ዱያብልስ በስምዕን ሌጅ በአስቆሮቱ ይሁዲ ሌብ አሳሌፍ እንዱሰጠው ሀሳብ ከገባ በኋሊ
... ቁራሽም አጥቅሶ ሇአስቆሮቱ ሇስምዕን ሌጅ ሇይሁዲ ሰጠው፡፡ ቁራሽም ከተቀበሇ በኋሊ ያን
ጊዚ ሰይጣን ገባበት፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 13፡1 እና 27
ጥያቄ፡- በአስቆሮቱ ይሁዲ ሰይጣን የገባው መቼ ነው? ማዔዴ ከመቀበለ በፉት ወይስ ማዔዴ
ከተቀበሇ በኋሊ?
2. መ.ቅ፡- «ኢየሱስም በቢታንያ በሇምፃሙ በስምዕን ቤት ሳሇ አንዱት ሴት ዋጋው እጅግ
የበዙ ሽቱ የሞሊው የአሌባስጥሮስ ብሌቃጥ ይዙ ወዯ እርሱ ቀረበች በማዔዴም ተቀምጦ ሳሇ
በራሱ ሊይ አፇሰሰቸው፡፡ ዯቀ መዙሙርቱም ይህን አይተው ተቆጡና “ይህ ጥፊት ሇምንዴር
ነው? ይህ በብ዗ ዋጋ ተሸጦ ሇዴሆች ሉሰጥ ይቻሌ ነበርና” አለ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 26፡6-9
መ.ቅ፡- «እርሱም በቢታንያ በሇምፃሙ በስምዕን ቤት በነበረ ጊዚ በማዔዴ ተቀምጦ ሳሇ አንዱት
ሴት ዋጋው እጅግ የከበረ ጥሩ ናርድስ ሽቱ የመሊበት የአሌባስጥሮስ ቢሌቃጥ ይዙ መጣች፤
ቢሌቃጡንም ሰብራ በራሱ ሊይ አፇሰሰችው፡፡ አንዲንድቹም “ይህ የሽቱ ጥፊት ሇምንዴር ነው?
ይህ ሽቱ ከሦስት መቶ ዱናር በሚበሌጥ ዋጋ ተሸጦ ሇዴሆች ሉሰጥ ይቻሌ ነበርና” ብሇው
በራሳቸው ይቆጡ ነበር፤ እርሷንም ነቀፎት፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 14፡3-5
መ.ቅ፡- «ከፇሪሳውያንም አንዴ ከርሱ ጋር ይበሊ ዖንዴ ሇመነው፤ በፇሪሳዊው ቤት ገብቶ
በማዔዴ ተቀመጠ፡፡ እነሆም በዘያች ከተማ ኃጢዒተኛ የነበረች አንዱት ሴት፤ በፇሪሳዊው ቤት
በማዔዴ እንዯተቀመጠ ባወቀች ጊዚ ሽቱ የሞሊበት የአሌባስጥሮስ ቢሌቃጥ አመጣች፡፡ በስተ

140
ኋሊውም በእግሩ አጠገብ ቆማ እያሇቀሰች በእንባዋ እግሩን ታርስ ጀመረች በራስ ጠጉርዋም
ታብሰው እግሩንም ትስመው ሽቱም ትቀባው ነበረች፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 7፡36-38
መ.ቅ፡- «ከፊሲካም በፉት በስዴስተኛው ቀን ኢየሱስ ከሙታን ያስነሣው አሌዒዙር ወዯ
ነበረበት ቤት ወዯ ቢታንያ መጣ፡፡ በዘያም እራት አዯረጉሇት፤ ማርታም ታገሇግሌ ነበር፤
አሌዒዙር ግን ከእርሱ ጋር ከተቀመጡት አንደ ነበረ፡፡ ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ
ናርድስ ሽቱ ንጥር ወስዲ የኢየሱስን እግር ቀባች፤ በጠጉርዋም እግሩን አበሰች፤ ቤቱም በናርድስ
ሽቱ ሞሊ፡፡ ነገር ግን ከዯቀ መዙሙርቱ አንደ አሳሌፍ ሉሰጠው ያሇው የስምዕን ሌጅ የአስቆሮቱ
ይሁዲ “ይህ ሽቱ በሦስት መቶ ዱናር ተሸጦ ሇዴሆች ያሌተሰጠ ስሇ ምን ነው?” አሇ፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 12፡1-5
ጥያቄ፡-
ሀ. ዴርጊቱ የተከሰተው የት ነው? በሇምፃሙ በስምዕን ቤት ወይስ በአሌዒዙር ቤት?
ሇ. ኢየሱስን ሽቱ የቀባችው ሴት ማነች? አንዱት ሴት? ወይስ ኃጢዒተኛ የነበረች አንዱት ሴት?
ወይስ ማርያም?
ሏ. የቀባችውስ እንዳት ነው? በራሱ ሊይ በማፌሰስ? ወይስ እግሩን በመቀባት?
መ. የተቃወሙትስ እነማን ናቸው? ዯቀ መዙሙርቱ ሁለ? ወይስ አንዲንድቹ? ወይስ ከዯቀ
መዙሙርቱ አንዴ የሆነው የአስቆሮቱ ይሁዲ?
3. መስቀለን ማን ተሸከመው?
መ.ቅ፡- «አንዴ መንገዴ አሊፉም የአላክስንዴሮና የሩፍስ አባት ስምዕን የተባሇ የቀሬና ሰው
ከገጠር ሲመጣ መስቀለን ይሸከም ዖንዴ አስገዯደት፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 15፡21
 በዘህ አንቀጽ መሰረት መስቀሌ የተሸከመው «ስምዕን» የተባሇ የቀሬና ሰው ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ኢየሱስንም ይዖው ወሰደት፤ መስቀለንም ተሸክሞ በዔብራይስጥ ጎሌጎታ ወዯተባሇው
የራስ ቅሌ ስፌራ ወዯሚለት ወጣ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 19፡17
 ከዘህኛው አንቀጽ ዯግሞ የምንረዲው መስቀለንም የተሸከመው «ኢየሱስ» ራሱ
መሆኑን ነው፡፡
ጥያቄ፡- መስቀለን የተሸከመው ማነው ኢየሱስ ወይስ ስምዕን?
ከዘህ አንፃር በግሌጽ እንዯምንረዲው ስቅሇት ሏሰት መሆኑን ነው፤ ምክንያቱም ስቅሇት
ትክክሌ ቢሆን ኖሮ የመስቀለን ተሸካሚ ማንነት በትክክሌ ማስቀመጥ መቻሌ ነበረበት፡፡
4. ከኢየሱስ ጋር ተሰቀለ ስሇ ተባለት ክፈ አዴራጊ ሰዎች፡-
መ.ቅ፡- «ከተሰቀለት ከክፈ አዴራጊዎችም አንደ “አንተስ ክርስቶስ አይዯሇህምን? ራስህንም
እኛንም አዴን” ብል ሰዯበው፡፡ ሁሇተኛው ግን መሌሶ “አንተስ እንዯዘህ ባሇ ፌርዴ ሳሇህ
እግዘአብሓርን ከቶ አትፇራውምን? ስሇ አዯረግነውም የሚገባንን እንቀበሊሇንና በእኛስ
እውነተኛ ፌርዴ ነው፤ ይህ ግን ምንም ክፊት አሊዯረገም” ብል ገሰፀው፡፡»
141
የለቃስ ወንጌሌ 23፡39
 በለቃስ ወንጌሌ መሰረት ከኢየሱስ ጋር ከተሰቀለት ሁሇቱ ሰዎች መካከሌ አንደ
ሲሳዯብ ላሊኛው ይገስፀው ነበር፡፡
መ.ቅ፡- «... አይተን እናምን ዖንዴ የእስራኤሌ ንጉስ ክርስቶስ አሁን ከመስቀሌ ይውረዴ አለ፡፡
ከእርሱም ጋር የተሰቀለት ይነቅፈት ነበር፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 15፡32
 በዘህኛው አንቀጽ ዯግሞ ኢየሱስን ሁሇቱም ይሰዴቡት እንዯነበር ያሳየናሌ፡፡
ጥያቄ፡- ኢየሱስን ይሰዴቡት የነበሩት ሁሇቱ ናቸው? ወይስ አንደ ተሳዲቢ ላሊው ገሳጭ ነበር?
5. ኢየሱስ የቀረበሇትን ወይን ጠጅ ተቀብሎቸዋሌን?
መ.ቅ፡- «... በሏሞት የተዯባሇቀ የወይን ጠጅ ሉጠጣ አቀረቡሇት፤ ቀምሶም ሲጠጣው
አሌወዯዯም፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 27፡34
 ኢየሱስ ወይን ጠጁን ተቀብል መቅመሱን ያሳየናሌ፡፡ በተፃራሪው ዯግሞ በማርቆስ
ወንጌሌ 15፡23
መ.ቅ፡- «ከርቤም የተቀሊቀሇበትን የወይን ጠጅ እንዱጠጣ ሰጡት እርሱ ግን አሌተቀበሇም፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 15፡23
 ከዘህ የምንረዲው ኢየሱስ ወይን ጠጁን እንዲሌተቀበሊቸው ነው፡፡
ጥያቄ፡- ኢየሱስ የወይን ጠጁን ተቀብሎቸዋሌ? ወይስ ከጅምሩ አሌተቀበሊቸውም?
6. ኢየሱስ ተሰቅሎሌ ተብል ከታመነ ስንት ሰዒት?
መ.ቅ፡- «ሰቀለትም ሌብሱንም ማን ማን እንዱወስዴ ዔጣ ተጣጥሇው ተካፇለ፡፡ በሰቀለትም
ጊዚ ሦስት ሰዒት ነበር፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 15፡24-25
 እንዱሁም በ1980 እትም ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተሰቀሇበትን ጊዚ ሲገሌጽ «ከጧቱ ሦስት
ሰዒት ነበር» ይሊሌ፡፡ ከዘህ አንፃር በማርቆስ ዖገባ መሰረት ኢየሱስ የተሰቀሇው ጧት
ሦስት ሰዒት ነበር ማሇት ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ሇፊሲካም የማዖጋጀት ቀን ነበር፤ ስዴስት ሰዒትም የሚያህሌ ነበር፤ አይሁዴንም
“እነሆ ንጉሳችሁ” አሊቸው፡፡ እነርሱ ግን “አስወግዯው አስወግዯው ስቀሇው እያለ” ጮኹ፡፡
ጲሊጦስም “ንጉሣችሁን ሌስቀሇውን?” አሊቸው፡፡ የካህናት አሇቆችም “ከቄሣር በቀር ላሊ ንጉሥ
የሇንም ብሇው” መሇሱሇት፡፡ ስሇዘህ በዘያን ጊዚ እንዱሰቀሌ አሳሌፍ ሰጣቸው፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 19፡14
 ዮሏንስ እንዯሚሇው ኢየሱስ ስዴስት ሰዒት ገዯማ ሇፌርዴ ቀረበ፤ ከዙ በኋሊ ተሰቀሇ
ነው የሚሇው፡፡
ጥያቄ፡- ማርቆስ ጧት «ሦስት ሰዒት» ተሰቀሇ ካሇ ዮሏንስ ዯግሞ «ስዴስት ሰዒት» ሇፌርዴ
ቀረበ ካሇ ሉነሳ የሚገባ ጥያቄ አሇ እሱም፡- “ከፌርዴና ከስቅሊት የትኛው መቅዯም አሇበት?”

142
የሚሇው ነው ማንም ሰው ቢጠየቅ የሚመሌሰው በመጀመሪያ «ፌርዴ» ከዙ «ስቅሊት» ነው፡፡
በመጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ ግን ኢየሱስ ሦስት ሰዒት ተሰቀሇ ፌርዴ ዯግሞ በኋሊ ስዴስት
ሰዒት ሊይ ተፇረዯ ይሇናሌ፡፡ ይህን አባባሌ እንዳት ያዩታሌ? ላሊው ዯግሞ የተሰቀሇበት ሰዒት
ማርቆስ እንዯሚሇው ሦስት ሰዒት ነው ወይስ ዮሏንስ እንዯሚሇው ከስዴስት ሰዒት በኋሊ?
መቼም ኢየሱስ ሁሇት ጊዚ እንዲሌተሰቀሇ ክርስቲያኑ ዒሇም ይስማማሌ፡፡ ከዘህ አንፃር ስቅሊት
ትክክሌ ከሆነ ኢየሱስ ስንት ሰዒት ተሰቀሇ? ሦስት ወይስ ከስዴስት ሰዒት በኋሊ?
7. የኢየሱስን መቃብር ሉያዩ የሄደት ሰዎች ስንት ናቸው?
መ.ቅ፡- «ሰንበትም መጨረሻ መጀመሪያው ቀን ሲነጋ መግዯሊዊት ማርያምና ሁሇተኛይቱ
ማርያም መቃብሩን ሉያዩ መጡ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 28፡1
 የኢየሱስን መቃብር ሉያዩ ሄደ የተባለት ሁሇት ናቸው፡፡ መግዯሊዊት ማርያምና
ላሊኛይቱ ማርያም ናቸው፡፡ ስሇዘህ ይህ አንቀጽ /ዖገባ/ ትክክሌ መሆን አሇመሆኑን
ሇማረጋገጥ የላልቹን ወንጌሌ መመሌከት ያስፇሌገናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ሰንበትም ካሇፇ በኋሊ መግዯሊዊት ማርያም የያዔቆብም እናት ማርያም ሰልሜም
መጥተው ሉቀቡት ሽቶ ገ዗፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 16፡1
 የኢየሱስን መቃብር ሉያዩ የሄደት ሦስት ናቸው፡፡ መግዯሊዊት ማርያም፣ የያዔቆብ
እናት ማርያምና ሰልሜ ናቸው፡፡
መ.ቅ፡- «ከሳምንቱ በመጀመሪያው በእሁዴ ሰንበት መግዯሊዊት ማርያም ገና ጨሇማ ሳሇ ማሇዲ
ወዯ መቃብር መጣች...፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 20፡1
 ወዯ መቃብሩ የሄዯችው መግዯሊዊት ማርያም ብቻ ናት፡፡
ጥያቄ፡- የትኛውን ተቀብሇን የትኛውን እናስተባብሌ? ኢየሱስ ሞቶ ተቀበረ ከተባሇ መቃብሩን
ሉያዩ የሄደት ስንት ናቸው? የማቴዎስ ወንጌሌ ሁሇት፣ የማርቆስ ወንጌሌ ሦስት፣ የዮሏንስ
ወንጌሌ አንዴ?
8. መ.ቅ፡- «እነሆም የጌታ መሌዒክ ከሰማይ ስሇ ወረዯ ታሊቅ የምዴር መናወጥ ሆነ፤ ቀርቦም
ዴንጋዩን አንከባል በሊዩ ተቀመጠ፡፡ መሌኩም እንዯ መብረቅ ሌብሱም እንዯ በረድ ነጭ
ነበረ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 28፡2
 ሌብ ብሇው ካስተዋለ ወዯ ኢየሱስ መቃብር ሄደ የተባለት ሰዎች ያጋጠማቸውን
ነው፡፡ አንዴ መሌዒክ ከሰማይ ወርድ የመቃብሩን ዴንጋይ አንከባል መቀመጡን
እናነባሇን፡፡
መ.ቅ፡- «ወዯ መቃብሩም ገብተው ነጭ ሌብስ የተጎናፀፇ ጎሌማሳ በቀኝ በኩሌ ተቀምጦ አዩና
ዯነገጡ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 16፡5

143
 በዘህኛው ዖገባ ወዯ ኢየሱስ መቃብር የሄደት ሰዎች ያጋጠማቸው መሌዒክ ሳይሆን
ጎሌማሳ ሰው በቀኝ በኩሌ ተቀምጦ ነው ያገኙት፡፡
መ.ቅ፡- «ዴንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባል አገኙት፤ ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ
አሊገኙትም፡፡ እነርሱም በዘያ ሲያመነቱ እነሆ ሁሇት ሰዎች የሚያንፀባርቅ ሌብስ ሇብሰው ወዯ
እነርሱ ቀረቡ ፇርተውም ፉታቸውን ወዯ ምዴር አቀርቅረው ሊለ እንዱህ አሎቸው “ሔያውን
ከሙታን መካከሌ ስሇ ምን ትፇሌጋሊችሁ? ተነስቷሌ እንጂ በዘህ የሇም”፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 24፡2
 ኢየሱስን ሇማየት ሄደ የተባለት ሰዎች ያጋጠማቸው ሁሇት ሰዎች የሚያንፀባርቅ
ሌብስ ሇብሰው ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ማርያም ግን እያሇቀሰች ከመቃብሩ በስተ ውጪ ቆማ ነበር፡፡ ስታሇቅስም ወዯ
መቃብር ዛቅ ብሊ ተመሇከተች፤ ሁሇት መሊዔክትም ነጭ ሌብስ ሇብሰው የኢየሱስ ሥጋ
ተኝቶበት በነበረው አንደ በራስጌ ላሊውም በእግርጌ ተቀምጠው አየች፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 20፡11-12
 ማርያም የተመሇከተችው ሁሇት መሊዔክት ነጭ ሌብስ ሇብሰው አንደን በራስጌ
ላሊውን በግርጌ መቃብሩ ውስጥ ተቀምጠው ነው፡፡
ጥያቄ፡- ማቴዎስ መቃብር ዯጃፌ ዴንጋይ ሊይ አንዴ መሌዒክ ነበር፤ ማርቆስ ዯግሞ አንዴ
ጎሌማሳ ነበር፤ ለቃስ አይዯሇም ሁሇት ሰዎች ናቸው፤ ዮሏንስ ዯግሞ ሁሇት መሊዔክት ናቸው
ይሊሌ፡፡ የትኛውን ዖገባ ነው የሚቀበለት?
9. ፀሏይ ከወጣ ወይስ ጨሇማ ሳሇ?
መ.ቅ፡- «ከሳምንቱም በፉተኛው ቀን እጅግ በማሇዲ ፀሏይ ከወጣ በኋሊ ወዯ መቃብር
መጡ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 16፡2
 መቃብር ሉያዩ ሄደ የተባለት ሰዎች የሄደት ጧት ፀሏይ ከወጣ በኋሊ ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ከሳምንቱ በፉተኛው ቀን መግዯሊዊት ማርያም ገና ጨሇማ ሳሇ ማሇዲ ወዯ መቃብር
መጣች…» የዮሏንስ ወንጌሌ 20፡1
 እዘህ ሊይ ዯግሞ ጨሇማ ሳሇ በማሇዲ እያሇን ነው፡፡
ጥያቄ፡- እነ ማርያም ወዯ ኢየሱስ መቃብር የሄደት ፀሏይ ከወጣ በኋሊ ወይስ ጨሇማ ሳሇ?
10. መ.ቅ፡- «መሌዒኩም መሌሶ ሴቶቹን አሊቸው “እናንተስ አትፌሩ፤ የተሰቀሇውን
ኢየሱስን እንዴትሹ አውቃሇሁና፤ እንዯ ተናገረ ተነስቷሌና በዘህ የሇም፤ የተኛበትን ስፌራ ኑና
እዩ፡፡ ፇጥናችሁም ሂደና “ከሙታን ተነሳ እነሆም ወዯ ገሉሊ ይቀዴማችኋሌ በዘያም
ታዩታሊችሁ” ብሊችሁ ሇዯቀ መዙሙርቱ ንገሯቸው፡፡ እነሆም ነገርኋችሁ፡፡” በፌረሃትና ታሊቅ
ዯስታም ፇጥነው ከመቃብር ሄደ ሇዯቀ መዙሙርቱም ሉያወሩ ሮጡ፡፡ እነሆም ኢየሱስ

144
አገኛቸውና “ዯስ ይበሊችሁ” አሊቸው፡፡ እነርሱም ቀርበው እግሩን ይዖው ሰገደሇት፡፡ በዘያን
ጊዚ ኢየሱስ “አትፌሩ፤ ሄዲችሁ ወዯ ገሉሊ እንዱሄደ ሇወንዴሞቼ ተናገሩ በዘያም ያዩኛሌ”
አሊቸው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 28፡5-10
መ.ቅ፡- «… እየሮጠችም ወዯ ስምዕን ጴጥሮስና ኢየሱስ ይወዯው ወዯነበረው ላሊው
ዯቀመዛሙር መጥታ “ጌታን ከመቃብር ወስዯውታሌ ወዳትም እንዲኖሩት አናውቅም”
አሇቻቸው፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 20፡1-2
 በማቴዎስ ወንጌሌ 28፡5-10 ሊይ እነ ማርያም ዯቀ መዙሙርቱ ጋር ከመዴረሳቸው
በፉት ኢየሱስን እንዲገኙት እንዱያውም እግሩንም ይዖውም እንዯሰገደሇት በግሌጽ
ያሳየናሌ ከዙም ኢየሱስ ሇነ ማርያም ሄዯው ሇዯቀ መዙሙርቱ እንዱነግሩ ነው
ያዖዙቸው፡፡ በዮሏንስ ወንጌሌ 20፡1-2 ሊይ ዯግሞ ማርያም ሇዯቀ መዙሙርቱ ኢየሱስ
ያዖዙትን መናገር ሲገባት ጭራሹንም ኢየሱስን እንዲሊየችው ነው የሚያስረዲን፡፡
ጥያቄ፡- ማርያም ኢየሱስን መንገዴ ሊይ አይታው ሳሇ ሇምንዴንነው ሇነ ስምዕን እንዲሊየችው
ሆና በመሸበርና በዴንጋጤ የምትነግራቸው?
11. ሇአስራ አንደ ወይስ ሇአስራ ሁሇቱ?
መ.ቅ፡- «ኋሊም በማዔዴ ተቀምጠው ሳለ ሇአስራ አንደ ተገሇጠ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 16፡14
 ኢየሱስ ሞተ አረገ ከተባሇ በኋሊ ሇአስራ አንደ ዯቀመዙሙርት መገሇጡን ያሳየናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ሇኬፊም ታየ በኋሊም ሇአስራ ሁሇቱ…» ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1ኛ 15፡5
 እዘህ ሊይ ኢየሱስ አረገ ከተባሇ በኋሊ የታየው ሇአስራ ሁሇቱ ነው፡፡
ጥያቄ፡- ኢየሱስ ሞቶ ተቀብሮ ተነሳ ከተባሇ የታየው ሇስንቱ ነው ሇአስራ አንደ ወይስ ሇአስራ
ሁሇቱ?
ኢየሱስ ተሰቅሎሌ ብሇው የሚያምኑ ከሆነ በቂ ማስረጃ ሉኖርዎት ይገባሌ፡፡ ሁሇት
የሚጋጩ ሀሳቦች ሁሇቱም ማስረጃ ሆነው ሉቀርቡ አይችለም፡፡ አንደን ተቀብሇን ላሊኛውን
መተው አሇብን፡፡ አሇበሇዘያ ዯግሞ ሁሇቱንም መቀበሌ የሇብንም፡፡ ላሊው ዯግሞ ኢየሱስ
ሲያዛና ሲሰቀሌ ያሌነበሩ ሰዎች እንዳት ስሇ ኢየሱስ መሰቀሌ ሉመሰክሩ ይችሊለ?
መ.ቅ፡- «ነገር ግን ይህ ሁለ የሆነ የነቢያት መፃሔፌት ይፇፀሙ ዖንዴ ነው አሇ፡፡ በዘያን ጊዚ
ዯቀመዙሙርቱ ሁለ ትተውት ሸሹ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 26፡56
ስሇዘህ እነዘህ ትተውት የሸሹት ዯቀ መዙሙርቶች ስሇ ኢየሱስ መናገር አይችለም፡፡
ያሊየ ሰው እንዳት ምስክር ሉሆን ይችሊሌ? መጽሏፌ ቅደስ የተሰቀሇው ኢየሱስ ሳይሆን ላሊ
ሰው መሆኑን ያሳየናሌ፡-
መ.ቅ፡- «አንዴ መንገዴ አሊፉም የአላክስንዴሮስና የሩፍስ አባት ስምዕን የተባሇ የቀሬና ሰው
ከገጠር ሲመጣ መስቀለን ይሸከም ዖንዴ አስገዯደት፡፡ ትርጓሜውም የራስ ቅሌ ስፌራ

145
ወዯሚሆን ጎሌጎታ ወዯተባሇ ስፌራ ወሰደት፡፡ ከርቤም የተቀሊቀሇበትን የወይን ጠጅ
እንዱጠጣ ሰጡት፤ እርሱ ግን አሌተቀበሇም፡፡ ሰቀለትም ሌብሱንም ማን ማን እንዱወስዴ ዔጣ
ተጣጥሇው ተካፇለ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 15፡21
በዘህ ጥቅስ የምንረዲው የተሰቀሇው ስምዕን እንጂ ኢየሱስ አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም
መስቀለን እንዱሸከም የተገዯዯው ስምዕን ነው፡፡ ወዯ ጎሌጎታ ወዯሚባሌ ስፌራ የተወሰዯውም
ስምዕን ነው፡፡ ከርቤ የተቀሊቀሇበት የወይን ጠጅ የቀረበሇት ስምዕን ነው፡፡ የሰቀለትም
ስምዕንን ነው፡፡ ስሇዘህ በአንቀጹ መሰረት ኢየሱስ አሌተሰቀሇም፡፡ ነገር ግን ቀሇሌ ባሇ አማርኛ
በ1980 እትም በዘሁ አንቀጽ ሊይ «የኢየሱስን መስቀሌ እንዱሸከም አስገዯደት፡፡» የሚሌ
ጽሁፌ እናገኛሇን፡፡ የኢየሱስን መስቀሌ እንዱሸከም የሚሇው በ1954 ዒ.ም መጽሏፌ ቅደስ
እትም ውስጥ የሇም፡፡ ስሇዘህ የተሰቀሇው ስምዕን ሆኖ ሳሇ ሇምን 1980 እትም ሊይ
«የኢየሱስን» የሚሇውን ቃሌ ሇምን መጨመር አስፇሇገ? ይህ ግሌጽ ነው ምክንያቱም የማርቆስ
ወንጌሌ 15፡21-25 ያሇው አንቀጽ ሙለ በሙለ የሚገሌጸው የስምዕንን ስቅሊት እንጂ
የኢየሱስን አይዯሇም፡፡ በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ የዮሏንስ ራዔይ 22፡18 በመጽሏፌ ቅደስ
መጨመርና መቀነስ አዯገኛ ነገር እንዯሚያስከትሌ ይናገራሌ ታዱያ ሇምን ተጨመረበት? ሔጉ
በመጽሏፈ አሳታሚዎች ሊይ አይሰራም ማሇት ነውን? ይህ ሁለ ሽሽት የተሰቀሇው ስምዕን
አይዯሇም ኢየሱስ ነው ሇማሇት ነው፡፡ የሚያሳዛነው ግን ክርስቲያኑ አማኝ ሇምን የሚሇውን
ጥያቄ አሇማንሳቱ ነው፤ በየጊዚው መጽሏፈ በተቀየረ ቁጥር የተሰጠውን አሜን ብል መቀበለን
እንዯ ባሔሌ አዴርጎታሌ፡፡
በክርስቲያኖች አባባሌ ኢየሱስ ተሰቅል ሞቷሌ ቢባሌ እንኳ የሱ መሞት ሇነሱ ምንም
ትርጉም የሇውም ምክንያቱም የሏዋርያት ሥራ 5፡31 እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «ይህን እግዘአብሓር ሇእስራኤሌ ንስሏን የኃጥያትንም ስርየት ይሰጥ ዖንዴ ራስም
መዴኃኒትም አዴርጎ በቀኙ ከፌ ከፌ አዯረገው፡፡» የሏዋርያት ሥራ 5፡31
ኢየሱስ አሌሞተም፡፡ ሞተ ቢባሌ እንኳን የሞተው ሇእስራኤሌ ሔዛቦች ንስሏ
የኃጢዒት ስርየት እንዱሰጥ እንጂ ከእስራኤሌ ውጭ ሊለት አይዯሇም፡፡
እንዱሁም በክርስቲያኖች አባባሌ ኢየሱስ ተሰቀሇ ከተባሇ በኋሊ የሆነውን ስንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «… ኢየሱስ ራሱ በመካከሊቸው ቆሞ “ሰሊም ሇእናንተ ይሁን” አሊቸው፡፡ ነገር ግን
ዯነገጡና ፇሩ መንፇስም ያዩ መሰሊቸው፡፡ እርሱም “ስሇምን ትዯነግጣሊችሁ? ስሇምንስ አሳብ
በሌባችሁ ይነሳሌ? እኔ ራሴ እንዯሆንሁ እግሮቼንና እጆቼን እዩ በእኔ እንዯምታዩት፤ መንፇስ
ሥጋና አጥንት የሇውምና እኔን ዲስሳችሁ እዩ” አሊቸው፡፡ ይህንም ብል እጆቹንና እግሮቹን
አሳያቸው፡፡ እነርሱም ከዯስታ የተነሳ ገና ስሊሊመኑ ሲዯነቁ ሳሇ “በዘህ አንዲች የሚበሊ
አሊችሁን?” አሊቸው፡፡ እነርሱም ከተጠበሰ ዒሣ አንዴ ቁራጭ፤ ከማር ወሇሊም ሰጡት፤
ተቀብልም በፉታቸው በሊ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 24፡36
146
ሏዋርያት የዯነገጡት መንፇስ ያዩ መስሎቸው ነው፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ መንፇስ
አሇመሆኑን አስረዴቷቸዋሌ፡፡ መንፇስም አጥንትና ሥጋ እንዯላሇው ነግሯቸዋሌ፡፡ እርሱ ግን
አጥንትና ሥጋ እንዲሇውም አሳይቷቸዋሌ፡፡ መንፇስ አይበሊም፡፡ ኢየሱስ ግን በሌቶ መንፇስ
አሇመሆኑን አሳይቷቸዋሌ፡፡ ስሇዘህ ከሞት የተነሳ ወዯ መንፇስነት እንዯሚሇወጥ እርግጥ
ነው፡፡ ኢየሱስ ወዯ መንፇስነት ካሌተሇወጠ ክርስቲያኖች ሞቷሌ የሚለትን አባባሌ እንዳት
ይመሇከቱታሌ?

147
የሥሊሴ አስተምሔሮ
ሥሊሴ ቃሊዊ ትርጉሙ ሦስትነት ማሇት ሲሆን፤ በክርስትና እምነት አስተምህሮ
“እግዘአብሓር አንዴ ከመሆኑ ጋር ራሱን በሦስት ዒይነት አገሊሇጽ ገሌጿሌ” የሚሌ እምነት
አሊቸው፡፡ “እግዘአብሓር አብ፣ እግዘአብሓር ወሌዴ እና እግዘአብሓር መንፇስ ቅደስ”
ብሇው ሰይመዋቸዋሌ፡፡ እንዯ ክርስትና እምነት አስተምህሮ ሦስቱም አንዴ ሲሆኑ እኩሌ የሆነ
መሇኮታዊ ሥሌጣን ችልታ እውቀትና የመሳሰለት አሊቸው ተብል ይታመናሌ፡፡ ይህንንም
አባባሌ በመንተራስ “ኢየሱስ ሉመሇክ የሚገባው አምሊክ ነው” ወዯሚሇው ዴምዲሜ ሉዯርሱ
ችሇዋሌ፡፡ ነገር ግን ይህ የተሳሳተ ግንዙቤ መሆኑን ሌንጠቁማቸው እንፇሌጋሇን፤ ምክንያቱም
ከኦሪት ዖፌጥረት እስከ ዮሏንስ ራዔይ ዴረስ ብንመሇከት አንዴም ቦታ ሊይ ስሇ ሥሊሴ
አስተምህሮ ሰፌሮ አናገኝም፡፡
አሊህ ብቸኛ እንዯሆነና ይህንኑ ብቸኝነቱንም በመንተራስ በርሱ ሊይ ሳናጋራ እሱን
ማምሇክ እንዲሇብን የሚገሌጹ አንቀጾች ከመጽሏፌ ቅደስ ብ዗ መረጃዎችን ማጣቀስ
እንችሊሇን፤ ከነሱም መካከሌ፡-
መ.ቅ፡- «እንግዱህ እግዘአብሓር በሊይ በሰማይ በታችም በምዴር አምሊክ እንዯሆነ ላሊም
እንዯላሇ ዙሬ እወቅ በሌብህም ያዛ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 4፡39
መ.ቅ፡- «ከማኅፀን የሰራህ የሚበዥህ እግዘአብሓር እንዱህ ይሊሌ “ሁለን የፇጠርሁ ሰማያትን
ሇብቻዬ የዖረጋሁ ምዴርንም ያፀናሁ እግዘአብሓር እኔ ነኝ፤ ከእኔ ጋር ማን ነበር?”፡፡»
ትንቢተ ኢሳይያስ 44፡24
አምሊክ ከሁሇትም ሆነ ከሦስት ከዘያም በሊይ ሉከፊፇሌ የማይችሌ አንዴና ብቸኛ
አምሊክ መሆኑን በግሌጽና በማያሻማ መሌኩ እንዯተቀመጠ ሌብ ይበለ! እንዱሁም፡-
መ.ቅ፡- «ከእኔ በቀር ላልች አማሌክት አይሁኑሌህ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 5፡7
ከሊይ የተመሇከትናቸው አንቀፆች የአምሊክ ብቸኝነትና አንዴነት ከገሇጹሌን፤ አሊህ
/ሱ.ወ/ ነብያትን ወዯ ሔዛቦቻቸው የሊከበት አሊማ የሱን ብቸኝነትና አንዴነት አውቀው ከሱ
ውጭ ባለ ባዔዴ አምሌኮት /ጣዕታት/ እንዱርቁና እንዱጠነቀቁ ነው፡፡ ይህንን አስመሌክቶ
አሊህ በቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «በየሔዛቡም ሁለ ውስጥ አሊህን ተገ዗፤ ጣዕትንም ራቁ፤ በማሇት መሌዔክተኛን
በእርግጥ ሌከናሌ፤…» አሌ-ነሔሌ 16፡36
ይህንን አባባሌ ከመጽሏፌ ቅደስ ሉዯግፌ የሚችሌ ሏሳብ እንጥቀስ ከተባሇ ሙሴ
በብለይ ኪዲን ኢየሱስ በአዱስ ኪዲን በአንዯበታቸው ሇሔዛቦቻቸው ካስተማሯቸው
ትምህርቶች መካከሌ በጥቂቱ እንመሌከት፡-

148
ሙሴ በብለይ ኪዲን፡-
መ.ቅ፡- «እስራኤሌ ሆይ ስማ፤ አምሊካችን እግዘአብሓር አንዴ እግዘአብሓር ነው፤ አንተም
አምሊክህን እግዘአብሓርን በፌፁም ሌብህ በፌፁም ነፌስህ በፌፁም ኃይሌህ ውዯዴ፡፡»
ኦሪት ዖዲግም 6፡4
ኢየሱስ በአዱስ ኪዲን፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ አሇው “ከትዔዙዙቱ ሁለ ፉተኛይቱ “እስራኤሌ ሆይ ስማ፤
ጌታ አምሊካችን አንዴ ጌታ ነው አንተም በፌፁም ሌብን በፌፁምም ነፌስህ በፌፁምም አሳብህ
በፌፁምም ኃይሌህ ጌታ አምሊክህን ውዯዴ የምትሌ ናት”፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 12፡29
ኢየሱስ «ጌታ አምሊካችን አንዴ ጌታ ነው» በማሇት የሱ የራሱ ጌታም እንዯሆነ
መስክሯሌ ስሇዘህ ኢየሱስ ጌታ ካሇው እንዳት ከአምሊክ ጋር እኩሌ ሉሆን ይችሊሌ? ይህ
በግሌፅ እንዯሚያሳየን ሥሊሴ የመጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ አሇመሆኑን ነው፡፡ አሊህ
መሌዔክተኞችን በሙለ የሊከው የፇጣሪን አንዴነትና ብቸኝነት ሉያስተምሩ እንጂ ሥሊሴን
ሉያስተምሩ አይዯሇም፡፡
መ.ቅ፡- «… እግዘአብሓር፤ “ከእኔ በፉት አምሊክ አሌተሰራም ከእኔ በኋሊም አይሆንም፡፡ እኔ
እኔ እግዘአብሓር ነኝ ከእኔ ላሊም የሚያዴን የሇም፡፡”» ትንቢተ ኢሳይያስ 43፡10-11
እግዘአብሓር የመጀመሪያም የመጨረሻም እሱ ብቻ መሆኑን ከሱ ላሊ አምሊክ
እንዯላሇ በግሌፅ ከተናገረ ሥሊሴ ከየት የመጣ ነው? በላሊ አንቀፅም እግዘአብሓር እንዱህ
ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «የእስራኤሌ ንጉሥ እግዘአብሓር የሚቤዥህም የሠራዊት ጌታ እግዘአብሓር እንዱህ
ይሊሌ “እኔ ፉተኛ ነኝ እኔም ኋሇኛ ነኝ ከእኔ ላሊም አምሊክ የሇም፡፡ እንዯ እኔ ያሇ ማነው?
ይነሳና ይጥራ ይናገርም፤ ከጥንት የፇጠርሁትን ሔዛብ ያዖጋጅሌኝ የሚመጣውም ነገር ሳይዯርስ
ይንገሩኝ፡፡ አትፌሩ አትዯንግጡም፤ ከጥንቱ ጀምሬ አሌነገርኋችሁምን? ወይስ
አሊሳየኋችሁምን? እናንተ ምስክሮች ናችሁ፡፡ ከእኔ ላሊ አምሊክ አሇን? አምባ የሇም፤ ማንንም
አሊውቅም”፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 44፡6
ብ዗ የክርስትና እምነት ክፌልች ሰማይና ምዴር እንዱሁም በውስጣቸው ያሇው ነገር
እግዘአብሓር ሲፇጥር ኢየሱስ አብሮ ነበር የሚሌ እምነት አሊቸው ነገር ግን ፇጣሪ እንዱህ
ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «ከማኅፀን የሰራህ የሚቤዥህ እግዘአብሓር እንዱህ ይሊሌ “ሁለን የፇጠርሁ ሰማያትን
ሇብቻዬ የዖረጋሁ ምዴርንም ያፀናሁ እግዘአብሓር እኔ ነኝ፤ ከእኔ ጋር ማን ነበር?”፡፡»
ትንቢተ ኢሳይያስ 44፡24
«እግዘአብሓር ሰማያትን ሇብቻዬ የዖረጋሁ ምዴርንም ያፀናሁ እኔ ነኝ ከኔ ጋር ማን
ነበር?» በማሇት መናገሩ ሙለ በሙለ ብቸኝነቱን የሚያረጋግጥና ኢየሱስም ከሱ ጋር አብሮ
149
ነበር የሚሇውን አባባሌ የተሳሳተ አባባሌ መሆኑን የሚያሳይ ነው፤ ሆኖም ግን በብ዗ የክርስትና
የእምነት ዖርፍች ሇሥሊሴ መኖር እንዯ መረጃ ሆነው ከሚቀርቡት መካከሌ ከፉለን
እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም አሇ “ሰውን በመሌካችን እንዯ ምሳላአችን እንፌጠር”፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡26
እግዘአብሓር «እኛ» እያሇ መናገሩ ሥሊሴ እንዲሇ አመሌካች ነው የሚሌ እምነት
ያሊቸው የክርስትና እምነት ክፌልች አለ፤ «ብቸኛ ቢሆን ኖሮ ሇምን በመሌኬ በአምሳያዬ
ሌፌጠር አሊሇም? ሇምን እንፌጠር አሇ? ከዘህ አንፃር ሥሊሴ መኖሩን ነው የሚያመሊክተን»
ይሊለ፡፡ አሁንም ስህተት መሆኑን ሌንጠቁማቸው እንፇሌጋሇን፡፡ እነሱ እንዯሚለት
እግዘአብሓር እንፌጠር ማሇቱ ብዙትን ያሳያሌ ብሇው ካመኑ «ሥሊሴ» ሦስት ነው፤ እና እኛ
የሚሇው አባባሌ ግን በሦስት የሚገዯብ ሇመሆኑ የሚዯግፇው ማስረጃ ያስፇሌጋሌ፡፡
እግዘአብሓር እኛ ማሇቱ ሁሇት ሉሆን ይችሊሌ፣ አራት፣ አምስት ... በአጭሩ ከሁሇት በሊይ
የሆኑ ቁጥሮችን ሉይዛ ይችሊሌ፤ ሆኖም ግን እኛ የሚሇውን ቃሌ ሇግሇሰብ መጠቀም
እንዯሚቻሌ ከመጽሏፌ ቅደስም ሆነ ከቅደስ ቁርዒን መመሌከት እንችሊሇን፡-
መ.ቅ፡- «ከሳምንቱ በመጀመሪያው በእሁዴ ሰንበት መግዯሊዊት ማርያም ገና ጨሇማ ሳሇ ማሇዲ
ወዯ መቃብር መጣች፤ ዴንጋዩም ከመቃብሩ ተፇንቅል አየች፡፡ እየሮጠችም ወዯ ስምዕን
ጴጥሮስና ኢየሱስ ይወዯው ወዯ ነበረው ወዯ ላሊው ዯቀ መዛሙር መጥታ “ጌታን ከመቃብር
ወስዯውታሌ ወዳትም እንዲኖሩት አናውቅም አሇቻቸው”፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 20፡1
በዘህ አንቀጽ ማርያም ብቻዋን ነበር ወዯ መቃብር የሄዯችው፡፡ ነገር ግን ስሇ መቃብሩ
ሁኔታ ስትናገር «ወዳትም እንዲኖሩት አናውቅም» ማሇቷ ብ዗ መሆናቸውን ያሳየናሌ ታዱያ
ሇምንዴነው ማርያም ብቻዋን ሄዲ ሳሇ የት እንዲኖሩት «አናውቅም» በማሇት ራሷን እንዯብ዗
አዴርጋ የተናገረችው፡፡ በላሊም ቦታ ይህንን አባባሌ የሚያጠናክር አንቀጽ፡-
መ.ቅ፡- «ሄሮዴስም ከሞተ በኋሊ እነሆ የጌታ መሌአክ በግብፅ ሇዮሴፌ በህሌም ታይቶ “የሔፃኑን
ነፌስ የፇሇጉት ሞተዋሌና ተነሳ ሔፃኑን እናቱንም ይዖህ ወዯ እስራኤሌ አገር ሂዴ” አሇ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 2፡19
ኢየሱስን ሇመግዯሌ የሚፇሌገው ሄሮዴስ ነበር፤ እሱ ከሞተ በኋሊ መሌዒክ ሇዮሴፌ
የተናገረው ቃሌ «ሔፃኑን የሚፇሌጉት ሞተዋሌና» እያሇ መሌዒኩ አስተሊሌፎሌ ሇምን የሞተው
ሄሮዴስ ብቻ ሆኖ ሳሇ «ሞተዋሌና» በማሇት ሄሮዴስን እንዯ ብ዗ ሰዎች አዴርጎ መሌዒኩ
ሇዮሴፌ የነገረው? ሇምን ሄሮዴስ «ሞቷሌና» ተነስ አሊሇውም? ወይንስ ሄሮዴስና ባሌዯረቦቹ
ነው የሞቱት? አሁንም በዘህ አንቀጽ የምንረዲውና መሌዒክም እንዲረጋገጠው አንዴ ሰው እኔ
እና እኛ እያሇ ቢጠቀም ምንም ሇውጥ እንዯላሇው ነው የሚያሳየን፤ ስሇዘህ ኦሪት ዖፌጥረት
1፡26 ሊይ እግዘአብሓር እንፌጠር ማሇቱ ሥሊሴን አያሳየንም፤ ሥሊሴን የሚያሳየን ቢሆን ኖሮ
150
ትንቢተ ኢሳይያስ 44:24 ሊይ «ሰማይን ሇብቻዬ የዖረጋሁ» ከማሇት ይሌቅ «ሰማይን ዖረጋን»
«መሬትን አፀናሁ» ከማሇት ይሌቅ «መሬትን አፀናን» እያሇ መናገር ነበረበት፡፡ ቅደስ ቁርዒን
ሊይም ቢሆን አሊህ እኛ እያሇ መናገሩ ሥሊሴን ወይም ሶስትነትን አያመሊክትም፡፡ ይህንንም
በተሇያዩ ዒይነት መሌኮች ሇማየት እንችሊሇን፡፡ አሊህ «እኛ» እያሇ መናገሩ ብዙትን አያሳየንም፡፡
አሊህ /ሱ.ወ/ እኛ እያሇ የሚናገረው ስሇ ፀጋው ሲናገር ብቻ ነው፡፡ ሇምሳላ አራቱን ቅደስ
መጽሏፍች ማሇትም ተውራት /ኦሪት/፣ ዖቡር /መዛሙረ ዲዊት/፣ ኢንጂሌ /ወንጌሌ/ እና ቅደስ
ቁርዒንን የማውረደን ፀጋ ሲናገር እኛ እያሇ ተናግሯሌ፡-
1. ተውራት /ኦሪት/
ቅ.ቁ፡- «እኛ ተውራትን በውስጧ መምሪያና ብርሃን ያሇባት ስትኾን አወረዴን፤»
አሌ-ማኢዲ 5፡44
2. ዖቡር /መዛሙር/
ቅ.ቁ፡- «እኛ ወዯ ኑሔና ከርሱ በኋሊ ወዯ ነበሩት ነቢያት እንዲወረዴን ወዯ አንተም አወረዴን፤
ወዯ ኢብራሑም ወዯ ኢስማዑሌም ወዯ ኢስሏቅም ወዯ ያዔቆብም ወዯ ነገድቹም ወዯ ዑሳም
ወዯ አዩብም ወዯ ዩኑስም ወዯ ሃሩንና ወዯ ሱሇይማንም አወረዴን፤ ሇዲውዴም ዖቡርን
ሰጠነው፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡163
3. ኢንጂሌ /ወንጌሌ/
ቅ.ቁ፡- «በፇሇጎቻቸውም (በነቢያቶቹ ፇሇግ) ሊይ የመርየምን ሌጅ ዑሳን ከተውራት በስተፉቱ
ያሇውን አረጋጋጭ ሲኾን አስከተሌን፤ ኢንጂሌንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያሇበት በስተፉቱ
ያሇችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ሇጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲኾን ሰጠነው፡፡»
አሌ-ማኢዲ 5፡46
4. ቅደስ ቁርዒን
ቅ.ቁ፡- «እኛ ቁርዒንን እኛ አወረዴነው፤ እኛም ሇርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡» አሌ-ሑጅር 15፡9
ቅ.ቁ፡- «እንዯዘሁም አረብኛ ቁርዒን ኾኖ አወረዴነው፤ አሊህንም ይፇሩ ዖንዴ ወይም ሇነሱ
ግሳፄን ያዴስሊቸው ዖንዴ ሇዙቻ ዯጋግመን በውስጡ ገሇፅን፡፡» ጣሃ 20፡113
ሌብ ይበለ አሊህ የተከበሩ መጽሏፍቹን የማውረደ ፀጋ ሲናገር «እኛ አወረዴንሊችሁ»
እያሇ ነው የተናገረው፡፡ እንዱሁም በተሇያዩ የቅደስ ቁርዒን አንቀፆች አሊህ /ሱ.ወ/ ሰጠንን ፀጋ
አስመሌክቶ ሲናገር «እኛ ፇጠርናችሁ» «እኛ ሰጠናችሁ» እኛ ... እኛ እያሇ የሚናገርበት ቦታ
በሙለ ማንም ሉያዯርገው የማይችሇውን ነገር እሱ ብቻ የማዴረግ ችልታውን ወይም ፀጋውን
ሇእኛ መሇገሱን የሚያመሊክት እንጂ ላሊ አይዯሇም፡፡
ቅ.ቁ፡- «እኛ በጣም ብ዗ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡» አሌ-ከውሰር 108፡1
ቅ.ቁ፡- «እኛ (ቁርዒኑን) በመወሰኛይቱ ላሉት አወረዴን፡፡» አሌ-ቀዴር 97፡1

151
ቅ.ቁ፡- «(ሙሏመዴ ሆይ!) ሇዒሇማትም እዛነት አዴርገን እንጂ አሌሊክንህም፡፡»
አሌ-አንቢያ 21፡107
በአንዲንዴ ክርስቲያናዊ አነስተኛ ፅሁፌ /Tract/ ሊይ አሊህ እኛ እያሇ መናገሩ ቁርዒንም
ቢሆን ሥሊሴን ይዯግፊሌ እንጂ አይቃወመውም የሚሌ ፅሁፌ ሰፌሮ እናገኛሇን፡፡ ነገር ግን
ነገሩ እንዯዘያ ሳይሆን አሊህ በመሇኮታዊ ሥሌጣኑ በችልታና በእውቀቱ ብቸኛ እና ተጋሪ
የላሇው መሆኑን በብ዗ የቅደስ ቁርዒን አንቀፆች በመግሇፅ ሇነዘያ በሱ ሊይ የላሇበትን ጎድል
ባህሪ በሚያስቀምጡበት ሊይ ከዘያ ነገር ጥራት የተገባው መሆኑን እንዱሁም ከሦስት
አማሌክት አንደ ነው ሇሚለት ማስጠንቀቂያ ያዖሇ መሌዔክት በማስተሊሇፌ በግሌፅ
ተቃውሞታሌ፡፡ ይህን አስመሌክቶ አሊህ በቅደስ ቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ አሊህ የሦስት ሦስተኛ ነው /ከሦስት አማሌክት አንደ ነው/ ያለ በእርግጥ ካደ፤
ከአምሊክም አንዴ አምሊክ እንጂ ላሊ የሇም፤ ከሚለትም ነገር ባይከሇከለ ከነሱ እነዘያን
የካደትን አሳማሚ ቅጣት በእርግጥ ይነካቸዋሌ፡፡» አሌ-ማኢዲ 5፡73
ቅ.ቁ፡- «በሁሇቱ (በሰማያትና በምዴር) ውስጥ ከአሊህ ላሊ አማሌክት በነበሩ ኖሮ በተበሊሹ
ነበር፤ የዏርሹ ጌታ አሊህም ከሚለት ሁለ ጠራ፡፡» አሌ-አንቢያ 21፡22
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ምንም ሌጅን አሌያዖም (አሌወሇዯም)፤ ከርሱም ጋር አንዴም አምሊክ የሇም፤ ያን
ጊዚ (ላሊ አምሊክ በነበረ) አምሊክ ሁለ በፇጠረው ነገር በተሇየ ነበር፤ ከፉሊቸውም በከፉለ
ሊይ በሊቀ ነበር፤ አሊህ ከሚመጥኑት ሁለ ጠራ፡፡» አሌ-ሙዔሚኑን 23፡91
ቅ.ቁ፡- «(ሙሏመዴ ሆይ) በሊቸው “እንዯምትለት ከርሱ ጋር አማሌክት በነበሩ ኖሮ ያን ጊዚ
ወዯ አርሹ (ወዯ ዗ፊኑ) ባሇቤት መንገዴን በፇሇጉ ነበር”፡፡» አሌ-ኢስራእ 17፡42
ሌብ ሉባሌ የሚገባው ነገር ቢኖር አሊህ በሦስት የሚከፇሌ /የሚገሇጽ/ አምሊክ ቢሆን
ኖሮ እሱን በማምሇኩ ረገዴ «ሇእኛ ስገደ» «ሇእኛ ጹሙ» «ሇእኛ ታዖ዗» ማሇት በተገባው
ነበር፡፡ ነገር ግን አምሊካችን አሊህ /ሱ.ወ/ አምሌኮ የሚገባው ሇእሱ ብቻ መሆኑን ግሌጽ
አዴርጎሌናሌ፤ በቁርዒን ውስጥም አንዴም ቦታ ሊይ ሇእኛ እንዱህ አዴርጉ ያሇበትን ቦታ
አናገኝም፡፡
ላሊው አሊህ /ሱ.ወ/ ሥሊሴን መቃወሙ እኛ የሚሇው ቃሌ ሥሊሴን እንዯማያሳይ
ጠቋሚ ነው፤ በቁርዒን ውስጥ አንዴ ግሇሰብ እኛ ወይም እኔ እያሇ ቢጠቀም ምንም ሇውጥ
እንዯላሇው ተገሌጿሌ፡፡ ከዴር እና ሙሳ /በሁሇቱም ሊይ ሰሊም ይስፇን/ መካከሌ የተፇጠረውን
ሁኔታ እንመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «(ወርዯው) ተጓ዗ም፤ ወጣትንም ሌጅ ባገኙና በገዯሇው ጊዚ ያሇ ነፌስ (መግዯሌ)
ንፁህን ነፌስ ገዯሌክን? በእርግጥ መጥፍን ነገር ሰራህ አሇው፡፡» አሌ-ከህፌ 18፡74

152
እዘህ ሊይ ከዴር /ዏ.ሰ/ ነው ሰው የገዯሇው ሙሳ /ዏ.ሰ/ ግዴያውን ተቃውሟሌ ነገር
ግን ከዴር ሇምን ወጣቱን እንዯገዯሇው ሲናገር በዘሁ ምዔራፌ ትንሽ ወረዴ ስንሌ 18፡80
እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ወጣቱም ሌጅማ ወሊጆቹ ምዔመናን ነበሩ፤ (ቢያዴግ) ትዔቢትንና ክህዯትንም
የሚያስገዴዲቸው መኾኑን ፇራን፤...» አሌ-ከህፌ 18፡80
እነማናቸው የፇሩት? ሌጁን የገዯሇው ከዴር /ዏ.ሰ/ ሆኖ ሳሇ «ፇራን» ከማሇት ይሌቅ
«ፇራሁ» ሇምን አሊሇም፡፡ በግሌጽ እንዯምንረዲው አንዴ ሰው እኛ ወይም እኔ እያሇ ቢናገር
ምንም ሇውጥ አሇመኖሩን ነው፡፡ ወዯ አገራችን መሇስ ብሇን ብንመሇከት እንኳን ሰዎችን
ሇማክበር ስንሌ በእዴሜ ገፊ ያሇውን ሰው «ተቀመጥ» ከማሇት ይሌቅ «ይቀመጡ» እንሊሇን፤
«ብሊ» ከማሇት ይሌቅ «ይብለ» ወ.ዖ.ተ. እያሌን እንናገራሇን፤ ይህ ማሇት ግን ሰውዬው ብ዗
ሰው ነው ማሇትን አያሳየንም፡፡ በዘህ ሁሊችንም እንስማማሇን፡፡ አሊህ /ሱ.ወ/ ሁለን ቻይ
የሆነው አምሊክ እኛ እያሇ መናገሩ እንዳት ያስዯንቀናሌ? አሊህ አንዴ ብቻ መሆኑን ተናግሯሌ፤
ሥሊሴንም ተቃውሟሌ ስሇዘህ አሊህ /ሱ.ወ/ እኛ ማሇቱ በምንም መሌኩ የአሊህን ብ዗ነት
ወይም ሦስትነት አያሳየንም፡፡
አሁንም አሊህ «እኛ» በማሇቱ የሥሊሴን አስተምህሮ ቁርዒን ይዯግፊሌ የምንሌ ከሆነ
ቀጥሇን ሇምናቀርበው ጥያቄ መሌስ ያሻዋሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሙሳንም መጽሏፌ በእርግጥ ሰጠነው፤ ከኋሊውም መሌክተኞችን አስከታተሌን፤
የመርየም ሌጅ ዑሳንም ግሌጽ ታምራት ሰጠነው፤ በቅደስ መንፇስም አበረታነው፤ ነፌሶቻችሁ
በማትወዯው ነገር መሌክተኛ በመጣሊችሁ ቁጥር (ከመከተሌ) ትኮራሊችሁን? ከፉለን
አስተባበሊችሁ፤ ከፉለንም ትገዴሊሊችሁ፡፡» አሌ-በቀራ 2፡87
በአንቀጽ 2፡87 አሊህ /ሱ.ወ/ ሇዑሳ ተዒምር እንዯሰጠው ይገሌጻሌ፡፡ እዘህ ሊይ አሊህ
«ሰጠሁት» ሳይሆን ያሇው «ሰጠነው»፤ «አበረታሁት» ሳይሆን «አበረታነው» በማሇት ነው
የገሇጸው፡፡ እዘህ ሊይ የሚነሳው ጥያቄ፡-
1. ሰጪዎች ስንት ናቸው? ሰጪዎች ሦስት ናቸው ከተባሇ ተቀባዩ ማን ሉሆን ነው?
2. ተቀባዩ ዑሳ ነው ከተባሇ ዯግሞ ሰጪዎች ሁሇት አሌሆኑምን?
3. ሰጪዎች ሁሇት ብቻ ናቸው ከተባሇ ዑሳ /ኢየሱስ/ የሥሌጣኑ እኩሌነት አያጠያይቅም?
ይኸው ጥቅስ በመቀጠሌ «በመንፇስ ቅደስም አበረታነው» በማሇት መንፇስ ቅደስ
ዴርሻ እንዯላሇው ይገሌፃሌ፡፡ ምክንያቱም ጥቅሱ የሚሇው «በመንፇስ ቅደስ አበረታነው» ነው
እንጂ «ከመንፇስ ቅደስ ጋር አበረታነው» በማሇት የሁሇትዮሽ ሥራ አያሳይም፡፡ «በመንፇስ
ቅደስ አበረታነው» ሲሌ መንፇስ ቅደስ መሌዔክት አዴራሽ መሆኑን ያሳየናሌ፡፡ ስሇዘህ መንፇስ
ቅደስም ከዙ ውስጥ ይወጣና አሊህ ብቻውን ይቀራሌ፤ ስሇዘህ አሊህ «እኛ» ያሇው ብቻውን

153
ነው ማሇት ነው፡፡ በመጽሏፌ ቅደስም ብንመሇከት የአምሊክን ብቸኝነት እንዱህ በማሇት
ይገሌፃሌ፡-
መ.ቅ፡- «እናንተ የምዴር ዲርቻ ሁለ እኔ አምሊክ ነኝና ከእኔም በቀር ላሊ የሇምና ወዯ እኔ
ዖወር በለ ትዴኑማሊችሁ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 45፡22
መ.ቅ፡- «እኔ አምሊክ ነኝና ላሊም የሇምና የቀዴሞውን የጥንቱን ነገር አስቡ እኔ እግዘአብሓር
ነኝ እንዯ እኔም ያሇ ማንም የሇም፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 46፡9
በማሇት መጽሏፌ ቅደስ አምሊክ አንዴ መሆኑን ገሌጿሌ፡፡ መጽሏፌ ቅደስ አንዴም
ቦታ ሊይ ሥሊሴን አሊስተማረም፡፡ ወዯ ቁርዒን መሇስ ስንሌ አሊህ /ሱ.ወ/ በዑሳ /በኢየሱስ/
በእናቱ እና በመሊው ፌጥረት ሊይ ሥሌጣን እንዲሇው እንዱያውም ሇማጥፊት ቢሻ እንኳ
ማንም ሉታዯጋቸው እንዯማይችሌ አጋርም እንዯላሇው በዘህ ዒይነት መሌኩ ቁርዒን
ይገሌፃሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ አሊህ እርሱ የመርየም ሌጅ አሌመሲህ ነው ያለ በእርግጥ ካደ፤ የመርየም ሌጅ
አሌመሲህን እናቱንም በምዴር ያሇንም ሁለ ሇማጥፊት ቢሻ ከአሊህ ማዲንን የሚችሌ ማነው?
በሊቸው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡17
ስሇዘህ አሊህ በኢየሱስና በማንኛውም ነገር ሊይ የበሊይና ቻይ ነው እንጂ ኢየሱስና
አሊህ አንዴ አይዯለም፡፡ መጽሏፌ ቅደስም ቢሆን አምሊክ በኢየሱስ ሊይ ስሌጣን እንዲሇው
ከመግሇጽ ወዯ ኋሊ አሊሇም፡፡
መ.ቅ፡- «ነገር ግን በወንደ ሁለ ሊይ ስሌጣን ያሇው ክርስቶስ መሆኑን በሚስት ሊይ ስሌጣን
ያሇው ባሌ መሆኑንና በክርስቶስም ሊይ ሥሌጣን ያሇው እግዘአብሓር አብ መሆኑን
እንዱታወቅ እወዲሇሁ፡፡» 1ኛ ቆሮንቶስ 11፡3 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
አምሊክ በኢየሱስ ሊይ ስሌጣን እንዲሇው ግሌፅ ከሆነ ሥሌጣን ያሇውና ሥሌጣን
የላሇው እንዳት አንዴ ሉሆኑ ይችሊለ?
አሊህ ሁለን ነገር በማዴረግ ሊይ ቻይ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ያ ንግስና በእጁ የኾነው አምሊክ ችሮታው በዙ፤ እርሱም በነገሩ ሁለ ቻይ ነው፡፡»
አሌ-ሙሌክ 67፡1
አሊህ ማንኛውንም ነገር የማዴረግ ሥሌጣንና ችልታው አሇው፡፡ አንዴን ነገር
ማስገኘት በፇሇገ ጊዚ ሁን በሚሌ ቃሌ ብቻ ይፇጥራሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሇማንኛውም ነገር (መኾኑን) በሻነው ጊዚ ቃሊችን ሇርሱ ኹን ማሇት ብቻ ነው፤
ወዱያውም ይሆናሌ፡፡» አሌ-ነህሌ 16፡40
ሥሇዘህ አሊህ /ሱ.ወ/ ሁለን ነገር የማዴረግ ችልታ አሇው፡፡ ኢየሱስን ከአሊህ ጋር
አንዴ ነው የምንሌ ከሆነ ኢየሱስ እንዯ አሊህ በማንኛውም ነገር ሊይ ችልታና ሥሌጣን
ሉኖረው ይገባሌ፡፡ በመጽሏፌ ቅደስስ ኢየሱስ ይህን አስመሌክቶ ምን ይሊሌ?
154
መ.ቅ፡- «እኔ ከራሴ አንዲች ሊዯርግ አይቻሇኝም፤ እንዯ ሰማሁ እፇርዲሇሁ ፌርዳም ቅን ነው
የሊከኝን ፇቃዴ እንጂ ፇቃዳን አሌሻምና፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 5፡30
ኢየሱስ ከራሱ ምንም ነገር ማዴረግ እንዯማይችሌ በአንዯበቱ ከተናገረ ሁለንም ነገር
ያሇምንም ቅዴመ ሁኔታ ማዴረግ ከሚችሇው አምሊክ ጋር እንዳት እናስተካክሇዋሇን? ኢየሱስ
«እንዯሰማሁ እፇርዲሇሁ» ማሇቱም ከአምሊክ ጋር አንዴ አሇመሆኑን ያሳየናሌ፡፡ አይዯሇም
አምሊክ ነው የምንሌ ከሆነ፤ አምሊክ ከማን የሰማውን ነው የሚፇርዯው? ነገር ግን ኢየሱስን
ከፇጣሪ ጋር እኩሌ ሇማዴረግ የሚዯረገው ጥረት መጽሏፌ ቅደስን ይበሌጥ እንዱሰረዛና
እንዱዯሇዛ እያዯረገ ነው፡፡
በብ዗ የክርስትና ሉቃውንቶች የሥሊሴን አስተምህሮ ይዯግፊለ ብሇው
ከሚያስቀምጧቸው ማስረጃዎች መካከሌ ዮሏንስ 10፡30 አንደና ዋነኛው ነው፤ ብንፇትሸውና
በማስረጃ ሊይ ተመርኩዖን ብንመሇከተው አባባሊቸውን መዯገፈ አጠያያቂ ይሆናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እኔና አብ አንዴ ነን፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 10፡30
ኢየሱስ «እኔና አብ አንዴ ነን» ማሇቱ የሥሊሴን አስተምሔሮ ይዯግፊሌ የምንሌ ከሆነ
«አንዴ ነን» ማሇቱ ምን ሇማሇት ተፇሌጎ ነው? በሥሌጣን በእውቀት በችልታ ወይስ በአሊማ?
በቅዴሚያ በሥሌጣን እናመዙዛን፡-
መ.ቅ፡- «እኔ እሄዲሇሁ ወዯ እናንተም እመጣሇሁ እንዲሌኋችሁ ሰማችሁ፡፡ የምትወደኝስ
ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበሌጣሌና ወዯ አብ በመሄዳ ዯስ ባሊችሁ ነበር፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 14፡28
ኢየሱስ «ከኔ አብ ይበሌጣሌና» ካሇ እኩሌነታቸው ምኑ ሊይ ነው?
መ.ቅ፡- «ነገር ግን የወንዴ ሁለ ራስ ክርስቶስ የሴትም ራስ ወንዴ የክርስቶስም ራስ
እግዘአብሓር እንዯሆነ ሌታውቁ እወዲሇሁ...» 1ኛ ቆሮንቶስ 11፡3
መ.ቅ፡- «ነገር ግን በወንዴ ሁለ ሊይ ሥሌጣን ያሇው ክርስቶስ መሆኑን በሚስት ሊይ ሥሌጣን
ያሇው ባሌ መሆኑንና በክርስቶስም ሊይ ሥሌጣን ያሇው እግዘአብሓር አብ መሆኑን
እንዴታውቁ እወዲሇሁ...» 1ኛ ቆሮንቶስ 11፡3 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
አምሊክ በኢየሱስ ሊይ ሥሌጣን እንዲሇው በግሌጽ ተቀምጧሌ፡፡ በችልታ እንኳን
ብንመሇከት ኢየሱስ በዘህ ዒሇምም ሆነ በመጪው ዒሇም በራሱ ፌቃዴ ምንም ነገር ማዴረግ
እንዯማይችሌ እንዱህ ሲሌ ይገሌፃሌ፡-
መ.ቅ፡- «... እኔ በራሴ ሥሌጣን አሌተናገርሁም፤ እኔ የምሇውንና የምናገረውን ትዔዙዛ የሰጠኝ
የሊከኝ አብ ነው፡፡ የእርሱም ትዔዙዛ የዖሊሇም ሔይወት እንዯሆነ አውቃሇሁ፡፡ ስሇዘህ እኔ
የምናገረው አብ የነገረኝን ነው፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 12፡49-50 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
እንዱሁም በተጨማሪ የዮሏንስ ወንጌሌ 5፡30 ይህንኑ ያስረዲናሌ፡፡
155
በዘህ ዒሇም ከራሱ ምንም ማዴረግ እንዯማይችሌ ከተናገረ ስሇመጪው ዒሇም
አስመሌክቶ በዖመኑ ትኖር የነበር አንዱት ሴት የሚችሌ ከሆነ እንዱፇጽምሊት አንዴን ነገር
ጠይቃው ነበር፡፡ በወቅቱ ምን ዒይነት መሌስ እንዯሰጣት መጽሏፌ ቅደስ ሲናገር፡-
መ.ቅ፡- «በዘያን ጊዚ የዖብዳዎስ ሌጆች እናት ከሌጆቿ ጋር እየሰገዯችና አንዴ ነገር እየሇመነች
ወዯ እርሱ ቀረበች፡፡ እርሱም “ምን ትፇሌጊያሇሽ?” አሊት፡፡ እርሷም “እነዘህ ሁሇቱ ሌጆቼ
አንደ በቀኝህ አንደም በግራህ በመንግስትህ እንዱቀመጡ እዖዛ” አሇችው፡፡ ኢየሱስ ግን
መሌሶ “የምትሇምኑትን አታውቁም? እኔ ሌጠጣው ያሇውን ፅዋ ሌትጠጡ እኔም
የምጠመቀውን ጥምቀት ሌትጠመቁ ትችሊሊችሁን?” አሇ፡፡ “እንችሊሇን” አለት፡፡ እርሱም
“ፅዋዬን ትጠጣሊችሁ፤ በቀኝና በግራ መቀመጥ ግን በአባቴ ዖንዴ ሇተዖጋጀሊቸው ነው እንጂ
እኔ የምሰጥ አይዯሇሁም” አሊቸው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 20፡20-23
ከሊይ በተጠቀሰው መሰረት ኢየሱስ አብን /እግዘአብሓርን/ ሉስተካከሇው የማይችሌ
ከሆነ ታዱያ «እኔና አብ አንዴ ነን» ማሇቱ የምን አንዴነትን ነው የሚያመሊክተው? ከተባሇ
መሌሱ የአሊማ አንዴነትን እንጂ ላሊን አይዯሇም፡፡ እንዳት ከተባሇ እግዘአብሓር ኢየሱስን
የሊከበት አሊማ አጭርና ግሌፅ ነው፤ እሱም እስራኤሊውያንን ከነበሩበት የእምነት ፅሌመት ወዯ
እምነት ብርሃን የሚመሩበትን መንገዴ ማመሊከት ሲሆን ሇዘህም አባባሌ አንዴ ምሳላ
ከመጽሏፌ ቅደስ ብንጠቅስ፡-
መ.ቅ፡- «እኔ ተከሌሁ አጵልስም አጠጣ ነገር ግን እግዘአብሓር ያሳዴግ ነበር፤ እንግዱያስ
የሚያሳዴግ እግዘአብሓር እንጂ የሚተክሌ ቢሆን ወይም የሚያጠጣ ቢሆን አንዲች
አይዯሇም፡፡ የሚተክሌና የሚያጠጣ አንዴ ናቸው...» ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1ኛ 3፡5-8
የሚተክሌ ጳውልስ የሚያጠጣ አጵልስ የተሇያዩ ግሇሰቦች ሆነው ሳሇ «የሚተክሌና
የሚያጠጣ አንዴ ናቸው» መባለ ሇምን ይሆን? መሌሱ አጵልስና ጳውልስ አሊማቸው አንዴ
ነበር እሱም ክርስቲያናዊ ማህበር ማቋቋም፤ ሇዘህም ነበር ይህንን አሊማቸውን «አንዴ ነን»
በሚሇው አገሊሇጽ የተጠቀሙት እንጂ አጵልስና ጳውልስ በአንዴ አካሌ የሚኖሩ ሁሇት ሰዎች
አይዯለም፡፡
እንዱሁም በተጨማሪ፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም እንዱህ ሲሌ መሇሰሊቸው እግዘአብሓር በመጀመሪያ ወንዴና ሴት አዴርጎ
እንዯ ፇጠራቸው አሊነበባችሁምን? ዯግሞም በዘህ ምክንያት ሰው አባቱንና እናቱን ትቶ
ከሚስቱ ጋር ይዋሃዲሌ፤ ሁሇቱም አንዴ አካሌ ይሆናለ ስሇዘህ እነርሱ ከእንግዱህ ወዱህ አንዴ
አካሌ ናቸው እንጂ ሁሇት አይዯለም፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 19፡4-6 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
«ሁሇቱም አንዴ አካሌ ይሆናለ» ሲሌ የሚጋሩትና አንዴ ሉያዯርጋቸው የሚችሌ ዒሊማ
አሊቸው ማሇት እንጂ በአንዴ አካሌ የሚኖሩ ሁሇት ሰው እንዲሌሆኑ ሌብ ሉለ ይገባሌ፡፡
156
መ.ቅ፡- «የሰጠኝ አባቴ ከሁለ ይበሌጣሌ...» የዮሏንስ ወንጌሌ 10፡29
በዘህም አንቀጽ ሊይ ኢየሱስ አምሊክ ከሁለም እንዯሚበሌጥ ተናግሯሌ፡፡ «የሰጠኝ
አባቴ» ማሇቱ ዯግሞ እግዘአብሓር ሰጭ ኢየሱስ ተቀባይ መሆናቸውን ያሳያሌ፡፡ ስሇዘህ
ሰጭና ተቀባይ እንዳት አንዴ ሉሆኑ ይችሊለ? «አንዴ ነን» የሚሇው ቃሌ የአካሌ አንዴነት
አሇመሆኑን ነው የሚያስረዲን፡፡
መ.ቅ፡- «አንተ እንዯ ሊክኸኝ ዒሇም ያምን ዖንዴ አንተ አባት ሆይ በእኔ እንዲሇህ እኔም በአንተ
እነርሱም ዯግሞ በእኛ አንዴ ይሆኑ ዖንዴ እሇምናሇሁ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 17፡21
በዘህ አንቀጽ አምሊክና ኢየሱስ አንዴ እንዯሆኑት ሁለ ዯቀ መዙሙርቶቹም እንዯዘሁ
አንዴ እንዱሆኑ አምሊኩን ሇምኖሊቸዋሌ፡፡ ስሇዘህ እንዯ ክርስቲያኖች እምነት ዯቀ
መዙሙርቶችም ከኢየሱስና ከእግዘአብሓር ጋር አንዴ ስሇሆኑ እነሱም መመሇክ ነበረባቸው፡፡
ምክንያቱም ከኢየሱስ ጋር አንዴ ናቸውና፡፡ ነገር ግን አሁንም የዮሏንስ ወንጌሌ 17፡21
የሚያሳየን የዒሊማ አንዴነት እንጂ የባህሪ አንዴነት አይዯሇም፡፡ የባህሪ አንዴነት ነው ከተባሇ
ግን አስራ ሁሇቱን ዯቀመዙሙርት ጨምረን አስራ አምስት አምሊኮችን ሌናመሌክ ነው ማሇት
ነው፡፡ ሆኖም ግን እንዯ አንዲንዴ ክርስቲያኖች እምነት አንዴነታቸው ኢየሱስ በዘህ ምዴር
በኖረበት ጊዚ ሳይሆን ወዯ ሰማይ ካረገ በኋሊ ነው የሚሌ እምነት አሊቸው፡፡ ይህም ቢሆን
መረጃን በውስጡ ያሊቀፇ አባባሌ ነው፤ ምክንያቱም ኢየሱስና እግዘአብሓር በመጪው
ዒሇምም በተሇያየ ስፌራ የተቀመጡ ከመሆኑም ጋር የተሇያየ ዴርሻ እንዲሊቸው በመጽሏፌ
ቅደስ ውስጥ ሰፌሮ እናገኛሇን፡-
መ.ቅ፡- «ጌታ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ከተናገረ በኋሊ ወዯ ሰማይ አረገ በእግዘአብሓርም ቀኝ
ተቀመጠ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 16፡19
ኢየሱስ በእግዘአብሓር ቀኝ መቀመጡ ሁሇት የተሇያዩ አካሌ መሆናቸውን ያሳየናሌ፡፡
ስሇዘህ ጎን ሇጎን የተቀመጡ ሁሇት የተሇያዩ አካልችን እንዳት አንዴ አካሌ ናቸው ማሇት
እንችሊሇን፡፡
ዴርሻቸውንም አስመሌክቶ መጽሏፌ ቅደስ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «ስሇዘህ በሰው ፉት ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በሰማያት ባሇው አባቴ ፉት
እመሰክርሇታሇሁ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 10፡32
ኢየሱስ መስካሪ ከሆነ ፇራጅ ማን ሉሆን ነው? በአምሊክ ቀኝ የተቀመጠው ኢየሱስ
ወይስ አምሊኩ እግዘአብሓር?
 ሙስሉሞች ኢየሱስ ከፇጣሪ ጎን ይቀመጣሌ የሚሌ አቋም የሊቸውም፡፡
ቅ.ቁ፡- «በሌ “እርሱ አሊህ አንዴ ነው፡፡ አሊህ (የሁለ) መጠጊያ ነው፡፡ አሌወሇዯም፤
አሌተወሇዯምም፡፡ ሇርሱ አንዴም ብጤ የሇውም”፡፡» አሌ-ኢኽሊስ 112፡1-4

157
ጥምቀት
ጥምቀት በክርስትና እምነት አንዴ ሰው ኃጢዒትን ሇማስተሰሪያ በውኃ የሚዯረግ
የመንፃት ስርዒት ነው፡፡ አንዴ ሰው ወዯ ክርስትና እምነት አዱስ የሚገባ ከሆነ የነበረበትን
ኃጢዒት ሇማስተሰሪያ በውኃ እንዱጠመቅ ይዯረጋሌ፡፡ ባጭሩ ጥምቀት ማሇት ኃጢዒትን
የይቅርታ ማስገኛ መንገዴ ነው እንዯ ክርስቲያኖች እምነት፡፡ ዮሏንስ መጥምቁ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «እኔ ሇንስሏ በውኃ እጠምቃችኋሇሁ፤...» የማቴዎስ ወንጌሌ 3፡11
ስሇዘህ ዮሏንስ ሰውን በውኃ አጥምቋሌ፡፡ ኢየሱስም እንዯተጠመቀ እናነባሇን፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋሊ ወዱያው ከውኃ ወጣ ...» የማቴዎስ ወንጌሌ 3፡16
ይህ የኢየሱስን መጠመቅ የሚናገረው አንቀጽ ምን ያህሌ ትክክሇኛ እንዯሆነ ማረጋገጥ
ያስፇሌጋሌ፤ ሌብ ይበለ የማቴዎስ ወንጌሌ 3፡11-16 እንዲነበብነው ዮሏንስ መጥምቁ ሰውን
የሚያጠምቀው ሇንስሏ ነው፤ ታዱያ ኢየሱስ ተጠመቀ ከተባሇ እስከሚጠመቅበት ጊዚ ዴረስ
ምን የሰራው ኃጢዒት አሇ? ምክንያቱም ሰዎችን ዮሏንስ የሚያጠምቀው ኃጢዒትን
ሇማስተሰሪያ ነው፡፡ ኢየሱስ ኃጢዒት አሌነበረበትም ከተባሇ ሇምን ተጠመቀ? መጽሏፈ
ኢየሱስ መጠመቁን ይናገር እንጂ ኢየሱስ መጠመቅ አሇመጠመቁን እንመርምር ከተባሇ
አሇመጠመቁንም እንዱሁ ከመጽሏፈ እናነባሇን፡፡ ምክንያቱም አጠመቀ የተባሇው ዮሏንስ
መጥምቁና ኢየሱስ እንዲሌተገናኙ ያሳየናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ዮሏንስ በወህኒ ሳሇ የክርስቶስን ሥራ ሰምቶ ከዯቀ መዙሙርቱ ሁሇት ሊከና
“የሚመጣው አንተ ነህን ወይስ ላሊ እንጠብቅ?” አሇው፡፡ ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ አሊቸው
“ሄዲችሁ ያያችሁትን የሰማችሁትንም ሇዮሏንስ አውሩሇት”፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 11፡2
ዮሏንስ ወህኒ እያሇ የመጣው ኢየሱስ መሆኑንና አሇመሆኑን ሇማጣራት ሰዎችን
ሌኳሌ፡፡ ኢየሱስም እርሱ መሆኑን ሇመሌዔክተኞቹ ተናግሯሌ፡፡ ከዙ በኋሊ ምናሌባት ከእስር
ሲፇታ ነው ያጠመቀው ሉባሌ ይችሊሌ፤ ነገር ግን መጥምቁ ዮሏንስ እዙው እስር ቤት እያሇ
ሔይወቱ ማሇፈን አሁንም ከመጽሏፈ እናነባሇን፡-
መ.ቅ፡- «ሄሮድስ በወንዴሙ በፉሉጶስ ሚስት በሄሮዴያዲ ምክንያት ዮሏንስን አስይዜ አሳስሮት
በወህኒ አኑሮት ነበርና፤ ዮሏንስ “እርሷ ሇአንተ ትሆን ዖንዴ አሌተፇቀዯም” ይሇው ነበርና፡፡
ሉገዴሇውም ወድ ሳሇ ሔዛቡ እንዯ ነብይ ስሊዩት ፇራቸው፡፡ ነገር ግን ሄሮድስ የተወሇዯበት
ቀን በሆነ ጊዚ የሄሮዴያዲ ሌጅ በመካከሊቸው ዖፇነች ሄሮዴስንም ዯስ አሰኘችው ስሇዘህ
የምትሇምነውን ሁለ እንዱሰጣት በመሏሊ ተስፊ አዯረገሊት፡፡ እርሷም በእናቷ ተመክራ
“የመጥምቁን የዮሏንስን ራስ በዘህ በወጭት ስጠኝ” አሇችው፡፡ ንጉሱም አዖነ ነገር ግን ስሇ
መሏሊው ከእርሱም ጋር ተቀምጠው ስሊለት ሰዎች እንዱሰጧት አዖዖ፤ ሌኮም የዮሏንስን ራስ
በወህኒ አስቆረጠው፡፡ ራሱንም በወጭት አምጥተው ሇብሊቴናይቱ ሰጧት ወዯ እናቷም

158
ወሰዯችው፡፡ ዯቀ መዙሙርቱም ቀርበው በዴኑን ወሰደና ቀበሩት መጥተውም ሇኢየሱስ
አወሩሇት፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 14፡9
መጥምቁ ዮሏንስ እስር ቤት ታስሮ ሳሇ ከዙ ሳይወጣ እዙው እስር ቤት ውስጥ እያሇ
ነው ንጉሱ ያሳረዯው፤ ስሇዘህ ዮሏንስ ሔይወቱን እዙው እስር ቤት ውስጥ ካጣ የት
ተገናኝተው ነው ኢየሱስን አጠመቀ የተባሇው? ላሊው፡-
መ.ቅ፡- «ከኔ በኋሊ የሚመጣው ግን ከእኔ ይሌቅ ይበረታሌ፤ እርሱ በመንፇስ ቅደስና በእሳት
ያጠምቃችኋሌ፤...» የማቴዎስ ወንጌሌ 3፡11
ዮሏንስ እንዲሇው ኢየሱስ ሲመጣ ሰውን የሚያጠምቀው በውኃ አሇመሆኑን
ተናግሯሌ፡፡ ኢየሱስ የሚያጠምቀው «በመንፇስ ቅደስና በእሳት» መሆኑን ነግሮናሌ፡፡ የውኃ
ጥምቀት በዮሏንስ ዖመን ነበር፤ ስሇዘህ ኢየሱስ በውኃ ሳይሆን የሚያጠምቀው «በእሳትና
መንፇስ ቅደስ» ነው ከተባሇ ሇምንዴን ነው በአሁኑ ዖመን ክርስቲያኖች «በውኃ»
የሚያጠምቁት? ኢየሱስ ሰዎችን በውኃ አሊጠመቀምና፡፡
መ.ቅ፡- «... ዲሩ ግን ዯቀመዙሙርቱ እንጂ ኢየሱስ ራሱ አሊጠመቀም፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 4፡2-3
ኢየሱስ በመንፇስ ቅደስና በእሳት ያጠምቃሌ ተብሎሌ፡፡ «እሳት» ማሇት ምን ማሇት ነው?
መ.ቅ፡- «... በውኑ ቃላ እንዯ እሳት ዴንጋዩንም እንዯሚያዯቅ መድሻ አይዯሇችምን?»
ትንቢተ ኤርሚያስ 23፡29
«እሳት» ማሇት «የእግዘአብሓር ቃሌ» ኃይሌ ያሇው መሆኑን ሇመጠቆም ነው፡፡ ስሇዘህ
ኢየሱስ በእሳት ያጠምቃሌ መባለ «በእግዘአብሓር ቃሌ» በንግግር ማሇትና በሌብ በማመን
መንጻትን እንጂ በውኃ መነከር /መጠመቅን/ አያመሇክትም፡፡ ኢየሱስ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «እናንተ ስሇ ነገርኋችሁ ቃሌ አሁን ንጹሏን ናችሁ...፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 15፡3
ሰዎች ኢየሱስ በነገራቸው «ቃሌ» መሰረት ንፁሃን ሆኑ እንጂ አሌተጠመቁም
ሳይጠመቁ በቃሌ ንግግር ብቻ ንፁሆች ሆነዋሌ፤ ንፁህ የሚያዯርገው «ቃሌ» ምንዴን ነው?
መ.ቅ፡- «እውነተኛ አምሊክ ብቻ የሆንህ አንተን የሊክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዖንዴ
ይህች የዖሊሇም ሔይወት ናት፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 17፡3
ሌብ ይበለ «የዖሊሇም ሔይወት» የሚገኘው «በጥምቀት» ሳይሆን ኢየሱስ
እንዯተናገረው «አንዴ አምሊክ» እንዲሇ ስንመሰክርና ኢየሱስም የዙ እውነተኛ አምሊክ
«መሌዔክተኛ» መሆኑን ስንመሰክር በዘህ የምስክር ቃሊችን ወዯ እውነት እንገባሇን፤ የዖሊሇም
ሔይወትም እናገኛሇን፡፡ እንዱሁም በአሁኑ ዖመን የግዴ የዖሊሇም ሔይወት ሇማግኘት ከኢየሱስ
በኋሊ ሊሇው ትውሌዴ የተሊኩትን ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ እውነተኛ የአሊህ መሌዔክተኛ
መሆናቸውን መመስከርና ኢየሱስ እንዲሇው ሁለ ብቸኛ የሆነውን አምሊክ ስናመሌክ ብቻ
ነው፡፡
159
የአምሊክ ባሔሪ በቅደስ ቁርዒንና በመጽሏፌ ቅደስ
ጌታችን አሊህ እንዯተናገረው ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ እንዲመሇከቱት ሰው ከዖሊሇም
እሳት /ጀሏነም/ ተርፍ የዖሊሇምን ሔይወትን /ጀነት/ የሚወርሰው እውነተኛውን አምሊክ
አምሌኮ በዘሁ እምነቱ የሞተ እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡ ታዱያ ይህ እውነተኛ አምሊክ ማነው?
እንዯሚታወቀው የአሇማችን ክፌልች ሊይ የተሇያዩ የሏይማኖት ተቋማት እናመሌከዋሇን
የሚለትን አምሊክ በተሇያየ አይነት ስያሜ ሲጠሩት ይስተዋሊሌ፡፡ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች
«እግዘአብሓር» የይሕዋ ምስክሮች «ያህዌ» “Jehovas” ነጮች “God” ሙስሉሙ ዒሇምና
ክርስቲያን ዒረቦች «አሊህ» በማሇት ይጠሩታሌ፡፡ እርግጥ ነው አምሊክን በተሇያየ ዒይነት
ስያሜና አጠራር ብንጠራውም እርሱ ሁለንም በአንዳ መስማትና መሌስ መስጠት የሚችሌ
አምሊክ ነው፡፡ ቋንቋዎችን ከፊፌል የፇጠረው እሱ ነውና፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትንና ምዴርን መፌጠሩ የቋንቋዎቻችሁንና የመሌኮቻችሁን መሇያየት ከአስዯናቂ
ምሌክቶች ነው፤ በዘህ ውስጥ ሇዒዋቂዎች ታምራቶች አለበት፡፡» አሌ-ሩም 30፡22
ይህ ማሇት ግን እያንዲንደ ሇአምሊክ የሚሰጠው ስያሜ አንደንና እውነተኛውን
አምሊክ ያመሊክታሌ ማሇት አይዯሇም፡፡ ሇምሳላ በመጽሏፌ ቅደስ ሊይ «አምሊክ» ተብል
የተገሇጸው «እግዘአብሓር» እና በቅደስ ቁርዒን ውስጥ «አምሊክ» ተብል የተገሇጸው «አሊህ»
በሁሇቱ መካከሌ የስም ሌዩነት እንጂ አንዴ ናቸው የሚሌ የተሳሳተ አመሇካከት በብ዗ ሰዎች
ዖንዴ ይስተዋሊሌ፡፡ እርግጥ ሁሇት የተሇያዩ አምሊኮች አለ ብል የሚያምን ሙስሉም የሇም፡፡
ከመሆኑ ጋር ግን ሇማስተሊሇፌ የሚፇሇገው ነጥብ ቢኖር፡- የእውነተኛውን አምሊክ ባህሪ
የተገሇጸበት መጽሏፌ የትኛው ነው? የሚሇውን ነው፡፡ በዘህ መንገዴ ከሄዴን መጽሏፌ ቅደስና
ቅደስ ቁርዒን ስሇ አምሊክ ባህሪ የሚያስተምሩት ትምህርት ሰማይ ከምዴር እንዯሚራራቅ
ይራራቃሌ፡፡ ይህ ዯግሞ ወዯ አንዴ ዴምዲሜ ይወስዯናሌ፡፡ እሱም፡- አምሊክ ከሁሇቱ በአንደ
መጽሏፌ ውስጥ ባህሪው በተሳሳተ መንገዴ ተጽፎሌ የሚሌ ይሆናሌ፡፡ ስሇዘህ ይህን የአምሊክ
ባህሪ በሁሇቱ መጽሏፌ ምን እንዯሚመስሌ በጥቂቱ ሇመዲሰስ እንሞክራሇን፡፡
1. የሩቅን ሚስጢር በተመሇከተ:-
ቅ.ቁ፡- «የሩቅ ነገር መክፇቻዎች እርሱ ዖንዴ ናቸው፤ ከርሱ በቀር ማንም አያውቃቸውም፤
በየብስና በባሔር ያሇውን ሁለ ያውቃሌ፤ ከቅጠሌም አንዱት አትረግፌም የሚያውቃት ቢሆን
እንጂ፤ ከቅንጣትም በመሬት ጨሇማዎች የሇም ከእርጥብም ከዯረቅም አንዴም የሇም ግሌጽ
በኾነው መጽሏፌ ውስጥ (የተመዖገበ) ቢሆን እንጂ፡፡» አሌ-አንዒም 6፡59
ቅ.ቁ፡- «እርሱ አሊህ ነው፤ ያ ከርሱ በቀር ላሊ አምሊክ የላሇ ሩቁንና ቅርቡን አዋቂ የሆነ ነው፤
እርሱ እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዙኝ ነው፡፡» አሌ-ሀሽር 59፡22

160
ከነዘህ የቅደስ ቁርዒን ጥቅስ የምንረዲው አምሊካችን አሊህ ሁለን ነገር የሚያውቅ
መሆኑን ነው፡፡ በገሃደ ዒሇም የሚታየው እውነታ ከአሊህ ሉሰወር ይቅርና በቅጠልች መካከሌ
ያሇ ኮሽታ እንኳ ከርሱ አይሰወርም፡፡ ጌታችን አሊህ አንዴ ቅጠሌ መቼ እንዯሚረግፌ ሇምን
እንዯሚረግፌ ቅጠለን ሳይፇጥር በፉት ያውቀዋሌ፡፡ እኛ ግን ቅጠልቹን ይቅርና ዔፅዋቶቹን
ቆጥረን መጨረስ አንችሌም፡፡ የሰው ሌጅ ምንም ዔውቀት ቢኖረው እውቀቱ በጊዚና በቦታ
የተገዯበ ነው፡፡ ሇአሊህ እውቀት ግን ገዯብ የሇውም፡፡ ተጨማሪ መረጃ፡- የመካ ሙሽሪኮች
የነብዩን /ሰ.ዏ.ወ/ መጥፊት በጣም አጥብቀው ይፇሌጉት ነበር፡፡ እናም የአሊህ ውሳኔ ሆኖ አንዴ
ሌጃቸው ሞተባቸው፡፡ አንደ ጠሊት ወዯ መሰሌ ቢጤዎቹ ዖንዴ ሄዯና “እንኳን ዯስ ያሊችሁ!
የሙሏመዴ አንዴ ሌጁ ሞቷሌ፡፡ እሱም በአጭር ጊዚ ሞቶ ዲዔዋው /ጥሪው/ አብሮ ይጠፊሌ”
በማሇት አበሰራቸው፡፡ የዘህን ጊዚ ጌታችን አሊህ የቁርዒን ጥቅስ አወረዯ፡-
ቅ.ቁ፡- «እኛ በጣም ብ዗ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡ ስሇዘህ ሇጌታህ ስገዴ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡
ጠይህ (የሚጠሊህ) እርሱ በእርግጥ (ዖሩ) የተቆረጠው ነው፡፡» አሌ-ከውሰር 108፡1-3
በማሇት ዖሩ የተቆረጠው ጠሊትየው እንጂ የእሳቸው እንዲሌሆነ አብራራ፡፡ በዘህ ጊዚ
ነበር ከሃዱዎቹ “ይህን ሚስጢር ሇሙሏመዴ ማን ነገረው? ዴምፃችንን ከፌ አዴርገን
በመናገራችን ምክንያት ነው ስሇዘህ ከአሁን በኋሊ ስትናገሩ የሙሏመዴ ጌታ እንዲይሰማችሁ
በሚስጢር ተናገሩ” ተባባለ፡፡ በዘህ ጊዚ ነበር ጌታችን አሊህ ይህን አንቀጽ ያወረዯው፡-
ቅ.ቁ፡- «(ሰዎች ሆይ!) ቃሊችሁን መስጥሩ፤ ወይም በርሱ ጩሁ፤ እርሱ በሌቦች ውስጥ ያሇን
ሁለ ዒዋቂ ነው፡፡» አሌ-ሙሌክ 67፡13
በማሇት ቢመሰጥሩም ወይም ቢጮሁም እርሱ ግን ከዘያ የባሰውን በሌቦቻቸው
ውስጥ የተሸሸገውን እንዯሚያውቅ ገሇጸሊቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «እርሱ ያ በሰማያትና በምዴር (ሉገ዗ት የሚገባው) አሊህ ነው፤ ሚስጥራችሁን
ግሌጻችሁንም ያውቃሌ የምትሰሩትን ሁለ ያውቃሌ፡፡» አሌ-አንዒም 6፡3
ቅ.ቁ፡- «(ሙሏመዴ ሆይ!) በማንኛውም ነገር ሊይ አትኾንም፤ ከርሱም ከቁርዒን አታነብም
ማንኛውንም ስራ (አንተም ሰዎቹም) አትሰሩም በገባችሁበት ጊዚ በናንተ ሊይ ተጠባባቂዎች
ብንኾን እንጂ፤ በምዴርም ኾነ በሰማይ የብናኝ ክብዯት ያክሌ ከጌታህ (እውቀት) አይርቅም፤
ከዘያም ያነሰ የተሌሇቀም የሇም፤ በግሌጽ መጽሏፌ ውስጥ የተጻፇ ቢኾን እንጂ፡፡» ዩኑስ 10፡61
ይህ ነው ቅደስ ቁርዒን ስሇ አምሊክ እውቀት የሚያስተምረው፡፡ በአንጻሩ መጽሏፌ
ቅደስ ዯግሞ አምሊክ በዘህ መሌኩ እውቀቱ ምን ያህሌ እንዯሆነ ያስረዲናሌ፡-
መ.ቅ፡- «ቀጥልም እግዘአብሓር እንዱህ አሇ “የሰድምና የገሞራ ሔዛቦች የሚፇጽሙትን በዯሌ
ሰምቻሇሁ ኃጢዒታቸውም እጅግ ከባዴ ነው ስሇ እነርሱም የሰማሁትን ነገር ሁለ እውነት
መሆኑን ሇማረጋገጥ ወዯ እነርሱ እወርዲሇሁ”፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 18፡20-21 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ የ1980 እትም
161
እግዘአብሓር ሰድምና ገሞራ ኃጢዒት መስራታቸውን ሰምቷሌ፤ ነገር ግን የሰማው
እውነት መሆኑን ሇማረጋገጥ መሄዴ እንዲሇበት ይገሌጻሌ፡፡ ካሌሄዯ ማረጋገጥ አይችሌም ማሇት
ነውን? ይህስ ሇአማሊክ ተገቢ የሆነ ባህሪ ነውን?
መ.ቅ፡- «እኔም ያሊዖዛሁትና በሌቤ ያሊሰብሁትን ወንድችና ሴቶች ሌጆቻቸውን በእሳት
ያቃጥለ ዖንዴ በሄኖም ሌጅ ሸሇቆ ያሇችውን የቶፋትን መስገጃዎች ሰርተዋሌ፡፡»
ትንቢተ ኤርሚያስ 7፡31
በነብዩ ኤርሚያስ ዖመን የነበሩ ሰዎች ይህን የመሰሇ ታሊቅ ኃጢዒት ሲሰሩ
እግዘአብሓር «ያሊዖዛሁትና በሌቤ ያሊሰብሁት ነው» ብሎሌ፡፡ አምሊክ ሳያውቀውና ሳያስበው
የሚከሰት ምን ዒይነት ዴርጊት አሇ? ዯግሞስ ከሱ ፇቃዴ ውጪ ምን የሚሆን ነገር አሇ?
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም የአዲም ሌጆች የሰሩትን ከተማና ግንብ ሇማየት ወረዯ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 11፡5
 ሇምንዴን ነው የሚወርዯው? ካሇበት ሆኖ መመሌከት አይችሌምን?
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም የሰው ክፊት በምዴር ሊይ እንዯበዙ የሌቡ አሳብ ምኞትም ሁሌ ጊዚ
ፇጽሞ ክፈ እንዯሆነ አየ፡፡ እግዘአብሓርም ሰውን በምዴር ሊይ በመፌጠሩ ተፀፀተ በሌቡም
አዖነ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 6፡5-7
መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓር ቃሌ “ሳኦሌ እኔን ከመከተሌ ተመሌሷሌና ትዔዙዚንም አሌፇጸመምና
ስሊነገስሁት ተፀፀትሁ...”፡፡» መጽሏፇ ሳሙኤሌ ቀዲማዊ 15፡10-11
በመሰረቱ «ፀፀት» ማሇት አንዴ ሰው አንዴን ዴርጊት ያዯርግና ያ ያዯረገው ዴርጊት
በጠበቀው መሌኩ ሳይሆን ሲቀር ይፀፀታሌ፡፡ ይህ ዯግሞ ሇሰው የተገባ ባሔሪ ነው ምክንያቱም
ማንኛውም ነገር አስቀዴሞ ፌፃሜውን ማወቅ አይችሌምና፡፡ አምሊክ ግን ሁለን የሚያውቅ
ጌታ ስሇሆነ በሚሰራው ስራ አይፀፀትም፡፡ ታዱያ አምሊክ ሰውን በመፌጠሩ ተፀፀተ ማሇት
አግባብነት አሇውን?
መ.ቅ፡- «ከዯሙም ወስዯው በሚበለበት ቤት ሁሇቱን መቃንና ጉበኑን ይቀቡት፡፡ ... እኔም
በዘያች ላሉት በግብፅ አገር አሌፊሇሁ በግብፅም አገር ከሰው እስከ እንስሳ ዴረስ በኩርን
እገዴሊሇሁ፤ በግብፅም አማሌክት ሁለ እፇርዴባቸዋሇሁ፤ እኔ እግዘአብሓር ነኝ፡፡ ዯሙም
ባሊችሁበት ቤቶች ምሌክት ይሆንሊችኋሌ፤ ዯሙንም ባየሁ ጊዚ ከእናንተ አሌፊሇሁ እኔም
የግብፅን አገር በመታሁ ጊዚ መቅሰፌቱ ሇጥፊት አይመጣባችሁም፡፡» ኦሪት ዖጸአት 12፡7-14
እስራኤሊውያን በግብፃውያን ባርነት 400 ዒመታት ቆይተዋሌ፡፡ በስተመጨረሻም
እግዘአብሓር እስራኤሊውያንን ሇማዲን ግብፃውያንን ሇማጥፊት ፇሇገ፤ ሇመቅጣትም
በሚፇሌግበት ጊዚ እስራኤሊውያንንና ግብፃውያንን የሚሇይበት ምሌክት አስፇሇገው ስሇዘህ
እስራኤልችን የራሳቸውን ቤት ሇይቶ ሇማሳየት የሚያስችሌ የዯም ምሌክት ዯጃፊቸውን
እንዱቀቡና እርሱም ዯሙን ባየ ጊዚ ከነሱ እያሇፇ ላልቹን /ግብፃውያንን/ ሉያጠፊ፤ ሌብ
162
ይበለ ይህን ነገር ግብፃውያን እንዯ እዴሌ ሆኖ ሰምተው ቤታቸውን የዯም ምሌክት ካዯረጉበት
ከአዯጋው ተረፈ ማሇት ነው፡፡ ስሇዘህ ምሌክት አዴርጉ ማሇት ሇምን አስፇሇገው? ምሌክት
ካሌተዯረገ ሇይቶ ማወቅ ይሳነዋሌ ማሇት ነውን? ታዱያ አምሊክነቱ ምኑ ሊይ ነው?
2. አምሊክ ያንቀሊፊሌ ብሇው ያስባለን?
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ከርሱ በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤ ሔያው ራሱን ቻይ ነው፤ ማንገሊጀትም
እንቅሌፌም አትይዖውም፤...» አሌ-በቀራ 2፡255
መ.ቅ፡- «አቤቱ ንቃ ስሇምንስ ትተኛሇህ» መዛሙረ ዲዊት 43(44)፡23
መ.ቅ፡- «በመጨረሻም እግዘአብሓር ከእንቅሌፈ እንዯሚነቃ ሰው ተነሳ የወይን ጠጅ ጠጥቶ
ዴፌረት እንዯሚሰማው ጀግና ሆነ፡፡»
መዛሙረ ዲዊት 78፡65 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ የ1980 እትም
ሇመሆኑ እርስዎ የትኛውን ይመርጣለ? የቅደስ ቁርዒኑን «አሊህ» ወይስ የመጽሏፌ
ቅደሱን «እግዘአብሓር»? አምሊክ የሚተኛ ወይም የሚያንቀሊፊ ቢሆን ኖሮ በሥነ ፌጥረት
ውስጥ ያሇውን በሙለ /Universe/ ማን ይቆጣጠር ነበር?
3. እውን አምሊክ በፌቅር ተሇከፇ ብሇው ያስባለን?
መ.ቅ፡- «... እንዯገናም በአጠገብሽ ሳሌፌ በፌቅር የምትነዯፉበት ጊዚ እንዯዯረሰ ዏወቅሁ፤
የተራቆተውንም ሰውነትሽንም በመጎናፀፉያዬ ሸፌኜ እንዯምወዴሽ ቃሌ ገባሁሌሽ፤ ከአንቺም
ጋር የጋብቻ ቃሌ ኪዲን ገብቼ የእኔ የግላ አዯረግሁሽ፤ ይህን የተናገረ ሌዐሌ እግዘአብሓር
ነው፡፡» ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 16፡3-8 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ የ1980 እትም
4. አምሊክ አገባ ቢባለ ምን ይሊለ?
መ.ቅ፡- «አታፌሪምና አትፇሪ፤ አትዋረጂምና አትዯንግጪ፤ የሔፃንነትሽንም እፌረት ትረሺዋሇሽ
የመበሇትሽንም ስዴብ ከእንግዱህ ወዱህ አታስቢም፡፡ ፇጣሪሽ ባሌሽ ነው፡፡ ስሙም የሰራዊት
ጌታ እግዘአብሓር ነው፡፡ የእስራኤሌ ቅደስ ታዲጊሽ ነው እርሱም የምዴር ሁለ አምሊክ
ይባሊሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 54፡5
ነገር ግን ቅደስ ቁርዒን ሇዘህ አይነቱ ፇር የሇቀቀ አባባሌ መሌስ ይሰጣሌ ምክንያቱም
ይህ አይነቱ ባህሪ ሇፇጣሪ የሚገባ አይዯሇም፡፡
ቅ.ቁ፡- «... እነሆ የጌታችን ክብር ሊቀ፤ ሚስትንም ሌጅንም አሌያዖም፡፡» አሌ-ጂን 72፡3
ቅ.ቁ፡- «(እርሱ) ሰማያትንና ምዴርን ያሇ ብጤ ፇጣሪ ነው፤ ሇርሱ ሚስት የላሇችው ሲኾን
እንዳት ሇርሱ ሌጅ ይኖረዋሌ?...» አሌ-አንዒም 6፡101
5. አምሊክ ወሇዯ፡-
መ.ቅ፡- «ይሊሌ ጌታ እግዘአብሓር “ሇእኔም የወሇዴሻቸውን ወንድችና ሴቶች ሌጆችሽን ወስዯሽ
መብሌ ይሆኑ ዖንዴ ሰዋሽሊቸው”፡፡» ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 16፡20

163
ከዘህም በተጨማሪ መጽሏፌ ቅደስ አመንዛራ /ዛሙተኛ/ ከሆኑ ሁሇት እህትማማቾች
ወንዴና ሴት እንዯወሇዯ ይዖግብሌናሌ፡-
መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓር ቃሌ ወዯ እኔ እንዱህ ሲሌ መጣ “የሰው ሌጅ ሆይ! የአንዱት እናት
ሌጆች የሆኑ ሁሇት ሴቶች ነበሩ፡፡ በግብፅም አመነዖሩ በኮረዲነታቸውም አመነዖሩ፤ በዘያ
ጡቶቻቸው ሟሸሹ በዘያም የዴንግሌናቸውን ጡቶች ዲበሱ፡፡ ስማቸው የታሊቂቱ ኦሆሊ
የእህቷም ኦሆሉባ ነበረ ሇእኔም ሆኑ ወንድችና ሴቶች ሌጆችንም ወሇደ፡፡...”» ትንቢተ
ሔዛቅኤሌ 23፡1-4
የ1980 የመጽሏፌ ቅደስ እትም ሊይ ንዐስ ርዔሱን «በዛሙት ኃጢዒት የተባበሩ
እህትማማቾች» ብል ሰይሞታሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር እንዱህ ሲሌ ተናገረኝ “የሰው ሌጅ ሆይ! ከአንዴ እናት የሚወሇደ
ሁሇት እህትማማቾች ነበሩ፤ እነርሱም በወጣትነታቸው ወራት በግብፅ ሲኖሩ ክብርናቸውን
አጥተው በመዋረዴ አመንዛሮች ሆኑ፡፡ ከእነርሱም ታሊቂቱ ኦሆሊ ትባሌ ነበር፤
እምትወክሇውም ሰማርያን ነው፤ ታናሺቱ ዯግሞ ኦሆሉባ ትባሌ ነበር፤ የምትወክሇውም
ኢየሩሳላምን ነው፤ እኔ ሁሇቱንም አግብቼ ሌጆች ወሇደሌኝ፤ ኦሆሊ ካገባኋት በኋሊ እንኳ
አመንዛራነቷን ቀጠሇች፤ በአሶራውያን ወዲጆቿም ፌቅር ተቃጠሇች”፡፡»
ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 23፡1-5 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ የ1980 እትም
ሙስሉሞች ከዘህ አይነቱ ፇር የሇቀቁ አባባልች ራሳቸውን ይቆጥባለ፡፡ ፇጣሪ የዘህን
ዒይነት ባሔሪ ተገቢው አይዯሇም፤ ሇዘህም አባባሌ አሊህ በቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «“አሌራህማንም (አዙኙ አምሊክ) ሌጂን ያዖ (ወሇዯ)” አለ፤ ከባዴ መጥፍን ነገር
በእርግጥ አመጣችሁ፤ ከርሱ (ከንግግራቸው) ሰማያት ሉቀዯደ ምዴርም ሌትሰነጠቅ
ጋራዎችም ተንዯው ሉወዴቁ ይቃረባለ ሇአሌራህማን (ሇአዙኙ አምሊክ) ሌጅ አሇው ስሊለ፡፡
ሇአሌራህማን ሌጅን መያዛ አይገባውም፡፡ በሰማያትና በምዴር ያሇው ሁለ (በትንሳኤ ቀን)
ሇአሌራህማን ባርያ ሆነው የሚመጡ እንጂ ላሊ አይዯለም፡፡» መርየም 19፡88-92
ቅ.ቁ፡- «በሌ “እርሱ አሊህ አንዴ ነው፡፡ አሊህ (የሁለ) መጠጊያ ነው፡፡ አሌወሇዯም
አሌተወሇዯምም፡፡ ሇርሱም አንዴም ብጤ የሇውም”፡፡» አሌ-ኢኽሊስ 112፡1-4
6. ፂሙን የሚሊጭ ወይም የሚሌሊጭ አምሊክ፡-
መ.ቅ፡- «በዘያም ቀን እግዘአብሓር ከወን዗ ማድ በተከራየው ምሊጭ በአሶር ንጉሥ የራሱንና
የእግሩ ጠጉር ይሊጨዋሌ፤ ምሊጩን ጢሙን ዯግሞ ይበሊዋሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 7፡20
አሶርን ነው የሚሊጨው ወይስ እራሱን ነው የሚሊጨው? በሁሇቱም መንገዴ ያየነው
እንዯሆነ ከፇጣሪ ባህሪ ጋር የሚገናኝ አይዯሇም፡፡ ቆም ብሇው ያስተውለ ፇጣሪ አምሊካችን
ጢሙን በሊው በምሊጭ ተሊጨ ወይንም ሊጨ ቢባለ ምን ይሰማዎታሌ?

164
7. አምሊክ በመጥፍ ነገር ያዙሌን?
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም ሇሔዛቡ በግብፃውያን ፉት የፇሇጉትን እንዱሰጧቸው ሞጎስን ሰጠ፡፡
እነርሱም ግብፃውያንን በዖበ዗፡፡» ኦሪት ዖጸአት 12፡36
ቅ.ቁ፡- «መጥፍንም ስራ በሰሩ ጊዚ “በርሷ ሊይ አባቶቻችንን አገኘን አሊህም በርሷ አዜናሌ”
ይሊለ፡፡ “አሊህ በመጥፍ ነገር አያዛም በአሊህ ሊይ የማታውቁትን ትናገራሊችሁን?” በሊቸው፡፡»
አሌ-አዔራፌ 7፡28
እርስዎ የትኛውን ይመርጣለ? የቅደስ ቁርዒኑን «አሊህ» ወይስ የመጽሏፌ ቅደሱን
«እግዘአብሓር»?
8. አምሊክ አፎጨ፡-
መ.ቅ፡- «ሇአሔዙብም በሩቅ ምሌክትን ያቆማሌ ከምዴርም ዲርቻ በፈጨት ይጠራቸዋሌ፤...»
ትንቢተ ኢሳይያስ 5፡26
መ.ቅ፡- «በዘያም ቀን እንዱህ ይሆናሌ፤ እግዘአብሓር በግብፅ ወንዛ ዲርቻ ያሇውን ዛናብ
በአሶርም አገር ያሇውን ንብ በፈጨት ይጠራሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 7፡18
9. የሚታይ አምሊክ፡-
መ.ቅ፡- «ያዔቆብም “እግዘአብሓርን ፉት ሇፉት አየሁ ሰውነቴም ዴና ቀረች” ሲሌ የዘያን ቦታ
ስም “ጵንኤሌ” ብል ጠራው፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 32፡30
መ.ቅ፡- «ንጉሱ ዕዛያን በሞተበት ዒመት እግዘአብሓር በረጅምና ከፌ ባሇ ዗ፊን ተቀምጦ
አየሁት የሌብሱም ዖርፌ መቅዯሱን ሞሌቶት ነበር፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 6፡1
መ.ቅ፡- «በመካከሊችሁ ነቢያት ቢኖሩ ራሴን የምገሌጥሊችሁ በራዔይ ነው በሔሌምም
አነጋግራችኋሇሁ፡፡ ከአገሌጋዬ ከሙሴ ጋር የምነጋገረው ግን ከዘህ በተሇየ ሁኔታ ነው እርሱ
በቤቴ የታመነ ነው፡፡ ስሇዘህ እኔ ከእርሱ ጋር ቃሌ ሇቃሌ በግሌጥ አነጋግራሇሁ እንጂ ስውር
በሆነ አነጋገር አሌናገረውም፤ እንዱውም እርሱ እኔን በግሌጥ አይቶኛሌ፡፡»
ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም ኦሪት ዖኁሌቁ 12፡6-8
አሊህ /ሱ.ወ/ ግን የሚታይ አምሊክ አይዯሇም፡፡ ሇሰው ሌጆች አሊህ በመረጣቸው
ነብያት መሌዔክት ማስተሊሇፌ ሲፇሌግ በምን ዒይነት መሌኩ እንዯሆነ አሊህ በቅደስ ቁርዒኑ
ሊይ አስፌሮሌናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ዒይኖች አያገኙትም፤ (አያዩትም)፤ እርሱም ዒይኖችን ያያሌ፤ እርሱም ርኅራኄው ረቂቁ
ውስጠ ዏዋቂው ነው፡፡» አሌ-አንዒም 6፡103
ቅ.ቁ፡- «ሇሰውም አሊህ በራዔይ ወይም ከግርድ ወዱያ ወይም መሌክተኛን (መሌዒክን)
የሚሌክና በፇቃደ የሚሻውን ነገር የሚያወርዴሇት ቢኾን እንጂ (በግሃዴ) ሉያናግረው
ተገቢው አይዯሇም፡፡ እርሱ የበሊይ ጥበበኛ ነውና፡፡» አሌ-ሹራ 42፡51

165
በዘህ ምዴር ሊይ ከነብያት መካከሌ አሊህን ሇማየት የፇሇገው አንደ ሙሳ /ሙሴ/
ቢሆንም ማንም እዘህ ምዴር ሊይ አሊህን ማየት እንዯማይችሌ ሇሙሴ እንዱህ በማሇት ነበር
የገሇጸሇት፡-
ቅ.ቁ፡- «ሙሳም ሇቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዚ “ጌታዬ ሆይ! (ነፌስህን) አሳየኝ
ወዯ አንተ እመሇከታሇሁና” አሇ፤ (አሊህም) “በፌፁም አታየኝም ግን ወዯ ተራራው ተመሌከት፤
በስፌራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛሇህ” አሇው፤ ጌታውም ሇተራራው በተገሇጸ ጊዚ ንኩትኩት
አዯረገው፤ ሙሳም ጮሆ ወዯቀ፤ በአንሰራራም ጊዚ ጥራት ይገባህ፤ ወዲንተ ተመሇስኩ፤ እኔም
(በጊዚያቴ) የምዔምናን መጀመሪያ ነኝ አሇ፡፡» አዔራፌ 7፡143
10. አምሊክ ፌርደ ፌትሃዊ ነው
ሀ. በቃሊት በመናገር፡-
ቅ.ቁ፡- «ይህቺ በአንተ ሊይ በውነት የምናነባት ስትሆን የአሊህ ታምራት ናት፤ አሊህም ሇዒሇማት
በዯሌን የሚሻ አይዯሇም፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡108
ቅ.ቁ፡- «አሊህ የብናኝ ክብዯት ያህሌ አይበዴሌም፤ መሌካም ሥራ ብትሆንም ይዯራርባታሌ፤
ከርሱም ዖንዴ ታሊቅ ምንዲ ይሰጣሌ፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡40
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ሰዎችን ምንም አይበዴሌም፤ ግን ሰዎች ነፌሶቻቸውን ይበዴሊለ፡፡» ዩኑስ 10፡44
ሇ. ነፌስን ከችልታዋ በሊይ ባሇማስገዯዴ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ነፌስን ከችልታዋ በሊይ አያስገዴዲትም፤ ሇርሷ የሰራችው አሊት፡፡...»
አሌ-በቀራ 2፡286
ቅ.ቁ፡- «የየቲምንም ገንዖብ ብርታቱን (አካሇ መጠን) እስኪዯርሱ ዴረስ በዘያች እርሷ መሌካም
በኾነች ሁኔታ እንጂ አትቅረቡ፤ ስፌርንና ሚዙንን በትክክሌ ሙለ፤ ነፌስን ችልታዋን እንጂ
አናስገዴዴም፤...» አሌ-አንዒም 6፡152
ቅ.ቁ፡- «የችልታ ባሇቤት ከችልታው ይቀሌብ፤ በርሱም ሊይ ሲሳዩ የጠበበት ሰው አሊህ ነፌስን
የሰጣትን እንጂ አያስገዴዴም፤ አሊህ ከችግር በኋሊ ምቾትን በእርግጥ ያዯርጋሌ፡፡»
አሌ-ጦሊቅ 65፡7
ሏ. አንደ በሰራው ኃጢዒት ላሊውን ባሇመጠየቅ፡-
ቅ.ቁ፡- «ይህች (የተወሳችው) በእርግጥ ያሇፇች ሔዛብ ናት፤ ሇርሷ የሰራችው (ምንዲ) አሊት
ሇናንተም የሰራችሁት (ምንዲ) አሊችሁ ይሰሩትም ከነበሩት አትጠየቁም፡፡» አሌ-በቀራ 2፡134
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፌሶቻችሁን (ከእሳት) ያ዗፤ (ጠብቁ) በተመራችሁ ጊዚ
የተሳሳተ ሰው አይጎዲችሁም፤ የሁሊችሁም መመሇሻ ወዯ አሊህ ብቻ ነው፤ ትሰሩትም
የነበራችሁትን ሁለ ይነግራችኋሌ፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡105
ቅ.ቁ፡- «በሊቸው “እርሱ (አሊህ) የሁለ ጌታ ሲሆን ከአሊህ በቀር ላሊን ጌታ እፇሌጋሇሁን?
ነፌስም ሁለ በራሷ ሊይ እንጂ (ክፈን) አትሰራም፤ ተሸካሚም (ነፌስ) የላሊይቱን ሸክም
166
(ኃጢዒት) አትሸከምም፤ ከዘያም መመሇሻችሁ ወዯ ጌታችሁ ነው፤ ወዱያውም በርሱ
ትሇያዩበት የነበራችሁትን ሁለ ይነግራችኋሌ”፡፡» አሌ-አንዒም 6፡164
መ. ከሰሩት ወንጀሌ በሊይ ባሇመቅጣት፡-
ቅ.ቁ፡- «በርሱ (መምጣት) ጥርጥር በላሇበት በኾነው ቀን በሰበሰብናቸው ነፌስ ሁለ
የሰራችውን ሥራ በተሞሊች ጊዚ እንዳት ይኾናለ? እነርሱም አይበዯለም፡፡»
አሌ-ዑምራን 3፡25
ቅ.ቁ፡- «(ነገሩ) በምኞታችሁና በመጽሏፈ ሰዎች ምኞት አይዯሇም፤ መጥፍን የሚሰራ ሰው
በርሱ ይቀጣሌ፤ ሇርሱም ከአሊህ ላሊ ጠባቂንም ረዲትንም አያገኝም፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡123
ቅ.ቁ፡- «ግቧት፤ ታገሱም፤ ወይም አትታገሱ በናንተ ሊይ እኩሌ ነው፤ የምትመነደት ትሰሩት
የነበራችሁትን (ፌዲ) ብቻ ነው (ይባሊለ)፡፡» አሌ-ጡር 52፡16
ሠ. አማኞችን በፌትህ በማዖዛ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ አዯራዎችን ወዯ ባሇቤቶቻቸው እንዴታዯርሱ ያዙችኋሌ፡፡ በሰዎችም መካከሌ
በፇረዲችሁ ጊዚ በትክክሌ እንዴትፇርደ (ያዙችኋሌ)፤ አሊህም በርሱ የሚገስጻችሁ ነገር ምን
ያምር! አሊህ ሰሚ ተመሌካች ነው፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡58
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሇአሊህ ቀጥተኞች በትክክሌ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሔዛቦችንም
መጥሊት ባሇማስተካከሌ ሊይ አይገፊፊችሁ፤ አስተካክለ እርሱ (ማስተካከሌ) ሇአሊህ ፌራቻ
በጣም የቀረበ ነው፡፡ አሊህንም ፌሩ አሊህ በምትሰሩት ሁለ ውስጠ ዏዋቂ ነው፡፡»
አሌ-ማኢዲህ 5፡8
ቅ.ቁ፡- «የየቲምንም ገንዖብ ብርታቱን (አካሇ መጠን) እስኪዯርሱ ዴረስ በዘያች እርሷ መሌካም
በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፤ ስፌርንና ሚዙንን በትክክሌ ሙለ፤ ነፌስን ችልታዋን እንጂ
አናስገዴዲትም፤...» አሌ-አንዒም 6፡152
በአንፃሩ መጽሏፌ ቅደስ አምሊክ ፌርደ ፌትሃዊ እንዲሌሆነ ያሳየናሌ፡-
መ.ቅ፡- «ሇእስራኤሊዊ ወገንህ ገንዖብ ብታበዴረው ወይም ምግብ የሚሆንና ላሊም ነገር
ብትሰጠው ወሇዴ አትጠይቀው፡፡ ወሇዴ መጠየቅ የሚገባህ ከውጪ አገር ተወሊጅ እንጂ
ከእስራኤሊዊ ወገንህ አይዯሇም፤ ይህን ሔግ ፇጽሞ...»
ኦሪት ዖዲግም 23፡19 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
መ.ቅ፡- ሀ - 1 «አባቶች ስሇ ሌጆች አይገዯለ ሌጆችም ስሇ አባቶች አይገዯለ፤ ነገር ግን ሁለ
እያንዲንደ በኃጢዒቱ ይገዯሌ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 24፡16
መ.ቅ፡- ሀ - 2 «እግዘአብሓርም ናታንን ወዯ ዲዊት ሊከ ወዯ እርሱም መጥቶ አሇው “በአንዴ
ከተማ አንደ ባሇ ጠጋ አንደም ዴሃ የሆኑ ሁሇት ሰዎች ነበሩ፡፡ ባሇጠጋውም እጅግ ብ዗ በግና
ሊም ነበረው፡፡ ሇዴሃው ግን ከገዙት አንዱት ታናሽ በግ በቀር አንዲች አሌነበረውም፤
አሳዯጋትም ከሌጆቹም ጋር በእርሱ ዖንዴ አዯገች፡፡ እንጀራውንም ትበሊ ከዋንጫውም ትጠጣ
167
በብብቱም ትተኛ ነበር እንዯ ሌጁም ነበረች፡፡ ወዯ ባሇጠጋው እንግዲ በመጣ ጊዚ ከበጉና
ከሊሙ ወስድ ሇዘያ ወዯርሱ ሇመጣው እንግዲ ያዖጋጅሇት ዖንዴ ሳሳ፤ የዘያንም የዯሃውን ሰው
በግ ሇዘያ ሇመጣው ሰው አዖጋጀ፡፡ ዲዊትም በዘያ ሰው ሊይ እጅግ ተቆጥቶ ናታንን “ሔያው
እግዘአብሓርን! ይህን ያዯረገ ሰው የሞት ሌጅ ነው፡፡ ይህን አዴርጓሌና አሊዖነምና ስሇ አንዱቱ
በግ አራት ይመሌስ” አሇው፡፡ ናታንም ዲዊትን አሇው “ያ ሰው አንተ ነህ፡፡” የእስራኤሌ አምሊክ
እግዘአብሓር እንዱህ ይሊሌ “በእስራኤሌ ሊይ ንጉሥ ሌትሆን ቀባሁህ ከሳኦሌም እጅ
አዲንሁህ፤ የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ የጌታህንም ሚስቶች በብብትህ ጣሌሁሌህ፤ የእስራኤሌንና
የይሁዲን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዘህ የበሇጠ እጨምርሌህ ነበር፡፡ አሁንስ
በፉቱ ክፈ ትሰራ ዖንዴ የእግዘአብሓርን ነገር ሇምን አቃሇሌህ? ኬጢያዊውን ኦርዮን በሰይፌ
መትተሃሌ ሚስቱንም ሇአንተ ሚስት ትሆን ዖንዴ ወስዯሃሌ፤ እርሱንም በአሞን ሌጆች ሰይፌ
ገዴሇሃሌ፡፡ ስሇዘህም አቃሌሇኸኛሌና የኬጥያዊውንም የኦርዮን ሚስት ሇአንተ ሚስት ትሆን
ዖንዴ ወስዯሃሌና ሇዖሊሇም ከቤትህ ሰይፌ አይርቅም፡፡” እግዘአብሓር እንዱህ ይሊሌ “እነሆ
ከቤትህ ክፈ ነገር አስነሳብሃሇሁ፤ ሚስቶችህንም በዒይንህ ፉት እወስዲሇሁ ሇዖመዴህም
እሰጣቸዋሇሁ በዘህችም ፀሏይ ዒይን ፉት ከሚስቶችህ ጋር ይተኛሌ፡፡ አንተ ይህን በስውር
አዴርገኸዋሌ፤ እኔ ግን ይህን በእስራኤሌ ሁለ ፉትና በፀሏይ ፉት አዯርገዋሇሁ፡፡” ዲዊትም
ናታንን “እግዘአብሓርን በዴያሇሁ” አሇው፡፡ ናታንም ዲዊትን “እግዘአብሓር ዯግሞ
ኃጢዒትህን አርቆሌሃሌ፤ አትሞትም፡፡ ነገር ግን በዘህ ነገር ሇእግዘአብሓር ጠሊቶች ታሊቅ
የስዴብ ምክንያት አዴርገሃሌና ስሇዘህ ዯግሞ የተወሇዯሌህ ሌጅ ፇጽሞ ይሞታሌ” አሇው፡፡”»
መጽሏፇ ሳሙኤሌ ካሌዔ 12፡1-14
ጥያቄ፡-
1. ዲዊት በሰራው ዛሙት ምክንያት ቅጣቱ በሚስቶቹ ሊይ መዯረጉ ፌትሃዊ ነውን? ምክንያቱም
ሚስቶቹ እሱ በፇጸመው ዛሙት ተባባሪዎች አሌነበሩም፡፡
2. የዲዊት ሚስቶች በአዯባባይ በሔዛብ ፉት እንዱዯፇሩ ማዴረጉስ ፌትሃዊ ነውን?
3. ዲዊት ሇፇጸመው ዛሙት ላሊው የመጣበት ቅጣት የተወሇዯውን ሔፃን በሞት መቅሰፌ
ነበር፡፡ ሔጉ «አባቶች ስሇ ሌጆች አይገዯለ ሌጆችም ስሇ አባቶች አይገዯለ» ነበር ሇምን አባቱ
በሰራው ኃጢዒት ሌጁ ይገዯሊሌ?
መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓርም መንፇስ በሊዩ በኃይሌ ወረዯ፤ ወዯ አስቀልናም ወረዯ ከዘያም ሰሊሳ
ሰዎች ገዯሇ ሌብሳቸውንም ወስድ እንቆቅሌሹን ሇፇቱ ሰዎች ሰጠ፡፡» መጽሏፇ መሳፌንት 14፡19
ታሪኩ እንዱህ ነው፡- ሳምሶን የሚባሌ አንዴ እስራኤሊዊ ነበር፡፡ ከእሇታት አንዴ ቀን
ይህ ሰው ተማና ወዯ ተባሇች የፌሌስጤም ምዴር ዖሇቀ በዘያም አንዱት ቆንጆ ፌሌስጤማዊት
ሴት ተመሌክቶ ያጫታሌ፡፡ ፌሌስጤማዊያኖችም በሰርጉ ቀን ከእርሱ ጋር እንዱሆኑ ሰሊሳ
ወንድች ሊኩሇት፡፡ ሳምሶን እንዱህ አሊቸው “አንዴ እንቆቅሌሽ ሌጠይቃቸው በሰባቱ የበዒሌ
168
ቀን ከመሇሳችሁሌኝ ሰሊሳ የበፌታ ቀሚስና ሰሊሳ ሌውጥ ሌብስ እሰጣችኋሇሁ፡፡
ካሌመሇሳችሁሌኝ ዯግሞ እናንተ ትሰጡኛሊችሁ፡፡” እነሱም ጥያቄውን ተቀብሇው ሄደ፡፡ እስከ
ሶስት ቀን መሌሱን አሊገኙም፡፡ በአራተኛው ቀን ግን ሏሳብ መጣሊቸው፡፡ መሌሱን ወገናቸው
በሆነችው ፌሌስጤማዊቷ የሳምሶን ሚስት በኩሌ ማግኘት፡፡ ስሇሆነም ሄዯው እሷን
አስፇራርተው መሌሱን እንዴታመጣ ጠየቋት፡፡ እሷም ባሎን ጠይቃ በሰባተኛው ቀን መሌሱን
ሰጠቻቸው፡፡ እነርሱም ፀሏይ ሳትጠሌቅ ወዯ ሳምሶን በመምጣት የእንቆቅሌሹን መሌስ
ነገሩት፡፡ እሱም “በእኔ ጊዯር ባታርሱ ኖሮ መሌሱን አታገኙም ነበር” አሊቸው፡፡ /መሳፌንት
14፡1-18/ እንግዱህ መሌሱ ተመሌሷሌ፤ ሳምሶን የገባውን ቃሌ መሙሊት ብቻ ነው ያሇበት፡፡
ሰሊሳ በፌታ ቀሚስና ሰሊሳ ሌውጥ ሌብስ እንዲይሰጣቸው የሇውም፡፡ ያንን ሇማግኘት ዯግሞ
የግዳታ ሰሊሳ ሰው መግዯሌ አሇበት፡፡ እሱ ዯግሞ አንዴ ሰው ነው እንዳት ሰሊሳ ሰው
ይግዯሌ? በዘህ ጊዚ ነበር የእግዘአብሓር መንፇስ በሱ ሊይ ወርድ ሰሊሳ ሰዎችን የገዯሇውና
ሌብሳቸውን ገፌፍ እንቆቅሌሹን ሇፇቱት ሰዎች የሰጠው፡፡ እንዳት የአምሊክ መንፇስ ቁማር
ተጫውቶ የሰውን ሔይወት በማጥፊት ሇሚያውሌ ሰው አገሌግልት ይሰጣሌ? ጌታችን አሊህ
/ሱ.ወ/ ግን በመንፇሱ የሚያበረታው በሱና በመጨረሻው ቀን ሊመኑት ሙስሉሞች እንጂ
ቁማር ተጫውተው የሰውን ሔይወት ሇማጥፊት በሚሹት ሊይ አይዯሇም፡፡
ቅ.ቁ፡- «በአሊህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት ሔዛቦች ... እነዘያ በሌቦቻቸው ውስጥ
እምነትን ጽፎሌ፤ ከርሱም በሆነ መንፇስ ዯግፎቸዋሌ፤ ከሥሮቻቸውም ወንዜች የሚፇሱባቸው
ገነቶች በውስጣቸው ዖውታሪዎች ሲኾኑ ያገባቸዋሌ፤ አሊህ ከነርሱ ወዶሌ፡፡ ...»
አሌ-ሙጃዯሊህ 58፡22
11. የቅደስ ቁርዒኑ አምሊክ ቃሌ ኪዲኑን የማይረሳ ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «(ጅብሪሌም፤ አሇ) በጌታህም ትዔዙዛ እንጂ አንወርዴም፤ በፉታችን ያሇው በኋሊችንም
ያሇው በዘህም መካከሌ ያሇው ሁለ የርሱ ነው፤ ጌታህም ረሺ አይዯሇም፡፡» መርየም 19፡64
ቅ.ቁ፡- «(ሙሳም) ዔውቀቷ እጌታዬ ዖንዴ በመጽሏፌ የተመዖገበ ነው፤ ጌታዬ አይሳሳትም
አይረሳምም አሇው፡፡» ጣሃ 20፡52
ቅ.ቁ፡- «አሊህም መሌዔክተኞቹን (የገባችሊቸውን) ቃሌ ኪዲኑን አፌራሽ አዴርገህ አታስብ፤
አሊህ አሸናፉ የመበቀሌ ባሇቤት ነው፡፡» ኢብራሑም 15፡47
የመጽሏፌ ቅደሱ አምሊክ አይረሳምን?
መ.ቅ፡- ሀ. 1 «እግዘአብሓር አምሊክም ሰውን እንዱህ ብል አዖዖው “ከገነት ዙፌ ትበሊሇህ፤ ነገር
ግን መሌካምንና ክፈን ከሚያስታውቀው ዙፌ አትብሊ፤ ከእርሱ በበሊህ ቀን ሞትን
ትሞታሇህና”፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 2፡17
መ.ቅ፡- ሀ. 2 «አዲምም የኖረበት ዖመን ሁለ ዖጠኝ መቶ ሰሊሳ ዒመት ሆነ፤ ሞተም፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 5፡5
169
ጥያቄ፡- አዲም መሞት የነበረበት ከዙፎ በበሊ ጊዚ ነበረ፤ ነገር ግን የሞተው 930 ዒመት ከቆየ
በኋሊ ነው ስሇዘህ አምሊክ ቃለን አሌፇጸመም፤ እረስቷሌ ማሇት ነውን?
መ.ቅ፡- ሇ. 1 «እግዘአብሓርም “መንፇሴ ሰው ሊይ ሇዖሊሇም አይኖርም እርሱ ሥጋ ነውና፤
ዖመኖቹም መቶ ሃያ ዒመት ይሆናለ” አሇ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 6፡3
መ.ቅ፡- ሇ. 2 «አብርሃምም የኖረበት የዔዴሜው ዒመታት እነዘህ ናቸው መቶ ሰባ አምስት
ዒመት ኖረ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 25፡7
መ.ቅ፡- ሇ. 3 «ከጥፊት ውኃ በኋሊ ኖኅ 350 ዒመት ኖረ፡፡ ዔዴሜውም 950 ዒመት ሲሆነው
ሞተ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 9፡28-29 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
ጥያቄ፡- የሰው ዔዴሜ 120 ዒመት ነው ብል አምሊክ ከወሰነ አብርሃም 175 ዒመት ኖኅ 950
ዒመት ከኖሩ እግዘአብሓር ከ120 ዒመት በሊይ የሚኖሩትን የሰዎች ዔዴሜ ረስቷሌ ማሇት
ነውን?
መ.ቅ፡- ሏ. «እግዘአብሓርም ሇኖኅና ሇሌጆቹ እንዱህ ብል ተናገረ “እኔም እነሆ ቃሌ ኪዲኔን
ከእናንተ በኋሊ ከሚመጣው ከዖራችሁ ጋር አቆማሇሁ፤ ከእናንተ ጋር ሊለት ሔያው ነፌስ
ሊሊቸው ሁለ ከእናንተ ጋር ከመርከብ ሇወጡት ሇወፍች ሇእንስሳትም ሇምዴር አራዊትም ሁለ
ሇማንኛውም ሇምዴር አራዊት ሁለ ይሆናሌ፡፡ ቃሌ ኪዲኔንም ሇእናንተ አቆማሇሁ፤ ሥጋ
ያሇውም ሁለ ዲግመኛ በጥፊት ውኃ አይጠፊም፤ ምዴርንም ሇማጥፊት ዲግመኛ የጥፊት ውኃ
አይሆንም፡፡” እግዘአብሓርም አሇ “በእኔና በእናንተ መካከሌ ከእናንተም ጋር ባሇው በሔያው
ነፌስ ሁለ መካከሌ ሇዖሊሇም የሚዯረገው የቃሌ ኪዲን ምሌክት ይህ ነው፤ ቀስቴን በዯመና
አዴርጌአሇሁ የቃሌ ኪዲኑም ምሌክት በእኔና በምዴር መካከሌ ይሆናሌ፡፡ በምዴር ሊይ ዯመናን
በጋረዴሁ ጊዚ ቀስቲቱ በዯመናው ትታያሇች፤ በእኔና በእናንተ መካከሌ ሔያው ነፌስ ባሇውም
ሥጋ ሁለ መካከሌ ያሇውን ቃሌ ኪዲኔን አስባሇሁ፤ ሥጋ ያሇውንም ሁለ ያጠፊ ዖንዴ ዲግመኛ
የጥፊት ውኃ አይሆንም፡፡ ቀስቲቱም በዯመና ትሆናሇች፤ በእኔና በምዴር ሊይ በሚኖር ሥጋ
ባሇው በሔያው ነፌስ መካከሌ ያሇውን የዖሊሇም ቃሌ ኪዲኔን ሇማሰብ አያታሇሁ”፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 9፡8-16
ጥያቄ፡- እግዘአብሓር ቀስቷን ካሊየ አያስታውስም ማሇት ነውን? በአሁኑ ዖመን መሬት በውኃ
መጥሇቅሇቅ ምክንያት እያሇቀ እና እየተፇናቀሇ ያሇው ሔዛብ ከምን የተነሳ ነው? እግዘአብሓር
ቀስቷን ማየት ትቷሌን ወይስ ቃሌ ኪዲኑን ረስቶ ነው?
መ.ቅ፡- «ከብ዗ ዒመታት በኋሊ የግብፅ ንጉስ ሞተ፤ እስራኤሊውያን ግን አሁንም በባርነት
ቀንበር ሥር በመጨነቅ እርዲታ ሇማግኘት በመጮኽ ሊይ ነበሩ፤ ጩኸታቸውም ወዯ
እግዘአብሓር ዯረሰ፡፡ ጭንቀት የተሞሊበትን ጩኸታቸውን ሰምቶ ከአብረሃም ከይስሏቅና
ከያዔቆብ ጋር የገባውን ቃሌ ኪዲን አስታወሰ፡፡»
ኦሪት ዖጸአት 2፡23-24 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
170
ጥያቄ፡- እግዘአብሓር ከአብርሃም እና ከላልቹ ጋር የገባውን ቃሌ ኪዲን ችግርና መከራ
ከዯረሰባቸው በኋሊ ነው ያስታወሰው ማሇት ነውን?
መ.ቅ፡- መ. 1 «ፀሏይም በገባች ጊዚ በአብራም ከባዴ እንቅሌፌ መጣበት፤ እነሆም ዴንጋጤና
ታሊቅ ጨሇማ ወዯቀበት፤ አብራምንም አሇው “ዖርህ ሇርሱ ባሌሆነች ምዴር ስዯተኞች
እንዱሆኑ በእርግጥ እወቅ፤ ባሪያዎች አዴርገውም አራት መቶ ዒመት ያስጨንቋቸዋሌ፡፡ ዯግሞ
በባርነት በሚገዝቸው ሔዛብ ሊይ እኔ እፇርዲሇሁ ከዘም በኋሊ በብ዗ ከብት ይወጣለ”፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 15፡12-14
መ.ቅ፡- መ. 2 «የእስራኤሌም ሌጆች በግብፅ ምዴር የተቀመጡበት ዖመን አራት መቶ ሰሊሳ
ዒመት ነው፡፡»
ኦሪት ዖጸአት 12፡40
ጥያቄ፡- እግዘአብሓር በኦሪት ዖፌጥረት 15፡12-14 ሊይ የአብረሃም ዖሮች ሇ400 ዒመት ባሪያ
ሆነው እነዯሚኖሩ ነው የተናገረው፡፡ እንዱሁም እግዘአብሓር በኦሪት ዖጸአት 12፡40 ሊይ
የእስራኤሌ ሌጆች 430 ዒመት እንዯኖሩ ያሳየናሌ፤ 30ውን ዒመት የጨመረሊቸው መጀመሪያ
የተናረውን ዖንግቶት ነውን?
መ.ቅ፡- ሠ. 1 «ዱቃሊ ወዯ እግዘአብሓር ጉባኤ አይግባ፤ እስከ አስር ትውሌዴ ዴረስ ወዯ
እግዘአብሓር ጉባኤ አይግባ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 23፡2
መ.ቅ፡- ሠ.2 «እንዱህም ሆነ ከሶስት ወር በኋሊ ሇይሁዲ “ምራትህ ትእማር ሴሰነች፤ ዯግሞም
በዛሙት እነሆ ፀነሰች ብሇው ነገሩት ... በመውሇጃዋም ጊዚ እነሆ መንታ ሌጆች በሆዶ ነበሩ፡፡
ስትወሌዴም አንደ እጁን አወጣ፤ አዋሊጂቱም ቀይ ፇትሌ ወስዲ በእጁ አሰረች “ይህ መጀመሪያ
ይወጣሌ” አሇች፡፡ እንዱህም ሆነ፤ እጁን በመሇሰ ጊዚ እነሆ ወንዴሙ ወጣ፤ እርሷም “ሇምን
ጥሰህ ወጣህ?” አሇች ስሙንም ፊሬስ ብሊ ጠራችው”፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 38፡24-29
መ.ቅ፡- ሠ. 3 «የፊሬስም ትውሌዴ ይህ ነው፣ ፊሬስ ኤስሮምን ወሇዯ፣ ኤስሮምም አራምን
ወሇዯ፣ አራምም አሚናዲብን ወሇዯ፣ አሚናዲብም ነአሶንን ወሇዯ፣ ነአሶንም፣ ሰሌሞንን ወሇዯ፣
ሰሌሞንም ቦዓዛን ወሇዯ፣ ቦዓዛም ኢዮቤዴን ወሇዯ፣ ኢዮቤዴም እሴይን ወሇዯ፣ እሴይም
ዲዊትን ወሇዯ፡፡» መጽሏፇ ሩት 4፡18-22
ጥያቄ፡- ሠ. 2 ማሇትም ኦሪት ዖፌጥረት 38፡24-29 ሊይ ፊሬስ በዛሙት እንዯተወሇዯ ያሳያሌ፤
ስሇዘህ ዱቃሊ ነው ማሇት ነው፡፡ እንዯ መጽሏፌ ቅደስ አገሊሇጽ ሔጉ ዯግሞ 10 ትውሌዴ
ዴረስ የእግዘአብሓር ጉባኤ እንዲይገባ ያግዲሌ፡፡ ወዯ ሠ. 3 መጽሏፇ ሩት 4፡18-22 ሊይ
ስንመሇከት የፊሬስ ትውሌዴ እስከ ዲዊት ዴረስ ያሇውን ያሳየናሌ፤ ዲዊት ሊይ ስንዯርስ ዯግሞ
ዖጠነኛው ትውሌዴ እንዯሆነ እንረዲሇን ስሇዘህ አምሊክ ረስቶት ነው ዲዊት ጉባኤ እንዱገባ
የፇቀዯሇት?
171
12. አሊህ እጅግ በጣም ሩኅሩኅ ነው
ቅ.ቁ፡- «በሊቸው “እናንተ በነፌሶቻችሁ ሊይ ዴንበርን ያሇፊችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአሊህ እዛነት
ተስፊ አትቁረጡ፤ አሊህ ኃጢዒቶችን በመሊ ይምራሌና እነሆ እርሱ መሃሪው አዙኙ ነውና”፡፡»
አሌ-዗መር 39፡53
ቅ.ቁ፡- «አዯምም ከጌታው ቃሊትን ተቀበሇ፤ በርሱም ሊይ (ጌታው ጸጸትን በመቀበሌ)
ተመሇሰሇት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዙኝ ነውና፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡37
ቅ.ቁ፡- «በነብዩ በነዘያም በችግሪቱ ጊዚያት (በተቡክ ዖመቻ) ከነሱ የከፉልቹ ሌቦች
(ሇመቅረት) ሉዖነበለ ከተቃረቡ በኋሊ በተከተለት ስዯተኞችና ረዲቶች ሊይ አሊህ በእርግጥ
ጸጸታቸውን ተቀበሇ፤ ከዘያም ከነሱ ንስሃ መግባታቸውን ተቀበሇ፤ እርሱ ሇነሱ ርኅሩኅ አዙኝ
ነውና፡፡» አሌ-ተውባህ 9፡117
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም በጎ ያዯርግሊቸው ዖንዴ ያበዙችሁም ዖንዴ ዯስ ይሇው እንዯነበረ
እንዱሁ እግዘአብሓር ሲያጠፊችሁ ሲያፇርሳችሁም ዯስ ይሇዋሌ ትወርሷትም ዖንዴ
ከምትገቡባት ምዴር ትነቀሊሊችሁ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 28፡63
መ.ቅ፡- «የይሁዲና የኢየሩሳላም ሔዛብ ያቀደት ነገር ሁለ በዘህ ስፌራ እንዲይፇጸም
አዯርጋሇሁ፤ ጠሊቶቻቸው ዴሌ እንዱነሷቸውና በጦርነትም እንዱገዴሎቸው አዯርጋሇሁ፤
ሬሳቸውንም የሰማይ ወፍችና የምዴር አራዊት እንዱቀራመቱት አዯርጋሇሁ፡፡ በዘህች ከተማ
ሊይ እጅግ አሰቃቂ የሆነ ጥፊት አመጣሇሁ፤ በዘያም የሚያሌፌ ሁለ በመገረም ከንፇሩንም
እየመጠጠ “አቤት! አቤት!” ይሊሌ፡፡ ጠሊት ከተማይቱን ከብቦ ሔዛቡን ሇመግዯሌ ይዛታሌ፤
የከተማይቱም ከበባ እጅግ አሰቃቂ ከመሆኑ የተነሳ በውስጧ ያለት ሁለ እርስ በርሳቸው
ይባሊለ፤ ሌጆቻቸውንም እንኳ ይበሊለ፡፡»
ትንቢተ ኤርሚያስ 19፡7-9 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር እንዱህ አሇ “ሇሔጌ ታዙዦች ባትሆኑ ቅጣት ይዯርስባችኋሌ፤ ሔጌንና
ትዔዙዙቴን ባትጠብቁና ከእናንተ ጋር የገባሁትን ቃሌ ኪዲን ብታፇርሱ እቀጣችኋሇሁ፤
መቅሰፌትም አመጣባችኋሇሁ፤ ይኸውም ዒይኖቻችሁን የሚያሳውር ሰውነቶቻችሁን
የሚያመነምን ሉፇወስ የማይችሌና ገዯብ የላሇው የንዲዴ በሽታ እሰዴባችኋሇሁ፤ እህሌ
ትዖራሊችሁ ነገር ግን ጥሩ መከር አይገጥማችሁም፤ ምክንያቱም ጠሊቶቻችሁ እናንተን ዴሌ
አዴርገው አዛመራችሁን ይበለታሌ፡፡ እኔ በእናንተ ሊይ በቁጣ ስሇምነሳባችሁ ተሸናፉ
ትሆናሊችሁ የሚጠሎችሁም ይገዝችኋሌ ሌባችሁ በፌርሃት እየተሸበረ ማንም ሳያሳዴዲችሁ
ትሸሻሊችሁ፡፡
ይህም ሁለ ከዯረሰባችሁ በኋሊ እንኳ የማትታዖ዗ኝ ከሆናችሁ በእናንተ ሊይ
የማመጣው ቅጣት ሰባት ጊዚ እጥፌ እንዱበዙ አዯርጋሇሁ፡፡ እሌኸኛነት የተቀሊቀሇበት
ትዔቢታችሁን እሽራሇሁ፤ ዛናብ ስሇማይኖር ምዴራችሁ በዴርቅ ትመታሇች፤ እንዯ ብረትም
172
የጠጠረች ትሆናሇች፡፡ ተግታችሁ የምትሰሩት ነገር ሁለ ውጤት አሌባ ይሆናሌ፤ ምክንያቱም
ምዴራችሁ ሰብሌ አታስገኝሊችሁም፤ ዙፍቻችሁም አያፇሩም፡፡ አሁንም እኔን በመቃወም
ብትጸኑና ሌትታዖ዗ኝ ባትፇቅደ ቅጣታችሁን እንዯገና ሰባት ጊዚ እጥፌ አዯርገዋሇሁ፡፡
በመካከሊችሁ አዯገኞች አራዊት እሌካሇሁ፤ እነርሱም ሌጆቻችሁን ይገዴሊለ፤ የቀንዴ
ከብቶቻችሁን ያወዴማለ፤ ከእናንተ ጥቂት ሰዎች ብቻ ስሇሚቀሩ ጎዲናዎቻችሁ ሁለ ሰው
አሌባ ይሆናለ፡፡
ይህ ሁለ ቅጣት ከተፇጸመባችሁ በኋሊ ባትሰሙኝና እኔን በመቃወም ብትጸኑ በእናንተ
ሊይ በቁጣ ተመሌሼ ካሇፇው ሰባት እጥፌ በበረታ ሁኔታ እቀጣችኋሇሁ፡፡ ከእኔ ጋር
የገባችሁትን ቃሌ ኪዲን በማፌረሳችሁ እናንተን ሇመቅጣት ጦርነት አመጣባችኋሇሁ፤
በዯህንነት ሇመኖር በከተሞቻችሁ ብትሰበሰቡም ሉፇወስ የማይችሌ በሽታ በመካከሊችሁ
እሌካሇሁ፤ ሇጠሊቶቻችሁም እጅ ሇመስጠት ትገዯዲሊችሁ፡፡ ምግብ እንዴታጡ አዯርጋሇሁ፤
ከዘህ የተነሳ አስር ሴቶች እንጀራ ሇመጋገር የሚያስፇሌጋቸው አንዴ ምጣዴ ብቻ ይሆናሌ፤
እሱንም ቢሆን በመጠን ስሇምትከፊፇለት ሁለንም በሌታችሁ እንኳ እንዯተራባችሁ
ትቀራሊችሁ፡፡
ይህም ሁለ ተፇጽሞባችሁ እኔን መቃወም ብትቀጥለና ሇእኔም ባትታዖ዗ በእናንተ
ሊይ በቁጣ እነሳሇሁ፤ በእናንተ ሊይ የማመጣውም ቅጣት ካሇፇው ሰባት ጊዚ የበሇጠ እንዱሆን
አዯርጋሇሁ፡፡ ስሇዘህም ከመራባችሁ ብዙት የተነሳ የገዙ ሌጆቻችሁን ሇመብሊት ትገዯዲሊችሁ፡፡
በየኮረብታ ሊይ ያሎችሁን መስገጃዎች እዯመስሳሇሁ፤ የእጣን መሰዊያዎቻችሁንም
አፇራርሳሇሁ፤ ሬሳዎቻችሁንም በወዯቁት ጣዕቶቻችሁ ሊይ እጥሊሇሁ፤ ፇጽሞ እጸየፊችኋሇሁ፤
ከተሞቻችሁን ወዯ ፌርስራሽነት እሇውጣሇሁ፤ የማምሇኪያ ስፌራዎቻችሁንም እዯመስሳሇሁ፤
መስዋዔታችሁንም አሌቀበሌም፡፡ ምዴራችሁን ፇጽሜ አጠፊሇሁ፤ በወረራ የያዙትም ጠሊት
ጥፊቷን አይቶ በፌርሃት ይንቀጠቀጣሌ፡፡ በእናንተም ሊይ ጦርነት አምጥቼ በባዔዲን አገር ሁሊ
እበትናችኋሇሁ፤ ምዴራችሁ ሰው አሌባ ከተሞቻችሁም ፌርስራሾች ይሆናለ፤ ከዘህም በኋሊ
ምዴሪቱም እናንተ ሌትሰጧት ያሌፇቀዲችሁትን ፌጹም እረፌት አግኝታ ዯስ ይሊታሌ፤ እናንተ
በጠሊቶቻችሁ አገር በስዯት ሊይ ሳሊችሁ ምዴሪቱ ባድ ሆና እረፌት ታገኛሇች፡፡
በስዯት የምትኖሩትም ሁለ ነፊስ የሚነካውን የቅጠሌ ኮሽታ በሰማችሁ ቁጥር
በዴንጋጤ በርግጋችሁ እንዴትሸሹ አዯርጋሇሁ፤ በጦርነት ሊይ ሌክ ጠሊት እንዯሚያሳዴዲችሁ
ያህሌ ሆናችሁ ትሸሻሊችሁ፤ ምንም ዒይነት ጠሊት በአጠገባችሁ ሳይኖር ተዯናቅፊችሁ
ትወዴቃሊችሁ፤ ማንም ሳያሳዴዲችሁ አንዲችሁ በአንዲችሁ ሊይ ተሰናክሊችሁ ትወዴቃሊችሁ፤
ማንኛውንም ጠሊት ተቋቁማችሁ ሇመዋጋት አትችለም፡፡ በስዯት ትሞታሊችሁ፤ በጠሊቶቻችሁ
ምዴር ተውጣችሁ ትቀራሊችሁ፡፡ በጠሊቶቻችሁ ምዴር ከሞት ተርፊችሁ የምትቀሩት
ጥቂቶቻችሁ በራሳችሁና በቀዴሞ አባቶቻችሁ ኃጢዒት ምክንያት መንምናችሁ ትቀራሊችሁ፡፡
173
ነገር ግን የእናንተ ዖሮች የራሳችሁን ኃጢዒት እንዱሁም በእኔ ሊይ ያመጹትንና የተቃወሙኝ
የቀዴሞ አባቶቻቸውን ኃጢዒት ይናዖዙለ፡፡...”»
ኦሪት ዖላዋውያን 26፡14-40 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ጌታ ሆይ ተመሌከት! እንዱሰቃዩ ያዯረግሃቸውን ሁለ አስተውሌ፤ ሴቶች
የሚወዶቸውን የራሳቸውን ሌጆች ሥጋ በለ፤ ካህናትና ነቢያት በቤተ መቅዯስ ውስጥ
እየተገዯለ ናቸው፡፡ ወጣቶችና ሽማግላዎች በተመሳሳይ ሁኔታ ሞተው በየመንገደ ወዯቁ፡፡
ወጣቶች ወንድችና ሴቶች በጠሊት ሰይፌ ተጨፇጨፈ፤ በቁጣህ ቀን ያሇምህረት እንዱታረደ
አዯረግህ፡፡ እኔን የሚያሸብር በዒሌ እንዱያዯርጉ ጠሊቶቼን ጋበዛህ፤ በቁጣህ ቀን ከጥፊት
ማምሇጥ የቻሇ አሌተገኘም፤ ያሳዯግኋቸውንና የምወዲቸውን ሌጆቼን ገዯለ፡፡»
ሰቆቃው ኤርሚያስ 2፡20-22 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ሔፃናታቸውን በረሃብና በጥም እንዱሞቱ አዯረጉ፤ ሌጆቻቸው ምግብ ይሇምናለ ነገር
ግን የሚሰጣቸው የሇም፡፡ የጣመ የሊመ መሌካም ምግብ ይመገቡ የነበሩ ሔዛብ በየመንገደ
በረሃብ በመሞት ሊይ ናቸው፤ በቅምጥሌነት ያዴጉ የነበሩ የወዯቀ ምግብ ሇማግኘት ጉዴፌ
ይጭራለ፡፡ ሔዛቤ ዴንገት በእግዘአብሓር እጅ ውዴቀት በዯረሰባት በሰድም ከሚኖሩት
ሔዛብ ይበሌጥ ቅጣት ዯረሰባቸው፡፡ ሌዐሊን መሳፌንቶችን ርኩሰት የማይገኝባቸው ከበረድና
ከወተት ይሌቅ የነጡ የነበሩ እንዱሁም ብርቱዎች ጠንካራዎችና ጤናማዎች ነበሩ፡፡ አሁን ግን
ፉታቸው እንዯ ጥሊሸት ስሇጠቆረ በየመንገደ ወዴቀው ሲገኙ የሚያውቃቸው የሇም፤ እንዯ
እንጨት የዯረቀ ቆዲቸው በአጥንታቸው ሊይ ተጣብቋሌ፡፡ ሔይወታቸውን የሚያቆዩበት ምግብ
አጥተው በረሃብ ቀስ በቀስ ወዯ ሞት ከሚያዖግሙና ዖግይተውም ከሚሞቱ ይሌቅ በጦርነት
የሞቱ የተሻለ ሆነዋሌ፡፡ በሔዛቤ ሊይ የመጣው መቅሰፌት ብርቱ ዴንጋጤን አስከተሇ፤ ርኅራኄ
የነበራቸው ሴቶች የገዙ ሌጆቻቸውን ቀቅሇው ሇመብሊት ጨከኑ፡፡ እግዘአብሓር የጽኑ
ቁጣውን ኃይሌ በስፊት ገሇጠ፤ የጽዮንንም መሰረት የሚበሊ እሳት አቀጣጠሇ፡፡»
ሰቆቃው ኤርሚያስ 4፡4-11 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
 ሇመሆኑ አምሊካችን የዘህን ያህሌ ጨካኝ ነውን? ይሄን ሁለ መዒት በሚያወርዴባቸው
ጊዚ በነዘህ ሰዎች መካከሌ ሔፃናት መኖራቸው እርግጥ ነው እና እነሱ ምን ባጠፈ ነው
አብረው የሚቀጡት ምን በበዯለ? የቀንዴ ከብቶችስ ምን ባጠፈ? ቅጣቱስ አሌበዙም ?
ይሄ ሁለ ቅጣት ከተቀበለ በኋሊ የገሃነብ እሳትስ ይጠብቃቸው የሇም እንዳ?
13. አምሊክ የት ነው ያሇው?
ቅ.ቁ፡- «ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምዴርን በስዴስት ቀኖች ውስጥ የፇጠረ አሊህ ነው፤ ከዘያም
(ስሌጣኑ) በዏርሹ ሊይ (በ዗ፊኑ ሊይ) ተዯሊዯሇ፤ (አሊህ) ላሉትን በቀን ፇጥኖ የሚፇሌገው
ሲኾን ይሸፌናሌ፤ ፀሏይንና ጨረቃንም ከዋክብትንም በትዔዙ዗ የተገሩ ሲኾኑ (ፇጠራቸው)፤

174
ንቁ፤ መፌጠርና ማዖዛ የርሱ ብቻ ነው፤ የዒሇማት ጌታ አሊህ (ክብሩ) ሊቀ፡፡»
አሌ-አዔራፌ 7፡54
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ያ ሰማያትን የምታይዋት አዔማዴ ሳትኖር (ምሰሶ ሳይኖራት) ያነሳት ከዘያም
በዏርሹ (዗ፊኑ) ሊይ (ስሌጣኑ) የተዯሊዯሇ ፀሏይንና ጨረቃንም የገራ ነው፤...» አሌ-ረዔዴ 13፡2
ቅ.ቁ፡- «(እርሱ) አሌረሔማን (አዙኙ አምሊክ) በዏርሹ ሊይ (ስሌጣኑ) ተዯሊዯሇ፡፡» ጣሃ 20፡5
ቅ.ቁ፡- «እርሱ ያ ሰማያትንና ምዴርን በስዴስት ቀናት ውስጥ የፇጠረ ከዘያም በ዗ፊኑ ሊይ
(ሥሌጣኑ) የተዯሊዯሇ ነው፤ በምዴር ውስጥ የሚገባውን ከርሷም የሚወጣውን ከሰማይም
የሚወርዯውን በርሷም ውስጥ የሚያዯርገውን ያውቃሌ፤ እርሱም የትም ብትሆኑ ከናንተ ጋር
ነው፤ አሊህም የምትሰሩትን ሁለ ተመሌካች ነው፡፡» አሌ-ሏዱዴ 57፡4
በተጨማሪ /ዩኑስ/ 10፡3፤ /አሌ-ፈርቃን/ 25፡59፤ /አሌ-ሰጅዲህ/ 32፡4 ይመሌከቱ
 በነዘህ ከሊይ በተጠቀሱት የቅደስ ቁርዒን አንቀጾች መሰረት የፌጥረታት ሁለ ጌታ
የሆነው አሊህ ከሰማያት ከኩርስይና ከአርሽ እንዱሁም ከፌጥረታት ሁለ በሊይ ሆኖ
የሚገዙ አምሊክ ነው፡፡ ከርሱ በሊይ ምንም ነገር የሇም፡፡ እርሱም በምንም ነገር ውስጥ
የሇም፡፡ አሊህ በቦታ ውስጥ ነው እንዲንሌ ቦታ ራሱ የተፇጠረ ነው፤ በጊዚያት ውስጥ
ነው እንዲንሌ ዯግሞ እርሱ ዖንዴ ትሊንትና ነገ የሚባሌ ነገር የሇም፤ ስሇዘህ ጊዚያትና
ቦታን ጨሇማንና ብርሃንን ሇሰው ሌጆች ፇጥሮ እርሱ ግን ከፇጠረው ነገር ሁለ በሊይ
በመሆን ሇዖሊሇም በመኖር የሚገዙ ጌታ ነው፡፡
መጽሏፌ ቅደስ አምሊክ የት እንዲሇ እንዱህ በማሇት ይነግረናሌ፡-
መ.ቅ፡- «ሰሇሞንም “እግዘአብሓር “በጨሇማ ውስጥ እኖራሇሁ” ብሎሌ፤ እኔ ግን ሇዖሊሇም
ትኖርበት ዖንዴ ማዯሪያ ቤትን ሰራሁሌህ” አሇ፡፡» መጽሏፇ ዚና ካሌዔ 6፡1
መ.ቅ፡- «ሰሇሞንም “እግዘአብሓር “በጨሇማ ውስጥ እኖራሇሁ” ብሎሌ፤ እኔም ሇዖሊሇም
የምትኖርበት ማዯሪያ ቤት በእውነት ሰራሁሌህ” አሇ፡፡» መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 8፡12-13
ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1997 እትም /የታረመ/ እነዘህን ከሊይ ሰሇሞን
የተናገራቸው አንቀጽ ግሌጽ አዴርጎ አስቀምጦሌናሌ፡-
መ.ቅ፡- «ከዘህ በኋሊ ንጉሥ ሰሇሞን እንዱህ አሇ “እግዘአብሓር ሆይ “በዴቅዴቅ ጨሇማ
ውስጥ እኖራሇሁ” ብሇሃሌ፤ እነሆ እኔ ግርማ ያሇው ውብ ቤተ መቅዯስ ሇአንተ ሰርቼአሇሁ፤
ይህም ቤተ መቅዯስ አንተ ሇዖሊሇም የምትኖርበት ስፌራ ይሆናሌ”፡፡»
ሁሇተኛ መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ 6፡1-2 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1997 እትም /የታረመ/
 ከሊይ የተመሇከትነው አንቀጽ ሊይ እግዘአብሓር ሇሰሇሞን በዴቅዴቅ ጨሇማ ውስጥ
እንዯሚኖር በሚነግረው ጊዚ ሰሇሞን በፉናው አይዯሇም አንተ መኖር ያሇብህ እኔ
በሰራሁሌህ ቤት ውስጥ መሆን አሇበት ብል የሱ እንዯሚሻሌ እየነገረው እያነበብን
ነው፡፡
175
መ.ቅ፡- «አንተም “እግዘአብሓር ምን ያውቃሌ? በዴቅዴቅ ጨሇማ ውስጥ ሆኖ ሉፇርዴ
ይችሊሌን? እንዲያይ የጠቆረ ዯመና ጋርድታሌ፤ በሰማይ ክበብ ሊይ ይራመዲሌ” ብሇሃሌ፡፡»
መጽሏፇ ኢዮብ 22፡13-14
መ.ቅ፡- «መሰወሪያውን ጨሇማ አዯረገ፤ በ዗ሪያው ዴንኳኑ፤ በዯመናት ውስጥ የጨሇማ ውኃ
ነበር፡፡» መዛሙረ ዲዊት 17(18)፡11
መ.ቅ፡- «ዯመና ጭጋግም በ዗ሪያው ናቸው፤ ፅዴቅና ፌርዴ የ዗ፊኑ መሰረት ናቸው፡፡ እሳት
በፉቱ ይሄዲሌ ጠሊቶቹንም በ዗ሪያው ያቃጥሊሌ፡፡» መዛሙረ ዲዊት 96(97)፡2-3
መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓር ቀን ሇምትፇሌጉ ወየውሊችሁ፤ የእግዘአብሓርን ቀን ሇምን
ትፇሌጋሊችሁ? ጨሇማ ነው እንጂ ብርሃን አይዯሇም፡፡» ትንቢተ አሞፅ 5፡18
 አምሊክ በጨሇማ ውስጥ እንዯሚኖር እያነበብን ነው እንዱያውም እሱ የፇጠራቸው
ዯመናና ጭጋግም በ዗ሪያው እንዲለ ያሳየናሌ፡፡ እንዱሁም የጠቆረው ዲመና እንዲያይ
ግርድሽ እንዯሆነበት መጽሏፌ ቅደስ ያስተምረናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሉቀርበው በማይችሌ ብርሃን ይኖራሌ፡፡»
ወዯ ጢሞቴዎስ 1ኛ 6፡16
መ.ቅ፡- «ከእርሱም የሰማናት ሇእናንተም የምናወራሊችሁ መሌዔክት “እግዘአብሓር ብርሃን ነው
ጨሇማም በእርሱ ዖንዴ ከቶ የሇም የምትሌ ይህች ናት”፡፡» 1ኛ የዮሏንስ መሌዔክት 1፡5
 እዘህ ሊይ መጽሏፌ ቅደስ አንዴ አቋም አይታይበትም ምክንያቱም የአምሊክን
ትክክሇኛ ማረፉያ እንዱህ ነው ብል ማሳየት አሌቻሇም፤ አንዳ በጨሇማው ውስጥ
ላሊ ጊዚ ዯግሞ በብርሃን ውስጥ እንዱያውም ጨሇማ በእርሱ ዖንዴ እንዯላሇች
ያስረዲሌ፡፡ ስሇዘህ ትክክሇኛውን የፇጣሪ መኖሪያ ሉያሳይ አሌቻሇም፡፡
ጥያቄ፡- የአምሊክ መኖሪያው በብርሃን ውስጥ ወይስ በጨሇማ?
14. አምሊክ በሥራው ዴካም የማይሰማው ጌታ ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትንና ምዴርን በመካከሊቸው ያሇውንም ሁለ በስዴስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ
ፇጠርን፤ ዴካምም ምንም አሌነካንም፡፡» ቃፌ 50፡38
ቅ.ቁ፡- «ያ ሰማያትንና ምዴርን የፇጠረ እርሱንም በመፌጠሩ ያሌዯከመው አሊህ ሙታንን
ሔያው በማዴረግ ሊይ ቻይ መኾኑን አሊስተዋለምን? (በማንሳት) ቻይ ነው፡፡ እርሱ በነገር ሁለ
ሊይ ቻይ ነውና፡፡» አሌ-አሔቃፌ 46፡33
ቅ.ቁ፡- «በሰማያትና በምዴር ውስጥ ያለት ይሇምኑታሌ፤ በየቀኑ ሁለ እርሱ በስራ ሊይ ነው፡፡»
አሌ-ራህማን 55፡29
በተቃራኒው መጽሏፌ ቅደስን ስንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «ሰማይና ምዴር ሰራዊታቸውም ሁለ ተፇፀሙ፡፡ እግዘአብሓር የሰራውን ስራ
በሰባተኛው ቀን ፇጸመ፤ በሰባተኛው ቀን ከሰራው ሥራ ሁለ ዏረፇ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 2፡1-3
176
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር በስዴስት ቀን ሰማይንና ምዴርን ባሔርንም ያሇባቸውን ሁለ ፇጥሮ
በሰባተኛው ቀን አርፎሌና፤» ኦሪት ዖጸአት 20፡11
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሰማይንና ምዴርን በስዴስት ቀን ስሇፇጠረ በሰባተኛው ቀን ከሥራው
ስሊረፇና ስሇተነፇሰ ...» ኦሪት ዖጸአት 31፡17
 ፌጡራን አንዴን ነገር በሚሰሩበት ጊዚ ዴካም ይሰማቸዋሌ፤ ስሇዘህም ከዴካማቸው
ሇማገገም መተንፇስና ማረፌ ያስፇሌጋቸዋሌ ነገር ግን አምሊካችን አሊህ የዘህን ዒይነት
ባህሪ ይገባዋሌን?
15. አምሊክን የሚመስሌ ምንም ነገር የሇም፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇአሊህ አምሳያዎችን አታዴርጉ፤ አሊህ (መሳይ እንዯላሇው) ያውቃሌ፤ እናንተ ግን
አታውቁም፡፡» አሌ-ነሔሌ 16፡74
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትንና ምዴርን ፇጣሪ ነው፤ ከነፌሶቻችሁ (ከጎሶቻችሁ) ሴቶችን ከቤት
እንስሳዎችንም ዒይነቶችን (ወንድችና ሴቶችን) ሇናንተ አዯረገሊችሁ በርሱ (በማዴረጉ)
ያበዙችኋሌ፤ የሚመስሇው ምንም ነገር የሇም፤ እርሱ ሰሚውም ተመሌካቹ ነው፡፡»
አሌ-ሹራ 42፡11
በተጨማሪ መርየም 19፡65 እና አሌ-ኢኽሊስ 112፡4 ይመሌከቱ፡፡
በተቃራኒው መጽሏፌ ቅደስን ስንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም አሇ “ሰውን በመሌካችን እንዯ ምሳላያችን እንፌጠር፤ የባሔር
አበቦችን እና የሰማይ ወፍችን እንስሳቶችን ምዴርን ሁለ በምዴር ሊይ የሚንቀሳቀሱትን ሁለ
ይግ዗”፡፡ እግዘአብሓርም ሰውን በመሌኩ ፇጠረ በእግዘአብሓር መሌክ ፇጠረው ወንዴና
ሴት አዴርጎ ፇጠራቸው፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 1፡26-28
መ.ቅ፡- «የአዲም የትውሌደ መጽሏፌ ይህ ነው፡፡ እግዘአብሓር አዲምን በፇጠረ ቀን
በእግዘአብሓር ምሳላ አዯረገው ወንዴና ሴት አዴርጎ ፇጠራቸው ባረካቸውም፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 5፡1-2
መ.ቅ፡- «የሰውን ዯም የሚያፇስ ሁለ ዯሙ ይፇስሳሌ፤ ሰውን በእግዘአብሓር መሌክ
ፇጥሮታሌና፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 9፡6
መ.ቅ፡- «ወንዴ የእግዘአብሓር ምሳላና ክብር ስሇሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም፡፡»
ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11፡7
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም ከግብፅ አውጥቶታሌ፤ ጉሌበቱ አንዴ ቀንዴ እንዲሇው ነው፡፡»
ኦሪት ዖኁሌቁ 24፡8
መ.ቅ፡ «እኔ ዯግሞ በእጄ አጨበጭባሇሁ መአቴንም እጨርሳሇሁ፤ እኔ እግዘአብሓር
ተናግሬያሇሁ፡፡» ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 21፡17

177
መ.ቅ፡- «ጌታ እግዘአብሓርም መሇከትን ይነፊሌ በዯቡብም አውል ነፊስ ይሄዲሌ፡፡»
ትንቢተ ዖካሪያስ 9፡14
መ.ቅ፡- «እኔ ግን ከግብፅ ምዴር ጀምሬ አምሊክህ እግዘአብሓር ነኝ፤ ከእኔም በቀር ላሊ
አምሊክን አታውቅም ከእኔም በቀር ላሊ መዴኃኒት የሇም፡፡ በምዴረበዲ እጅግ በዯረቀ ምዴር
አውቄህ ነበር፡፡ ከተሰማሩ በኋሊ ጠገቡ በጠገቡም ጊዚ ሌባቸው ታበየ፤ ስሇዘህ ረሱኝ፡፡
ስሇዘህም እኔ እንዯ አንበሳ ሆንሁባቸው እንዯ ነብርም በመንገዴ አጠገብ አዯባባቸዋሇሁ፤ ሌጇ
እንዯ ተነጠቀባት ዴብ እገጥማቸዋሇሁ የሌባቸውን ስብ እቀዴዲሇሁ፤ በዘያም እንዯ አንበሳ
እበሊቸዋሇሁ...» ትንቢተ ሆሴዔ 13፡4-8
 ኦሪት ዖፌጥረት 1፡26-28 ሊይ እግዘአብሓር በወንዴና በሴት መሌክ /አምሳያ/ እንዯሆነ
ሲያሳይ በላልች አንቀጾች ዯግሞ በወንዴ እንዯተመሰሇ እንመሇከታሇን፤ እዘህ ጋር
የሚያስነሳው ጥያቄ የሰው ሌጅ ጥቁር ነጭ እንዱሁም ጠይም ሆኖ ሳሇ የትኛውን
የሰው ዖር ነው የተመሰሇው? የእግዘአብሓር ጉሌበትም በአንዴ ቀንዴ ተሇክቷሌ፤
የሰው ሌጅ ይመስሌ እንዯሚያጨበጭብና መሇከትንም እንዯሚነፊ እንመሇከታሇን፤
ስሇዘህ ይህ የመጽሏፌ ቅደስ አባባሌ ሇአምሊክ የሚገባውን ክብርና ባሔሪ ሉያንጸባርቅ
ይችሊሌን?
16. አምሊክ ነብያትን በጥበቡ መራጭ ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ ከመጽሏፈ ባሇቤቶችና ከአጋሪዎቹም የካደት በናንተ ሊይ ከጌታችሁ የኾነ
መሌካም ነገር መወረደን አይወደም፤ አሊህ በችሮታው (በነብይነት) የሚሻውን ይመርጣሌ፤
አሊህም የታሊቅ ችልታ ባሇቤት ነው፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡105
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ከመሊዔክት ውስጥ መሌዔክተኞችን ይመርጣሌ፤ ከሰዎችም (እንዯዘሁ)፤ አሊህ
ሰሚ ተመሌካች ነው፡፡» አሌ-ሏጅ 22፡75
ቅ.ቁ፡- «... አሊህ ከመሌዔክተኞቹ የሚሻውን ይመርጣሌ፤ በአሊህና በመሌዔክተኞቹ እመኑ፡፡
ብታምኑና ብትጠነቀቁም ሇናንተ ታሊቅ ምንዲ አሊችሁ፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡179
ቅ.ቁ፡- «ታምርም በመጣቸው ጊዚ “የአሊህ መሌዔክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ዴረስ
በፌጹም አናምንም” አለ፤ አሊህ መሌዔክቱን የሚያዯርስበት ቦታ አዋቂ ነው፤ እነዘያን
ያምመፁትን ሰዎች ይድሌቱት በነበረው ነገር አሊህ ዖንዴ ውርዯትንና ብርቱን ቅጣት
ያገኛቸዋሌ፡፡» አሌ-አንዒም 6፡124
በተቃራኒው መጽሏፌ ቅደስን ስንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «የጌታን ዴምጽ “ማንን እሌካሇሁ? ማንስ ይሄዴሌናሌ?” ሲሌ ሰማሁ፡፡ እኔም “እነሆኝ
እኔን ሊከኝ” አሌሁ፡፡ እርሱም ሂዴ ይህን ሔዛብ “መስማትን ትሰማሊችሁ አታስተውለምም፤
ማየት ታያሊችሁ አትመሇከቱምም” በሊቸው፡፡» “በዒይናቸው እንዲያዩ በጆሯቸው

178
እንዲያስተውለ ተመሌሰውም እንዲይፇወሱ የዘህን ሔዛብ ሌብ አዯንዴን ጆሯቸውንም
አዯንቁር ዒይናቸውንም ጨፌን አሇኝ”፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 6፡8-10
 አምሊክ የሚሌከውን ሰው አጥቶ ማንን እሌካሇሁ? ማንስ ይሄዴሌናሌ? ማሇቱ እና
ከሰዎች መካከሌም አንደ ተነስቶ እኔ ሌሁን በማሇት በራሱ ፌቃዴ የመሌዔክተኝነትን
/የነብይነትን/ ዯረጃ ማግኘቱ የሰው አዔምሮ ሉቀበሇው ይችሊሌን?
17. አምሊክ ከጎድል ባህሪ የጠራ ነው፡-
ሀ. ከመተኛት
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ከእርሱ በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤ ሔያው ራሱን ቻይ ነው፤ ማንገሊጀትም
እንቅሌፌም አትይዖውም፤...» አሌ-በቀራህ 2፡255
ሇ. ከመብሊት
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትንና ምዴርን ፇጣሪ ከኾነው አሊህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብ ሲኾን ላሊን
አምሊክን እይዙሇሁን?...» አሌ-አንዒም 6፡14
ቅ.ቁ፡- «ጋኔንና ሰውም ሉግገ዗ኝ እንጂ ሇላሊ አሌፇጠርኳቸውም፡፡ ከነሱም ምንም ሲሳይ
አሌፇሌግም፤ ሉመግቡኝ አሌሻም፡፡ አሊህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ የብርቱ ኃይሌ ባሇቤት ነው፡፡»
አሌ-ዙርያት 51፡56-58
በተቃራኒው መጽሏፌ ቅደስ ሊይ ስንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «አቤቱ ንቃ ሇምንስ ትተኛሇህ? ተነስ ሇዖወትርም አትጣሇን፡፡»
መዛሙረ ዲዊት 43(44)፡23
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም ከእንቅሌፈ እንዯሚነቃ ተነሳ የወይን ስካር እንዯ ተወው እንዯ
ኃያሌም ሰው፤» መዛሙረ ዲዊት 77(78)፡65
 ማነው የሚተኛው? አምሊክ? በሰካራምስ ሰው መመሰለን እንዳት ያዩታሌ?
18. አምሊክ ራሱ እውነት ነው፤ የሚናገረውም እውነትን ብቻ ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «ይህ አሊህ እርሱ እውነት በመኾኑ ከርሱም ላሊ የሚገ዗ት ነገር እርሱ ፌፁም ውሸት
በመኾኑ አሊህም እርሱ የሁለ የበሊይ በመኾኑ ነው፡፡» አሌ-ሏጅ 22፡62
ቅ.ቁ፡- «ይህ አሊህ እርሱ እውነት ከርሱ ላሊ የሚገ዗ት (ጣዕት) ውሸት በመኾኑና አሊህም
እርሱ የበሊይ ታሊቅ በመኾኑ ነው፡፡» ለቅማን 31፡30
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ከርሱ በስተቀር አምሊክ የሇም፤ ወዯ ትንሳዓ ቀን በርሱ ጥርጣሬ የላሇበት ሲኾን
በእርግጥ ይሰበስባችኋሌ፡፡ በንግግርም ከአሊህ ይበሌጥ እውነተኛ ማነው?» አሌ-ኒሳዔ 4፡87
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ ያመኑና በጎ ሥራዎችን የሰሩ በሥራቸው ወንዜች የሚፇሱባቸው ገነቶች ዖሊሇም
በውስጣቸው ዖውታሪዎች ሲሆኑ እናገባቸዋሇን፤ አሊህ እውነተኛ ተስፊ ሰጣቸው፡፡ በንግግርም
ከአሊህ ይበሌጥ እውነተኛ ማነው?» አሌ-ኒሳዔ 4፡122
በተቃራኒው መጽሏፌ ቅደስ ሊይ ስንመሇከት፡-
179
መ.ቅ፡- «ነብዩም ቢታሇሌ ቃሌንም ቢናገር ያንን ነብይ ያታሇሌኩ እኔ እግዘአብሓር ነኝ፡፡»
ትንቢተ ሔዛቅዓሌ 14፡9
መ.ቅ፡- «አሁንም እነሆ እግዘአብሓር በእነዘህ በነብያት ሁለ አፌ ሏሰተኛ መንፇስ አዴርጓሌ፤
እግዘአብሓር በሊይህ ክፈ ተናግሮብሃሌ፡፡» መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 22፡23
 እግዘአብሓር ነብያትን የሚያታሌሇውና ሏሰትንም እንዱናገሩ ሏሰተኛ መንፇስን
በሊያቸው ሊይ የሚያወርዯው ሇምንዴነው? የሰውን ሌጅ ወዯ ተሳሳተ መንገዴ
እንዱመሩ?
19. አምሊክ በመሌካም የሚያዛና ከመጥፍ የሚከሇክሌ ነው፡-
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም ጣዕትም አዛሊምም (የመጠንቆያ
እንጨቶች) ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፤ (እርኩስ) ራቁትም፤ ሌትዴኑ
ይከጀሊሌና፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡90
ቅ.ቁ፡- «ዛሙትም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፍ ሥራ ነውና፤ መንገዴነቱም ከፊ!»
አሌ-ኢስራዔ 17፡32
በተቃራኒው መጽሏፌ ቅደስን ስንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «ሇጥፊት ሇቀረበ ሰው ብርቱ መጠጥ ስጡት ነፌሱም ሇመረረው የወይን ጠጅ ስጡት፤
ይጠጣ ዴህነቱንም ይርሳ ጉስቁሌናውንም ከእንግዱህ ወዱህ አያስብ፡፡» መጽሏፇ ምሳላ 31፡6
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር በሆሴዔ አማካኝነት ሇእስራኤሌ ሔዛብ ቃለን ማስተሊሇፌ ሲጀምር
ሆሴዔን እንዱህ አሇው “ሔዛቤ ከእኔ ተሇይቶ አጸያፉ የሆነ የዛሙት ሥራ በመስራት ሊይ
ይገኛሌ፤ እንግዱህ አንተም ሂዴና ዖማዊት ሴት አግባ፤ እንዯ እርሷ ሴሰኞች የሆኑ ሌጆችንም
ከእርሷ ውሇዴ”፡፡» ትንቢተ ሆሴዔ 1፡2 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ የ1980 እትም
 አምሊክ ሆሴዔን ዛሙተኛ ሴት አግብቶ ከርሷም እንዯርሷ ዒይነት ሌጆችን እንዱወሌዴ
የሚያዖው ሇምንዴን ነው? አምሊክ ሆሴዔን ወዯ መጥፍ ሥራ እንዱሄዴ የሚያዯርገው
ተከታዮቹ ከሱ ምን ዒይነት ትምህርትን እንዱቀስሙ ነው? ፇጣሪ አንዴን መሌዔክተኛ
ከሔዛቡ መሃከሌ የሚያነሳው የሰው ሌጅ በመጥፍ ተግባር ሊይ ካሇ ከዙ እኩይ ተግባሩ
እንዱቆጠብ ሇማዴረግ አይዯሇምን? ታዱያ እውን ይህን ትዔዙዛ አምሊክ ሇሆሴዔ
ይነግረዋሌን?
አሊህ /ሱ.ወ/ እና እግዘአብሓርን በምናነጻጽርበት ጊዚ አሊህ /ሱ.ወ/ የሙስሉሞች
ፇጣሪ እግዘአብሓር ዯግሞ የክርስቲያኖች ፇጣሪ ነው ሇማሇት አይዯሇም፡፡ አምሊክ አንዴ
ነው፡፡ እርሱም አሊህ /ሱ.ወ/ ነው፡፡ ነገር ግን ወዯ መጽሏፌ ቅደስ ስንመሇከት ስሇ አምሊክ
የገሇጸው አገሊሇጽ የአምሊክን ትክክሇኛ ማንነት በተዙባ መሌኩ አስቀምጦታሌ፡፡ ስሇዘህ
እምነትን በተመሇከተ አንዴ ሰው ያሇበትን እምነት መርምሮ አሊህን /ሱ.ወ/ ወይም

180
እግዘአብሓር ትክክሇኛውን የፇጣሪ ባህሪ የተሊበሰው የትኛው እንዯሆነ ካረጋገጠና ከመረመረ
በኋሊ አንደን መርጦ መቀበሌ ግዴ ይሆንበታሌ፡፡
ስሇዘህ ክርስቲያኖች እየተከተለ ያሇውን መጽሏፌ ቅደስ መሇስ ብሇው መመርመር
ይገባቸዋሌ፤ ሉመሇክ የሚገባው የመጽሏፌ ቅደሱን እግዘአብሓር ወይስ የቅደስ ቁርዒኑን
አሊህ?
ቅ.ቁ፡- «እርሱ አሊህ ነው፤ ያ ከእርሱ በቀር ላሊ አምሊክ የላሇ ንጉሱ፤ ከጉዴሇት ሁለ የጠራው
የሰሊም ባሇቤቱ ፀጥታን ሰጪው ባሮቹን ጠባቂው አሸናፉው ኃያለ ኩሩው ነው፡፡ አሊህ
ከሚያጋሩት ሁለ ጠራ፡፡» አሌ-ሀሽር 59፡23

181
የነብያት ባህሪ በቅደስ ቁርዒን እና መጽሏፌ ቅደስ
ብቸኛውና ኃያለ አምሊክ አሊህ ሇሰው ሌጅ በዘህች ዒሇም ሊይ የሚያስፇሌጉትን
ነገሮች የፇጠረሇትን ያህሌ የርሱ መንገዴ ወዯሆነው ወዯ ቀጥተኛው መንገዴ የሚመራውን
ሰውም መርጦ ሌኮሇታሌ፡፡ ይህ ጉዲይ እንዯምናውቀው ሁለ ሇሰው ሌጅ ከሚያስፇሌጉት
ነገሮች ሁለ ዋነኛውና ቀዲሚው ነው፡፡ በዘህም ምክንያት አሊህ እርሱን ሇማወቅ ከፌተኛ የሆነ
ብቃት ያሊቸውን ሰዎች ከሰው ዖር ውስጥ መረጣቸው፡፡ እነኚህ ሰዎች የአሊህ ነብያትና
መሌዔክተኞች (በሁለም ሊይ የአሊህ ሰሊምና እዛነት ይኑር) ብሇን የምንጠራቸው ሰዎች
ናቸው፡፡ እና እነዘህ ሰዎች በእስሌምና ምን ዒይነት ባሔሪ እንዯተሊበሱ አጠር አዴርገን
ሇመዲሰስ እንሞክራሇን፡፡
መሌክተኞችን መሊክ ሇምን አስፇሇገ?
ሀ. ሰዎች ከክህዯታቸው በአሊህ ሊይ ማስረጃ እንዲይኖራቸው፡-
ቅ.ቁ፡- «ከመሌክተኞቹ በኋሊ ሇሰዎች በአሊህ ሊይ አስረጅ እንዲይኖር አብሳሪዎችና አስፇራሪዎች
የኾኑን መሌክተኞች (ሊክን)፤ አሊህም አሸናፉ ጥበበኛ ነው፡፡» አሌ-ኒሳዔ 4፡165
ቅ.ቁ፡- «እናንተ የመጽሏፈ ሰዎች ሆይ! አብሳሪኛ አስፇራሪ አሌመጣሌንም እንዲትለ
ከመሌክተኞች በመቋረጥ ጊዚ ሊይ ሲኾን (ሔጋችንን) የሚያብራራ ኾኖ መሌክተኛችን በእርግጥ
መጣሊችሁ፡፡ አብሳሪና አስፇራሪም በእርግጥ መጣሊችሁ፡፡ አሊህም በነገሩ ሁለ ሊይ ቻይ
ነው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡19
ቅ.ቁ፡- «እናም ከርሱ (ከሙሏመዴ መሊክ) በፉት በቅጣት ባጠፊናቸው ኖሮ “ጌታችን ሆይ!
ከመዋረዲችንና ከማፇራችን በፉት አንቀጾችን እንከተሌ ዖንዴ ወዯኛ መሌክተኛን አትሌክም
ነበርን?” ባለ ነበር፡፡» ጣሃ 20፡134
ሇ. ሰዎችን ከጌታቸው ጋር ሇማስተዋወቅ፡-
ቅ.ቁ፡- «በየሔዛቡም ሁለ ውስጥ አሊህን ተገ዗፤ ጣዕትንም ራቁ፤ በማሇት መሌክተኛን
በእርግጥ ሌከናሌ፤...» አሌ-ነሔሌ 16፡36
በተጨማሪ አሌ-አንቢያ 21፡35፣ አሌ ዗ኽሩፌ 43፡45 ይመሌከቱ፡፡
ሏ. ኃይማኖትን ሇማቋቋምና መሇያየትን ሇማጥፊት፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇናንተ ከሏይማኖት ያንን በርሱ ኑህን ያዖዖበትን ዯነገገሊችሁ፤ ያንንም ወዯናንተ
ያወረዴነውን ያንንም በርሱ ኢብራሑምን፣ ሙሳንና ዑሳንም ያዖዛንበት ሏይማኖትን በትክክሌ
አቋቁሙ በርሱም አትሇያዩ ማሇትን (ዯነገግን)፤ በአጋሪዎቹ ሊይ ያ ወዯርሱ የምትጠራቸው ነገር
ከበዲቸው፤ አሊህ የሚሻውን ሰው ወዯርሱ (እምነት) ይመርጣሌ የሚመሇስንም ሰው ወዯርሱ
ይመራሌ፡፡» አሌ-ሹራ 42፡13

182
መ. እማኞችን አሊህ ባዖጋጀሊቸው ስጦታ ከሃዱዎችን ዯግሞ አሊህ ባዖጋጀሊቸው ቅጣት
ሇማብሰርና ሇማስጠንቀቅ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከመሌክተኞቹ በኋሊ ሇሰዎች በአሊህ ሊይ አስረጅ እንዲይኖር አብሳሪዎችና አስፇራሪዎች
የኾኑን መሌክተኞች (ሊክን)፤ አሊህም አሸናፉ ጥበበኛ ነው፡፡» አሌ-ኒሳዔ 4፡165
እነዘህም ነብያት /መሌክተኞች/ እያንዲንዲቸው ላልች ዖንዴ የማይታወቅ ሌዩ የፇጠራ
ብቃታቸው በተሰማሩበት ተግባር ሊይ ይንጸባረቃሌ፤ በዘህ ዒይነት ሇነብይነት በአሊህ
በተመረጠው ሰው ሌቦናው ውስጥ በላልች ሰዎች ዖንዴ ታስበው የማያውቁ አዲዱስ ሏሳቦች
ይነሱና ማብራራት የማይችሊቸውን ርዔሶችና ጥያቄዎች ሇሰዎች አቅርበው ያብራራለ፡፡
ላልችም ሰዎች ሇዒመታት ጥረት ቢያዯርጉ እንኳን የማይዯርሱባቸውንና የማይረዶቸውን
ረቂቅ ጉዲዮች ይገነዖባለ፡፡ ይህ ነብይ የሚናገረውን ሁለ ጤነኛ አዔምሮ ያሇማመንታት
ይቀበሊቸዋሌ፡፡ እውነተኛ አገሊሇጡን ሔሉናው ይመሰክራሌ፡፡ የዒሇማዊ ሔይወት ሌምድችና
የተፇጥሮ ክስተቶችም የእያንዲንደ ነብይ ቃሌ ትክክሇኛ መሆኑን ይመሰክራለ ላሊ ሰው ግን
የርሱን ቃሌ አስመስል ሇማቅረብ ቢፇሌግ በፌጹም አይችሌም፡፡
ሇነብይነት የሚመረጥ ሰው ንፁህ ተፇጥሮ፣ የጠራ ባህሪ ያሇው ሰው ሲሆን አጠቃሊይ
ሔይወቱ ከእውነት፣ ከቁጥብነት፣ ከክብር መንገዴ ውጪ በፌጹም አይሆንም፡፡ በቃለም ሆነ
በተግባሩ ሏቅንና እውነትን የሚጻረር ነገር በጭራሽ አይፇጽምም፡፡ ወዯ ቀጥተኛው ጎዲና
ይመራሌ፡፡ ሰዎች እንዱያዯርጉ የሚያዖውን ሇራሱ ቀዴሞ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፡፡ ቃለና ተግባሩ
የሚሇያዩበት አንዴም ምሳላ በመሊ ሔይወቱ ውስጥ መጥቀስ አይቻሌም ሇላልች ጥቅም ሲሌ
ሇራሱ ችግር ይቀበሊሌ እንጂ ሇራሱ ጥቅም ብል ሰዎችን አይጎዲም ሔይወቱን በሙለ እውነት፣
ታማኝነት፣ ክብር፣ ንጽህና የሔሉና ጥራት የመጠቀ አስተሳሰብ የሊቀ ሥነ ምግባር ያሇው፣
ነውርና እንከን ፇጽመው የማያውቁት ነው፡፡ እንዱህ ያሇ ሰው ሰዎችን ሇመምራት ከአሊህ
የተሊከ እውነተኛው ነብይ መሌዔክተኛ መሆኑን እነዘህ ሁለ ባህሪያቱ በተጨባጭ
ይመሰክራለ፡፡
ስሇ ነብያት ባህሪ ከሊይ እንዯተጠቀሰው ሁለ አሊህ በቅደስ ቁርዒን ምን አይነት ሰዎች
እንዯነበሩ እና ባህሪያቸውንና ሥነ ምግባራቸውን እንዱህ በማሇት ይነግረናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ይህችም ማስረጃችን ናት፤ ሇኢብራሑም በሔዛቦቹ ሊይ (አስረጅ እንዴትኾን) ሰጠናት፤
የምንሻውን ሰው በዯረጃዎች ከፌ እናዯርጋሇን፤ ጌታህ ጥበበኛና አዋቂ ነውና፡፡ ሇርሱም
ኢስሏቅን (የሌጅ ሌጁን) ያዔቁብንም ሰጠነው፤ ሁለንም መራን፤ ኑሔንም በፉት መራን፤
ከዖሮቹም ዲውዴን፣ ሱሇይማንንም፣ አዩብንም፣ ዩሱፌንም፣ ሙሳንም፣ ሏሩንንም (መራን)
እንዯዘሁም በጎ ሰሪዎችን እንመነዲሇን፡፡ ዖከሪያንም፣ የሔያንም፣ ዑሳንም፣ ኢሌያስንም
(መራን)፤ ሁለም ከመሌካሞቹ ናቸው፡፡ ኢስማዑሌንም፣ አሌየስዔንም፣ ዩኑስንም፣ ለጥንም

183
(መራን)፤ ሁለንም በዒሇማት ሊይ አበሇጥናቸው፡፡ ከአባቶቻቸውም ከዖሮቻቸውም
ከወንዴሞቻቸውም (መራን)፤ መረጥናቸውም፤ ወዯ ቀጥተኛውም መንገዴ መራናቸው፡፡»
አሌ-አንዒም 6፡83-87
እንዱሁም አሊህ ስሇ ኑሔ (ኖህ) ባህሪ ሲገሌጽሌን፡-
ቅ.ቁ፡- «ወንዴማቸው ኑሔ ሇነሱ ባሊቸው ጊዚ “አትጠነቀቁምን? እኔ ሇእናንተ ታማኝ
መሌዔክተኛ ነኝ”፡፡» አሌ-ሹዏራ 26፡160-161
እነኚህ ሰዎች በማንኛውም መሌኩ መጥፍ ስራን እንዯማይሰሩ እንገነዖባሇን፡፡ በአንጻሩ
በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ምን ዒይነት ባህሪ እንዯተሊበሱ እንመሌከት፡-
ኑሔ /ኖህ/ በወይን ጠጅ ሰክሮ እራቁቱን ስሇሆነ ነብይ፡-
መ.ቅ፡- «ኖህም ገበሬ መሆን ጀመረ ወይንም ተከሇ፡፡ ከወይን ጠጁም ጠጣና ሰከረ፤
በዴንኳኑም ውስጥ ዔራቁቱን ሆነ፡፡ የከነዒን አባት ካምም የአባቱን ዔራቁትነት አየ ወዯ
ውጪም ወጥቶ ሇሁሇቱ ወንዴሞቹ ነገራቸው፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 9፡20-23
ለጥ /ልጥ/ በወይን ጠጅ ሰክሮ ከሁሇቱ ሌጆቹ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት የፇጸመ ነብይ፡-
መ.ቅ፡- «ልጥም ከዜዒር ወጣ፤ በዜዒር ይቀመጥ ዖንዴ ስሇፇራም ከሁሇቱ ሴቶች ሌጆቹ ጋር
በተራራ ተቀመጠ፤ በዋሻም ከሁሇቱ ሴቶች ሌጆች ጋር ተቀመጠ፡፡ ታሊቂቱም ታናሿን አሇቻት
“አባታችን ሸመገሇ በምዴርም ሁለ እንዲሇው ሌማዴ ሉገናኘን የሚችሌ ሰው ከምዴር ሊይ
የሇም፤ ነይ አባታችንን የወይን ጠጅ እናጠጣውና ከእርሱ ጋር እንተኛ ከአባታችን ዖር
እናስቀር፡፡” በዘያችም ላሉት አባታቸውን የወይን ጠጅ አጠጡት፤ ታሊቂቱም ገባች ከአባቷም
ጋር ተኛች፤ እርሱም ስትተኛና ስትነሳ አሊወቀም፡፡ በነጋውም ታሊቂቱ ታናሺቱን አሇቻት “እነሆ
ትሊንት ከአባቴ ጋር ተኛሁ፤ ዙሬ ላሉት ዯግሞ ወይን ጠጅ እናጠጣው አንቺም ግቢና ከእርሱ
ጋር ተኚ ከአባታችንም ዖር እናስቀር፡፡” አባታቸውንም በዘች ላሉት ዯግሞ ወይን ጠጅ
አጠጡት፤ ታናሺቱም ገብታ ከእርሱ ጋር ተኛች፤ እርሱም ስትተኛና ስትነሳ አሊወቀም፡፡
የልጥም ሁሇት ሴቶች ሌጆች ከአባታቸው ፀነሱ፡፡ ታሊቂቱም ወንዴ ሌጅ ወሇዯች ስሙንም
ሞዒብ ብሊ ጠራችው፤ እርሱም እስከ ዙሬ የሞዒባውያን አባት ነው፡፡ ታናሺቱም ዯግሞ ወንዴ
ሌጅ ወሇዯች ስሙም “የወገኔ ሌጅ” ስትሌ አሞን ብሊ ጠራችው፤ እርሱም እስከ ዙሬ
የአሞናውያን አባት ነው፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 19፡30-37
በአሊህ /ሱ.ወ/ የተመረጠ ይቅርና በተራው ሰው እንኳን ሁሇት ሴቶች ሌጆች
ከአባታቸው ተኝተው ፀነሱ ቢባሌ ምን ይሰማዎታሌ? የአንዯኛዋ አንሶ ሁሇተኛዋም
ስታሳስተው፤ ሇመሆኑ መጽሏፌ ቅደስ ምን እያስተማረን ያሇ ይመስሌዎታሌ? ይህ ባህሪ ሇነዘህ
አምሊክ ሇመረጣቸው ሰዎች ይገባሌን? አሊህስ እንዯዘህ ዒይነት መሌዔክተኛ ይሌካሌ ብሇው
አስበው ያውቃለ?

184
ዲውዴ /ዲዊት/ በመሌካም ሴት ተማርኮ ዛሙት ስሇፇጸመ ነብይ፡-
መ.ቅ፡- «እንዱህም ሆነ፤ ወዯ ማታ ጊዚ ዲዊት ከምንጣፈ ተነሳ በንጉሱም ቤት በሰገነት ሊይ
ተመሊሇሰ፤ በሰገነቱ ሳሇ አንዱት ሴት ስትታጠብ አየ፤ ሴቲቱም መሌከ መሌካም ነበረች፡፡
ዲዊትም ሌኮ ስሇ ሴቲቱ ጠየቀ፤ አንዴ ሰውም “ይህች የኤሌያብ ሌጅ የኬጢያዊው የኦርዮ
ሚስት ቤርሳቤህ አይዯሇችምን?” አሇ፡፡ ዲዊትም መሌዔክተኞች ሌኮ አስመጣት፤ ወዯ እርሱም
ገባች ከርኩስነቷም ነጽታ ነበርና ከእርሷ ጋር ተኛ፤ ወዯ ቤቷም ተመሇሰች፡፡ ሴቲቱም አረገዖች
ወዯ ዲዊትም “አርግዣሇሁ” ብሊ ሊከችበት፡፡» መጽሏፇ ሳሙኤሌ ካሌዔ 11፡2-5
እርቃናቸውን ሇሰው የሚታዩ ነብያት፡-
ዲውዴ /ዲዊት/፡- መ.ቅ፡- «ዲዊትም ቤተሰቡን ሉመርቅ ተመሇሰ፡፡ የሳኦሌም ሌጅ ሜሌኮሌ
ዲዊትን ሇመቀበሌ ወጣችና “ምናምንቴዎች እርቃናቸውን እንዯሚገሇጡ የእስራኤሌ ንጉሥ
በባሪያዎቹ ቆነጃጅት ፉት እርቃኑን በመግሇጡ ምንኛ የተከበረ ነው?” አሇችው፡፡» መጽሏፇ
ሳሙኤሌ ካሌዔ 6፡20
ሚኪያስ፡- መ.ቅ፡- «ከዘህ በኋሊ ሚኪያስ እንዱህ አሇ “በዘህ ምክንያት ዋይ! ዋይ! እያሌኩ
አሇቅሳሇሁ፤ ሏዖኔንም ሇመግሇጥ ራቁቴንና ባድ እግሬን እሄዲሇሁ፤ እንዯ ቀበሮ እጮሃሇሁ፤
እንዯ ሰጎንም የዋይታ ዴምጽ አሰማሇሁ”፡፡» ትንቢተ ሚኪያስ 1፡8 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ
የተተረጎመ 19997 /የታረመ/ እትም
ኢሳይያስ፡- መ.ቅ፡- «የአሶር ንጉስ ሳርጎን ተርታንን በሰዯዯ ጊዚ እርሱም ወዯ አዙጦን በመጣ
ጊዚ አዙጦንም ወግቶ በያዙት ጊዚ በዘያ ዒመት እግዘአብሓር የአሞፅን ሌጅ ኢሳይያስን “ሂዴ
ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውሌቅ” ብል ተናገረው፡፡ እንዱህም አዯረገ
ራቁቱንም ባድ እግሩንም ሄዯ፡፡ እግዘአብሓርም አሇ “ባርያዬ ኢሳይያስ በግብፅና በኢትዮጵያ
ሊይ ሦስት ዒመት ሇምሌክትና ሇተዒምራት ሲሆን ራቁቱንና ባድ እግሩን እንዯሄዯ ...”፡፡»
ትንቢተ ኢሳይያስ 20፡1-3
የነብያት ሥነ ምግባር፡- በቅደስ ቁርዒን እንዯተገሇጸው እንከን የሇሽና ምንም የማይወጣሇት
ነው፡፡ ሇምሳላ በቁርዒን ከተገሇጹት ነብያት መካከሌ ኢየሱስ /ዑሳ/ አንደ ሲሆን ባሔሪውም
እንዯሚከተሇው ይገሇፃሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇእናቴም ታዙዥ (አዴርጎኛሌ)፤ ትእቢተኛም እምቢተኛም አሊዯረገኝም፡፡»
መርየም 19፡32
በተጻራሪው በመጽሏፌ ቅደስ የዘህ ተቃራኒ ሆኖ እናገኘዋሇን፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም “አንቺ ሴት ከአንቺ ጋር ምን አሇኝ? ጊዚዬ ገና አሌዯረሰም”፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 2፡4
አንዴ ሰው እናቱን «አንቺ ሴት» ብል ሲጠራ ቢሰሙ ምን ይለታሌ? ላልችም ኢየሱስ
ተናገራቸው ተብሇው በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ከሰፇሩት አባባልች በጥቂቱ፡-
185
መ.ቅ፡- «እርሱ ግን መሌሶ እንዱህ አሊቸው “ክፈና አመንዛራ ትውሌዴ ምሌክት ይሻሌ
ከነብዩም ከዮናስ ምሌክት በቀር ምሌክት አይሰጠውም”፡፡» ማቴዎስ ወንጌሌ 12፡39
 «ክፈና አመንዛራ ትውሌዴ»
በቅደስ ቁርዒን ሊይ ኢየሱስ ስሇ ምሌክት ወይም ተዒምር ሲናገር፡-
ቅ.ቁ፡- «(ይሊሌም) “እኔ ከጌታዬ ዖንዴ በታምር መጣኋችሁ”፡፡» አሉ-ዑምራን 3፡49
ቅ.ቁ፡- «... ከጌታችሁም በኾነ ታምር መጣኋችሁ፡፡ አሊህንም ፌሩ፤ ታዖ዗ኝም፡፡»
አሉ-ዑምራን 3፡50
ሌብ ብሇው ካስተዋለት ኢየሱስ /ዏ.ሰ/ በቁርዒኑ ሊይ ጥበብና መሌካም ግሳፄን
በተሊበሰ መሌኩ ነው ሇሔዛቦቹ መሌዔክትን ያስተሊሌፌ የነበረው፡፡ በተቃራኒው በመጽሏፌ
ቅደስ ሔዛቡ በጠየቁት ጊዚ የሰጠው መሌስ ከሊይ በጠቀስነው ሳይገዯብ በቀጣዩ አንቀጾች
መመሌከት እንችሊሇን፡-
መ.ቅ፡- «እርሱ ግን ዖወር ብል ጴጥሮስን “ወዯ ኋሊዬ ሂዴ አንተ ሰይጣን የሰውን እንጂ
የእግዘአብሓርን አታስብምና እንቅፊት ሆነህብኛሌ” አሇው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 16፡23
 «አንተ ሰይጣን»
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም መሌሶ “የማታምን ጠማማ ትውሌዴ ሆይ እስከ መቼ ከእናንተ ጋር
እኖራሇሁ? እስከ መቼስ እታገሳችኋሇሁ?...”፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 17፡17
 «የማታምን ጠማማ ትውሌዴ ሆይ!»
መ.ቅ፡- «እናንተ እባቦች የእፈኝት ሌጆች ከገሃነም ፌርዴ እንዳት ታመሌጣሊችሁ?»
የማቴዎስ ወንጌሌ 23፡33
 «እናንተ እባቦች የእፈኝት ሌጆች» እፈኝት መርዙም እባብ ማሇት ነው፡፡
መ.ቅ፡- «... እርሷ ግን መጥታ “ጌታ ሆይ እርዲኝ” እያሇች ሰገዯችሇት፡፡ እርሱ ግን መሌሶ
“የሌጆችን እንጀራ ይዜ ሇቡችልች መጣሌ አይገባም”፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 15፡24-26
ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የ1980 የመጽሏፌ ቅደስ እትም በዘሁ አንቀጽ የማቴዎስ ወንጌሌ 15፡24-26
«ሇውሾች» ይሇዋሌ፡፡
 «ሇቡችልች ወይም ሇውሾች»
የነብያት ባሔሪ በመጽሏፌ ቅደሰ ውስጥ ብንመረምረው ነብይነታቸው የተዖነጋ
ይመስሊሌ፡፡ ምክንያቱም ሁለም ነብያት የተሊበሱትን አሊማ ሇመሙሊት ሔዛቡን በተሇያዩ
ትምህርት አንጸዋሌ፤ ይህቺን ዒሇም ሲሇዩ እንኳን ሇተከታዮቻቸው አርአያ ሆነው አሌፇዋሌ፡፡
ነብያቶች ሇሔዛባቸው እንዯ አንዴ የሰውነት አካሌ ናቸው፡፡ በአንጻሩ ግን መጽሏፌ ቅደስን
ብንመረምረው ነብይነታቸው እምኑ ሊይ ነው እስከሚያሰኝ ዴረስ ነብያት አይዯሇም ተራ ሰው
እንኳን የማይፇፅመውን ዴርጊት ሲሇጠፌባቸው ይስተዋሊሌ፡፡ እንዯ ምሳላ እንኳን ብንመሇከት

186
ያመነዛራለ፣ በሏሰት ይሄዲለ፣ ሔዛቡን ወዯ ጥመት ይጠራለ ወ.ዖ.ተ. ተብል መገሇጹ
ሇነብያት ፇጽሞ የማይገባቸው ባሔሪ ነው፡፡ ከነዘህም አንቀጾች መካከሌ በጥቂቱ፡-
መ.ቅ፡- «በኢየሩሳላምም ነብያት ሊይ የሚያስዯነግጥ ነገር አይቻሇሁ፤ ያመነዛራለ በሏሰትም
ይሄዲለ፤ ማንም ከክፊቱ እንዲይመሇስ የክፈ አዴራጊዎች እጅ ያበረታለ፤ ሁለም እንዯ ሰድም
የሚኖሩባትም እንዯ ገሞራ ሆኑብኝ፡፡» ትንቢተ ኤርሚያስ 23፡14
መ.ቅ፡- «ሔዛቡም ሙሴ ከተራራው ሳይወርዴ እንዯዖገየ ባየ ጊዚ ወዯ አሮን ተሰብስበው “ይህ
ከግብፅ ምዴር ያወጣን ሰው ሙሴ ምን እንዯሆነ አናውቅምና ተነስተህ በፉታችን የሚሄደ
አማሌክት ስራሌን” አለት፡፡ አሮንም “በሚስቶቻችሁ በወንድችና በሴቶች ሌጆቻችሁም ጆሮ
ያለትን የወርቅ ቀሇበቶች ሰብራችሁ አምጡሌኝ” አሊቸው፡፡ ሔዛቡም ሁለ በጆሮቻቸው
ያለትን የወርቅ ቀሇበቶች ሰብረው ወዯ አሮን አመጡሇት፡፡ ከእጃቸውም ተቀብል በመቅረጫ
ቀረጸው ቀሌጦ የተሰራ ጥጃም አዯረገው እርሱም “እስራኤሌ ሆይ እነዘህ ከግብፅ ምዴር
ያወጡህ አማሌክትህ ናቸው” አሊቸው፡፡ አሮንም ባየው ጊዚ መሰዊያን በፉቱ ሰራ፤ አሮንም “ነገ
የእግዘአብሓር በዒሌ ነው ሲሌ” አወጀ፡፡ በነጋውም ማሌዯው ተነስተው የሚቃጠሌ መስዋዔት
አቀረቡ፤ ሔዛቡም ሉበለና ሉጠጡ ተቀመጡ ሉዖፌኑም ተነሱ፡፡» ኦሪት ዖጸአት 32፡1-4
 አምሊክ የሙሴን ወንዴም አሮን /ሏሩን/ ነብይ አዴርጎ ሲመርጠው ይህን ሔዛብ
በትክክሌ ወዯ ቀጥተኛው መንገዴ እንዯሚመራቸው ስሇሚያውቅ ነው፡፡ እና እውን
አሮን ይህን ሔዛብ አሳስቶ ከአምሊኩ ትዔዙዛ ውጪ እንዱሆኑና ጣዕትን ሰርቶ ያንን
ጣዕት እንዱግገ዗ ያዯርጋቸዋሌ ብሇው ያስባለን?
መ.ቅ፡- «ሰሇሞንም ሲሸመግሌ ሚስቶቹ ላልችን አማሌክት ይከተሌ ዖንዴ ሌቡን አዖነበለት፤
የአባቱ የዲዊት ሌብ ከአምሊኩ ከእግዘአብሓር ፌፁም እንዯነበረ የሰሇሞን ሌቡ እንዱሁ
አሌነበረም፡፡ ሰሇሞንም የሲድናውያንን አምሊክ አስታሮትን የአሞናውያንንም ርኩሰት
ሚሌኮንም ተከተሇ፡፡ ሰሇሞንም በእግዘአብሓር ክፈ ነገር አዯረገ እንዯ አባቱም እንዯ ዲዊት
እግዘአብሓርን በመከተሌ ፌጹም አሌሆነም፡፡ በዘያን ጊዚም ሰሇሞን ሇሞዒብ ርኩሰት ሇካሞሽ
ሇአሞንም ሌጆች ርኩሰት ሇሞልክ በኢየሩሳላም ፉት ሇፉት ባሇው ተራራ ሊይ መስገጃ ሰራ፡፡»
መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 11፡4-7
መ.ቅ፡ «እግዘአብሓር እንዱህ ሲሌ መሇሰ “ነብያቱ በእኔ ስም ሏሰት ይናገራለ፤ እኔ
አሌሊክኋቸውም ትዔዙዛም አሌሰጠኋቸውም አንዴ ቃሌ እንኳ አሌነገርኋቸውም፤ አየን የሚለት
ራዔይ ሁለ ከእኔ የተገኘ አይዯሇም፤ ትንቢታቸው ሁለ ከአሳባቸው ያፇሇቁት ከንቱ ነገር ነው፡፡
እኔ ሳሌሌካቸው በምዴራችን ሊይ ረሃብም ሆነ ጦርነት አይመጣም እያለ በስሜ የሚናገሩትን
እነዘህን ነብያት እኔ እግዘአብሓር ምን እንዯማዯርግባቸው ሌንገርህ፤ ይኸውም በጦርነትና
በረሃብ እንዱሞቱ አዯርጋሇሁ፡፡ ይህንንም የተነበዩሊቸው ሔዛብ ሁለ በረሃብና በጦርነት
ይሞታለ፤ ሬሳቸውም በእየሩሳላም ውስጥ በየመንገደ ይወዴቃሌ፤ የሚቀብራቸውም
187
አይኖርም ይህም በሚስቶቻቸው በወንድች ሌጆቻቸውና በሴቶች ሌጆቻቸው ሳይቀር በሁለም
ሊይ ይፇፀማሌ፤ በበዯሊቸውም መጠን ዋጋቸውን እሰጣሇሁ፡፡” ስሇ ሏዖኔም ብዙት
እግዘአብሓር ሇሔዛቡ እንዱህ ብዬ እንዴናገር አዖዖኝ “ሔዛቤ እጅግ ቆስሎሌ፤ በብርቱም
ተጎዴቷሌ፤ ስሇዘህ ዒይኖቼ ቀንና ላሉት እንባ ያፇሳለ፤ ባሇማቋረጥም አሇቅሳሇሁ፡፡
ወዯየመስኩ ብወጣ በጦርነት የተጎደ ሰዎች ሬሳ ወዴቆ አያሇሁ፤ ወዯ ከተማም ብገባ በረሃብ
ሇመሞት የሚያጣጥሩ ሰዎች አያሇሁ፤ ነብያትና ካህናት ባሇማቋረጥ እንሰራሇን ይሊለ፤ ነገር ግን
የሚሰሩትን አያውቁም፡፡”»
ትንቢተ ኤርሚያስ 14፡14-18 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 እትም
መ.ቅ፡- «በስሜ ሏሰት የሚናገሩትና ቃለን በህሌማችን ሰጥቶናሌ የሚለት ነብያት የተናገሩትን
አውቃሇሁ፡፡ እነዘያ ነብያት ራሳቸው በፇጠሩት የሏሰት ቃሌ ሔዛቤን የሚያስቱት እስከ መቼ
ነው? አባቶቻቸው እኔን እንዯረሱና ዖወር ብሇው በዒሌን እንዲመሇኩ እነርሱ በሚናገሯቸው
ሔሌሞች ሔዛቤ እኔን የሚረሱ ይመስሎቸዋሌ፡፡ ሔሌም ያሇመ ነብይ ቢኖር ሔሌሙን ብቻ
ይናገር፤ ቃላን የሰማ ነብይ ግን ያንኑ ቃሌ በታማኝነት ይናገር፤ ገሇባ ከስንዳ ጋር ምን ግንኙነት
አሇው? ቃላ እንዯ እሳት አሇቱንም ሰባብሮ እንዯሚያዯቅቅ መድሻ ነው፡፡ አንደ ከላሊው ቃሌን
በመስረቅ ይህ የእግዘአብሓር ቃሌ ነው እያለ የሚናገሩትን ነብይ እጠሊሇሁ፡፡ እንዱሁም
ከራሳቸው አመንጭተው እየተናገሩ ይህ የእግዘአብሓር ቃሌ ነው የሚለትን ነብያት
እቃወማሇሁ፡፡ እነሆ እኔ እግዘአብሓር የምሇውን አዴምጡ፤ በሏሰት የተሞሊ ሔሌማቸውን
የሚናገሩ ነብያትን እጠሊሇሁ፤...»
ትንቢተ ኤርሚያስ 23፡25-32 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
 አምሊካችን ነብያቶችን ምን እንዱሰሩ ከመሊካቸው በፉት አያውቅም ማሇት ነውን?
እውን አምሊካችን የሚሌካቸው ነብያት ከእርሱ ትዔዙዛ ውጭ ይሰራለን? ወይም
አምሊክ ያዖዙቸውን ትዔዙዛ ወዯ ጎን በማሇት የራሳቸውን ፌሊጎት ማሇትም የውሸት
ፇጠራ ፇጥረው ተከታዮቻቸውን ወዯ ስህተት መንገዴ ይመራለ ብሇው ያስባለን?
ታዱያ ነብይነታቸው እምኑ ሊይ ነው? እና ይህን የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ እንዳት
ይመሇከቱታሌ?
በአጠቃሊይ ከመጽሏፌ ቅደስ ምን ዒይነት ትምህርት ነው ክርስቲያኖች የሚቀስሙት?
እያንዲንደ ነብይ ከጉዴሇት እንዯጠራ ከቅደስ ቁርዒን የተገነዖባችሁ ይመስሇናሌ፡፡ እንዱሁም
እያንዲንደ ነብይ በእስሌምና ሥነ ምግባር የታነጹ እስከሆነ ዴረስ ሰሊም በነሱ ሊይ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «በመሌዔክተኞቹም ሊይ ሰሊም ይሁን፡፡ ምስጋናም ሇዒሇማት ጌታ ሇአሊህ ይሁን፡፡»
አሌ-ሷፊት 37፡181-182

188
መጽሏፌ ቅደስ ስሇ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ምን ይሊሌ?
ዒሇማችን በአሁኑ ጊዚ ከስዴስት ቢሉየን ሔዛብ በሊይ እንዲሊት ይገመታሌ፡፡
እንዱሁም ምዴራችን በተሇያዩ እምነቶች የተከፊፇሇች ናት፡፡ ከነዘህም ዋና ዋናዎቹ ኢስሊም፣
ክርስቲያን፣ አይሁዴ፣ ቡዱስት፣ ሂንደ እና ላልችም የእምነት ዒይነቶች እንዲለ የታወቀ ነው፡፡
ነገር ግን ከዘህ 6 ቢሉየን ሔዛብ መካከሌ 2 ቢሉየኑ የነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ እና የላልች
ነብያት እምነት ማሇትም የኢስሊም ተከታዮች ናቸው፡፡ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ከዙሬ 1427
ዒመት በፉት የነብይነት ማዔረግ አግኝተው ነብይነታቸውን ከማሳወቃቸው በፉት ትንቢት
በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ተነግሮሊቸው ነበርን? ከብ዗ ተቃራኒ እምነት ተከታዮች የሚሰማ
ጥያቄ ነው፡፡ ሇምን እውነተኛ ነብይ ከሆነ ስሇሱ ነብይነት ቀዯምት ነብያቶች ትንቢት
አሌተናገሩሇትም? በመጀመሪያ ዯረጃ ወዯ መሌሱ ከመግባታችን በፉት ትንቢት ማሇት ወዯፉት
የሚሆነውን አንዴ ነገር የሚያሳይ የቃሌ /የንግግር/ ስዔሌ ማሇት ነው፡፡ ሙስሉሞች
እንዯሚያምኑትና ቅደስ ቁርዒን እንዯሚያስተምረው ስሇ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ነብይነት
ትንቢትን ሳይናገር ያሇፇ አንዴም ነብይ የሇም፡፡ ከመጀመሪያው ነብይ አዯም አንስቶ እስከ ዑሳ
/በሁለም ሊይ የአሊህ ሰሊም ይስፇን/ ዴረስ ያለት ነብያቶች ሁለ የነብያቶች መዯምዯሚያ
ስሇሚሆኑት ታሊቅ ነብይ ትንቢት ሳይናገር ወይም ሇሔዛቦቹ ሳያስጠነቅቅ ያሇፇ አንዴም ነብይ
የሇም፡-
ቅ.ቁ፡- «“አሊህ የነብያትን ቃሌ ኪዲን ከመጽሏፌና ከጥበብ ሰጥታችሁ ከዘያም ከእናንተ ጋር
ሊሇው (መጽሏፌ) የሚያረጋግጥ መሌዔክተኛ ቢመጣሊችሁ በእርሱ በእርግጥ እንዯምታምኑበት
በእርግጥም እንዴትረደት” ሲሌ በያዖ ጊዚ (አስታውስ)፤ “አረጋገጣችሁን? በይሃችሁ ሊይ
ኪዲኔን ያዙችሁምን?” አሊቸው፤ “አረጋገጥን” አለ “እንግዱያስ መስክሩ እኔም ከእናንተ ጋር
ከመስካሪዎቹ ነኝ” አሊቸው፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡81
ይህ ጥቅስ በግሌጽ እንዯሚያስረዲው አሊህ የሊካቸው ነብያት በጠቅሊሊ ጥበብ
እንዯሰጣቸው ከገሇጸ በኋሊ አንዴ ቃሌ ኪዲን አስገብቷቸዋሌ፤ እሱም “ወዯፉት አንዴ
መሌክተኛ ይመጣሌ ይህም መሌክተኛ በሚመጣበት ጊዚ እናንተ በሔይወት ሆናችሁ ብታገኙት
በዘህ መሌክተኛ አምናችሁ ከኋሊው ተከትሊችሁ እርደት” የሚሌ ነው፡፡ ሇዘህም ቡኻሪ
/ሙሏመዴ ኢብን ኢስማኢሌ/ በዖገቡት ሏዱስ ውስጥ አብዯሊህ ኢብኑ አባስና አሉይ ኢብኑ
አቢ ጧሉብ /ረ.ዏ/ ሲናገሩ እንዱህ ይሊለ “አሊህ አዯምንም ሆነ ከሱ በኋሊ ያለትንም ነብያቶች
ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ወዯፉት ሲመጡ እነሱ በሔይወት ሆነው ቢያገኟቸው ከኋሊቸው
ሆነው ሉያምኑባቸውና ሉከተሎቸው ቢሆን እንጂ ነብይ አዴርጎ አሊካቸውም፡፡” ምንም እነሱ
በሔይወት ባይዯርሱባቸውም እንኳን ሔዛቦቻቸውን አሊህ ከነሱ ጋር በገባው ቃሌ ኪዲን

189
እንዱያዙቸው ታዖዋሌ፡፡ ከዘያም አሉይ ከሊይ የተጠቀሰውን የቁርዒን አንቀጽ አነበበ፡፡
በተጨማሪም፡-
ቅ.ቁ፡- «ጌታችን ሆይ! በውስጣቸውም ከነሱው የኾነን መሌክተኛ በነርሱ ሊይ አንቀጾችን
የሚያነብሊቸውን መጽሏፌንና ጥበብን የሚያስተምራቸውን (ከክህዯት) የሚያጠራቸውንም
ሊክ፤ አንተ ጥበበኛው አሸናፉው አንተ ብቻ ነህና፡፡ (የሚለም ሲሆኑ)፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡129
ይህ የቁርዒን ጥቅስ ኢብራሑምና ሌጁ ኢስማኢሌ /ሰሊም በሁሇቱም ሊይ ይሁን/
የአሊህን ቤት ካዒባን ከገነቡ በኋሊ ወዯ ጌታቸው ደዒ /ጸልትን/ አዴርገዋሌ፤ እሱም በዘህች
አገር /በመካ/ ከራሳቸው ጎሳ የሆነን አንዴ መሌክተኛ እንዱያስነሳሊቸው የጸሇዩት ነው፡፡ ያም
መሌክተኛ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ሆኑና የኢብራሑምና የሌጁ ጸልት ተቀባይነትን አገኘ፡፡
ኢማሙ አህመዴ በዖገቡት ሏዱስ ውስጥ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ እንዱህ አለ “እኔ አሊህ
ዖንዴ የነብያት መዯምዯሚያ ነኝ አዯም በጭቃ ውስጥ እየተንከባሇሇ ሳሇ እንኳ (ነብይነቴ
ተወስኖ ነበር) ስሇዘህ ጉዲይ እነግራችኋሇሁ፡፡ እኔ የኢብራሑም ሌመና የዑሳ ብስራት
የእናቴም ህሌም ነበርኩ፡፡” የዑሳ ብስራት ነኝ ያለት ዯግሞ የኢብራሑም /ዏ.ሰ/ ሌመና ውጤት
መሆናቸው ከሊይ በተጠቀሰው አንቀጽ ከተመሇከትን የዑሳ /ዏ.ሰ/ ብስራት ሇመሆናቸው ዯግሞ
ቁርዒን እንዱህ ይሇናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «የመርየም ሌጅ ዑሳም “የእስራኤሌ ሌጆች ሆይ እኔ ከተውራት በፉት ያሇውን
የማረጋግጥና ከኔ በኋሊ በሚመጣው መሌዔክተኛ ስሙ አህመዴ በኾነው የማበስር ስሆን
ወዯናንተ (የተሊክሁ) የአሊህ መሌዔክተኛ ነኝ” ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፤ በግሌጽ ታምራቶች
በመጣቸው ጊዚ “ይህ ግሌጽ ዴግምት ነው” አለ፡፡» አሌ-ሶፌ 61፡6
እስከ አሁን ባየናቸው አንቀጾች ነብያቶች በአንዯበታቸው የተናገሩትን ነው፡፡ ቀጥል
ዯግሞ በቅደስ ቁርዒን አስተምህሮ መሰረት በመጽሏፌቶቻቸው /በኦሪት እና በወንጌሌ/ ወዯፉት
ስሇሚመጣው ነብይ ምሌክት መነገሩን በማስረጃ በመዯገፌ እናያሇን፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇነዘያ ያንን እነሱ ዖንዴ በተውራትና በኢንጂሌ ተጽፍ የሚገያገኙትን የማይጽፌና
የማያነብ ነብይ የሆነውን መሌዔክተኛ የሚከተለ ሇሆኑት...» አሌ-አዔራፌ 7፡157
ይህ ጥቅስ በግሌጽ በተውራትና በኢንጂሌ ውስጥ ወዯፉት ስሇሚመጣ አንዴ ነብይ
ምሌክት ይናገራሌ፡፡ ከምሌክቶቹ ውስጥ ማንበብና መጻፌ አሇመቻለ ሲሆን ይህ ምሌክት
ዯግሞ ተገቢ የሆነው ሇማን ነው ከተባሇ ቁርዒን በተሇያዩ አንቀጾች መሌስ ይሰጠናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከርሱ በፉትም መጽሏፌን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፌ አሌነበርክም፤ ያን ጊዚ
አጥፉዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡» አሌ-አንከቡት 29፡48
ቅ.ቁ፡- «(ሙሏመዴ ሆይ!) በሊቸው “እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወዯ እናንተ ወዯሁሊችሁም
የአሊህ መሌክተኛ ነኝ፤ (እርሱም) ያ የሰማያትና የምዴር ንግሥና የርሱ ብቻ የኾነ ነው፤ እርሱ
እንጂ ላሊ አምሊክ የሇም፤ ሔያው ያዯርጋሌ፤ ይገዴሊሌም፤ በአሊህ በዘያም በአሊህና በቃሊቶቹ
190
በሚያምነው የማይጽፌ የማያነብ ነብይ በኾነው መሌክተኛ እመኑ፤ ቅንንም መንገዴ ትመሩ
ዖንዴ ተከተለት”፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡158
ከሊይ የጠቀስናቸው አንቀጾች በቀዯምት መጽሏፌት መጻፌንና ማንበብን የማይችሌ
ነብይ እንዯሚመጣ በትንቢት መሌክ መገሇጹን ግሌጽ ያዯርጉሌናሌ፡፡ ይህንኑ ትንቢት
በዖመናችን በሚገኘው መጽሏፌ ቅደስ እንኳን ማየትና ማረጋገጥ እንችሊሇን፡፡
መ.ቅ፡- «ዯግሞም መጽሏፈን ማንበብ ሇማያውቅ “ይህንን አንብብ” ብሇው በሰጡት ጊዚ እርሱ
“ማንበብ አሊውቅም” ይሊቸዋሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 29፡12
ላሊው ዯግሞ የተውራት /ኦሪት/ ሉቃውንት ስሇ ነብዩ ሙሏመዴ ወዯፉት መነሳት
በትክክሌ እንዯሚያውቁ ቁርዒን ያብራራሌናሌ፡-
አይሁድች፡- ቅ.ቁ፡- «እነዘያ መጽሏፈን የሰጠናቸው ወንድች ሌጆቻቸውን እንዯሚያውቁ
(ሙሏመዴን) ያውቁታሌ፤ /በመጽሏፊቸው ምሌክቱ ተነግሯሌና/ ከነሱም የተሇዩ ክፌልች
እነርሱ የሚያውቁ ሲሆኑ ውነቱን በእርግጥ ይዯብቃለ፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡146
በተጨማሪ፡- አሌ-አንዒም 6፡20 ይመሌከቱ፡፡
የመጽሏፈ /የተውራት/ ባሇቤቶች አይሁድች ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ወንድች
ሌጆቻቸው የራሳቸው መሆናቸውን እንዯሚያውቁት ሁለ ነብዩንም ነብይ መሆናቸውን
በሚገባ ያውቃለ፡፡ ኢስሊምን ከተቀበለት ስመጥር አይሁዴ ሉቃውንት መካከሌ አንደና
ዋነኛው አብዯሊህ ኢብኑ ሰሊም /ረ.ዏ/ በአንዴ ወቅት እንዱህ የሚሌ ጥያቄ ቀረበሊቸው “ወንዴ
ሌጅህን እንዯምታውቀው ነብዩን ታውቃቸዋሇህን?” አብዯሊህም ሲመሌስ “እንዯውም ከዙ
በሊይ ነበር የማውቃቸው! ምክንያቱም የኔ ወንዴ ሌጅ መሆኑን የነገረችኝ ሚስቴ ነች እንጂ የኔ
ሌጅ መሆኑን ላሊ ማወቂያ ዖዳ የሇኝም፡፡ ምክንያቱም ሌጁ ዱቃሊ ሉሆን ይችሊሌና፡፡ ነብዩ
ግን እውነተኛ የአሊህ ነብይ ሇመሆናቸው ምንም ጥርጥር የሇኝም” ብሇው ነበር የመሇሱት፡፡
አይሁድች የነብዩን ወዯፉት መምጣት ማወቅ ብቻ ሳይሆን ይጠባበቁም እንዯነበር ቅደስ
ቁርዒን እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከነሱም ጋር ያሇውን (መጽሏፌ) አረጋጋጭ የኾነ መጽሏፌ ከአሊህ ዖንዴ በመጣሊቸው
ጊዚ (ከመምጣቱ) በፉት በነዘያ በካደት ሊይ ይረደበት የነበሩ ሲኾኑ ያወቁት ነገር
በመጣሊቸው ጊዚ በርሱ ካደ፤ የአሊህም ርግማን በከሃዱዎች ሊይ ይሁን፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡89
«ይረደበት የነበሩ ሲሆኑ» አዎን አይሁድች ከነቢዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ መሊክ በፉት
ከአረቦች ጋር በሚያዯርጉት ጦርነት ሁለ ተሸናፉዎች ነበሩ መጨረሻም እንዱህ በማሇት በአረብ
ጣዕት ሊይ ዙቱ “ወዯ ፉት አንዴ መሌዔክተኛ ይመጣሌ እኛ ከዘህ መሌክተኛ ኋሊ ሆነን
በመረዲት እንጨርሳችኋሇን፡፡” ስሇዘህም “አሊህ ሆይ መጨረሻ ሊይ በሚመጣው ነብይ
ተማጽነንሃሌ እርሱን ቶል ሊክሌን እነዙን ከሃዴያን እናጥፊቸው” በማሇት ጸሇዩ፡፡ ያ ያውቁት
የነበረው መሌክተኛ ግን ከአረብ መሆኑን ሲረደ ምቀኝነትና ክፊት ያዙቸውና “እኛ
191
የምንፇሌገው ከራሳችን ከአይሁዴ ጎሳ ነው እንጂ ካሌተማረ መሏይም ሔዛብ አሌነበረም”
በማሇት ካደ፡፡ እንዱህ ዒይነት ሰዎች በዯሇኞች ናቸውና የአሊህ እርግማን በነሱ ሊይ ይሁን!
አሚን፡፡
እንዱሁም የኢንጂሌ /ወንጌሌ/ ተከታዮች እንዱሁ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ትክክሇኛ
ከአሊህ የተሊኩ ነብይ መሆናቸውን አምነው መቀበሊቸው፡-
ክርስቲያኖች፡- ቅ.ቁ፡- «... እነዘያንም እኛ ክርስቲያኖች ነን ያለትን ሇነዘያ ሇአመኑት
በወዲጅነት በእርግጥ ይበሌጥ የቀረቧቸው ኾነው ታገኛሇህ፤ ይህ ከነሱ ውስጥ ቀሳውስትና
መነኮሳት በመኖራቸውና እነሱም የማይኮሩ በመሆናቸው ነው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡82
ይህም የሚያመሇክተው ነጃሺ እና ባሌዯረቦቹ የነብዩ ሙሏመዴን /ሰ.ዏ.ወ/ መሊክ
አምነው መቀበሊቸው ነው፡፡ ይህም የሆነው ከመካ ወዯ ሏበሻ ከተሰዯደት የነብዩ ሙሏመዴ
/ሰ.ዏ.ወ/ ተከታዮች መሪ የሆነው ጃዔፇር አቢ ጧሉብ ነጃሺ ጋር ቀርቦ ስሇሚከተለት
ሏይማኖት በተጠየቀበትና ከሚከተሇው ቁርዒን እንዱያነብሇት በጠየቀው ጊዚ የመርየምን
ምዔራፌ አነበበሊቸው፤ በዘህ ጊዚ ነበር የምዔራፎ መሌዔክት ሌባቸው ውስጥ የሰረፀችው፡፡
ነጃሽም ፂሙ በእንባ እስኪረጥብ ዴረስ አሇቀሰ፡፡ ቀሳውስቱም መጽሏፍቻቸው በእንባ
እስኪረጥቡ ዴረስ አሇቀሱ፡፡ ከዘያም ነጃሺ “ይህና ዑሳ /ኢየሱስ/ ይዜት የመጣው ነገር
/ሏይማኖት/ ከአንዴ ቀዲዲ (ሚሽካት) ነው የወጡት” አሇ፡፡ በሁሇተኛው ቀንም ጠርቶ ስሇ ዑሳ
በጠየቃቸው ጊዚ ጃዔፇርም እንዱህ አሇ “እኛ ስሇ ዑሳ የምንሇው ነብያችን /ሰ.ዏ.ወ/ የነገሩንን
ነው፡፡ ዑሳ የአሊህ ባርያ እና መሌክተኛ ነው፡፡ አሊህ በዴንግሉቱ መርየም ያሳዯረው የአሊህ ሩህ
/መንፇስ/ እና የአሊህ ቃሌ ነው፡፡” ነጃሺም አንዴ የእንጨት ስባሪ ከመሬት አነሳና “ወሊሂ ዑሳ
የዘህችን እንጨት ስባሪ ያህሌ አንተ ካሌከው ነገር አሊሇፇም፡፡” አሇው፡፡
ወዯ መጽሏፌ ቅደስ መሇስ ስንሌ ስሇ ነብዩ መምጣት ትንቢት መነገሩን ቁርዒን
ባመሊከትን መሰረት ማረጋገጥ እንችሊሇን፡-
መ.ቅ፡- «ከወንዴሞቻቸው መካከሌ እንዲንተ ያሇ ነብይ አስነሳሊቸዋሇሁ፤ ቃላንም በአፈ
አዯርጋሇሁ ያዖዛሁትንም ቃሌ ሁለ ይነግራቸዋሌ፤ በስሜ የሚናገረውን ቃላን የማይሰማውን
ሰው እኔ እበቀሌሇታሇሁ...» ኦሪት ዖዲግም 18፡18-22
ክርስቲያኖች ይህ ትንቢት የተነገረው ሇኢየሱስ ክርስቶስ ነው የሚሌ እምነት አሊቸው፤
መቼም በጥቅሱ ውስጥ ኢየሱስ /ዏ.ሰ/ ወዯፉት ይመጣሌ ወይም ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/
ይመጣለ የሚሌ የትንቢት ቃሌ የሇም፡፡ ነገር ግን ስሇዘህ ነብይ አነሳስና ባህሪ በትንቢቱ ቃሌ
ውስጥ ስሇተጠቀሰ እነዘህን ነገሮች እንዯ መስፇርት ተመሌክተን ያንን መስፇርት ሉያሟሊ
የሚችሇውን መሇየት የኛ ፊንታ ይሆናሌ፡፡ በትንቢቱ ውስጥ የተነገሩት መስፇርቶች
የሚከተለት ናቸው፡፡

192
ሀ. «ከወንዴሞቻቸው መካከሌ»፡- ያ የሚነሳው ነብይ ከሙሴ ወንዴሞች መካከሌ መሆን
አሇበት፡፡
ሇ. «እንዯ አንተ ያሇ ነብይ»፡- እንዯ ሙሴ ያሇ ነብይ ማነው?
ሏ. «አስነሳሊቸዋሇሁ»፡- ያ የሚመጣው ነብይ ወዯፉት የሚመጣ ነብይ መሆን አሇበት፡፡
መ. «ቃላንም በአፈ አዯርጋሇሁ»፡- ያ የሚነሳው ነብይ የአምሊክ ቃሌ በአንዯበቱ እየተዯረገሇት
የሚናገር መሆን አሇበት፡፡
ሠ. «ያዖዛሁትን ቃሌ ሁለ ይነግራችኋሌ»፡- የታዖዖውን ቃሌ ሙለ በሙለ አንዴ ሳያስቀር
ማስተሊሇፌ አሇበት፡፡
ረ. «በስሜም የሚናገረውን»፡- ያ የሚነሳው ነብይ ንግግሩ ሁለ በአምሊክ ስም የተጀመረ መሆን
አሇበት፡፡
ሀ. «ከወንዴሞቻቸው መካከሌ» ይህ ትንቢት ሲነገር አስራ ሁሇቱም የእስራኤሌ ነገድች
ከሙሳ /ሙሴ/ ጋር ነበሩ፡፡ ይህ ይነሳሌ የተባሇው ነብይ ከእነሱ መካከሌ የሚነሳ ቢሆን ኖሮ
የትንቢቱ ቃሌ «ከእናንተ መካከሌ» ማሇቱ በተገባው ነበር፡፡ ትንቢቱ ግን «ከወንዴሞቻቸው
መካከሌ» በማሇት የሚነሳው ነብይ ከእስራኤሊውያን ወንዴሞች መሆኑን ገሌጿሌ፡፡ አሁን
የሚነሳው ጥያቄ እነዘህ የእስራኤሊውያን ነገዴ ወንዴሞች የተባለት እነማን ናቸው? መጽሏፌ
ቅደስ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓር መሌዒክም አሊት “እነሆ አንቺ ጸንሰሻሌ ወንዴ ሌጅም ትወሌጃሇሽ
ስሙንም እስማኤሌ ብሇሽ ትጠሪዋሇሽ፤ እግዘአብሓር መቸገርሽን ሰምቷሌና፡፡ እርሱም የበዲን
አህያን የሚመስሌ ሰው ይሆናሌ፤ እጁ በሁለም ሊይ ይሆናሌ የሁለም እጅ ዯግሞ በእርሱ ሊይ
ይሆናሌ፤ እርሱም በወንዴሞቹ ሁለ ፉት ይኖራሌ”፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 16፡11-12
እስራኤሊውያን ከአባታቸው ከያዔቆብ የተገኙና የዖር ግንዲቸውም ከኢስሏቅ በኩሌ
የመጣ መሆኑ ግሌጽ ከሆነ፤ እስማኤሌና ኢስሏቅም ወንዴማማቾች ስሇሆኑ የሁሇቱ ዖሮች
ወንዴማማቾች ሇመሆን የሚያግዲቸው አንዲችም ነገር የሇም፡፡ ስሇዘህ የትንቢቱ ቃሌ
«ከወንዴሞቻቸው መካከሌ» ማሇቱ ከአረቦች መካከሌ መሆኑን ያመሊክታሌ፡፡ ከሙሴ በኋሊ
ከአረብ ምዴር የተነሱት ብቸኛውና ታሊቁ ነብይ ዯግሞ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ብቻ ናቸው
ይህንን አስመሌክቶ ቁርዒን እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እርሱ ያ በመሃይሞቹ ውስጥ አንቀጾቹን (ቁርዒንን) በነርሱ ሊይ የሚያነብሊቸው
(ከማጋራት) የሚያጠራቸውም መጽሏፌንና ጥበብን የሚያስተምራቸው የኾነን መሌክተኛ
(ሙሏመዴን) ከነርሱ ውስጥ የሊከ ነው፤ እነርሱም ከርሱ በፉት በግሌጽ ስህተት ውስጥ
ናቸው፡፡» አሌ-ጁመዒህ 62፡2

193
ሇ. «እንዯ አንተ ያሇ ነብይ» ሲሌ ኢየሱስን ወይም ኢያሱን ነው ብንሌ ሁሇቱም
ከእስራኤሊውያን ናቸውና ትንቢቱ እነሱ መሆናቸውን አያመሊክትም፤ ምክንያቱም
ከእስራኤሊውያን ሙሴን የሚመስሌ ነብይ እንዯማይነሳ መጽሏፌ ቅደስ በግሌጽ አስቀምጧሌ፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርን ፉት ሇፉት እንዲወቀው እንዯ ሙሴ ያሇ ነብይ ከዘያ ወዱህ
በእስራኤሌ ዖንዴ አሌተነሳም፤...» ኦሪት ዖዲግም 34፡10-11
«እንዯ አንተ ያሇ ነብይ አስነሳሇሁ» የሚሇው የትንቢቱ ቃሌ ዯግሞ መፇጸም ስሊሇበት
ያ የሚነሳው ነብይ ከላሊ ምዴር ተነስቷሌ፡፡ ነገር ግን ይህን ትንቢት ሇኢያሱ ነው ሇሚለት
ግሌጽ ማዴረግ የምንፇሌገው በሙሴና በኢያሱ መካከሌ ምንም ዒይነት መመሳሰሌ የሇም፡፡
ምክንያቱም ሙሴ የመጽሏፌ (የተውራት) ሔግ ባሇቤት ሲሆን፤ ኢያሱ ግን እንዯዘያ
አሌነበረም እንዱያውም የሱ ተከታይ ነበረ፡፡ በአጠቃሊይ ግሌጽ ሇማዴረግ ሙሴን የሚመስሌ
ነብይ ማነው? ሇኢየሱስ ወይም ሇሙሏመዴ /ሰሊም በሁሇቱም ሊይ ይሁን/ ሇማን ነው
የሚገባው የሚሇውን ስናነጻጽር፡-
1. እንዯ ክርስቲያኖች እምነት ኢየሱስ ስሇ ዒሇም ኃጢዒት ሞቷሌ፡፡ ሙሴና ሙሏመዴ ግን ስሇ
ዒሇም ኃጢአት አሌሞቱም፡፡
2. አሁንም እንዯ ክርስቲያኖች እምነት ኢየሱስ አምሊክ ነው፡፡ ሙሴና ሙሏመዴ ግን አምሊክ
አይዯለም፡፡
3. አወሊሇዲቸውን ያየን እንዯሆነ ሙሴና ሙሏመዴ ከእናትና ከአባት ሲሆን ኢየሱስ ግን
ተአምራዊ በሆነ አፇጣጠር ከእናት ብቻ ነበር፡፡
4. የቤተሰብ ሁኔታ ሙሴና ሙሏመዴ ያገቡና የወሇደ ሲሆኑ ኢየሱስ ግን ሚስትም ሌጅም
አሌነበረውም፡፡
5. የሥራ ዴርሻቸው ሙሴና ሙሏመዴ ነብይና አስተዲዲሪ ሲሆኑ ኢየሱስ ግን ነብይ ብቻ
ነበር፡፡
6. በጎሌማሳነታቸው ተገዯው ስሇመሰዯዲቸው ሙሴ ወዯ ሜዱያን ተሰዯዋሌ ሙሏመዴም ወዯ
መዱና ተሰዯዋሌ፡፡ ኢየሱስ ግን በጎሌማሳነቱ ከእስራኤሌ አሌወጣም፡፡
7. ከፇጣሪ የወረዯሊቸውን መሌዔክት በጽሐፌ ማስቀመጣቸው ሙሴ በሔይወት እያሇ ኦሪትን
/ተውራትን/ በጽሐፌ አስቀምጠዋሌ፡፡ ሙሏመዴ በሔይወት እያለ ቁርዒንን አስቀምጠዋሌ፡፡
ኢየሱስ ግን ካረገ ከብ዗ ዒመታት በኋሊ ነው ወንጌሌ በጸሏፌያን የተጻፇው፡፡
8. የትምህርታቸው ባህሪይ ሙሴና ሙሏመዴ መንፇሳዊና ሔግ-ነክ ሲሆን፤ ኢየሱስ ግን
ይበሌጡን መንፇሳዊ ነበር፡፡
9. አመራራቸው በሔዛብ ዖንዴ የነበራቸው ተቀባይነት ሙሴና ሙሏመዴ በመጀመሪያ
ተቀባይነት አሊገኙም ነበር በኋሊ ግን ተቀባይነት አግኝተዋሌ፡፡ ኢየሱስ ግን በአብዙኛው
እስራኤሊውያን ዖንዴ ተቀባይነት አሊገኙም ነበር፡፡
194
በአጠቃሊይ በጣም ብ዗ አሇመመሳሰሌን በሙሴና በኢየሱስ መካከሌ እናገኛሇን፡፡ ነገር
ግን ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ከዘህ የተሇየ ነው፡፡ ሇዘህም ነው ኢየሱስ ከእስራኤልች ነብይ
እንዯማይነሳ በግሌጽ የተናገረው፡-
መ.ቅ፡- «እሊችኋሇሁ የእግዘአብሓር መንግስት ከእናንተ ትወሰዲሇች ፌሬዋንም ሇሚያዯርግ
ሔዛብ ትሰጣሇች፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 21፡43
ይህ የሚያመሇክተው የነብይነት ማዔረግ ከእስራኤሊውያን እንዯሚነጠቅና ሇላሊ ሔዛብ
እንዯሚሰጥ ያመሇክታሌ፡፡ ስሇዘህም ከአረቦች ሙሴን የሚመስሌ ነብይ እንዯተሊከ ቁርዒን
ገሌጾሌናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እኛ በናንተ ሊይ መስካሪ መሌክተኛን ወዯናንተ ሊክን ወዯ ፇርዕን መሌክተኛን
እንዯሊክን፡፡» አሌ-ሙዖሚሌ 73፡15
ሏ. «አስነሳሊቸዋሇሁ» አንዲንዴ ክርስቲያኖች ይህ ትንቢት የተነገረው ሇኢያሱ ነው
ሲለ ይዯመጣሌ፡፡ የትንቢቱ ቃሌ ግን «አስነሳሊቸዋሇሁ» ነው የሚሇውና ይህም ወዯፉት
ሇሚከሰት ዴርጊት ነው የሚናገረው ኢያሱ ግን ይህ ትንቢት በተነገረበት ጊዚ በዖመኑ ነበር፡፡
ስሇዘህ ትንቢቱ ሇኢያሱ ነው ብሇን መናገር አንችሌም፡፡
መ. «ቃላንም በአፈ አዯርጋሇሁ» ያ የሚነሳው ነብይ መሇኮታዊ ራዔይ እየተገሇጸሇት
እንጂ ከራሱ /ከሌብ ወሇዴ/ አይናገርም፡፡ ይህን አስመሌክቶ ቁርዒን ሲናገር እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ነብያችሁ (ሙሏመዴ) አሌተሳሳተም፤ አሌጠመመም፡፡ ከሌብ ወሇዴም አይናገርም፡፡
እርሱ (ንግግሩ) የሚወርዴ ራዔይ እንጂ ላሊ አይዯሇም፡፡» አሌ-ነጅም 53፡2-4
ስሇዘህ የአምሊክን ቃሌ በአንዯበታቸው እየተዯረገሊቸው ነበር የሚናገሩት፡፡
ሇምሳላ ያህሌ፡- ቅ.ቁ፡- «በሌ “እርሱ አሊህ አንዴ ነው፡፡ አሊህ (የሁለ) መጠጊያ ነው፡፡
አሌወሇዯም አሌተወሇዯም፡፡ ሇርሱም አንዴም ብጤ የሇውም”፡፡» አሌ-ኢኽሊስ 112፡1-4
ይህ የቁርዒን ጥቅስ የወረዯበት ምክንያት ሙሽሪኮች /አጋሪዎች/ ወዯ ነብዩ ሙሏመዴ
/ሰ.ዏ.ወ/ መጡና “እኛ በካዔባ ዗ርያ 360 ጣዕቶች እናመሌካሇን አንተ የምታመሌከውን አምሊክ
ባሔሪ ግሇጽሌን” አሎቸው፡፡ በዘህን ጊዚ ይህ የቁርዒን አንቀጽ ወረዯ፡፡ አሊህ አንዴ መሆኑን
እንዱናገሩ «በሌ» በሚሇው ትዔዙዛ ታዖ዗፡፡ ነብዩ ግን ሇእነዘህ ሔዛቦች «አሊህ አንዴ ነው»
አሊሎቸውም፡፡ እሳቸው ያለት «በሌ “አሊህ አንዴ ነው”» በማሇት ነበር፡፡ «በሌ» የሚሇው ቃሌ
ከአሊህ ዖንዴ ወዯ ነብዩ ሲመጣ በትዔዙዛ መሌክ ነበር፡፡ ከነብዩ አንዯበት ሲሰማ ዯግሞ ማንን
ሇማዖዛ ነው? የሚሌ ጥያቄ ይነሳሌ፡፡ መሌሱም እሳቸው ማዖዙቸው ሳይሆን ቁርዒኑን ከሊይ
እንዯ ወረዯ ማሇት «የአሊህን ቃሌ» በወረዯበት መሌኩ ሇሔዛባቸው ማስተሊሇፌ ስሇነበረባቸው
ነው፡፡

195
ሠ. «ያዖዛሁትን ቃሌ ሁለ ይነግራችኋሌ» ያ የሚነሳው ነብይ ከአምሊክ ዖንዴ
የታዖዖውን ቃሌ አንዴም ሳያስቀር ማዴረስ አሇበት፡፡ ይህንን አስመሌክቶ ቁርዒን እንዱህ
ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «አንተ መሌክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወዲንተ የተወረዯውን አዴርስ፤ ባትሰራም (ጥቂትንም
ብታስቀር) መሌክቱን አሊዯረስክም፤ (አዴርስ) አሊህም ከሰዎች ይጠብቅሃሌ፤ አሊህ ከሃዱዎችን
ሔዛቦች አያቀናምና፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡67
ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ በሃዱሳቸው ከአሊህ የታዖ዗ትን ምንም ሳያስቀሩ
ማዴረሳቸውን ከሏጀተሌ ወዲዔ /የመሰናበቻ ሏጅ/ ሲመሇሱ ባሌዯረቦቻቸውን
አስመስክረዋሌ፡፡ ወዯ መጽሏፌ ቅደስ መሇስ ስንሌ እውን ኢየሱስ ከአምሊክ ዖንዴ የታዖዖውን
ቃሌ በሙለ አዴርሷሌን? ካሊዯረሰስ ሇምን? እንዯ መጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ መሌዔክቱን
ሙለ በሙለ እንዲሊዯረሰ እንረዲሇን፡፡
መ.ቅ፡- «የምነግራችሁ ገና ብ዗ አሇኝ ነገር ግን አሁን ሌትሸከሙት አትችለም፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 16፡12
ረ. «በስሜም የሚናገረውን» የቅደስ ቁርዒንን 113 ምዔራፍች ብንመሇከታቸው
የሚጀምሩት በአሊህ ስም ነው፡፡ ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) በሳቸው ዖመን ይኖሩ ሇነበሩት
አምስት ንጉሶችም ኢስሊምን እንዱቀበለ መሌክተኛ በሊኩ ጊዚ በዯብዲቤአቸው ሊይ ሲጀምሩ
በአሊህ ሥም ነበር የጀመሩት፡፡ እንዱሁም የሳቸው ተከታይ የሆኑ ሙስሉም ሔብረተሰብ
አንዴን የተቀዯሰ ሥራ ሲጀምሩ «በአሊህ ሥም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዙኝ በኾነው»
ብሇው ነው የሚጀምሩት፡፡ መጽሏፌ ቅደስ ሊይ ግን ብንመሇከት በአምሊክ ሥም የተጀመሩ
አንዴም ምዔራፌ አናገኝም፡፡ የኢየሱስ ወንጌሌ ማቴዎስ እንዯፃፇው፣ የኢየሱስ ወንጌሌ ማርቆስ
እነዯፃፇው፣ የኢየሱስ ወንጌሌ ለቃስ እንዯፃፇው፣ የኢየሱስ ወንጌሌ ዮሏንስ እንዯፃፇው
እየተባሇ ተፃፇ እንጂ በአምሊክ ሥም ተጀምሮ አሌተፃፇም፡፡ እንዱሁም አንዴን ሥራ ሲጀምሩ
በአንዲንዴ የክርስትና እምነት ተከታዮች «በስመ አብ፣ ወሌዴ፣ መንፇስ ቅደስ» በማሇት ነው
የሚጀምሩት፤ ላልቹም «በኢየሱስም ሥም» በማሇት ነው የሚጀምሩት እንጂ በአምሊክ ሥም
አይዯሇም፡፡
አይሁድች ይህን ነብይ ማነው ብሇው ይጠባበቁ ነበር?
መ.ቅ፡- «አይሁዴም “አንተ ማነህ?” ብሇው ይጠይቁት ዖንዴ ከኢየሩሳላም ካህናትንና
ላዋውያንን በሊኩበት ጊዚ የዮሏንስ ምስክርነት ይህ ነው፡፡ መሰከረም አሌካዯምም፤ “እኔ
ክርስቶስ አይዯሇመሁም” ብል መሰከረ፡፡ “እንኪያስ ማነህ? ኤሌያስ ነህን?” ብሇው ጠየቁት፡፡
“አይዯሇሁም” አሇ፡፡ “ነብዩ ነህን?” “አይዯሇሁም” ብል መሇሰ፡፡ “እንኪያስ ማን ነህ? ሇሊኩን
መሌስ እንዴንሰጥ ስሇራስህ ምን ትሊሇህ?” አለት፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 1፡19-25

196
ሌብ ይበለ አይሁድች ከሚጠባበቁት ሦስት ሰዎች ውስጥ ዮሏንስ አንደ ከሆነ ብሇው
ጠየቁት እርሱ ግን “ሦስቱም /ክርስቶስን፣ ኤሌያስን፣ ነቢዩንም/ አይዯሇሁም” ብል መሇሰ፡፡
ክርስቶስ ኢየሱስ ከሆነ ኤሌያስም ኤሌያስ ከሆነ ነብዩ የተባሇው ማን ነው? መቼም አይሁድች
ይጠብቁት የነበረው ክርስቶስና ነብዩ ሁሇት የተሇያዩ ሰዎች መሆናቸውን ቀጥል ካሇው ጥቅስ
መረዲት ይቻሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «ስሇዘህ ሔዛቡ አያላ ሰዎች ይህን ቃሌ ሲሰሙ “ይህ በእውነት ነቢዩ ነው” አለ፤
ላልች “ይህ ክርስቶስ ነው” አለ፤» የዮሏንስ ወንጌሌ 7፡40
ስሇዘህ አይሁድች ይጠብቁት የነበረው ክርስቶስ ኢየሱስ ከሆነ፤ ነብዩ የተባሇውስ
ማነው? ላሊው በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ስሇ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ወዯፉት መነሳት
የተተነበዩ ትንቢቶች አለ፤ ከነሱ በጥቂቱ ብንመሇከት፡-
1. መ.ቅ፡- «በከብት የሚቀመጡትን ሁሇት ሁሇት እየሆኑ የሚሄደት ፇረሰኞች በአህዮች
የሚቀመጡትንና በግመልች የሚቀመጡትን ባየ ጊዚ በጽኑ ትጋት አስተውል ተግቶም
ያዴምጥ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 21፡7
በአህያ ሊይ ተቀምጦ የነበረው ኢየሱስ ሇመሆኑ ግሌጽ ነው፡-
መ.ቅ፡- «... ኢየሱስ የአህያ ውርንጫ አግኝቶ በእርሱ ተቀመጠ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 12፡15
በግመሌስ የተቀመጠው ማን ነው? ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ሇመሆናቸው ጥርጥር የሇውም፡፡
2. መ.ቅ፡- «ስሇ አረብ የተነገረ ሸክም፡፡ የዴዲናውያን ነጋዳዎች ሆይ በዒረብ ደር ውስጥ
ታዴራሊችሁ፡፡ በቴማን የምትኖሩ ሆይ ወዯ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ፤ እንጀራ ይዙችሁ
የሸሹትን ሰዎች ተቀበሎቸው፡፡ ከሰይፌ ከተመዖዖው ሰይፌ ከተሇጠጠውም ቀስት ከጽኑም
ሰሌፌ ሸሽተዋሌና፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 21፡13-15
«ስሇ አረብ» የተነገረ ሸክም ማሇቱ የኢስሊምን መሌዔክት ሇማስተሊሇፌ በአረቦችና
በሙስሉሞች ሊይ የተጣሇ ኃሊፉነት ማሇት ነው፡፡ ወዯ ሸሹት ውኃና እንጀራ አምጡ የተባሇው
ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ እና ባሌዯረቦቻቸው ከመካ ወዯ ቴማን /መዱና/ ሸሽተው መጥተው
ነበር፤ እና የመዱና ሔዛብ በጥሩ አቀባበሌ ተቀብሇዋቸው ነበር፡፡
3. መ.ቅ፡- «ሰማይ ተከፌቶ አየሁ እነሆ አምባ ሊይ ፇረስ የተቀመጠበትም የታመነና እውነተኛ
ይባሊሌ በጽዴቅም ይፇርዲሌ ይዋጋሌም፡፡» ዮሏንስ ራዔይ 19፡11
ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ በጉዜና በጂሏዴ ወቅት ፇረስ እንዯሚጠቀሙ ብ዗ ሏዱሶች
/የነብዩ /ሰ.ዏ.ወ/ ታሪኮች/ ይነግሩናሌ፤ እንዱሁም «የታመነና እውነተኛ» የሚሇው የነብይነት
ማዔረግ ከማግኘታቸው በፉት በቁረይሽ /የመካ አረቦች/ አጋሪዎች ዖንዴ «ሳዱቁሌ አሚን»
ማሇትም «እውነተኛውና ታማኙ» ተብሇው ነበር የሚጠሩት፡፡ እንዱሁም ሲፇርደ
በሙስሉሙ፣ በአጋሪዎችና በክርስቲያኖቹ መካከሌ ፌርዲቸው ፌትሏዊ ነበር፡፡ እንዱሁም

197
ከጠሊቶቻቸው መካከሌ ከመካ ቁረይሾች /አጋሪዎች/ ጋር ተዋግተዋሌ፡፡ በመጽሏፌ ቅደስ ግን
ብንመሇከት ኢየሱስ እንዯተዋጋ የሚገሌጽ አንቀጽ አንዴም ቦታ ሊይ አናገኝም፡፡
4. በአንዲንዴ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዖንዴ ኢየሱስ ወዯፉት ስሇሚመጣው አጽናኝ
ተናግሯሌ ይህም አጽናኝ መንፇስ ቅደስ ነው ሲለ ይዯመጣለ፤ ማስረጃቸውም፡-
መ.ቅ፡ «ብትወደ ትዔዙዚን ጠብቁ፡፡ እኔም አብን እሇምናሇሁ ሇዖሊሇም ከእናንተ ጋር እንዱኖር
ላሊ አጽናኝ ይሰጣችኋሌ፤» የዮሏንስ ወንጌሌ 14፡16
ነገር ግን ከሊይ እንዯተጠቀሰው አጽናኙ «መንፇስ ቅደስ» ነው ከተባሇ ኢየሱስ እያሇ
ይህ «መንፇስ ቅደስ» የሇም ማሇት ነውን? አሇ ከሆነ መሌስዎት ትንቢቱ መንፇስ ቅደስን
አይመሇከትም፡፡
መ.ቅ፡- «እኔ እውነት እነግራችኋሇሁ፤ እኔ እንዴሄዴ ይሻሊችኋሌ፡፡ እኔ ባሌሄዴ አጽናኙ ወዯ
እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄዴ ግን እርሱን እሌክሊችኋሇሁ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 16፡7
ስሇዘህ የዮሏንስ ወንጌሌ 14፡16 ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ እንጂ መንፇስ ቅደስን
አያመሊክትም፡፡ ስሇዘህ ማጠናከሪያ የሚሆን አሊህ /ሱ.ወ/ ስሇ ኢየሱስ ምስክርነት በቅደስ
ቁርዒን እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «የመርየም ሌጅ ዑሳም “የእስራኤሌ ሌጆች ሆይ እኔ ከተውራት በፉት ያሇውን
የማረጋግጥና ከኔ በኋሊ በሚመጣው መሌክተኛ ስሙ አሔመዴ በኾነው የማበስር ስኾን
ወዯናንተ (የተሊክሁ) የአሊህ መሌክተኛ ነኝ” ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፤ በግሌጽ ታምራቶች
በመጣቸው ጊዚ “ይህ ግሌጽ ዴግምት ነው” አለ፡፡» አሌ-ሶፌ 61፡6
መ.ቅ፡- «የእውነት መንፇስ በመጣ ጊዚ ወዯ እውነት ሁለ ይመራችኋሌ፤ የሚሰማውን ሁለ
ይናገራሌ እንጂ ከራሱ አይናገርም፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋሌ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 16፡13
 ከሊይ የተጠቀሰው አንቀጽ የዮሏንስ ወንጌሌ 16፡13 ሊይ «የሚሰማውን ሁለ ይናገራሌ
እንጂ ከራሱ አይናገርም፤» እንዯ ክርስቲያኖች አስተምህሮ ያ የሚመጣው የእውነት
መንፇስ «መንፇስ ቅደስ» ነው የሚሌ እምነት አሊቸው፡፡ በሥሊሴ አስተምህሯቸው
ውስጥ በእግዘአብሓር ዖንዴ ሦስት አካሊት እንዲሇ ስማቸው አብ፣ ወሌዴ እና መንፇስ
ቅደስ መሆናቸውን ይገሌጣለ፡፡ ወሌዴ ኢየሱስ ከአብ እግዘአብሓር ጋር እኩሌ
ሥሌጣን አሇው ከተባሇ እንዱሁም መንፇስ ቅደስ ከእነዘህ አካሊት ጋር ማሇትም
ከአብና ከወሌዴ የማያንስ በመሇኮት፣ በክብርና በሥሌጣን እኩሌ ነው የሚሌ እምነት
አሊቸው፡፡ ስሇዘህ በወሌ መጠሪያ አምሊክ ናቸው ማሇት ነው፡፡ ታዱያ ይህ የእውነት
መንፇስ የሰማውን እንጂ ከራሱ የማይናገር ከሆነ አምሊክ ከማን የሰማውን ነው
የሚናገረው? እና እንዯ ክርስቲያኖች እምነት ያ እውነት መንፇስ «መንፇስ ቅደስ» ነው
የሚሇው ስሜት አይሰጥምና መንፇስ ቅደስን አይመሇከተውም እንሊሇን፡፡ አሊህ
በቅደስ ቁርዒኑ እንዱህ ይሇናሌ፡-
198
ቅ.ቁ፡- «ነብያችሁ (ሙሏመዴ) አሌተሳሳተም፤ አሌጠመመምም፡፡ ከሌብ ወሇዴም አይናገርም፡፡
እሱ (ንግግሩ) የሚወርዴ ራዔይ እንጂ ላሊ አይዯሇም፡፡» አሌ-ነጂም 53፡2-5
ከሊይ የተመሇከትነው የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ የዮሏንስ ወንጌሌ 16፡13 «የእውነት
መንፇስ» የሚያመሊክተው ነብዩ ሙሏመዴን /ሰ.ዏ.ወ/ እንጂ መንፇስ ቅደስን አይዯሇም፡፡
5. መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓር ሰው ሙሴ ሳይሞት የእስራኤሌን ሌጆች የባረከባት በረከት ይህቺ
ናት፡፡ እንዱህ አሇ “እግዘአብሓር ከሲና መጣ በሴይርም ተገሇጠ፤ ከፊራን ተራራ አበራሊቸው
ከአእሊፊትም ቅደሳኑ መጣ፤ በስተቀኙም የእሳት ሔግ ነበረሊቸው፡፡ ሔዛቡንም ወዯዲቸው፤
ቅደሳኑ ሁለ በእጅህ ናቸው፤ በእግሮችህም አጠገብ ተቀመጡ ቃልችህን ይቀበሊለ”፡፡»
ኦሪት ዖዲግም 33፡1-3
በዘህ አንቀጽ መሰረት ሶስት ነብያት እንዯተጠቀሱ እንመሇከታሇን፡፡
 አስርቱ ትዔዙዙት /ተውራት/ ሇሙሴ /ዏ.ሰ/ የተሰጠው በሲናይ /Sinai/ ተራራ ሊይ
ነበር፡፡
 ወንጌሌ /ኢንጂሌ/ ሇኢየሱስ የተሰጠው በሴይር /Sier/ ተራራ ነበር፡፡
 ቁርዒን /ፈርቃን/ ዯግሞ ሇነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ የተሰጠው በፊራን /Paran/
ተራራ በመካ ነበር፡፡
ከሚቀጥሇው የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ እንዯምንረዲው ኢስማኢሌ ከእናቱ አጋር ጋር
በፊራን ተራራ እንዯተቀመጡ /እንዯኖሩ/ ያሳየናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «የባሪያይቱን ሌጅ ዯግሞ ሔዛብ አዯርገዋሇሁ ዖርህ ነውና፡፡ አብርሃምም ማሌድ ተነሳ
እንጀራንም ወሰዯ የውሃ አቁማዲን ሇአጋር በትከሻዋ አሸከማት ብሊቴናውንም ሰጥቶ
አስወጣት፤ እርሷም ሄዯች በቤርሳቤህም ምዴረበዲ ተቅበዖበዖች፡፡ ውኃውም ከአቁማዲው
አሇቀ፤ ብሊቴናውም ከአንዴ ቁጥቋጦ በታች ጣሇችው፤ እርሷም ሄዯች፤ “ብሊቴናው ሲሞት
አሌየው” ብሊ ቀስት ተወርውሮ የሚዯርስበትን ያህሌ ርቃ በአንፃሩ ተቀመጠች፡፡ ፉት ሇፉትም
ተቀመጠች ቃሎንም አሰምታ አሇቀሰች፡፡ እግዘአብሓርም የብሊቴናውን ዴምፅ ሰማ፤
የእግዘአብሓርም መሌዒክ ከሰማይ አጋርን እንዱህ ሲሌ ጠራት “አጋር ሆይ ምን ሆንሽ?
እግዘአብሓርም የብሊቴናውን ዴምፅ ባሇበት ስፌራ ሰምቷሌና አትፌሪ፡፡ ተነሺ ብሊቴናውን
አንሺ እጅሽንም በእርሱ አጽኚው፤ ትሌቅ ሔዛብ አዯርገዋሇሁና፡፡” እግዘአብሓርም አይኗን
ከፇተሊት የውኃ ጉዴጓዴንም አየች፤ ሄዲም አቁማዲውን በውኃ ሞሊች ብሊቴናውን አጠጣች፡፡
እግዘአብሓርም ከብሊቴናው ጋር ነበር፤ አዯገም በምዴረበዲም ተቀመጠ ቀስተኛም ሆነ፡፡
በፊራን ምዴረበዲም ተቀመጠ፤ እናቱም ከምዴረ ግብፅ ሚስት ወሰዯችሇት፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 21፡13-21

199
በተጨማሪ የፊራን ተራራ የት እንዲሇ ሇማወቅ መጽሏፌ ቅደስንና ቅደስ ቁርዒንን
ስንመሇከት «መካ /Mecca/» በዴሮ ስሙ «በካ /Becca/» ተብል እንዯተገሇጸ እናነባሇን፡፡
መ.ቅ፡- «ንጉሴና አምሊኬ የሰራዊት ጌታ ሆይ! ዴንቢጦች ሇመኖሪያቸው ጎጆ ሰርተዋሌ፤
ዋኖሶችም ጫጩቶቻቸውን የሚያኖሩበት በመሰዊያዎችህ አጠገብ ቤት አሊቸው፡፡ ዖወትር
የምስጋና መዛሙር ሇአንተ እያቀረቡ በመቅዯስህ የሚኖሩ እንዳት የተባረኩ ናቸው! ወዯ ጽዮን
ተራራ መንፇሳዊ ጉዜ ሇማዴረግ የሚፇሌጉና የአንተን እርዲታ የሚያገኙ እንዳት የተባረኩ
ናቸው! ባካ በተባሇው ዯረቅ ሸሇቆ በሚያሌፈበት ጊዚ እግዘአብሓር ምንጭን ያፇሌቅሊቸዋሌ፤
የበሌግም ዛናብ ኩሬዎችን ይሞሊቸዋሌ፡፡ በመጓዛ ሊይ ሳለ ብርታትን ያገኛለ፤ የአማሌክትንም
አምሊክ በጽዮን ያዩታሌ፡፡ የሰራዊት አምሊክ እግዘአብሓር ሆይ! ጸልቴን ስማ፤ የያዔቆብ
አምሊክ ሆይ! አዴምጠኝ፡፡ አምሊክ ሆይ! መርጠህ የቀባኸውን ንጉሳችንን ባርከው፤ ጋሻችንም
ስሇሆነም ተመሌከተው፡፡ በላሊ ስፌራ አንዴ ሺህ ቀን ከመቆየት በመቅዯስህ አንዴ ቀን መዋሌ
የተሻሇ ነው፤»
መጽሏፇ መዛሙር 84፡3-10 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
ከሊይ የተመሇከትነው የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ በግሌጽ የሚያሳየው ከእስሌምና
መሰረቶች አንደ የሆነውን የሏጅ ሥነ ሥርዒትን ነው፡፡ ያም ማሇት በሑጅራ አቆጣጠር
በ12ኛው ወር በመካ የሚዯረግ የጸልት ሥነ ሥርዒት ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ውነትን ተናገረ፤ የኢብራሑምንም መንገዴ ወዯ እውነት ያዖነበሇ ሲኾን ተከተለ፤
ከአጋሪዎችም አሌነበረም በሊቸው፡፡ ሇሰዎች (መጸሇያ) መጀመሪያ የተኖረው ቤት ብሩክና
ሇዒሇማት ሁለ መምሪያ ሲኾን ያ በበካ (በመካ) ያሇው ነው፡፡ በውስጡ ግሌጽ የኾኑ
ታምራቶች የኢብራሑም መቆሚያ አሌሇ፡፡ የገባውም ሰው ጸጥተኛ ይሆናሌ፤ /ሰሊምን ያገኛሌ/
ሇአሊህም በሰዎች ሊይ ወዯርሱ መሄዴን በቻሇ ሁለ ሊይ ቤቱን መጎብኘት ግዳታ አሇባቸው፤
የካዯም ሰው አሊህ ከዒሇማት ሁለ የተብቃቃ ነው፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡95-97
ከሊይ ስሇ ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ነብይነት በቀዯምት ነብያት እንዯተነገረሊቸው
በተወረዯሊቸው መጽሏፌት በማመሳከር ዲስሰናሌ፡፡ በመቀጠሌ እሳቸውን ከአሊህ ዖንዴ የተሊኩ
እውነተኛ የአሊህ መሌዔክተኛ መሆናቸውን ሉገሌፅ የሚችሌ የተሰጣቸው ተዒምር (ሙእጂዙ)
አሇ፡፡ ይህንንም በጥቂቱ እንመሌከት፡-

200
ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ሇነብይነታቸው ከአሊህ ዖንዴ የተሰጣቸው ማስረጃ
(ሙእጂዙ)
ሀ. ቅደስ ቁርዒን፡-
ከተዒምራት ሁለ በሊጩ ቅደስ ቁርዒን ነው፡-
ቅ.ቁ፡ «“ሰዎችንም ጋኔኖችንም የዘህን ቁርዒን ብጤ በማምጣት ሊይ ቢሰበሰቡ ከፉሊቸው
ሇከፉለ ረዲት ቢኾንም እንኳ ብጤውን አያመጡም፤” በሊቸው፡፡» አሌ-ኢስራዔ 17፡88
ሇከሃዴያን የቀረበ ፇተና ነበር፡፡ የሰው ሌጆችም አጋንንትም ተባብረው ቢሰሩ ቁርዒንን
የሚመስሌ መሌዔክት ማምጣት አይችለም፡፡ እስከ አሁን ይህን ፇተና የተወጣ የሇም፡፡ ቁርዒን
ከአሊህ የመጣ መሆኑን ሇማረጋገጥ ይህ ብቻ በቂ ነው፡፡ ፇተናው እስከ ዔሇተ ትንሳኤ ያለትን
ሁለንም ይመሇከታሌ፡፡ አቅሙ አሇኝ የሚሌ ሁለ መሞከር ይችሊሌ፡፡ ቁርዒን በቃሊት ቅንብሩ
እጅግ ዴንቅ ከመሆኑ ጋር ተዒምሩ ግን ከርሱ ሊይ ብቻ የሚወሰን አይዯሇም፡፡ ይዖቱም ከቅርጹ
በሊቀ ሁኔታ ተዒምር ነው፡፡ በየትኛውም ቦታና ጊዚ ሇሚገኙ የሰው ሌጆች ዯስታና ስኬት
ሉያጎናጽፌ የሚችሌ ምለዔ የሔይወት ጎዲናን በውስጡ አካቷሌ፡፡
ሇ. ትንሽ ውሃ እጅግ መብዙቱ፡-
መዱና ውስጥ ይኖሩ የነበሩ የነብዩ ባሌዯረባዎች የውደዔ ውሃ እጅግ በጣም
ይቸግራቸው ነበር፡፡ ከአነስ ኢብኑ ማሉክ /ረ.ዏ/ በተወራው ሏዱስ “ነብዩ ዖውራዔ በተባሇው
ስፌራ ከባሌዯረቦቻቸው ጋር እያለ ውሃ መያዣ እቃ መጣሊቸው እጃቸውንም በእቃው ሊይ
አስቀመጡና አነሱት ከዘያም ከጣታቸው መካከሌ ውሃ መፌሇቅ ጀመረ፡፡ ሔዛቦቹም ውደዔ
አዯረጉ” ቀታዲ የተባሇው ሰው አነስ ኢብኑ ማሉክን “ስንት ነበራችሁ?” ጠየቀው፡፡ አነስም
“ሶስት መቶ ነበርን” አሇ፡፡ (ቡኻሪና ሙስሉም የዖገቡት)
የዘህ ዒይነት አምሳያ በሁዯይቢያ ሊይ (ማዒሌ ቢዔር) በተባሇው ስፌራ ሶሃባዎች አንዴ
ሺህ አራት መቶ እያለ እንኳ ተከስቷሌ፡፡ (ቡኻሪ የዖገቡት)
ሏ. ትንሽ ምግብ እጅግ መብዙቱ፡-
ነቢዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ እጅግ ተርበው ነበር፤ አቡ ጦሌሃም ጥቂት የገብስ ቁራሽ
ይዜሊቸው መጣ ነቢዩም እንዱፇተፇት አዖ዗ ያቺን ጥቂት የገብስ ቁራሽ ሁለም ጠግበው በለ፡፡
ብዙታቸው ሰማኒያ ነበር፡፡ እንዯዘሁ አንዴ ጊዚ በነቢዩና በሶሃቦቻቸው /የነቢዩ ሙመዴ
(ሰ.ዏ.ወ) ባሌዯረባዎች/ ሊይ በመዱና ዖመቻ ምሽግን እየቆፇሩ ሳሇ ረሃብ ጠናባቸው፡፡ ጃቢር
ኢብኑ አብዯሊህ አንዴ ፌየሌ ሇነቢዩና ሇጥቂት ሶሃቦቹ አረዯ፤ ነቢዩም በእርደ ሊይ ደዒ
በማዴረግ የዖመቻውን ሰዎች እንዲሇ በመጣራት እንዱበለ ተዯረገ፡፡ ሁለም ጠግበው በለ
ብዙታቸው አንዴ ሺህ ነበር፡፡

201
መ. የተምር ግንዴ መንሰቅሰቅ፡-
የአሊህ መሌዔክተኛ የጁማዒ ኹጥባ /ትምህርታዊ ንግግር/ የሚያዯርጉት የተምር ግንዴን
በመዯገፌ ነበር፡፡ ሚንበር /ከፌ ያሇ ወንበር/ ከተሰራሊቸው በኋሊ ግን ያንን የቴምር ግንዴ
ትተው ወዯተሰራሊቸው ሚንበር ሲወጡ ያ የተምር ግንዴ እንዯ ግመሌ በመንሰቅሰቅ አሇቀሰ፡፡
የአሊህ መሌክተኛም ወዯርሱ በመምጣት እጃቸውን ሲያሳርፈበት ወዱያው ፀጥ አሇ፡፡ /ቡኻሪ
ነሳኢና ቲርሚዘይ የዖገቡት/
ሠ. የምግብ ተስቢህ /ውዲሴ/ ማዴረግ፡-
የነቢያችን ባሌዯረባዎች (ሶሃቦች) ነቢዩ ባለበት ስፌራ ሊይ አብረው ሲመገቡ ምግቡ
ተስቢህ ሲያዯርግ በጆሯቸው ይሰሙ ነበር፡፡ /ቡኻሪና ቲርሚዘ የዖገቡት/ ላልችም በጣም
ብ዗ ብ዗ ተዒምራትን አዴርገዋሌ፡፡
ነቢዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ተሌዔኳቸው ሇመሊው የዒሇም ሔዛብ ወይስ ሇአረቦች
ብቻ?
መሌክተኝነታቸውስ መሊውን የዒሇም ሔዛብ ይመሇከታሌ? ወይስ ከሳቸው በፉት
እንዯነበሩት ነቢያት በሔዛቦቻቸው ሊይ የተገዯበ ይሆናሌ? ሇዘህ ጥያቄ በቂ መሌስ ይሰጠናሌ፡-
ሀ. ሇዒሇም ሇመሊካቸው የቅደስ ቁርዒኑ ጥሪ «እናንተ ሰዎች ሆይ» ብል መናገሩ ነው፡፡
የቀዯምት ነቢያቶች ሔዛቦቻቸውን በሚጣሩበት ጊዚ «ሔዛቦቼ ሆይ» በማሇት ነበር፤
ይህ የሚያስረዲው ዯግሞ መሌክተኝነታቸው ሇሔዛቦቻቸው ብቻ የተገዯበ መሆኑን ነው፡፡
ይህንን እውነታ ቅደስ ቁርዒን እንዱህ በማሇት ይናገራሌ፡-
ቅ.ቁ፡ «ኑህን ወዯ ወገኖቹ በእርግጥ ሊክነው፤ አሊቸውም “ወገኖቼ ሆይ! አሊህን ተገ዗፤ ሇናንተ
ከርሱ ላሊ ምንም አምሊክ የሊችሁም፤ እኔ በናንተ ሊይ የከባዴ ቀንን ቅጣት እፇራሊችኋሇሁ”፡፡»
አሌ-አዔራፌ 7፡59
ቅ.ቁ፡- «ወዯ ሰሙዴም ወንዴማቸውን ሷሉህን ሊክን፤ አሊቸው “ወገኖቼ ሆይ! አሊህን ተገ዗፤
ከርሱ ላሊ ሇናንተ ምንም አምሊክ የሊችሁም፤...”፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡73
ቅ.ቁ፡- «ለጥንም ሇሔዛቦቹ ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፤ “አስቀያሚን ሥራን ትሰራሊችሁን? በርሷ
ከዒሇማት አንዴም አሌቀዯማችሁም”፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡80
ቅ.ቁ፡- «ወዯ መዴየንም (ምዴያን) ወንዴማቸውን ሹዒይብን (ሊክን)፤ አሊቸው “ወገኖቼ ሆይ!
አሊህን ተገ዗፤ ከርሱ በቀር ምንም አምሊክ የሊችሁም፤...”፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡85
ነገር ግን ቁርዒን የወረዯሊቸው ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ከቀዯምት ነቢያት በተሇየ
ሁኔታ ነበር ዲዔዋ የሚያዯርጉት፡፡ ዲዔዋቸው /ጥሪያቸው/ በጊዚና በቦታ ሳይገዯብ ሁለንም
የሰው ዖር የሚመሇከት ነበር፡፡ ይህም በቁርዒን አስተምህሮ መሰረት ጥሪያቸውን «እናንተ ሰዎች

202
ሆይ!» በሚሇው አገሊሇጽ መጠቀማቸው ሇመሊው የሰው ዖር መሊካቸው የሚቀጥለት አንቀጾች
ይህንን ያመሊክታለ፡-
ቅ.ቁ፡- «ከዯግ ነገር የሚያገኝህ ከአሊህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚዯርስብህ ከራስህ ጥፊት
ነው፤ ሇሰዎችም ሁለ መሌክተኛ ኾነህ ሊክንህ፤ መስካሪም በአሊህ በቃ፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡179
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዖንዴ በእርግጥ አስረጅ መጣሊችሁ፤ ወዯናንተም ገሊጭ
የሆነን ብርሃን (ቁርዒንን) አወረዴን፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡179
ቅ.ቁ፡- «“እናንተ ሰዎች ሆይ! እውነቱ ከጌታችሁ በእርግጥ መጣሊችሁ (በርሱ) የተመራም ሰው
የሚመራው ሇራሱ ነው፤ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው (ጉዲቱ) በራሱ ሊይ ነው፤ እኔም በናንተ
ሊይ ተጠባባቂ አይዯሇሁም” በሊቸው፡፡» ዩኑስ 10፡108
ሇ. ሇዒሇም ሇመሊካቸው ቅደስ ቁርዒን «ሇዒሇማት መጣ» ብል መናገሩ
ቅ.ቁ፡- «(ሙሏመዴ ሆይ!) ሇዒሇማት እዛነት አዴርገን እንጂ አሌሊክንህም፡፡»
አሌ-አንቢያ 21፡107
ኢብኑ አባስ /ረ.ዏ/ «ሇዒሇማት» የሚሇውን ቃሌ ሲተረጉሙት «ሇሰው ሌጅና ሇጂኖች
/አጋንንት/» በሚሇው ተርጉመውታሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «እነዘህ ነብያት እነዘያ አሊህ የመራቸው ናቸው፤ በመንገዲቸውም ተከተሌ፤ “በርሱ
(በቁርዒን) ሊይ ምንም ዋጋ አሌጠይቃችሁም፤ እርሱ ሇዒሇማት ግሳጼ እንጂ ላሊ አይዯሇም”
በሊቸው፡፡» አሌ-አንዒም 6፡90
ቅ.ቁ፡- «ያ ፈርቃንን በባሪያው ሊይ ሇዒሇማት አስፇራሪ ይኾን ዖንዴ ያወረዯው (አምሊክ)
ክብርና ጥራት ተገባው፡፡» አሌ-ፈርቃን 25፡1
ተጨማሪ /ዩሱፌ/ 12፡104፣ ኢብራሑም 14፡1፣ ሰበእ 34፡28 ይመሌከቱ፡፡
ከጃቢር ኢብኑ አብዯሊህ /ረ.ዏ/ በተወራው ሏዱስ የአሊህ መሌክተኛ እንዱህ አለ “ከእኔ
በፉት ሇነበሩት ነብያት ያሌተሰጡ አምስት ስጦታዎች ተሰጥተውኛሌ፡፡” ከነሱም መካከሌ
አንደን ብንጠቅስ፡- “... ከእኔ በፉት የነበረ ማንኛውም ነብይ ይሊክ የነበረው ሇሔዛቦቹ ብቻ
ሲሆን እኔ ግን ሇዒሇም ሁለ ተሊክሁ፡፡” /ቡኻሪ 1/533 ሙስሉም 1/370-371/
ከአቢ ሁረይራ /ረ.ዏ/ በተወራው ሏዱስ ዯግሞ የአሊህ መሌክተኛ እንዱህ አለ
“የሙሏመዴ ነብስ በእጁ በሆነችው ይሁንብኝ ከዘህ ኡመት /ሔዛብ/ አይሁዲዊም ይሁን
ክርስቲያን የኔን መሊክ ሰምቶ ሳያምን ቢሞት የእሳት ጓዴ ቢሆን እንጂ ላሊ የሇም፡፡”
/ሙስሉም 1፡134/
ከአቢ ሙሳ /ረ.ዏ/ በተወራው ሏዱስ ዯግሞ የአሊህ መሌክተኛ እንዱህ አለ “ወዯ ቀዩም
ወዯ ጥቁሩም ተሌኬአሇሁ፡፡” /አህመዴ 4/416 ጦበራኒ ሙጅመኡ ዖዋኢዴ 8/258/
ከአብዯሊህ ኢብኑ አባስ /ረ.ዏ/ በተወራው ሏዱስ ዯግሞ የአሊህ መሌክተኛ እንዱህ አለ
“ወዯ ቀዩም ወዯ ጥቁሩም ተሌኬአሇሁ፡፡” አህመዴ 1/250
203
ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ የመጨረሻ ነብይ ሇመሆናቸው ማስረጃ
ይህ ዋናውና ወሳኙ ነጥብ ነው፡፡ እንዯ ሙስሉሞች እምነትና ቁርዒን አስተምህሮ ነብዩ
ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ አሊህ ከሊካቸው ነብያቶች የመጨረሻውና መዯምዯሚያ ናቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሙሏመዴ ከወንድቻችሁ የአንዴም ሰው አባት አይዯሇም፤ ግን የአሊህ መሌክተኛና
የነብዮች መዯምዯሚያ ነው፤ አሊህም በነገሮች ሁለ ዒዋቂ ነው፡፡» አሌ-አሔዙብ 33፡40
ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ከላልች ነብያት የሚሇዩበት ባህሪ
ሀ. ነብያትን የሳቸው ተከታይ ማዴረግ
ቅ.ቁ፡- «አሊህ የነብያትን ቃሌ ኪዲን ከመጽሏፌና ከጥበብ ሰጥቻችሁ ከዘያም ከእናንተ ጋር
ሊሇው (መጽሏፌ) የሚያረጋግጥ መሌዔክተኛ ቢመጣሊችሁ በእርሱ በእርግጥ እንዯምታምኑበት
በእርግጥም እንዴትረደት ሲሌ በያዖ ጊዚ (አስታውስ) “አረጋገጣችሁን? በይሃችሁ ሊይ ኪዲኔን
ያዙችሁምን?” አሊቸው፤ “አረጋገጥን” አለ “እንግዱያስ መስክሩ እኔም ከእናንተ ጋር
ከመስካሪዎቹ ነኝ” አሊቸው፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡81
ሇ. እሳቸውን በስማቸው አሇመጥራቱ
ጌታችን አሊህ ቀዯምት ነብያትን በጠቅሊሊ በስማቸው እየጠራ ነበር የሚያነጋግራቸው፡-
ቅ.ቁ፡- «አዯም ሆይ! አንተ ከነ ሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፇሇጋችሁት ስፌራ በሰፉው
ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዙፌ አትቅረቡ፤ ከበዯሇኞች ትኾናሊችሁና አሌንም፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡35
ቅ.ቁ፡- «“ኢብራሑም ሆይ! ከዘህ (ክርክር) ተው፤ እነሆ የጌታህ ትዔዙዛ በእርግጥ መጥቷሌ፤
እነሱም የማይመሇስ ቅጣት የሚመጣባቸው ናቸው” (አለት)፡፡» ሁዴ 11፡76
ቅ.ቁ፡- «(አሊህም) አሇው “ሙሳ ሆይ! እኔ በመሌክቶቼና በማናገሬ በሰዎች ሊይ /በዖመንህ
ካለት/ መረጥኩህ፤ የሰጠሁህንም ያዛ፤ ከአመስጋኞቹም ኹን”፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡144
ቅ.ቁ፡- «አሊህ በሚሌ ጊዚ (አስታውስ) “የመርየም ሌጅ ዑሳ ሆይ!” በአንተና በእናትህ ሊይ
(የዋሌኩሊችሁን) ጸጋዬን አስታውስ፤...» አሌ-ማኢዲህ 5፡110
በተጨማሪ፡- ሁዴ 11፡4፣ ሷዴ 38፡26፣ መርየም 19፡7፣ መርየም 19፡12 ይመሌከቱ
ነገር ግን አሊህ /ሱ.ወ/ ነብዩ ሙሏመዴን /ሰ.ዏ.ወ/ አንዴም ስፌራ ሊይ በስማቸው
የጠራቸው ቦታ የሇም፡፡ «ያ አዩሃ ረሱሌ» ማሇትም «አንተ መሌክተኛ ሆይ» ወይም «ያ አዩሃ
ነቢይ» ማሇተም «አንተ ነቢይ ሆይ» በማሇት ነበር የሚጠራቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «አንተ ነቢይ ሆይ! አሊህን ፌራ፤ ከሃዱዎችንና መናፌቃንንም አትታዖዛ፡፡ አሊህ ዏዋቂ
ጥበበኛ ነውና፡፡» አሌ-አሔዙብ 33፡1
ቅ.ቁ፡- «አንተ መሌክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወዲንተ የተወረዯውን አዴርስ፤ ባትሰራም (ጥቂትንም
ብታስቀር) መሌክቱን አሊዯረስክም፤ (አዴርስ) አሊህም ከሰዎች ይጠብቅሃሌ፤ አሊህ ከሃዱዎችን
ሔዛቦች አያቀናምና፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡67

204
ምናሌባት በቁርዒን ውስጥ «ሙሏመዴ» አምስት ቦታ ሊይ ተጠቅሷሌ አንደ «አህመዴ»
በሚሇው ነው እና ይህ የስም ጥሪ አይዯሇምን? ሉባሌ ይችሊሌ፡፡ እርግጥ ነው ነገር ግን
«ሙሏመዴ ሆይ!» የሚሌ የጥሪ አጠራር አይዯሇም የሚጠራቸው፤ እዘያ ስፌራ ሊይ
የሚጠራቸው «ሙሏመዴ እንዱህ ነው» ወይም «ሙሏመዴ እንዱህ አይዯሇም» የሚሌ
ትምህርታዊ አጠራር ነው፡፡ ሇምሳላ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሙሏመዴ ከወንድቻችሁ የአንዴም ሰው አባት አይዯሇም፤ ግን የአሊህ መሌክተኛና
የነብዮች መዯምዯሚያ ነው፤ አሊህም በነገሮች ሁለ ዏዋቂ ነው፡፡» አሌ-አሔዙብ 33፡40
ቅ.ቁ፡- «ሙሏመዴ ከበፉቱ መሌክተኞች በእርግጥ ያሇፈ የኾነ መሌክተኛ እንጂ ላሊ አይዯሇም፤
ታዱያ ቢሞት ወይም ቢገዯሌ ወዯኋሊችሁ ትገሇበጣሊችሁን? /ወዯ ክህዯት ትመሇሳሊችሁን?/...»
አሌ-ዑምራን 3፡144
ቅ.ቁ፡- «የአሊህ መሌክተኛ ሙሏመዴ እነዘያም ከርሱ ጋር ያለት (ወዲጆቹ) በከሃዱዎች ሊይ
ብርቱዎቹ በመካከሊቸው ሊይ አዙኞች ናቸው፤...» አሌ-ፇትህ 48፡29
ሏ. በስማቸው መጥራትን መከሌከለ
በቅደስ ቁርዒን ታሪክ መሰረት የቀዯምት ነቢያት ሔዛቦች ነቢዮቻቸውን ያናግሩ
የነበረው በስማቸው በመጥራት ነበር፡፡ ይህ አጠራራቸው ዯግሞ የተሳሳተ መሆኑን አንዴም
ቦታ ሊይ ቁርዒን አሌተናገረም፡፡
ቅ.ቁ፡- «አለ “ሁዴ ሆይ በአስረጅ አሌመጣህሌንም፤ እኛም ሊንተ ንግግር ብሇን
አማሌክቶቻችንን የምንተው አይዯሇንም፤ እኛም ሇአንተ አማኞች አይዯሇንም”፡፡» ሁዴ 11፡53
ቅ.ቁ፡- «”ሷሉህ ሆይ ከዘህ በፉት በኛ ውስጥ (መሪ ሌትሆን) በእርግጥ የምትከጅሌ ነበርክ፤
አባቶቻችን የሚግገ዗ትን ከመገዙት ትከሇክሇናሇህን? እኛም ወዯርሱ ከምትጠራን ነገር በእርግጥ
አወሊዋይ በሆነ መጠራጠር ውስጥ ነን” አለ፡፡» ሁዴ 11፡62
ቅ.ቁ፡- «ሏዋሪያትም “የመርየም ሌጅ ዑሳ ሆይ! ጌታህ በእኛ ሊይ ከሰማይ ማእዴን
ሉያወርዴሌን ይችሊሌን?” ባለ ጊዚ (አስታውስ) ምእመናን እንዯኾናችሁም አሊህን ፌሩ
አሊቸው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡112
ወዯ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ስንመጣ ግን ጌታችን አሊህ እሳቸውን በስማቸው
መጥራትን ክሌክሌ አዴርጎታሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «በመካከሊችሁ የመሌክተኛውን ጥሪ ከፉሊችሁ ከፉለን እንዯመጥራት አታዴርጉት፤...»
አሌ-ኑር 24፡63
ታዋቂው ሙፇሲር /ተርጓሚ/ አብዯሊህ ኢብኑ አባስ /ረ.ዏ/ ይህንን ሏሳብ ሲያብራሩ
«ከፉሊችሁ ከፉለን በስም እገላ እያሇ እንዯሚጣራው አትጥሩ ነገር ግን “አንቱ የአሊህ ነቢይ
ሆይ” “አንቱ የአሊህ መሌክተኛ ሆይ”» በሚሌ ትርጉም ተርጉመውታሌ፡፡

205
መ. ሇገጠማቸው ተቃውሞ ኃሊፉነቱን አሊህ መውሰደ
ቀዯምት ነቢያት የተሊኩበት ማህበረሰብ በሚያስተምሩበት ሰዒት ከሔዛቦቻቸው ዖንዴ
ተቃውሞ እንዯሚገጥማቸው የታወቀ ነው፡፡ ነገር ግን ሇዘህ ተቃውሞ ኃሊፉነቱን የሚወስዯው
ጌታችን አሊህ ራሱ ሳይሆን ራሳቸው ነቢያቶቹ ናቸው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ወዯ ዒዴም ወንዴማቸውን ሁዴን ሊክን “ወገኖቼ ሆይ! አሊህን ተገ዗፤ ከርሱ ላሊ
ምንም አምሊክ የሊችሁም፤ (የአሊህን ቅጣት) አትፇሩምን?” አሊቸው፡፡ ከሔዛቦቹ እነዘያ
የካደት መሪዎች “እኛ በሞኝነት ሊይ ሆነህ በእርግጥ እናይሃሇን እኛም ከውሸተኞቹ ነህ ብሇን
እንጠረጥረሃሇን” አለት፡፡ (እርሱም) አሊቸው “ወገኖቼ ሆይ! እኔ ሞኝነት የሇብኝም፤ ግን እኔ
ከዒሇማት ጌታ የተሊክሁ ነኝ”፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡65-67
ቅ.ቁ፡- «ኑህን ወዯ ወገኖቹ በእርግጥ ሊክነው፤ አሊቸውም “ወገኖቼ ሆይ! አሊህን ተገ዗፤ ሇናንተ
ከርሱ ላሊ ምንም አምሊክ የሊችሁም፤ እኔ በናንተ ሊይ የከባዴ ቀንን ቅጣት እፇራሊችኋሇሁ”፡፡
ከሔዛቦቹ (የካደት) መሪዎች “እኛ በግሌጽ መሳሳት ውስጥ ሆነህ በእርግጥ እናይሃሇን” አለት፡፡
አሊቸው “ወገኖቼ ሆይ ምንም መሳሳት የሇብኝም፤ ግን እኔ ከዒሇማት ጌታ መሌክተኛ ነኝ”፡፡»
አሌ-አዔራፌ 7፡59-61
ቅ.ቁ፡- «ሇሙሳም ግሌጽ የኾኑን ዖጠኝ ታምራቶች በእርግጥ ሰጠነው፤ በመጣቸውም ጊዚ
የእስራኤሌን ሌጆች (ከፇርዕን እንዱሇቀቁ) ጠይቅ (አሌነው)፤ ፇርዕንም “ሙሳ ሆይ! እኔ
የተዯገመብህ መኾንህን በእርግጥ እጠረጥርሃሇሁ” አሇው፡፡ (ሙሳም) “እነዘህን (ታምራቶች)
መገሰጫዎች ሲሆኑ የሰማያትና የምዴር ጌታ እንጂ ላሊ እንዲሊወረዲቸው በእርግጥ ዏውቀሃሌ፤
እኔም ፇርዕን ሆይ! የምትጠፊ መኾንህን በእርግጥ እጠራጠርሃሇሁ” አሇው፡፡»
አሌ-ኢስራእ 17፡101-102
ወዯ ነቢዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ስንመጣ ግን በሳቸው ሊይ ሇሚዯርሰው የቃሊት
ተቃውሞ ኃሊፉነቱን አሊህ /ሱ.ወ/ ራሱ ነው የወሰዯው፡፡ ከቁርዒን አንዲንዴ ምሳላዎች
ስንመሇከት፡-
1. እሳቸውን ሰዎች ባሇ ቅኔ ነው ሲሎቸው፡-
ቅ.ቁ፡- «(ሙሏመዴን) ቅኔንም አሊስተማርነውም፤ ሇርሱም አይገባውም፤ እርሱ (መጽሏፈ)
መገሰጫና ገሊጭ ቁርዒን እንጂ (ቅኔ) አይዯሇም፡፡» ያሲን 36፡69
2. ጠንቋይና እብዴ ናቸው ሲሎቸው፡-
ቅ.ቁ፡- «(ሰዎችን) አስታውስም፤ አንተም በጌታህ ጸጋ ምክንያት ጠንቋይም ዔብዴም
አይዯሇህም፡፡» አሌ-ጡር 52፡29
በማሇት መሌሱን ይሰጥ የነበረው ራሱ አሊህ /ሱ.ወ/ ነው፡፡

206
ሠ. በእዴሜያቸው በመማሌ፡-
ታዋቂው ሶሃቢይ አብዯሊህ ኢብኑ አባስ እንዱህ ይሊለ “አሊህ አንዴንም ነገር
አሌፇጠረም ምንም ሔይወትንም አሌዖራም ከነቢያችን የበሇጠ እርሱ ዖንዴ ክብር ያሇው ሆኖ፡፡
ዯግሞም አሊህ በማንም ሔይወት ሲምሌ ሰምቼ አሊውቅም ከነቢዩ በስተቀር”፡-
ቅ.ቁ፡- «በእዴሜህ እንምሊሇን እነርሱ በእርግጥ በስካራቸው ውስጥ ይዋሌሊለ፡፡»
አሌ-ሂጅር 15፡72

207
ሏዋርያው ጳውልስ
የጳውልስ ማንነት በመጽሏፌ ቅደስ
ጳውልስ ሇክርስትና እምነት ተከታዮች ትሌቅ ፊና ወጊና «ከአሮጌው ሔግ» ወዯ «አዱስ
ሔይወት /አዱስ ኪዲን/» ያሸጋገረ «ሏዋርያ» እንዯሆነ ብ዗ የእምነቱ ተከታዮች በሌበ ሙለነት
ሲመሰክሩሇት እንሰማሇን፡፡ በተጨማሪም የተከታዮቹ የ«ዲግመኛ መወሇዴን» ስርዒት በሱ
ያሊሰሇሰ ጥረት እና ዴካም እንዲገኙም ይናገራለ... ስሇ ትክክሇኛነቱ ግን መጽሏፌ ቅደስ
በተሇያዩ ስፌራዎች ሇሏዋርያነቱ ማረጋገጫቸውን ሱሪ በአንገት ሲለ እናያሇን፡፡ በእርግጥ
ጳውልስ ማን ነው? የሚሌ ጥያቄ በአዔምሯችን ተመሊሌሶ ከሆነም እንጃ፡-
ጳውልስ ማነው?
ከሊይ ጠቀስ ሇማዴረግ እንዯተሞከረው ሁለ ጳውልስ የክርስትና እምነት ተከታዮች
«ሏዋርያው ጳውልስ» በማሇት ይጠሩታሌ፡፡ ከሃያ ሰባቱ የአዱስ ኪዲን መጽሏፌት ውስጥም
አስራ አራቱ በጳውልስ የተፃፈ ናቸው፡፡ ስሇዘህም አብሊጫውን ቦታ ሇመያዛ በቅቷሌ፡፡
ጳውልስ ኢየሱስ ካረገ ከብ዗ ዒመታት በኋሊ የመጣ መሆኑ ቢታወቅም ከኢየሱስ የበሇጠ
ተቀባይነትንም አግኝቷሌ፡፡ በዘህም የተነሳ በርካታ የእምነቱ ሰባኪያን «የኢየሱስን ቃሌ» ወዯ
ጎን በመተው «የጳውልስን ቃሌ» እንዯ ማስረጃ ይጠቀሙበታሌ፡፡ እስኪ ጳውልስ ሇተከታዮቹ
ያስተሊሇፇውን «የሏዋሪያነቱ» ምሳላነት በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ምን እንዯሚመስለ ሇማየትና
ሇማመዙዖን እንሞክር፡፡ የሏዋርያነት ቅዴመ ሁኔታዎች እና መስፇርቶችን ጳውልስ ያሟሊሌን?
ወይስ ... የሚለትን ነጥቦች አብረን እንይ!
1. ጳውልስ ሏዋርያ /የኢየሱስ ዯቀ መዛሙር/ ከነበረ ኢየሱስ ከጠቀሳቸው ዯቀ መዙሙርት ስም
ዛርዛር ውስጥ ሇምን አሌተካተተም?
መ.ቅ፡- «አስራ ሁሇቱን ዯቀ መዙሙርቱን ወዯ እርሱ ጠርቶ እንዱያወጧቸው በርኩሳን
መናፌስት ሊይ ዯዌንና ሔመምንም ሁለ እንዱፇውሱ ስሌጣን ሰጣቸው የአስራ ሁሇቱም
ሏዋርያት ስም ይህ ነው፤ መጀመሪያው ጴጥሮስ የተባሇው ስምዕን፣ ወንዴሙም እንዴርያስም፣
የዖብዳዎስ ሌጅ ያዔቆብም፣ ወንዴሙን ዮሏንስን፣ ፉሉጶስም፣ በርቶልሚዎስም፣ ቶማስም፣
ቀራጩ ማቴዎስም፣ የእሌፋዎስ ሌጅ ያዔቆብም፣ ታዱዎስም የተባሇው ሌብዴዮስ፣ ቀነናዊውም
ስምዕን፣ ዯግሞም አሳሌፍ የሰጠው የአስቆሮቱ ይሁዲ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 10፡1-4
በዛርዛሩ ውስጥ ጳውልስ አሌተካተተም፡፡ ይህ የሚያሳየን ኢየሱስ ከመረጣቸው
ከአሥራ ሁሇቱ ሏዋሪያቶች ውስጥ ጳውልስ የሚባሌ እንዯላሇ እና እንዯማይታወቅ ነው፤
ስሇዘህ የጳውልስ ሏዋሪያነት ከየት የመጣ ነው? አንዴ ሰው ራሱን በራሱ ሏዋሪያ ማዴረግ
ይችሊሌን? በዘህ ሊይ ሁሊችንም የምንስማማበት “አይችሌም” በሚሇው ነው፡፡ ኢየሱስ አንዴ
የተናገረው ቃሌ አሇ፡-

208
መ.ቅ፡- «እኔ ስሇ እኔ ስሇ ራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይዯሇም፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 5፡31
ኢየሱስ ስሇ ራሱ ቢመሰክር ምስክርነቱ እውነት አሇመሆኑን በግሌጽ ተናግሯሌ፡፡
ታዱያ ጳውልስ ጌታ ተገሇጠሌኝ ሏዋሪያ ነኝ ብል ስሇ ራሱ ሲመሰክር እንዳት ተቀባይነት
ሉያገኝ ቻሇ? ሇማንኛውም ጳውልስ ራሱን በራሱ እንዳት ሏዋርያ እንዲዯረገ በአጭሩ
ሇመመሌከት እንሞክራሇን፡-
ጳውልስ ወዯ ዯማስቆ ሲሄዴ ጌታ እንዯተገሇጠሇት ተናግሯሌ፤ የተናገረውን ቃሌ
ከማመናችን በፉት ስሇተናገረው ጉዲይ ማጤን ተገቢ ይመስሇናሌ፡፡ ከጳውልስ ጋር ወዯ
ዯማስቆ የሄደት ሰዎችስ ምን አጋጠማቸው?
መ.ቅ፡- «ከእኔ ጋር የነበሩትም ብርሃኑን አይተው ፇሩ የሚናገረኝን የእርሱን ዴምፅ ግን
አሌሰሙም፡፡» የሏዋሪያት ሥራ 22፡9
እዘህ ሊይ በግሌጽ እንዯሚያሳየን ከጳውልስ ጋር የነበሩት ሰዎች ብርሃኑን እያዩ
ዴምጹን ግን እንዲሌሰሙ ነው፡፡ በተቃራኒው ከዘህ አባባሌ ጋር የሚጋጭ አንቀጽ አሇ፡-
መ.ቅ፡- «ከእርሱም ጋር በመንገዴ የሄደ ሰዎች ዴምጹን እየሰሙ ማንን ግን ሳያዩ እንዯ ዱዲዎች
ቆሙ፡፡» የሏዋሪያት ሥራ 9፡7
በዘህኛው አንቀጽ ሊይ ዯግሞ የምንረዲው ከጳውልስ ጋር ያለት ዴምጽ እንዯሰሙና
ማንንም እንዲሊዩ ነው ታዱያ ይህ አባባሌ በመጀመሪያ ካነበብነው የሏዋሪያት ሥራ 22፡9 ጋር
በቀጥታ ይጋጫሌ፡፡
የሏዋሪያት ሥራ 22፡9 የሏዋሪያት ሥራ 9፡7
1 ከእኔ ጋር የነበሩትም ብርሃኑን ማንን ግን ሳያዩ እንዯ ዱዲዎች
አይተው ፇሩ፡፡ ቆሙ፡፡
2 የሚናገረኝን የእርሱን ዴምጽ ከእርሱም ጋር በመንገዴ ሲሄደ
ግን አሌሰሙም፡፡ ሰዎች ዴምፁን እየሰሙ

ግሌጽ የሆነ ግጭት እያየን ነው አንዯኛው ብርሃን አዩ ሲሌ በላሊ ቦታ ዯግሞ አሊዩም


እያሇ ነው፡፡ እንዱሁም ዴምፅ አሌሰሙም ሲሌ በተቃራኒው ሰምተዋሌ እያሇ ነው፡፡ ታዱያ
ጳውልስ ጌታ እንዯተገሇፀት ሇማረጋገጥ የትኛውን አንቀጽ ይዖን የትኛውን እንጣሌ፤ ሁለም
ይጋጫሌ፡፡ ምክንያቱም አንዴ በመንፇስ የሚመራ ሰው ሁሇት የሚጋጩ ሏሳቦችን አይጽፌም፡፡
በተጨማሪም በዘሁ አንቀጽጽ፡-
መ.ቅ፡- «በምዴር ሊይ ወዴቄ “ሳውሌ ሳውሌ ስሇምን ታሳዴዯኛሇህ?” የሚሇኝን ዴምፅ
ሰማሁ፡፡» የሏዋሪያት ሥራ 22፡7

209
ሌብ ይበለ በምዴር ሊይ የወዯቀው ጳውልስ ብቻ ነው፡፡ እውን ጳውልስ ብቻ ነበር
በምዴር ሊይ የወዯቀው? ቀጣዩን አንቀጽ ይመሇከቱ፡-
መ.ቅ፡- «ሁሊችንም በምዴር ሊይ በወዯቅን ጊዚ...» የሏዋሪያት ሥራ 26፡14
በዘህኛው አንቀጽ ዯግሞ ሁለም መውዯቃቸውን ነው የሚናገረው፡፡
የሏዋሪያት ሥራ 22፡7 የሏዋሪያት ሥራ 26፡14
በምዴር ሊይ ወዴቄ ሁሊችንም በምዴር ሊይ በወዯቅን ጊዚ

እውነት አንደ እንጂ ሁሇቱም ሉሆኑ አይችሌም፤ ትክክሌ ነው ብሇው ካመኑ የትኛው
እንዯሆነ በትክክሌ ማወቅና ላሊኛውን ውዴቅ ማዴረግ ይኖርብዎታሌ፡፡ አይ ሁለም ትክክሌ
ነው የሚለ ከሆነ ግን መጽሏፌ ቅደስ እንዱህ ይሇናሌ፡-
መ.ቅ፡- «የዋህ ቃለን ሁለ ያምናሌ፤ ብሌህ ግን አካሄደን ይመሇከታሌ፡፡»
መጽሏፇ ምሳላ 14፡15
ስሇዘህ የዋህ ሆነው የተጻፇውንና የተባሇውን ከሚያምኑ ብሌህ ሆነው አካሄዴዎትን
ቢመሇከቱ ይሻሊሌ፡፡ ምክንያቱም ከሊይ የተመሇከትናቸው አንቀጾች በሙለ በተሇያየ ጸሏፌያን
ሳይሆን በአንዴ ጸሏፉ በጳውልስ ነው የተጻፈት፡፡ ጳውልስ ራሱ በሚጽፇው ትረካ የተሇያየ
ወይም የሚጋጭ ሏሳብ ካሰፇረ ጌታ ተገሇጠሌኝ የሚሇው አባባሌ ጥርጣሬ ውስጥ
አያስገባውምን?
2. ጳውልስ ከሱ በፉት የነበሩትን ሔግጋቶች የመሻር ሥሌጣን ማን ሰጠው?
ከሻራቸው ሔግጋቶች መሏሌ በጥቂቱ እንመሌከት፡-
ሀ. የአሳማ ሥጋ፡-
ቅ.ቁ፡- «በክት ፇሳሽ ዯምም የእሪያ (አሳማ) ሥጋም፤ በርሱ ከአሊህ (ስም) ላሊ የተነሳበትም፤
የታነቀችም ተዯብዴባ የተገዯሇችም ተንከባሊ የሞተችም በቀንዴ ተወግታ የሞተችም ከርሷ
አውሬ የበሊትም (ከነዘህ በሔይወት ዯርሳችሁ) ያረዲችሁት ብቻ ሲቀር ሇጣዕትም የታረዯው
ሇአዛሊምም (የዔዴሌ መፇሇጊያ እንጨቶች) ዔዴሌን መፇሇጋችሁ በናንተ ሊይ እርም ተዯረገ፤...»
አሌ-ማኢዲህ 5፡3
መ.ቅ፡- «እርያም ሰኮናው ተሰንጥቋሌ ነገር ግን ስሇማያመሰኳ በእናንተ ዖንዴ ርኩስ ነው፡፡
የእነዘህን ሥጋ አትበለም በዴናቸውንም አትነኩም በእናንተ ዖንዴ ርኩሶች ናቸው፡፡»
ኦሪት ዖላዋውያን 11፡7-8
ጳውልስ ዯግሞ ይህንን ሔግ ሲሽር እንመሇከተዋሇን፡፡
መ.ቅ፡- «በሥጋ ገበያ የሚሸጠውን ሁለ ከሔሉና የተነሳ ሳትመረምሩ ብለ፤»
ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1ኛ 10፡25

210
በገበያ ሊይ የሚሸጠው የአሳማም ሆነ ላሊ በአምሊክ ያሌተፇቀዯ ነገሮች ይገኛለ፡፡
ስሇዘህ ጳውልስ እንዲሇው በገበያ ያሇውን ሁለ የምንመገብ ከሆነ እምነታችንን ጥርጣሬ
ውስጥ አያስገባውምን?
ሇ. ስሇ አስካሪ መጠጥ፡-
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ያመናችሁ ሆይ፤ የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም፤ ጣዕታትም፤ አዛሊምም
ከሰይጣን ሥራ የሆኑ እርኩስ ብቻ ናቸው (እርኩስን) ራቁትም ሌትዴኑ ይከጀሊሌና፡፡»
አሌ-ማኢዲህ 5፡90
መ.ቅ፡- «ግሌሙትና የወይን ጠጅ ስካርንም አዔምሮን ያጠፊሌ፡፡» ትንቢተ ሆሴዔ 4፡11
መ.ቅ፡- «... የወይን ጠጅና የሚያሰክር ነገር ሁለ አትጠጡ፤...» ኦሪት ዖላዋውያን 10፡9
መ.ቅ፡- «ስካርን ሇመከተሌ በጧት ሇሚማሌደ የወይን ጠጅም እስኪያቃጥሊቸው እስከ ሇሉት
ዴረስ ሇሚዖገዩ ወዮሊቸው!» ትንቢተ ኢሳይያስ 5፡11
መ.ቅ፡- «ነገር ግን ሌባችሁ በመጠጥ ብዙትና በስካር ስሇ ትዲርም በማሰብ እንዲይከብዴ ያ
ቀንም በዴንገት እንዲይመጣባችሁ ሇራሳችሁ ተጠንቀቁ፤» የለቃስ ወንጌሌ 21፡34
አስካሪ መጠጥ እርኩስና የሰይጣን ሥራ መሆኑን ተገሌጿሌ፡፡ ጳውልስስ ምን ይሊሌ?
መ.ቅ፡- «ስሇሆዴህና ስሇ በሽታህ ብዙት ጥቂት የወይን ጠጅ ጠጣ እንጂ ወዯፉት ውሃ ብቻ
አትጠጣ፡፡» 1ኛ ጢሞቲዎስ 5፡23
 ክሌክሌ የተዯረገውን መጠጥ የጳውልስ መፌቀዴ ሇምን ይሆን?
ሏ. እግዘአብሓር ሇአብረሃም የተገባሇት ቃሌ ኪዲን ይህ ነው፡-
መ.ቅ፡- «... ከእናንተ ወንዴ ሁለ ይገረዛ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 17፡10
እግዘአብሓር ወንዴ ሁለ እንዱገረዛ ስሊዖዖ አብረሃም እንዯታዖዖው አዯረገ፤ ኢየሱስም
እንዱሁ፡፡
መ.ቅ፡- «አብረሃምም ሌጁን እስማኤሌን በቤቱም የተወሇደትን ሁለ በብሩም የገዙቸውን ሁለ
ከአብረሃም ቤተሰብ ወንድች ሁለ ወሰዯ የቁሌፇታቸውንም ሥጋ እግዘአብሓር እንዲሇው
በዘያው ቀን ገረዖ፡፡ አብረሃምም የቁሌፇቱን ሥጋው በተገረዖ ጊዚ የዖጠና ዖጠኝ ዒመት ሰው
ነበረ፤ ...» ኦሪት ዖፌጥረት 17፡23-25
መ.ቅ፡- «ሉገር዗ት ስምንት ቀን በሞሊው ጊዚ በማኅፀን ሳይረገዛ በመሌዒኩ እንዯ ተባሇ ስሙ
ኢየሱስ ተብል ተጠራ፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 2፡21
ጳውልስ ግን ይህን ሲቃወመው እንመሇከታሇን፡-
መ.ቅ፡- «እነሆ እኔ ጳውልስ እሊችኋሇሁ ብትገረ዗ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም፡፡»
ወዯ ገሊትያ ሰዎች 5፡2
ግርዙት በአምሊክ የተዯነገገ ነው ሇዘህም ነው አብረሃምም ሆነ ኢየሱስ እንዯታዖ዗ት
ያዯረጉት፡፡ ጳውልስ ይህን መቃወሙ ሇምን ይሆን?
211
መ. ጳውልስ የሙሴን ሔግ ሽሯሌ፡-
መ.ቅ፡- «ነገር ግን ሰው የሚጸዴቀው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንጂ የሙሴን ሔግ
በመፇጸም እንዲሌሆነ እናውቃሇን፤ እኛም ሔግን በመፇጸም ሳይሆን በክርስቶስ በማመን
እንዴንጸዴቅ በኢየሱስ ክርስቶስ አምነናሌ፤ ምክንያቱም ማንም ሰው የሙሴን ሔግ በመፇጸም
አይጸዴቅም፡፡» ወዯ ገሊትያ ሰዎች 2፡16 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 እትም
ከሊይ በጥቂቱ የተመሇከትናቸውን ሔግጋቶች በጠቅሊሊ ጳውልስ ሽሯቸዋሌ፡-
ሠ. ጳውልስ የብለይ ኪዲንን ሔግጋት በሙለ ሽሯቸዋሌ፡-
መ.ቅ፡- «እንግዱህ አዱስ ኪዲን ሲሌ የፉተኛውን ኪዲን አሮጌ አዴርጎታሌ ማሇት ነው፡፡ ስሇዘህ
የተሰራበትና አሮጌው ነገር ሁለ የሚጠፊበት ጊዚ ተቃርቧሌ፡፡»
ወዯ ዔብራውያን 8፡13 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 እትም
መ.ቅ፡- «አሁን ግን አስሮን ከነበረው ሔግ በሞት የመሇየት ያህሌ ስሇተሇየን ከሔግ እስራት ነፃ
ወጥተናሌ፡፡ ስሇዘህ ከእንግዱህ ወዱህ የምናገሇግሇው በአዱሱ መንፇሳዊ መመሪያ እንጂ
አስቀዴሞ በተፃፇው በአሮጌው የሔግ መመሪያ አይዯሇም፡፡»
ወዯ ሮሜ ሰዎች 7፡6 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 እትም
ነገር ግን ኢየሱስ በመጣበት ዖመን ከሱ በፉት ያለትን ሔግ ሉሽር እንዲሌመጣ በግሌጽ
እንዱህ በማሇት ይነግረናሌ፡-
መ.ቅ፡- «እኔ ሔግንና ነብያትን ሇመሻር የመጣሁ አይምሰሊችሁ፤ ሌፇጽም እንጂ ሇመሻር
አሌመጣሁም፡፡ እውነት እሊችኋሇሁ ሰማይና ምዴር እስኪያሌፌ ዴረስ ከሔግ አንዱት የወጣ
ወይም አንዱት ነጥብ ከቶ አታሌፌም ሁለ እስኪፇጸም ዴረስ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 5፡17
3. የኢየሱስ ዯቀመዙሙርቶች ሇምን በጳውልስ ሊይ አጉረመረሙ?
መ.ቅ፡- «ወዯ ኢየሩሳላምም በዯረስን ጊዚ ወንዴሞች በዯስታ ተቀበለን፡፡ በነጋውም ...
“ወንዴም ሆይ በአይሁዴ መካከሌ አምነው የነበሩት ስንት አዔሊፊት እንዯሆኑ ታያሇህ፤
ሁሊቸውም ሇሔግ የሚቀኑ ናቸው፡፡ ሌጆቻቸውንም እንዲይገር዗ በሥርዒትም እንዲይሄደ
ብሇህ በአሔዙብ መካከሌ ያለት አይሁዴ ሁለ ሙሴን ይክደ ዖንዴ እንዴታስተምር ስሇ አንተ
ነግረዋቸዋሌ”፡፡» የሏዋሪያት ሥራ 21፡20
 ዯቀ መዙሙርቱን ቅር ያሰኘው ነገር ቢኖር ከሊይ የተመሇከትነው ማሇት በአንቀጽ ኦሪት
ዖፌጥረት 17፡23-25 እና የለቃስ ወንጌሌ 2፡21 ሊይ የተዯነገገውን የአምሊክ ትዔዙዛ
በራሱ ሔግ እሱም ወዯ ገሊትያ ሰዎች 5፡2 ስሇቀየረና ነብያት ይዖው የመጡትን ሔግ
ስሇሻረ ነው፡፡
4. ጳውልስ ከጌታው ያሌሆነውን መሌዔክት ሇማስተሊሇፌ ምን አነሳሳው?
መ.ቅ፡- «እንዯዘህ ታምኜ ስመካ የምናገረው በሞኝነት እንጂ ጌታ እንዲዖዖኝ አሌናገርም፡፡»
2ኛ ቆሮንጦስ 11፡17
212
ጳውልስ በሞኝነቱ እንጂ ጌታ እንዲዖዖው እንዯማይናገር ግሌጽ ካዯረገሌን በመጽሏፈ
ውስጥ የሚገሌጻቸውን አንዲንዴ ጽሁፍች እንዯ መረጃ መጠቀም ስህተት ሊይ እንዯሚጥሌ
ማወቅ ያስፇሌጋሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ላልችንም እኔ እሊሇሁ ጌታም አይዯሇም፡፡» 1ኛ ቆሮንጦስ 7፡12
ጳውልስ «አምሊክ» ያሊሇውን የራሱን መሆኑን ግሌጽ አዴርጓሌ ታዱያ እርስዎስ
የጳውልስን ቃሌ ወይስ የጌታን ቃሌ ነው የሚመርጡት?
5. ጳውልስ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ተሰቅሎሌን?
አንዴ ሰው አብሮት ከነበረው ሰው ጋር ስሊዯረገው ነገር መናገር ከፇሇገ ከዙ ሰው ጋር
አብሮ የነበረ መሆን አሇበት ያሇበሇዘያ ግን ሳይተዋወቁ ወይም ሳይገናኙ አብረን እንዱህ
አዴርገን /ተዯርገን/ ነበር ብል መናገር አይችሌም፡፡ ጳውልስ ግን ከኢየሱስ ጋር ሳይኖር ነበርኩ
በማሇት ስሇተዯረጉት ነገር እንዱህ በማሇት ይተርክሌናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እኔ ሇእግዘአብሓር ሔያው ሆኜ እኖር ዖንዴ በሔግ በኩሌ ሇሔግ ሞቼ ነበርና፡፡
ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያሇሁ፤...» ወዯ ገሊትያ ሰዎች 2፡19
ማንም ክርስቲያን ጳውልስ በኢየሱስ ዖመን እንዲሌነበር ያውቃሌ፤ ታዱያ የጳውልስን
ከኢየሱስ ጋር የመሰቀለን ነገር እንዳት ያዩታሌ?
6. ከሰይጣን ዔርዲታ የሚያሻው ሰው ሏዋርያ ሉሆን ይችሊሌን?
ጳውልስ የሰይጣን እገዙ እየተዯረገሇት የሚጓዛ ሰው ሇመሆኑ መጽሏፌ ቅደስ እንዱህ
ይሇናሌ፡-
መ.ቅ፡- «ስሇዘህም በመገሇጥ ታሊቅነት እንዲሌታበይ የሥጋዬ መውጊያ እርሱም የሚጎስመኝ
የሰይጣን መሌክተኛ ተሰጠኝ፤ ይኸውም እንዲሌታበይ ነው፡፡» ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2ኛ 12፡7
በሰይጣን የሚታገዛ እንዳት ሏዋርያ እና እንዯ ፃዴቅ ሰው ሌናየው እንችሊሇን?
7. ከሰይጣን ጥሩ ትምህርት ይገኛሌ ብሇው ያስባለን?
ጳውልስ ሁሇት ሰዎችን ሇትምህርት ወዳት እንዯሊካቸው እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «... ከእነዘያም እንዲይሳዯቡ ይማሩ ዖንዴ ሇሰይጣን አሳሌፋ የሰጠኋቸው ሄሜኔዎስና
እስክንዴሮስ ናቸው፡፡» 1ኛ ጢሞቲዎስ 1፡20
ጳውልስ ሁሇት ሰዎችን እንዲይሳዯቡ ይማሩ ዖንዴ ሇሰይጣን አሳሌፍ መስጠቱን
ተናግሯሌ፡፡ እንግዱህ ከእባብ እንቁሊሌ እርግብ እንዯማይገኝ ሁለ ከሰይጣንም ጥሩ ነገር
እንዯማይገኝ ሁሊችንም እናውቃሇን፡፡ ታዱያ ጳውልስ ሇምን ይሆን ሁሇቱን ሰዎች እንዱማሩ
ሇሰይጣን አሳሌፍ የሰጣቸው?
8. የኢየሱስን አምሊክነት የተናገረው ማነው?
በአንዲንዴ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዖንዴ ኢየሱስን እንዯ አምሊክ ይመሇከቱታሌ፤
ሇምን ሲባሌ ወዯ ሮሜ ሰዎች 9፡5 ይጠቅሳለ ነገር ግን ይህ አንቀጽ በጳውልስ መፃፈን ሌብ
213
ያለት አይመስሌም፤ ምክንያቱም ጳውልስ ራሱ የጻፇውን ራሱ ይሽረዋሌ ወይም አንቀፆቹ እርስ
በርሳቸው እንዱቃረኑ ያዯርጋቸዋሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ እርሱም ከሁለ በሊይ ሆኖ ሇዖሊሇም የተባረከ
አምሊክ ነው፤ አሜን፡፡» ወዯ ሮሜ ሰዎች 9፡5
ጳውልስ ኢየሱስ አምሊክ መሆኑን እየተናገረ ነው፡፡ በላሊ አንቀጽ ዯግሞ ይህንኑ
አባባሌ ያፇርሰዋሌ፡-
መ.ቅ፡- «የኢየሱስ ክርስቶስ አባት ይባረክ፡፡» ወዯ ኤፋሶን ሰዎች 1፡3
በግሪኩ «የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምሊክና አባት፡፡» ወዯ ኤፋሶን ሰዎች 1፡3
/ሔዲግ ማብራሪያ ሊይ የሚገኝ/
በዘህኛው አንቀጽ የምንረዲው ዯግሞ ኢየሱስ አምሊክ እንዲሇው እንረዲሇን፡፡ ታዱያ
ጳውልስ ኢየሱስን አንዴ ጊዚ አምሊክ እንዯሆነ፤ በላሊ ጊዚ ዯግሞ አምሊክ እንዲሇው
ይናገራሌ፡፡ ስሇዘህ ሁሇት የተሇያዩ ሏሳቦችን አንዴ አዴርጎ ማቅረቡ እንዳት ይመሇከቱታሌ?
9. አንዴ ሰው ከራሱ የሆነን ንግግር /መሌዔክት/ የሚያስተምር ከሆነ መሇኮታዊ ሉሆን
ይችሊሌን?
መ.ቅ፡- «እንዱሁም እያፇቀርናችሁ የእግዘአብሓርን ወንጌሌ ሇማካፇሌ ብቻ ሳይሆን የገዙ
ነፌሳችንን ዯግሞ እናካፌሊችሁ ዖንዴ በጎ ፇቃዲችን ነበረ ሇእኛ የተወዯዲችሁ ሆናችሁ ነበርና፡፡»
ወዯ ተሰልንቄ ሰዎች 1ኛ 2፡8
ታዱያ የጳውልስ ከእግዘአብሓር ወንጌሌ ውጭ የገዙ ነፌሱን /ስሜቱን/ ሇእኛ
ሇማካፇሌ የሚፇሌግ ከሆነ እኛ ከዘህ ዒይነት ሰው ምን ዒይነት ትምህርት እንወስዲሇን?
10. መጥፍን ምግባር ሰርቶ ጥሩ ነገር ማምጣት ይቻሊሌን?
ጳውልስ ግን እንዯሚቻሌ ያሳየናሌ፡-
መ.ቅ፡- «እንዱህ አይሁን፤ እንዱህ ቢሆን እግዘአብሓር በዒሇም እንዳት ይፇርዲሌ? በእኔ
ውሸት ግን የእግዘአብሓር እውነት ሇክብሩ ከሊቀ ስሇምን በእኔ ዯግሞ እንዯ ኃጢዒተኛ ገና
ይፇርዴብኛሌ? ስሇምንስ መሌካም እንዱመጣ ክፈ አናዯርግም?» ወዯ ሮሜ ሰዎች 3፡6-8
ጳውልስ “መሌካም አንዱመጣ ሇምን ክፈ አናዯርግም?” እያሇ ሰውን ክፈ ነገር
እንዱሰራ የሚገፊፊ ከሆነ የዘህ ራዔይ ምንጭ ከሊይ ከሰማይ ወይስ ከገዙ ነፌሱ?
11. ጳውልስ ሌበ ቅኑ ታዙዥ ወይም ሏዋርያ ከነበረ አቢያተ ክርስቲያናትን መዛረፌ ሇምን
አስፇሇገው?
ሇቆሮንጦስ ሰዎች የተጻፇ፡-
መ.ቅ፡- «እናንተን ሇማገሌገሌ ዯሞዛ እየተቀበሌሁ ላልችን አብያተ ክርስቲያናት ዖረፌሁ፡፡» 2ኛ
ቆሮንጦስ 11፡8

214
ጳውልስ የቆሮንጦስ ቤተክርስቲያን ሰዎችን ሇማገሌገሌ ሲሌ ዯሞዛ እየተቀበሇ ላልችን
አብያተ ክርስቲያናት መዛረፈን ተናግሯሌ፡፡ ስሇሆነም እርስዎ ሇአንዴ ቤተክርስቲያን ሲሌ
ላሊውን ቤተክርስቲያን የሚዖርፌና የሚያጠፊ ሰው ምን ይለታሌ?
12. ጳውልስ ሁለንም ቻይ የሆነውን ፇጣሪውን ኢፌትሃዊ ሞኝ እና ዯካማ ነው እያሇ
በፇጣሪው ሥሌጣን ሊይ ሲዖባበት እናያሇን፤ ላልች ሏዋሪያቶች እንዱህ ዒይነት ግብዛነት
ሇምን አይታይባቸውም?
መ.ቅ፡- «ከሰው ይሌቅ የእግዘአብሓር ሞኝነት ይጠበባሌና የእግዘአብሓር ዴካም ከሰው ይሌቅ
ይበረታሌና» 1ኛ ቆሮንጦስ 1፡25
ጳውልስ እግዘአብሓርን ከሰው የበሇጠ ሞኝ ነው እንዱሁም ከሰው ይሌቅ ዯካማ ነው
ብል ማቅረቡ የሚገርም ነው፤ እንዳት እግዘአብሓር ሞኝ ሉሆን ይችሊሌ? እንዳትስ ዯካማ
ሉሆን ይችሊሌ? ይህ አባባለ ወዳት እየመራን ነው? በቅደስ ቁርዒን ሊይ ግን አሊህ /ሱ.ወ/
ከዘህ ዒይነት ጉዴሇት የጠራ ሇመሆኑ እንዱህ በማሇት ያስረዲናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እርሱ አሊህ ነው፤ ያ ከእርሱ በቀር ላሊ አምሊክ የላሇ ንጉሱ፤ ከጉዴሇት ሁለ የጠራው
የሰሊም ባሇቤቱ ፀጥታ ሰጪው ባሮቹን ጠባቂው አሸናፉው ኃያለ ኩሩ ነው፡፡ አሊህ
ከሚያጋሩት ሁለ ጠራ፡፡» አሌ-ሃሽር 59፡23
13. ሰውን የገሏነም የሚያዯርጉት እነማን ናቸው?
መ.ቅ፡- «እናንተ ግብዜች ጻፍችና ፇሪሳውያን አንዴ ሰው ሌታሳምኑ በባሔርና በዯረቅ
ስሇምትዜሩ በሆነም ጊዚ ከእናንተ ይሌቅ ሁሇት እጥፌ የባሰ የገሏነም ሌጅ ስሇምታዯርጉት
ወዮሊችሁ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 23፡15
ኢየሱስ ፇሪሳውያን እና ጻፍች ሰውን እጥፌ የገሏነም እንዯሚያዯርጉ ተናግሯሌ፡፡
ጳውልስ ማን ነበር?
መ.ቅ፡- «ጳውልስ ግን እኩላቶቹ ሰደቃውያን እኩላቶቹም ፇሪሳውያን መሆናቸውን አይቶ
“ወንዴሞች ሆይ እኔ ፇሪሳዊ የፇሪሳዊም ሌጅ ነኝ”፡፡» የሏዋርያት ሥራ 23፡6
ጳውልስ ፇሪሳዊ ነኝ ብልናሌ ታዱያ ሰውን እጥፌ የገሏነም እያዯረገ አይዯሇምን?
14. ጳውልስ ሇማን ነው የተሊከው?
መ.ቅ፡- «ጴጥሮስ ሇተገረ዗ት የሆነው ወንጌሌ አዯራ እንዯተሰጠው እንዱሁ ሇእኔ ሊሌተገረ዗ት
የሆነው ወንጌሌ አዯራ እንዯተሰጠኝ አዩ፤ ሇተገረ዗ት ሏዋርያ እንዱሆን ሇጴጥሮስ የሰራሇት
ሇእኔ ዯግሞ ሇአሔዙብ ሏዋርያ እንዴሆን ሰርቷሌና፡፡» ወዯ ገሊትያ ሰዎች 2፡7
ጳውልስ ሊሌተገረ዗ የሆነ ወንጌሌ አዯራ ተብሎሌ፤ ሇተገረ዗ት ዯግሞ ጴጥሮስ ስሇዘህ
እርስዎ አሌተገረ዗ም ማሇት ነው የጳውልስን የሚከተለት?
15. አምሊክ ምን አዖዖ?
መ.ቅ፡- «ብ዗ ተባ዗ ምዴርንም ምለአት» ኦሪት ዖፌጥረት 1፡28
215
ጳውልስ ዯግሞ፡-
መ.ቅ፡- «... ከሴት ጋር አሇመገናኘት ሇሰው መሌካም ነው፡፡» 1ኛ ቆሮንጦስ 7፡1
ግሌጽ ሇማዴረግ በ1980 እትም ቀሇሌ ባሇ አማርኛ መጽሏፌ ቅደስ ትርጉም
መ.ቅ፡- «... ሰው ከሴት ጋር በግብረ ሥጋ ባይገናኝ ወይም ሚስት ባያገባ መሌካም ነው፡፡»
1ኛ ቆሮንጦስ 7፡1 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ ትርጉም 1980 እትም
አንዴ ሰው ሳያገባ እንዳት ሉባዙ ይችሊሌ? አምሊክ አግቡ ጳውልስ ዯግሞ አንዳ
አግቡ፤ አንዳ አታግቡ እያሇ የተዖበራረቀ ሃሳብ ነው ሇተከታዮቹ እያቀረበ ያሇው፡፡ እርስዎስ
የእግዘአብሓርን ቃሌ ይመርጣለ ወይስ የጳውልስን?
16. ጳውልስ ሇኢየሱስ ምን ያህሌ ክብር ነበረው?
መ.ቅ፡- «በእንጨት የሚሰቀሌ ሁለ የተረገመ ነው ተብል ተጽፎሌና ክርስቶስ ስሇ እኛ
እርግማን ሆኖ ከሔግ እርግማን ዋጀን፤...» ወዯ ገሊትያ ሰዎች 3፡13
17. ጳውልስ ሇዒሇም የእምነት ተከታዮች ሇምን ጽንፇኝነትንና ዖረኝነትን አስተማረ?
መ.ቅ፡- «እኛ በፌጥረት አይሁድች ነን ኃጢዒተኞም ከሆኑ ከአሔዙብ አይዯሇንም፤...»
ወዯ ገሊትያ ሰዎች 2፡15
መ.ቅ፡- «አንደ ከባርያይቱ አንደም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁሇት ሌጆች ሇአብረሃም እንዯነበሩት
ተጽፎሌና፡፡ ነገር ግን የባርያይቱ ሌጅ እንዯ ሥጋ ተወሌዶሌ የጨዋይቱ ግን በተስፊው ቃሌ
ተወሌዶሌ፡፡ ... ከዯብረ ሲና የሆነችው አንዱቱ ሇባርነት ሌጆችን ትወሌዲሇች እርሷም አጋር
ናት፡፡ ይህችም አጋር በዒረብ ምዴር ያሇችውን ዯብረ ሲና ናት፤ አሁንም ያሇችውን
ኢየሩሳላምን ትመስሊሇች ከሌጆቿ ጋር በባርነት ናትና፡፡ ሊይኛይቱም ኢየሩሳላም ግን በነፃነት
የምትኖር ናት እርሷም እናታችን ናት፡፡» ወዯ ገሊትያ ሰዎች 4፡22-26
18. የአምሊክ ቃሌ ወይስ...?
ጳውልስ የጻፊቸውን የሰሊምታም ሆነ የተሇያዩ መሌእክቶችን ሇመቃኘት እንሞክር፤
ምክንያቱም የእግዘአብሓር ቃሌ ናቸው እየተባለ ስሇሚሰበኩ መሆን አሇመሆናቸውን
እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «በቶል ወዯ እኔ እንዴትመጣ ትጋ፤ ዳማስ የአሁኑን ዒሇም ወድ ትቶኛሌና ወዯ
ተሰልንቄም ሄዶሌ፤ ቄርቆስም ወዯ ገሊትያ ቲቶም ወዯ ዴሌማጥያ ሄዯዋሌ፤ ለቃስ ብቻ ከእኔ
ጋር አሇ፡፡ ማርቆስ ሇአገሌግልት ብ዗ ይጠቅመኛሌና ይዖኸው ከአንተ ጋር አምጣው፡፡
ቲኪቆስን ግን ወዯ ኤፋሶን ሊክሁት፡፡ ስትመጣ በጤሮአዲ ከአክርጳ ዖንዴ የተውሁትን
በርኖሱንና መጻሔፌቱን ይሌቁንም በብራና የተጻፈትን አምጣሌኝ፡፡» 2ኛ ጢሞቲዎስ 4፡9
መ.ቅ፡- «አርጢሞንን ወይም ቲኪቆስን ወዯ አንተ ስሌክ ወዯ ኒቆጵሌዩን ወዯ እኔ እንዴትመጣ
ትጋ በዘያ ሌከርም ቆርጫሇሁና፡፡» ወዯ ቲቶ 3፡12

216
መ.ቅ፡- «ከእኔ ጋር ያለት ሁለ ሰሊምታ ያቀርቡሌሃሌ በእምነት ሇሚወደን ሰሊምታ
አቅርብሌን፡፡» ወዯ ቲቶ 3፡15
ሌብ ብሇው ካነበቡት ይህ ጽሁፌ የግሌ ጉዲይ ወይስ «የእግዘአብሓር ቃሌ»? ጳውልስ
የጻፇው ዯብዲቤ የግለ ጉዲይ እንጂ «የአምሊክ ቃሌ» አሇመሆኑን ያሳያሌ፡፡
19. የጳውልስ ፇጠራ ወይስ ተረት፡-
መ.ቅ፡- «አባትና እናት የትውሌዴም ቁጥር የለትም፡፡ ሇዖመኑም ጥንት ሇሔይወቱም ፌጻሜ
የሇውም፤ ዲሩ ግን በእግዘአብሓር ሌጅ ተመስል ሇዖሊሇም ካህን ሆኖ ይኖራሌ፡፡»
ወዯ ዔብራውያን 7፡1
ይህ መሌከ ጸዱቅ ሇዖመኑ ጥንት ሇሔይወቱም ፌጻሜ ከላሇው አሁን የት ነው ያሇው?
20. መ.ቅ፡- «ሔግን በመፇጸም እንጸዴቃሇን የሚለ ሁለ የተረገሙ ናቸው፤ ምክንያቱም
በሙሴ ሔግ በመጽሏፌ በተፃፈት ትዔዙዜች ሁለ ጸንቶ የማይኖርና የማይፇጽማቸው ሁለ
የተረገመ ነው ተብል ተጽፎሌ፡፡ ጻዴቅ ሰው ግን በእምነት ሔይወት ያገኛሌ ተብል ስሇተጻፇ
ሔግን በመፇጸም ማንም ሰው በእግዘአብሓር ፉት እንዯማይጸዴቅ ግሌጥ ነው፡፡ ሔግ በእምነት
ሊይ የተመሰረተ አይዯሇም፤ እንዱያውም ሰው በሔግ ሉኖር የሚችሇው የሔግ ትዔዙዜችን ሁለ
ሲፇጽም ነው ተብል ተጽፎሌ፡፡»
ወዯ ገሊትያ ሰዎች 3፡10-12 ቀሇሌ ባሇ አምርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
1. «ሔግን በመፇጸም እንጸዴቃሇን የሚለ ሁለ የተረገሙ ናቸው፤» ስሇዘህ ሊሇመረገም የሙሴን
ሔግ መጣስ ወይም አሇመከተሌ፡፡
2. «በሙሴ ሔግ በመጽሏፌ በተጻፈት ትዔዙዜች ሁለ ጸንቶ የማይኖርና የማይፇጽማቸው ሁለ
የተረገመ ነው ተብል ተጽፎሌ፡፡» ስሇዘህ አሁንም ሊሇመረገም የሙሴን ሔግ መጣስ የሇብንም
ወይም ማክበር የግዴ አሇብን፡፡
3. «ጻዴቅ ሰው ግን በእምነት ሔይወት ያገኛሌ ተብል ስሇተጻፇ ሔግን በመፇጸም ማንም ሰው
በእግዘአብሓር ፉት እንዯማይጸዴቅ ግሌጥ ነው፡፡» ስሇዘህ እምነት ካሇን እና ሔግን ባንፇጽም
እንጸዴቃሇን ማሇት ነው፡፡
4. «እንዱያውም ሰው በሔግ ሉኖር የሚችሇው የሔግ ትዔዙዜችን ሁለ ሲፇጽም ነው ተብል
ተጽፎሌ፡፡» አሁንም ማንም ሰው ሉጸዴቅ የሚችሇው የሔግ ትዔዙዙትን ሲያከብር ነው፡፡
 ሇመጽዯቅ የቱን መፇጸም አሇብን? ሔግን መተግበር? ወይስ ሔግን ሳናከብር በማመን
ብቻ መጽዯቅ? እዘህ ሊይ ጳውልስ እያሇን ያሇው ያሇ ሔግ በእምነት ብቻ
ትጸዴቃሊችሁ፤ ኢየሱስ ዯግሞ በማቴዎስ ወንጌሌ 5፡17 ሊይ ሔግጋትን ሇመሻር
እንዲሌመጣ ከነገረን የሙሴ ሔግጋቶች በሙለ በኢየሱስ ወቅትም ሆነ ከሱ በኋሊ
ተፇጻሚ ይሆናለ ማሇት ነው፡፡ ስሇዘህ የጳውልስ ሔግጋትም መቃወም እንዳት
ያዩታሌ?
217
21. በመጨረሻም ጳውልስ ምን ዒይነት ሰው እንዯሆነ ስሇራሱ እንዱህ በማሇት ይመሰክራሌ፡-
መ.ቅ፡- «እንግዱህ ሔግ መንፇሳዊ መሆኑን እናውቃሇን፡፡ እኔ ግን የኃጢዒት ባሪያ ሇመሆን
የተሸጥሁ ሥጋዊ ነኝ፡፡ እኔ የማዯርገውን አሊውቅም፤ ምክንያቱም የምወዯውን ማዴረግ ትቼ
የምጠሊውን አዯርጋሇሁ፡፡ እንግዱህ እኔ የማዯርገው የማሌፇሌገውን ነገር ከሆነ ሔግ መሌካም
መሆኑን እገሌጣሇሁ፡፡ እንግዱህ ማዴረግ የማሌፇሌገውን ነገር የሚያዯርገው በእኔ ውስጥ
ያሇው ኃጢዒት ነው እንጂ እኔ አይዯሇሁም፡፡ በእኔ ወይም በእኔ ሥጋዊ ባሔሪይ ምንም
መሌካም ነገር እንዯላሇ አውቃሇሁ፤ ምክንያቱም ምንም እንኳ መሌካም ነገር የማዴረግ ፌሊጎቱ
ቢኖረኝም ያንን መሌካም ነገር የማዴረግ ችልታ የሇኝም፡፡ ማዴረግ የምፇሌገውን መሌካም
ነገር አሊዯርግም፤ ዲሩ ግን የማሌፇሌገውን ክፈ ነገር አዯርጋሇሁ፡፡ እንግዱህ ማዴረግ
የማሌፇሌገውን ክፈ ነገር የማዯርግ ከሆንሁ ይህን የሚያዯርገው በእኔ ውስጥ ያሇው ኃጢዒት
ነው እንጂ እኔ አይዯሇሁም ማሇት ነው፡፡ እንግዱህ መሰረታዊ ሀሳብ በሥራ ሊይ መሆኑን
አያሇሁ፤ ምክንያቱም መሌካም ነገርን ማዴረግ ስፇሌግ ክፈ ነገርን ሇማዴረግ እገዯዲሇሁ፡፡
ውስጣዊ ሰውነቴ በእግዘአብሓር ሔግ ዯስ ይሇዋሌ፡፡ ነገር ግን ከአዔምሮዬ ሔግ ጋር እየተቃረነ
በሰውነቴ ክፌልች ውስጥ ሇሚሰራው የኃጢዒት ሔግ እስረኛ የሚያዯርገኝ ላሊ ሔግ በሰውነቴ
ክፌልች ውስጥ መኖሩን አያሇሁ፡፡ እኔ ምነኛ ጎስቋሊ ሰው ነኝ! ወዯ ሞት ከሚወስዯኝ ከዘህ
ሰውነትስ ማን ያዴነኛሌ? በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሇእግዘአብሓር ምሥጋና ይሁን፡፡
እንግዱህ እኔ በአዔምሮዬ ሇእግዘአብሓር ሔግ ተገዢ ስሆን በሥጋ ባሔሪዬ ሇኃጢዒት ሔግ
ተገዢ ሆኛሇሁ፡፡»
ወዯ ሮሜ ሰዎች 7፡14-25 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
 በክርስትና እምነት ተከታዮች ዖንዴ ጳውልስ በመንፇስ ቅደስ ተሞሌቶ 14ቱን
መጽሏፈን እንዯጻፇ ይረዲለ፤ ነገር ግን ይህ «መንፇስ ቅደስ» በሰውነቱ /በሥጋው/
ውስጥ ያሇውን «ርኩስ መንፇስ» ማሸነፌ ካቃተው ምኑን መንፇስ ቅደስ ሆነ? ጳውልስ
ራሱን ከዙ እርኩስ መንፇስ በመንፇስ ቅደስ ታግዜ ነጻ ማውጣት ካሌቻሇ እንዯናንተ
ያሇ ክርስቲያን እንዳት ሉሆን ነው? ይህም የጳውልስ ሥጋዊ ባህሪው በርኩስ መንፇስ
መሸነፈን ምንን ያመሇክተናሌ? በአጠቃሊይ በጳውልስ ውስጥ ምንም ዒይነት መንፇስ
ቅደስ እንዯላሇ እስካሁን ያየናቸው ማስረጃዎች ያረጋግጡሌናሌ፤ ነገር ግን «ባድ የሆነ
መንፇስ» እንጂ፡፡
መ.ቅ፡- «ወዲጄ ሆይ! ዯጉን ምሰሌ እንጂ ክፈውን አትምሰሌ፡፡ ዯግ ሥራ የሚሰራ ሁለ
የእግዘአብሓር ነው፡፡ ክፈ ሥራ የሚሰራ ግን እግዘአብሓርን አሊየውም፡፡»
የዮሏንስ መሌእክት 3ኛ 1፡11 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም /የታረመ/ 1997 እትም
 በሮሜ ሰዎች 7፡14-25 እና በላልች ቦታዎች ሊይ ጳውልስ የሰራቸውን ክፈ ነገሮች
አንብበናሌ፤ ስሇዘህ በዮሏንስ መሌእክት ሊይ «ክፈ ሥራ የሚሰራ ግን እግዘአብሓርን
218
አሊየውም፡፡» ክፈ የሰራ ከአምሊክ ጋር ምንም ዒይነት ግንኙነት እንዯላሇው
ያስረዲናሌ፡፡

219
ሴቶች በኢስሊም እና በክርስቲያን
በአሁኑ ወቅት በዒሇማችን ብ዗ን የሔዛብ ቁጥር ይዖው የሚገኙት ሴቶች መሆናቸው
አይካዴም፡፡ ይሁን እንጂ እንዯ ብዙታቸው ብ዗ዎቹ የሚፇሌጉትን እና ማግኘት የነበረባቸውን
ሳያገኙ ከዘህች ዒሇም በተሇያዩ ምክንያቶች እየተሇዩ ይገኛለ፡፡ ዙሬ በዳሞክራሲና በተሇያዩ
ሰው ሰራሽ ሔግጋቶች ሽፊን ኢስሊም በሴቶች መብት አስመሌክቶ ሲወገዛ እናያሇን፡፡ ይህም
የሆነበት ዋናው ምክንያት ምዔመናት ሙስሉሞች ሇኃይማኖቱ ካሊቸው ፌሊጎት የተነሳ ከምንም
በሊይ ሇእምነቱ ትኩረት በመስጠታቸው እና ተግባራዊ በማዴረጋቸው ነው፡፡ ይህ ዯግሞ
በምዔራባውያንና በአሜሪካን ዖንዴ ኋሊቀርና ኢፌትሃዊ ተዯርጎ ይታሰባሌ፡፡ በአንጻሩ ግን
የክርስትና እምነት የሴቶችን መብት እንዯሚጠብቅ ተዯርጎ ይነገራሌ፡፡ ክርስትና ወይስ ኢስሊም
ነው የሴቶችን መብት ጠባቂ? ሇሁለም የሁሇቱን መጽሏፌት መጽሏፌ ቅደስንና ቅደስ
ቁርዒንን ማገሊበጡ ይበጃሌና ወዯዘያው እናምራ፡-
ሴት የመጥፍ /አመፀኛ/ ምሳላ ነች፡-
መ.ቅ፡- «መሌአኩም እንዯገና ወዯ እኔ መጥቶ “ተመሌከት! ላሊ ነገር በመምጣት ሊይ ነው!”
አሇኝ፡፡ እኔም “ይህ ምንዴን ነው?” አሌሁት፡፡ እርሱም “በምዴሪቱ ሁለ ሊይ የሚሰራውን
ኃጢዒት የሚያመሇክት ቅርጫት ነው” አሇኝ ቅርጫቱም ከእርሳስ የተሰራ መክዯኛ ነበረው፤
እኔም እያየሁት መክዯኛው ተከፇተ፤ እነሆም በቅርጫቱ ውስጥ አንዱት ሴት ተቀምጣ ነበር፡፡
መሌዒኩም “እነሆ ይህቺ ሴት የአመፅ ምሳላ ነች” ካሇኝ በኋሊ ወዯ ታች ገፌቶ ወዯ ቅርጫቱ
ውስጥ አስገባት፤ ክዲኑንም መሌሶ ገጠመው፡፡»
ትንቢተ ዖካርያስ 5፡5-8 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
የወር አበባ ሇታያት ሴት የተሰጣት ፌርዴ፡-
መ.ቅ፡- «ሴት የወር አበባ በምታይበት ጊዚ እስከ ሰባት ቀን ዴረስ ርኩስ ትሆናሇች፤ እርሷንም
የሚነካ ማንም ሰው እስከ ማታ ዴረስ ርኩስ ይሆናሌ፤ በወር አበባዋ ጊዚ የምትቀመጥበትም
ሆነ የምትተኛበት አሌጋም ሆነ ወይም እርሷ የተቀመጠችበትን ነገር የሚነካ ሁለ ሌብሱን አጥቦ
ሰውነቱን አጥቦ እስከ ማታ ዴረስ እርኩስ ይሆናሌ፡፡ በወር አበባ ወቅት ከእርሷ ጋር የግብረ
ሥጋ ግንኙነት የሚያዯርግ ወንዴ ቢኖር እርሱም እንዯ እርሷ በሔጉ መሰረት ያሌነፃ ይሆናሌ፡፡
ስሇዘህ እስከ ሰባት ቀን ዴረስ በሥርዒት ያሌነፃ ሆኖ ይቆያሌ እርሱ የሚተኛበትም አሌጋ
በሥርዒት ያሌነፃ ይሆናሌ፡፡»
ኦሪት ዖላዋውያን 15፡19-23 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
እዘህ ሊይ የሚያሳየን እርሷን የሚነካ እርኩስ ነው ከተባሇ እህት፣ እናት፣ ሴት ሌጅ
ያሇው ሰው እንግዱህ ከቤተሰቡ ሇሰባት ቀን ተቆራርጦ መኖሩ ነው፡፡ ምክንያቱም የግዴ
እርኩስ ሊሇመሆን እነርሱን መንካት የሇበትም፤ እሺ ይሁን አንንካው እንኳን ብሇን እንዯምንም

220
ተጠንቅቀን ብንኖር ላሊ ችግር ሉኖር ነው፤ እሱም እሷ የነካችውን ብንነካ እርኩስ እንሆናሇን፡፡
እዘህ ሊይ መጤን የሚገባው ነገር ቢኖር የሰው ሌጅ ተፇጥሯዊ ባህሪ አሇው፤ ከነሱም መካከሌ
መመገቡ፣ መቀመጡ፣ መተኛቱና የመሳሰለት ናቸው፤ እቤት ውስጥ ምግብ አብሳይ እናት
ወይም እህት ወይም ሴት ሌጅ ሌትሆን ትችሊሇች እሷም በዘያ ወቅት የማብሰያ ዔቃዎችን
መንካት አሇባት፤ ከነካችው ዯግሞ ዔቃው እርኩስ ነው፤ እኛም በምንመገብበት ጊዚ ያን ዔቃ
መንካታችን አይቀርም፤ ከነካን ዯግሞ እርኩስ መሆናችን አይቀሬ ነው፡፡ እንዯ አጋጣሚ እሷ
በተቀመጠችበት ቦታ ሊይ ቢቀመጡ እሷ በተኛችበት ስፌራ ሊይ አረፌ ቢለ ሌብስዎትንና
ሰውነተዎን መታጠብ አሇብዎት፤ ቢታጠቡ እንኳን እስከ ማታ ዴረስ እርኩስ መሆንዎን
አይዖንጉ፤ ምክንያቱም እርሷ እርኩስ ነችና፡፡
በአንጻሩ ኢስሊም ሴቶች የወር አበባ በሆኑ ጊዚ ከባሇቤታቸውና ከቤተሰባቸው ጋር
ግንኙነት ወይም ንክኪ እንዲይኖራቸው ይከሇክሊሌን? ቅደስ ቁርዒን ይህን አስመሌክቶ
ሲናገር፡-
ቅ.ቁ፡- «ከአዯፌ /ስሇወር አበባ/ ይጠይቁሃሌ እርሱ አስጠያፉ /በዘህ ወቅት ከሚስት ጋር
ግንኙነት መፇጸም ጎጅ/ ነው፤ ሴቶችንም በአዯፊቸው ጊዚ ራቋቸው፤ (ሇግብረ ሥጋ ግንኙነት
አትቅረቧቸው)፤ ንጹህም እስከሚሆኑ ዴረስ አትቅረቧቸው፤ ንጹህም በሆኑ ጊዚ አሊህ
ካዖዙችሁ ስፌራ ተገናኟቸው፤ “አሊህ (ከኃጢያት) ተመሊሾችን ይወዲሌ፤ ተጥራሪዎችንም
ይወዲሌ” በሊቸው፡፡» አሌ-በቀራ 2፡222
የወሲብ ግንኙነት ዒሊማ የፌትወት ሥጋ እርካታ መጎናጸፌ ብቻ ሳይሆን ሇሔይወት
ቀጣይነት የበኩለን ዴርሻ ማበርከትም ጭምር ነው፡፡ በወር አበባ ወቅት የሚፇጸም ግንኙነት
ወሲባዊ እርካታን ሉያስገኝ ይችሊሌ፡፡ ነገር ግን የሊቀውን የጾታዎች ግንኙነት ግብ እውን
አያዯርግም፡፡ ከዘህም በሊይ በዘህ ወቅት የሚዯረግ ግንኙነት ሇሴትም ሆነ ሇወንደ ጉዲት
ያስከትሊሌ፡፡ ስሇዘህም ነው አሊህ በወር አበባ ወቅት ወሲባዊ ግንኙነትን ከሇከሇ እንጂ ላሊ
ማንኛውንም ዒይነት ማህበራዊ ግንኙነት እንዯወትሮው እንዱቀጥሌ ያዙሌ፤ እንጂ እንዯ
መጽሏፌ ቅደስ እርሷን የነካ እንዱሁም እርሷ የነካችውን የነካ እርኩስ ነው አይሇንም፡፡ በጣም
የሚያስገርመው ግን፡-
መ.ቅ፡- «... ከተመዯበው የወር አበባ በኋሊ ባሇማቋረጥ የሚፇስ ዯም ቢኖራት ዯሙ
እስከሚቆምበት ጊዚ ዴረስ ሌክ በወር አበባዋ ጊዚ እንዯነበረችበት ሁኔታ የረከሰች ትሆናሇች፤
በዘህም ጊዚ የምትተኛበትም አሌጋ ሆነ የምትቀመጥበት ነገር ሁለ ርኩስ ነው፡፡ እርሱንም
የሚነካ ሁለ ስሇሚረክስ...»
ኦሪት ዖላዋውያን 15፡25-26 ቀሇሌ ባሇ አመርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
አንዴ ሴት በሔመም ምክንያት ከወር አበባ ውጪ የሚፇሳት ዯም አጋጣሚ ይኖራሌ፡፡
ይህቺ ሴት በእውነት መጽሏፌ ቅደስን የምትከተሌ ቢሆን ምን ዒይነት ሞራሊዊ ውዴቀት
221
ያጋጥማታሌ፤ ይህን ቃሌ አሌቀበሌም ኢ-ፌትሃዊ ነው ብትሌ እንኳን “ቃለን አስተባብሊሇች”
ሉባሌ ነው፡፡
ሴቶች ሇማን ተፇጠሩ?
መ.ቅ፡- «... ሴት ከወንዴ ናት እንጂ ወንዴ ከሴት አይዯሇምና፡፡ ሴት ስሇ ወንዴ ተፇጠረች
እንጂ ወንዴ ስሇ ሴት አሌተፇጠረምና፡፡» ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1ኛ 11፡7-9
እዘህ ሊይ ግሌጽ ሇማዴረግ ሴት የተፇጠረችው ሇወንዴ ነው መባለ የወንደ
መጠቀሚያ ነች ከማሇት በምን ይተናነሳሌ? በመጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ አንዴ ነን መባለንስ
ጥያቄ ውስጥ አያስገባውምን? ቅደስ ቁርዒን ይህን በተመሇከተ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «... እነርሱ ሇናንተ ሌብሶች ናቸው እናንተም ሇነርሱ ሌብሶች ናችሁ...» አሌ-በቀራ 2፡187
በዘህ አንቀጽ እንዯምንረዲው ሴት የተፇጠረችው ሇወንዴ እንዱሁም ወንዴ
የተፇጠረው ሇሴት መሆኑ እንጂ እንዯ መጽሏፌ ቅደስ ሴት ሇወንዴ ተፇጠረች አይሇንም፡፡
ኢስሊም የሚያስተምረን ሴት ሇወንዴ ወንዴ ሇሴት የተፇጠሩ መሆናቸውን ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሇናንተም ከነፌሶቻችሁም (ከጎሶቻችሁ) ሚስቶችን ወዯነርሱ ዖንዴ ትረኩ ዖንዴ
መፌጠሩ፤ በመካከሊችሁም ፌቅርንና እዛነትን ማዴረጉ ከአስዯናቂ ምሌክቶቹ ነው፤ በዘህ
ውስጥ ሇሚያስተውለ ሔዛቦች ታምራቶች አሌለ፡፡» አሌ-ሩም 30፡21
ይህ የባሌና የሚስቱን ግንኙነት አስመሌክቶ የተሰጠ ገሇጻ ነው፡፡ አንዴኛቸው
ከላሊቸው አጋርነት መንፇሳዊ ሰሊምን እንዱያገኙ ከሁሇቱም የሚጠበቅ ሲሆን መተሳሰር
የሚኖርባቸው በወሲባዊ ግንኙነት ብቻ ሳይሆን በሁሇቱም መካከሌ ፌቅርና መተሳሰብ ርኅራኄ
እንዱኖረው ይፇሇጋሌ፡፡ ይህ አቀራረብ የርስ በርስ እንክብካቤን፣ መተሳሰብን፣ መከባበርን
መዋዯዴንም ያካተተ ነው፡፡
ሙስሉም ሴቶች ከትምህርት አንጻር ያሊቸው ስፌራ፡-
ሙስሉም ሴቶች ዔውቀታቸውና የመማር ዔዴሊቸውን በሚመሇከት ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/
እንዱህ ብሇዋሌ፡-
ሏዱስ፡- «ዔውቀትን መፇሇግ ሇሙስሉም ሁለ /ሇወንዴም ሆነ ሇሴት/ ግዳታ ነው፡፡»
/በበይሃቂ የተዖገበ/
ሇሙስሉሙ «ዔውቀት» መንፇሳዊና ዒሇማዊ ተብል የተከፇሇ ሳይሆን ከነብዩ /ሰ.ዏ.ወ/ አባባሌ
በመነሳትም መረዲት የሚቻሇው ሙስሉም ወንድችንና ሴቶችንም የሚመሇከት መሆኑን ነው፡፡
አሊህ /ሱ.ወ/ በቁርዒኑ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «... አሊህን ከባሮቹ ውስጥ የሚፇሩት ዏዋቂዎቹ ብቻ ናቸው፤...» ፊጢር 35፡28
ይህ አንቀጽ እንዯሚያስረዲን አሊህን ሇመፌራት ዔውቀት ጠቃሚ እንዯሆነ ነው፤
ይህንንም ሲሌ ሴቶችን ወይም ወንድችን ሇይቶ አይዯሇም፡፡
መጽሏፌ ቅደስ ሴቶች መማር ቢፇሌጉ እንዳት እንዯሆነ እንመሌከት፡-
222
መ.ቅ፡- «ሴቶች በማህበር ዛም ይበለ፤ ሔግ ዯግሞ እንዯሚሌ እንዱገ዗ እንጂ እንዱናገሩ
አሌተፇቀዯሊቸውምና፡፡ ሇሴት በማህበር መካከሌ መናገር ነውር ነውና ምንም ሉማሩ ቢወደ
በቤታቸው ባልቻቸውን ይጠይቁ፡፡» ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1ኛ 14፡34-35
ምንም እንኳ ሴት ከባሎ ትምህርት ብትወስዴ ችግር ባይኖረውም የባሌየው የእውቀት
ዯረጃው ውስን ቢሆንስ?
ኢስሊም ሇእናት የሰጠው ዴርሻ፡-
ሙስሉም ሴት በእናትነት የምትጫወተው ዴርሻ /ሚና/ ከፌተኛ ግምት የሚሰጠው
ነው፡፡ እንዱሁም በሙስሉሙ ዒሇም ወሊጆች የተሰጣቸው ሥፌራና መመዖኛ በጣም ከፌተኛ
ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ጌታህም (እንዱህ ሲሌ) አዖዖ “እርሱን እንጂ ላሊን አትገ዗ በወሊጆቻችሁም መሌካምን
ሥሩ፤ በአንተ ዖንዴ ሆነው አንዲቸው ወይም ሁሇታቸው እርጅና ቢዯርሱ ፍህ አትበሊቸው፤
አትገሊምጣቸውም፤ ሇነርሱም መሌካምን ቃሌ ተናገራቸው፡፡ ሇሁሇቱም ከእዛነትህ የመዋረዴን
ክንፌ ዛቅ አዴርግሊቸው፤ ጌታዬ ሆይ በሔፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዲሳዯጉኝ እዖንሊቸውም”
በሌ፡፡» አሌ-ኢስራእ 17፡23-24
በተጨማሪ አሊህ /ሱ.ወ/ እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰውንም በወሊጆቹ (በጎ እንዱያዯርግ) በጥብቅ አዖዛነው፤ እናቱ ከዴካም በሊይ በሆነ
ዴካም አረገዖችው፤ ጡት መጣያውም በሁሇት ዒመት ውስጥ ነው፤ ሇኔም ሇወሊጆችህም
አመስግን በማሇት (አዖዛነው)፤ መመሇሻው ወዯኔ ነው፡፡» ለቅማን 31፡14
በአንዴ ወቅት አንዴ ሰው ወዯ ነብዩ /ሰ.ዏ.ወ/ ዖንዴ መጥቶ የሚከተሇውን ጠይቋቸው
ነበር፡-
ሏዱስ፡- «“የአሊህ መሌክተኛ ሆይ! ከሁለም በሊይ የእኔን የሊቀ እንክብካቤ ማግኘት ያሇበት
ማነው?” አሊቸው፤ እሳቸው ሲመሌሱ “እናትህ፣ ከዘያም እናትህ፣ ከዘያም እናትህ (ሦስቴ
ዯግመው) ከዘያም አባትህና እንዯየ ዯረጃቸው የቅርብ ዖመድችህ ናቸው” አለት፡፡»
/በቡኻሪና ሙስሉም የተዖገበ/
በላሊም የሏዱስ ዖገባ ነብዩ /ሰ.ዏ.ወ/ እንዱህ ብሇዋሌ፡-
ሏዱስ፡- «ገነት በእናቶች እግር ሥር ትገኛሇች፡፡» /በነሳኢ የተዖገበ/
ሲለ ገነት እናቶቻቸውን ሇሚያከብሩ ሰዎች መሆኑን አስገንዛበዋሌ፡፡
ሴት ገነትን /መንግስተ ሰማያትን/ የምትወርሰው እንዳት ነው?
መ.ቅ፡- «ነገር ግን ሴት በእምነትና በፌቅር በቅዴስና ብትፀናና በትህትና ብትኖር ሌጅ
በመውሇዴ ትዴናሇች፡፡» 1ኛ ጢሞቲዎስ 2፡15 ቀሇሌ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ጥያቄ፡- የማትወሌዴ (መኃን) እና ሳታገባ የምትሞት ሴት እጣ ፇንታዋ ምን ሉሆን ነው?

223
በተቃራኒው ቅደስ ቁርዒን እያንዲንደ የሰው ፌጡር የሆነ ገነትን ሉወርስ የሚችሇው
በምን ዒይነት መሌኩ እንዯሆነ ሲናገር፡-
ቅ.ቁ፡- «... እርሱ ምዔመን ሆኖ ከወንዴም ሆነ ከሴት በጎን የሰራም ሰው እነዘያም ገነት
ይገባለ፤ በርሷ ውስጥ ያሇቁጥጥር ይመገባለ፡፡» /አሌ-ሙዔሚኑን/ 40፡40
ቅ.ቁ፡- «እስሊሞች ወንድችና እስሊሞች ሴቶችም፣ እውነተኞች ወንድችና እውነተኞች ሴቶችም፣
ሇጋሾች ወንድችና ሇጋሾች ሴቶችም፣ አሊህን ፇሪዎች ወንድችና አሊህን ፉሪዎች ሴቶችም፣
መጽዋቾች ወንድችና መጽዋቾች ሴቶችም፣ ጿሚዎች ወንድችና ጿሚዎች ሴቶችም፣ አሊህን
በብ዗ አውሺዎች ወንድችና አውሺዎች ሴቶችም አሊህ ሇነርሱ ምህረትንና ታሊቅ ምንዲ
አዖጋጅቶሊቸዋሌ፡፡» አሌ-አሔዙብ 33፡35
አንዴ ኢስሊማዊ ስብዔና ሉኖሩት የሚገቡ ባሔሪያት በዘህች አንቀጽ ተዖርዛረዋሌ፡፡
ሁለም ባሔሪያት ስብዔናን በማነፁ ረገዴ የየራሳቸው ሚና አሊቸው፡፡ እነኚህን ባህሪያት ያሟለ
ወንዴም ሆነ ሴት ምህረትና ታሊቅ ምንዲ ተዖጋጅቶሊቸዋሌ፡፡ ሁለም ባህሪያት ሲወሱ ሴቶች
ከወንድች ጋር አብረው ተዖክረዋሌ፡፡ ይህም የሴት ሌጅን ክብር ከፌ ያዯርገዋሌ፡፡ ሁሇቱም
ፆታዎች ከአሊህ ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት በሏይማኖታዊ ግዳታዎችና እነኚህን ግዲጆች
በመፇፀም በሚገኝ ምንዲ ሊይ እኩሌ እንዯሆኑም ያመሇክታሌ እንጂ የመውሇዴን ግዳታ እንዯ
መጽሏፌ ቅደስ አይዯነግግም፡፡
የሴቶች መብት፡-
መ.ቅ፡- «ነገር ግን በወንዴ ሊይ ሥሌጣን ያሇው ክርስቶስ መሆኑን በሚስት ሊይ ሥሌጣን
ያሇው ባሌ መሆኑንና...» 1ኛ ቆሮንጦስ 11፡3 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
በብ዗ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዖንዴ ሴቶች ከወንድች ጋር አንዴ ነን የሚሇውን
መጽሏፌ ቅደሳዊ አባባሌ እንዯሆነ አዴርገው ይረደታሌ፤ እውነታው ግን ይህ አባባሌ «ሰው
ሰራሽ ሔግ» እንጂ መጽሏፌ ቅደሳዊ አባባሌ እንዲሌሆነ ነው፡፡ ምክንያቱም ከሊይ
በተመሇከተው የመጽሏፌ ቅደስ አባባሌ ጋር ይቃረናሌና ነው፡፡
ላሊው ዯግሞ ብ዗ውን ጊዚ ሙስሉም ሴቶችን ኢስሊም እንዱሸፇኑ ያስገዴዲሌ
የሚሌም አባባሌ አሇ፤ አዎ እርግጥ ነው አሁንም ቢሆን አሊህ /ሱ.ወ/ እንዱሸፇኑ አዝሌ፤
ሇብሰው ሳለ ያሇበሱ መምሰሌን ኢስሊም ይቃወማሌ፡፡ ምክንያቱም ሙስሉም ሴቶች ከአሊህ
የወረዯሊቸውን ቁርዒን የመከተሌ ግዳታ አሇባቸውና፡-
ቅ.ቁ፡- «አንተ ነቢዩ ሆይ! ሇሚስቶችህ ሇሴቶች ሌጆችህም ሇምዔመናን ሚስቶችም
ከመከናነቢያቸው በሊያቸው ሊይ እንዱሇቁ ንገራቸው፤ ይህ እንዲይታወቁና /በባሇጌዎች/
እንዲይዯፇሩ ሇመሆን በጣም የቀረበ ነው፤ አሊህም መሏሪ አዙኝ ነው፡፡» አሌ-አሔዙብ 33፡59
ሇማንም ግሌጽ እንዯሆነው አንዴ ሴት እራሷን ጠብቃ ተሸፌና ስትሄዴ በሰውና
በማሔበረሰቡ ዖንዴ ይህ ነው የማይባሌ ክብር ታገኛሇች፡፡ እርቃኗን ሆና ወይም ሇብሳ ግን
224
የሇበሰችው አሇባበስ ተቃራኒ ጾታን ሉስብ የሚችሌ ዒይነት አሇባበስ ሇብሳ ብትንቀሳቀስ
ዒሊማዋ ወይም ፌሊጎቷ «ጠይቁን እንመሌሳሇን» እንዯሆነ ሇማንም ግሌጽ ነው የመዯፇር
እዴሎም እራሷን ጠብቃ ከምትሄዯው ይሌቅ የሰፊ ነው፡፡ ይህንን አስመሌክቶ ወዯ መጽሏፌ
ቅደስ መሇስ ስንሌ፡-
መ.ቅ፡- «ሴት የወንዴ ሌብስ አትሌበስ ወንዴም የሴት ሌብስ አይሌበስ፤ ይህን የሚያዯርግ
በአምሊክህ በእግዘአብሓር ዖንዴ የተጠሊ ነውና፡፡...» ኦሪት ዖዲግም 22፡5
ሇዘህ አንቀጽ በብ዗ ክርስቲያኖች ዖንዴ መሌስ ሇመስጠት ሲሞክሩ ይህ በሙሴ ዖመን
የነበረ ሔግ ነው፤ ስሇዘህ በኛ ዖመን ሌንተገብረው ግዴ አይሆንብንም፡፡ ነገር ግን ይህ አባባሌ
ትክክሌ ሊሇመሆኑ በሁሇት ዒይነት መሌኩ መመሌከት እንችሊሇን፡፡
1ኛ. በሙሴ ዖመን የነበረን ሔግ ማን ሻረው? ኢየሱስ በአንዯበቱ ሔግን ሇመሻር እንዲሌመጣ
ግሌጽ አዴርጓሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እኔ ሔግንና ነቢያትን ሇመሻር የመጣሁ አይምሰሊችሁ፤ ሌፇጽም እንጂ ሇመሻር
አሌመጣሁም፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 5፡17
2ኛ. ተሽሯሌ እንኳን እንዲንሌ በአዱስ ኪዲን ጳውልስ ወዯ ጢሞቲዎስ ሰዎች በጻፊቸው
መሌዔክቶቹ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «እንዱሁም ዯግሞ ሴቶች በሚገባ ሌብስ ከእፌረትና ራሳቸውን ከመግዙት ጋር
ሰውነታቸውን ይሸሌሙ፤ እግዘአብሓርን እንፇራሇን ሇሚለት ሴቶች እንዯሚገባ መሌካም
በማዴረግ እንጂ በሹሩባና በወርቅ ወይም በዔንቁ ወይም ዋጋው እጅግ በከበረ ሌብስ
አይሸሇሙ፡፡» ወዯ ጢሞቲዎስ 1ኛ 2፡9-11
መ.ቅ፡- «ራሷን ሳትሸፌን የምትጸሌይ ወይም ትንቢት የምትናገር ሴት ሁለ ራሷን ታዋርዲሇች
እንዯተሊጨች ያህሌ አንዴ ነውና፡፡» ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1ኛ 11፡5-6
የጋብቻ ሔግና ዯንብ፡-
ትዲር መመሥረት ሇማንኛውም የሰው ሌጅ የተፇጥሮ ግዳታ መሆኑን ኢስሊም
ያምናሌ፡፡ በጋብቻ ብ዗ ጥቅሞችን አናገኛሇን፤ ቤተሰብን መመስረት፣ ወሲባዊ ፌሊጎትን
ማርካት፣ ዖርን ቀጣይ ማዴረግ እና የመሳሰለትን እናገኛሇን፡፡ አሊህ በተቀዯሰው ቁርዒኑ እንዱህ
ይሇናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇናንተም ከነፌሶቻችሁ (ከጎሶቻችሁ) ሚስቶችን ወዯነርሱ ትረኩ ዖንዴ መፌጠሩ፤
በመካከሊችሁም ፌቅርንና እዛነትን ማዴረጉ ከአስዯናቂ ምሌክቶቹ ነው፤ በዘህ ውስጥ
ሇሚያስተውለ ሔዛቦች ታምራቶች አሌለ፡፡» አሌ-ሩም 30፡21
ስሇዘህ ጋብቻ በኢስሊም ትሌቅ ቦታ እንዲሇው እንገነዖባሇን፡፡ ሆኖም ጋብቻ ዛም ብል
በዖፇቀዯ የሚዯረግ አይዯሇም፡፡ በኢስሊም ጋብቻ ሔግና ዯንብ እንዱሁም ገዯብ አሇው፡፡

225
ቅ.ቁ፡- «በየቲሞችም (ማግባት) አሇማስተካከሊችሁን ብትፇሩ (ዛሙትና ከተወሰነሊችሁ በሊይ
ማግባትን ፌሩ)፤ ከሴቶች ሇናንተ የተወሰነሊችሁን ሁሇት ሁሇት ሶስት ሶስትም አራት አራትም
አግቡ፡፡ አሇማስተካከሌንም ብትፇሩ አንዱትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያዯረጉትን ያ዗፤
ይህ ወዯ አሇመበዯሌ በጣም የቀረበ ነው፡፡» አን-ኒሳእ 4፡3
ቅደስ ቁርዒን ተዯራቢ ሚስቶችን በቁጥር የወሰነው ጥብቅ በሆኑ ሁኔታዎች ሊይ
የተዯነገገ ሆኖ ነው፡፡ ሚስትን በእኩሌና ያሇ አዴል ሉያስተዲዴር ሊሌቻሇ ባሌ ተዯራቢ ሚስት
አይፇቅዴም፡፡ አብዙኛው ክርስቲያኖች እስሌምና ከአንዴ በሊይ ማግባትን ያዙሌ ይሊለ፡፡ ይህ
አባባሌ በመጀመሪያ ስሔተት መሆኑን ሌንጠቁማቸው እንወዲሇን፤ ኢስሊም አራት ማግባትን
ይፇቅዲሌ እንጂ አያዛም፡፡ ፌቃዴና ትዔዙዛ ዯግሞ ይሇያያለ፡፡ ትዔዙዛ ማሇት ግዲጅን
የሚያመሊክት ሲሆን፤ ፌቃዴ ማሇት ግን በፌቃዯኝነት የሚዯረግ ነው፡፡ ትሌቁ ጥያቄ መሆን
የነበረበት ግን ሇምንዴን ነው ቅደስ ቁርዒን ከአንዴ በሊይ ማግባት የፇቀዯው? መሌሱም
ከአንዴ በሊይ የማግባት አስፇሊጊነት፤ ሁኔታዎች ጊዚያቶች አስገዲጅ በሆኑበት ወቅት አማራጭ
ማቅረቡ ነው፡፡ ማሔበራዊ አስገዲጅ መኖሩ የሙት ሌጆች ያሊገቡ ሴቶች መብዙትና የሴቱ
ቁጥር መጨመር ካሇባሌ ከመቀመጥ ይሌቅ ባሌ የማግባት መብት ሇመጠበቅ ነው፡፡ ኢስሊም
ዒሇም አቀፌ ሏይማኖትና የሔይወት መንገዴ ስሇሆነ በተሇያዩ አገሮችና ጊዚያቶች ሇሚፇጠሩ
ማሔበራዊ ቀውሶች መፌትሄ የሰጠ ነው፡፡
በአሁን ዖመን ከወንደ ይሌቅ የሴቱ ቁጥር እንዯሚበዙ እርግጥ ነው እና አንዴ ሴት
ሳታገባ ከመቀመጥ ይሌቅ ሁሇተኛ ወይም ሶስተኛ ሚስት ሆኖ መኖርን ትመርጣሇች ሌጇም
በአባቱ ይጠራሊታሌ ያሇበሇዘያ ግን አሻፇረኝ ብትሌ የሚገጥማት ዔዴሌ የከፊ ይሆናሌ ያም
ማሇት፡-
1. ሇዛሙት የተጋሇጠች ትሆናሇች፡፡
2. የሚወሇዯው ሌጅ አባት አሌባ ይሆናሌ፡፡
3. ሇበሽታም የተጋሇጠች ትሆናሇች፡፡
በመጽሏፌ ቅደስ ሊይ በየትኛውም ሥፌራ ሊይ የጋብቻ ገዯብ አሌተወሰነም፡፡ ነገር ግን
ከዙ ይሌቅ የምናገኘው ከአንዴ በሊይ ሁሇት ሶስትም እንዱሁም ከዙ በሊይ ማግባት እንዯሚቻሌ
ያሳየናሌ፡፡ ሇምሳላ፡- ኤሳው ከበፉቶቹ ሚስቶቹ ላሊ ተጨማሪ እንዲገባ ያሳያሌ፡-
መ.ቅ፡- «... ከዘህ በፉት ካገባቸው ላሊ ተጨማሪ ወዯ አብረሃም ሌጅ ወዯ እስማኤሌ ሄድ
ሌጁን ማህሊትን አገባ...» ኦሪት ዖፌጥረት 28፡9 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
እዘህ ጋር ሌብ ይበለ በፉት ካገባቸው ላሊ ማሇቱ የሚያመሇክተው ሁሇት፣ ሶስት
ወይም ከዙ በሊይ ሉሆን እንዯሚችሌ ነው፡፡ እንዱሁም ያዔቆብ ሁሇት እህትማማቾች እንዲገባ
እናያሇን፡-

226
መ.ቅ፡- «ያዔቆብም ሊባን “ወዯ እርሷ እገባ ዖንዴ ሚስቴን ስጠኝ ቀኔ ተፇጽሟሌና” አሇው፡፡
ሊባም የዘያን ስፌራ ሰዎች ሁለ ሰበሰበ ሰርግም አዯረገ፡፡ በመሸም ጊዚ ሌጁን ሌያን ወስድ
ሇያዔቆብ አገባሇት፤ ያዔቆብም ወዯ እርሷ ገባ ሊባም ሇሌጁ ሇሌያ ባሪያይቱን ዖሇፊን ባሪያ
ትሆናት ዖንዴ ሰጣት፡፡ በነጋም ጊዚ እነሆ ሌያ ሆና ተገኘች፤ ሊባንም “ምነው እንዯዘህ
አዯረግህብኝ? ያገሇገሌሁህ ስሇ ራሄሌ አሌነበረምን? ሇምን አታሇሌከኝ?” አሇው፡፡ ሊባም እንዱህ
አሇ “በአገራችን ታሊቂቱ ሳሇች ታናሺቱን እንሰጥ ዖንዴ ወግ አይዯሇም፤ ይህችንም ሳምንት
ፇጽም ላሊ ሰባት ዒመት ዯግሞ እኔን ስሇምታገሇግሇኝ አገሌግልት እርሷን ዯግሞ እሰጥሃሇሁ፡፡”
ያዔቆብም እንዱህ አዯረገ ይህችንም ሳምንት ፇጸመ፤ ሌጁን ራሄሌንም ሇእርሱ ሚስት ትሆን
ዖንዴ ሰጠው፡፡ ሊባም ሇሌጁ ሇራሄሌ ባሪያይቱን ባሊን ባሪያ ትሆናት ዖንዴ ሰጣት፡፡ ያዔቆብም
ወዯ ራሄሌ ዯግሞ ገባ፡፡ ራሄሌም ከሌያ ይሌቅ ወዯዲት ላሊ ሰባት ዒመትም ተገዙሇት፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 29፡21-30
ዲዊትም ብ዗ ሚስቶች እንዯ ነበሩት ከመጽሏፌ ቅደስ እንረዲሇን፡፡
መ.ቅ፡- «ዲዊት ከኬብሮን ወዯ ኢየሩሳላም ከተዙወረ በኋሊ ከበፉት ይሌቅ ብ዗ ቁባቶችና
ሚስቶች ነበሩት፤...» 2ኛ ሳሙኤሌ 5፡13
በተጨማሪ አብራሃም ሶስት ሚስቶች እንዯነበሩት አሁንም ከመጽሏፌ ቅደስ
እንረዲሇን፡፡ እነርሱም ሳራ፣ አጋር እና ኬጡራ ናቸው፡፡
መ.ቅ፡- «... የአብራሃም ሚስት ሣራ ግብፃዊቷን አጋርን ወስዲ ሇባሎ ሇአብራም ሚስት ትሆነው
ዖንዴ ሰጠችው፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 16፡3
መ.ቅ፡- «... አብርሃምም ዯግሞ ስሟ ኬጡራ የተባሇች ሚስት አገባ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 25፡1
ሰሇሞን ብ዗ ሚስቶች እንዲለትም እናያሇን፡-
መ.ቅ፡- «ሇርሱም ወይዙዛርት የሆኑ ሰባት መቶ ሚስቶች ሶስት መቶ ቁባቶች ነበሩት...»
መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 11፡3
የፌቺ ሔግና ዯንብ፡-
ጋብቻ እንዲሇ ሁለ ፌቺም መከሰቱ አይቀሬ ነው፤ የግዴ ሉስማሙ ያሌቻለ ባሌና
ሚስት አብራችሁ በግዴ ተቀመጡ ማሇት የኋሊ ኋሊ ጉዲቱ ሉያመዛን ስሇሚችሌ መፊታቱ
ተመራጭ ይሆናሌ፡፡ ሇዘህም ነው አሊህ ሙስሉም ወንድችን ሴቶችን በሚፇቱ ጊዚ ሁኔታዎችን
እንዳት መያዛ እንዲሇባቸው እንዱህ በማሇት የሚነግረን፡-
ቅ.ቁ፡- «... በመሌካም መያዛ ወይም በበጎ አከኋን ማሰናበት ነው፤ የአሊህንም ሔግጋት
አሇመጠበቃቸውን ካሊወቁ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ነገር ምንንም ሌትወስደ ሇናንተ (ሇባልች)
አይፇቀዴሊችሁ፤...» አሌ-በቀራ 2፡229
ቅ.ቁ፡- «ሴቶችን በፇታችሁና (የኢዲ) ጊዚያቸውን በዯረሱ ጊዚ በመሌካም ያዝቸው፤
(ተመሇሷቸው)፤ ወይም በመሌካም ሁኔታ አሰናብቷቸው፤ ሇመጉዲትም ወሰን ታሌፈባቸው
227
ዖንዴ አትያዝቸው፤ ይህንንም የሚሰራ ሰው ነፌሱን በእርግጥ በዯሇ፤ የአሊህንም አንቀጾች
ማሊገጫ አዴርጋችሁ አትያ዗፤...» አሌ-በቀራ 2፡231
ነገር ግን መጽሏፌ ቅደስን የተመሇከትን እንዯሆነ ሇተፇታች ሴት ይህን ፌርዴ ይሰጣሌ፡-
መ.ቅ፡- «መኖዋንም ሌብስዋንም ሇምንጣፌዋም ተገቢውን አያጉዴሌባት፡፡ ይህንንም ሶስት ነገር
ባያዯርግሊት ያሇ ገንዖብ በከንቱ ትውጣ፡፡» ኦሪት ዖጸአት 21፡10-11
ሇመሆኑ አባቶች ሇሴት ሌጆቻቸው የቱን ይመርጣለ? ምንም አያጉዴሌባት የሚሇውን
ቅደስ ቁርዒንን ወይስ ያሇ ገንዖብ በከንቱ ትውጣ የሚሇውን መጽሏፌ ቅደስን?
መ.ቅ፡- «እኔ ግን እሊችኋሇሁ ያሇ ዛሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፇታ ሁለ አመንዛራ
ያዯርጋታሌ የተፇታችውንም የሚያገባ ሁለ አመንዛራ ይሆናሌ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 5፡32
ትዲርን ሇፌቺ የሚገፊፈ ብ዗ ምክንያቶች አለ ሇፌቺው መንስኤ እንዯ ዋነኛ
የሚጠቀሰው በባህሪ አሇመጣጣም ነው፤ ሆኖም ግን በዘህ አንቀጽ መሰረት ሇፌቺ መንስኤ
ሉሆን የሚገባው ዛሙት እንዯሆነና ይህቺን የተፇታችውንም እንኳን ማንም እንዲያገባ
ያስተምራሌ፤ ምክንያቱም ቢያገባት አመንዛራ ይሆናሌና፡፡ ታዱያ ይህ አባባሌ ሴቷን ወዯ
ዛሙትና ወዲሌተፇሇገ ዴርጊቶች አያመራትምን?
የሴቶች መንፇሳዊ ስፌራ፡-
በቅደስ ቁርዒን አስተምህሮ ሇወንዴም ሆነ ሇሴት አሊህ ዖንዴ የሚሰጠው ዯረጃ እኩሌ
ነው፡፡ ወንደም ሆነ ሴቱ በሚሰሩት መሌካም ሥራዎች በጎ ምንዲዎችን ሲያገኙ በመጥፍ
ስራዎች ዯግሞ አሊህ ዖንዴ ይጠየቁበታሌ እንጂ ወንደ ወንዴ ስሇሆነ ሴቷም ሴት ስሇሆነች
የሚጨመርና የሚቀነስ ነገር የሇም፡፡
ቅ.ቁ፡- «ነፌስ ሁለ በሰራችው ስራ ተያዥ ናት፡፡» አሌ-ሙዯሲር 74፡-38
ቅ.ቁ፡- «ጌታቸውም እኔ ከናንተ ከወንዴ ወይም ከሴት የሰሪን ሥራ አሊጠፊም፤ ከፉሊችሁ
ከከፉለ ነው፤...» አሌ-ዑምራን 3፡195
ቅ.ቁ፡- «ከወንዴ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ሆኖ በጎን የሠራ መሌካም ኑሮን በእርግጥ
እናኖረዋሇን፤ ይሰሩትም ከነበሩት ነገር በመሌካሙ ምንዲቸውን እንመነዲቸዋሇን፡፡»
አሌ-ነህሌ 16፡97
ማንኛውም የሰው ሌጅ ወንዴም ሆነ ሴት ባጠፊው ጥፊት እንዯሚጠየቅ እንዱሁም
አሁንም ወንዴም ሆነ ሴት ጥሩ ነገርን እስከሰሩ ዴረስ በሰሩት ሥራ መጠን እንዯሚመነደ
ያሳየናሌ፡፡
እንዯ መጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ ሓዋን አዲምን እንዲሳሳተችው እና ሴት ሇማንኛውም
ሇሚፇጠረው ስህተት ሁለ ተጠያቂ እርሷን አዴርገው ይናገራለ፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር አምሊክ ከፇጠራቸው አራዊት ሁለ እባብ እጅግ ተንኮሇኛ ነበር፤
ስሇዘህ እባብ “በአትክሌት ቦታ ካለት ዙፍች ሁለ ፌሬ እንዲትበለ በእርግጥ አዝችኋሌን?” ሲሌ
228
ሴቲቱን ጠየቃት፡፡ ሴቲቱም “በአትክሌት ቦታ ካለት ዙፍች ፌሬ ሌንበሊ እንችሊሇን፤ ነገር ግን
እግዘአብሓር በአትክሌቱ ቦታ መካከሌ ካሇው ዙፌ ፌሬ አትብለ፤ በእጃችሁም አትንኩ፤ ይህን
ብታዯርጉ ትሞታሊችሁ ብል አስጠንቅቆናሌ” ስትሌ መሇሰችሇት፡፡ እባቡም እንዱህ አሊት
“ፌፁም አትሞቱም፤ እግዘአብሓር ይህን ያዖዙችሁ ከዘያ ዙፌ ፌሬ በበሊችሁ ጊዚ እንዯ
እግዘአብሓር እንዯምትሆኑና ዯጉን ከክፈ ሇይታችሁ እንዯምታውቁ ስሇሚያውቅ ነው፡፡”
ሴቲቱም ዙፈ የሚያምር ፌሬው ሇመብሊት የሚያስጎመዥና ጥበብን የሚያስገኝ እንዯሆነ ባየች
ጊዚ ከፌሬው ወስዲ በሊች፤ ሇባሎም ከፌሬው ወስዲ ሰጠችው፤ እርሱም በሊ፡፡ የሁሇቱም
ዒይኖች ተከፌተው እራቁታቸውን እንዯሆኑ ተገነዖቡ፤ ስሇዘህ የበሇስ ቅጠልችን አገናኝተው
ሰፈና በማገሌዯም እርቃናቸውን ሸፇኑ፡፡ ... እግዘአብሓርም “እራቁትህን እንዯሆንክ ማን
ነገረህ? አትብሊ ካሌኩህ ዙፌ ፌሬ ወስዯህ በሊህን?” አሇው፡፡ አዲምም “ይህቺ አብራኝ
እንዴትኖር የሰጠኸኝ ሴት ፌሬውን ከዙፈ ወስዲ ሰጠችኝና በሊሁ” አሇ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 3፡1-12 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ /የታረመ/ 1997 እትም
ቅደስ ቁርዒንን የተመሇከትነው እንዯሆነ ሴቷን ብቻ እንዯ መጽሏፌ ቅደስ ብቻዋን
ጥፊተኛ አያዯርጋትም፡፡ በዙን ወቅት ሇተፇጠረው ስህተት ሁሇቱም በሰይጣን ጉትጎታ
/አሳሳችነት/ ሇአምሊክ ቃሌ ተገዢ ባሇመሆናቸው ጥፊተኛ ሆነዋሌ፤ ነገር ግን በኋሊ ሊይ
ጥፊታቸውን በመገንዖብ እና ተውበት /ንስሃ/ በማዴረግ አምሊካቸውን ምህረት በመጠየቅ
ይቅር ተብሇዋሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «አዲም ሆይ አንተም ሚስትህም በገነት ተቀመጡ፤ ከሻችሁትም ስፌራ ብለ ግን ይህችን
ዙፌ አትቅረቡ፤ (ራሳቸውን) ከሚበዴለት ትሆናሊችሁና (አሊቸው)፡፡ ሰይጣንም ከእፌረተ
ገሊቸው የተሸሸገውን ሇነርሱ ሉገሌጽባቸው በዴብቅ ንግግር ጎተጎታቸው፤ “ጌታችሁም
መሌዒኮች እንዲትሆኑ ወይም ከዖሊሇም ነዋሪዎች እንዲትሆኑ እንጂ ከዘች ዙፌ
አሌከሇከሊችሁም” አሊቸው፡፡ “እኔ ሇናንተ በርግጥ ከሚመክሯችሁ ነኝ” ሲሌም ማሇሊቸው፡፡
በማታሇሌም አዋረዲቸው፤ ከዙፉቱም በቀመሱ ጊዚ እፌረተ ገሊቸው ሇሁሇቱም
ተገሇጠችሊቸው፤ ከገነት ቅጠሌም በሊያቸው ሊይ ይዯርቱ ጀመር፤ ጌታቸውም “ከዘቻችሁ ዙፌ
አሌከሇከሌኋችሁምን? ሰይጣንም ሇናንተ ግሌጽ ጠሊት ነው አሊሌኳችሁምን?” ሲሌ ጠራቸው፡፡
“ጌታችን ሆይ! ነፌሶቻችንን በዯሌን፤ ሇኛ ባትምር ባታዛንሌንም በእርግጥ ከከሳሪዎች
እንሆናሇን” አለ፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡19-23
ቅ.ቁ፡- «አዯምም ከጌታው ቃሊትን ተቀበሇ፤ በእርሱ ሊይም (ጌታው ጸጸትን በመቀበሌ)
ተመሇሰሇት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዙኝ ነውና፡፡» አሌ-በቀራ 2፡37
ቅ.ቁ፡- «ከዘያም ጌታው መረጠው፤ ከርሱም ጸጸቱን ተቀበሇው፤ መራውም፡፡» ጣሃ 20፡122
እንዱሁም ሴት በኢስሊም እንዯ እሇታዊ አምሌኮዎች ሰሊትን፣ ዖካት /ምጽዋት/፣ ፆም፣
ሏጅ እና የመሳሰለት ሏይማኖታዊ ግዳታዎች ተፇጥሮ ቢሇያያቸውም ሴቶች ከወንድች
229
አይሇዩም፡፡ ምክንያቱም አንዱት ሴት የወር አበባ በምትሆንበትና ከወሇዯች ቀን ጀምሮ ዯሙ
እስከሚቆምሊት ዴረስ ከሰሊት ትታሇፊሇች እንዱሁም የፆም ወቅት ቢሆን እንኳን ጊዚዋን
ጠብቃ ሁኔታው ከተስተካከሇሊት በኋሊ ትመሌሳሇች፡፡ ሳምንታዊ የጁምዒ ሰሊት ሊይም ሴቶች
በምርጫቸው ሲሆኑ ወንደ ግን መስጅዴ የመሄዴ ግዳታ አሇበት፤ እና በአጠቃሊይ እስሌምና
ሴቶቻችንን ያከብራሌ መብታውንም ይጠብቃሌ፡፡
በመጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ ሴቶች ክብርና መብታቸው ምን ይመስሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «ነገር ግን በወንዴ ሁለ ሊይ ሥሌጣን ያሇው ክርስቶስ መሆኑን በሚስት ሊይ ሥሌጣን
ያሇው ባሌ መሆኑንና...»
ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1ኛ 11፡3 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ሴቶች በማህበር ዛም ይበለ ሔግ ዯግሞ እንዯሚሌ እንዱገ዗ እንጂ እንዱናገሩ
አሌተፇቀዯሊቸውምና፡፡ ሇሴት በማህበር መካከሌ መናገር ነውር ነውና ምንም ሉማሩ ቢወደ
በቤታቸው ባልቻቸውን ይጠይቁ፡፡» ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1ኛ 14፡34
መ.ቅ፡- «ሚስቶች ሆይ! ሇጌታ ኢየሱስ እንዯምትታዖ዗ ሇባልቻችሁ ታዖ዗፤»
ወዯ ኤፋሶን ሰዎች 5፡22 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም

230
ቀዲሚው ሏይማኖት
ሙስሉሙም ሆነ ክርስቲያኑ ቀዲሚው ሏይማኖት አዴርጎ የሚወስዯው የራሱን
ሏይማኖት ነው፡፡ ስሇዘህ ጉዲይ የራሳችንን ግምት ከማስቀመጥ ቅዴሚያውን ሇቅደስ ቁርዒንና
ሇመጽሏፌ ቅደስ እንስጥ፡-
ቅ.ቁ፡- «ወዯ እውነተኛ ተዖንባይ ኾነህም ፉትህን ሇሃይማኖት ቀጥ አዴርግ፤ የአሊህን ፌጥረት
ያችን አሊህ ሰዎችን በርሷ ሊይ የፇጠረባትን (ሃይማኖት ያ዗ዋት)፤ የአሊህን ፌጥረት መሇወጥ
የሇም፤ ይህ ቀጥተኛ ሃይማኖት ነው፤ ግን አብዙኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡» አሌ-ሩም 30፡30
የሰው ሌጅ ሲፇጠር «በእስሌምና» ሊይ ሆኖ ነው የሚፇጠረው ምክንያቱም በክርስትና
እምነት አስተምህሮ አንዴ ክርስቲያን ክርስቲያን ሇመሆን መጠመቅ ግዴ ይሆንበታሌ፤
ከተጠመቀም በኋሊ ነው ክርስቲያን ሆንኩ የሚሇው፡፡
እንዱሁም ከኢየሱስ /ዏ.ሰ/ በፉት የነበሩት ቀዯምት ነብያት በሙለ ሙስሉም
ሇመሆናቸው ቅደስ ቁርዒን እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇናንተ ከሏይማኖት ያንን በርሱ ኑህን ያዖዖበትን ዯነገገሊችሁ፤ ያንንም ወዯናንተ
ያወረዴነውን ያንንም በርሱ ኢብራሑምን፣ ሙሳንና ዑሳንም ያዖዛንበት ሏይማኖትን በትክክሌ
አቋቁሙ በርሱም አትሇያዩ ማሇትን (ዯነገግን)፤ በአጋሪዎች ሊይ ያ ወዯርሱ የምትጠራቸው ነገር
ከበዲቸው፤ አሊህ የሚሻውን ሰው ወዯርሱ (እምነት) ይመርጣሌ የሚመሇስንም ሰው ወዯርሱ
ይመራሌ፡፡» አሌ-ሹራ 42፡13
እስሌምና ማሇት ኑህ /ኖህ/፣ ኢብራሑም /አብረሃም/፣ ሙሳና /ሙሴና/ ዑሳ /ኢየሱስ/
(የአሊህ ሰሊምና እዛነት በሁለም ሊይ ይሁን) ነብያት በጠቅሊሊ የመጡበት ሏይማኖት ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ኢብራሑም ይሁዲዊም ክርስቲያንም አሌነበረም፤ ግን ወዯ ቀጥተኛው ሏይማኖት
የተዖነበሇ ሙስሉም ነበር፤ ከአጋሪዎችም አሌነበረም፡፡» አሌ-ዑምራን 3፡67
ቅ.ቁ፡- «... ኢብራሑም ኢስማኢሌም፣ ኢስሃቅም፣ ያዔቁብም፣ ነገድቹም አይሁድች ወይም
ክርስቲያኖች ነበሩ ትሊሊችሁን? እናንተ ታውቃሊችሁን? ወይስ አሊህ? እርሱም ዖንዴ ከአሊህ
የሆነችን ምስክርነት ከዯበቀ ሰው ይበሌጥ በዲይ ማነው?...» አሌ-በቀራ 2፡140
እንዱሁም ኢብራሂም /አብረሃም/ ሇሌጆቹ ምን መሌዔክት ነበር ያስተሊሇፇው?
ቅ.ቁ፡- «በርሷም (በሔግጋቲቱ) ኢብራሑም ሌጆቹን አዖዖ፤ ያዔቆብም (እንዯዘሁ ሌጆቹን
አዖዖ)፤ “ሌጆቼ ሆይ! አሊህ ሇእናንተ ሏይማኖትን መረጠ፤ ስሇዘህ እናንተ እስሊሞች ሆናችሁ
እንጂ አትሙቱ” (አሊቸው)፡፡» አሌ-በቀራ 2፡132
አሊህ ኢብራሑምና ሌጆቹ እሱ የመረጠውን ሏይማኖት አጥብቀው እንዱይ዗ና በዙው
ሏይማኖት ሊይ እንዱሞቱ ነበር ያዖዙቸው፡፡ ነገር ግን መጽሏፌ ቅደስን የተመሇከትን እንዯሆነ
አንዴም ቦታ ሊይ አብረሃምና ላልች ነብያት ክርስቲያን ነበሩ የሚሌ አናገኝም፡፡ ላሊው ቀርቶ

231
ኢየሱስ እራሱ ክርስቲያን ነበር የሚሌ ማስረጃ አሌነበረም፤ በርሱ ዖመን ክርስትና የሚባሌ
እምነት አሌነበረምና፡፡
መ.ቅ፡- «በርናባስም ሳውሌን ሉፇሌግ ወዯ ጠርሴስ ወጣ፤ ባገኘውም ጊዚ ወዯ አንፆኪያ
አመጣው፡፡ በቤተ ክርስቲያንም አንዴ ዒመት ሙለ ተሰበሰቡ ብ዗ ሔዛብንም አስተማሩ፤ ዯቀ
መዙሙርትም መጀመሪያ በአንፆኪያ ክርስቲያን ተባለ፡፡» የሏዋርያት ሥራ 11፡25-26
አንቀፁ እንዯሚያስረዲን ክርስትና የተጀመረው በአንፆኪያ ግሪክ መሆኑንና
ጀማሪዎቹም ባርናባስና ሳኦሌ /ጳውልስ/ እንዯነበሩ ነው፤ ጳውልስ ዯግሞ በኢየሱስ ዖመን
ያሌነበረ ሰው ነው፡፡ እነ ጳውልስ በራሳቸው ዖመን የፇጠሩትን እምነት የኢየሱስ እምነት ነው
ብሇን መናገር አንችሌም፡፡ ስሇዘህ የክርስትና እምነት የነ ጳውልስ እምነት እንጂ የኢየሱስ
እምነት እንዲሌሆነ ግሌጽ ነው፡፡ ወዯ ቁርዒን መሇስ ስንሌ እስሌምና ስያሜውን ያገኘው ከአሊህ
ነው እንጂ ከማንም አሌነበረም፡፡
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ዖንዴ (የተወዯዯ) ሃይማኖት እስሌምና ብቻ ነው፤ እነዘያ መጽሏፈን የተሰጡት
ሰዎች በመካከሊቸው ሊሇው ምቀኝነት ዔውቀቱ ከመጣሊቸው በኋሊ እንጅ አሌተሇያዩም፤ በአሊህ
አንቀፆች የሚክዴ አሊህ ምርመራው ፇጣን ነው፡፡» አሉ-ዑምራን 3፡19
እስሌምና እንዯ ላልቹ እምነት ሰው የፇጠረው ሏይማኖት አሇመሆኑን አሊህ /ሱ.ወ/
ገሌፆሌናሌ፤ በእስሌምና ውስጥም እንከን እንዯላሇበት እና ሙለ የሆነ ሏይማኖት እንዯሆነ
መስክሮሊቸዋሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «...ዙሬ ሏይማኖታችሁን ሇናንተ ሞሊሁሊችሁ፡፡ ፀጋዬንም በናንተ ሊይ ፇጸምኩ፡፡
ሇእናንተም እስሌምናን ከሏይማኖት በኩሌ ወዯዴኩ...» አሌ-ማኢዲህ 5፡3
እንዱሁም ከእስሌምና ውጪ ስሊለት ሏይማኖት አሊህ /ሱ.ወ/ ሲናገር፡-
ቅ.ቁ፡- «ከእስሌምና ላሊ ሏይማኖትን የሚፇሌግ ሰው ፇጽሞ ከርሱ ተቀባይነት የሇውም፤
እርሱም በመጨረሻይቱ ዒሇም ከከሳሪዎች ነው፡፡» አሉ-ዑምራን 3፡85

232
ቅደስ ቁርዒን የማን ቃሌ ነው?
በዒሇማችን እጅግ በጣም ብ዗ የተሇያዩ እምነቶች እንዲለ እርግጥ ነው፡፡ ይሁን እንጂ
አብዙኛዎቹ የራሳቸው መመሪያ የሆነ መሇኮታዊ መጽሏፌ አሊቸው ማሇት አያስዯፌርም፡፡
ከብ዗ ጥቂቶቹ የራሳቸውንም ሆነ ከአምሊክ የመጡትን መጽሏፌት ይዖው ሲመሩበት
ይስተዋሊሌ፡፡ እንዱሁም የእያንዲንደ እምነት ተከታዮች የእምነታቸውን ትክክሇኛነት
ሲመሰክሩና ላልቹ የእምነት ጎዲናዎች የተሳሳቱ እንዯሆኑ ያምናለ፡፡ እውነተኛውን ሇማወቅ
ግን ሁለንም ማየትና ከግንዙቤ ውስጥ ማስገባት ወሳኝ ነው፡፡
ክርስቲያኖች መጽሏፌ ቅደስን «የአምሊክ ቃሌ» ነው የሚሌ እምነት ሲኖራቸው
በተቃራኒው ቅደስ ቁርዒንን የአምሊክ ቃሌ እንዲሌሆነ ያምናለ፡፡ እንዱሁም ሙስሉሞች
መጽሏፌ ቅደስ ሙለ በሙለ የአምሊክ ቃሌ አይዯሇም የሚሌ እምነት ባይኖራቸውም አሊህ
/ሱ.ወ/ በቅደስ ቁርዒን በተናገረው መሰረት ተበርዝሌ፣ ተከሌሷሌ የሚሌ እምነት አሊቸው፡፡
ምክንያቱም እንዯ መሇኮታዊ መጽሏፌትነቱ እርስ በርስ መጋጨቱ በሏሳብ አንደ ከአንደ ጋር
መቃረኑ በላሊም በኩሌ አፀያፉና የሰው ሌጅ አዔምሮ ሉቀበሊቸው የማይችለትን አንቀፆች
መያ዗ እና የመሳሰለትን ማካተቱ ነው፡፡ እና በዖመናችን ያሇው ብቸኛ የሰው ሌጅ መመሪያ
ሉሆን የሚችሇውን «የአሊህ ቃሌ» ቅደስ ቁርዒን ብቻ ነው የሚሌ አቋም አሊቸው፡፡ እንግዱህ
ከሊይ የጠቀስናቸው ነጥቦች በየትኛው መጽሏፌ ሊይ ሇመከሰታቸው ሁሇቱንም መጽሏፌት
ማገሊበጥ ግዴ ይሆንብናሌ፡፡ በመጀመሪያ ቅደስ ቁርዒን አስቀዴመን እንመሌከት፡-
1. ከማን የተወረዯ ነው?
ቅ.ቁ፡- «እርሱም (ቁርዒን) በእርግጥ ከአሇማት ጌታ የተወረዯ ነው፡፡» አሌ-ሹዒራ 26፡191
ቅ.ቁ፡- «ከዒሇማት ጌታ የተወረዯ ነው፡፡ በዘህ ንግግር እናንተ ቸሌተኞች ናችሁን?»
አሌ-ዋቂዒህ 56፡80-81
ቅ.ቁ፡- «(ይህ ቁርዒን) እጅግ በጣም ርህሩህ በጣም አዙኝ ከሆነው (አሊህ) የተወረዯ ነው፡፡»
አሌ-ሰጅዲህ 41፡2
አወራረደን ግሌፅ በሆነ ማስረጃ «ከአሊህ» መሆኑን ቅደስ ቁርዒን አስቀምጦታሌ፡፡
2. ማን አወረዯው?
ማን አወረዯው ሇሚሇው መሌስ መሌዒኩ ጂብሪሌ /ገብርኤሌ/ እንዯሆነ ቅደስ ቁርዒን
ያስረዲሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «እነዘያን ያመኑትን ሇማረጋጋት እስሊሞቹንም ሇመምራትና ሇማብሰር (ቁርዒንን) ቅደሱ
መንፇስ (ጅብሪሌ) እውነተኛ ሲሆን ከጌታህ አወረዯው በሊቸው፡፡» አሌ-ነህሌ 16፡102
ቅ.ቁ፡- «እርሱን ታማኙ መንፇስ (ጂብሪሌ) አወረዯው፤ ከአስፇራሪዎች (ነቢያት) ትሆን ዖንዴ
በሌብህ ሊይ (አወረዯው)፡፡» አሌ-ሹዒራ 26፡192-193

233
ቅ.ቁ፡- «“ሇጂብሪሌ (ሇገብርኤሌ) ጠሊት የሆነ ሰው (በቁጭት ይሙት)” በሊቸው፤ እርሱ
(ቁርዒኑን) ከበፉቱ ሇነበሩት (መጻሔፌት) አረጋጋጭ ሇምዔመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአሊህ
ፌቃዴ በሌብህ ሊይ አውርድታሌና፡፡» አሌ-በቀራ 2፡97
3. በምን ቋንቋ ነው የተወረዯው?
ቅ.ቁ፡- «አንቀፆች ግሌጽ የተዯረጉና የተብራሩ የሆነ መጽሏፌ ነው፡፡ በዒረብኛ ቋንቋ (የወረዯ)
ቁርዒን ነው፡፡ ሇሚያውቁ ሰዎች፡፡»
አሌ-ሰጅዲህ 41፡3 ከቅደስ ቁርዒን ማብራሪያና ፌቺ የተወሰዯ
ቅ.ቁ፡- «እንዯዘሁም ዏረብኛ ቁርዒን ኾኖ አወረዴነው፤ አሊህንም ይፇሩ ዖንዴ ወይም ሇነሱ
ግሳጼን ያዴስሊቸው ዖንዴ ከዙቻ ዯጋግመን በውስጡ ገሇጽን፡፡» ጣሃ 20፡113
ስሇዘህ የመጀመሪያ /Original/ ቋንቋው ዒረብኛ ነው ማሇት ነው፡፡
4. አመጣጡ ከሰይጣን ወይም ከርኩሳን መንፇስ አሇመሆኑ
ይህ አባባሌ ብ዗ውን ጊዚ ክርስቲያኖች ሆኑ የላሊ እምነት ተከታዮች ቅደስ ቁርዒን
ሇነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ከፇጣሪ አሌተወረዯሊቸውም ከሰይጣን እንጂ ሲለ ቢዯመጡም
አሊህ (ሱ.ወ) ግን ሇዘህ ቅጥፇታቸው በቂ መሌስ ይሰጣቸዋሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «እርሱም (ቁርዒን) የርጉም ሰይጣን ቃሌ አይዯሇም፡፡ ታዱያ ወዳት ትኼዲሊችሁ?»
አሌ-ተክዊር 81፡25-26
ቅ.ቁ፡- «ሰይጣናትም እርሱን (ቁርዒንን) አሊወረደትም ሇነርሱም አይገባቸውም፤
አይችለምም፡፡» አሌ-ሹዒራ 26፡209-210
5. አወራረደ ቀስ በቀስ እና እንዯ አስፇሊጊነቱ ወይስ አንዴ ጊዚ?
ከእስሌምና ውጪ ባለ የተሇያዩ እምነት ተከታዮች ዖንዴ ቁርዒን በአንዴ ጊዚ
በመጽሏፌ መሌኩ ተጠርዜ ሇነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) የተወረዯ ነው የሚሌ የተሳሳተ
አመሇካከት ያሊቸው አለ፤ ሏቁ ግን እንዯዙ ሳይሆን ቁርዒን በመሌዒኩ ጅብሪሌ /ገብርዓሌ/
አማካኝነት የተወረዯና አወራረደም ከወቅቱ ሁኔታ ጋር ቀስ በቀስ እንዯ አስፇሊጊነቱ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ቁርዒንንም በሰዎች ሊይ በዛግታ ሊይ ኾነህ ታነበው ዖንዴ ከፊፇሌነው፤ ቀስ በቀስ
ማውረዴንም አወረዴነው፡፡» አሌ-ኢስራእ 17፡106
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ የካደትም “ቁርዒን በርሱ ሊይ ሇምን በጠቅሊሊ አንዴ ጊዚ አሌተወረዯም?” አለ፤
እንዱሁም በርሱ ሌብህን ሌናረጋ (ከፊፌሇን አወረዴነው)፤ ቀስ በቀስ መሇያየትንም ሇየነው፡፡»
አሌ-ፈርቃን 25፡32
6. አሊማው /የተወረዯበት ምክንያት ምንዴን ነው?/
መቼም መጽሏፈ መንፇሳዊ ነው እስከተባሇ ዴረስ የመጣበት ምክንያት ወይም ዒሊማ
ያስፇሌገዋሌ፤ ቁርዒን ከተወረዯበት ዒሊማ መካከሌ፡-

234
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዖንዴ በእርግጥ አስረጅ መጣሊችሁ፤ ወዯናንተም ገሊጭ
የኾነን ብርሃን /ቁርዒንን/ አወረዴን፡፡» አሌ-ኒሳዔ 4፡174
ቅ.ቁ፡- «ባንተም ሊይ መጽሏፈን አሊወረዴንም፤ ያንን በርሱ የተሇያዩበትን ሇነርሱ
ሌናብራራሊቸውና ሇሚያምኑት ሔዛቦች መሪና እዛነት ሉኾን እንጂ፡፡» አሌ-ነሔሌ 16፡64
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ ያመኑትን ሇማረጋጋት እስሊሞቹንም ሇመምራትና ሇማብሰር (ቁርዒንን) ቅደሱ
መንፇስ (ጅብሪሌ) እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረዯው በሊቸው፡፡» አሌ-ነሔሌ 16፡102
7. ከግጭት ነፃ /የፀዲ/ ሇመሆኑ ማስረጃ ሉኖረው መገባቱ
ቅ.ቁ፡- «ቁርዒንን አያስተነትኑምን? ከአሊህ ላሊ ዖንዴ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብ዗ን
መሇያየትን ባገኙ ነበር፡፡» አን-ኒሳእ 4፡82
ቅ.ቁ፡- «ከኋሊውም ከፉቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረዯ
ነው፡፡» ፈሲሇት 41፡42
8. ቁርዒንን ማን ጠበቀው?
ቅ.ቁ፡- «እኛ ቁርዒንን እኛው አወረዴነው፤ እኛም ሇርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡» አሌ-ሑጅር 15፡9
አሊህ እኔው እጠብቀዋሇሁ ካሇ የትኛውም ፌጡር ሉሰርዖው ወይም ሉዯሌዖው እንዯማይችሌ
እርግጥ ነው፤ ከፇጣሪ በሊይ ኃያሌ የሇምና፡፡

235
የቅደስ ቁርዒን አፃፃፌ እና አሰባሰቡ
አሊህ ቁርዒንን ማውረዴ ብቻ ሳይሆን ያሇምንም ጭመራ ወይም ቅነሳ ዛንተ ዒሇም
ተጠብቆ እንዱኖር አዴርጎታሌ፡፡ የተወሰነ የቁርዒን ክፌሌ እንዯ ወረዯ ወዱያውኑ በተምር
ቅጠሌ፣ በዙፌ ቅርፉት ወይም ዯረቅ አጥንት ሊይ በጽሐፌ እንዱሰፌር ተዯርጎ እነዘህ
ቁርጥራጮች በጥንቃቄ ይቀመጣለ፡፡ አንዲንዴ የነብዩ (ሰ.ዏ.ወ) ተከታዮችም (ሶሃቦች) ቁርዒንን
በግሊቸው ጽፇው ያስቀምጡ ነበር፡፡ በተጨማሪም ሙስሉሞች በሶሊት ጊዚ ከቁርዒን የተወሰነ
ክፌሌ ማንበብ ስሊሇባቸው አንዲንዴ የነብዩ /ሰ.ዏ.ወ/ ተከታዮች ሙለ በሙለ ላልች ዯግሞ
በከፉሌ ቁርዒንን ቃሌ በቃሌ ያስታውሱ ነበር፡፡
ሆኖም በነብዩ የሔይወት ዖመን ቁርዒን በመጽሏፌ መሌክ አሌተዖጋጀም ነበር፡፡ ኋሊ
ግን ቁርዒንን በመጽሏፌ መሌክ ማስቀመጡ የግዴ የሚሆንበት ሁኔታ ተከሰተ፡፡ ይኸውም
ከነብዩ ሔሌፇት በኋሊ በኢስሊም ሊይ ከተነሱ ኃይሊት ጋር በተዯረገው ጦርነት ቁርዒንን ቃሌ
በቃሌ የሚያስታውሱ በርካታ ሶሃባዎች በመሰዋታቸው ነበር፡፡ ይሄን ሁኔታ ያስተዋለት ዐመር
ኢብኑሌ ኸጧብ /ረ.ዏ/ ቁርዒን በመጀመሪያ ቅርጽና ይዖቱ ተጠብቆ ይቆይ ዖንዴ ቃሌ በቃሌ
በሚያስታውሱ ሰዎች ብቻ ሊይ ከመተማመን ይሌቅ ነብዩ አስጽፇው ያስቀመጧቸው የተሇያዩ
የቁርዒን ክፌልች በአንዴ ጠርዜ በመጽሏፌ መሌክ ማስቀመጡ ይሻሊሌ ሲለ ሇወቅቱ ኸሉፊ
/አስተዲዲሪ/ ሇአቡበከር ሲዱቅ /ረ.ዏ/ ሏሳብ ያቀርባለ፡፡ አቡበከር በበኩሊቸው ነብዩ
ያሊዯረጉትን አሊዯርግም በሚሌ መንፇስ ሏሳቡን አሌቀበሌም ብሇው ነበር፡፡ በኋሊ ግን በጉዲዩ
ሊይ ዛርዛር ውይይት አዴርገው አስፇሊጊነቱን ስሊመኑበት ዖይዴ ኢብን ሳቢት የተባለት ሶሃባ
ሥራውን በኃሊፉነት እንዱያከናውኑ መረጧቸው፡፡ ዖይዴም እንዱሁ በነብዩ ጊዚ ያሌተሰራ
ሥራ ሇመሥራት እንዳት እንዯፌራሇን ሲለ ተከራክረው ነበር፡፡ ሆኖም እርሳቸውም
አስፇሊጊነቱን ስሊመኑበት ኃሊፉነቱን ተቀበለ፡፡
ዖይዴ ሇዘህ ሥራ መመረጣቸው አግባብነት ነበረው፡፡ ምክንያቱም በነብዩ ትዔዙዛ
ቁርዒን በጽሐፌ ሲያሰፌሩ ከነበሩት ሶሃቦች መካከሌ አንደና ዋንኛው ከመሆናቸውም በሊይ
ቁርዒንን የተማሩት በቀጥታ ከነብዩ /ሰ.ዏ.ወ/ በመሆኑ ነው፡፡ በተጨማሪም ነብዩ ሙለውን
ቁርዒን ቃሌ በቃሌ ሇጂብሪሌ ባሰሙት አጋጣሚ በቦታው ከተገኙ ሶሃቦች መካከሌ አንደ
ነበሩ፡፡
ከዘህ በኋሊ ነብዩ በተሇያዩ ቁሳቁሶች ሊይ አስጽፇው ያስቀመጧቸው የቁርዒን
ክፌልችና አንዲንዴ ሶሃቦች በግሌ የጻፎቸው ቁርጥራጮች ተሰብስበው ቁርዒንን ሙለ በሙለ
ወይም በከፉሌ ከሚያስታውሱ ሙስሉሞች ጋር ቃሌ በቃሌ እየተመሳከረ በአዱስ ጽሁፌ
ሰፇረ፡፡ ከዘያም ተጠረዖ፡፡ በዘህ ዒይነት መንገዴ በጥራዛ መሌክ የተዖጋጀው ቁርዒን ከሏፌሷ
ቢንት ዐመር ኢብን ኸጧብ (ከነብዩ ባሇቤቶች አንዶ) ጋር እንዱቀመጥ ተዯረገ፡፡

236
በመጨረሻም በግለ የቁርዒን ቅጂ /ኮፒ/ እንዱኖረው የሚፇሌግ ሁለ ከሏፌሷ ዖንዴ
ከተቀመጠው ቁርዒን መገሌበጥ /ኮፒ ማዴረግ/ የራሱ ቅጂ ያሇው ግሇሰብ ዯግሞ ካዖጋጀው
ጥራዛ ጋር ማመሳከር የሚችሌ መሆኑን በአዋጅ ተነገረ፡፡
የሱራዎቹ /የምዔራፍቹ/ ቅዯም ተከተሌ ነብዩ ባስቀመጡት መሌኩ ነበር፤ ከዘያ ውጪ
ዖይዴ አዱስ ቅዯም ተከተሌ የሚያመጡበት ምክንያት ወይም ሁኔታ አሌነበረም፡፡ ነብዩ
የመጨረሻ በሆነው የረመዲን ወቅት ሙለውን ቁርዒን ሇጅብሪሌ /ገብርኤሌ/ ሁሇት ጊዚ ቃሌ
በቃሌ ሲያሰሙት የተወሰነ ቅዯም ተከተሌ እንዯሚሆን ግሌጽ ነው፡፡ ዖይዴ ኢብን ሳቢት
ዯግሞ ከነዘህ አጋጣሚዎች በሁሇተኛው ተገኝተዋሌ፡፡ በተጨማሪም ቁርዒን በጥራዛ መሌክ
ሲዖጋጅ በአመሳካሪነት የሰሩት ሶሃቦች ቁርዒንን ቃሌ በቃሌ የሚያስታውሱት ነብዩ
ባስተማሯቸው ቅዯም ተከተሌ መሰረት ነበር፡፡
ከቀዯምት ታሊሊቅ ሙስሉም ምሁራን መካከሌ አንደ የሆኑት ኢማም ማሉኪ
አንዲለት «ቁርዒን የተጠረዖው ሶሃቦቹ ከነብዩ በሰሙት (በተማሩት) መሌክ ነው፡፡»
በተጨማሪም ቁርዒን «መጽሏፌ» መሆኑን በበርካታ ቦታዎች እራሱ ተናግሯሌ፡፡
የመሊው ዏረቢያ መግባቢያ ቋንቋ ዏረብኛ የነበረ ቢሆንም የተሇያዩ ጎሳዎችና
አካባቢዎች የየራሳቸውን ዖዬ (የአነጋገር ሥሌት) ነበራቸው፡፡ ቁርዒን የተጠቀመበት ዏረብኛ
የመካ ቁረይሾችን የቋንቋ ዖዬ የተከተሇ ነው፡፡ በመሆኑም ላልች ዏረቦች ያሊቸው የአነጋገር
ሥሌት (ዖዬ) በትርጉም ሊይ ሇውጥ እስካሊመጣ ዴረስ ቁርዒንን በየራሳቸው የቋንቋ ዖዬ
እንዱያነቡ ተፇቅድሊቸው ነበር፡፡ ነገር ግን ኢስሊም የዏረቢያን ምዴር አሌፍ ሲሰራጭ አንዲንዴ
ችግሮች መከሰታቸው አሌቀረም፡፡ ይኸውም የተሇያየ የቋንቋ ዖዬዎች በቁርዒን አነባበብ ሊይ
ሲንፀባረቁ እንዱሁ ያገኙትን ዖዬ ተጠቅመው በሚያነቡበት ወቅት፤ ዏረብ ያሌሆኑ ሙስሉሞች
ዖንዴ አንዲንዴ አሇመግባባቶችን ከመፌጠርም አሌፇው፤ አንደ ወገን ላሊውን ቁርዒንን
በማበሊሸት እንዲይወነጅሇው በመሰጋቱ ነው፡፡ በተጨማሪም ዏረቦቹ እና ዏረብ ያሌሆኑት
ሙስሉሞች ሲቀሊቀለ የሚኖረውን የተፇጥሯዊ የቋንቋና የባህሌ ውርርስ ተከትል ሉከሰት
የሚችሇው የዖዬ (የአነጋገር ስሌት) ሇውጥ የቁርዒንን ሌዩ ሥነ-ጽሁፌ ውበት ሉጋርዯውና
ሉያዯበዛዖው ይችሌ ነበር፡፡ በመሆኑም ሦስተኛ ኸሉፊ ዐስማን ኢብን ዏፊን (ረ.ዏ) ላልች
ታሊሊቅ ሶሃቦችን ከአማከሩ በኋሊ የዖዬ ሌዩነትን ተከትሇው የሚመጡ ችግሮች ይቀረፈ ዖንዴ
ሁለም ሙስሉሞች በአቡበከር (ረ.ዏ) ዖመነ-ኸሉፊ ተጠርዜ የተቀመጠው ቁርዒን
የተጠቀመበትን ማዔከሊዊ ዖዬ ብቻ እንዱጠቀሙ እና ከዘህ ውጭ ያለት ዖዬዎች ሁለ
በቁርዒን አነባበብ ሊይ እንዲይንፀባረቁ ሇማዴረግ ወሰኑ፡፡ ይህንንም ውሳኔ ተፇፃሚ ሇማዴረግ
በአቡበክር ዖመነ-ኸሉፊ ዖይዴ ኢብን ሳቢት (ረ.ዏ) ያዖጋጁት የቁርዒን ጥራዛ ተባዛቶ
በየቦታው እንዱሰራጭ እና ከዘያ ውጭ ያለትን ኮፒዎች (ቅጂዎች) ሁለ እንዱቃጠለ
ተዯርጓሌ፡፡ ይህ እርምጃ ታሊቅ ብሌህነትና አርቆ አሳቢነትን የተሊበሰ ነበር፡፡ ሇምሳላ አንዲንዴ
237
ሙስሉሞች በራሳቸው እጅ ጽሁፌ በአዖጋጇቸው የቁርዒን ቅጂዎች ግርጌ ሊይ አንዲንዴ
ማብራሪያዎችን በማስታወሻነት ይጽፈ ነበር፡፡ ምንም እንኳ በዘያን ጊዚ ቁርዒኑን
የሚጠቀሙበት በግሊቸው ከመሆኑም በሊይ በየግርጌው የተፃፈት ማስታወሻዎች ከቁርዒን ጋር
ተቀሊቅሇው እና ተምታትተው፤ የቁርዒን ክፌሌ ተዯርገው ይወሰደ ይሆናሌ ተብል ባይሰጋም፤
ኸሉፊው ይህን ታሊቅ እርምጃ ባይወስደ ኖሮ ከጊዚ በኋሊ የዘህ ዒይነቱ ችግር ሉከሰት ይችሌ
ነበር፡፡ በአሁኑ ጊዚ በየትኛውም የዒሇም ክፌሌ የሚገኘው ቁርዒን በአቡበክር ዖመነ-ኸሉፊ
የተጠረዖውና ኋሊም በዐስማን ትዔዙዛ ተባዛቶ በየቦታው የተሰራጨው ነው፡፡ እጅግ
ቀዯምትነት ያሊቸው የቁርዒን ኮፒዎች (ቅጂዎች) በአንዲንዴ ቤተ-መዖክሮች (ሙዘየሞች)
ውስጥ የሚገኙ በመሆኑ በዖመናችን ያሇውን ማንኛውንም የቁርዒን ቅጂ ከያኔዎቹ (ከጥንቶቹ)
ጋር ቃሌ በቃሌ ማመሳከር ይቻሊሌ፤ ቅንጣት ያህሌ አይሇያዩም፤ አንዱት ፉዯሌ እንኳ፡፡
ከየትኛውም የዒሇማችን ክፌሌ በርካታ የቁርዒን ቅጂዎችን /ኮፒዎችን/ ወስዯን ብናመሳክር
እርስ በርሳቸውም ሆነ በዐስማን ዖመነ-ኸሉፊ ከተሰራጨው የቁርዒን ቅጂ ጋር ቃሌ በቃሌ፣
ፉዯሌ በፉዯሌ አንዴ ሆነው እናገኛቸዋሇን፡፡ በተጨማሪም ቁርዒንን ከመጀመሪያው እስከ
መጨረሻው ቃሌ በቃሌ የሚያስታውሱ ሰዎች በየቦታው ስሊለ ከእነርሱ ጋር ማመሳከር
ይችሊሌ፡፡ በመሆኑም አሁን በዒሇማችን ሊይ በሰፉው የተሰራጨው ቁርዒን ራሳቸው ነብዩ
ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ያስተሊሇፈትን ቁርዒን መሆኑን ቅንጣት አያጠራጥርም፡፡ መጨመር፣
መቀነስ፣ መሰረዛ፣ መዯሇዛ ወይም ማሻሻሌ ማረም ብል ነገር ከቁርዒን ዖንዴ አይሰራም፡፡
በቁርዒን የማያምኑ ክፌልች ቢሆኑ እንኳ ቁርዒን ከአሊህ የመጣ መሆኑን ይጠራጠሩ ይሆን
እንጂ ነብዩ ሙሏመዴ (ሰ.ዏ.ወ) ከአስተሊሇፈት በኋሊ ተጨምሮበት ወይም ተቀንሶበት ተበርዜ
ወይም ተከሌሶ ይሆናሌ ብሇው ሉጠራጠሩ ከቶውንም አይችለም፤ አይዯፌሩምም፡፡ በሰው
ሌጅ የረዥም ጊዚ ታሪክ ውስጥ እንዯ ቁርዒን የመጀመሪያ ቅርጽ እና ይዖቱን እንዱሁም
አቀራረቡን ጠብቆ የኖረ መጽሏፌ ይገኝ ይሆን!!!?
/ከአማርኛ ቅደስ ቁርዒን ፌቺና ማብራሪያ የተወሰዯ/

238
መጽሏፌ ቅደስ የማን ቃሌ ነው?
መጽሏፌ ቅደስ የማን ቃሌ ነው? ሁለም ክርስቲያኖች የሚሰጡት መሌስ አንዴ ነው
እርሱም «የእግዘአብሓር ቃሌ» ነው የሚሌ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በዒሇማችን ከ100 ዒይነት
በሊይ የመጽሏፌ ቅደስ ቅጂዎች ይገኛለ፡፡ ከነዘህ ከ100 በሊይ ቅጂዎች ትክክሇኛው
«የእግዘአብሓር ቃሌ» የትኛው ይሆን? ከአማርኛ ትርጉሞች ውጪ ያለትን መጽሏፌ ቅደሳት
እንተወውና በሏገራችን ያለትን እንኳ ስንመሇከት ከፉለ የክርስትና እምነት ተከታዮች
መጽሏፌ ቅደስን የሚያምኑበት ሰማንያ አሏደን ሲሆን ከፉልቹ የክርስትና እምነት ተከታዮች
ዯግሞ ሰማንያ አሏደን አይቀበለም፡፡ 66ቱንና 73ቱን ብቻ ነው የሚቀበለት፡፡ ከዘህ አንጻር
እንኳን ብናይ የእግዘአብሓር ቃሌ የትኛው ነው 81፣ 73 ወይም 66 በነዘህ መጽሏፌት
መካከሌ የአስራ አምስት መጽሏፌት ሌዩነት አሇው፡፡ ሰማንያ አሏደን የእግዘአብሓር ቃሌ ነው
ብሇው የሚቀበለት አስራ አምስቱን ማሇትም «የቀኖና» (ዱዩትሮካኖኒካሌ) መጽሏፌ
የእግዘአብሓር ቃሌ ነው ካለ ማስረጃ ሉኖራቸው ይገባሌ፡፡ እንዱሁም ስዴሳ ስዴስቱን
የሚቀበለት የእግዘአብሓር ቃሌ ሇመሆኑ ማስረጃና 15ቱ የቀኖና መጽሏፌት የእግዘአብሓር
ቃሌ ሊሇመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ምክንያቱም ያሇንበት «የተዒምር
ዖመን» ሳይሆን «የማስረጃ ዖመን» ነውና፡፡ መጽሏፌ ቅደስን በሦስት መሌኩ እንከፌሇዋሇን፡-
1. የአምሊክ ቃሌ፡-
መ.ቅ፡- «እስራኤሌ ሆይ ስማ፤ አምሊካችን እግዘአብሓር አንዴ እግዘአብሓር ነው፤ አንተም
አምሊክህን እግዘአብሓርን በፌፁም ሌብህ በፌፁምም ነፌስህ በፌፁምም ኃይሌህ ውዯዴ፡፡»
ኦሪት ዖዲግም 6፡4
2. የነብያት ቃሌ፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ አሇው “ከትዔዙዙቱ ሁለ ፉተኛይቱ “እስራኤሌ ሆይ ስማ፤
ጌታ አማሊካችን አንዴ ጌታ ነው አንተም በፌፁም ሌብህ በፌፁምም ነፌስህ በፌፁምም አሳብህ
በፌፁምም ኃይሌህ ጌታ አምሊክህን ውዯዴ” የምትሌ ናት”፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 12፡29
3. የተራኪዎች /የፀሏፌያን/ ቃሌ፡-
መ.ቅ፡- «ከእኔ ጋር ያለት ሁለ ሰሊምታ ያቀርቡሌሃሌ በእምነት ሇሚወደን ሰሊምታ
አቅርብሌን፡፡» ወዯ ቲቶ 3፡15
በተሇያዩ የክርስትና እምነት ዖርፍች መጽሏፌ ቅደስ ያሇ ጥርጥር «የአምሊክ ቃሌ»
ሇመሆኑ እንዯ ዋቢ መረጃ አዴርገው የሚያቀርቡት አንቀጽ አሇ፡-
መ.ቅ፡- «ቅደሳን ሰዎች በመንፇስ ቅደስ ተነዴተው ተናገሩት፡፡» 2ኛ ጴጥሮስ 1፡21

239
የሚሇውን አንቀጽ እንዯ ማስረጃ በመጥቀስ መጽሏፌ ቅደስ «የአምሊክ ቃሌ» መሆኑን
ሇማስረዲት ይሞክራለ፡፡ ይህ ግን ትሌቅ ስህተት መሆኑን ሌንጠቁማቸው እንወዲሇን፡፡
ምክንያቱም አንቀጹ የሚሇው እንዱህ ነውና፡-
መ.ቅ፡- «ትንቢት ከቶ በሰው ፇቃዴ አሌመጣምና ዲሩ ግን በእግዘአብሓር ተሌከው ቅደሳን
ሰዎች በመንፇስ ቅደስ ተነዴተው ተናገሩት፡፡» 2ኛ ጴጥሮስ 1፡21
ይህ አንቀጽ የሚናገረው ከመጽሏፌ ቅደስ አካሌ አንደ ስሇሆነው «ትንቢት» እንጂ ስሇ
ጠቅሊሊው መጽሏፌ አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም ትንቢት የመጽሏፌ ቅደስ አንደ አካሌ ነው፡፡
መጽሏፌ ቅደስ ግን ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው የትንቢት ቃሌ አይዯሇም፡፡
በተጨማሪም ይህንኑ ትንቢት እንኳን ቢሆን «ቅደሳን ሰዎች በመንፇስ ቅደስ ተነዴተው
ተናገሩት» እንጂ «ፃፈት» አይሌም፡፡ መፃፌና መናገር ዯግሞ የተሇያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ ስሇሆነም
ይህ አንቀጽ መጽሏፌ ቅደስ የአምሊክ ቃሌ ሇመሆኑ እንዯ በቂ መረጃ ሆኖ ሉቀርብ መቻለ
አጠያያቂ ነው፡፡
እውን ማቴዎስ ወንጌለን ጽፍታሌ?
በማቴዎስ ወንጌሌ 9፡9፡-
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም ከዘያ አሌፍ በመቅረጫው ተቀምጦ የነበረ ማቴዎስ የሚባሌ አንዴ ሰው
አየና ተከተሇኝ አሇው፡፡ ተነስቶም ተከተሇው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 9፡9
የማቴዎስ ወንጌሌን ቀራጩ ማቴዎስ እንዯፃፇው ነው የሚነገረው፡፡ ነገር ግን ከሊይ
የተጠቀሰውን አንቀጽ የማቴዎስ ወንጌሌ 9፡9 የተመሇከትነው ከሆነ ማቴዎስ እየተረከ ያሇው
ስሇ ኢየሱስና ቀራጩ ማቴዎስ ስሇተባሇው ሰው ነው፤ እና ማቴዎስ የፃፇው ስሇላሊ ሰው ነው
የሚመስሇው፤ ይህን አንቀጽ ሲጽፇው በራሱ አስታኮ መፃፌ ነበረበት ምክንያቱም ኢየሱስ
እያናገረ ያሇው የዘህን ወንጌሌ ፀሏፉ እራሱን ማቴዎስን እንጂ ላሊ ሰውን አይዯሇምና፤ ስሇዘህ
ማቴዎስ ይህን አንቀጽ ሲጽፌ «ኢየሱስም ከዘያ አሌፍ በመቅረጫው ተቀምጦ የነበረ ማቴዎስ
የሚባሌ አንዴ ሰው አየና ተከተሇኝ አሇው፡፡ ነተስቶም ተከተሇው፡፡» በማሇት ፇንታ «ኢየሱስም
ከዘያ አሌፍ በመቅረጫው ተቀምጬ ሳሇ አየኝና ተከተሇኝ አሇኝ፡፡ ተነስቼም ተከተሌኩት፡፡»
ብል መፃፌ ነበረበት፡፡ ያሇበሇዘያ ግን ይህን አንቀጽ ማቴዎስ ጽፍታሌ ማሇት አያስዯፌርም፤
ላሊ ሰው የፃፇው ነው የሚመስሇው፡፡
የለቃስ ወንጌሌ 1፡1-5
መ.ቅ፡- «የተከበርህ ቴዎፌልስ ሆይ ከመጀመሪያው በዒይን ያዩትና የቃለ አገሌጋዮች የሆኑት
እንዲስተሊሇፈሌን በኛ ዖመን ስሇ ተፇፀመው ነገር ብ዗ዎች ታሪክን በየተራው ሇማዖጋጀት ስሇ
ሞከሩ እኔ ዯግሞ ስሇተማርኸው ቃሌ እርግጡን እንዴታውቅ በጥንቃቄ ሁለን ከመጀመሪያው
ተከትዬ በየተራው ሌጽፌሌህ መሌካም ሆኖ ታየኝ፡፡» ለቃስ ወንጌሌ 1፡1-5
ከዘህ አንቀጽ ሦስት ነጥቦችን እናገኛሇን፡-
240
 ለቃስ «በዒይን ያዩ ሰዎች እንዲስተሊሇፈሌን» ማሇቱ እሱ የዒይን ምስክር እንዲሌነበረ፤
 ወንጌለንም /መጽሏፈንም/ ሇመፃፌ መንፇስ ቅደስ ተገሇጠሌኝ ወይም ከአምሊክ ዖንዴ
ታዛዤ ጻፌኩት ሳይሆን ያሇው «መሌካም ሆኖ ስሇታየኝ ሌጽፌሌህ» ነበረ ያሇው፤
 መሌዔክቱ ሇቅርብ ወዲጁ ቴዎፌልስ እንጂ ሇዒሇም አሇመሆኑ፤ ስሇዘህ ከሊይ ባየነው
መሰረት የለቃስ ወንጌሌ የአምሊክ ቃሌ ነው ሇማሇት አያስዯፌርም፡፡
እንዱሁም ጳውልስ በመሌዔክቶቹ ሊይ የሚከተለትን አንቀፆች አስፌሯሌ፡-
መ.ቅ፡- «እንዱሁም እያፇቀርናችሁ የእግዘአብሓርን ወንጌሌ ሇማካፇሌ ብቻ ሳይሆን የገዙ
ነፌሳችንን ዯግሞ እናካፌሊችሁ ዖንዴ በጎ ፇቃዲችን ነበር ሇእኛ የተወዯዲችሁ ሆናችሁ
ነበርና፡፡» 1ኛ ተሰልንቄ 2፡8
በማሇት ጳውልስ ከአምሊክ ዖንዴ የተገሇጠሇትን መሇኮታዊ ራዔይ መሆኑ ቀርቶ የራሱን
ፌሊጎትና ስሜት ከአምሊክ ቃሌ ጋር አጣምሮ ሇመናገር እንዯሚፇሌግ እንረዲሇን፡፡ እንዱሁም
በላሊ ቦታ ቃለ የአምሊክ ሳይሆን የሱ እንዯሆነ በግሌጽ አስቀምጧሌ፡-
መ.ቅ፡- «ላልችንም እኔ እሊሇሁ ጌታም አይዯሇም...» 1ኛ ቆሮንጦስ 7፡12
እዘህ ሊይ ሁሊችንም የምንዲረው «ላልችንም እኔ እሊሇሁ ጌታም አይዯሇም» ማሇት
ከፇጣሪ ቃሌ ውጭ የራሱን መናገሩን ነው የሚገሌፀው ታዴያ ይህን እንዳት የፇጣሪ ቃሌ ነው
ብሇን ሌናምን እንችሊሇን?
ጳውልስ በዘህ ሳይገዯብ በላሊም ቦታ ሊይ ጌታ እንዲዖዖው እንዯማይናገር የራሱን
ምስክርነት በመሌዔክቱ ሊይ እንዱህ በማሇት አስፌሯሌ፡-
መ.ቅ፡- «እንዯዘህ ታምኜ ስመካ የምናገረው በሞኝነት እንጂ ጌታ እንዲዖዖኝ አሌናገርም፡፡»
2ኛ ቆሮንጦስ 11፡17
ማንም ይሁን ማን ይህንን አባባሌ «የአምሊክ ቃሌ» ነው እንዯማይሌ ግሌጽ ነው፤
ምክንያቱም «ጌታ እንዲዖዖኝ አሌናገርም» ማሇቱ ከራሱ የሆነን ንግግር ነው የሚያመሊክተው፤
ስሇዘህ «የአምሊክ ቃሌ» ነው ሇማሇት አያስዯፌርም፡፡
በላሊም ቦታ ሊይ እንዱሁ ስሇግሌ ጉዲይ ሆኖ ሳሇ በዖመናችን መጽሏፌ ቅደስ ግን
የአምሊክ ቃሌ ነው ተብል መስፇሩ የመጽሏፌ ቅደስን ምንጭ ጥርጣሬ ውስጥ ይከታሌ፡፡
መ.ቅ፡- «በፌጥነት ወዯ እኔ እንዴትመጣ ይሁን፤ ዳማስ ይህን ዒሇም ወድ ተሇይቶኛሌ፤ ወዯ
ተሰልንቄም ሄዶሌ፤ ቄርቂስ ወዯ ገሊትያ ቲቶም ወዯ ዴሌማጥያ ሄዯዋሌ፡፡ ከእኔ ጋር ያሇው
ለቃስ ብቻ ነው፤ ማርቆስ ሇአገሌግልት ስሇሚጠቅመኝ ከአንተ ጋር አብሮ ይምጣ፡፡ ቲኪቆስን
ወዯ ኤፋሶን ሌኬዋሇሁ፡፡ ስትመጣ በጢሮአዲ በካርፑስ ዖንዴ የተውሁትን ካባ ይዖህሌኝ ና፤
መፃሔፌቱንም ይሌቁንም የብራና መፃሔፌቱን አምጣሌኝ፡፡ ዮናስ አንጥረኛው እስክንዴር ብ዗
ክፈ ነገር አዯረገብኝ፤ ጌታ እንዯስራው ይከፌሇዋሌ፡፡ እርሱ እኛ የምንናገረውን በብርቱ ስሇ

241
ተቃወመ አንተም ራስህ ከእርሱ ተጠንቀቅ፡፡ በተከሰስሁበት ነገር የመጀመሪያ መከሊከያዬን
ባቀረብሁ ጊዚ ሁለም ተሇዩኝ እንጂ ከእኔ ጋር ሆኖ የረዲኝ ማንም አሌነበረም፤...»
2ኛ ወዯ ጢሞቲዎስ 4፡9-17 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ይህ አንቀጽ የጳውልስና የባሌዯረቦቹ የግሌ ታሪክ እንጂ «የአምሊክ ቃሌ» ነው ሇማሇት
አንዯፌርም፡፡ የግሌ ታሪክ ዯግሞ የአምሊክ ቃሌ ሉባሌ እንዯማይችሌ ማንም ይስማማበታሌ፡፡
በተጨማሪም የሰሊምታ ወይም የዯብዲቤን መሌዔክት ያዖሇ እንዱሁ በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ
ሰፌሮ እናገኛሇን፡-
መ.ቅ፡- «ከእኔ ጋር ያለ ሁለ ሰሊምታ ያቀርቡሌሃሌ፡፡ በእምነት ሇሚወደን ሰሊምታ
አቅርብሌን፡፡» ወዯ ቲቶ ሰዎች 3፡15
መ.ቅ፡- «ሌጽፌሌህ የምፇሌገው ብ዗ ነገር ነበረኝ፤ ነገር ግን በዯብዲቤ ሌጽፌሌህ አሌፇሌግም፡፡
በቅርቡ ሊይህ ተስፊ አዯርጋሇሁ፤ በዘያን ጊዚ ቃሌ በቃሌ እንነጋገራሇን፡፡ ሰሊም ሇአንተ
ይሁን፡፡ ወዲጆች ሰሊምታ ያቀርቡሌሃሌ አንተም ሇወዲጆቻችን አንዴ በአንዴ ሰሊምታ
አቅርብሌን፡፡»
የዮሏንስ መሌዔክት 3ኛ 1፡13-15 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም /የታረመ/ 1997 እትም
መ.ቅ፡- «ወንዴሞች ሆይ! ይህ የጻፌኩሊችሁ መሌዔክት አጭር ስሇሆነ ይህን የምክር ቃላን
በትዔግስት እንዴትቀበለ አጥብቄ እሇምናችኋሇሁ፡፡ ወንዴማችን ጢሞቴዎስ ከእስር ቤት
እንዯወጣ እንዴታውቅ እወዲሇሁ፤ በቶል ወዯዘህ ከመጣ ከእርሱ ጋር ወዯ እናንተ መጥቼ
አያችኋሇሁ፡፡»
ወዯ ዔብራውያን 13፡22-24 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም /የታረመ/ 1997 እትም
(ተጨማሪ ወዯ ገሊትያ 6፡11-17፣ የዮሏንስ መሌዔክት 2ኛ 1፡12-13፣ ወዯ ቲቶ ሰዎች
3፡12-14፣ ወዯ ኤፋሶን 6፡21-22፣ ወዯ ሮሜ ሰዎች 1፡10-15) ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም
/የታረመ/ 1997 እትም
ይህ የጳውልስ የሰሊምታ ዯብዲቤ እና የግሌ ጉዲይ እንጂ «የአምሊክ ቃሌ» እንዳት
ሉባሌ ይችሊሌ?
አሁንም መጽሏፌ ቅደስ ሙለ በሙለ «የአምሊክ ቃሌ» ነው ከተባሇ የሚነሱ ብ዗
ጥያቄዎች አለ፡፡ ከብ዗ በጥቂቱ ብንመሇከት፡-
መ.ቅ፡- «ከሰው ይሌቅ የእግዘአብሓር ሞኝነት ይጠበባሌና የእግዘአብሓር ዴካም ከሰው ይሌቅ
ይበረታሌና፡፡» ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1ኛ 1፡25
ይህንን የማን ቃሌ እንበሇው? የአምሊክ ቃሌ ነው ማሇት እጅግ ይከብዲሌ፡፡
ምክንያቱም እግዘአብሓር ራሱን ሞኝ ብል የሚጠራና ከሰው የባሰ ዯካማ ብል ራሱን
የሚያሳንስ ቃሌ እንዳት ይናገራሌ፡፡ ስሇዘህ ከአምሊክ ባሔሪ ጋር የሚቃረን ቃሊት እንዳት
ተብል የአምሊክ ቃሌ ነው ብሇን ሌንቀበሌ እንችሊሇን?
242
«የፇጣሪ ቃሌ» ሊይ መጨመርና መቀነስ ያስፇሌገዋሌን? ሇዘህም የትኛውም የክርስትና
እምነት ተከታይ ቢሆን የሚሰጠው መሌስ መጨመርም ሆነ መቀነስ አይገባውም እንዱያውም
ኃጢዒት ይሆንበታሌ፡፡ ነገር ግን በዖመናችን በሚገኙ የመጽሏፌ ቅደስ ቅጂዎች በጥንት
ትርጉም መፃሔፌት ሊይ ያሌነበሩ አዲዱስ ቃሌ ሲጨምሩ እናያሇን ከነሱም መካከሌ፡-
1. መ.ቅ፡- «እንዱህም ይሊሌ “ወዯ ዒሇም ሁለ ሂደ ወንጌሌንም ሇፌጥረት ሁለ ስበኩ”፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 16፡15
ይህ አንቀጽ አዱስ የተጨመረ እንጂ በዴሮ መጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ሰፌሮ አናገኝም፡፡
ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የ1980 እትም መጽሏፌ ቅደስ ከህዲጉ /ከግርጌ/ ማስታወሻ ሊይ የተጻፇውን
ይመሌከቱ፡፡ እንዱህም ይነበባሌ፡-
«አንዲንዴ ቅጂዎችና የጥንት ትርጉሞች ከቁጥር 9-20 ያሇውን ክፌሌ አይጨምሩም፡፡»
የሔዲግ ማብራሪያው አንቀጹ በጥንቱ መጽሏፌ ቅደስ እንዲሌነበረና አዱስ የተጨመረ
መሆኑን ይመሰክራሌና እንዳት አዴርገን አዱሱን ፇጠራ እንቀበሌ? የሰው ሌጅ እንዯፇሇገ
የሚጨምርበት ከሆነ የአምሊክ ቃሌነቱ ምኑ ሊይ ነው?
2. መ.ቅ፡- «ሌጄ አዋቂ ብትሆን ሇባሌንጀራህም አዋቂ ትሆናሇህ፤ ሇራስህ ክፈ ብትሆን ግን
ክፊትን ትማራሇህ፡፡ ሏሰትን የሚያዖጋጅ ሰው ነፊሳትን እንዯሚያዖጋጅ ሰው ነው የሚበርር
ወፌንም እንዯሚከተሌ ይመስሊሌ፡፡ የወይኑ ቦታ መንገደን ተወ፤ የሚሰማራባትን መንገዴ
ዖነጋ፤ ወዯ ምዴረበዲ ይሄዲሌ ሇጥም ወዯተሰራች አገር ይሄዲሌ፤ የማያፇራ የማይጠቅም
ገንዖብንም በእጁ ይሰበስባሌ፡፡»
በመጽሏፇ ምሳላ ምዔራፌ 9 ቁጥር 12 እና 13 መካከሌ የሚገኝ 1954 እትም ገጽ 502
3. መ.ቅ፡- «የነገሩትን የሚሰማ ሌጅ ከጥፊት የራቀ ነው፤ የነገሩትን የሚቀበሌን ሰው
እግዘአብሓር ይቀበሇዋሌ፡፡ ከንጉሥ አንዯበት ምን ምን ሏሰት ይነገራሌ አይባሌም፤
ከአንዯበቱም የሚወጣ ሏሰት የሇም፡፡ የንጉሥ ቃሌ ሾተሌ ናት፤ ሇጥፊት የተሰጠችውን ሰው
ሰውነት ታጠፊዋሇች እንጂ አንዴ አካሌ ብቻ የምታጠፊ አይዯሇም፡፡ ሰይፇ መዒቱ ብትሳሌ ግን
ከወገኑ ጋር ሰውን ታጠፊሇች፤ ከአሞሮች ግሌገሌ ወገን የማይበሊ እስኪሆን ዴረስ እንዯ እሳት
ነበሌባሌ ታቃጥሊሇች፡፡»
በመጽሏፇ ምሳላ ምዔራፌ 24 ቁጥር 22 እና 23 መካከሌ የሚገኝ 1954 እትም ገጽ 512-513
 ከሊይ የተመሇከትናቸው ሁሇት አንቀጾች በላልች የአማርኛ ቅጂ መጽሏፌ ቅደስ
ውስጥ አሌተካተቱም፡፡ ማሇትም «ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም»፣
«አዱሱ መዯበኛ ትርጉም 1993 እትም» እና «ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997
እትም (የታረመ)» ውስጥ አይገኝም ሇምን እንዲይካተት ተዯረገ የአምሊክ ቃሌነቱ
ተዖንግቶ ወይስ የአምሊክ ቃሌ አይዯሇም፡፡ እንዳትስ በግሪኩ እና በአማርኛው 1954
እትም መጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ሉኖር ቻሇ፡፡
243
መ.ቅ፡- «ቁሊው የተቀጠቀጠ ብሌቱም የተቆረጠ ወዯ እግዘአብሓር ጉባዓ አይግባ፡፡ ዱቃሊ
ወዯ እግዘአብሓር ጉባዓ አይግባ፤ እስከ አስር ትውሌዴ ዴረስ ወዯ እግዘአብሓር ጉባዓ
አይግባ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 23፡1
« ---- የተቀጠቀጠ ወዯ እግዘአብሓር ጉባዓ አይግባ» የሚሇው ቃሌ በሁሇት ዒይነት
መንገዴ ማየት ያስፇሌጋሌ፡፡
1. ቀሇሌ ባሇ አማርኛ ትርጉም የ1980 እትም ሊይ «----» የሚሇውን «ብሌቱ» ተብል
ተሻሽሎሌ፤ ምክንያቱም ቃለ ፇር የሇቀቀ እና ሇማንበብም አሳፊሪ ስሇሆነ የግዴ መቀየር
ስሇነበረበት መቀየር ወይም መሻሻሌ አስፇሇገው፡፡
2. « ---- የተቀጠቀጠ ወዯ እግዘአብሓር ጉባዓ አይግባ» የሚሇውን አባባሌ
ካስተዋሌነው «----» የተቆረጠ ብሌቱ የተቀጠቀጠ ሇምንዴን ነው ወዯ እግዘአብሓር ጉባዓ
የማይገባው? ምን አጠፊ? መቼም አንዴ ሰው በአዯጋ ወይም በላሊ አጋጣሚ ሉሰሇብ ወይም
ሉቆረጥ ይችሊሌ እንጂ ሆነ ብል ብሌቱን የሚቆርጥ የሇም፤ የጣት ጥፌር አይዯሇምና፡፡ ስሇዘህ
የእግዘአብሓር ቃሌ ከሆነ እንዳት ፌርዯ ገምዴሌ ይሆናሌ? ሰው ባሊጠፊው ጥፊት እንዳት
ይቀጣሌ? እንዱሁም «ዱቃሊ ወዯ እግዘአብሓር ጉባዓ አይግባ» ይሊሌ ዱቃሊ በምን ጥፊቱ ነው
ወዯ እግዘአብሓር ጉባዓ የማይገባው? ወንጀሌ ሰርተው የወሇደት ወሊጆቹ ሆነው እያሇ
እንዳት ምንም የማያውቀው ሌጅ ይከሇከሊሌ? አህያውን ፇርቶ ዲውሊውን አሌሆነም ነገሩ?
ታዱያ ይህ የተሳሳተ ፌርዴ እውን የአምሊክ ቃሌ ነውን? ዯግሞስ ሇምን እስከ አስር ትውሌዴ
ተከሇከሇ ላልችስ ምን ባጠፈ?
መ.ቅ፡- «እርስዋም በሌጃገረዴነቷ ወራት በግብፅ አመንዛራ ሆና ሳሇ ስታዯርግ የነበረውን ሁለ
በመፇፀም አመንዛራነቷን አበዙች፡፡ ብሌቶቻቸው እንዯ አህያ ዖራቸውም እንዯ አሇላ ፇረስ
ሆኖ በፌትወት በሚቃጠለ ወንድች ተማረከች፡፡»
ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 23፡19-20 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ /የታረመ/ 1997 እትም
«ብሌቶቻቸው እንዯ አህያ ዖራቸውም እንዯ አሇላ ፇረስ» ይህን አባባሌ እውን
እግዘአብሓር ይናገረዋሌን? ጨዋነት የጎዯሇው አባባሌ አይዯሇምን?
መ.ቅ፡- «በዘያን ቀን እንዱህ ይሆናሌ፤ እግዘአብሓር በግብፅ ወንዛ ዲርቻ ያሇውን ዛምብ
በአሦርም አገር ያሇውን ንብ በፈጨት ይጠራሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳያስ 7፡18
«እግዘአብሓር በፈጨት ዛምብንና ንብን ይጠራሌ፡፡» ይህ አባባሌ ሇአምሊክ የተገባው
ነውን? እውን ፇጣሪ ዛምብንና ንብን በፈጨት ይጠራሌ? ታዱያ ይህ ሁኔታ በምን ዒይነት
መሌኩ የአምሊክ ቃሌ ነው ሇማሇት የሚያስዯፌረው?
መ.ቅ፡- «በዘያ ቀን እግዘአብሓር ከወን዗ ማድ በተከራየው ምሊጭ በአሦር ንጉሥ የራሱንና
የእግሩን ጠጉር ይሊጨዋሌ፤ ምሊጩም ጢሙን ዯግሞ ይበሊዋሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳያስ 7፡20

244
እውን አምሊክ ጢሙን ተሊጭቷሌ ወይም ሊጭቷሌ? የራሱንና የእግሩን ፀጉር የሚሊጭ
ወይም የላሊውን የሚሊጭ አምሊክ ፇጣሪ የተናገረው ነው ብሇው ይገምታለን?
ላሊው አሁንም መጽሏፌ ቅደስ በሌበ ሙለነት «የፇጣሪ ቃሌ ነው» ሇማሇት
የማንዯፌረው ፇጣሪ አግብቷሌ ወሌዶሌ ማሇቱ ነው፡፡ ማንኛውም ክርስቲያንም ሆነ ሙስሉም
ፇጣሪ ሚስት አሇው፤ ቢባሌ አይቀበሌም፡፡ ነገር ግን መጽሏፌ ቅደስ ስሇ አምሊክ ማግባት
እንዱህ ይናገራሌ፡-
መ.ቅ፡- «አታፌሪምና አትፇሪ፤ አትዋረጂምና አትዯንግጪ፤ የሔፃንነትሽን እፌረት ትረሽዋሇሽ
የመበሇትሽንም ስዴብ ከእንግዱህ አታስቢም፡፡ ፇጣሪሽ ባሌሽ ነው፤ ስሙም የሠራዊት ጌታ
እግዘአብሓር ነው፤...» ትንቢተ ኢሳይያስ 54፡4-5
መጽሏፌ ቅደስ እግዘአብሓር ሚስት አሇው ይሊሌ፡፡ እንዳት አዴርገን ይህን አንቀጽ
«የአምሊክ ቃሌ» ወዯሚሇው ዴምዲሜ ሌንዯርስ የምንችሇው? እውን ፇጣሪ ሚስት አሇውን?
እዘህ ሊይ ሁሇት አማራጮች አለ 1ኛው መጽሏፌ ቅደስ የሚናገረው ትክክሌ ነው ካሌን
መጽሏፌ ቅደስ አምሊክ ሚስት ማግባቱን ስሇተናገረ አሜን ብሇን መቀበሌ አሇብን፡፡ 2ኛው
እግዘአብሓር አሊገባም የምንሌ ከሆነ መጽሏፌ ቅደስ አግብቷሌ ስሇሚሇን አንቀጹ «የአምሊክ
ቃሌ» አሇመሆኑን ይጠቁመናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓር ቃሌ ወዯ እኔ እንዱህ ሲሌ መጣ “የሰው ሌጅ ሆይ! የአንዱት እናት
ሌጅ የሆኑ ሁሇት ሴቶች ነበሩ፡፡ በግብፅም አመነዖሩ በኮረዲነታቸውም አመነዖሩ፤ በዘያ
ጡቶቻቸው ሟሸሹ በዘያም የዴንግሌናቸውን ጡቶች ዲበሱ፡፡ ስማቸው የታሊቂቱ ኦሆሊ
የእህቷም ኦሆሉባ ነበረ ሇእኔም ሆኑ ወንድችና ሴቶች ሌጆችንም ወሇደ...”፡፡»
ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 23፡1-4
አንዲንዴ ክርስቲያኖች ይህ ትንቢት የተነገረው ሇኢየሩሳላም ነው እንጂ እግዘአብሓር
ሚስት አግብቶ ወሌድ አይዯሇም ይሊለ፤ ነገር ግን 1980 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ እትም ንዐስ
አንቀጹ «በዛሙት ኃጢዒት የተባበሩ እህትማማቾች» ብል ሰይሞታሌ፡፡ ታዱያ እንዳት ሆኖ
ነው ሇእየሩሳላም የሚሆነው? ኢየሩሳላም እህት አሊት ማሇት ነውን? አገርስ ዛሙት
ይሰራሌን? የኢየሩሳላም ጡቶች ሟሸሹ ሲባሌ ምን ዒይነት ትርጉም ይኖረው ይሆን? እነዘህ
ዛሙተኛ እህትማማቾች ስማቸው የታሊቂቱ ኦሆሊ የታናሺቱ ኦሆሉባ ሲሆን መጽሏፈ
የሚተርከው ስሇነዘህ ሴቶች ነው፡፡ እንዳት ሆኖ ነው ሇኢየሩሳላም ሉሆን የሚችሇው?
የሚወክለት ዯግሞ ኦሆሊ ሰማርያን ሲሆን ኦሆሉባ ዯግሞ ኢየሩሳላምን ነው ሌብ ይበለ
ኦሆሉባ ኢየሩሳላምን ትወክሊሇች እንጂ ኢየሩሳላም አይዯሇችም፤ ምክንያቱም ኦሆሉባ ማሇት
የኦሆሊ ትንሽ እህቷ ነች፤ ማሇትም ሰው መሆኗን እንጂ አገር አሇመሆኗን በግሌጽ ከሊይ
ተጠቅሷሌ፡፡ ሇምሳላ እንኳ ብናይ አንዴ ሯጭ ሇምሳላ ኢትዮጵያን ወክል ሩጫ ቢወዲዯር
ተወዲዲሪው ሰው ኢትዮጵያን ወክል እንጂ እሱ ራሱ ኢትዮጵያ አይዯሇም፡፡ በዘህ ማንም
245
ይስማማበታሌ ሌክ እንዯዘሁ ኦሆሉባም ኢየሩሳላምን ወከሇች እንጂ ራሷ ኢየሩሳላም
አይዯሇችም፡፡ ከዘህ አንፃር ይህ አንቀጽ የእግዘአብሓርን ማግባት በግሌጽ ስሇሚያሳየን
የአምሊክ ቃሌ ነው ማሇቱ እጅግ ይሰቀጥጣሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ሌዐሌ እግዘአብሓር ስሇ እርሷ የሚሇውን እንዱህ ብሇህ ንገራት “የተወሇዴሺው
በከነዒን ምዴር ነበር፤ አባትሽ አሞራዊ ሲሆን እናትሺም ሑታዊ ነበረች፤ በተወሇዴሽ ጊዚ
እትብትሽን የቆረጠ ወይም ያጠባሽ ወይም በጨው አሽቶ በጨርቅ የጠቀሇሇሽ ማንም
አሌነበረም፡፡ ከነዘህ ነገሮች አንደ እንኳ ሇማዴረግ ሇአንቺ ርኅራኄ ያሇው ማንም አሌነበረም፤
ስትወሇጂ ፌቅር ያሳየሽ ማንም ስሇላሇ በሜዲ ሊይ ተጥሇሽ ነበር፡፡ እኔም በዘያ ሳሌፌ በገዙ
ዯምሽ ተነክረሽ ስትንፇራፇሪ አገኘሁሽ፤ በዯም ተሸፌነሽ ሌትሞቺ ነበረ፤ በሔይወት እንዴትኖሪ
አዯረግሁሽ፤ ምቾት እንዲሇው ተክሌ እንዴታዴጊ አዯረግሁ፤ ቁመትና ጠንካራ ሰውነት
በመጨመር አዴገሽ የተዋብሽ ወጣት ሆንሽ፤ ጡትሽ አጎጠጎጠ፤ ጠጉርሽ ረዖመ፤ ነገር ግን
እርቃንሽን ነበርሽ፡፡ እንዯገና በአጠገብሽ ሳሌፌ በፌቅር የምትነዯፉበት ጊዚ እንዯዯረሰ ዏወቅሁ፤
የተራቆተውንም ሰውነትሽንም በመጎናፀፉያዬ ሸፌኜ እንዯምወዴሽ ቃሌ ገባሁሌሽ፤ ከአንቺም
ጋር የጋብቻ ቃሌ ኪዲን ገብቼ የእኔ የግላ አዯረግሁሽ፤ ይህን የተናገረ ሌዐሌ እግዘአብሓር
ነው፡፡ ከዘያም በኋሊ ሸፌኖሽ የነበረውን ዯም በውኃ አጠብሁ፤ የወይራ ዖይትም ቀባሁሽ፤
ጥበብ ቀሚስ አሇበስሁሽ፤ ከምርጥ ቆዲ የተሰራ ጫማ አዯረግሁሌሽ፤ ሏር ሻሽ በራስሽ ሊይ
አሰርሁሌሽ፤ ሏር ካባም አሇበስሁሽ፡፡ በእጅ አምባርና በአንገት ዴሪ አስጌጥሁሽ፤ ሇአፌንጫሽ
ቀሇበት፤ ሇጆሮሽ ጉትቻ፤ እንዱሁም በራስሽ ሊይ የምትዯፉው ውብ የሆነ አክሉሌ ሰጠሁሽ፡፡
ከብርና ከወርቅ የተሰሩ ብ዗ ጌጣጌጦች ነበሩሽ፡፡ ከሌዩ ሌዩ የተሰሩና በጥሌፌ ጌጥ የተዋቡ ብ዗
ሌብሶች ነበሩሽ፤ ምርጥ ከሆነ ደቄት የተጋገረ ዲቦ ማርና የወይራ ዖይት ትመገቢ ነበር፤
አንፀባራቂ ውበት ስሇነበረሽ ንግስት ሇመሆን በቃሽ”፡፡»
ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 16፡3-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ስሇዘህ አምሊክ እውን መጽሏፈ እንዯሚሇው አዴርጓሌ? ያሳዯጋትን ሌጅ በማዴነቅ
ፀጉርሽ ረዖመ፣ ባጠገብሽ ሳሌፌ በፌቅር የምትነዯፉበት ጊዚ መዴረሱን አወቅሁ፣ መጎናፀፉያዬን
በሊይሽ ዖርግቼ እንዯምወዴሽ ቃሌ ገባሁሌሽ፣ የግላ የብቻዬ አዯረኩሽ፣ እያሇ አምሊክ በሌጅቱ
ፌቅር መሇከፈን መጽሏፌ ቅደስ ይመሰክራሌ፡፡ ይህን እውን «የአምሊክ ቃሌ» እንበሇው?
በዘሁ ምዔራፌ ቁጥር 20 ሊይ ታሪኩ ይቀጥሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «የወሇዴሽሌኝንም ወንድችና ሴቶች ሌጆች ወስዯሽ ሇጣዕታት መሥዋዔት በማዴረግ
አቀረብሻቸው፤ በእኔ ዖንዴ እምነት የጎዯሇሽ መሆንሽ አሌበቃሽ ብል ሌጆቼን በማረዴ ሇጣዕት
መሥዋዔት አዴርገሽ አቀረብሽ፡፡»
ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 16፡20-21 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ሇመስዋዔትነት የቀረቡት እግዘአብሓር የወሇዲቸው ሌጆች መሆኑን ሌብ ይበለ፡፡
246
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር በሆሴዔ አማካኝነት ሇእስራኤሌ ሔዛብ ቃለን ማስተሊሇፌ ሲጀምር
ሆሴዔን እንዱህ አሇው “ሔዛቤ ከእኔ ተሇይቶ አፀያፉ የሆነ የዛሙት ሥራ በመሥራት ሊይ
ይገኛሌ፤ እንግዱህ አንተም ሂዴና ዖማዊት ሴት አግባ፤ እንዯ እርሷ ሴሰኞች የሆኑ ሌጆችንም
ከእርሷ ውሇዴ”፡፡» ትንቢተ ሆሴዔ 1፡2 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ይህ «የፇጣሪ ቃሌ» ከሆነ ፇጣሪ እንዳት ነብይን ዛሙት የምትሰራን ሴት እንዱያገባ
ያዙሌ? መሌሱን ይህ «የአምሊክ ቃሌ» ነው ሇሚለ ሇመጽሏፈ ባሇቤቶች እንተወው፡፡
መ.ቅ፡- «ሇጥፊት ሇቀረበ ሰው ብርቱ መጠጥ ስጡት ነፌሱ ሇመረረውም የወይን ጠጅ ስጡት
ይጠጣ ዴህነቱንም ይርሳ፡፡ ጉስቁሌናውንም ከእንግዱህ ወዱህ አያስብ፡፡»
መጽሏፇ ምሳላ 31፡6
ይህንን አንቀጽ የሚያነብ ማንኛውም ሰው ዴህነት ሇጠናበትና በሔይወቱም ሊይ ተስፊ
ሇቆረጠ መፌትሓው አስካሪ መጠጥ መጠጣት ነው ወዯሚሇው ዴምዲሜ ቢዯርስ
አይዯንቀንም፤ እውነታው ግን ማንኛውም ሰው አስካሪ መጠጥ ጠጪ ከሆነ ሇመውጣት እጅግ
ወዯሚከብዯው የዴሔነት አረንቋ ውስጥ መግባቱና በማሔበረሰቡም ዖንዴ ክብር ያጣ ሆኖ
መገሇለ ነው፡፡
መጽሏፌ ቅደስ በየጊዚው እንዯሚሇዋወጥ ከራሱ በሊይ መቼም ምስክር የሚያሻው
አይመስሇንም፤ ምክንያቱም የ1980 መጽሏፌ ቅደስ ቀሇሌ ባሇ አማርኛ እትም መቅዴም
ማንበቡ በቂ ነው፡፡
መቅዴሙ መጽሏፈ እንዳት እንዯተዖጋጀ ሲናገር፡-
«በ1966 ዒ.ም መጀመሪያ ሊይ የኢትዮጵያ መጽሏፌ ቅደስ ማሔበር በአንዴነት
ሰብስቧቸው ሇነበሩ የአብያተ ክርስቲያናት ተወካዮች ስሇአማርኛ መጽሏፌ ቅደስ አዱስ
ትርጉም አስፇሊጊነት ባስረዲበት ጊዚ ሁሇት አማራጭ አሳቦች ቀርበው ነበር፤ አንዯኛው አሳብ
በ1954 ዒ.ም የታተመው የአማርኛ መጽሏፌ ቅደስ እንዱታረምና እንዱሻሻሌ ይዯረግ የሚሌ
ሲሆን ሁሇተኛው አሳብ የተሻሻሇው ማንንም ሉያስዯስት ስሇማይችሌ አዱስ ትርጉም ቢዖጋጅ
ይሻሊሌ የሚሌ ነበር፡፡» /ቀሇሌ ባሇ አማርኛ 1980 እትም መቅዴም የተወሰዯ/
የሚታረመውና የሚሻሻሇው የማን ቃሌ ነው? እንዳት «የአምሊክ ቃሌ» ከሆነ
እንዱታረምና እንዱሻሻሌ ይባሊሌ? ማረሙና ማሻሻለ ይቅርና በሏሳብ መሌክ ማቅረቡ እንኳን
አይሰቀጥጥምን? ይህ በግሌፅ የሚያሳየው መጽሏፌ ቅደስ በሰው ፇቃዴ እንዯታረመና
እንዯተሻሻሇ ነው፡፡ ሇዘህም ነው የ1954 የአማርኛ መጽሏፌ ቅደስ እትም እና የ1980 የአማርኛ
መጽሏፌ ቅደስ እትም እርስ በርስ የሚጋጩት፤ ማሇትም አንዴ ዒይነት አንቀጽ በሁሇቱም
መጽሏፌት የተሇያዩ ሏሳቦችንና መሌዔክቶችን ሲያንፀባርቁ ይስተዋሊለ፤ ይህም እንዯ ሰው
ፌሊጎት መታረሙንና መሻሻለን ግሌጽ ያዯርግሌናሌ፡፡
ከሁሇቱም መጽሏፌት አንዴ ዒይነትን አንቀጽ በማውጣት በጥቂቱ እናነፃፀር፡-
247
1954 ዒ.ም እትም 1980 ዒ.ም እትም

«አሁን ተፇርድበታሌ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ «ገና ዴሮ ተፇርድበታሌ፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ


3፡18 3፡18

 ትክክሇኛው የአምሊክ ቃሌ «አሁን ተፇርድበታሌ» ወይስ «ገና ዴሮ ተፇርድበታሌ»


የሚሇው ነው?

«እውነት የነገርኋችሁን ሰው ሌትገዴለኝ «እውነት ነገርኋችሁ፤ እናንተ ግን ሌትገዴለኝ


ትፇሌጋሊችሁ፤» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡40 ትፇሌጋሊችሁ፤» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡40

 «ሰው» የምትሇዋን የአምሊክ ቃሌ በ1980 እትም ሇምን እንዴትወገዴ ተዯረገች?


የኢየሱስ /ዏ.ሰ/ ሰውነት ሇመሸሸግ?

«ከእግዘአብሓር ዖንዴ ሇእናንተ የተገሇጠ «ከእግዘአብሓር ዖንዴ ሇእናንተ የተገሇጠው


ሰው ነበር፤» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡40 መሇኮታዊ ሥሌጣን ያሇው ነው፤»

የሏዋርያት ሥራ 2፡22

 አሁንም በዴጋሚ በ1980 እትም ሊይ «ሰው ነበር» የምትሇዋ ቃሌ እንዴትሰረዛ መዯረጓ


ሇምን?

«ከወንዴሞቻቸው መካከሌ እንዯ አንተ ያሇ «ስሇዘህም እንዯ አንተ ያሇ ነብይ ከሔዛባቸው


ነቢይ አስነሳሊቸዋሇሁ፤» ኦሪት ዖዲግም 18፡18 መካከሌ አስነሳሊቸዋሇሁ፤» የሏዋርያት ሥራ
2፡22

 «ከወንዴሞቻቸው» የሚሇውን የትንቢት ቃሌ ምን ያህሌ ግሌጽ ያሌሆነና የተወሳሰበ


ቃሌ ቢሆን ነው «ከሔዛቦቻቸው መካከሌ» ወዯሚሇው መቀየር ያስፇሇገው?
«ከወንዴሞቻቸው» ማሇት የእስራኤሌ ወንዴሞች የሆኑትን አረቦችን ስሇሚያመሊክት
ይህንን ሇመዯበቅ ሲባሌ ቀሇሌ ባሇ አማርኛ እትም ሽፊን «ሔዛባቸው» ወዯሚሇው
መቀየር አስፇሇገ፡፡

248
1954 እትም 1980 እትም

«የሴም ትውሌዴ ይህ ነው፡፡ ሴም የመቶ «የሴም ዛርያዎች የሚከተለት ናቸው፡፡


ዒመት ሰው ነበር አርፊክስዴንም ከጥፊት ከጥፊት ውኃ በኋሊ ሁሇት ዒመት ቆይቶ ሴም
ውኃ በኋሊ በሁሇተኛው ዒመት ወሇዯ፡፡ 100 ዒመት በሆነው ጊዚ አርፊክሳዴ የተባሇ
ሴምም አርፊክስዴን ከወሇዯ በኋሊ አምስት ሌጅ ወሇዯ፤ አርፊክሳዴን ከወሇዯ በኋሊ 500
መቶ ዒመት ኖረ ወንድችንም ሴቶችንም ዒመት ኖረ፤ ላልችንም ወንድች ሌጆችና
ወሇዯ፤ ሞተም፡፡ አርፊክስዴም መቶ ሰሊሳ ሴቶች ሌጆች ወሇዯ፡፡ አርፊክሳዴ 35 ዒመት
አምስት ዒመት ኖረ ቃይንንም ወሇዯ፤ ሲሆነው ሼሊህን ወሇዯ፡፡ ከዘህ በኋሊ 403
አርፊክስዴም ቃይንምን ከወሇዯ በኋሊ አራት ዒመት ኖረ፤ ላልችንም ወንድች ሌጆችና
መቶ ዒመት ኖረ ወንድችንም ሴቶችንም ሴቶች ሌጆችን ወሇዯ፡፡ ሼሊህ 30 ዒመት
ወሇዯ፤ ሞተም፡፡ ቃይንንም መቶ ሰሊሳ ዒመት ሲሆነው ዓቦርን ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ 403
ኖረ ሳሊንም ወሇዯ፤ ቃይንምም ሳሊን ከወሇዯ ዒመት ኖረ፤ ላልችንም ወንድች ሌጆችንና
በኋሊ ሦስት መቶ ሰሊሳ ዒመት ኖረ ሴቶች ወሇዯ፡፡ ዓቦር 34 ዒመት ሲሆነው
ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፤ ሞተም፡፡ ፋላግን ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ 430 ዒመት ኖረ፤
ሳሊም መቶ ሰሊሳ ዒመት ኖረ ዓቦርንም ላልችንም ወንድች ሌጆችና ሴቶች ሌጆችን
ወሇዯ፤ ሳሊም ዓቦርን ከወሇዯ በኋሊ ሦስት ወሇዯ፡፡ ፋላግ 30 ዒመት ሲሆነው ረዐን
መቶ ሰሊሳ ዒመት ኖረ ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ 209 ዒመት ኖረ፤
ወሇዯ፤ ሞተም፡፡ ዓቦርም መቶ ሰሊሳ አራት ላልችንም ወንድች ሌጆችና ሴቶች ሌጆችን
ዒመት ኖረ ፊላቅንም ወሇዯ፤ ዓቦርም ወሇዯ፡፡ ረዐ 32 ዒመት ሲሆነው ሰሩግን
ፊላቅን ከወሇዯ በኋሊ አራት መቶ ሰሊሳ ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ 207 ዒመት ኖረ፤
ዒመት ኖረ ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፤ ላልችንም ወንድች ሌጆችና ሴቶች ሌጆችን
ሞተም፡፡ ፊላቅም መቶ ሰሊሳ ዒመት ኖረ ወሇዯ፡፡ ሰሩግ 30 ዒመት ሲሆነው ናኮርን
ራግውንም ወሇዯ፤ ራግውንም ከወሇዯ በኋሊ ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ 200 ዒመት ኖረ፤
ፊላቅ ሁሇት መቶ ዖጠኝ ዒመት ኖረ ላልችንም ወንድች ሌጆችና ሴቶች ሌጆችን
ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፤ ሞተም፡፡ ወሇዯ፡፡ ናኮር 29 ዒመት ሲሆነው ታራን
ራግውም መቶ ሰሊሳ ሁሇት ዒመት ኖረ ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ 119 ዒመት ኖረ፤
ሴሮህንም ወሇዯ፤ ራግውም ሴሮህን ከወሇዯ ላልችንም ወንድች ሌጆችና ሴቶች ሌጆችን
በኋሊ ሁሇት መቶ ሰባት ዒመት ኖረ ወሇዯ፡፡ ታራ 70 ዒመት ከሆነው በኋሊ
ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፤ ሞተም፡፡ አብራምን ናኮርንና ሃራንን ወሇዯ፡፡» ኦሪት
ሴሮህም መቶ ሰሊሳ ዒመት ኖረ ናኮርንም ዖፌጥረት 11፡10-26

249
ወሇዯ፤ ናኮርንም ከወሇዯ በኋሊ ሴሮህ ሁሇት
መቶ ዒመት ኖረ ወንድችንም ሴቶችንም
ወሇዯ፤ ሞተም፡፡ ናኮርም መቶ ዖጠኝ ዒመት
ኖረ ታራንም ወሇዯ፤ ታራንም ከወሇዯ በኋሊ
ናኮር መቶ ሃያ ዖጠኝ ዒመት ኖረ ወንድችንም
ሴቶችንም ወሇዯ፤ ሞተም፡፡ ታራም መቶ
ዒመት ኖረ አብራምንና ናኮርን ሏራንንም
ወሇዯ፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 11፡10-26

1. የሴም ትውሌዴ በ1954 መጽሏፌ 1. የሴም ትውሌዴ በ1980 መጽሏፌ


ቅደስ መሰረት፡- ቅደስ እትም፡-
ሴም አርፊክስዴ ቃይን ሳሊን ሴም አርፊክስዴ ሼሊሔ ዓቦር
ዓቦር ፊላቅን ራግው ሴሮሔ ፋላግ ረኡን ሰሩግ ናኮር
ናኮር ታራ አብራም ናኮር ታራ አብራም ናኮር
ሏራን፡፡ ሏራን፡፡
2. ታራ ሲወሇዴ ናኮር ዔዴሜው 109 2. ታራ ሲወሇዴ ናኮር ዔዴሜው 29
ዒመት ነበር፡፡ ዒመት ነበር፡፡
3. ታራ ከተወሇዯ በኋሊ ናኮር የኖረው 3. ታራ ከተወሇዯ በኋሊ ናኮር
129 ዒመት ነበር፡፡ የኖረው 119 ዒመት ነበር፡፡
4. ናኮር የሞተው 109 + 129 = 238 4. ናኮር የሞተው 29 + 119 = 148
ዒመቱ ነበር፡፡ ዒመቱ ነበር፡፡
5. ታራ ከ100 ዒመት በኋሊ አብራምን 5. ታራ ከ70 ዒመት በኋሊ አብራምን
ናኮርንና ሃራን ወሇዯ፡፡ ናኮርንና ሀራን ወሇዯ

1954 እትም 1980 እትም

«የአዲም የትውሌደ መጽሏፌ ይህ ነው፡፡ «የአዲም ዛርያዎች የስም ዛርዛር ከዘህ


እግዘአብሓር አዲምን በፇጠረ ቀን የሚከተሇው ነው፤ እግዘአብሓር ሰውን
በእግዘአብሓር ምሳላ አዯረገው ወንዴና ሴት በፇጠረ ጊዚ በራሱ አምሳያ ፇጠራቸው፤
አዴርጎ ፇጠራቸው ባረካቸው፡፡ ስማቸውንም ወንዴና ሴት አዴርጎ ፇጠራቸው፤ ባረካቸው፤
በፇጠረበት ቀን አዲም ብል ጠራቸው፡፡ ሰው ብልም ሰየማቸው፡፡ አዲም መቶ ሰሊሳ

250
አዲምም ሁሇት መቶ ሰሊሳ ዒመት ኖረ ዒመት በሆነው ጊዚ በመሌክ እርሱን
ሌጅንም በምሳላው እንዯ መሌኩ ወሇዯ የሚመስሌ ወንዴ ሌጅ ወሇዯ፤ ሴት የሚሌ
ስሙንም ሴት ብል ጠራው፡፡ አዲምም ሴትን ስም አወጣሇት፡፡ ከዘህ በኋሊ አዲም 800
ከወሇዯ በኋሊ የኖረው ሰባት መቶ ዒመት ሆነ ዒመት ኖረ ላልችንም ወንድችና ሴቶች ሌጆች
ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፡፡ አዲምም ወሇዯ፤ ዔዴሜውም 930 ዒመት ሲሆነውም
የኖረበት ዖመን ሁለ ዖጠኝ መቶ ሰሊሳ ዒመት ሞተ፡፡ ሴት 105 ዒመት ሲሆነው ሄኖስን
ሆነ፤ ሞተም፡፡ ሴትም ሁሇት መቶ አምስት ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ ሴት 807 ዒመት ኖረ፤
ዒመት ኖረ ሄኖስንም ወሇዯ፤ ሴትም ሄኖስን ላልችንም ወንድችና ሴቶች ሌጆች ወሇዯ፤
ከወሇዯ በኋሊ የኖረው ሰባት መቶ ሰባት ዔዴሜው 912 ዒመት ሲሆነውም ሞተ፡፡
ዒመት ሆነ፤ ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፡፡ ሄኖስ 90 ዒመት ሲሆነው ቃይናንን ወሇዯ፤
ሴትም የኖረበት ዖመን ሁለ ዖጠኝ መቶ ከዘህ በኋሊ 815 ዒመት ኖረ፤ ላልችንም
አሥራ ሁሇት ዒመት ሆነ፤ ሞተም፡፡ ሄኖስም ወንድችና ሴቶች ሌጆች ወሇዯ፤ ዔዴሜው
መቶ ዖጠና ዒመት ኖረ ቃይናንንም ወሇዯ፤ 905 ሲሆነውም ሞተ፡፡ ቃይናንም 70 ዒመት
ሄኖስም ቃይናንን ከወሇዯ በኋሊ የኖረው ሲሆነው መሊሌኤሌን ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ
ሰባት መቶ አሥራ አምስት ዒመት ሆነ፤ 840 ዒመት ኖረ፤ ላልችንም ወንድችና ሴቶች
ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፡፡ ሄኖስም ሌጆች ወሇዯ፤ ዔዴሜው 910 ሲሆነውም
የኖረበት ዖመን ሁለ ዖጠኝ መቶ አምስት ሞተ፡፡ መሊሌኤሌ 65 ዒመት ሲሆነው ያሬዴን
ዒመት ሆነ፤ ሞተም፡፡ ቃይናንም መቶ ሰባ ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ 830 ዒመት ኖረ፤
ዒመት ኖረ መሊሌኤሌንም ወሇዯ፤ ቃይናንም ላልችንም ወንድችና ሴቶች ሌጆች ወሇዯ፤
መሊሌኤሌንም ከወሇዯ በኋሊ የኖረው ሰባት ዔዴሜው 895 ሲሆነውም ሞተ፡፡ ያሬዴ 162
መቶ አርባ ዒመት ሆነ፤ ወንድችንም ዒመት ሲሆነው ሓኖክን ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ
ሴቶችንም ወሇዯ፡፡ ቃይናንም የኖረበት ዖመን 800 ዒመት ኖረ፤ ላልችንም ወንድችና ሴቶች
ሁለ ዖጠኝ መቶ አሥር ዒመት ሆነ፤ ሞተም፡፡ ሌጆች ወሇዯ፤ ዔዴሜው 962 ሲሆነውም
መሊሌኤሌም መቶ ስዴሳ አምስት ዒመት ኖረ ሞተ፡፡ ሓኖክ 65 ዒመት ሲሆነው ማቱሳሊን
ያሬዴንም ወሇዯ፤ መሊሌኤሌም ያሬዴን ወሇዯ፤ ከዘህ በኋሊ ሓኖክ የእግዘአብሓርን
ከወሇዯ በኋሊ የኖረው ሰባት መቶ ሰሊሳ መንገዴ በመከተሌ 300 ዒመት ኖረ፤
ዒመት ሆነ፤ ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፡፡ ላልችንም ወንድችና ሴቶች ሌጆች ወሇዯ፤
መሊሌኤሌም የኖረበት ዖመን ሁለ ስምንት ዔዴሜው 365 እስኪሆነው ዴረስ ኖረ፤...»
መቶ ዖጠና አምስት ዒመት ሆነ፤ ሞተም፡፡ ኦሪት ዖፌጥረት 5፡1-23
ያሬዴም መቶ ስዴሳ ሁሇት ዒመት ኖረ
ሄኖክንም ወሇዯ፤ ያሬዴም ሄኖክን ከወሇዯ

251
በኋሊ የኖረው ስምንት መቶ ዒመት ሆነ፤
ወንድችንም ሴቶችንም ወሇዯ፡፡ ያሬዴም
የኖረበት ዖመን ሁለ ዖጠኝ መቶ ስዴሳ ሁሇት
ዒመት ሆነ፤ ሞተም፡፡ ሄኖክም መቶ ስዴሳ
አምስት ዒመት ኖረ ማቱሳሊንም ወሇዯ፤
ሄኖክም አካሄደን ከእግዘአብሓር ጋር አዯረገ
ማቱሳሊንም ከወሇዯ በኋሊ የኖረው ሁሇት
መቶ ዒመት ሆነ፤ ወንድችንም ሴቶችንም
ወሇዯ፡፡ ሄኖክም የኖረበት ዖመን ሁለ ሦስት
መቶ ስዴሳ አምስት ዒመት ሆነ፡፡ ...»

ኦሪት ዖፌጥረት 5፡1-23

1954 መጽሏፌ ቅደስ 1980 መጽሏፌ ቅደስ


1. ሴት ሲወሇዴ አዲም ዔዴሜው 230 1. ሴት ሲወሇዴ አዲም ዔዴሜው 130
ዒመት ነበር፡፡ ዒመት ነበር፡፡
2. ሴት ከተወሇዯ በኋሊ አዲም የኖረው 2. ሴት ከተወሇዯ በኋሊ አዲም የኖረው
700 ዒመት ነበር፡፡ 800 ዒመት ነበር፡፡
3. ሄኖስ ሲወሇዴ ሴት ዔዴሜው 205 3. ሄኖስ ሲወሇዴ ሴት ዔዴሜው 105
ዒመት ነበር፡፡ ዒመት ነበር፡፡
4. ሄኖስ ከተወሇዯ በኋሊ ሴት የኖረው 4. ሄኖስ ከተወሇዯ በኋሊ ሴት የኖረው
707 ዒመት ነበር፡፡ 807 ዒመት ነበር፡፡
5. ቃይናን ሲወሇዴ ሄኖስ ዔዴሜው 190 5. ቃይናን ሲወሇዴ ሄኖስ ዔዴሜው 90
ዒመት ነበር፡፡ ዒመት ነበር፡፡
6. ቃይናን ከተወሇዯ በኋሊ ሄኖስ የኖረው 6. ቃይናን ከተወሇዯ በኋሊ ሄኖስ የኖረው
715 ዒመት ነበር፡፡ 815 ዒመት ነበር፡፡
7. መሊሌኤሌ ሲወሇዴ ቃይናን ዔዴሜው 7. መሊሌኤሌ ሲወሇዴ ቃይናን ዔዴሜው
170 ዒመት ነበር፡፡ 70 ዒመት ነበር፡፡
8. መሊሌኤሌ ከተወሇዯ በኋሊ ቃይናን 8. መሊሌኤሌ ከተወሇዯ በኋሊ ቃይናን
የኖረው 740 ዒመት ነበር፡፡ የኖረው 840 ዒመት ነበር፡፡

252
9. ያሬዴ ሲወሇዴ መሊሌኤሌ ዔዴሜው 9. ያሬዴ ሲወሇዴ መሊሌኤሌ ዔዴሜው 65
165 ዒመት ነበር፡፡ ዒመት ነበር፡፡
10. ያሬዴ ከተወሇዯ በኋሊ መሊሌኤሌ 10. ያሬዴ ከተወሇዯ በኋሊ መሊሌኤሌ
የኖረው 730 ዒመት ነበር፡፡ የኖረው 830 ዒመት ነበር፡፡
11. ማቱሳሊ ሲወሇዴ ሄኖክ ዔዴሜው 165 11. ማቱሳሊ ሲወሇዴ ሄኖክ ዔዴሜው 65
ዒመት ነበር፡፡ ዒመት ነበር፡፡
12. ማቱሳሊ ከተወሇዯ በኋሊ ሄኖክ የኖረው 12. ማቱሳሊ ከተወሇዯ በኋሊ ሄኖክ የኖረው
200 ዒመት ነበር፡፡ 300ዒመት ነበር፡፡

እንዱሁም መጽሏፌ ቅደስ በየጊዚው እንዯ አስፇሊጊነቱና አመቺነቱ እንዯሚቀይሩት


እንመሌከት፡-
«ንቁ» “awake” በመባሌ የሚታወቀው ወርሃዊ የይሕዋ ምስክሮች መጽሓት ሊይ «ተወዲጅነትን
ያገኘ መጽሏፌ ቅደስ?» በሚሌ ርዔስ ስር የሚከተሇውን አስፌሯሌ፡-
«ምዔመናን ስሇ ሦስተኛው ዒሇም የዔዲ ጫና፤ ስሇ ፌትሃዊ ንግዴና ስሇ መሳሰለት
ጉዲዮች እንዱያስቡ ሇማዴረግ ሲባሌ ከመጽሏፌ ቅደስ የተውጣጡ ጸልቶችንና መዛሙራት
በሚገኙበት የእንግሉዛ ቤተ ክርስቲያን የጸልት መጽሏፌ ሊይ ብ዗ ሇውጥ ተዯርጓሌ ሲሌ
ሮይተርስ የተባሇው የዚና አገሌግልት ዖግቧሌ፡፡ ዖ ፖኬት ፕሬይስ ፍር ፒስ ኤንዴ ጀስቲስ
የተባሇው መጽሏፌ በጌታ ጸልት ሊይ የሚገኘውን «የዔሇት እንጀራችንን ዙሬ ስጠን» የሚሇውን
የኢየሱስ ቃሌ «መሬታችንን መሌሰን ስናገኝ ወይም የተሻሇ ዯመወዛ ማግኘት ስንችሌ የዔሇት
እንጀራችንን ሰጠኸን ማሇት ነው» በሚሌ ቃሌ ሇውጦታሌ፡፡ በተመሳሳይ «በሞት ሸሇቆ ጥሊ
ውስጥ፤ ብንሄዴ እንኳ» የሚሇውን የመዛሙር 23 ቃሌ እንዱወጣ ተዯርጎ «ዴብሌቅሌቅ ያሇ
ጠብና ብጥብጥ ቢነሳ እንኳን አንፇራም» በሚሌ ቃሌ ተተክቷሌ፡፡» /ምንጭ፡- «ንቁ» ሰኔ 2005
የይሕዋ ምስክሮች ወርሃዊ መጽሓት/
መጽሏፌ ቅደስ የአምሊክ ቃሌ ነው ከተባሇ ግጭት እና ከእውነታ ጋር ሉጣጣሙ
የማይችለ አንቀፆች ሉኖረው አይገባም፡፡ ምክንያቱም አምሊክ የተሇያዩ ሏሳቦችን ወይም
ከእውነታ ጋር የማይጣጣሙ /የሚቃረኑ/ አንቀጾችን ሇሰው ሌጅ መመሪያ አዴርጎ አያወርዴም
እና ነው፡፡ በመጀመሪያ ዯረጃ ቁርዒንን ያየን እንዯሆነ የሚቃረኑ ሏሳቦችን እንዯላሇው አሊህ
እንዱህ በማሇት ይናገራሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ቁርዒንን አያስተነትኑምን? ከአሊህ ላሊ ዖንዴ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብ዗ መሇያየትን
ባገኙ ነበር፡፡» አሌ-ኒሳእ 4፡82

253
ቅደስ ቁርዒን ከነዘህ ሁለ ግዴፇቶች የጠራ ሇመሆኑ ሙስሉሞች ያምናለ፡፡ ነገር ግን
ክርስቲያኖችስ በመጽሏፊቸው ውስጥ ግጭቶች ይኖሩታሌ ብሇው አስበው ያውቃለን? ብ዗ም
ሳንርቅ ከመጀመሪያው ገጽ እንጀምር፡-
1. መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም “ብርሃን ይሁን” አሇ፤ ብርሃንም ሆነ፡፡ እግዘአብሓር ብርሃኑ
መሌካም እንዯሆነ አየ፤ እግዘአብሓርም ብርሃንና ጨሇማን ሇየ፡፡ እግዘአብሓርም ብርሃኑን
ቀን ብል ጠራው፤ ጨሇማውንም ላሉት አሇው፡፡ ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ አንዴ ቀን፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡3-5
ይህ የሆነው ሰማይና ምዴር በተፇጠሩበት የመጀመሪያ ቀን ሊይ ነው፡፡ ብርሃንም
የተፇጠረው በዘሁ ጊዚ ነው የብርሃን ምንጭ የሆኑት ፀሏይና ጨረቃ መች ተፇጠሩ?
የሚሇውን የግዴ ማወቅ ይኖርብናሌ፡፡
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም ሁሇት ታሊሊቅ ብርሃናትን አዯረገ፤ ትሌቁ ብርሃን በቀን እንዱሰሇጥን
ትንሹም በላሉት እንዱሰሇጥን... ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ አራተኛ ቀን፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 1፡16
ይህ የሆነው በአራተኛው ቀን ነው፡፡ እውነታው ፀሏይ ከላሇ ብርሃን እንዯላሇ
እንዱሁም ጨረቃ ከላሇ ብርሃን እንዯላሇ ነው፡፡ ታዱያ እግዘአብሓር በመጀመሪያ ቀን
ብርሃንን ፇጥሮ በአራተኛው ቀን ፀሏይንና ጨረቃን ፇጠረ እንዳት ሉባሌ ይችሊሌ?
ምክንያቱም ብርሃን አስገኚ አካሊት ብርሃን በሚፇጠርበት ወቅት መኖር ነበረባቸው፡፡ አይ
ትክክሌ ነው ከተባሇ ያሇ ፀሏይና ያሇ ጨረቃ ብርሃን መኖር ነበረበት፡፡ ስሇዘህ እንዳት
አዴርገን ከእውነታ ጋር የሚቃረንን ቃሌ «የፇጣሪ ቃሌ» ነው ማሇት የሚቻሇው?
2. እግዘአብሓር ሰውን በአምሳለ እንዯፇጠረው ይናገራሌ ነጭ ወይም ጥቁር ኤስያዊ ወዖተ፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር አሇ “ሰውን በመሌካችን እንዯ ምሳላአችን እንፌጠር...”፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡26
በላሊ ቦታ ዯግሞ ይህንን የሚቃረን አንቀጽ አሇ፡-
መ.ቅ፡- «እንግዱህ እግዘአብሓርን በማን ትመስለታሊችሁ? ወይስ በምን ምሳላ
ታስተያዩታሊችሁ?...» ትንቢተ ኢሳይያስ 40፡18
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርን በሰማይ የሚተካከሇው ማነው? ከአማሌእክትስ ሌጆች እግዘአብሓርን
ማን ይመስሇዋሌ?» መዛሙረ ዲዊት (88)89፡6
እንግዱህ በኦሪት ዖፌጥረት 1፡26 አምሊክ በሰው ተመስሎሌ በትንቢተ ኢሳይያስ እና
በመዛሙረ ዲዊት አምሊክ በማን ትመስለኛሊችሁ ይሊሌና እርስዎ የትኛውን ይቀበሊለ?
3. መ.ቅ፡- «መቼም ቢሆን እግዘአብሓርን ያየው አንዴ እንኳ የሇም...» የዮሏንስ ወንጌሌ 1፡18
መ.ቅ፡- «... አንዴ ሰው እንኳ አሊየውም ሉያይም አይቻሇውም...» 1ኛ ጢሞቲዎስ 6፡16
መ.ቅ፡- «ዯግሞም ሰው አይቶኝ አይዴንምና ፉቴን ማየት አይቻሌህም አሇ»
ኦሪት ዖጸአት 33፡20
254
ከሊይ በጠቀስናቸው ሦስት አንቀፆች አምሊክ ሉታይ እንዯማይችሌ በማያሻማ መሌኩ
ግሌፅ ያዯርጉሌናሌ፡፡ በተፃራሪው ግን በላሊ ቦታ ሊይ የነዘህን አንቀፆች ሏሳብ የሚቃረን
እናገኛሇን፡፡
መ.ቅ፡- «ያዔቆብም እግዘአብሓርን ፉት ሇፉት አየሁ...» ኦሪት ዖፌጥረት 32፡30
መ.ቅ፡- «ሙሴም አሮንም ናዲብም አብዩዴም ከእስራኤሌም ሰባ ሽማግላዎች ወጡ፤
የእስራኤሌንም አምሊክ አዩ ከእግሩም በታች እንዯ ብሩህ ሰንፔር ዴንጋይ የሚመስሌ ወሇሌ
ነበረ፡፡ እጁም በእስራኤሌ አዙውንቶች ሊይ አሌዖረጋም፤ እነርሱም እግዘአብሓርን አዩ በለም
ጠጡም፡፡» ኦሪት ዖጸአት 24፡10
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም ሰው ከባሌንጀራው ጋር እንዯሚነጋገር ፉት ሇፉት ከሙሴ ጋር
ይነጋገር ነበር...» ኦሪት ዖጸአት 33፡11
እነዘህን አንቀጾች ካዩና ከመረመሩ በኋሊ የትኛውን ነው ትክክሌ ብሇው የሚቀበለት?
የአምሊክን በግሌጽ በሰው መታየት መቻሌ ወይስ ተቃራኒውን?
4. መ.ቅ፡- «እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሉቀርበው በማይችሌ ብርሃን ይኖራሌ፤...»
1ኛ ጢሞቲዎስ 6፡16
በዘህ አንቀጽ አምሊክ ማንም ሰው ሉቀርበው በማይችሌ ብርሃን ውስጥ እንዯሚኖር
ያመሊክታሌ ይህን የሚቃረን፡-
መ.ቅ፡- «ሰሇሞንም “እግዘአብሓር “በጨሇማው ውስጥ እኖራሇሁ” ብሎሌ”፡፡»
መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 8፡12
የትኛው ነው ትክክሌ ነው ብሇው የሚያምኑት? አምሊክ በብርሃን ውስጥ ወይስ በጨሇማ
ይኖራሌ የሚሇውን?
5. መ.ቅ፡- «ከሰማይም ከወረዯው በቀር ወዯ ሰማይ የወጣ ማንም የሇም፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 3፡13
እውን ከኢየሱስ በቀር ወዯ ሰማይ የወጣ ማንም የሇምን?
መ.ቅ፡- «እነሆ የእሳት ሰረገሊና የእሳት ፇረሶች በመካከሊቸው ገብተው ከፇሎቸው፤ ኤሌያስም
በአውል ነፊስ ወዯ ሰማይ ወጣ፡፡» መጽሏፇ ነገስት ካሌዔ 2፡11
 ኤሌያስም በአውል ነፊስ ወዯ ሰማይ ወጥቷሌ፡፡
መ.ቅ፡- «ሄኖክም አካሄደን ከእግዘአብሓር ጋር ስሊዯረገ አሌተገኘም፤ እግዘአብሓር
ወስድታሌና፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 5፡24
 እንዱያውም ሓኖክ ከኢየሱስ በሚዯንቅ ሁኔታ ነው ወዯ ሰማይ የወጣው፡፡ እንዯ
ክርስቲያኖች እምነት ኢየሱስ 3 ቀንና 3 ላሉት ሞቶ ከቆየ በኋሊ ነው ወዯ ሰማይ
የወጣው፡፡ ሓኖክን ያየነው እንዯሆነ ግን ከነነፌሱ ሞትን ሳይቀምስ ነበር ወዯ ሰማይ
የወጣው፡፡
255
6. መ.ቅ፡- «ሏሰትን ይናገር ዖንዴ እግዘአብሓር የሰው ሌጅ አይዯሇም ይጸጸትም ዖንዴ የሰው
ሌጅ አይዯሇም፡፡» ኦሪት ዖኁሌቁ 23፡19
አምሊክ ሰብዒዊ ባህሪ እንዯላሇው ማሇትም እንዯማይጸጸት በዘህ አንቀጽ እንረዲሇን፡፡
በተቃራኒው ግን፡-
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም ሰውን በምዴር ሊይ በመፌጠሩ ተጸጸተ በሌቡም አዖነ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 6፡6
መ.ቅ፡- «የእግዘአብሓርም ቃሌ “ሳኦሌ እኔን ከመከተሌ ተመሌሷሌና ትዔዙዚንም አሌፇጸመምና
ስሊነገሥሁት ተጸጸትሁ” ብል ወዯ ሳሙኤሌ መጣ፡፡» መጽሏፇ ሳሙኤሌ ቀዲማዊ 15፡10-11
መ.ቅ፡- «ሳሙኤሌ እስከ ሞተበት ቀን ዴረስ ሳኦሌን ዲግመኛ ሇማየት አሌሄዯም ሳሙኤሌም
ሇሳኦሌ አሇቀሰ እግዘአብሓርም በእስራኤሌ ሊይ ሳኦሌን ስሊነገሠ ተጸጸተ፡፡»
መጽሏፇ ሳሙኤሌ ቀዲማዊ 15፡35
7. መ.ቅ፡- «... ማታንም ያዔቆብን ወሇዯ፤ ያዔቆብም ክርስቶስ የተባሇውን ኢየሱስን የወሇዯች
የማርያምን እጮኛ ዮሴፌን ወሇዯ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 1፡16
 እዘህ ሊይ የዮሴፌ አባት ያዔቆብ ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም ሉያስተምር ሲጀምር ዔዴሜው ሰሊሳ ዒመት ያህሌ ሆኖት ነበር፤
እንዯመሰሊቸው ሆኖ የዮሴፌ ሌጅ ሆኖ የኤሉ ሌጅ...» የለቃስ ወንጌሌ 3፡23
 እዘህ ሊይ ዯግሞ የዮሴፌ አባት ኤሉ ነው፡፡ ስሇዘህ የዮሴፌ አባት ማነው? ያዔቆብ
ወይስ ኤሉ?
8. መ.ቅ፡- «ኢየሱስም መሇሰ አሊቸውም “እኔ ስሇ ራሴ ምንም እንኳ ብመሰክር ከወዳት
እንዯመጣሁ ወዳትም እንዴሄዴ አውቃሇሁና ምስክርነቴ እውነት ነው”፡፡»
የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡14
መ.ቅ፡- «እኔ ስሇ እኔ ስሇ ራሴ ብመሰክር ምስክሬ እውነት አይዯሇም፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 5፡31
 ምስክርነቱ እውነት ነው ወይስ አይዯሇም?
9. መ.ቅ፡- «“የሊከኝም ከእኔ ጋር ነው፤ እኔ ዯስ የሚያሰኘውን ዖወትር አዯርጋሇሁና አብ
ብቻዬን አይተወኝም” አሊቸው፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡29
መ.ቅ፡- «በዖጠኝ ሰዒትም ኢየሱስ “ኤልሄ ኤልሄ ሊማ ሰበቅታኒ?” ብል በታሊቅ ዴምጽ ጮኸ፡፡
ይህም “አምሊኬ አምሊኬ ስሇምን ተውኸኝ?” ማሇት ነው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 27፡46
 የኢየሱስ አምሊክ ከሱ ጋር ነው ወይስ ትቶታሌ? /እረስቶታሌ?/
10. መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር እንዱህ ይሊሌ አንቺ በኤፌራታ ምዴር የምትገኚ ቤተሌሓም ሆይ!
ምንም እንኳ አንቺ ከየሁዲ ከተሞች ያነሽ ብትሆኚም አወጣጡ ከጥንት ዖመናት በፉት የሆነ
የእስራኤሌ መሪ የሚሆን መስፌን ከአንቺ ያወጣሌኛሌ፡፡» ትንቢተ ሚኪያስ 5፡2

256
መ.ቅ፡- «... ምክንያቱም በነብይ እንዱህ የሚሌ ትንቢት ተጽፍአሌ በየሁዲ ክፌሇ ሀገር የምትገኚ
አንቺ ቤተሌሓም ሆይ! ከየሁዲ ሀገር ዋና ዋና ከተሞች ከቶ አታንሺም፤ ምክንያቱም ሔዛቤን
እስራኤሌን የሚጠብቅ መሪ ከአንቺ ይወጣሌ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 2፡5-6
 ቤተሌሓም ከየሁዲ ላልች ከተሞች ታንሳሇች ወይስ አታንስም?
በላሊ በኩሌ መጽሏፌ ቅደስ በመጽሏፈ ውስጥ ያሌተጻፇን ተጽፎሌ በማሇት ዖግቧሌ፡፡
ሇምሳላ ብንመሇከት፡-
1. መ.ቅ፡- «በዘያን ጊዚ በነቢዩ በኤርሚያስ የተባሇው “ከእስራኤሌ ሌጆችም አንዲንድቹ
የገመቱትን የተገመተውን ዋጋ ሰሊሳ ብር ያ዗ ጌታም እንዲዖዖኝ ስሇ ሸክሊ ሰሪ መሬት ስጡት”
የሚሌ ተፇጸመ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 27፡9-10
እዘህ ሊይ አንዴ ነገር እንገነዖባሇን ኢየሱስን በ30 ብር አሳሌፍ እንዯሚሰጥ በነቢዩ
ኤርሚያስ ተተንብዩዋሌ፤ ነገር ግን እውን ነቢዩ ኤርሚያስ ኢየሱስን በ30 ብር አሳሌፇው
እንዯሚሰጡት ተንብዩዋሌን? ትንቢተ ኤርሚያስን ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ብናገሊብጥ
ኢየሱስን በ30 ብር አሳሌፇው ይሰጡታሌ የሚሌ የትንቢት ቃሌ አናገኝም፡፡
2. መ.ቅ፡- «እኔ ዯግሞ የተቀበሌኩትን ከሁለ በፉት አሳሌፋ ሰጠኋችሁ እንዱህ ብዬ “መጽሏፌ
እንዯሚሌ ክርስቶስ ስሇ ኃጢዒታችን ሞተ ተቀበረም መጽሏፌም እንዯሚሇው በሦስተኛው ቀን
ተነስቷሌ ሇኬፊም ታየ በኋሊም ሇአስራሁሇቱ...”» 1ኛ ቆሮንጦስ 15፡3-5
ጳውልስ «መጽሏፌ እንዯሚሌ ክርስቶስ ስሇ ኃጢዒታችን ሞተ ተቀበረም» ብል
በጽሁፈ ሊይ አስፌሯሌ ነገር ግን የትኛው መጽሏፌ ሊይ ነው ይህ ጽሁፌ የሰፇረው የሚሇውና
በዖመናችን በሚገኘው መጽሏፌ ቅደስ አሇመገኘቱ ይህን አባባሌ ውዴቅ በማዴረግ ፇጠራ ነው
ሌንሌ እንችሊሇን፡፡ «ሇኬፊም ታየ ከዘያም ሇ12ቱ» የሚሇውን አባባሌ ብንመሇከት ኢየሱስ
ከታየ መታየት ያሇበት ሇ11ደ እንጂ ሇ12ቱ አይዯሇም፤ ምክንያቱም ኢየሱስን አሳሌፍ ሰጠ
የተባሇው የአስቆሮቱ ይሁዲ በክርስቲያኖች እምነት ታንቆ ስሇሞተ እንዳት ሇ12ቱ ታየ ሌንሌ
እንችሊሇን?
በመጽሏፌ ቅደስ አንዲንዴ ቦታ ሊይ ከእውነታ ጋር የሚቃረኑ መሌዔክቶችን
እናገኛሇን፡-
1. መ.ቅ፡- «የሰው ሌጅ ከመሊዔክት ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዖንዴ አሇውና ያን ጊዚም ሇሁለ
እንዯ ሥራው ያስረክበዋሌ፡፡ እውነት እሊችኋሇሁ የሰው ሌጅ በመንግስቱ ሲመጣ እስኪያዩ
ዴረስ እዘህ ከሚቆሙት ሞትን የማይቀምሱ አንዲንዴ አለ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 16፡28
በዘህ አንቀጽ የሚስማማ ክርስቲያን ይኖር ይሆን? የሰው ሌጅ /የኢየሱስ/ መንግስት
እስከአሁን እንዲሌመጣ ሁለም የክርስቲያን ወገን ይስማማበታሌ በኢየሱስ ዖመን የነበሩ ሰዎች
ኢየሱስ እስኪመሇስ ዴረስ ሞትን የማይቀምሱ አለ ተብሎሌ፤ ኢየሱስ ካረገ ከሁሇት ሺህ ዒመት
በሊይ ነው እውን እስከ አሁን በዘያ ዖመን የነበረ ሰው አሁን በሔይወት ያሇ አሇ ብሇው
257
ይገምታለን? ታዱያ መጽሏፌ ቅደስ እንዯሚሇው «በዘህ ከቆሙት ሞትን የማይቀምሱ
አንዲንዴ አለ» ይህ እንዳት ሉሆን ይችሊሌ? ይህ አባባሌ ማንኛውንም የሰው አዔምሮ
የማይቀበሇው ነው፡፡ ይህ አንቀጽ በምን መሌኩ «የአምሊክ ቃሌ» ሉሆን ይችሊሌ? መጽሏፌ
ቅደስ ትክክሇኛው የእምነት መሇኪያ እና እንከን የላሇበት «የፇጣሪ ቃሌ» ነው የምንሌ ከሆነ
ይህን አንቀጽ እንዳት ይመሇከቱታሌ?
2. መ.ቅ፡- «ያመኑትንም እነዘህ ምሌክቶች ይከተሎቸዋሌ፤ በሥሜ አጋንንትን ያወጣለ፤ በአዱስ
ቋንቋ ይናገራለ፤ እባቦችን ይይዙለ የሚገዴሌም ነገርም ቢጠጡ አይጎዲቸውም፤ እጃቸውን
በዴውዮች ሊይ ይጭናለ እነርሱም ይዴናለ፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 16፡16-17
እንግዱህ አንዴ አማኝ ነኝ ያሇ ክርስቲያን ከሊይ የተዖረዖሩትን መስፇርቶች ማሟሊት
መቻሌ አሇበት፡፡ «የሚገዴሌንም ነገርም ቢጠጡ አይጎዲቸውም» ይሊሌ? እንግዱህ
የእግዘአብሓር ቃሌ ከሆነ አማኞች በተግባር ማሳየት አሇባቸው፡፡ ምክንያቱም ከሊይ
ከተዖረዖሩት ውጭ ክርስቲያኖች የሚጠቀሙባቸው በኢየሱስ ሥም አጋንንት ማውጣት፣
በአዱስ ቋንቋ ወይም በሌዩ ሌሳን መናገር፣ የታመመን መፇወስ እንችሊሇን ይሊለ፡፡ ሇምን
ከዘሁ ጋር «የሚገዴሌም ነገርም ቢጠጡ አይጎዲቸውም» የሚሇውን በተግባር ማሳየት
ተሳናቸው? አንዲንዴ ክርስቲያኖች እግዘአብሓርን አንፇታተን ሲለ ይዯመጣለ፤ ጥሩ ይህ
አባባሌ እግዘአብሓርን መፇታተን ከሆነ አብሮት የተጠቀሱትን ሁለ መተው ይገባቸዋሌ እንጂ
አንደን ጥል ላሊውን አንጠሌጥል መሆን የሇበትም፡፡ እንዯ ቃለ እምነት ያሇው ክርስቲያን
አሁንም መርዛ መጠጣት አሇበት፤ ምክንያቱም መጽሏፌ ቅደስ ዋስትናውን ይወስዴሇታሌና፡፡

258
ዖረኝነት በመጽሏፌ ቅደስ
መ.ቅ፡- «ሌዐሌ እግዘአብሓር እንዱህ ይሊሌ “እጄን በማንሳት ሇአሔዙብ ሁለ ምሌክት
እሰጣሇሁ፤ ወንድችና ሴቶች ሌጆችሽን ታቅፇው ያመጡሌሻሌ፤ ነገሥታት አሳዲጊ አባቶችሽ
ይሆናለ፤ እቴጌዎቻቸውም ሞግዘቶችሽ ይሆናለ፤ ግንባራቸውንም ወዯ ምዴር ዛቅ አዴርገው
ይሰግደሌሻሌ፡፡ የእግርሽንም ትቢያ ይሌሳለ፤ ከዘህም የተነሳ እኔ እግዘአብሓር መሆኔን
ታውቂያሇሽ”፡፡ ...»
ትንቢተ ኢሳይያስ 49፡22-23 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ሇእስራኤሊዊ ወገንህ ገንዖብ ብታበዴረው ወይም ምግብ የሚሆንና ላሊ ነገር
ብትሰጠው ወሇዴ አትጠይቀው፡፡ ወሇዴ መጠየቅ የሚገባህ ከውጪ አገር ተወሊጅ እንጂ
ከእስራኤሌ ወገንህ አይዯሇም፤ ...»
ኦሪት ዖዲግም 23፡19-20 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ሔዛቤ ሆይ! የባዔዴ አገር ሔዛቦች አገሌጋዮቻችሁ ይሆናለ፤ ስሇዘህ እነርሱ
መንጎቻችሁን ይጠብቃለ፤ ምዴራችሁን ያርሳለ፤ የወይን ተክልቻችሁንም በመንከባከብ
ይጠብቃለ፡፡ የአምሊካችን አገሌጋዮችና የእግዘአብሓር ካህናት ተብሊችሁ ትጠራሊችሁ፡፡
የዒሇምን ሔዛብ ሀብት ሁለ ትበሊሊችሁ፤ ብሌጽግሊናቸውም ሁለ የእናንተ መመኪያ
ይሆናሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 61፡5-6 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ገንዖብ ያበዯራችኋቸውን ሁለ በየሰባተኛው ዒመት መጨረሻ ሊይ ዔዲቸውን
በመሰረዛ ትተውሊቸዋሊችሁ፤ አፇፃፀሙም እንዯሚከተሇው ነው፤ ሇእስራኤሊዊ ወገኑ ገንዖብ
ያበዯረ ማንኛውም ሰው ዔዲውን በመሰረዛ ይተውሇት፤ ዔዲውን እንዱተውሇት ያዖዖ ራሱ
እግዘአብሓር ስሇሆነ ገንዖቡን ሇመሰብሰብ አይሞክር፡፡ ሇውጭ አገር ባዔዲን ያበዯራችሁትን
ገንዖብ ብቻ መሰብሰብ ትችሊሊችሁ ወገኖቻችሁ ሇሆኑት እስራኤሊውያን ያበዯራችሁትን ገንዖብ
ግን አትሰብስቡ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 15፡1-3 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «የተቀዯሰውን ነገር ሇውሾች አትስጡ፤ ዔንቁአችሁንም በዏሳማዎች ፉት አትጣለ፤
ምክንያቱም ዏሳማዎቹ ዔንቁአችሁን በእግራቸው ይረግጣለ፤ ውሾቹም ተመሌሰው
ይነክሷችኋሌ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 7፡6 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ “ግን የሌጆችን ምግብ ወስድ ሇውሾች መስጠት አይገባምና እስቲ ሌጆቹ
አስቀዴመው ይጥገቡ” አሊት፡፡ እርሷም “እርግጥ ነው ጌታዬ፤ ታዱያ እኮ ውሾችም በገበታ ሥር
ሆነው ከሌጆች የወዯቀውን ፌርፊሪ ይበሊለ” ስትሌ መሇሰችሇት፡፡»
የማርቆስ ወንጌሌ 7፡27-28 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
 ውሾቹና ዏሳማዎቹ አሔዙቦች ወይም ከእስራኤሌ ወጪ ያለ ሔዛቦች ናቸው፡፡

259
መ.ቅ፡- «አንደ ከባርያይቱ አንደም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁሇት ሌጆች ሇአብረሃም እንዯነበሩት
ተጽፎሌና፡፡ ነገር ግን የባርያይቱ ሌጅ እንዯ ሥጋ ተወሌዶሌ የጨዋይቱ ግን በተስፊው ቃሌ
ተወሌዶሌ፡፡ ... ከዯብረ ሲና የሆነችው አንዱቱ ሇባርነት ሌጆችን ትወሌዲሇች እርሷም አጋር
ናት፡፡ ይህችም አጋር በዒረብ ምዴር ያሇችውን ዯብረ ሲና ናት፤ አሁንም ያሇችውን
ኢየሩዲሳላምን ትመስሊሇች ከሌጆቿ ጋር በባርነት ናትና፡፡ ሊይኛይቱም ኢየሩሳላም ግን በነፃነት
የምትኖር ናት እርሷም እናታችን ናት፡፡» ወዯ ገሊትያ ሰዎች 4፡22-26
መ.ቅ፡- «እኛ በፌጥረት አይሁድች ነን ኃጢዒተኞችም ከሆኑ ከአሔዙብ አይዯሇንም፤ ...»
ወዯ ገሊትያ ሰዎች 2፡15
ነገር ግን የቅደስ ቁርዒኑ አሊህ /ሱ.ወ/ ይህን ዖረኝነት በተመሇከተ የሚሇው አሇው፡-
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ እኛ ከወንዴና ከሴት ፇጠርናችሁ፤ እንዴትተዋወቁም ጎሳዎችና
ነገድች አዯረግናችሁ፤ አሊህ ዖንዴ በሊጫችሁ በጣም አሊህን ፇሪያችሁ ነው፤ አሊህ ግሌጽን
ዏዋቂ ውስጥንም ዏዋቂ ነው፡፡» አሌ-ሁጁራት 49፡13
 ይህ የቅደስ ቁርዒን አንቀጽ የዖር መዴሌኦ ሳያዯርግ ኢስሊም ሇሰው ዖር በአጠቃሊይ
ያቀረበው ጥሪ ነው፡፡ ከአንዴ እናትና አባት እንዯወጡ ይነግራቸዋሌ፤ እኩሌ
መሆናቸውን አንዴ መሆናቸውን ዖር፣ የቆዲ ቀሇም፣ ሀገር፣ ወዖተ. የሌዩነት የጥሌና
የእርስ በርስ ሽኩቻ መንስኤ ሉሆን እንዯማይገባ ያስተምራቸዋሌ፡፡ የማንነት መሇኪያ
ሚዙን ዖር፣ ወይም ቋንቋ፣ የቆዲ ቀሇም ወይም ላሊ ነገር ሳይሆን ተቅዋ /የአሊህ ፌራቻ/
ነው ይሊቸዋሌ፡፡ በዘህ አኳኋን የሰውን ሌጅ ሉከፊፌለና ሉነጣጥለ አንዯኛው
ላሊውን ዛቅ አዴርጎ እንዱመሇከት ሉያዯርጉና የጥሌ የጦርነት መንስኤ ሉሆኑ የሚችለ
ጉዲዮችን ሁለ ያነሳሌ ወይም ይቃወማሌ፡፡ ሇሰው ዖር አንዴነትና እኩሌነት አቻ የሇሽ
መርህ ያስቀምጣሌ፡፡

260
ሌቅ የወሲብ ዴርጊቶች በመጽሏፌ ቅደስ
መቼም አንባቢ እንዱህ ዒይነቱን አርዔስት «የአምሊክ ቃሌ» ነው ተብል ሲያነበው
ዴንጋጤን እንዯሚፇጥርበት እርግጥ ነው፤ ሇማመንም ማንበቡ ግዴ ይሇዋሌ፡፡ ይህ አርዔስት
በሥጋ ዖመድች መሃሌ ስሇሚዯረግ የግብረ ሥጋ ግንኙነት /Incest/ ይተርካሌ፡፡ አባት ከሴት
ሌጆቹ ጋር፣ አባት ከሌጁ ሚስት ጋር፣ ወንዴም ከእህቱ ጋር ስሇሚያዯርጉት የግብረ ሥጋ
ግንኙነት ያወራሌ፡፡ እውን ይህ ዒይነቱን አስጸያፉ ንግግሮች ከአምሊክ የተሊኩ መሇኮታዊ
ጽሁፍች ናቸው ተብሇው ይታመናለ?
1. ወሲብ በአባትና በሁሇት ሴት ሌጆቹ መካከሌ፡-
መ.ቅ፡- «ልጥም ከዜዒር ወጣ፤ በዜዒር ይቀመጥ ዖንዴ ስሇፇራም ከሁሇቱ ሴቶች ሌጆቹ ጋር
በተራራ ተቀመጠ፤ በዋሻም ከሁሇት ሴቶች ሌጆች ጋር ተቀመጠ፡፡ ታሊቂቱም ታናሿን አሇቻት
“አባታችን ሸመገሇ በምዴርም ሁለ እንዲሇው ሌማዴ ሉገናኘን የሚችሌ ሰው ከምዴር ሊይ
የሇም፤ ነይ አባታችንን የወይን ጠጅ እናጠጣውና ከእርሱ ጋር እንተኛ ከአባታችንም ዖር
እናስቀር፡፡” በዘያችም ላሉት አባታቸውን የወይን ጠጅ አጠጡት፤ ታሊቂቱም ገባች ከአባቷም
ጋር ተኛች፤ እርሱም ስተተኛና ስትነሳ አሊወቀም፡፡ በነጋውም ታሊቂቱ ታናሺቱን አሇቻት “እነሆ
ትሊንት ከአባቴ ጋር ተኛሁ፤ ዙሬ ላሉት ዯግሞ ወይን ጠጅ እናጠጣው አንቺም ግቢና ከእርሱ
ጋር ተኚ ከአባታችንም ዖር እናስቀር፡፡” አባታቸውንም በዘች ላሉት ዯግሞ ወይን ጠጅ
አጠጡት፤ ታናሺቱም ገብታ ከእርሱ ጋር ተኛች፤ እርሱም ስትተኛና ስትነሳ አሊወቀም፡፡
የልጥም ሁሇት ሴቶች ሌጆች ከአባታቸው ፀነሱ፡፡ ታሊቂቱም ወንዴ ሌጅ ወሇዯች ስሙንም
ሞዒብ ብሊ ጠራችው፤ እርሱም እስከ ዙሬ የሞዒባውያን አባት ነው፡፡ ታናሺቱም ዯግሞ ወንዴ
ሌጅ ወሇዯች ስሙም “የወገኔ ሌጅ” ስትሌ አሞን ብሊ ጠራችው፤ እርሱም እስከ ዙሬ
የአሞናውያን አባት ነው፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 19፡30-37
 እዘህ ሊይ አንባቢ ሌብ ሉሇው የሚገባ ነገር «ተኛች» የሚሇውን የ1954 የመጽሏፌ
ቅደስ ቅጂ ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 እትም «የግብረ ሥጋ ግንኙነት
አዯረገች» ብል ነው ያሰፇረው፡፡
2. ወሲብ ሌጅ ከአባቱ ቅምጥ ጋር፡-
መ.ቅ፡- «ያዔቆብ በዘያ ምዴር ሲኖር ሳሇ ሮቤሌ ከአባቱ ቁባት ከባሊ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት
አዯረገ፤ ያዔቆብም ይህን ነገር ሰማ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 35፡22 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
3. ወሲብ ከሌጁ ሚስት ጋር፡-
መ.ቅ፡- «ይሁዲ የመጀመሪያ ሌጁን ዓርን ትዔማር ከምትባሌ ሌጃገረዴ ጋር አጋባው፡፡ ዓር
በእግዘአብሓር ፉት ክፈ ሰው ስሇነበረ እግዘአብሓር በሞት ቀሰፇው፡፡ ይሁዲ የዓርን ወንዴም

261
ኦናንን “ሂዴና ከወንዴምህ ሚስት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት በማዴረግ በዯንቡ መሰረት
ሇወንዴምህ መጠሪያ የሚሆን ዖር አስቀርሇት” አሇው፡፡ ኦናን የሚወሇደት ሌጆች የርሱ
ያሇመሆናቸውን በማወቁ ከወንዴሙ ሚስት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ባዯረገ ቁጥር አባሇ
ዖሩን ወዯ ምዴር ያፇሰው ነበር፤ በዘህ ዒይነት በወንዴሙ ስም ሌጆች እንዲይወሇደ አዯረገ፡፡
ይህን በማዴረጉ እግዘአብሓርን ስሊሳዖነ እግዘአብሓር እርሱንም በሞት ቀሰፇው፡፡ ከዘህ
በኋሊ ይሁዲ ምራቱን ትዔማርን “ሌጄ ሼሊ እስከሚያዴግበት ጊዚ ዴረስ ሂጂና በአባትሽ ቤት
መበሇት ሆነሽ ኑሪ” አሊት፡፡ ይህንንም ያሇው እንዯ ወንዴሞቹ ይሞትብኛሌ ብል ስሇሰጋ ነበር፤
ስሇዘህ ትዔማር ሄዲ በአባቷ ቤት ተቀመጠች፡፡
በርከት ካለ ዒመታት በኋሊ የሹዒ ሌጅ የሆነችው የይሁዲ ሚስት ሞተች፤ ይሁዲ ከሏዖኑ
ከተጽናና በኋሊ ከወዲጁ ከዏደሊማዊው ከሑራ ጋር በጎቹን ሇማሸሇት ወዯ ቲምና ሄዯ፡፡
ሰዎቹም ሇትዔማር አማትሽ በጎቹን ሇማሸሇት ወዯ ቲምና ይሄዲሌ ብሇው ነገሯት፡፡ ስሇዘህ
ትዔማር የመበሇትነት ሌብሷን ሇውጣ ፉቷን በሻሽ ሸፇነች፤ ወዯ ቲምና በሚወስዯው መንገዴ
ዲር በዓናይም ዯጅ ተቀመጠች፤ ይህንንም ያዯረገችው ሼሊ አዴጎ ሳሇ ሇርሱ በሚስትነት
እንዴትሰጥ አሇመፌቀደን ስሇተረዲች ነው፡፡
ፉቷን በሻሽ ሸፌና ስሇነበረ ይሁዲ ባያት ጊዚ አመንዛራ ሴት መሰሇችው፡፡ ምራቱ
እንዯሆነች ሳያውቅ እርሷ ወዯ ተቀመጠችበት ወዯ መንገዴ ዲር ወጣ አሇና “እባክሽ ካንቺ ጋር
እንዴተኛ ፌቀጂሌኝ” ብል ጠየቃት፡፡ እርሷም “ፇቃዴህን ብፇጽም ምን ትሰጠኛሇህ?”
አሇችው፡፡
እርሱም “ከመንጋዎቼ መካከሌ አንዴ የፌየሌ ጠቦት እሌክሌሻሇሁ” አሊት፡፡ እርሷም “እሺ
እንግዱያውስ ጥቦቱን እስክትሌክሌኝ ዴረስ መያዥያ የሚሆን ነገር ስጠኝ” አሇችው፡፡ እርሱም
“ታዱያ መያዥያ የሚሆን ነገር ምን ሌስጥሽ?” አሊት፡፡ እርሷም “የማተብ ቀሇበትህን ከነ
ማሰሪያውና ይህን የያዛከውን በትር ስጠኝ” አሇችው፡፡ ስሇዘህ የጠቀየቀችውን ሁለ ሰጣትና
ከእርሷ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አዯረገ፤ እርሷም አረገዖችሇት፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 38፡6-19 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ጥያቄ፡- አንዴ ሰው ከምራቱ ጋር ዛሙት ቢፇጽም በሞት እንዱቀጣ ነው መጽሏፌ ቅደስ
የሚያዖው፤ ስሇዘህ ይሁዲ ከምራቱ ጋር ባዯረገው ጥፊት ሇምን አሌተቀጣም፡፡ ይህ የሚያሳየን
መጽሏፈ ሔግን ያወጣሌ፤ ተግባራዊ ማዴረጉ ግን አስፇሊጊ እንዲሌሆነ ነው የሚያሳየን፡፡
መ.ቅ፡- «አንዴ ሰው ከምራቱ ጋር ቢያመነዛር ሁሇቱም በሞት ይቀጡ፤ የሥጋን ዛምዴና
በዛሙት በማርከሳቸው በሞት የሚቀጡትም በራሳቸው በዯሌ ነው፡፡»
ኦሪት ዖላዋውያን 20፡12 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም

262
4. ከዲዊት ሌጆች መካከሌ አንደ አኖን የሚባሇው እህቱን አስገዴድ መዴፇሩ፡-
መ.ቅ፡- «የዲዊት ሌጅ አቤሴልም ውብ የሆነች ታማር ተብሊ የምትጠራ ገና ባሌ ያሊገባች እህት
ነበረችው፤ አምኖን ተብል የሚጠራው ከዲዊት ሌጆች አንደ ትዔማርን ወዯዲት፤ እርሷንም
እጅግ ከማፌቀሩ የተነሳ ታመመ፤ ዴንግሌ እንዯመሆኗ መጠን ከወንድች ጋር እንዲትገናኝ
ተጠብቃ ስሇነበር እርሷን ማግኘት ከቶ አሌተቻሇውም፡፡ ነገር ግን በጣም ዖዳኛ የሆነ ዮናዲብ
ተብል የሚጠራ ወዲጅ ነበረው፤ እርሱም የዲዊት ወንዴም የሻማ ሌጅ ነበር፤ ዮናዲብ አምኖንን
“አንተ የንጉሥ ሌጅ ሆነህ ሳሇ በየቀኑ ሰውነትህ ጠውሌጎ የማይህ ስሇምንዴን ነው? እስቲ
ንገረኝ” ሲሌ ጠየቀው፡፡ አምኖንም “የወንዴሜን የአቤሴልምን እህት ታማርን ስሇወዯዴሁ
ነው” ሲሌ መሇሰሇት፡፡
ዮናዲብም እንዱህ አሇው “ይህ ከሆነ እንግዱህ የታመምህ መስሇህ አሌጋህ ሊይ ተኛ፤
አባትህ ሉጠይቅህ ሲመጣ እህቴ ታማር መጥታ እንዴታስታምመኝ እባክህ ንገራት፤ እዘህ
በአጠገቤ እያየኋት ምግብ አዖጋጅታ እርሷ ራሷ እንዴታጎርሰኝ እፇሌጋሇሁ” በሇው፡፡ ስሇዘህም
አምኖን የታመመ በመምሰሌ በአሌጋው ሊይ ተኛ፡፡
ንጉሥ ዲዊትም ሉጠይቀው ወዯ እርሱ በሄዯ ጊዚ አምኖን “ታማር እዘህ በአጠገቤ
እያየኋት ሁሇት እንጀራ ጋግራ እርሷ ራሷ እንዴታቀርብሌኝ ፌቀዴሊት” አሇው፡፡ ስሇዘህም
ዲዊት በቤተ መንግሥት ሇምትገኘው ሇታማር “ወዯ አምኖን ቤት ሄዯሽ ምግብ አዖጋጅሇት”
የሚሌ ትዔዙዛ ሊከ፡፡ እርሷም ወዯ አምኖን ቤት በሄዯች ጊዚ አሌጋ ሊይ ተኝቶ አገኘችው፤
ጥቂት ሉጥ ወስዲ በማቅጠንም አምኖን እያያት እንጀራ ጋገረች፤ የጋገረችውን እንጀራ
ከመጋገሪያው አውጥታ እንዱበሊ አቀረበችሇት፤ እርሱ ግን መመገቡን እምቢ ብል “ሰዎቹን
ሁለ አስወጡሌኝ” አሇ፤ ሁለም ወጡ፤ ከዘያም በኋሊ “እንጀራውን ወዯዘህ ወዯ አሌጋዬ
አምጥተሽ አንቺው ራስሽ አጉርሽኝ” አሊት፤ እርሷም እንጀራውን ይዙ ወዯርሱ ሄዯች፤
በምታቀርብሇትም ጊዚ አፇፌ በማዴረግ ይዜ “ነይ አብረን እንተኛ” አሊት፡፡
እርሷም “አይሆንም! ወንዴሜ ሆይ! እባክህ አታዋርዯኝ! የዘህ አይነቱ አሳፊሪ ተግባር
በእስራኤሌ ተፇጽሞ አያውቅም፤ ስሇዘህ ይህን ትሌቅ ብሌግና አትፇጽም! እንዯዘህ ካዋረዴኸኝ
በኋሊ በሔዛብ ፉት ራሴን ቀና አዴርጌ ሇመሄዴ እንዳት እችሊሇሁ? አንተም ብትሆን
በእስራኤሌ እጅግ የተዋረዴህ ትሆናሇህ፤ ይሌቅስ ሇንጉሡ ብትነግረው እኔን ሇአንተ በሚስትነት
እንዯሚሰጥህ እርግጠኛ ነኝ” አሇችው፡፡ እርሱ ግን ሉያዲምጣት አሌፇሇገም እርሷንም በኃይሌ
አስገዴድ ክብረ ንፅሔናዋን ዯፇረ፡፡»
2ኛ መጽሏፇ ሳሙኤሌ 13፡1-14 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
5. ላሊኛው የዲዊት ሌጅ ከአባቱ ቅምጦች ጋር ወሲብ ፇጸመ፡-
መ.ቅ፡- «... ከዘህ በኋሊ አቤሴልም ወዯ አኪጦፋሌ መሇስ ብል “እነሆ እኛ አሁን በዘህ
ተገኝተናሌ፤ ታዱያ ምን እንዴናዯርግ ትመክረናሇህ?” ሲሌ ጠየቀው፡፡ አኪጦፋሌም “እንግዱህ
263
ሄዯህ አባትህ ቤተ መንግሥቱን ይጠብቁሇት ዖንዴ ካስቀራቸው ከአባትህ ቁባቶች ጋር የግብረ
ሥጋ ግንኙነት አዴርግ፤ ከዘያም በኋሊ በእስራኤሌ የሚኖር ማንኛውም ሰው አባትህን እንዯ
ብርቱ ጠሊት የቆጠረህ መሆኑን ያውቃሌ፤ የተከታዮችህም ወኔ ይቀሰቅሳሌ” ሲሌ መሇሰሇት፡፡
ስሇዘህ በቤተ መንግስቱ ጣራ ሊይ ሇአቤሴልም ዴንኳን ተከለሇት፤ ሰውም ሁለ
እየተመሇከተው ወዯ ዴንኳኑ ገብቶ ከአባቱ ቁባቶች ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አዯረገ፡፡
በዘያን ጊዚ አኪጦፋሌ የሚሰጠውን ማንኛውንም ምክር ሌክ እንዯ እግዘአብሓር ቃሌ
ተቀባይነት አግኝቶ ነበር፤ ቀዴሞ ዲዊት አሁን ዯግሞ አቤሴልም የእርሱን ምክር ይከተለ
ነበር፡፡»
2ኛ መጽሏፇ ሳሙኤሌ 16፡20-23 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
6. ዲዊት ከወገኑ ሚስት ጋር ዛሙትን ፇጸመ፡-
መ.ቅ፡- «እንዱህም ሆነ፤ ወዯ ማታ ጊዚ ዲዊት ከምንጣፈ ተነሳ በንጉሱም ቤት በሰገነት ሊይ
ተመሊሇሰ፤ በሰገነቱ ሳሇ አንዱት ሴት ስትታጠብ አየ፤ ሴቲቱም መሌከ መሌካም ነበረች፡፡
ዲዊትም ሌኮ ስሇ ሴቲቱ ጠየቀ፤ አንዴ ሰውም “ይህች የኤሌያስ ሌጅ የኬጢያዊው የኦርዮ
ሚስት ቤርሳቤህ አይዯሇችምን?” አሇ፡፡ ዲዊትም መሌዔክተኞች ሌኮ አስመጣት፤ ወዯ እርሱም
ገባች ከርኩስነቷም ነጽታ ነበርና ከእርሷ ጋር ተኛ፤ ወዯ ቤቷም ተመሇሰች፡፡ ሴቲቱም አረገዖች
ወዯ ዲዊትም “አርግዤአሇሁ” ብሊ ሊከችበት፡፡» መጽሏፌ ሳሙኤሌ ካሌዔ 11፡2-5
መ.ቅ፡- «አንዴ ቀን ከቀትር በኋሊ ዖግየት ብል ዲዊት ከቀን እንቅሌፈ ነቅቶ ወዯ ቤተ መንግስቱ
ሰገነት ወጣ፤ እዘያም ወዱያና ወዱህ ሲመሊሇስ ገሊዋን የምትታጠብ አንዱት ሴት አየ፤
ሴትዮዋም በጣም ውብ ነበረች፤ ስሇዘህ ማንነቷን ሇማወቅ ዲዊት አንዴ መሌዔክተኛ ሌኮ
ቤርሳቤህ ተብሊ የምትጠራው የኤሉአም ሌጅ የሑታዊው የኦርዮ ሚስት መሆኗን ተረዲ፡፡
እርሷንም ሄዯው ያመጡሇት ዖንዴ ዲዊት መሌዔክተኞችን ሊከ፤ እነርሱም ሄዯው አመጡሇትና
ከእርሷ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አዯረገ፤ በዘህም ጊዚ ሴትዮዋ ወርሃዊ የመንፃት ሥርዒቷን
የፇጸመች ጥብቅ ነበረች፤ ከዘህ በኋሊ ሴትዮዋ ወዯ ቤቷ ተመሌሳ ሄዯች፡፡ ከጥቂት ጊዚ
በኋሊም መፀነሷን ስሇተገነዖበች መሌዔክት ሌካ ሇዲዊት ነገረችው፡፡»
2 መጽሏፇ ሳሙኤሌ 11፡2-5 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ጥያቄ፡- መጽሏፈ እንዯዘህ ዒይነት በዯሌ የሠራ ሰው ሊይ የፇረዯው ፌርዴ ሞት ነው፤ ስሇዘህ
በዲዊት ሊይ የሞት ፌርዴ ሇምን አሌተፇፀመበትም?
መ.ቅ፡- «አንዴ ሰው እስራኤሊዊ ከሆነ ወገኑ ሚስት ጋር ቢያመነዛር፤ አመንዛራና አመንዛራይቱ
ሁሇቱም በሞት ይቀጡ፤ አንዴ ሰው የአባቱ ሚስት ከሆነችው ከማንኛዋም ጋር የግብረ ሥጋ
ግንኙነት ቢፇጽም፤ እርሱና ሴትየዋ ሁሇቱም በሞት ይቀጡ፤ በሞት የሚቀጡትም በራሳቸው
በዯሌ ነው፡፡» ኦሪት ዖላዋውያን 20፡10-11 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም

264
7. መ.ቅ፡- «ከዔሇታት አንዴ ቀን በቤቴ መስኮት ወዯ ውጪ እመሇከት ነበር፤ በአዔምሯቸው
ያሌበሰለ ብ዗ ወጣቶችን አየሁ፤ ከእነርሱም መካከሌ በተሇይ አንደ እጅግ ሞኝ የሆነ ወጣት
ነበር፡፡ አንዱት ሴት በምትኖርበት ቤት አጠገብ ባሇው መንገዴ ማዔዖን ያሌፌ ነበር፤ በቤቷ
አጠገብ ይራመዴ ነበር፤ ይህንንም ያዯርግ የነበረው ወዯ ማታ ጊዚ ጨሇምሇም ሲሌ ነበር፤
ከዘያም ሴትየዋ አገኘችው፤ አሇባበሷም ጋሇሞታ ሴት መሆኗን ያመሇክት ነበር፤ ሰውንም
የምታስትበት ዔቅዴ ነበራት፡፡ እርሷ ዯፊርና ሀፌረተቢስ ሴት ነበረች፤ በቤቷ መቀመጥ
ስሇማያስዯስታት ዖወትር ትዜራሇች፤ በየማዔዖኑ በየመንገደና በየገበያ ስፌራ እየቆመች
ትጠባበቃሇች፡፡ ያንን ወጣት እቅፌ አዴርጋ ሳመችው፤ ትኩር ብሊም ዒይን ዒይኑን እያየችው
እንዱህ አሇችው “ዙሬ የስዔሇቴን መባ አቅርቤያሇሁ፤ ከመሥዋዔቱም ሥጋ አስቀምጫሇሁ፤
ስሇዘህ አንተን ሇማየት ወጣሁ፤ በብርቱ ፇሇግኩህ፤ እነሆም አገኘሁህ ከግብጽ አገር የመጣውን
ጌጠኛ አንሶሊ በአሌጋዬ ሊይ አንጥፋአሇሁ፡፡ ከርቤ አሌሙንና ቀረፊ ከተባለት ቅመማት የተሰራ
ሽቶ አርከፌክፋበታሇሁ፡፡ ና ላሉቱን ሙለ በፌቅር እንርካ፤ በመተቃቀፌም ዯስ ይበሇን፤ ባላ
በቤት የሇም፤ ወዯ ሩቅ አገር ሄዶሌ፤ ብ዗ ገንዖብ ይዜ ስሇሄዯ እስከ ሁሇት ሳምንት
አይመሇስም”፡፡» መጽሏፇ ምሳላ 7፡7-20 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
8. መ.ቅ፡- «ንጉሡ በዴንክ አሌጋ ሊይ አረፌ ብል ሳሇ የሽቶዬ ማዒዙ ቤቱን ሁለ ሞሊው፡፡
ውዳ በጡቶቼ መካከሌ ሲያርፌ መዒዙው እንዯ ተቋጠረ ከርቤ ነው፡፡»
መኀሌየ መኀሌይ 1፡12-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
9. መ.ቅ፡- «ላሉቱን በሙለ በአሌጋዬ ሆኜ ውዳን ሇማግኘት ተመኘሁ፤ አጥብቄም ፇሇግሁት
ሊገኘው ግን አሌቻሌኩም፡፡ በከተማይቱ ውስጥ በሚገኙት ጠባብና ሰፉ በሆኑት መንገድች
ሁለ ተዖዋወርሁ፤ ውዳንም ሇማግኘት ፇሇግሁ፤ አጥብቄ ፇሇግሁት፤ ሊገኘው ግን
አሌቻሌኩም፡፡ እየተዖዋወሩ ከተማውን የሚጠብቁ ሰዎች አገኙኝ፤ እኔም “ውዳን
አይታችኋሌን?” ብዬ ጠየቅኋቸው፡፡ ከእነርሱም ጥቂት አሇፌ እንዲሌሁ ውዳን አገኘሁት፤
እንዲያመሌጠኝ አጥብቄ ያዛሁት፤ ወዯ እናቴም ቤት ወሰዴሁት፤ እኔ ወዯተወሇዴሁበትም
ክፌሌ አስገባሁት፡፡» መኀሌየ መኀሌይ 3፡1-4 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም

265
መኀሌየ መኀሌይ
መኀሌየ መኀሌይ በመጽሏፌ ቅደስ ብለይ ኪዲን ውስጥ በስምንት ምዔራፌ የተከፇሇ
የሰሇሞን መዛሙር ከእግዘአብሓር የተሰጠ «መሇኮታዊ ቃሌ» ነው ተብል ከመጽሏፌ ቅደስ
አንደ አካሌ ሆኖ እናገኘዋሇን፡፡
እውን መኀሌየ መኀሌይ «የአምሊክ ቃሌ» ነውን?
አንዴን መሇኮታዊ ጽሁፌ ወይም መሌዔክት ጎራ ከፌሇን ይህ መሇኮታዊ ነው አሉያም
ዒሇማዊ የፌጡራን ሌብ ወሇዴ ነው ሇማሇት የሚያስዯፌሩን መስፇርቶችን መመርመር ግዴ
ይሆናሌ፡፡ እውነትን ፇሊጊ ሇሆነ ዯግሞ መሇኮታዊነትን የሚገሌጹ ቃሊቶችን እዘህ ሊይ
መዖርዖሩ አውቆ የተኛን እንዯ መቀስቀስ ይቆጠራሌ፡፡ እውነትን ፇሊጊ የሆኑ ግሇሰቦች ዯግሞ
ከዘህ የጠሩ መሆን ይገባቸዋሌ፡፡
በአጭሩ አንዴን መጽሏፌ ቅደሳዊ /መሇኮታዊ/ የሆኑ መሌዔክቶችን ብቻ አዛሎሌ ካሌን
ትክክሇኛነቱን ማረጋገጫ የጸሏፉው ወይም የመሌዔክተኛው ሔሌውና ቅደሳዊነት የተሊከበትን
ዒሊማ ብቻ ተግብሯሌ ወይስ ዒሇማዊ እሴቶች አስገዴዯውት በስሜት ባህር ውስጥ ሰጥሞ
በዖመናችን እንዯሚገኙ የተቃራኒ ፆታዎች የፌቅር ሌብ ወሇዴ በፌጡራን ውበት ስንጨነቅና
ስንጠበብ...፡፡ ሇምሳላ፡- ስሇ አንዱት ሴትና ወንዴ በዒሇማዊ /ጊዚያዊ/ ፌቅር መጠሇፌና
እንዱያውም ሇተቀዯሰ ጋብቻ ሳይሆን ሇአጭር ጊዚ ዛሙት እንዯሚፇሊሇጉ እና ምዴራዊ
ዯስታቸውን ከጣራ ሇማዴረስ የሚያዯርጉትን የየበኩሊቸውን ተክሇ ሰውነት እየተወዲዯሱ
ቃሊት ሲቀባበለ «መኀሌየ መኀሌይን» ሇሚያነበው ግሇሰብ ቅደስ ቃሌ ብል የሚያነበውን
መጽሏፌ ሳያስበው አዔምሮው ወዯ ምዴራዊና ሥጋዊ በሆኑ ጉዲዮች በምናቡ እየተመሊሇሱ
ሲስሊቸው የግሇሰቦች እንካ ሰሊንቲያ እንጂ የፇጣሪ መሇኮታዊ ቃሊት እንዲሌሆኑ ከጅምሩ
አንባቢ ሉረዲው ይችሊሌ፡፡
ሇሁለም «መኀሌየ መኀሌይን» አንብበው የራስዎን የሔሉና ፌርዴ ይስጡ፡፡
ምዔራፌ አንዴ ሳበኝ፤ አብረን እንሩጥ፤ ንጉሥ ሆይ! ወዯ
ከመዛሙር ሁለ የሚበሌጥ ሰሇሞን እሌፌኝህ አስገባኝ፤ በዘያም አብረን ዯስ
መዛሙር ይህ ነው፡፡ ይሇናሌ፤
ሙሽራይቱ ፌቅርህ ከወይን ጠጅ ይሌቅ ያስዯስታሌ፤
ፌቅርህ ከወይን ጠጅ ይሌቅ ዯስ የሚያሰኝ ስሇዘህ ቆነጃጅት ሁለ እጅግ ያፇቅሩሃሌ፡፡
ስሇሆነ፤ ከንፇሮችህ ይሳሙኝ፡፡ እናንተ የኢየሩሳላም ቆነጃጅት ሆይ!
የምትቀባው ሽቶ መዒዙ አሇው፤ ስምህም ስሙኝ፤ እኔ ጥቁር ነኝ፤ ይሁን እንጂ ውብ
ከሽቶ ሁለ የጣፇጠ ነው፤ ቆነጃጅትም ነኝ፤ የመሌኬ ጥቁረት እንዯ ቄዲር ዴንኳን
የሚያፇቅሩህ ስሇዘህ ነው፤ እጄን ይዖህ

266
ነው፤ ውበቴ ግን እንዯ ሰሇሞን ቤተ ውዳ ዓንገዱ ተብል የሚጠራው የወይን
መንግስት መጋረጃዎች ነው፡፡ ተክሌ ቦታ እንዯበቀሇ የበረሏ አበባ ነው፡፡
መሌኬን ያጠቆረው የፀሏይ ቃጠል ነው፤ ሙሽራው
ስሇዘህ ጥቁር በመሆኔ አትናቀኝ፤ የእናቴ ውዳ ሆይ! እንዳት የተዋብሽ ነሽ!
ሌጆች የሆኑ ወንዴሞቼ ስሇተጣለኝ፤ እንዳትስ ያማርሽ ነሽ!
የወይን ተክሌ ጠባቂ አዯረጉኝ፤ ስሇዘህ ዏይኖችሽ እንዯ ርግብ ውብ ናቸው፡፡
የራሴን ሰውነት ሇመጠበቅ ጊዚ ሙሽራይቱ
አሌነበረኝም፡፡ ውዳ ሆይ! እንተም እኮ ውብ ነህ፤
ውዳ ሆይ! እስቲ ንገረኝ፤ የበጎችህን መንጋ እጅግም ዯስ ታሰኛሇህ፤
የምታሰማራቸው የት ነው? በቀትርስ ጊዚ አሌጋችንም እንዯ ሇምሇም ሣር ዯስ
እረፌት ያገኙ ዖንዴ እንዱመስጉ የሚያሰኝ ነው፡፡
የምታዯርገው የት ነው? አንተን በመፇሇግ የቤታችን ምሰሶ የዛግባ ዙፌ ነው፤
የጓዯኞችህን መንጋ በመከተሌ ጣራው በጥዴ እንጨት የተዋቀረ ነው፡፡
የምቅበዖበዖው ሇምንዴን ነው? ምዔራፌ 2
ሙሽራው እኔ እንዯ ሳሮን ጽጌረዲና በሸሇቆ ውስጥ
አንቺ ከሴቶች ሁለ ያማርሽ ውብ ሆይ! እንዯሚበቅሌ ውብ አበባ ነኝ፡፡
ቦታውን የማታውቂው ከሆነ የበጎቹን ደካ ሙሽራው
ተከትሇሽ ሂጂ፤ የፌየሌ ግሌገልችሽንም ውዳ በሴቶች መካከሌ ስትታይ በእሾኽ
በእረኞቹ ዴንኳኖች አጠገብ አሰማሪ፡፡ መካከሌ እንዯሚታይ ውብ አበባ ናት፡፡
ውዳ ሆይ! ሙሽራይቱ
የፇርዕንን ሰረገሊዎች በሚስቡ ፇረሶች ውዳ ከላልች ጎሌማሶች ጋር ሲነጻጸር
መካከሌ ያሇችውን ውብ ባዛራ በደር ዙፍች መካከሌ አምሮ እንዯሚታይ
ትመስያሇሽ፤ የጉንጮችሽ ውበት እንዯ የፖም ዙፌ ነው፤
ከበረ ለሌ ነው፤ አንገትሽም በዔንቁ ጌጥ እኔም እጅግ ዯስ ብልኝ በጥሊው ስር
የተዋበ ነው፡፡ እኛ ግን የብር ፇርጥ ያሇው አረፌሁ፤
የወርቅ ጌጥ እናሰራሌሻሇን፡፡ ጣፊጭ ፌሬውንም በመመገብ ተዯሰትሁ፡፡
ሙሽራይቱ ወዯ ምግብ አዲራሹ አስገባኝ፤
ንጉሱ በዴንክ አሌጋው ሊይ አረፌ ብል ሳሇ ፌቅሩንም እንዯ ሰንዯቅ ዒሊማ በእኔ ሊይ
የሽቶዬ መዒዙ ቤቱን ሁለ ሞሊው፡፡ ከፌ ከፌ አዯረገ፡፡
ውዳ በጡቶቼ መካከሌ ሲያርፌ መዒዙው እኔ በፌቅሩ ተይዤ ስሇታመምሁ፤
እንዯ ተቋጠረ ከርቤ ነው፡፡ ዖቢብ እየመገባችሁኝ አበረታቱኝ፤
በፖም ፌሬም አስዯስቱኝ፡፡
267
ግራ እጁን ያንተርሰኛሌ፤ እስቲ አንዴ ጊዚ ፉትሽን ሌየው፤
በቀኝ እጁም ያቅፇኛሌ፡፡ ዴምፅሽንም ሌስማው፤ ዴምፅሽ አስዯሳች
እናንተ የእየሩሳላም ቆነጃጅት ሆይ! ነው፤
ፌቅር ራሱ ፇቅድ እስኪነሳ ዴረስ ፉትሽም እጅግ የተዋበ ነው፤
ቀስቅሳችሁ እንዲታስነሱት፤ ወይናችን አብቧሌ፤
በፇጣን አጋዖንና በምዴረበዲ ዋሌያ ስም ስሇዘህ የወይን ተክሊችንን እንዲያጠፊብን
አዯራ እሊችኋሇሁ፡፡ ቀበሮዎችን እነኛን ትናንሽ ቀበሮዎችን
ሙሽራይቱ አጥምዲችሁ ያ዗ሌን፡፡
እነሆ የውዳ ቃሌ በተራራዎች ሊይ እየዖሇሇ ሙሽራይቱ
በኮረብርታዎች ሊይ እየተወረወረ ሲመጣ ውዳ የእኔ ነው፤ እኔም የእርሱ ነኝ፤
እሰማሇሁ፤ በአበባዎች መካከሌ መንጋውን ያሰማራሌ፡፡
ውዳ ዋሌያ ወይም የአጋዖን ግሌገሌ የሇሉቱ ጨሇማ እስከሚወገዴ፤
ይመስሊሌ፤ የማሇዲው ነፊስ እስከሚነፌስ፤
እነሆም ከቤታችን ቅጽር አጠገብ ቆሟሌ ውዳ ሆይ! እንዯ ዋሌያ ወይም እንዯ
በመስኮትም ወዯ ውስጥ ይመሇከታሌ የአጋዖን ግሌገሌ በገዯሊማ ተራራዎች ሊይ
በመጋረጃውም በኩሌ አሾሌኮ ይቃኛሌ፡፡ እየሮጥህ ተመሇስ፡፡
ውዳ እንዱህ ይሇኛሌ፤ ምዔራፌ 3
ሙሽራው ላሉቱን በሙለ በአሌጋዬ ሆኜ ውዳን
ውዳ ሆይ! ተነሺ ሇማግኘት ተመኘሁ፡፡
የእኔ ውብ ሆይ! ነይ አብረን እንሂዴ፤ አጥብቄም ፇሇግሁት ሊገኘው ግን
እነሆ ክረምቱ አሌፎሌ፤ አሌቻሌኩም፡፡
ዛናሙም ቆሟሌ፤ በከተማይቱ ውስጥ በሚገኙት ጠባብና ሰፉ
በየመስኩ አበባዎች መታየት ጀምረዋሌ፤ በሆኑት መንድች ሁለ ተዖዋወርኩ፤
የዖፇንም ወራት ዯርሷሌ፤ ውዳንም ሇማግኘት ፇሇግሁ፤
የርግቦችም ዚማ በምዴራችን ይሰማሌ፡፡ አጥብቄ ፇሇግሁት፤ ሊገኘው ግን
በሇስ ማፌራት ጀምሯሌ፤ የወይን ተክሌም አሌቻሌኩም፡፡
አብቧሌ፤ እየተዖዋወሩ ከተማውን የሚጠብቁ ሰዎች
የአበባውም ሽታ ምዴርን ሞሌቶታሌ፤ አገኘሁኝ፤
ስሇዘህ ውዳ ሆይ! ተነሺ፤ እኔም “ውዳን አይታችኋሌን?” ብዬ
የእኔ ውብ ሆይ፤ ነይ አብረን እንሂዴ፡፡ ጠየቅኋቸው፡፡
አንቺ በገዯሌ አሇት ንቃቃት ውስጥ ከእነርሱም ጥቂት አሇፌ እንዲሌሁ ውዳን
እንዯተዯበቀች ርግብ ነሽ፤ አገኘሁት፤
268
እንዲያመሌጠኝም አጥብቄ ያዛሁት፤ እርሱ እጅግ በተዯሰተበት በሠርጉ ቀን
ወዯ እናቴም ቤት ወሰዴሁት፤ እናቱ በራሱ ሊይ የዯፊችሇትን ዖውዴ
እኔ ወዯተወሇዴሁበትም ክፌሌ ጭኗሌ፡፡
አስገባሁት፡፡ ምዔራፌ 4
እናንተ የኢየሩሳላም ቆነጃጅት ሆይ! ሙሽራው
ፌቅር ራሱ ፇቅድ እስኪነሳ ዴረስ ውዳ ሆይ! እንዳት ውብ ነሽ!
ቀስቅሳችሁ እንዲታስነሱት፤ እንዳት ያማርሽ ነሽ!
በፇጣን አጋዖን በምዴረበዲ ዋሌያ ስም ዏይኖችሽ በፉትሽ መሸፇኛ ሻሽ ውስጥ
አዯራ እሊችኋሇሁ፡፡ ሲታዩ እንዯ ርግብ ያማሩ ናቸው፤
ከምዴረበዲ የምትመጣዋ ያች ማን ናት? ጠጉርሽ ከገሇዒዴ ተራራ ሊይ እንዯሚወርዴ
ቁመቷ እንዯ ጢስ ምሰሶ ቀጥ ያሇ ነው፡፡ የፌየሌ መንጋ ነው፡፡
መዒዙዋም ነጋዳ እንዯሚሸጠው እጣንና ጥርሶችሽ በመካከሊቸው ምንም መኻን
ከርቤ ዯስ የሚያሰኝ ነው፡፡ ሳይኖራቸው መንታ መንታ እንዯሚወሌደ
እነሆ የሰሇሞን ሰረገሊ እየመጣች ነው፤ ተሸሌተው በውሃ ተሸሌተው እንዯታጠቡ
ከእስራኤሌ ኃያሊን መካከሌ የተመረጡ ነጫጭ የበጎች መንጋ ዯስ ያሰኛለ፡፡
ስሌሳ የክብር ዖበኞች አጅበዋታሌ፤ ከንፇሮችሽ እንዯ ቀይ ሏር ፇትሌ ያማሩ
ሁለም በሰይፌ አያያዛ የሰሇጠኑና ናቸው፤
በጦርነትም የተፇተኑ ናቸው፤ ስትነጋገሪም እጅግ ዯስ ያሰኛለ፤
በላሉት ሉዯርስ የሚችሇውን አዯጋ ሁሇቱ ጉንጮችሽ በፉትሽ መሸፇኛ ሻሽ
ሇመመከት እያንዲንደ ሰይፈን እንዯታጠቀ ውስጥ ሲታዩ ሇሁሇት የተከፇሇ የሮማን
ያዴራሌ፡፡ ፌንካች ይመስሊለ፡፡
ንጉሥ ሰልሞን በሰረገሊው ውስጥ አንገትሽ በሺ የሚቆጠሩ የኃያሊን ጋሻዎችና
የሚቀመጥበት ዗ፊን ከሉባኖስ ዛግባ የጦር ዔቃዎች ተሰቅሇው የሚታዩበትን
የተሰራ ነው፤ የጦር ምሽግ ይሆን ዖንዴ የተሰራውን
የ዗ፊኑ ምሰሶዎች በብር የተሇበጡ ናቸው፤ የዲዊትን ግንብ ይመስሊሌ፡፡
አጎበሩም በወርቅ ያጌጠ ነው፤ ሁሇቱ ጡቶችሽ መንታ ሆነው የተወሇደና
መቀመጫውም የኢየሩሳላም ቆነጃጅት በደር አበባዎች መካከሌ የተሰማሩ የዋሌያ
አሳምረው በጠሇፈት ሏምራዊ ሏር ግሌገልችን ይመስሊለ፡፡
የተሸፇነ ነው፡፡ ላሉቱ እስከሚነጋና ጭሇማውም
እናንተ የጽዮን ቆነጃጅት ንጉስ ሰልሞንን እስከሚያሌፌ ዴረስ ወዯ ከርቤ ተራራና
ሇማየት ኑ! ወዯ እጣን ኮረብታ ሄጄ አርፊሇሁ፡፡
ውዳ ሆይ! ሁሇንተናሽ ውብ ነው፤
269
ምንም እንከን የሇብሽም፡፡ የሔይወት ውሃ እንዯሚገኝበት ጉዴጓዴ
ሙሽራዬ ሆይ! ነሽ፤
ከሉባኖስ ተራራ ውረጂ፤ ከሉባኖስ ተራራ ሥር እንዯሚፇሌቅ ወንዛ
ከሉባኖስ ተራራ ሊይ፤ ከአማና ተራራ ጫፌ ነሽ፡፡
ውረጂ፤ ሙሽራይቱ
የአንበሳና የነብር መኖሪያ ከሆኑት ከሠኒርና የሰሜን ንፊስ ሆይ! ንቃ!
ከሓርሞን ተራራዎች ወርዯሽ ነይ! አንተም የዯቡብ ንፊስ ሆይ! ወዯዘህ ና!
ውዴ እኅቱ የሆንሽው ሙሽራዬ ሆይ! በአትክሌት ቦታዬም ሊይ ንፇስ!
የዏይኖችሽ አመሇካከትና የአንገትሽ ዴሪ አየሩም በመሌካም ሽታ የተሞሊ ይሁን፤
ሌቤን ማርኮታሌ፤ ውዳም ወዯ አትክሌት ቦታው ይምጣ
ውዴ እኅቴ የሆንሽ ሙሽራዬ ሆይ! እጅግ ጣፊጭ የሆኑትንም ፌሬዎች
ፌቅርሽ እንዳት ያስዯስታሌ! ይመገብ፡፡
ፌቅርሽ ከወይን ጠጅ ይሌቅ ዯስ ያሰኛሌ፤ ምዔራፌ 5
መዒዙሽም ከማንኛውም ሽቶ ይበሌጣሌ፡፡ ሙሽራው
ውዳ ሆይ! ውዴ እህቴ የሆንሽ ሙሽራዬ ሆይ!
ከከንፇሮችሽ የማር ወሇሊ ይፇስሳሌ፤ እነሆ ወዯ አትክሌት ቦታዬ ገባሁ፤
ከአንዯበትሽም ማርና ወተት ይፇሌቃሌ፤ ከርቤዬንና የሽቶ አበባዎቼን ሇቀምሁ፤
የሌብስሽ መዒዙ የሉባኖስ ሽቶ ይመስሊሌ፡፡ የማር ሰፇፋን ከወሇሊ ጋር ጠገብሁ፤
ውዴ እኅቴ የሆንሽው ሙሽራዬ የወይን ጠጄንና ወተቴንም ጠጣሁ፡፡
ታጥሮ እንዯሚጠበቅ የአትክሌት ቦታ የሙሽራይቱ ሚዚዎች
዗ሪያዋ በግንብ እንዯተከበበ ምንጭ ወዲጆቼ ሆይ!
እንዯታተመ ፇሳሽ ናት፡፡ በፌቅር እስክትረኩ ዴረስ ብለ ጠጡ፡፡
በዘያም ከሚገኙት ምርጥ የአትክሌት ሙሽራይቱ
ፌሬዎች መካከሌ የሮማን ፌሬ ሄናንና እኔ ተኝቻሇሁ፤ ሌቤ ግን ነቅቷሌ፤
ናርድስ ይገኛለ፡፡ በሔሌሜም ውደ እንዱህ እያሇ በር
ናርድስ ቀጋ ጠጅ ሣርና ቀረፊ እንዱሁም ሲያንኳኳ ሰማሁት፤
ሽታቸው እንዯ ዔጣን መዒዙ ያሊቸው ሌዩ ውዴ እህቴ የሆንሽ ሙሽራዬ ሆይ!
ሌዩ ተክልች ይገኙበታሌ እንዱሁም ከርቤ እንከን የላሇብሽ ርግቤ ሆይ! እባክሽ በሩን
የሬት አበባና ሌዩ ሌዩ የቅመማቅመም ክፇችሌኝ፤
ተክልች ይበቅለበታሌ፡፡ ራሴ በጠሌ ርሷሌ፤ ጠጉሬም በላሉት
አንቺ የአትክሌት ቦታን እንዯምታጠጣ ካፉያ ረስርሷሌ፡፡
ምንጭ ነሽ፤
270
ሌብሴን አውሌቄአሇሁ፤ ታዱያ እንዯገና ሙሽራይቱ
ሌሌበስን? ውዳ እጅግ የተዋበና ብርቱ ነው፤
እግሬንም ታጥቤአሇሁ፤ ታዱያ እንዳት ከአስር ሺ ወንድች መካከሌ እርሱን
እንዯገና ሊሳዴፇው? የሚመስሌ የሇም፡፡
ውዳ በበሩ ቀዲዲ በኩሌ እጁን ወዯ ውስጥ የእርሱ ራስ የወርቅ ለሌ ይመስሊሌ፤
ዖረጋ፤ ጠጉሩም ዜማና እንዯ ቁራ የጠቆረ ነው፡፡
ሌቤም ስሇ እርሱም ተንሰፇሰፇ፡፡ አይኖቹ በወንዛ አጠገብ እንዯሚታዩና
ስሇዘህ ሇውዳ በሩን ሌክፇትሇት ተነሳሁ፤ በወተት የታጠቡ እንዯሚመስለ ርግቦች
የበሩ መክፇቻ እጄታ ስይዖው እጄ በከርቤ ያምራለ፡፡
ጣቶቼም በሽቶ ተሞለ፡፡ የጉንጮች ማማር ጣፊጭ ሽታ ያሊቸው
ሇውዳ በሩን ከፇትኩሇት፤ የቅመማቅመም ዔፅዋት እንዯሚገኙበት
ነገር ግን እርሱ ተመሌሶ ሄድ ኖሯሌ፤ የአትክሌት ቦታ ነው፤
ዴምፁን ሇመስማት እጅግ ጓጉቼ ነበር፤ ከንፇሮቹ መዒዙው የሚጣፌጥ የከርቤ ሽቶ
አጥብቄ ፇሇግሁት፤ ነገር ግን ሊገኘው እንዯሚያፇስሱ የደር አበባዎች ናቸው፡፡
አሌቻሌኩም፤ ጠራሁት፤ እርሱ ግን ክንድቹ የዔንቁ ፇርጥ እንዲሇበት የወርቅ
አሌመሇሰሌኝም፡፡ ዖንግ ያምራለ፤
እየተዖዋወሩ ከተማውን የሚጠብቁ ሰዎች ሰውነቱም በሰንፔር ዔንቁ እንዲጌጠ የዛሆን
አገኙኝ፤ ጥርስ ነው፡፡
ዯብዴበውም አቆሰለኝ፤ እግሮቹ በወርቅ መሰረት ሊይ የተተከለ
የከተማውን ቅጽር የሚጠብቁ ዖበኞች የዔብነበረዴ ምሰሶዎችን ይመስሊለ፤
መጎናጸፉያዬን ገፌፇው ወሰደብኝ፡፡ መሌኩ በዛግባ ዙፍች እንዲጌጠ እንዯ
እናንተ የኢየሩሳላም ቆነጃጅት ውዳን ሉባኖስ ተራራ ነው፡፡
ያገኛችሁት እንዯሆነ እኔ ከፌቅሩ የተነሳ አፈ እንዯ ማር የጣፇጠ ነው፤
መታመሜን እንዴትነግሩት አዯራ ሁሇንተናውም የዯስ ዯስ አሇው፤
እሊችኋሇሁ፡፡ እናንተ የኢየሩሳላም ቆነጃጅት እንግዱህ
የሙሽራይቱ ጓዯኞች ውዳና ባሌንጀራዬ ይህን የመሰሇ ነው፡፡
አንቺ ከሴቶች ሁለ የተዋብሽ ሆይ! ምዔራፌ 6
በውኑ የአንቺ ወዲጅ ከላልች የተሇየ የሙሽራይቱ ጓዯኞች
ነውን? አንቺ ከሴቶች ሁለ የተዋብሽ ሆይ!
ስሇ እርሱ ይህን ያህሌ አዯራ የምትይን? ወዲጅሽ ወዳት ሄዯ?
እርሱ ከላልች የሚሇይበት ነገር ምንዴን እኛም አብረንሽ እንዴንፇሌገው የሄዯበትን
ነው? አቅጣጫ ንገሪን፡፡
271
ሙሽራይቱ የወሇዯቻት እናቷም ከሁለ አብሌጣ
ውዳ የበጎቹን መንጋ ሇማሰማራትና ውብ ታፇቅራታሇች፤
አበባ ሇመቅጠፌ የሽቶ ዔጽዋት ቆነጃጅትም እርሷን እየተመሇከቱ
ወዯሚገኙበት የአትክሌት ቦታው ያወዴሷታሌ፤
ወርዶሌ፡፡ ነገስታትና የንጉሥ ቁባቶች ያሞግሷታሌ፡፡
ውዳ የእኔ ነው፤ እኔም የእርሱ ነኝ፤ ይህች እንዯ ንጋት ብርሃን የምትፇሌቅ
በአበባዎች መካከሌ መንጋውን ያሰማራሌ፡፡ እንዯ ጨረቃ የምትዯምቅ እንዯ ፀሏይ
ሙሽራው የምታበራ የጦር ዒርማ ይዜ እንዯሚጓዛ
ውዳ ሆይ! እንዯ ቲርጻ ከተማ የተዋብሽ ሰራዊት ግርማዋ የሚያስፇራ እርሷ ማን
ነሽ፤ ናት?
እንዯ ኢየሩሳላምም እጅግ ያማርሽ ነሽ፤ በሸሇቆ የተተከለትን ተክልች ሌምሊሜ አይ
የጦር አርማ ይዜ እንዯሚጓዛ ሰራዊት ዖንዴ ወይኑ አቆጥቁጦ ሮማኑም አብቦ
የሚያስፇራ ግርማ አሇሽ፡፡ እንዯሆነ ሌመሇከት ወዯ ሇውዛ ተክሌ ቦታ
እባክሽ ዏይኖችሽን ከእኔ ሊይ አንሺ፤ ወረዴሁ፤
ምክንያቱም እነርሱ እኔን ማርከው እስረኛ በዘያን ጊዚ ሰውነቴ ራዯ፤
አዴርገውኛሌ፡፡ ባሇ ሰረገሊው ወዯ ጦር ሜዲ ሇመሄዴ
ጠጉርሽ ከገሇዒዴ ተራራ ሊይ እንዯሚወርዴ እንዯሚናፌቅ እኔም ውዳን ሇማግኘት
የፌየሌ መንጋ ነው፡፡ ናፇቅሁ፡፡
ጥርሶችሽ በመካከሊቸው ምንም መኻን የሙሽራይቱ ጓዯኞች
ሳይኖራቸው መንታ መንታ እንዯሚወሇደና አንቺ ሹሊማዊት ሆይ! ነይ ተመሇሺ!
በውሃ እንዯታጠቡ ነጫጭ የበጎች መንጋ በዯንብ አዴርገን እንዴናይሽ ነይ ተመሇሺ!
ዯስ ያሰኛለ፡፡ ሙሽራይቱ
ሁሇቱ ጉንጮችሽ በፉትሽ መሸፇኛ ሻሽ በብ዗ ተመሌካቾች ፉት እንዴምትወዖወዛ
ውስጥ ሲታዩ ሇሁሇት የተከፇለ የሮማን ዖፊኝ ወዯ እኔ ሇምን ትመሇከታሊችሁ?
ፌሬ ፌንካች ይመስሊለ፡፡ ምዔራፌ 7
ስሌሳ ነገስታት ሰማንያ ቁባቶችና ስፌር ሙሽራው
ቁጥር የላሊቸው ቆነጃጅት አለኝ፤ አንቺ እንዯ ንጉሥ ሌጅ ያማርሽ ሆይ!
እኔ ግን የምወዯው አንዱቷን ብቻ ነው እግሮችሽ በነጠሊ ጫማ ውስጥ ሲታዩ
እርሷም ምንም እንከን የላሇባት እንዯ እንዳት ያምራለ!
ርግብ የተዋበች ናት፤ ዲላዎችሽ በብሌህ አንጥረኛ እጅ የተሰራ
እርሷ ሇእናቷ አንዴ ናት፤ የዔንቁ ጌጥ ይመስሊለ፤

272
እንብርትሽ በወይን ጠጅ የተሞሊ ብርላ እንግዱያውስ መሌካሙ የወይን ጠጅ
ይመስሊሌ፡፡ በውዳ ከንፇሮችና ጥርሶች መካከሌ
ወገብሽ ዗ሪያውን በአበባ የታሰረ የስንዳ እየተንቆረቆረ በዛግታ ይውረዴ፡፡
ነድ ይመስሊሌ፡፡ እኔ የውዳ ነኝ፤ የእርሱም ምኞት ወዯ እኔ
ሁሇቱ ጡቶችሽ መንታ የዋሌያ ግሌገልችን ነው፡፡
ይመስሊለ፡፡ ውዳ ሆይ! ና ከከተማ ወጥተን ወዯ ገጠር
አንገትሽ በዛሆን ጥርስ እንዲጌጠ ግንብ እንሂዴ፤
ነው፤ ላሉቱን በዘያ እናሳሌፌ፡፡
ዏይኖችሽ በታሊቋ ከተማ በሏሴቦን የቅርፅ ማሌዯንም ወዯ ወይኑ ቦታ እንሂዴ፤
በር አጠገብ የሚገኙ የውሃ ኩሬዎችን የወይኑ አበባ ፇክቶ እንዯሆን
ይመስሊለ፡፡ ሮማኑም አብቦ እንዯሆን እንይ፤
አፌንጫሽ ወዯ ዯማስቆ አቅጣጫ በዘያም ፌቅሬን እገሌጥሌሃሇሁ፡፡
ሇመመሌከት የተሰራውን የሉባኖስ ግንብ የእንኮይ ፌሬ መዒዙና እንዱሁም ዯስ
ይመስሊሌ፡፡ የሚያሰኙ ሌዩ ሌዩ ፌራፌሬዎች ዯጃችንን
የራስሽ ቅርፅ እንዯ ቀርሜልስ ተራራ ነው፤ ሞሌቶታሌ፡፡
ዜማው ጠጉርሽም የሏር ጉንጉን የመሰሇ ውዳ ሆይ! ከነዘህም ፌሬዎች የበሰለትንና
ነው፡፡ አዱስ የተቀጠፈትን ሇአንተ አኑሬአሇሁ፡፡
ንጉሡም በሹሩባሽ ውበት ተማርኳሌ፡፡ ምዔራፌ 8
ውዳ ሆይ! እንዳት ያማርሽ ነሽ! ምነው አንተ የእናቴን ጡት ጠጥቶ እንዲዯገ
እንዳትስ ውብ ነሽ! ፌቅርሽ እንዳት እንዯ ወንዴሜ በሆንክሌኝ!
ያስዯስታሌ! በመንገዴ ሊይ አግኝቼ ብስምህ ማንም ሰው
ቁመናሽ የዖንባባ ዙፌ ይመስሊሌ፤ አይነቅፇኝም ነበር፤
ጡቶችሽም የዖንባባ ዖሇሊ ይመስሊለ፡፡ ወዯ ወሊጅ እናቴ ቤት ባስገባሁህ ነበር፤
በዖንባባው ዙፌ ሊይ ወጥቼ ፌሬውን በዘያም ስሇፌቅር ባስተማርከኝ ነበር፤
መሌቀም እወዲሇሁ፤ በሮማን ፌሬዬ ጭማቂ የጣፇጠውን
ጡቶችሽ እንዯ ወይን ዖሇሊ እቅፌ ናቸው፤ መሌካሙን የወይን ጠጅ ባጠጣሁህ ነበር፡፡
የእስትንፊስሽ መዒዙ እንዯ ፖም ፌሬ ሽታ ግራ እጅህን አንተርሰህ በቀኝ እጅህ
ነው፡፡ ባቀፌከኝ ነበር፡፡
የአፌሽም መዒዙ እንዯ መሌካም ወይን ጠጅ እናንተ የኢየሩሳላም ቆነጃጅት ሆይ!
ነው፡፡ ፌቅር ራሱ ወድ እስኪነሳ ዴረስ ቀስቅሳችሁ
ሙሽራይቱ እንዲታስነሱት አዯራ እሊችኋሇሁ፡፡
የሙሽራይቱ ጓዯኞች
273
በወዲጇ ትከሻ ሊይ ዯገፌ ብሊ ከበረሏ ከውዳ ጋር ስሆን ዯስታና ሰሊምን
የምትመጣ ይህች ማን ናት? አገኛሇሁ፡፡
ሙሽራይቱ ሙሽራው
ዴሮ እናትህ አንተን አምጣ በወሇዯችበት ሰሇሞን በባዒሌሃሞን የወይን ቦታ ነበረው፤
በፖም ዙፌ ሥር ተኝተህ ሳሇ ቀስቅሼ የወይኑንም ቦታ ሇአትክሌተኞች አከራየው፤
አስነሳሁህ፡፡ እያንዲንዲቸውን አንዴ ሺ ብር ያመጡሇት
በዖሊሇማዊ ፌቅር በሌብህ ውስጥ አትመኝ፤ ነበር፤
በክንዴህም እንዯ ማኅተም እኔን ብቻ እኔ የግላ የሆነ የወይን ቦታ አሇኝ፤
ያዖኝ፤ ሰሇሞን ሆይ! አንተ አንዴ ሺ ብር
ፌቅር እንዯሞት የበረታች ናት፤ አትክሌተኞቹ ሁሇት መቶ ብር ሌትወስደ
ቅንአትም እንዯ መቃብር የከፊች ናት ትችሊሊችሁ፡፡
በምትነዴበትም ጊዚ እንዯ እሳት ወሊፇን ዴምፅሽን ሇጓዯኞችሽ እያሰማሽ በአትክሌት
ትገርፊሇች፡፡ ቦታ የምትኖሪ ውዳ ሆይ!
የውሃ ብዙት የፌቅርን እሳት ሉያጠፊ እስቲ ሇእኔም ዴምፅሽን አሰሚኝ፡፡
አይችሌም፤ ሙሽራይቱ
ጎርፌም ጠራርጎ ሉወስዲት አይችሌም፤ ውዳ ሆይ! ፇጥነህ ወዯ እኔ ና!
ሰው ባሇው ሀብት ሁለ ፌቅርን ሇመግዙት የቅመም ተክልች በሚበቅለባቸው
ቢሞክር ፌቅር በገንዖብ ስሇማትገኝ ሰዎች ተራራዎች ሊይ የሚዖሌ አጋዖን ወይም
ይንቁታሌ፡፡ የዋሌያ ግሌገሌ ምሰሌ፡፡
የሙሽራይቱ ጓዯኞች /ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ ከ1980
ገና ጡት ያሊወጣች ትንሽ እኅት አሇችን፤ እትም ሊይ የተወሰዯ/
ሇጋብቻ ብትጠየቅ ሇዘህች ሇእህታችን
የምናዯርግሊት ምንዴን ነው?
እርሷ ቅጽር ብትሆን ኖሮ የብር ማማ
በሠራንሊት ነበር፤
እርሷ የቅጽር በር ብትሆን ኖሮ ከዛግባ
እንጨት የታነጸ መዛጊያ በሰራንሊት ነበር፡፡
ሙሽራይቱ
አነሆ እኔ ቅጽር ነኝ፤
ጡቶቼም እንዯ ቅጽር ማማዎች ናቸው፤

274
የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊትና በውስጡ የያዖው እምቅ ሚስጥር
በአብዙኛው ኢትዮጵያዊ የክርስትና እምነት ተከታዮች «መጽሏፌ ቅደስ» እንጂ
«የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት» እምብዙም አይታወቅም፡፡ እንዱሁም መጽሏፌ ቅደስ ከየት
እንዯመጣ ወይም በነማን እንዯተፃፇ በግሌፅ የሚያውቁትም ነገር የሇም፡፡ በእምነቱ ሰባክያን
ዖንዴም «ከመጽሏፌ ቅደስ» ከፉለን ማሇትም በነሱ የተመረጠውን ብቻ ያስተምሯቸዋሌ እንጂ
«የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት» ስሙ ሲጠቀስ አይስተዋሌም፡፡ የእምነቱ ተከታይም
የሚነገረውን ከመስማት በስተቀር የሚጠይቀው ነገር የሇም፡፡ አንዴ «እምነት» እምነቱ
እውነተኛ ሇመሆኑ እና መመሪያ መጽሏፈም ትክክሇኛ «የአምሊክ ቃሌ» ሇመሆኑ ምንጩ
መታወቅ አሇበት፤ ተከታዩም የዘህን መመሪያ ምንጭ እስካሊወቀ ዴረስ በቂ እውቀትን ጨብጦ
ሳይሆን ያሇ በቂ እውቀት በዯመ ነፌስ መከተለ አይቀሬ ነው፡፡ የመጽሏፌ ቅደስ አካሌ ከሆኑት
መጽሏፌት ውስጥ የተወሰነውን በመውሰዴ መቼ እንዯተፃፈ፣ ማን እንዯፃፊቸውና እንዳት
እንዯተፃፈ ሇመመሌከት እንሞክራሇን፡፡
የኦሪት ዯራሲ፡-
ኦሪት ዖፌጥረት፣ ኦሪት ዖጸአት፣ ኦሪት ዖላዋውያን፣ ኦሪት ዖኁሌቁ እና ኦሪት ዖዲግም፡፡
ሙሴ ጻፊቸው ተብሇው ነው የሚነገርሊቸው፡፡ እውን አምስቱን መፃሔፌት ሙሴ ነው
የፃፊቸው?
«... ከሙሴ በፉት ስሇነበሩ አባቶች ታሪክ አስቀዴመው ላልች ጽፇው ይሆናሌ፡፡ እንዱህም
ከሆነ ሙሴ ታሪካቸውን አንዴ ሊይ ሰብስቦ ሉጽፇው ይችሊሌ፡፡ ሆኖም ሙሴ ጻፇው አይሌም፤
ሙሴ ስሇራሱ ሞት (ዖዲግም 34፡1-12) ከሞተ በኋሊ ስሇሆኑት ዴርጊቶች የፃፇ አይመስሌም፡፡
ከሙሴ በኋሊ የነበሩት ፀሏፉዎች አሌፍ አሌፍ ማብራሪያ የሰጡበት ይመስሊሌ፡፡»
ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 ኦሪትን ሙለ በሙለ ሙሴ ጻፇ እየተባሇ በሏሰት ይሰበካሌ፤ ነገር ግን በውስጡ
የያዖው ከሙሴ በፉት ስሇ ነበሩት የአባቶች ታሪክና ላልችን ታሪኮች እንጂ «የአምሊክን
ቃሌ» አይዯሇም፡፡ በተጨማሪም «ላልች ጽፇው ይሆናሌ» የሚሇው ሏረግ የጸሏፉው
ማንነት እንዯማይታወቅ ያሳያሌ፤ ሙሴ ነው የጻፇው ሇሚለት ከሞተ በኋሊ ያሇውን
ታሪክ እና ሞቶ የት እንዯተቀበረ እንዳት ሉጽፇው እንዯቻሇ ሉቃውንቶችን እንኳን
ግራ አጋብቶ «እሱ የጻፇው አይመስሌም» ወዯሚሇው ዴምዲሜ አዴርሷቸዋሌ፡፡ ታዱያ
ማንነታቸው ያሌታወቁ የአምሊክን ቃሌ ጻፈ ቢባሌ አይዯንቀዎትምን?
መጽሏፇ ኢያሱ፡-
«የኢያሱ መጽሏፌ፡- ይህ መጽሏፌ የእስራኤሌ ሔዛብ በእግዘአብሓር ሏይሌና በኢያሱ መሪነት
ከነዒንን እንዯያ዗ ይተርካሌ፡፡ ኢያሱ ራሱ የሙሴን መጽሏፌ አነበበ፤ የሙሴን ሔግ በዴንጋይ

275
ጻፇ በሔይወቱ መጨረሻም ከሔዛቡ ጋር ያዯረገው ቃሌ ኪዲን በጽሐፌ አሰፇረ፡፡ (ኢያሱ 1፡8፣
8፡32፣ 24፡26)፡፡ ጠቅሊሊው መጽሏፌ ቅደስ በዘያን ዖመን የተፃፇ ይመስሊሌ፡፡»
ምንጭ /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 መጽሏፇ ኢያሱ በውስጡ የያዖው በራሱ በኢያሱ መሪነት ከነዒንን እንዯያ዗
ይተርካሌ፡፡ እንዱሁም ኢያሱ ከሔዛቡ ጋር ያዯረገውን ቃሌ ኪዲን ይተርካሌ እንጂ
«የእግዘአብሓር ቃሌ» አይዯሇም፡፡ «በዘህ ዖመን የተፃፇ ይመስሊሌ» ይህ አባባሌ
ዯግሞ የሚያሳየን የተፃፇበትን ዖመን በእርግጠኝነት መናገር አዲጋች እንዯሆነ ነው፡፡
መጽሏፇ መሳፌንት፡-
«መጽሏፇ መሳፌንት፡- የመሳፌንትን ታሪክ ይተርካሌ፡፡ መጽሏፈ በ3 ይከፇሊሌ፡-
1. መሳፌንት የተነሱበት ምክንያት፤
2. የመሳፌንቱን ታሪክ፤
3. ስሇ ዲን ጭቆናና ስሇ ብንያም ኃጢአት፤
መጽሏፈን ማን እንዯጻፇው ምን ጊዚ እንዯተጻፇ እርግጡ ባይታወቅም እንኳ የጻፇው
ሳሙኤሌ ወይም በሳሙኤሌ ዖመን ከነበሩት ከነብያት ወገን አንደ እንዯሆነ ይታመናሌ፡፡ (ሳሙ
10፡10-12፡25)» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 መጽሏፇ መሳፌንት የሚተርከው የመሳፌንትን ታሪክ ሲሆን መሳፌንት ስሇ ተነሱበት
ምክንያት ታሪካቸውንና ስሇ ዲን ጭቆናና ስሇ ብንያም ኃጢአት ይተርካሌ፡፡ እዘህ ጋ
ሌብ ይበለ «መጽሏፈን ማን እንዯጻፇው ምን ጊዚ እንዯተጻፇ እርግጡ ባይታወቅም...»
ይህንን አባባሌ በመንተራስ ማን እንዯፃፇው የማይታወቅ እንዱሁም መች እንዯተጻፇ
የማይታወቅ መጽሏፌ እንዳት የአምሊክ ቃሌ ነው ብሇን ማመን እንችሊሇን?
በአብዙኛው ክርስቲያኖች ሳሙኤሌ ነው የፃፇው ቢለ እንኳ ማስረጃ ግን የሊቸውም
«ሳሙኤሌ ወይንም በሳሙኤሌ ዖመን አንደ ጽፍት ይሆናሌ» ይሊሌና፤ ስሇዘህ የአምሊክ
ቃሌ ከነብያት ወገን በሆነ ማንነቱ ባሌታወቀ መጻፈ የመጽሏፌ ቅደስ ምንጭ ሇማወቅ
አዲጋች አያዯርግብንምን?
መጽሏፇ ሩት፡-
«የሩት መጽሏፌ፡- መጽሏፈ እግዘአብሓር ከአሔዙብ ወገን የነበረችውን ሩትን በእምነቷ
ምክንያት እንዯተቀበሊት (1.16፡17) የዲዊትም ቅዴመ አያት እንዯሆነች ያሳያሌ፤ (4፡13-17)
(ማቴ 1፡5)» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 መጽሏፇ ሩት፡- ሩት ስሇምትባሌ የዲዊት ቅዴመ አያት ታሪክ ነው የሚተርከው፡፡ ሩት
የታሪኩ ባሇቤት ናት እንጂ የመጽሏፈ ፀሏፉ አይዯሇችም፡፡ ሩት ሇመፃፎ ማስረጃ የሇም
ስሇዘህ የሩትን ታሪክ የፃፇው ማን ነው?

276
መጽሏፇ ሳሙኤሌ፡-
«የሳሙኤሌ መፃሔፌት፡- ማን እንዯፃፊቸው አሌተገሇጠም ሆኖም እነ ሳሙኤሌ የዖመናቸውን
ታሪክ የጻፈ መሆኑ ታውቋሌ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 ሇዘህ ብ዗ ማብራሪያ አያስፇሌገውም ግሌጽ ነውና «ማን እንዯፃፊቸው አሌተገሇጠም»
የሚሇው ቃሌ ጸሏፉው እንዯማይታወቅ በግሌጽ አመሊካች ነው፡፡ «እነ ሳሙኤሌ
የዖመናቸውን ታሪክ የፃፈ መሆኑ ታውቋሌ» ከዘህ አባባሌ የምንረዲው ነገር ቢኖር
ጸሏፉዎችም የጻፈት የአምሊክን ቃሌ ሳይሆን የዖመናቸውን ታሪክ መሆኑን ነው፡፡
መጽሏፇ ነገሥት፡-
«ነገሥት፡- ስሇ እስራኤሌና ስሇ ይሁዲ ንጉሶች የሚተርኩ 1ኛና 2ኛ ነገሥት መጻሔፌት፡፡
ከዲዊት ሌጅ ከሰሇሞን አንስቶ እስከ ይሁዲ መንግሥት ማሇቂያ ዴረስ የሁሇቱን የእስራኤሌና
የይሁዲን መንግስታት የነገስታትን ታሪክ ይተርካለ፡፡ የ400 ዒመት ታሪክ ነው፡፡ የነገሥታት
ታሪክ በሙለ አስቀዴሞ በ1 መጽሏፌ ብቻ ተጽፍ ነበር፡፡ 70 ሉቃናት ግን ወዯ ግሪክ ቋንቋ
በተረጎሙበት ጊዚ መጽሏፈ በሁሇት ተከፇሇ፡፡ መጽሏፈ የተፃፇው ንጉሡ ዮአኪን ከሞተ በኋሊ
ነውና ምናሌባት በስዯት ዖመን በባቢልን አገር ሳይፃፌ አይቀርም፡፡ (2ነገ 25፤29፡30)፡፡
ጸሏፉው ማን እንዯሆነ ግን አሌታወቀም፡፡ ታሪኩን ሲጽፌ ዯራሲው ከላሊ መጽሏፌ ዯግሞ
ቀዴቶ እንዯጻፇ ታውቋሌ፡፡ (1ገነ. 11፡41፤ 14፡19-29)» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ
ቃሊት/
 ከመጽሏፇ ነገሥት የምንረዲው ከሰልሞን እስከ ይሁዲ መንግስት ማሇቅያ ዴረስ
የነበረውን የእስራኤሌና የይሁዲን ነገሥታት ታሪክ ይተርካሌ የ400 ዒመት ታሪክ
ነው፡፡ ሰዎች የራሳቸውን ታሪክ ፃፈ እንጂ «የአምሊክን ቃሌ» አይዯሇም የፃፈት፡፡
ላሊው የነገሥት መጽሏፌ በአንዴ የተጠቃሇሇ እንጂ 1ኛ ነገሥት 2ኛ ነገሥት በሚሌ
የተከፊፇሇ አሌነበረም፤ 70 ሉቃናት ወዯ ግሪክ ቋንቋ ሲተረጉሙት በመብታቸው 1ኛ
ነገሥት እና 2ኛ ነገሥት በሚሌ ከፊፇለት፡፡ የሚያስገርመው ጸሏፉው ማን እንዯሆነ
አሇመታወቁ እና ዯራሲው ሲጽፌ ከላሊ መጽሏፌ ቀዴቶ መጻፈን ነው ታዱያ ይህንን
እንዳት የአምሊክ ቃሌ ነው ብሇን ሌንቀበሌ እንችሊሇን?
ዚና መዋዔሌ፡-
«ብ዗ መምህራን መጻሔፌቱን የጻፇው ካህኑ እዛራ ነው ይሊለ፤ ይህም እውነት
ይመስሊሌ፡፡ ሆኖም የትውሌዴ ዛርዛሩ ከዔዛራ ዖመን በኋሊ ያሇውን ዖመን ስሇሚያመሇክት
ምናሌባት ላሊ ሰው ጨምሮበት ይሆናሌ፡፡ ዖመኑ ከክርስቶስ በፉት 400 ዒመት ያህሌ
ይሆናሌ፡፡ ጸሏፉውም ሲጽፌ የነገሥታት ታሪክ በተጻፇባቸው በላልች ጽሐፍች መጠቀሙ
ታውቋሌ፡፡ (2ኛዚ.መ 9፡29፤ 12፡15 20፡34፤ 32፡32)»
ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
277
 በዘህ በመጽሏፌ ዚና መዋዔሌ የምንገነዖበው ጽሐፈን የጻፇው እዛራ ነው የሚለ
ሰዎች ቢኖሩም ታሪኩ ከዔዛራ ዖመን በኋሊ ስሇሚቀጥሌ የዔዛራ አሇመሆኑ ግሌጽ ነው፤
ምክንያቱም ሰው ከሞተ በኋሊ መጻፌ አይችሌምና ነው፡፡ «ላሊ ሰው ጨምሮበት
ይሆናሌ» የሚሇው ቃሌም የጸሏፉውን ማንነት ባሇመታወቁ እንዯ ዋና ማስረጃ
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡ ጸሏፉው ሲጽፌ በነገሥታት ታሪክ በተጻፇባቸው በላልች ጽሐፍች
መጠቀሙ ታውቋሌ ስሇዘህ የተቀሊቀሇና ምንጩ የማይታወቅ መሆኑ ግሌጽ ነው፡፡
መጽሏፇ እዛራ፡-
«የእዛራ መጽሏፌ፡- መጽሏፈ የእስራኤሌ ሔዛብ ከባቢልን ምርኮ እንዯተመሇሱ ቤተ
መቅዯስንም እንዯገና እንዯሰሩ ይናገራሌ፡፡ መጽሏፌ 537 አንስቶ ዔዛራ ራሱ ወዯ እየሩሳላም
እስከመጣበት እስከ 458 ከክ.ሌ.በ. ያሇውን ታሪክ ይተርካሌ፡፡ ቤተ መቅዯሱን የጨረሱት
የእስራኤሌ ሔዛብ ቤተ መቅዯሱን የጨረሱት በ516 ከክ.ሌ.በ. ነው፡፡ ዔዛራ ራሱ መጽሏፈን
ወይም መጽሏፈ የተመሰረተባቸውን ረቂቆች የጻፇ ይመስሊሌ፡፡»
ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 መጽሏፇ ዔዛራ የሚተርከው የእስራኤሌን ሔዛብ ከባቢልን ምርኮ የተመሇሱበትን
ጊዚና ዖመን ነው «ዔዛራ ጽሐፈን ወይም የተመሰረተባቸውን ረቂቆች የጻፇ
ይመስሊሌ፡፡» ማሇት ጥርጣሬን የሚያሳይ ነው፡፡ «መምሰሌ» እና «መሆን» የተሇያዩ
ናቸውና፡፡ ስሇዘህ ዔዛራ የጻፇው ይመስሊሌ ከማሇት ሇምን በእርግጠኝነት ዔዛራ
ጻፇው አይባሌም? ምክንያቱም ዔዛራ ሇመፃፈ ማረጋገጫ ስሇላሇ ነው፡፡
መጽሏፇ አስቴር፡-
«አስቴር፡- በፊርስ ቋንቋ «አስቴር» ማሇት «ኮከብ» ማሇት እንዯሆነ ይነገራሌ፡፡ አንዲንድቹ ግን
«አስቴር» ማሇት «አሽታሪ» ከሚባሌ ከአንዱት የባቢልን ጣዕት ስም የተገኘ ነው ይሊለ፡፡
መጽሏፇ አስቴር፤ መጽሏፈ በፊርስ መንግሥት ጊዚ በምርኮኝነት ይኖሩ በነበሩ እስራኤሊውያን
ሊይ የዯረሰውን ስዯትና ከሞት አዯጋ መዲናቸውን ይተርካሌ፡፡ መጽሏፈ አርጤክስስ ከሞተበት
ከ465 ከክ.ሌ.በ. እንዯተጻፇ ይገመታሌ፡፡ መጽሏፈን የጻፇው ማን እንዯሆነ አይታወቅም፡፡
ሆኖም ጸሏፉው የፊርስን ቤተ መንግስት ኑሮና ዯንብ ያወቀ አይሁዲዊ ይመስሊሌ፡፡ በየዒመቱ
በፊሪም ዒመት በዒሌ አይሁዴ ስሇሚያነቡት መጽሏፌ የታወቀ ሆነ፡፡ መጽሏፈ የተፃፇው
በእብራይስጥ ነው፡፡ በመጽሏፈ ውስጥ የእግዘአብሓር ስም አሌተጠቀሰም፡፡»
ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 «እንዯተጻፇ ይገመታሌ» «መጽሏፈን የጻፇው ማን እንዯሆነ አይታወቅም፡፡»
«በመጽሏፈ ውስጥ የእግዘአብሓር ስም አሌተጠቀሰም፡፡» ተብል መገሇጹ በጣም ግራ

278
የሚያጋባ ምንጭ እንዯሆነ ያመሊክታሌ፤ ምክንያቱም የፇጣሪ ቃሌ በግምት የሚጻፌ
አይዯሇም፡፡
መጽሏፇ ኢዮብ፡-
«የኢዮብ መጽሏፌ፡- የመጽሏፈ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ክፌልች በስዴ ንባብ ተጻፈ፤
ከም. 3 እስከ 42፡6፤ ዴረስ ያሇው ግን በግጥም ተጽፎሌ፡፡ በውስጡ ከሚገኘው የጥበብ
ጥሌቀትና ከስነ ጽሐፌ ውበቱ የተነሳ የተዯነቀ ነው፡፡ ጸሏፉው ማን እንዯነበረ አሌታወቀም፡፡
የኢዮብ ዛና ከጥንት ጀምሮ ቢታወቅም እስከ አሁን ዴረስ የቆየው «መጽሏፇ ኢዮብ»
ሇብ዗ዎች በሰሇሞን ዖመን ወይም ከዘያ በኋሊ የተፃፇ ይመስሊቸዋሌ፡፡
ላልችም በአብርሃምና በይስሏቅ ዖመን የተጻፇ ነው ይሊለ፡፡ ሙሴ ግን የእስራኤሌ ሔዛብ
የመጀመሪያ መሪና ነብይ ስሇነበረ ከአምስቱ «ኦሪት» መጻሔፌት ጭምር መጽሏፇ ኢዮብን
የጻፇው እርሱ እንዯሆነ የሚገምቱም አለ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 «ጸሏፉው ማን እንዯነበረ አሌታወቀም» «በሰሇሞን ዖመን ወይም ከዙ በኋሊ የተጻፇ»
«በአብረሃምና ይስሏቅ ዖመን» «በሙሴ ዖመን የተጻፇ መሆኑን የሚገምቱም አለ»
ተብል በየትኛው ነብይና ዖመን መጻፈ አሇመታወቁ የፇጣሪ ቃሌ ነው ብሇን እንዳት
መቀበሌ እንችሊሇን?
መዛሙረ ዲዊት፡-
«መዛሙረ ዲዊት፡- መዛሙራቱ ሁለ ዲዊት የጻፊቸው አይዯለም፤ ሆኖም በአርዔስቱ ሊይ
የዲዊት ስም በ82 ተጠቅሷሌ፤ በተቀሩት የቆሬዋች ሌጆች ስም በ11 ተጠቅሷሌ የአሳፌ በ12
ተጠቅሷሌ የኤማንና የኤታን የሙሴም በ3 ተጠቅሷሌ፤ መዛሙራትን ማን እንዯሰበሰበ
አሌታወቅም፤ ቢሆንም በ1ኛዚ.መ 16 ሊይ ዲዊት በታቦቱ ፉት የሚዖምሩ መዖምራን እንዲዯራጀ
ስሇምናነብ እርሱ ሥራውን ጀምሮ ይሆናሌ፡፡ ከእርሱ በኋሊ ግን ላሊ ሰው በነገሩ ገብቷሌ፤ ...»
ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 ዲዊት መዛሙር ዲዊትን ሁለንም ካሌጻፇ ዲዊት የጻፊቸው ተብል ምን ይታመናሌ?
ሰብሳቢያቸውም ካሌታወቀ ዯግሞ የዲዊት ሇመሆናቸው ምን ማረጋገጫ አሇ?
መጽሏፇ ምሳላ፡-
«መጽሏፇ ምሳላ፡- ... ይሁን እንጂ ምሳላዎች ሁለ የሰሇሞን አይዯለም፡፡ የ«ጠቢባን»
የሳሙኤሌም አለ፤... መጽሏፈ መቼ ተጻፇ? ቢባሌ ምናሌባት ሰሇሞን በዖመነ መንግስቱ
ማሇትም በ950 ከክ.ሌ.በ. ጀምሮት ይሆናሌ፤ የሔዛቅያስም ሰዎች በ700 ከክ.ሌ.በ. ላልችን
ጨምረዋሌ አይሁዴ 450 ከክ.ሌ.በ. ከምርኮው ሲመሇሱ መጽሏፈን አጠናቀው ሳይጽፈት
አሌቀረም፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/

279
መጽሏፇ መክብብ፡-
«መክብብ፡- መክብብ ማሇት ሰባኪ ማሇት ወይም አስተማሪ ማሇት ነው፡፡ በዘህም መጽሏፌ
የሚሰብክ የሚያስተምር ሰሇሞን ነው፡፡ በኢየሩሳላም የነገሰ የዲዊት ሌጅ ተባሇ ጥበቡም
በአያላው ተጠቅሷሌ ምሳላዎችንም መሰብሰቡ ታውቋሌ፤ የዔብራይስጡ አጻጻፌ የኋሊ ዖመን
ነው እንጂ የሰሇሞን ዖመን አይዯሇምና ዯራሲው ላሊ ነው የሚለ ቢኖሩም ላሊ ሰው ይጻፇው
እንጂ ትምህርቱ ያሇጥርጥር የሰሇሞን ነው፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
መኃሌየ መኃሌይ ዖሰሇሞን፡-
«መኃሌየ መኃሌይ ዖሰሇሞን፡- ማሇት ከሁለ የሚበሌጥ የሰሇሞን መዛሙር ማሇት ነው፤
የሁሇት ፌቅረኞች ንግግር ነው፡፡ የፌቅረኞች ንግግር ግጥም ነውና አነጋገሩ ከተሇመዯው
አነጋገር የተሇየ ነው፤ ትርጉሙ ብ዗ውን ጊዚ ያስቸግራሌ፡፡ በሙሽራው ዒይን ሙሽራይቱ በገጿ
ነውር ፇጽሞ የላሇባት የውብ መጨረሻ ናት፤ እንዯዘሁም ሙሽራይቱ ሙሽራውን ስትመሇከት
ፇጽሞ ያማረ እኩያ የላሇው ከእሌፌ የተመረጠ ሆኖ ታገኘዋሇህ፤ ይህም ሁለ በፌቅረኞች
አነጋገር በመነገሩ በአንዲንዴ ሰዎች ምስጢሩን ባሇመስተዋሌ ይነቅፈታሌ ሆኖም በእርግጥ
ቅደስ ምሳላ ነው፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 ወሲብ ቀስቃሽ ቃሊቶች እንዳት ቅደስ ምሳላዎች ተብሇው ሉቀርቡ ይችሊለ፡፡
የኢሳይያስ ትንቢት፡-
«ኢሳይያስ የነገስታትን ታሪክ መጻሔፌትና ትንቢት ጻፇ፤ ባሇፈት 200 ዒመታት ውስጥ ግን
ብ዗ ምርመራ ስሇተዯረገ በዖመናውያን ሉቃውንት መካከሌ ሌዩ ሌዩ ሏሳብ ተገኝቷሌ፡፡
ኢሳይያስ ራሱ ከም. 1-39 ከሚገኙት ትንቢቶች የሚበሌጡትን ጽፍ ይሆናሌ እንጂ ም. 40-55
በባቢልን ምርኮ ጊዚ በነበረ ላሊ ነብይ 56-66 ዯግሞ ከምርኮ በኋሊ በነበረ ላሊ ነብይ ተጽፎሌ
የሚለም አለ፡፡ ላልች ዯግሞ ም. 1-39 እና ም. 56-66 በሌዩ ሌዩ ክፌሌ ከፊፌሇው በብ዗
ሰዎች እጅ የተጻፇ ይመስሊሌ ይሊለ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 ማንነታቸው ባሌታወቀ ነብይ እንዱያውም ከነሱ ውጪ ባለ በርካታ ሰዎች የተጻፇን
ጽሁፌ እንዳት ትክክሇኛ የሆነ የአምሊክ ቃሌ ነው ብሇን መቀበሌ እንችሊሇን?
ትንቢተ ኢዩኤሌ፡-
«የኢዩኤሌ ትንቢት፡- ኢዩኤሌ የተናገረውን ትንቢት የያዖ መጽሏፌ፡፡ የተጻፇበትን ዖመን
ሇማረጋገጥ አሌተቻሇም፤ ኢዩኤሌ ትንቢት የተናገረው ከአሞጽ በፉት ነው የሚለ ሉቃውንት
አለ፤ ከሚሌኪያስ በኋሊ ትንቢት የተናገረ የመጨረሻ ነብይ ነበረ የሚለም አለ፤ ትንቢቱ
የተነገረው በኢየሩሳላም ይመስሊሌ፤...» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
ትንቢተ አብዴዩ፡-
«የአብዴዩ ትንቢት፡- አብዴዩ በኤድምያስ ሊይ ስሇሚመጣው ፌርዴ ተነበየ፡፡ ይህም የይሁዲ
የመከር ቀን የናቡከዯነዕር ሰራዊት ኢየሩሳላምን ያቃጠሇበት ቀን ይመስሊሌ፡፡ በዘህ ምክንያት
280
አብዴዩ ትንቢቱን የተናገረው ከዘያ ጊዚ በኋሊ እንዯ ነበር ይገመታሌ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ
ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
ትንቢተ ዮናስ፡-
«የዮናስ ትንቢት፡- በላልች የትንቢት መጽሏፌት የሚገኘው ዋና ሏሳብ የትንቢት መሌዔክት
የሚገሌጽ ሲሆን በዘህ መጽሏፌ ግን የሚበሌጠው ክፌሌ ስሇ ራሱ ስሇነብዩ የሚተርክ ነው፡፡
መጽሏፈን የጻፇው ዮናስ ራሱ መሆኑ አሌተገሇጠም፤ ነገር ግን ላሊ ሰው ከላሊ ሰው አፌ ሰምቶ
የጻፇው ይመስሊሌ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
ሰቆቃው ኤርምያስ፡-
«ሰቆቃው ኤርሚያስ፡- ሰቆቃው ማሇት ሙሾ ሌቅሶ ማሇት ነው፡፡ ጸሏፉው ኤርሚያስ መሆኑን
አሇመሆኑ አሌተረጋገጠም፡፡ ይሁን እንጂ ብ዗ ሉቃውንት ኤርምያስ ነው ይሊለ፡፡ በመጽሏፈ
ውስጥ የጸሏፉው ስም አይገኝም፡፡ እንዱሁም በዔብራይስጥ በመጽሏፈ አርእስት የኤርምያስ
ስም አሌተጠቀሰም፡፡ ሆኖም ጸሏፉው እንዯ ኤርምያስ ኢየሩሳላምን የሚወዴ ውዴቀቷን አይቶ
ያዖነና ከስቃይዋ የተካፇሇ ሰው መሆኑ አያጠራጥርም፡፡»
ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
የማቴዎስ ወንጌሌ፡-
«የማቴዎስ ወንጌሌ፡- እንዯ ጥንት ቤ.ክ ትውፉት የመጀመሪያውን ወንጌሌ የጻፇው ማቴዎስ
ነው፡፡ የማቴዎስ ወንጌሌ የተጻፇባቸው ዖመናት በብ዗ ሉቃውንት የተሇያዩ እንዯሆኑ
ቢጠቀስም አንዲንድች ማቴዎስ ወንጌለን የጻፇው ከ50 ዒ.ም. በፉት እንዯሆነ ሲያመሊክቱ
ላልች ግን ጸሏፉው የማርቆስን ወንጌሌ ተመሌክቶ ኢየሩሳላም ከወዯቀችበት ከ70 ዒ.ም.
በኋሊ እንዲዖጋጀው ይናገራለ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
የማርቆስ ወንጌሌ፡-
«የማርቆስ ወንጌሌ፡- ጸሏፉው ማርቆስ የተባሇው ዮሏንስ ነው፡፡ የቀዯሙት የቤ.ክ. አባቶች ይህ
ወንጌሌ ሇሮማውያን በ60 ዒ.ም. ገዯማ በሮም ሳይጻፌ እንዲሌቀረ ጠቁመዋሌ፡፡»
ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
የለቃስ ወንጌሌ፡-
«የለቃስ ወንጌሌ፡- ለቃስ ወዲጁ ሇሆነው ቴዎፌልስ በአክብሮት ሲጽፌ ያሊያቸውን ነገሮች
ካዩአቸው የዒይን ምስክሮች አረጋግጦ በብ዗ ጥንቃቄ ተርኳሌ፡፡ የአጻጻፈም ዖዳ የተማረና
በዴርሰት ሌዩ ሙያ ሰው መሆኑን ያሳያሌ፤ ለቃ. 1፡1-4፤ ሏ.ሥ. 1፡1-3፡፡ ለቃስ የጻፇው ታሪክ
የአርኬኦልጂ ምርመራ ትክክሇኛ መሆኑን ያሳያሌ፡፡ ጳውልስ በሮም ታስሮ ሳሇ «የሏዋርያት
ሥራ» በ64 ዒ.ም. ገዯማ ከጻፇው ወንጌለን ዯግሞ ከዘህ በፉት በ62 ዒ.ም. ገዯማ የጻፇ
ይመስሊሌ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/

281
የዮሏንስ ወንጌሌ፡-
«የዮሏንስ ወንጌሌ፡- ስሙ በዘህ ወንጌሌ ባይጠቀስም «ኢየሱስ ይወዯው የነበረው ዯቀ
መዛሙር» ሏዋርያው ዮሏንስ እንዯሆነ ይታወቃሌ፡፡ ይህን ወንጌሌ ሲጽፌ በመጀመሪያ
በየትኛው ቀንና ሰዒት ከኢየሱስ ጋር እንዯተገናኘ እንዯዘሁም በስንት ሰዒት ክስተቶች
እንዯተፇጸሙ ይመዖግባሌ፤ 1፡40፤ 4፡6፡52፤ 19፡14፡፡ አንዲንድች ከ85 ዒ.ም. በኋሊ ላልች
ዯግሞ ኢየሩሳላም ከወዯቀችበት ከ70 ዒ.ም. በፉት ወንጌለ እንዯተጻፇ ይገምታለ፡፡»
ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
የሏዋርያት ሥራ፡-
«የሏዋርያት ሥራ፡- «የሏዋርያት ሥራ» ጳውልስ ፌርዴን ሲጠብቅ ሳሇ በ64 ዒ.ም ገዯማ
እንዯተጻፇ ይገመታሌ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
የያሻር መጽሏፌ፡-
«የያሻር መጽሏፌ፡- በዘህ መጽሏፌ ሌዩ ሌዩ የእስራኤሌ ታሪክ መዛሙርና ቅኔ የተጻፇ
ይመስሊሌ፤ ይህ መጽሏፌና የጦርነት መጽሏፌ አንዴ ይሆን ይሆናሌ፤ መጽሏፈ በሰሇሞን ዖመን
የተጻፇ ይመስሊሌ፤ በኋሊ ግን ጠፊ፡፡» ምንጭ፡- /የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
 ይህ የያሻር መጽሏፌ በዖመናችን መጽሏፌ ቅደስ ቅጂ ውስጥ አይገኝም፡፡ ከመጽሏፈ
ውስጥ እንዱወገዴ ተዯርጓሌ፡፡

282
የቅደስ ቁርዒንና የመጽሏፌ ቅደስ ሌዩነት
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሰማይንና ምዴርን በስዴስት ቀን ስሇፇጠረ በሰባተኛው ቀን ስሇ አረፇና
ስሇ ተነፇሰ...» ኦሪት ዖጸአት 31፡17
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትንና ምዴርን በመካከሊቸው ያሇውንም ሁለ በስዴስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ
ፇጠርን ዴካምም ምንም አሌነካንም፡፡» ቃፌ 50፡38

መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም አሇ “ሰውን በመሌካችን እንዯ ምሳላአችን እንፌጠር”፤»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡26
ቅ.ቁ፡- «የሚመስሇው ምንም ነገር የሇም እርሱም ሰሚው ተመሌካቹ ነው፡፡» አሌ-ሹራ 42፡11
ቅ.ቁ፡- «አሌወሇዯም አሌተወሇዯምም ሇርሱም አንዴም ቢጤ የሇውም፡፡» አሌ-ኢኽሊስ 112፡3-4

መ.ቅ፡- «አቤቱ እስከ መቼ ፇፅመህ ትረሳኛሇህ?» መዛሙረ ዲዊት 13፡1
ቅ.ቁ፡- «ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም አሇው፡፡» ጣሃ 20፡52

መ.ቅ፡- «አቤቱ ጆሮህን አዖንብሌና ስማ አቤቱ ዒይንህን ክፇትና እይ»
መጽሏፇ ነገሥት ካሌዔ 19፡16
ቅ.ቁ፡- «አሊህ የሰማያትና የምዴርን ሩቅ ሚስጢር ያውቃሌ አሊህም የምትሰሩትን ሁለ
ተመሌካች ነው፡፡» አሌ-ሐጁራት 49፡18
መ.ቅ፡- «ከንጹህ ጋር ንጹህ ሆነህ ትገኛሇህ ከጠማማም ጋር ጠማማ ሆነህ ትገኛሇህ፡፡»
መጽሏፇ ሳሙኤሌ ካሌዔ 22፡27
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ያመናችሁ ሆይ በትክክሌ (ፌትህ) ተቃዋሚዎች በነፌሶቻችሁ ወይም
በወሊጆችና በቅርብ ዖመድች ሊይ ቢኾንም እንኳ ሇአሊህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታምም ወይም
ዴሃ ቢኾን ሇአሊህ በእርሱ (ከናንተ) ይበሌጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዲታዲለም ዛንባላን አትከተለ፡፡
ብታጣምሙም ወይም (መመስከርን) ብትተው አሊህ በምትሰሩት ነገር ሁለ ውስጥ ዏዋቂ
ነው፡፡» አሌ-ኒሳዔ 4፡135

መ.ቅ፡- «አቤቱ እኔ ስጮህ የማትሰማው እስከ መቼ ነው?» ትንቢተ ዔንባቆም 1፡2
ቅ.ቁ፡- «... ጌታዬ ሌመናን በርግጥ ሰሚ ነውና፡፡» ኢብራሑም 14፡39
ቅ.ቁ፡- «በንግግር ብትጮህ (አሊህ ከጩኸቱ የተብቃቃ ነው፤) እርሱ ምስጢርን በጣም
የተዯበቀንም ያውቃሌና፡፡» ጣሃ 20፡7


283
መ.ቅ፡- «እኔም “ኃይላ ከእግዘአብሓርም ዖንዴ ያሇው ተስፊዬ ጠፊ” አሌሁ፡፡»
ሰቆቃው ኤርምያስ 3፡18
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሇዖሊሇም ይጥሊሌን? እንግዱህስ ቸርነቱን አይጨምርምን? ሇዖሊሇምስ
ምሔረቱ ሇሌጅ ሌጅ ተቆጠረችን? የተናገረውስ ቃሌ አሌቋሌን? እግዘአብሓር ሞገሱን ረሳን
በቁጣው ምሔረቱን ዖጋውን?» መዛሙረ ዲዊት 77፡7
መ.ቅ፡- «... የተቆጣሃቸውን ኢየሩሳላምንና የይሁዲን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ
ነው?» ትንቢተ ዖካርያስ 1፡12
ቅ.ቁ፡- «በሊቸው “እናንተ በነፌሶቻችሁ ሊይ ዴንበርን ያሇፊችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአሊህ እዛነት
ተስፊ አትቁረጡ አሊህ ኃጢያትን በመሊ ይምራሌና እነሆ እርሱ መሏሪው አዙኙ ነውና”፡፡»
አሌ-዗መር 39፡53
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሇኢየሱስ ያሇው “አንተ ሌጄ ነህ ዙሬ ወሌጄሃሇሁ”፡፡»
ወዯ ዔብራውያን 5፡5
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሇዲዊት ያሇው «እግዘአብሓር አሇኝ “አንተ ሌጄ ነህ ዙሬ ወሇዴሁ”፡፡»
መዛሙረ ዲዊት 2፡7
ቅ.ቁ፡- «በሌ “እርሱ አሊህ አንዴ ነው፡፡ አሊህ (የሁለ) መጠጊያ ነው፡፡ አሌወሇዯም
አሌተወሇዯም፡፡ ሇእርሱ አንዴም ብጤ የሇውም”፡፡» አሌ-ኢኽሊስ 112፡1-4
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ምንም ሌጅን አሌያዖም (አሌወሇዯም) ከእርሱም ጋር አንዴም አምሊክ የሇም ያን
ጊዚ (ላሊ አምሊክ በነበረ) አምሊክ ሁለ በፇጠረው ነገር በተሇየ ነበር ከፉሊቸውም በከፉለ ሊይ
በሊቀ ነበር አሊህ ከሚመጥኑት ሁለ ጠራ፡፡» አሌ-ሙእሚኑን 23፡91
ቅ.ቁ፡- « “አሌረሔማንም /አዙኙ አምሊክም/ ሌጅን ያዖ (ወሇዯ)” አለ፤ ከባዴ መጥፍን ነገር
በእርግጥ አመጣችሁ፤ ከርሱ (ከንግግራቸው) ሰማያት ሉቀዯደ ምዴርም ሌትሰነጠቅ
ጋራዎችም ተንዯው ሉወዴቁ ይቃረባለ፤ “ሇአሌረሔማን /ሇአዙኙ አምሊክ/ ሌጅ አሇው” ስሇ
አለ፡፡ ሇአሌረሔማን ሌጅን መያዛ አይገባውም፡፡ በሰማያትና በምዴር ያሇው ሁለ (በትንሳኤ
ቀን) ሇአረሔማን ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ላሊ አይዯለም፡፡» መርየም 19፡88-93

መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ሇእስራኤሌ ሌጆች እንዱህ አሇ “ነገር ግን እያንዲንዱቱ ሴት ከጎረቤቷ
በቤቷም ካሇችው ሴት የብር ዔቃ የወርቅ ዔቃ ሌብስም ትሇምናሇች በወንድችና በሴቶች
ሌጆቻችሁ ሊይ ታዯርጉታሊችሁ ግብፃውያንንም ትበዖብዙሊችሁ”፡፡» ኦሪት ዖጸአት 3፡22
መ.ቅ፡- «የእስራኤሌም ሌጆች ሙሴ እንዲዖዖ አዯረጉ ከግብፃውያንም የብርና የወርቅን ዔቃ
ሌብስም ሇመኑ፡፡ እግዘአብሓርም ሇሔዛቡ በግብፃውያን ፉት የፇሇጉትን እንዱሰጧቸው
ሞገስን ሰጠ፡፡ እነርሱም ግብፃውያንን በዖበ዗፡፡» ኦሪት ዖጸአት 12፡35

284
ቅ.ቁ፡- « “አሊህ በመጥፍ ነገር አያዛም በአሊህ ሊይ የማታውቁትን ትናገራሊችሁ?” በሊቸው፡፡»
አሌ-አዔራፌ 7፡28

መ.ቅ፡- «ከግብፅ ምዴር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እግዘአብሓር አምሊክህ እኔ ነኝ፡፡ ከእኔ በቀር
ላልች አማሌክት አይሁኑሌህ፡፡ በሊይ በሰማይ ካሇው በታችም በምዴር ካሇው፤ ከምዴርም
በታች በውኃ ካሇው ነገር የማናቸውንም ምሳላ የተቀረጸውንም ምስሌ ሇአንተ አታዴርግ
በሚጠለኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውሌዴ ዴረስ የአባቶችን ኃጢዒት የማመጣ...»
ኦሪት ዖዲግም 5፡7
መ.ቅ፡- «እንዲይነሱም ምዴርንም እንዲይወርሱ፤ የዒሇሙንም ፉት በከተሞች እንዲይሞለ ስሇ
አባቶቻቸው በዯሌ ሇሌጆቹ ሞት አዖጋጁሊቸው፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ 14፡21
ቅ.ቁ፡- «ነፌስም ሁለ በራሷ ሊይ እንጂ (ክፈን) አትሰራም፤ ተሸካሚም (ነፌስ) የላሊይቱን
ሸክም (ኃጢዒት) አትሸከምም...» አሌ-አንዒም 6፡164

መ.ቅ፡- «ሰው ያሇ ሔግ ሥራ በእምነት እንዱጸዴቅ እንቆጥራሇንና፡፡» ወዯ ሮሜ ሰዎች 3፡28
ቅ.ቁ፡- «ሰዎቹ አምነናሌ በማሇታቸው ብቻ እነሱ ሳይፇተኑ የሚትተዉ መኾናቸውን
ጠረጠሩን? እነዘያንም ከነሱ በፉት የነበሩትን በእርግጥ ፇትነናሌ እነዘያንም እውነት
የተናገሩትን አሊህ በእርግጥ ያውቃሌ ውሸታሞቹንም ያውቃሌ፡፡» አሌ-አንከቡት 29፡2-3

መ.ቅ፡- «እኔ ግን እሊችኋሇሁ ክፈውን አትቃወሙ ዲሩ ግን ቀኝ ጉንጫችሁን በጥፉ ሇሚመታ
ሁለ ሁሇተኛውን ዯግሞ አ዗ርሇት እንዱከስህም እጀ ጠባብህንም እንዱወስዴ ሇሚወዴ
መጎናፀፉያህን ዯግሞ ተውሇት...» የማቴዎስ ወንጌሌ 5፡39
ቅ.ቁ፡- «የመጥፍም ነገር ዋጋ ብጤዋ መጥፍ ናት፤ ይቅርም ያሇና ያሳመረ ሰው ምንዲው በአሊህ
ሊይ ነው፡፡ እርሱ በዯሇኞችን አይወዴም፡፡» አሌ-ሹራ 42፡40

መ.ቅ፡- «... በከተማይቱ መካከሌ እሇፈ ግዯለም፤ ዒይናችሁ አይራራ አትዖኑም ሽማግላውንና
ጎበ዗ን ቆንጆይቱንም ሔፃናቶቹንና ሴቶቹን ፇፅማቸሁ ግዯለ፤ ...» ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 9፡5
ሏዱስ፡- ነብዩ ሙሏመዴ (ሰሊምና ሰሊት በሳቸው ሊይ ይሁን) ወዯ ጦርነት ከመሄዲቸው በፉት
ሇሰራዊታቸው ይህን ትእዙዛ አስተሊሇፈ «በአሊህ ስም ጀምሩ፤ በእርሱም እርዲታ ታገ዗፡፡
ሽማግላዎችን፣ ሇአቅመ አዲም ያሌዯረሱ ሌጆችን፣ ሔፃናት እና ሴቶችንም አትግዯለ መሌካም
ሰሪዎችም ሁኑ፡፡ አሊህ መሌካም ሰሪዎችን ይወዲሌና፡፡»


285
መ.ቅ፡- «አምሊክህ እግዘአብሓር ሌትኖርባት በሚሰጥህ በአንዱቱ ከተማህ ክፊተኞች ሰዎች
ከእናንተ ዖንዴ መጥተው “ሄዯን የማታውቋቸውን ላልችን አማሌክት እናምሌክ ብሇው
የከተማቸውን ሰው አሳቱ” ሲለ ወሬ ብትሰማ÷ ትፇሌጋሇህ÷ ትመረምራሇህም÷ ትጠይቃሇህም፤
እነሆም እውነት ቢሆን ይህም ክፈ ነገር በመካከሌህ እንዯተዯረገ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ የዘያችን
ከተማ ሰዎች በሰይፌ ስሇት ፇጽሞ ትመታቸዋሇህ፤ ከተማይቱን በእርሷም ያሇውን ሁለ
እንስሳውንም በሰይፌ ስሇት ፇጽሞ ታጠፊቸዋሇህ፡፡» ኦሪት ዖዲግም 13፡12-15
ቅ.ቁ፡- «ሇአንተ በርሱ እውቀት የላሇህን ነገር በኔ እንዴታጋራ ቢታገለህም አትታዖዙቸው፤
በቅርቢቱም ዒሇም በመሌካም ሥራ ተወዲጃቸው፤ ወዯኔም የተመሇሰን ሰው መንገዴ ተከተሌ
ከዘያም መመሇሻቸው ወዯኔ ነው፤ ትሰሩት የነበራችሁትንም ሁለ እነግራችኋሇሁ፤
(አሌነው)፡፡» ለቅማን 31፡15
ቅ.ቁ፡- «ለቅማን ሇሌጁ እርሱ የሚገሥጸው ሲሆን “ሌጄ ሆይ! በአሊህ (ጣዕትን) አታጋራ፤
ማጋራት ታሊቅ በዯሌ ነውና” ያሇውን (አስታውስ)፡፡» ለቅማን 1፡13

መ.ቅ፡- «ማንም ሰው ሇአባቱ ቃሌና ሇእናቱ ቃሌ የማይታዖዛ ቢቀጡትም የማይሰማቸው
እሌከኛና ዒመፀኛ ሌጅ ቢኖረው አባቱና እናቱ ይዖው ወዯ ከተማው ሽማግላዎች
ወዯሚኖርበትም ስፌራ በር ያምጡት፤ የከተማውንም ሽማግላዎች “ይህ ሌጃችን እሌከኛና
ዒመፀኛ ነው ሇቃሊችንም አይታዖዛም ስስታምና ሰካራም ነው” ይበሎቸው፡፡ የከተማውም
ሰዎች ሁለ እስኪሞት ዴረስ በዴንጋይ ይውገሩት፤ እንዱሁም ክፈን ነገር ከመካከሌህ
ታርቃሇህ...» ኦሪት ዖዲግም 21፡18-21
ቅ.ቁ፡- «ሰውንም በወሊጆቹ (በጎ እንዱያዯርግ) በጥብቅ አዖዛነው፤ እናቱ ከዴካም በሊይ በኾነ
ዴካም አረገዖችው፤ ጡት መጣያውም በሁሇት ዒመት ውስጥ ነው፤ “ሇኔም ሇወሊጆችህም
አመስግን በማሇት” (አዖዛነው)፤ መመሇሻው ወዯኔ ነው፡፡» ለቅማን 31፡14
ቅ.ቁ፡- «ጌታህም (እንዱህ ሲሌ) አዖዖ፤ “እርሱን እንጂ ላሊን አትገ዗ በወሊጆቻችሁም
መሌካምን ሥሩ፤ በአንተ ዖንዴ ኾነው አንዲቸው ወይም ሁሇታቸው እርጅና ቢዯርሱ ፍህ
አትበሊቸው፤ አትገሊምጣቸውም፤ ሇነርሱም መሌካምን ቃሌ ተናገራቸው፡፡ ሇሁሇቱም
ከእዛነትህ የመዋረዴን ክንፌ ዛቅ አዴርግሊቸው ጌታዬ ሆይ በሔፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዲሳዯጉኝ
እዖንሊቸውም” በሌ፡፡» አሌ-ኢስራእ 17፡23-24

መ.ቅ፡- «ማናቸውም ሰው ዴንግሌና ያሊትን ሌጃገረዴ ቢያጭ ላሊ ሰውም በከተማ ውስጥ
አግኝቶ ከእርሷ ጋር ቢተኛ ሁሇቱን ወዯዘያች ከተማ በር አውጧቸው፤ ብሊቴናይቱ በከተማ
ሳሇች አሌጮኸችምና ሰውየውም የባሌንጀራውን ሚስት አስነውሯሌና እስኪሞቱ ዴረስ
በዴንጋይ ውገሯቸው፤ ...» ኦሪት ዖዲግም 22፡23-24
286
ቅ.ቁ፡- «ዛሙተኛይቱና ዛሙተኛው ከሁሇቱ እያንዲንዲቸውን (ያሊገቡ እንዯሆኑ) መቶ
ግርፊትን ግረፎቸው፤ በነርሱም በአሊህ ፌርዴ ርኅራኄ አትያዙችሁ፤ በአሊህና በመጨረሻው ቀን
የምታምኑ እንዯ ኾናችሁ (አትራሩ) ቅጣታቸውንም ከምእመናን ጭፌሮች ይገኙበት፡»
አሌ-ኑር 24፡2

መ.ቅ፡- «ማንም ሰው ከእስራኤሌ ሌጆች ከወንዴሞች አንደን ሰርቆ እንዯ ባርያ ሲያዯርግበት
ወይም ሲሸጠው ቢገኝ ያ ላባ ይሙት፤ ...» ኦሪት ዖዲግም 24፡7
መ.ቅ፡- «አንዴ ሰው በሬ ወይም በግ ሰርቆ ቢያርዴ ወይም ቢሸጥ በአንዴ በሬ ምትክ አምስት
በሬዎች፤ በአንዴ በግ ምትክ አራት በጎች ይክፇሌ፡፡ አንዴ ላባ በር ሲሰብር ተይዜ ቢዯበዯብና
ቢሞት፤ ተከሊካዩ የዯም ባሇዔዲ አይሆንም፤ ነገር ግን ፀሏይ ከወጣች በኋሊ ከፇጸመ፤ ሰውየው
በነፌስ ግዴያ ይጠየቃሌ፡፡» ዖጸአት 22፡1-3 አዱሱ መዯበኛ ትርጉም 1993 እትም
ቅ.ቁ፡- «ሰራቂውንና ሰራቂይቱንም በሰሩት ነገር ሇቅጣት ከአሊህ የኾነን መቀጣጫ እጆቻቸውን
ቁረጡ፤ አሊህም አሸናፉ ጥበበኛ ነው፡፡» አሌ-ማኢዲህ 5፡38

መ.ቅ፡- «አንዴ ሰው ላሉት ከአባሇ ዖሩ የፇሰሰ እርጥበት በሰውነቱ ቢገኝ ከሰፇር ወጥቶ
በዘያው ይቆይ፡፡ ወዯ ማታም ገሊውን ይታጠብ፤ ጀንበር ስትጠሌቅም ወዯ ሰፇር ይመሇስ፡፡»
ኦሪት ዖዲግም 23፡10-11 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 እትም /የታረመ/
መ.ቅ፡- «ማንም ሰው ከአባሇዖሩ የሚወጣ ፇሳሽ ቢኖርበት ያ ፇሳሽ ነገር ርኩስ ነው፤ ይህም
ማሇት ከአባሇዖሩ ቢፇስ ወይም መፌሰሱን ቢያቆም ያው ርኩስ ነው፡፡ የሚተኛበትም ሆነ
የሚቀመጥበት ነገር ሁለ ርኩስ ነው፡፡ አሌጋውን የሚነካም ሆነ ወይም ሰውየው በተቀመጠበት
በማንኛውም ነገር ሊይ ሁለ የሚቀመጥ ሰው ሌብሱን አጥቦ ሰውነቱንም ታጥቦ እስከ ማታ
ዴረስ ርኩስ ይሁን፡፡ ፇሳሽ ያሇበትን ሰው የሚነካ ሁለ ሌብሱን አጥቦ ሰውነቱንም ታጥቦ እስከ
ማታ ዴረስ የረከሰ ይሆናሌ፡፡ ፇሳሽ ያሇበት ሰው ንጹህ በሆነ ሰው ሊይ ምራቁን ቢተፊበት
ያሰው ሌብሱን አጥቦ ሰውነቱንም ታጥቦ እስከ ማታ ዴረስ የረከሰ ይሆናሌ፡፡ ... ፇሳሽ ያሇበት
ሰው የነካው ማንኛውም የሸክሊ ዔቃ ቢኖር ይሰበር፤ ከእንጨት የተሰራ ዔቃ ሁለ በውኃ
ይታጠብ፡፡ ፇሳሽ ያሇበት ሰው ከፇሳሽ በሽታው በዲነ ጊዚ የነጻ እንዱሆን እስከ ሰባት ቀን ዴረስ
ይቆይ፤ ከዘያም ሌብሱን ይጠብ፤ በንጹህ የምንጭ ውኃ ገሊውን ይታጠብ፤ የነጻም ይሆናሌ፡፡
...» ኦሪት ዖላዋውያን 15፡2-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 እትም /የታረመ/
 የምንጭ ውኃ በአቅራቢያው ከላሇስ?
ቅ.ቁ፡- «እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወዯ ሶሊት በቆማችሁ (ሇመቆም ባሰባችሁ) ጊዚ ፉቶቻችሁን
እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፡፡ ራሶቻችሁንም (በውሃ) እበሱ፡፡ እግሮቻችሁንም እስከ
ቆርጭምጭሚቶች (እጠቡ) የረከሳችሁም ብትኾኑ (ገሊችሁን) ታጠቡ፡፡ ...» አሌ-ማኢዲህ 5፡6
287
ቅደስ ቁርዒን ከዖመናችን ሳይንስ ጋር ግጭት ወይስ ሥምምነት?
ብ዗ የዖመናችን መሇኮታዊ መጽሏፌት የሚባለት ከዖመናችን ሳይንሳዊ ግኝቶች ጋር
ማዙመዴን አይፇሌጉም፡፡ እንዱሁ በዯፇናው ሳይጠይቁና ሳይመራመሩ እንዱቀበለት ያዙለ፡፡
ቅደስ ቁርዒንን የተመሇከትነው እንዯሆነ ግን እንዴናውቅ እንዴንመራመር ነው የሚያዖን፡፡
ቅደስ ቁርዒን በአሁኑ ጊዚ ከ1400 ዒመታት በሊይ አስቆጥሯሌ፡፡ ታዱያ እንዳት ከዖመናችን
ሳይንሳዊ ግኝቶች ጋር አንዴ ሉሆን ቻሇ? እንዯሚከተሇው ሇመቃኘት እንሞክራሇን፡፡
አንዴን መሇኮታዊ መጽሏፌ የአምሊክ ቃሇ ነው ሇማሇት ከየትኛውም ምርመራ የበሊይ
መሆን አሇበት፡፡ እንዱሁም የትኛውም ጥያቄ ተጠይቆ በመመሇስ የአምሊክ ቃሌነቱን ማረጋገጥ
አሇበት፡፡ የዴሮው ዖመን ተዒምር የበዙበት ዖመን ነበር ስሇዘህ ቁርዒንም ከነዘህ ሁለ
ተዒምራቶች የበሊይ እና በሊጭ ነው፡፡ ስሇዘህ ይህ ትክክሇኛ ሇመሆኑ የሰው ሌጅም ይህንን
ተዒምር ተመራምሮ አንብቦ ማረጋገጥ አሇበት፡፡
1. ሳይንስ በሥነ ፌጥረት ውስጥ ያሇው በሙለ /Universe/ እንዳት እንዯተፇጠረ ስንጠይቅ
የሚሰጠን መሌስ አቢይ - ፌንዲታ ቲዎሪ /Big-bang theory/ ይሆናሌ፡፡ ይህም ማሇት
ዩኒቨርስ ሰማይና ምዴር አንዴ ሊይ እንዯነበሩና በኋሊም እንዯተሇያዩና የከዋክብት ክምችት
/Galaxy/ እንዯተፇጠረ ከዙም የሇተያዩ የፀሏይ ጭፌሮች /Planets/ ከነዙም ፕሊኔቶች መካከሌ
አሁን እኛ የምንኖርበት መሬት እንዯተፇጠረች ነው የሚያስተምረን፡፡ ቅደስ ቁርዒንስ ስሇዘህ
ምን ያስተምረናሌ?
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ የካደት ሰማያትና ምዴር የተጣበቁ የነበሩና የሇያየናቸው መኾናችንን
አያውቁምን? ሔያው የኾነንም ነገር ሁለ ከውኃ ፇጠርን፤ አያምኑምን?»
የሰው ሌጅ ከምዔተ ዒመታት ምርምርና ጥናት በኋሊ የሰነዖረው የBig bang theory
ሥነ-ምዴራዊ /Geological/ መሊምት /theory/ ቁርዒን ከ1400 ዒመታት በፉት መግሇጹ
ምንጩ የፌጥረተ ዒሇሙን ምስጢር የሚያውቅ አምሊክ መሆኑን ያመሇክታሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ከዘያም ወዯ ሰማይ እርሷ ጭስ ሆና ሳሇች አሰበ፤ ሇርሷም ሇምዴርም “ወዲችሁም ኾነ
ጠሌታችሁ ኑ፤” አሊቸው፡፡ ታዙዦች ኾነን መጣን አለ፡፡» ፈሲሇት 41፡11
አሊህ /ሱ.ወ/ እንዯፇሇገ በችልታው ይህቺን ሰማይና ምዴር ሲፇጥር ጭስ ነበሩ፡፡
እንዱሁም እዘህ ሊይ አንዴ ታሊቅ እውነት ተገሌጿሌ፡፡ መሊ ፌጥረት ዒሇሙ ሇአሊህ ታዙዥ
መሆኑንና እርሱ በቀመረው ሔግ እንዯሚመራ ተመሌክቷሌ፡፡ ሰማይንና ምዴርን ጠርቶ
ወዲችሁም ሆነ ጠሌታችሁ ኑ ብል አዖዙቸው እነሱም ትዔዙዛህን ተቀብሇን መጥተናሌ አለት፡፡
የሰው ሌጅ ብቻ ነው ሇአሊህ ታዙዥ የማይሆንሇት፤ ሇተፇጥሯዊ የሔይወት ቀመር ሇማዯር
የሚያንገራግርበት፡፡ በአሁን ጊዚም አንዴ ሳይንቲስትን ስሇዘህ ሁኔታ ቢጠየቅ የሚሰጠው
መሌስ ሰማይና ምዴር አሁን ያሊቸውን መሌክ ከመያዙቸው በፉት «ጭስ» እንዯነበሩ

288
ያረጋግጥሌናሌ፡፡ ስሇዘህ ቅደስ ቁርዒን ከዙሬ 1400 ዒመታት በፉት በእርግጠኝነት «ጭስ»
እንዯነበሩ ይነግረናሌ፡፡
2. በዴሮ ዖመን ሰዎች ይህቺ ምዴር ጠፌጣፊ እንጂ ዴቡሌቡሌ አይዯሇችም ብሇው ያስቡ
ነበር፡፡ ነገር ግን በ1597 እ.ኤ.አ. አንዴ ሰው ዒሇምን ከዜራት በኋሊ ይህቺ ምዴር ጠፌጣፊ
አሇመሆኗን አረጋገጠ፡፡ ቅደስ ቁርዒንስ ምን ይሇናሌ? ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ በጊዚአቸው
አሇምን ዜረው ነበር የሚሌ ምንም ዒይነት የታሪክ መረጃ አናገኝም ታዱያ ይህቺ ዒሇም
ዴቡሌቡሌ መሆኗን ማን ነው የነገራቸው?
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ላሉትን በቀን ውስጥ የሚያስገባ ቀንንም በላሉት ውስጥ የሚያስገባ ፀሏይንና
ጨረቃንም የገራ መኾኑን አታይምን? ሁለም እስከ ተወሰነ ጊዚ ዴረስ ይሮጣለ፤ አሊህም
በምትሰሩት ሁለ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡» ለቅማን 31፡29
ይህ አንቀጽ እንዯሚያረጋግጥሌን የቀንና ላሉት «ቀስ በቀስ» መፇራረቅ የሚያሳየን
ማሇትም ቀን የነበረው ከጊዚ በኋሊ ወዯ ጨሇማነት ይሇወጣሌ፡፡ ይህም የሚያሳየን ምዴራችን
ዴቡሌቡሌ መሆኗን ነው፡፡ የምዴርን ካርታ እንዯምሳላ ብንወስዴና በአንዴ በኩሌ አንዴን
ብርሃን አመንጪ አንፑሌ ወይም ሻማ ብናስቀምጠውና ያንን ካርታ ቀስ ብሇን
በምናሽከረክርበት ጊዚ የአንፑለን ብርሃን ያገኝ የነበረው ክፌሌ ወዯ ጨሇማነት ሲቀየር
እናየዋሇን ማሇት ነው፡፡ በተቃራኒው ምዴር ጠፌጣፊ ብትሆን ኖሮ ብርሃንና ጨሇማ
የሚያገኘው የምዴር አካሌ ሁለም ቀስ በቀስ ሳይሆን በአንዴ ጊዚ በሆነ ነበር፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትንና ምዴርን በውነት ፇጠረ፤ ላሉትን በቀን ሊይ ይጠቀሌሊሌ፤ ቀንንም በላሉት
ሊይ ይጠቀሌሊሌ፤ ፀሏይንና ጨረቃንም ገራ፤ ሁለም ሇተወሰነ ጊዚ ይሮጣለ፤ ንቁ እርሱ
አሸናፉው መሃሪው ነው፡፡» አሌ-዗መር 39፡5
የምዴር አካሌ አንዴ ጊዚ ብርሃን ላሊ ጊዚ ዯግሞ ጨሇማ መሆን የሚችሇው ምዴር
ዴቡሌቡሌ የሆነች እንዯሆነ ብቻ ነው እንጂ ጠፌጣፊ የሆነች እንዯሆነ አይዯሇም፡፡ ጠፌጣፊ
ብትሆን ኖሮ ቀንና ጨሇማ የመሆኑ ሂዯት ቀስ በቀስ ሳይሆን በአንዴ ጊዚ ነበር ክስተቱ
ሉፇጸም የሚችሇው፡፡ እንዱሁም የፌጥረት ዒሇሙን ዴንቅ አፇጣጠር ማስተዋለ ብቻ የአሊህ
ብቸኛ አምሊክነት ችልታና ጥበብ ሌጅ ከመያዛና ከመሰሌ ጎዯል ባሔሪያት የፀዲ መሆኑን
ሇመረዲት በቂ ነው፡፡ ሰማያትና ምዴር የላሉትና ቀን መፇራረቅ ጨረቃና ፀሏይ ... አንዴነቱን
ይናዖዙለ፡፡ ኃያሌነቱን ያፀዴቃለ፡፡ የሊቀ ጥበብን ወሰን የሇሽ ችልታውን ... ይመሰክራለ፡፡
አሊህ ኃያሌና አሸናፉ ከመሆኑም ጋር ወዯርሱ በፀፀት የሚመሇስን መሃሪና ሇፌጡራን
አዙኝ ነው፡፡ በአሊህ ሊይ የሚቀጥፈ ሏቅን ያስተባበለ ከአሊህ ጋር ላልች አማሌክትን
የሚያመሌኩ አሊህ ሌጅ አሇው የሚለ... ወገኖች የንስሃ በር በሰፉው ተከፌቶሊቸዋሌ፡፡ አሊህ
በቅን መንፇስ ወዯርሱ ከመጡ መሃሪ ነውና ሉምራቸው ዛግጁ ነው፡፡ «እርሱ አሸናፉው
መሃሪው አዙኙ ነውና፡፡»
289
3. በዴሮ ጊዚ ሰዎች ብርሃን ሲሆን ያያለ እንዱሁም ሲጨሌምና ጨረቃም ስታበራ ይመሇከቱ
ነበር እናም ጨረቃም የራሷ የሆነ ብርሃን ያሊት ይመስሊቸውም ነበር፡፡ ነገር ግን ከጊዚ በኋሊ
ሳይንስ እንዲረጋገጠው ጨረቃ የራሷ የሆነ ብርሃን እንዯላሊት እና ከፀሏይ የምታገኘውን
ነፀብራቅ ወዯ ምዴር እንዯምታሳሌፌ ተዯርሶበታሌ፡፡ ይህም የቅርብ ጊዚ ግኝት እንዯሆነ
እርግጥ ነው፡፡ ከሳይንስ ግኝት በፉት የነበረው ቅደስ ቁርዒንስ ከዙሬ 1400 ዒመት በፉት ምን
ይሊሌ?
ቅ.ቁ፡- «ያ በሰማይ ቡሩጆችን ያዯረገና በርሷም አንጸባራቂን (ፀሏይ) አብሪ ጨረቃንም ያዯረገ
ጌታ ክብሩ በጣም ሊቀ፡፡» አሌ-ፈርቃን 25፡61
 12 ቡሩጆች፤ የፇሇክ ክፌልች ናቸው፤ ፀሏይ በወር የምታቋርጠው አንዴ ቡሩጅ
ይባሊሌ፡፡
«ፀሏይን» አንጸባራቂ «ጨረቃን» አብሪ ያዯረጋት ምን ማሇቱ እንዯሆነ ግሌጽ ነው፡፡
ጨረቃ የራሷ የሆነ የብርሃን ምንጭ እንዯላሊት በትክክሌ ያሳየናሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «እርሱ ያ ፀሏይን አንጸባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያዯረገ ነው፤ የዒመታትን ቁጥርና
ሑሳብን ታውቁ ዖንዴም ሇርሱ መስፇሪያዎችን የሇካ ነው፤ አሊህ ይህንን በእውነት እንጂ
(በከንቱ) አሌፇጠረም፤ ሇሚያውቁ ሔዛቦች አንቀፆችን ያብራራሌ፡፡» ዩኑስ 10፡5
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ሰባትን ሰማያት አንደን ካንደ በሊይ ሲኾን እንዳት እንዯፇጠረ አታዩምን?
በውስጣቸውም ጨረቃን አብሪ አዯረገ፤ ፀሏይንም ብርሃን አዯረገ፡፡» ኑሔ 71፡15-16
4. ጥንት አውሮፓዎች ምዴር አንዴ ቦታ /ማዔከሇ ምዴር/ ሆና ላልች ፕሊኔቶች ፀሏይን
ጨምሮ በምዴር ዗ርያ እንዯሚዜሩ አዴርገው ያስቡ ነበር፡፡ ይህም «ማዔከሇ ምዴር»
/Geocentric/ በመባሌ ይታወቃሌ፡፡ ይህ አስተሳሰብ ከክርስቶስ ሌዯት ሁሇት ዒመት በፉት
ጀምሮ እስከ አስራ ስዴስተኛው ክፌሇ ዖመን ዴረስ በዘሁ መሌኩ ነበር የሚታወቀው፡፡ በኋሊ
ሊይ ግን ይህ አስተሳሰብ ትክክሌ እንዲሌሆነ በሳይንስ ይዯረስበታሌ፡፡ ያም ማሇት ሁለም
ፕሊኔቶች በራሳቸው ምህዋር ሊይ በፀሏይ ዗ርያ እንዯሚዜሩ ይረጋገጣሌ፡፡ ይህንን ቅደስ
ቁርዒንን እንዱህ በማሇት ይገሌጸዋሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «እርሱም ላሉትንና ቀንን ፀሏይንና ጨረቃንም የፇጠረ ነው፤ ሁለም በፇሇካቸው
/በመዜሪያቸው/ ውስጥ ይዋኛለ፡፡» አሌ-አንቢያ 21፡33
እንዱሁም ቁርዒን ከዙሬ 1400 ዒመታት በፉት ፀሏይ በሁሇት ዒይነት መንገዴ
እንዯምትዜር ሳይገሌጽ አሊሇፇም፡፡ ነገር ግን የዖመናችን ሳይንስ በቅርብ እንዯዯረሰበት ነው
የሚታወቀው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ፀሏይ ጨረቃን ሌትዯርስበት አይገባትም፤ ላሉትም ቀንን (ያሇ ጊዚው) ቀዲሚ
አይኾንም፤ ሁለም በመዜሪያቸው ውስጥ (በአሊህ የተሰመረሊቸውን የጉዜ መስመር ተከትሇው)
ይዋኛለ፡፡» ያሲን 36፡40
290
በዴሮ ጊዚ የሰው ሌጅ ፀሏይና ጨረቃ የሚጓ዗በት ምህዋር አንዴ ይመስሊቸው ነበር፤ ነገር ግን
እኚህ አካሊት እያንዲንዲቸው በራሳቸው ዙቢያ ሊይ እንጂ አንደ የላሊውን መስመር መያዛ
አይችሌም፤ አይገባውም፡፡ ምንም እንኳን የዖመናችን ሳይንስ በፀሏይ ሊይ ጥናት እያዯረገ
ቢሆንም ፀሏይ እራሷ አሊህ እስከወሰነሊት ጊዚ ዴረስ በመጓዛ ሊይ ትገኛሇች፡፡ ይህ የጉዜ
ሑዯቷም በሳይንስ በአንዴ ሰከንዴ 12 ማይሌ እንዯምትጓዛ ተረጋግጧሌ፡፡ ሇዘህም ማረጋገጫ
ቁርዒን እንዯሚከተሇው ያስረዲናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ያ ሰማያትን የምታዩዋት አዔማዴ ሳትኖር ያነሳት ከዘያም በዏርሹ (዗ፊኑ) ሊይ
(ስሌጣኑ) የተዯሊዯሇ ፀሏይንና ጨረቃንም የገራ ነው፤ ሁለም ሇተወሰነ ጊዚ ይሮጣለ፤ ነገሩን
ሁለ ያስተናብራሌ፤ በጌታችሁ መገናኘት ታረጋግጡ ዖንዴ ታምራቶችን ይዖረዛራሌ፡፡»
አር-ራዔዴ 13፡2
ተጨማሪ /ፊጢር/ 35፡13፤ /ለቅማን/ 31፡29፤ /አዛ-዗መር/ 39፡5
5. በትምህርት ቤት የውኃ ዐዯት /Water cycle/ እንዳት ሉፇጠር እንዯሚችሌ ተምረናሌ፡፡
ይህ የውኃ ዐዯት 1580 እ.ኤ.አ. ተገሌጾ ነበር ይህም ማሇት ውኃ ከባህር ሊይ ይተናሌ ያ
የተነነው ውኃ ወዯ ዯመና ይሇወጥና ከዙ በዛናብ መሌክ ወዯ ምዴራችን ይመሇሳሌ፡፡ የምንጭ
ውኃም እንዯዘሁ በዛናብ መሌክ የወረዯው ውኃ አፇር ውስጥ ይገባና ከተራራዎች መካከሌ
በምንጭ መሌክ እንዯሚወጣ እስከ 17ኛው ክፌሇ ዖመን ይታመን ነበር፡፡ እንዱሁም
ፇሊስፊዎች አንዲንዴ ጭማሪዎችን አክሇውበት እስከ 19ኛው ክፌሇ ዖመን ዴረስ በዘሁ
እምነታቸው ቀጥሇውበታሌ፡፡ ይህንንም ቅደስ ቁርዒን ከዙሬ 1400 ዒመታት በፉት እንዱህ
በማሇት ነው ያስተማረን፡-
ቅ.ቁ፡- «ነፊሶችንም (ዯመናን) ተሸካሚዎች አዴርገን ሊክን፤ ከሰማይም (ከዯመና) ዛናብን
አወረዴን፤ እርሱንም አጠጣናችሁ፤ እናንተም ሇርሱ አዴሊቢዎች አይዯሊችሁም፡፡»
አሌ-ሑጅር 15፡22
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ያ ነፊሶችን የሚሌክ ነው፤ ዯመናንም ይቀሰቅሳለ፤ በሰማይ ሊይም እንዯሚሻ
ይዖረጋዋሌ፤ ቁርጥራጮችም ያዯርጋዋሌ፤ ዛናሙንም ከዯመና መካከሌ ሲወጣ ታየዋሇህ፤
በርሱም ከባሮቹ የሚሻውን በሇየ ጊዚ ወዱያውኑ እነሱ ይዯሰታለ፡፡» አር-ሩም 30፡48
ተጨማሪ /አዛ-዗መር/ 39፡21፤ /አር-ሩም/ 30፡24፤ /አሌ-ሙእሚኑን/ 23፡18፤ /አሌ-ኑር/
24፡43፤ (አሌ-ነበእ) 78፡12-14
ቅደስ ቁርዒን ውኃን እንዳት እንዯምናገኝ በግሌጽ አስቀምጦሌናሌ ማሇት ነው፡፡
6. የሥነ ምዴር አጥኚዎች /Geologist/ በጥናታቸው እንዯዯረሱበት ተራራዎች በምዴር ሊይ
የተፇጠሩበት ምክንያት መሬት እንዲትነቃነቅ ወይም ሚዙኗ እንዲይዙባ ሇማዴረግ እንዯሆነ
ተዯርሶበታሌ፡፡ ቅደስ ቁርዒንስ ከሳይንስ በፉት ምን ይሊሌ?

291
ቅ.ቁ፡- «በምዴርም ውስጥ በነሱ እንዲታረገርግ ጋራዎችን አዯረግን፤ ይመሩ ዖንዴም በርሷ
ውስጥ ሰፊፉ መንገዴን አዯረግን፡፡» አሌ-አንቢያ 21፡31
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትን ያሇምታዩዋት አዔማዴ (ምሰሶዎች) ፇጠረ፤ በምዴርም ውስጥ በናንተ
እንዲታረገርግ ተራራዎችን ጣሇ፤ በርሷም ሊይ ከተንቀሳቃሽ ሁለ በተነ፤ ከሰማይም ውኃን
አወረዴን፤ በርሷም ውስጥ ከመሌካም ዒይነቶች አበቀሌን፡፡» ለቅማን 31፡10
ተጨማሪ /አን-ነሔሌ/ 16፡15
7. የሥነ ውቅያኖስ /Oceanology/ ጥናት ወይም ምርምር ቅደስ ቁርዒን ምን ይሇናሌ?
ቅ.ቁ፡- «እርሱም ያ ሁሇቱን ባሔሮች አጎራብቶ የሇቀቀ ነው፤ ይህ ጥምን የሚቆርጥ ጣፊጭ
ነው፤ ይህም የሚመረግግ ጨው ነው፤ በመካከሊቸውም (ከመቀሊቀሌ) መሇያንና የተከሇሇን
ክሌሌ ያዯረገ ነው፡፡» አሌ-ፈርቃን 25፡53
ቅ.ቁ፡- «ሁሇቱን ባሔሮች የሚገናኙ ሲሆን ሇቀቃቸው፡፡ (እንዲይዋሏደ) በመካከሊቸው ጋራጅ
አሌሇ፤ (አንደ ባንደ ሊይ) ወሰን አያሌፈም፤ ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው
ታስተባብሊሊችሁ?» አሌ-ራሔማን 55፡19-21
ሁሇት ዒይነት ውኃዎች በባህር ውስጥ በሚገናኙበት ጊዚ ያሇመቀሊቀሌ ነው
የሚጓ዗ት፡፡ ንጹህ /ጨው አሌባ/ ሇብቻው እንዱሁ ጨዋማው ሇብቻው ያሇመዋሃዴ /ያሇ
መቀሊቀሌ/ ይጓዙለ፡፡ ይህ ክስተት የአሊህን የሊቀ ጥበብ ያሳያሌ፡፡ የሰው ሌጅ
እንዱያስተውሇውም ተጋብዝሌ፡፡ የዖመናችን ሳይንስ በቅርብ ጊዚ ትክክሇኛነቱን አረጋግጧሌ፡፡
ሇዘህም እንዯምሳላ አዴርገን የምንወስዯው በሱዲን ካርቱም ሊይ ሁሇቱ አባዮች /Nile/
በሚገናኙበት ጊዚ ያሇምንም መዋሃዴ ነው የሚጓ዗ት፡፡
8. ስሇ ሥነ ሔይወት /Biology/ ቅደስ ቁርዒን ምን ይሇናሌ?
ቅ.ቁ፡- «አሊህም ተንቀሳቃሽን ሁለ ከውኃ ፇጠረ፤ ከነሱም በሆደ ሊይ የሚሄዴ አሌሇ፤ ከነሱም
በሁሇት እግሮች ሊይ የሚሄዴ አሌሇ፤ ከነሱም በአራት ሊይ የሚሄዴ አሌሇ፤ አሊህ የሚሻውን
ሁለ ይፇጥራሌ፤ አሊህ በነገሩ ሁለ ሊይ ቻይ ነውና፡፡» አን-ኑር 24፡45
ተጨማሪ /አሌ-አንቢያ/ 21፡30፤ /ፈርቃን/ 25፡54
የሔይወት መነሻ ውሃ መሆኑን አሊህ ተናግሯሌ፡፡ ይህም እጅግ የከበዯ እውነታ ነው፡፡
የዖመኑ የሔይወት ተመራማሪዎች እንዯ ዴንቅ ሳይንሳዊ ግኝት ይቆጥሩታሌ፡፡ ይህም የቁርዒንን
ምንጭ የሚጠቁም እውነታ ነው፡፡ ከሃዴያን ይህን ሁለ ጥበብ እያዩ አያምኑምን? በሳይንሳችን
ሔይወት ያሇው ነገር ሁለ ከውኃ እንዯተፇጠረ ያስረዲናሌ፡፡ ሳይቶ ፕሊዛም ሔይወት ሊሇው
ሁለ ጠቃሚ የሆነው ከመቶ 80% ውኃ እንዯሆነ ተረጋግጧሌ፡፡ ሇዘህም ነው ቅደስ ቁርዒን
«ሔይወት ያሇውን ነገር ሁለ ከውኃ ፇጠርን፤ አያምኑምን?» ብል ከዙሬ 1400 ዒመት በፉት
የነገረን፡፡

292
9. ስሇ አትክሌትና አዛዔርት ጥናት /Botany/ ጥናት ቅደስ ቁርዒን ምን ይሊሌ?
ምዴር የምታበቅሇው ነገር ሁለ ጾታ አሇው፡፡ ያም ወንዳና ሴቴ ይህንንም ቁርዒን
ነግሮናሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እርሱም ያ ምዴርን የዖረጋ በርሷም ተራራዎችንና ወንዜችን ያዯረገ በውስጧም
ከፌሬዎች ሁለ ሁሇት ሁሇት ዒይነቶችን ያዯረገ ነው፤ ላሉቱን በቀን ይሸፌናሌ፤ በዘህም ውስጥ
ሇሚያስተነትኑ ሔዛቦች ምሌክቶች አሌለ፡፡» አሌ-ራዔዴ 13፡3
ዔፅዋት ወንዳና ሴቴ ጾታዎች እንዲለዋቸው ሳይንስ የዯረሰበት በቅርቡ ነው፡፡ ቅደስ
ቁርዒን ግን ይህን እውነታ ቀዴሞውኑ አውጆ ነበር፡፡
10. ስሇ ሥነ ጽንስ /Embryology/ ማሇትም የሰው አፇጣጠር በቅደስ ቁርዒን እንመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰውም ከምን እንዯተፇጠረ ይመሌከት፡፡ ከተስፇንጣሪ ውኃ ተፇጠረ፡፡ ከጀርባና
ከእርግብግብቶች መካከሌ የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡» አሌ-ጣሪቅ 86፡5-7
የሰው ሌጅ ከተስፇንጣሪ ውኃ /Sperm/ እንዯተፇጠረ እርግጥ ነው፡፡ ነገር ግን ሌብ
ሌንሌ የሚገባን ነገር ቢኖር ይህ የሰው ሌጅ የአፇጣጠር የእዴገት ዯረጃው እንዳት እንዯሆነ
ቁርዒን ሲነግረን፡-
ቅ.ቁ፡- «ከዘያም በተጠበቀ መርጊያ ውስጥ የፌቶት ጠብታ አዯረግነው፡፡ ከዘያም ጠብታዋን
(በአርባ ቀን) የረጋ ዯም አዴርገን ፇጠርን፤ የረጋውንም ዯም ቁራጭ ሥጋ አዴርገን ፇጠርን፤
ቁራጭዋንም ሥጋ አጥንቶች አዴርገን ፇጠርን፤ አጥንቶቹንም ሥጋን አሇበስናቸው፤ ከዘያም
(ነፌስን በመዛራት) ላሊ ፌጥረትን አዴርገን አስገኘነው፤ ከሰዒሉዎችም ሁለ በሊጭ የኾነው
አሊህ ሊቀ፡፡» አሌ-ሙዔሚኑን 23፡13-14
ቅ.ቁ፡- «ከአንዱት ነፌስ ፇጠራችሁ፤ ከዘያም ከርሷ መቀናጆዋን አዯረገ፡፡ ሇናንተም ከግመሌና
ከከብት ከፌየሌ ከበግ ስምንት አይነቶችን (ወንዴና ሴት) አወረዯ፤ በእናቶቻችሁ ሆድች ውስጥ
በሦስት ጨሇማዎች ውስጥ /በሆዴ፣ በማሔፀንና በእንግዳ ሌጅ/ ከመፌጠር በኋሊ (ሙለ)
መፌጠርን ይፇጥራሌ፤ /ከፌትወት ጠብታ ከዘያም ከረጋ ዯም ከዘያም ከቁራጭ ሥጋ ሇጥቆ
ሙለ ሰው ያዯርጋችኋሌ/ ይሃችሁ ጌታችሁ አሊህ ነው፡፡ ሥሌጣን የርሱ ብቻ ነው፤ ከርሱ ላሊ
አምሊክ የሇም፤ ታዱያ ወዳት ትዜራሊችሁ፡፡» አዛ-዗መር 39፡6
ተጨማሪ /ሏጅ/ 22፡5፤ /አን-ኒሳእ/ 76፡2
መቼም በነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ዖመን ይህን ሂዯት አጉሌቶ የሚያሳይ መነጽር
/Microscope/ እንዯማይኖር እርግጥ ነው፡፡ ታዱያ ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ከየት አምጥተው
ነው ይህን የተናገሩት? ሇዙውም ማንበብና መጻፌ ከማይችለ ሰው እንዳት ይህ ይጠበቃሌ?፤
አንዴ ከሆነው አምሊካችን አሊህ /ሱ.ወ/ ካሌተገሇጸሊቸው በስተቀር፡፡
11. እሳት ሰውነታችንን ሲያቃጥሇን ያ የተቃጠሇው ቦታ ሊይ በምንነካበት ወይም መሌሰን
በምናቃጥሌበት ጊዚ ምንም የህመም ስሜት የማይሰማን ከሆነ የውስጠኛው ሴሌ ማሇትም
293
ስሜት እንዱኖረን የሚያዯርገው ክፌሌ ሊይ ጉዲት ዯርሶበታሌ ማሇት ነው፡፡ ይህም አሁን
የተዯረሰበት ሳይንሳዊ ጥናት እንዯሆነ ግሌጽ ነው፡፡ ቅደስ ቁርዒንስ ስሇዘህ ምን ይሇናሌ?
ቅ.ቁ፡- «እነዘያን በተአምራታችን የካደትን በእርግጥ እሳት እናስገባቸዋሇን፤ ስቃይን
እንዱቀምሱ ቆዲዎቻቸው በተቃጠለ ቁጥር ላልችን ቆዲዎች እንሇውጥሊቸዋሇን፤ አሊህ አሸናፉ
ጥበበኛ ነውና፡፡» አን-ኒሳእ 4፡56
ይህ ሇከሃዱዎች በአሊህ አንዴነት ሊሊመኑና የነብዩ ሙሏመዴን ነብይነት ሊሌተቀበለት
የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ ከአንቀጹ እንዯምንረዲው ያ መጀመሪያ የተቃጠሇው ቆዲ ሙለ
በሙለ ተቃጥል ሲያሌቅ ሇዙ ሰውዬ ምንም አይነት የሔመም ስሜት ስሇማይሰጠው የግዴ
ዴጋሚ አዱስ ቆዲ አሊህ ያበቅሌበትና በዴጋሚ እንዱቃጠሌ ያዯርገዋሌ፤ ይህ የሚሆነውም
በጀሃነም ውስጥ ነው፡፡ አሊህ ይጠብቀን፡፡
ቅ.ቁ፡- «ቁርዒንን አያስተነትኑምን? ከአሊህ ላሊ ዖንዴ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብ዗ን መሇያየት
ባገኙ ነበር፡፡» አን-ኒሳእ 4፡82

294
መጽሏፌ ቅደስ ከዖመናችን ሳይንስ ጋር ግጭት ወይስ ስምምነት?
1. ብርሃን ከፀሏይ በፉት በመጀመሪያው ቀን ተፇጠረ፡-
መ.ቅ፡- «ከዘህ በኋሊ እግዘአብሓር ብርሃን ይሁን አሇ፤ ብርሃንም ሆነ፡፡ እግዘአብሓርም
ብርሃን መሌካም መሆኑን አየ፤ እግዘአብሓርም ጨሇማን ከብርሃን ሇየ፡፡ እግዘአብሓር
ብርሃኑን ቀን ብል ጠራው፤ ጨሇማውን ላሉት ብል ሰየመው፡፡ ቀኑ መሸ ላሉቱም ነጋ፤
ይህም አንዴ ቀን ሆነ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡3-5 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 ሥነ ፌጥረት ሲጀመር ብርሃን በመጀመሪያው ቀን ተፇጠረ፡፡ እዘህ ሊይ ሌብ ማሇት
የሚገባን ብርሃንን ሌናገኝ የምንችሇው ከፀሏይ እንዯሆነ እርግጥ ነው፤ ፀሏይ ግን
የተፇጠረችው እንዯ መጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ በአራተኛው ቀን ነው፡-
መ.ቅ፡- «ከዘህ በኋሊ እግዘአብሓር እንዱህ አሇ “ቀንን ከላሉት ሇመሇየት ሌዩ ሌዩ ብርሃናት
በሰማይ ጠፇር ሊይ ይሁኑ፤ ሇዔሇታት ሇክፌሊት ዒመትና ሇዒመታት መሇያ ምሌክት ይሁኑ፤
ሇምዴር ብርሃን ሇመስጠት በሰማይ ጠፇር ሊይ ሆነው ያብሩ” እንዱሁም ሆነ፡፡ በዘህ ዒይነት
እግዘአብሓር ሁሇት ታሊሊቅ ብርሃናትን ፇጠረ፤ ታሊቁ ብርሃን በቀን ታናሹ ብርሃን በላሉት
እንዱያበሩ አዯረገ፤ እንዱሁም ከዋክብትን ፇጠረ፤ ሇምዴር ብርሃን እንዱሰጡ እነዘህን
ብርሃናት በሰማይ ጠፇር ሊይ አኖራቸው፤ ይህንንም ያዯረገው በቀንና በላሉት ሊይ ሥሌጣን
እንዱኖራቸውና ጨሇማን ከብርሃን እንዱሇዩ ነው፡፡ እግዘአብሓርም ይህ መሌካም መሆኑን
አየ፡፡ ቀኑም መሸ ላሉቱም ነጋ፤ አራተኛው ቀን፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡14-19 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 ስሇዘህ ይህን በሳይንሳዊ እይታ ስንመሇከተው ግሌጽ ቅራኔ እንዲሇው እንረዲሇን
ምክንያቱም ፀሏይ ከላሇች ብርሃን ሉኖር አይችሌም እና ነው፡፡
2. ምዴር /መሬት/ ከጓዯኛዋ ፀሏይ በፉት ተፇጠረች፡-
መ.ቅ፡- «ከዘህ በኋሊ እግዘአብሓር ምዴር አትክሌትን የእህሌ አዛዔርትን ፌሬ የሚያፇሩ የፌሬ
ዙፍችንና ተክልችን በየዒይነቱ ታብቅሌ አሇ፤ እንዱሁም ሆነ፡፡ በዘህ ዒይነት ምዴር አትክሌትን
በየዒይነቱ የእህሌ አዛዔርትንና ዖር በውስጡ ያሇውን ፌራፌሬ የሚያስገኙ ተክልችን አበቀሇች፡፡
እግዘአብሓር ይህ መሌካም መሆኑን አየ፡፡ ቀኑም መሸ ላሉቱም ነጋ፤ ሦስተኛ ቀን ሆነ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡11-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 ዙሬ እንዯሚታወቀው እና ሳይንሳዊ እውነታዎች እንዯሚያሳዩን ማሇትም «Big bang
theory» መሬት የፀሏይ አካሌ ነበረች፤ ስሇዘህ ምዴር ከፀሏይ በፉት
አሌተፇጠረችም፡፡ ሁሇቱም በአንዴ ጊዚ ነው የተፇጠሩት፡፡ በኦሪት ዖፌጥረት 1፡14-19
እንዯተጠቀሰው ፀሏይና ጨረቃ የተፇጠሩት በአራተኛው ቀን ነው፤ መሬት /ምዴር/

295
ግን በሶስተኛው ቀን ነው የተፇጠረው እንዯ መጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ፡፡ ስሇዘህ
ከሳይንስ ጋር ግሌጽ ግጭት እንዲሇው እንረዲሇን፡፡
3. መ.ቅ፡- «ከዘህ በኋሊ እግዘአብሓር የብሱ ግሌጥ ሆኖ እንዱታዩ ከሰማይ በታች ያሇው ውኃ
ሁለ በአንዴ ስፌራ ይሰብሰብ አሇ፤ እንዱሁም ሆነ፡፡ የብሱን ምዴር ብል ጠራው፤ በአንዴ
ስፌራ የተሰበሰበውንም ውኃ ባሔር ብል ሰየመው፤ ከዘህ በኋሊ እግዘአብሓር ምዴር
አትክሌትን የእህሌ አዛዔርትን ፌሬ የሚያፇሩ የፌሬ ዙፍችንና ተክልችን በየዒይነቱ ታብቅሌ
አሇ፤ እንዱሁም ሆነ፡፡ በዘህ ዒይነት ምዴር አትክሌትን በየዒይነቱ የእህሌ አዛዔርትንና ዖር
በውስጡ ያሇውን ፌራፌሬ የሚያስገኙ ተክልችን አበቀሇች፡፡ እግዘአብሓር ይህ መሌካም
መሆኑን አየ፡፡ ቀኑም መሸ ላሉቱም ነጋ፤ ሦስተኛው ቀን ሆነ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡9-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 እዘህ ሊይ መሬት የተፇጠረችው በሦስተኛው ቀን መሆኑን ሌብ ይበለ፤ ብርሃንና
ጭሇማ የተፇጠረው በመጀመሪያ ቀን ነው ሳይንሳዊ በሆነ መሌኩ ስንመሇከተው
የብርሃንና የጨሇማ መፇራረቅ ሉከሰት የሚችሇው የመሬትን መዜር ተመርኩዜ ስሇሆነ
እንዳት ብርሃንና ጨሇማ ያሇ መሬት መፇጠር ሉከሰት ቻሇ? ብርሃንና ጨሇማ በ1ኛው
ቀን መሬት በ3ኛው ቀን የተፇጠሩ ከሆነ፡፡
4. መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር (ኤልሂም) እንዱህ አሇ “በምዴር ሊይ ያለትን ዖር የሚሰጡ ተክልች
ሁለ በፌሬያቸው ውስጥ ዖር ያሇባቸውን ዙፍች ሁለ ምግብ ይሆኑሊቸው ዖንዴ
ሰጥቻችኋሇሁ”፡፡» ዖፌጥረት 1፡29 አዱሱ መዯበኛ ትርጉም 1993 ዒ.ም
 በምዴር ሊይ እንዯሚታወቀው ሇሰው ተስማሚ ያሌሆነ /poisonous plants/ በቁጥር
በዙ ያለ ዖሮች እንዲለ እርግጥ ነው፤ ስሇዘህ ይህ አንቀጽ ግሌጽ ሳይንሳዊ ተቃርኖ
እንዲሇው ያሳየናሌ፡፡
5. ሣር ቅጠሌ /vegetation/ በሶስተኛው ቀን ፀሏይ ከመፇጠሯ በፉት ተፇጠሩ፡-
መ.ቅ፡- «ከዘህ በኋሊ እግዘአብሓር ምዴር አትክሌትን የእህሌ አዛዔርትን ፌሬ የሚያፇሩ የፌሬ
ዙፍችንና ተክልችን በየዒይነቱ ታብቅሌ አሇ፤ እንዱሁም ሆነ፡፡ በዘህ ዒይነት ምዴር አትክሌትን
በየዒይነቱ የእህሌ አዛዔርትንና ዖር በውስጡ ያሇውን ፌራፌሬ የሚያስገኙ ተክልችን አበቀሇች፡፡
እግዘአብሓር ይህ መሌካም መሆኑን አየ፡፡ ቀኑም መሸ ላሉቱም ነጋ፤ ሦስተኛ ቀን ሆነ፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡11-13 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 እዘህ ሊይ ሣር ቅጠሌ እንዱበቅሌ የሚረዲው ብርሃነ አስተጻምሮ /Germinatation &
photosynthesis/ እንዱካሄዴ የሚረዲው ፀሏይ የተፇጠረው በአራተኛው ቀን ስሇሆነ
«መሰረታዊ የአትክሌትና አዛዔርት ጥናት» /Fundamental laws of botany/ ሔግ ጋር
ይፃረራሌ፡፡ this can only happen in Hollywood.

296
6. ፀሏይና ጨረቃ ሁሇት እራሳቸውን የቻለ ብርሃን አመንጪ አካሊት ናቸውን?
መ.ቅ፡- «በዘህ ዒይነት እግዘአብሓር ሁሇት ታሊሊቅ ብርሃናትን ፇጠረ፤ ታሊቁ ብርሃን በቀን
ታናሹ ብርሃን በላሉት እንዱያበሩ አዯረገ፤ እንዱሁም ከዋክብትን ፇጠረ፤ ሇምዴር ብርሃን
እንዱሰጡ እነዘህን ብርሃናት በሰማይ ጠፇር ሊይ አኖራቸው፡፡»
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡16-17 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 ታሊቁ ብርሃን ማሇትም ፀሏይ በቀን እንዱያበራ ታናሹ ብርሃን ማሇትም ጨረቃ
በላሉት እንዱያበራ ተዯርጓሌ፡፡ በሳይንሳዊ ግንዙቤ ይህ የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጽ
ትሌቅ ስህተት አሇው ምክንያቱም ጨረቃ የራሷ የሆነ የብርሃን ምንጭ የሊትም ከፀሏይ
የምታገኘውን ነው የምታንጸባርቀው፡፡
ኒሌ አርምስትሮንግ (Neil Armstrong) እ.ኤ.አ. በ1969 ጨረቃ ሊይ በወጣበት ጊዚ
እነዘህን መረጃዎች ይዜ ተመሌሷሌ፡፡
ሀ. ጨረቃ ከመሬት ጋር የሚመሳሰሌ ገጽታ እንዲሊት፤
ሇ. ጨረቃ ሊይ አነስተኛ ስበት /Gravity/ እንዲሊት፤
ሏ. በዘህ አነስተኛ ስበት ምክንያት ጨረቃ ሊይ የነበረው ውኃ መትነኑ፤
መ. በዘህ አነስተኛ ስበት ምክንያት ኦክስጅን /Oxygen/ እና ጋዜች /Gases/ ተንነዋሌ፡፡
ስሇዘህ በሳይንሳዊ ጥናት ጨረቃ ሌክ እንዯ መሬት ሁለ የራሷ የሆነ ብርሃን የሊትም፡፡
ኦሪት ዖፌጥረት 1፡16-17 ጨረቃ የራሷ የሆነ ብርሃን አመንጪ አካሌ ናት የሚሇው በሳይንስ
ተቀባይነት የሇውም፡፡
7. ምዴር ወዯፉት መጨረሻ አሊት ወይስ እስከ ዖሊሇም ኗሪ ናት?
በአሁን ጊዚ አንዲንዴ ሳይንቲስቶች ምዴር መጨረሻ አሊት የሚሌ አስተያየት ወይም
ንዴፇ ሀሳብ አሊቸው፡፡ በሳይንስ እይታ ስንመሇከተው ምናሌባት ትክክሌ ናቸው አሇያም
ተሳስተዋሌ፤ ነገር ግን ምዴር በአንዴ ጊዚ ሇዖሊሇም ትኖራሇች ወይም ትጠፊሇች የሚሇው
ከትክክሇኛ ሀሳብ የወጣና እንዱሁም ሳይንሳዊ አይዯሇም፡፡ /Illogical and Unscientific/፡፡
ምክንያቱም ምዴር /መሬት/ መጨረሻ አሊት /ትጠፊሇች/ አሇያም ዖሊሇማዊ ናት እንጂ ሁሇቱም
ክስተት በአንዴ ጊዚ ሉከሰት አይችሌም፡፡ መጽሏፌ ቅደስ ምዴር እንዯምትጠፊ እንዱህ
በማሇት ይነግረናሌ፡-
መ.ቅ፡- «እንዱሁም ጌታዬ ሆይ! አንተ በመጀመሪያ ምዴርን መሰረትህ፤ ሰማያት የእጅህ ሥራ
ናቸው፤ እነርሱ ሁለ ይጠፊለ፤ አንተ ግን ትኖራሇህ፤ እነርሱ ሁለ እንዯ ሌብስ ያረጃለ፡፡»
ወዯ ዔብራዊያን 1፡10-11 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
መ.ቅ፡- «አንተ ከጥንት ምዴርን መሰረትህ፤ ሰማያትም የእጅህ ሥራ ናቸው፡፡ እነርሱ ይጠፊለ፤
አንተ ግን ትኖራሇህ፤ እነርሱ እንዯ ሌብስ ያረጃለ፤ እንዯ መጎናጸፉያ ትሇውጣቸዋሇህ፤
ይወገደማሌ፡፡»
297
መዛሙረ ዲዊት 102፡25-26 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
በተቃራኒው ምዴር ሇዖሊሇም እንዯምትኖር እንዱሁ ከመጽሏፌ ቅደስ እናነባሇን፡-
መ.ቅ፡- «በዘያም በሰማይ ያሇውን ቤቱን የምትመስሇውን መቅዯሱን ሰራ፤ ሇዖሇዒሇም
የምትኖርና እንዯ ምዴር የጸናች አዯረጋት፡፡» መዛሙረ ዲዊት 78፡69 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ
የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
መ.ቅ፡- «ትውሌዴ አሌፍ ትውሌዴ ይተካሌ፤ ምዴር ግን ሊትሇወጥ ሇዖሊሇሙ ጸንታ
ትኖራሇች፡፡» መጽሏፇ መክብብ 1፡4 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
8. ምዴር ጠፌጣፊ ወይስ ዴቡሌቡሌ ሞሊሊ?
መ.ቅ፡- «በአሌጋዬ ሊይ ተኝቼ ሳሇ አንዴ ትሌቅ ዙፌ በምዴር መካከሌ በቅል በራዔይ አየሁ፡፡
ይህም ዙፌ ጫፈ ወዯ ሰማይ እስከሚዯርስና በዒሇም ዗ርያ ያለ ሰዎች ሁለ ሉያዩት
እስከሚችለ ዴረስ አዯገም ጠነከረም፡፡»
ትንቢተ ዲንኤሌ 4፡10-11 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 ይህ ዙፌ በዒሇም ዗ርያ ያለ ሰዎች ሁለ ሉያዩት የሚችለት ምዴራችን ዛርግ
/ጠፌጣፊ/ የሆነች እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡ አባባለ ከእውነት የራቀ ቢሆንም፡፡
መ.ቅ፡- «እንዯገናም ዱያቢልስ ኢየሱስን በጣም ከፌ ወዲሇ ተራራ ሊይ አውጥቶ የዒሇምን
መንግስታት ሁለ ከነክብራቸው አሳየውና፤ ተዯፌተህ ብትሰግዴሌኝ ይህን ሁለ እሰጥሃሇሁ
አሇው፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 4፡8 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
ተጨማሪ የለቃስ ወንጌሌ 4፡5
 ከዘህ አንቀጽ እንዯምንረዲው የዒሇምን መንግስት ሇማየት ከፌ ወዲሇ ተራራ መውጣት
የሚያስፇሌግ ከሆነ ምዴር የግዴ ጠፌጣፊ መሆን አሇባት እንዯ ቅደስ መጽሏፈ
አስተምህሮ፡፡
በ15ኛው ክፌሇ ዖመን Copernicus የተባሇው ሳይንቲስት «Copernicus theory» ይዜ
ብቅ አሇ በኋሊም «Helioscentric theory» ተባሇ፤ ይህም በጥናቱ ምዴር /መሬት/ የፀሏይ
/Solar system/ እንዲሌሆነች ተገሇጸ በኋሊም ጋሉሉዮ /Galileo/ ትክክሌ እንዯሆነ አረጋገጠ፡፡
ያም ምዴር በፀሏይ ዗ርያ እንዯምትዜርና መሬት ጠፌጣፊ ሳትሆን ዴቡሌቡሌ ሞሊሊ
እንዯሆነች ገሇጸ፤ ይህም አባባለ በሮማ ካቶሉኮች ፌርዴ ቤት ተፇርድበት እስር ቤት ሳሇ
ሔይወቱ ሌታሌፌ በቅታሇች፡፡ ስሇዘህ የመጽሏፌ ቅደሱ ምዴር ጠፌጣፊ ናት የሚሇው ግንዙቤ
በሳይንስ ተቀባይነት አሊገኘም፡፡
9. ሰማይና ምዴር ምሰሶ አሊቸውን?
መ.ቅ፡- «እርሱ በሚገስጻቸው ጊዚ የሰማይ አዔማዴ በዴንጋጤ ይናወጣለ፡፡»
መጽሏፇ ኢዮብ 26፡11 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም

298
መ.ቅ፡- «ምዴር ስትናወጥ በውስጧ ያለትም ሔያዋን ፌጥረቶች ቢንቀጠቀጡም እንኳ እኔ
የምዴርን መሰረት አፀናሇሁ፡፡»
መዛሙረ ዲዊት 75፡3 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
እዘህ ሊይ ቁርዒን ያሇውን ሳንጠቅስ አናሌፌም፡-
ቅ.ቁ፡- «ሰማያትን ያሇምታዩዋት አዔማዴ (ምሰሶዎች) ፇጠረ፤ በምዴርም ውስጥ በናንተ
እንዲታረገርግ ተራራዎችን ጣሇ፤ በርሷም ሊይ ከተንቀሳቃሽ ሁለ በተነ፤ ከሰማይ ውኃን
አወረዴን፤ በርሷም ውስጥ ከመሌካም ዒይነቶች አበቀሌን፡፡» ለቅማን 31፡10
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ያ ሰማያትን የምታዩዋት አዔማዴ ሳትኖር ያነሳት ከዘያም በዏርሹ (዗ፊን) ሊይ
(ስሌጣኑ) የተዯሊዯሇ ፀሏይንና ጨረቃንም የገራ ነው፤ ሁለም ሇተወሰነ ጊዚ ይሮጣለ፤ ...»
አሌ-ረዔዴ 13፡2
 የዖመናችን ሳይንስ ሌክ እንዯ ቁርዒኑ ሰማይ ያሇ ምንም ምሰሶ እንዯተፇጠረች ነው
የሚያምኑት፡፡
10. ምዴር አትንቀሳቀስምን?
መ.ቅ፡- «የምዴር ሔዛቦች ሁለ በፉቱ ተንቀጠቀጡ! ምዴር በጽኑ ስሇተመሰረተች
አትናወጥም፡፡»
መጽሏፇ ዚና መዋዔሌ 1ኛ 16፡30 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
“Fear before him, all the earth: the world also shall be stable, that it be not
moved.” 1st chronicle 16:30 KJV
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር ንጉሥ ነው፤ ግርማንና ኃይሌን ተጎናጽፎሌ፤ ምዴርን በአንዴ ስፌራ
አጸናት፤ ከቶም አትናወጥም፡፡»
መዛሙረ ዲዊት 93፡1 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
“The lord reigns, he is clothed with majesty; the lord is clothed with strength,
with which he has girded himself: the world also is established, that is cannot
be moved.” Psalam 93:1 KJV
 መጽሏፌ ቅደስ ምዴር አንዴ ቦታ ቋሚ የማትንቀሳቀስ እንዯሆነች ያስረዲናሌ፡፡
አትንቀሳቀስም ማሇቱ ዯግሞ በግሌጽ ከሳይንስ ጋር ይቃረናሌ፡፡
11. ሇእውነተኛ ክርስቲያን የተሰጠ ሳይንሳዊ ፇተና /ሙከራ/፡-
መ.ቅ፡- «በእኔ የሚያምን ሁለ እነዘህን ተዒምራት ያዯርጋለ፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣለ፤
በአዱስ ቋንቋ ይናገራለ፤ እባቦችን ቢይ዗ ወይም የሚገዴሌ መርዛ እንኳ ቢጠጡ
አይጎዲቸውም፤...»
የማርቆስ ወንጌሌ 16፡17-18 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም

299
 እውነተኛ አማኝ የሆነ ክርስቲያን መርዛ ቢጠጣ አይሞትም እውን የሰው አዔምሮ
ይቀበሇዋሌን? አማኝ ነኝ ባዮችስ ይህን ግብዣ ተቀብሇው ይሞክሩታሌን? በሳይንስም
ሆነ ማንም የሰው ሌጅ መርዛ ገዲይ እንዯሆነ ነው የሚረዲው፤ ስሇዘህ ይህ የመጽሏፌ
ቅደስ አንቀጽ በሳይንስ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
12. ጉንዲኖች ማሔበር የሊቸውምን?
መ.ቅ፡- «አንተ ሰነፌ ወዯ ጉንዲን ሄዯህ መንገዶን ተመሌክተህ ጥበቧን ቅሰም፡፡ ጉንዲኖች መሪ
አሇቃ ወይም ገዢ የሊቸውም፤ ...»
መጽሏፇ ምሳላ 6፡6-7 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ (የታረመ) 1997 እትም
 ዙሬ በሳይንስ እውነታ እንዯተዯረሰበት ጉንዲኖች ውስብስብ ሥራዎችን የሚያካሂደ
ነፌሳቶች ናቸው፡፡ በዘህም ኑሯቸው ውስጥ እያንዲንደ የተሇያየ መዯብ እንዲሊቸው
የተረጋገጠ ነው፡፡ ሇምሳላ፡- ወታዯር ጉንዲን፣ ሰራተኛ ጉንዲን፣ ንግስት፣ ንጉስ ወዖተ.
ስሇዘህ የመጽሏፌ ቅደሱ አስተምህሮ ሔብረት የሊቸውም የሚሇው ከእውነት የራቀ
ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ምዴር ሊይ ያለም በሁሇት ክንፍቻቸው የሚበሩትም በራሪ እንስሳት (በየፉናቸው)
እንዯናንተው በጋራ የሚኖሩ ፌጡራን ናቸው፡፡ ...»
አሌ-አንዒም 6፡38 ከቅደስ ቁርዒን ፌቺና ማብራሪያ የተወሰዯ፡፡
13. ሇሥጋ ዯዌ እና ላልች ተሊሊፉ በሽታዎች የሔክምና ዖዳ
መ.ቅ፡- «ቤቱ እንዯገና ታዴሶ ከተሇሰነ በኋሊ ካህኑ መጥቶ በሚመሇከትበት ጊዚ ሻጋታው
የመስፊት ምሌክት የማያሳይ ሆኖ ከተገኘ ግን የሻጋታው ምሌክት ጨርሶ ስሇ ጠፊ ያ ቤት
ንጹህ መሆኑን ካህኑ ያስታውቅ፡፡ ቤቱን ሇማንጻት ሁሇት ወፍች ጥቂት የሉባኖስ ዙፌ እንጨት
የቀይ ከፇይ ክርና የሂሶጵ ቅጠሌ ይውሰዴ፡፡ ከወፍቹ አንደን ንጹህ የምንጭ ውሃ ባሇበት
የሸክሊ ዔቃ ሊይ ይረዯው፤ ከዘያም በኋሊ የሉባኖሱን ዙፌ እንጨት የሂሶጱን ቅጠሌ የቀዩን
ከፇይ ክርና በሔይወት ያሇውን ወፌ በታረዯው ወፌ ዯምና በምንጩ ውሃ ውስጥ ይንከረው፤
ቤቱንም ሰባት ጊዚ ይርጨው፡፡ በዘህ ዒይነት ካህኑ ያንን ቤት በወፈ ዯም በንጹህ ውኃ
ሔይወት ባሇው ወፌ በሉባኖሱ ዙፌ እንጨት በሂሶጱ ቅጠሌና በቀዩ የከፇይ ክር እንዱነጻ
ያዯርገዋሌ፡፡ ከዘያም በኋሊ በሔይወት ያሇውን ወፌ ከከተማ ውጪ ወዯ ሜዲ እንዱበር
ይሇቀዋሌ፤ በዘህም ዒይነት ሇቤቱ የማንፃት ሥርዒት ይፇፅማሌ፤ ቤቱም ንጹህ ይሆናሌ፡፡
እነዘህም ሇማንኛውም ተሊሊፉ ሇሆነ የሥጋ ዯዌ በሽታ ሇእከክ የሥርዒት መመሪያዎች ናቸው፡፡
በሌብስና በቤት ሊይ የሚወጣ ሻጋታን እባጭን ሽፌታን ቋቁቻን ሇማንጻት የወጡ ሔጎች
ናቸው፡፡ እነዘህ ሥርዒቶች አንዴን ነገር ንጹህ መሆኑን ወይም አሇመሆኑን የሚወስኑ
ናቸው፡፡» ኦሪት ዖላዋውያን 14፡48-57 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም /የታረመ/ 1997 እትም

300
 እውን ይህን የሔክምና ዖዳ ሳይንስ ይዯግፇዋሌን?
14. መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር (ያህዌ) ሙሴን እንዱህ አሇው፤ “እስራኤሊውያንን እንዱህ በሊቸው፤
ሴት አርግዙ ወንዴ ሌጅ በምትወሌዴበት ጊዚ ሌክ እንዯ ወር አበባዋ ጊዚ እስከ ሰባት ቀን
ትረክሳሇች፡፡ ሔፃኑም በስምንተኛው ቀን ይገረዛ፡፡ ሴትዮዋም ከዯሟ እስክትነጻ ዴረስ ሰሊሳ
ሶስት ቀን ትቆይ፤ የመንጻቷም ወራት እስኪፇጸም ማንኛውንም የተቀዯሰ ነገር አትንካ፤ ወዯ
ቤተ መቅዯስም አትግባ፡፡ ነገር ግን የወሇዯችው ሴት ሌጅ ከሆነ እንዯ ወር አበባዋ ጊዚ ሇሁሇት
ሳምንት ትረክሳሇች፤ ከዘያም ከዯሟ እስክትነጻ ስዴሳ ስዴስት ቀን ትቆይ”፡፡»
ዖላዋውያን 12፡1-5 አዱሱ መዯበኛ ትርጉም 1993 እትም
 ሴት ወንዴ ሌጅ በምትወሌዴበት ጊዚ ሇ7 ቀናት ያሌነጻች ትሆንና እንዱሁ እስክትነጻ
33 ቀናት ትቆያሇች፤ ሴት ሴት ሌጅ በምትወሌዴበት ጊዚ ሇ14 ቀናት ያሌነጻች ትሆንና
እንዱሁ እስክትነጻ 66 ቀናት ማስቆጠር ግዳታ አሇባት፡፡ በአጠቃሊይ ወንዴ ከተወሇዯ
40 ቀናት ሴት ከተወሇዯች 80 ቀናት ሳትነጻ ትቆያሇች፡፡ ይህን አንቀጽ ሳይንሳዊ በሆነ
መሌኩ ብንመሇከተው እንዳት ሴት ሴት በምትወሌዴበት ጊዚ ወንደ ከሚወሇዯው
እጥፌ ጊዚያቶች ሇመንጻት አስፇሊጊዋ ሆኖ ተገኘ? ስሇዘህ ይህ አንቀጽ ግሌጽ ሳይንሳዊ
ተቃርኖ እንዲሇው ያሳየናሌ፡፡

301
ጅሏዴ /ቅደስ ጦርነት/
እንዯ ክርስትና አስተምህሮ አንዴ ሰው ቀኝ ጉንጭህን በጥፉ ቢመታህ ግራ ጎንጭህን
አ዗ርሇት ይሊሌ፡፡ እርግጥ ከዘህ የሚወሰዯው ትምህርት ግሌፅ ነው፤ ትዔግስት መቻቻሌና
ሇላልች ይቅር የማሇት ምሳላ ነው እንጂ ቀኝ ጉንጭህን ቢያጮሌህ ግራህን አ዗ረህ ዴገመኝ
የሚሇውን ትርጉም አይሰጥም፡፡ ቃሌ በቃሌ ከተረጎምነው ግን የሚነሳው ጥያቄ ቀኝ ጉንጩን
በጥፉ ከመቱት በኋሊ እንዱዯግመው የግራውን የሚያዜር ማነው? በተቃራኒው ዯግሞ እስሌምና
ያሇ ምክንያት ሰው ቀኝ ጉንጭህን በጥፉ ቢመታህ አፀፊውን በዘያው ሌክ የመመሇስ ሙለ
መብት አሇህ፡፡ ይሁን እንጂ ይቅር ካሌክም ጥሩ የሥነ - ምግባር ምሌክት ነው፡፡ ሇመሆኑ
ቅደስ ቁርዒን ስሇ ቅደስ ጦርነት /ጂሏዴ/ ምን ዒይነት አቋም እንዲሇው እንመሌከት፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያም የሚጋዯሎችሁን (ከሏዱዎች) በአሊህ መንገዴ ተጋዯለ፤ ወሰንንም አትሇፈ፤
አሊህ ወሰን አሊፉዎችን አይወዴምና፡፡» አሌ-በቀራ 2፡190
ሙስሉሞች ከሏዱዎች ሳይነኳቸው እንዱዋጓቸው አሌተፇቀዯም፡፡ ነገር ግን መጥተው
በመጀመሪያ የሚዋጓችሁ ከሆነ ተጋዯሎቸው ነው የሚሇው፡፡ እንዱሁም ሆኖ እነርሱ ከሏዱዎች
ካሇፈበት የበሇጠ ወሰን እንዱያሌፌ አሌተፇቀዯሇትም፡፡ የግዳታ ገዯብ ተዯንግጎበታሌ፤
ወሰንንም እንዲያሌፈ አሊህ አስጠንቅቆዋቸዋሌ፡፡ ወሰን አሊፉዎችን አሊህ አይወዴምና፡፡ ይህ
የሚያሳየው ኢስሊም እራስን የመከሊከሌ የጦርነት መርህ ብቻ እንዯሚያራምዴ ነው፡፡ በጦርነት
የኢስሊምን ሔሌውና ሇመዴፇር የሚመጡ ከሏዱዎችን በጦርነት መክቶ መመሇስ ግዴ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ባገኛችኋቸው ስፌራ ሁለ ግዯሎቸው፤ ካወጧችሁም ስፌራ ሁለ አውጧቸው፤
መከራም ከመግዯሌ ይበሌጥ የበረታች ናት፤ በተከበረውም መስጅዴም ዖንዴ በርሱ ውስጥ
እስከሚጋዯሎችሁ ዴረስ አትጋዯሎቸው፤ ቢጋዯሎችሁም ግዯሎቸው፤ የከሏዱዎች ቅጣት
እንዯዘህ ነው፡፡» አሌ-በቀራ 2፡191
በቅደስ ቁርዒን አሁንም ጸብ ጫሪዎች ከሏዱዎች እንዯሆኑ እንረዲሇን «ካወጧችሁም
ስፌራ ሁለ አውጧቸው፡፡» በጦርነት የተያዖባቸውን የኢስሊም ምዴር ሊይ እስካለ ዴረስ
ከምዴራችሁ አውጧቸው ነው ትዔዙ዗፡፡ የትኛው የሰው ዖር ነው ቤቱ ሲወረር ዛም ብል
እጁን አጣምሮ የሚያየው፡፡ የግዴ ወዯዯም ጠሊም በነፃነትና በሰሊም ሇመኖር ከቤቱ ወራሪውን
ማስሇቀቅ ግዳታ አሇበት፡፡ ስሇዘህ ኢስሊም የትኛውን ምዴር ነው ቀዴሞ ሄድ ወሮ የሰው ዖር
የያዖው? የትም ቦታ ቢሆን ሳይነካ እንዲይነካ ቁርዒን ያዙሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሇነዘያ ሇሚገዯለት (ምዔመናን) እነርሱ የተበዯለ በመሆናቸው (መጋዯሌ)
ተፇቀዯሊቸው፤ አሊህም እነርሱን በመርዲት ሊይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡» አሌ-ሏጅ 22፡39
«ሇነዘያ ሇሚገዯለት» ሲሌ ምን ማሇት እንዯሆነ ያስተውለ፤ የትኛውም ፌጡር ሲገዯሌ
ዛም የሚሌ የሇም እንስሳም ቢሆን ሊሇመሞት ይፇራገጣሌ፡፡ ስሇዘህ የሚገዯለ እስከሆነ ዴረስ

302
የሚገዴሊቸውን እንዱገዴለ ተፇቅድሊቸዋሌ፡፡ በየትኛውም ስፌራ ስንመሇከት የመጀመሪያ
ዴንበር አሊፉዎች አሁንም ከሏዱዎች እንዯሆኑ እንረዲሇን፡፡
ወዯ መጽሏፌ ቅደስ ከመግባታችን በፉት እስኪ ትንሽ «አባ ሳሙኤሌ በኢትዮጵያ
የሏይማኖት መቻቻሌ አሇን?» በሚሇው መጽሏፈ ውስጥ ስሇ «ጂሏዴ» ከጻፇው እና የቅደስ
ቁርዒንን አንቀጽ የጠቀሰ በማስመሰሌ ብ዗ሃንን ሇማሳሳት ያዯረገውን ጥረት በጥቂቱ
ሇመመሌከት እንሞክራሇን፡፡
1. አባ ሳሙኤሌ እስሌምና በጦርነት እንዯተስፊፊ ሲሰብክ እንመሇከታሇን፤ ሇዘህም ቅደስ
ቁርዒንን እንዯ ማጣቀሻ ሲያቀርብ ይታያሌ፤ ከዘህም መካከሌ በዘሁ መጽሏፈ በገጽ 68 ሊይ
የተጠቀመውን እንመሌከት፡-
«እውነት እስከሚገኝና ሃይማኖት ሇአሊህ ብቻ እስከሚሆን ዴረስ ተጋዯለ አሊህም ሰሚ ዏዋቂ
መሆኑን እወቁ፡፡ ሱረቱ 2፡224»
ከሊይ የተመሇከትነው አንቀጽ የቁርዒን አንቀጽ ነው ብል አባ ሳሙኤሌ አስፌሯሌ፡፡
እስኪ ቅደስ ቁርዒንን ገሌጸን እንመሌከት፤ ቃሌ በቃሌ እናስፌረው፡-
ቅ.ቁ፡- «በአሊህም መንገዴ (ሃይማኖት) ተጋዯለ፤ አሊህም ሰሚ ዏዋቂ መሆኑን እወቁ፡፡»
አሌ-በቀራህ 2፡244
አባ ሳሙኤሌ «እውነት እስከሚገኝና ሃይማኖት ሇአሊህ ብቻ እስከሚሆን ዴረስ» የሚሇውን
የራሱ የሆነውን የፇጠራ ሌብ ወሇደን ከቅደስ ቁርዒን አንቀጽ ጋር በመዯባሇቅ ብ዗ሀኑን
በማሳሳት ሊይ ይገኛሌ፤ እንዯዘሁ ይህንኑ የፇጠራ ሌብ ወሇደን ከላሊ የቁርዒን አንቀጽ 2፡193
ጋርም ሇማመሳሰሌ ትንሽ የሞከረ ይመስሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እውከት እስከማይገኝና ሃይማኖት ሇአሊህ ብቻ እስከሚሆን ዴረስ ተጋዯሎቸው፤
ቢክከሇከለም ወሰንን ማሇፌ በበዲዮች ሊይ እንጂ የሇም (ወሰን አትሇፈባቸው)፡፡»
አሌ-በቀራህ 2፡193
ሌብ ይበለ «እውነት እስከሚገኝና ሃይማኖት ሇአሊህ ብቻ እስከሚሆን ዴረስ» የሚሇው
የጳጳሱ ፇጠራ እና «እውከት እስከማይገኝና ሃይማኖት ሇአሊህ ብቻ እስከሚሆን ዴረስ»
የሚሇው የቅደስ ቁርዒን አንቀጽ መካከሌ ያሇውን ሌዩነት ሌብ ብሇዋሌን? «እውነት
እስከሚገኝና ...» የምኑ እውነት? ዴሮውንም ሙስሉሞች እውነት ሊይ ነው የሚገኙት፤ ነገር
ግን ቁርዒን ያሇው «እውከት እስከማይገኝና» ማሇትም ፉትና /ሁከት/ ሙለ በሙለ
እስከሚወገዴ ዴረስ ማሇት ነው፡፡
«ጂሏዴ» እስከ ዔሇተ ቂያማ /ትንሳዓ ቀን/ ዴረስ ይቀጥሊሌ፡፡ በምዴር ሊይ ሁከት
እስኪጠፊና የአሊህ /ሱ.ወ/ ሥርዒት የበሊይነት እስከሚረጋገጥ ዴረስ፡፡ በየትኛውም ዖመን
የሰው ሌጅ ሏቅ እንዲይዯርሰው እውነትን እንዲይሰማ እንቅፊት የሚሆኑ ኃይልች ይኖራለ፡፡
ሙስሉሞች እነዘህን ግፇኛ ኃይልች እንዱዋጉና የሰውን ሌጅ ከተጽእኗቸው ነጻ በማውጣት
303
ሏቅ ሇሁለም ሰው የሚዯርስበት መንገዴ እንዱያመቻቹ ታዖዋሌ፡፡ ግፇኞች ከግፊቸው ከታቀቡ
ግን ጥቃት አይፇጸምባቸውም፡፡ ወሰን አሊፉዎች በዯሇኞች ብቻ ናቸው፡፡
2. በዘሁ መጽሏፈ ገጽ 69 ሊይ እስሌምና የተስፊፊበትን መንገዴ ከቅደስ ቁርዒን ተጨማሪ
አንቀጽ አዴርጎ አንቀጹ የሚሇውን ሳይጠቅስ ቁጥሩን ብቻ አስፌሯሌ፡፡ እነሱም ፡- /14፡29፣
38፡39፣ 111፡48፣ 16፡1፣/ እነዘህን አንቀጾች ወዯ ቅደስ ቁርዒን መሇስ ብሇን ብንመሇከተውና
ፀሏፉው በመጽሏፈ ሇተጠቀመው አርዔስት ዴጋፌ ይሰጠዋሌን?
ሀ. 14፡29 ምን ይሊሌ?
ቅ.ቁ፡- «(አገሪቱም) የሚገቧት ስትኾን ገሀነም ናት፤ ምን ትከፊም መርጊያ!»
ኢብራሑም 14፡29
ሇ. 38፡39 ምን ይሊሌ?
ቅ.ቁ፡- «ይህ ስጦታችን ነው፤ ያሇ ግምት ሇግስ፤ ወይም ጨብጥ (አሌነው)፡፡» ሷዴ 38፡39
ሏ. 111፡48 ምን ይሊሌ?
ቅ.ቁ፡- «የአቡ ሇሃብ ሁሇት እጆች ከሰሩ (ጠፈ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡ ከርሱ ገንዖቡና ያም ያፇራው
ሁለ ምንም አሌጠቀመውም፡፡ የመንቀሌቀሌ ባሇቤት የኾነች እሳት በእርግጥ ይገባሌ፡፡
ሚስቱም (ትገባሇች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፤ በአንገቷ ሊይ ከጭረት የኾነ ገመዴ ያሇባት
ስትኾን፡፡» አሌ-መሰዴ 111፡1-5
 አባ የጠቀሱት ምዔራፌ 111 ነው፤ ያሇው የአንቀጽ ብዙት አምስት ብቻ ነው፤ 48 ነው
ብሇው ያሰፇሩት ከየት አምጥተው ነው?
መ. 16፡1 ምን ይሊሌ?
ቅ.ቁ፡- «የአሊህ ትዔዙዛ መጣ፤ ስሇዘህ አታስቸኩለት፤ ከማይገባው ሁለ ጠራ፤ ከሚያጋሩት
ሁለ ሊቀ፤» አሌ-ነህሌ 16፡1
ከሊይ ሀ - መ አባ ሳሙኤሌ የጠቀሰው የቅደስ ቁርዒን አንቀጽ ከጅሀዴ /ቅደስ ጦርነት/
ጋር ምን የሚያገናኘው ነገር አሇ? ፌርደን ሇአንባቢያን፡፡
በተጨማሪም በዘሁ መጽሏፈ ገጽ 69 ሊይ «እስሌምና ዒሇምን ሇሁሇት ከፌሎሌ
ይኸውም “ዲር-ኡሌ እስሊም” እና “ዲር-ኡሌ ዒረብ” ማሇትም “የእስሌምና ግዙት” እና “የጦርነት
ግዙት” ...» ብል አስፌሯሌ፡፡
 አባው «ዲር-ኡሌ አረብን» «የጦርነት ግዙት» ብል ተርጉሞታሌ፤ ይህም የአረብኛ ቋንቋ
ችልታው እስከየት ዴረስ እንዯሆነ ያሳየናሌ፡፡ ነገር ግን አሁንም ሰበካው ኢስሊምን
ከጦርነት ጋር ሇማዙመዴ የሚያዯርገው ጥረት እንዯሆነ ይታየናሌ፤ በዘህም ሉያፌርበት
ይገባዋሌ፡፡ «ዲር-ኡሌ ዒረብ» «የዒረብ ግዙት» የሚሇውን ትርጉም ይሰጠናሌ፡፡ የአረብ
ግዙት ዯግሞ ከጦርነት ግዙት ጋር የሚያዙምዯው ምንም ምክንያት የሇም፤ በዖመናችን

304
እየተካሄዯ ያሇው ሁከት ዯግሞ በአረብ ግዙቶች ብቻ የተወሰነ አይዯሇም በአፌሪካ፣
በሊቲን አሜሪካ፣ ኤስያ ግዙቶች ሁለ እየተከሰተ ያሇ ጉዲይ ነው፡፡
ጸሏፉው ኢስሊም በጦርነት የተስፊፊ ሏይማኖት አዴርጎ ካቀረበሌን በኋሊ ወዯ
መጽሏፌ ቅደስ መሇስ ብል ስሇ «ሰሊም» ሉሰብከን ሞክሯሌ፡፡ ሮሜ 12፡18፣ ሮሜ 14፡17፣ ዔብ
12፡14 ሇመሆኑ ሰባኪያን ሇክርስትና እምነት ተከታዮቻቸው የሚያስተምሩት ስሇ «ሰሊም»
የተጠቀሱ አንቀጾችን ብቻ ነውን? መቼም ሰሊምን የሚጠሊ ያሇ አይመስሇንም፤
ከትምክህተኞችና ማን አሇብኝ ባዮች በስተቀር፡፡ ነገር ግን አባ የዖነጉት ነገር አሇ፤ ያም መጽሏፌ
ቅደስ በነዘህ የሰሊም አንቀጾች ብቻ የተወሰነ አሇመሆኑን ነው፡፡ ስሇ ጦርነትና ዖረፊ
የሚናገሩትን አንቀጾች ወዯ ጎን ብሇውት አሌፇውታሌ፤ የአምሊክ ቃሌ አይዯለም ማሇት ነውን?
እነዘህን አንቀጾች ከማቅረባችን በፉት አባ ከጠቀሱት ሁሇት የሰሊም አንቀጾችን በመውሰዴ
ከላልች የመጽሏፌ ቅደስ አንቀጾች ጋር እናነጻጽር፡-
አባ የመጽሏፌ ቅደሱ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰሊም አሇቃ ነው ይሇናሌ /ኢሳ. 9፡6/ እውን
የመጽሏፌ ቅደሱ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰሊም አሇቃ ነውን? በወንጌለ ያወጀውን የክተት አዋጅ
እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «... አሁን ግን ኮረጆ ያሇው ከእርሱ ጋር ይውሰዴ ከረጢትም ያሇው እንዱሁ የላሇውም
ሌብሱን ሸጦ ሰይፌ ይግዙ...» የለቃስ ወንጌሌ 22፡36
አሁንም አባ የመጽሏፌ ቅደሱ እግዘአብሓር ይቅር ባይ ነው ይሇናሌ፡፡ /ነህ/ 9፡17
እውን የመጽሏፌ ቅደሱ እግዘአብሓር ይቅር ባይ ነውን?
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር የበቀሌ አምሊክ ነው፤ የበቀሌ አምሊክ ተገሇጠ፡፡»
መዛሙረ ዲዊት 93(94)፡1
መ.ቅ፡- «... አምሊካችን የሚያቃጥሌ እሳት ነው፡፡»
ወዯ ዔብራውያን 12፡29 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ስሇዘህ እኔ እግዘአብሓር የምሊችሁ ይህ ነው፤ ይህች ከተማ በእርግጥ እንዯ ሥጋ
መቀቀያ ሰተቴ ዴስት ናት፤ ታዱያ የሚቀቀሇው ሥጋ ምንዴነው? ... የፇራችሁት ሰይፌን
አይዯሇምን? እንግዱያውስ ሰይፌ የታጠቁ ሰዎች መጥተው እንዱወጓችሁ አዯርጋሇሁ፡፡
ከከተማችሁ በማስወጣት ሇባዔዲን አሳሌፋ እሰጣችኋሇሁ፤ ሞት ፇርጄባችኋሇሁ፤ ስሇዘህም
በገዙ አገራችሁ በጦርነት ትገዯሊሊችሁ፤ በዘያን ጊዚ ሰው ሁለ እኔ እግዘአብሓር መሆኔን
ያውቃሌ፡፡» ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 11፡7-10 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ጥያቄ ሇአባ ሳሙኤሌ፡- በኤስያ አህጉር ባለት አገራት ውስጥ ሇምሳላ ኢንድኔዥያ 90% ሔንዴ
13% ፓኪስታን 97% ማላዢያ 55% ባንግሊዳሽ 85% ቻይና ወዖተ. ሙስሉም ዚጎች
እንዲሊቸው እርግጥ ነው፡፡ /ምንጭ፡- Microsoft Encarta 2005/ እና እነዘህ ሙስሉም
ሔዛቦች እንዳት ሙስሉም ሉሆኑ ቻለ? በታሪክ እንዯሚታወቀው አንዴም የሙስሉም ጦር
305
ወዯ እነዘህ አካባቢ አሌዖመተም፤ እና አባ ሳሙኤሌ እስሌምና በጦርነት /ጅሀዴ/ የተስፊፊ
ሏይማኖት ነው ያሌከው ከየት አምጥተህ ነው? የጥንታዊቷ ኢትዮጵያ ታሪክ ፀሏፉያንና ገዢ
መዯቦች የሚያወሩትን የፇጠራ ወሬ ተከትሇው ካሌሆነ በስተቀር፡፡ በአሜሪካ በአሁኑ ጊዚ
ካለት ሏይማኖቶች ከሴፕቴምበር 11, 2001 ወዱህ በጣም እዴገት አሳይቷሌ በተሇይ በቴክሳስ
ግዙት ከመቶ ሺህ በሊይ ሰው እስሌምና ሏይማኖትን ተቀብሎሌ፤ አባ ሳሙኤሌ ይህ ሇምን
ይመስሌሃሌ?
ሇመሆኑ በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ በቁጥር በርከት ያለ ስፌራዎች ሊይ ስሇ ጦርነት
የሚተርኩ አንቀጾች የት ተዖንግተው ነው ኢስሊምን በጦርነት የተስፊፊ ሏይማኖት ነው
እየተባሇ የሚሰበከው? እንዱያውም ብለይ ኪዲን በአብዙኛው በወቅቱ ስሇ ተካሄደ ጦርነቶች
ገዴሌ ነው የሚተርከው ታዱያ እነዘህ ሁለ አንቀጾች ሇምን ይፊ አይወጡም ወይስ የአምሊክ
ቃሌ አይዯለም?
መ.ቅ፡- «... ጠሊቶቻችሁን ሇመውጋት ትቀርባሊችሁ፤ ሌባችሁ አይታወክ አትፌሩ አትንቀጥቀጡ
በፉታቸውም አትዯንግጡ፤ ... አምሊክህ እግዘአብሓር በእጅህ አሳሌፍ በሰጣት ጊዚ በእርሷ
ያለ ወንድችን ሁለ በሰይፌ ስሇት ትገዴሊቸዋሇህ፤ ነገር ግን ሴቶችንና ሔፃናትን እንስሶቹንም
በከተማይቱም ያሇውን ምርኮ ሁለ በዛብዖህ ሇአንተ ትወስዲሇህ፤ ...» ኦሪት ዖዲግም 20፡3
መ.ቅ፡- «... አምሊክህ እግዘአብሓር ርስት አዴርጎ ከሚሰጥህ ከእነዘህ አህዙብ ከተሞች ምንም
ነፌስ አታዴንም፡፡» ኦሪት ዖዲግም 20፡16
መ.ቅ፡- «... ከምዴያም ጋር ተዋጉ ወንድችንም ሁለ ገዯለ ...፡፡ የእስራኤሌንም ሌጆች
የምዴያምን ሴቶችና ሌጆቻቸውን ማረኩ፤ እንስሶቻቸውንና መንጎቻቸውን እቃቸውንም ሁለ
በዖበ዗፡፡ የተቀመጡባቸውንም ከተሞቻቸውን ሁለ ሰፇሮቻቸውንም ሁለ በእሳት አቃጠለ፡፡
...» ኦሪት ዖኁሌቁ 31፡7-11
መ.ቅ፡- «... አሁን ሄዯህ አማላቅን ምታ ያሊቸውንም ሁለ ፇጽመህ አጥፊ አትማራቸውም
ወንደንና ሴቱን ብሊቴናውንና ሔፃኑን በሬውንና በጉን ግመለንና አህያውን ግዯሌ፡፡»
መጽሏፇ ሳሙኤሌ ቀዲማዊ 15፡3
መ.ቅ፡- «... አምሊክህ እግዘአብሓር እንዲዖዖህ ኬጢያዊውን፣ አሞራዊውንም፣ ከነዒናዊውንም፣
ፋርዙዊውንም፣ ኤዊያዊውንም ኢያቡሳዊውንም ፇፅመህ ታጠፊቸዋሇህ፡፡»
ኦሪት ዖዲግም 20፡18
የሚገርመው ከሰው አሌፍ የቤት እንስሳትን ሳይቀር አጥፊ የሚሇው ይመረጣሌ ወይስ
በቅደስ ቁርዒን /አሌ-በቀራህ/ 2፡190 ሊይ ያሇውን «ወሰንን አትሇፈ» የሚሇው ይመርጣለ?
እንዱሁም ተጨማሪ በመጽሏፇ ኢያሱ ምዔራፌ 8፡1-35 ዴረስ እንዯሚገሌጸው ኢያሱ በጋይ
ሔዛቦች ሊይ የፇጸመው የእሌቂት ጦርነት ላሊኛው ዖግናኝ ዴርጊት ነው፡፡

306
መ.ቅ፡- «በዘያም ቀን ኢያሱ መቄዲን ያዙት እርሷንና ንጉሷንም በሰይፌ ስሇት መታ፤ በእርሷም
ያለትን ነፌሳት ሁለ ፇጽሞ አጠፊቸው ከእነርሱም አንደን ስንኳ አሊስቀረም፤ በኦያሪኮም
ንጉሥ እንዲዯረገ በመቄዲ ንጉሥ አዯረገ፡፡» መጽሏፇ ኢያሱ 10፡28
መ.ቅ፡- «በጠሊቶቻቸውና ነፌሳቸውን በሚሹአት ፉት ኤሊምን አስዯነግጣሇሁ፤ ክፈ ነገርን
እርሱም ጽኑ ቁጣዬን አመጣባቸዋሇሁ ይሊሌ እግዘአብሓር፤ እስካጠፊቸውም ዴረስ በኋሊቸው
ሰይፌ እሰዴዴባቸዋሇሁ፤ ዗ፊኔንም በኤሊም አኖራሇሁ ከዘያም ንጉሱንና አሇቆቹን አጠፊሇሁ
ይሊሌ እግዘአብሓር፡፡» ትንቢተ ኤርሚያስ 49፡37-38
መ.ቅ፡- «ጌታን በመሰዊያው አጠገብ ቆሞ አየሁት፤ እርሱም እንዱህ አሇ “መዴረኮቹ ይናወጡ
ዖንዴ ጉሌሊቶቹን ምታ በራሳቸውም ሁለ ሊይ ሰባብራቸው፤ እኔም ከእነርሱ የቀሩትን በሰይፌ
እገዴሊሇሁ፤ የሚሸሽም አያመሌጥም የሚያመሌጥም አይዴንም፡፡ ወዯ ሲዕሌ ቢወርደ እጁ
ከዘያ ታወጣቸዋሇች፤ ወዯ ሰማይም ቢወጡ ከዘያ አወርዲቸዋሇሁ፤ በቀርሜልስም ራስ ውስጥ
ቢሸሸጉ ፇሌጌ ከዘያ አወጣቸዋሇሁ፤ በጥሌቅ ባህርም ውስጥ ከዒይኔ ቢዯበቁ ከዘያ እባቡን
አዛዙሇሁ እርሱም ይነዴፊቸዋሌ፤ በጠሊቶቻቸውም ፉት ተማርከው ቢሄደ ከዘያ ሰይፌን
አዛዙሇሁ እርሱም ይገዴሊቸዋሌ፤ ዒይኔንም በእነርሱ ሊይ ሇክፊት እንጂ ሇመሌካም
አሊዯርግም”፡፡» ትንቢተ አሞጽ 9፡1-4
መ.ቅ፡- «እነርሱም ሙሴን እግዘአብሓር ባዖዖው መሰረት በምዴያማውያን ሊይ አዯጋ ጥሇው
ወንድቹን በሙለ ገዯለ፡፡ አምስቱንም የምዴያም ነገስታት ኤዊን ሬቄምን ጹርን ሐርንና ሬባዔን
ገዯለ፤ የቢዕርን ሌጅ በሇዒምንም ገዯለት፡፡ የእስራኤሌ ሔዛብ ምዴያማውያን ሴቶችንና
ሔፃናትን ማረኩ፤ የከብት የበግና የፌየሌ መንጋዎቻቸውን ወሰደ፤ ሀብታቸውን ሁለ በዖበ዗፤
ከተሞቻቸውንና የሰፇሩበትን ቦታ ሁለ አቃጠለ፡፡»
ኦሪት ዖኁሌቁ 31፡7-10 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 እትም
መ.ቅ፡- «እንዯገናም እግዘአብሓር ላልቹን ሰዎች እንዱህ ሲሊቸው ሰማሁ “በለ እናንተም
እርሱን ተከትሊችሁ በከተማይቱ ውስጥ በመዖዋወር ሁለን ግዯለ፤ ሇማንም በመራራት
ምሔረት አታዴርጉ፡፡ ሽማግላ ሆነ ወጣት አሮጊት ሆነች ኮረዲ ሔፃናትም ሳይቀሩ ሁለንም
ግዯለ”፡፡ ...» ትንቢተ ሔዛቅኤሌ 9፡5-6 ቀሇሌ ባሇ የአማርኛ ትርጉም 1980 እትም
መ.ቅ፡- «ስሇዘህ ጉባኤው ወዯ ያቤሽ ሄዲችሁ ሴቶችንና ሌጆችን ጭምር ሁለንም ግዯለ፤
ወንድችንና ዴንግሌ ያሌሆኑ ሴቶችን በሙለ ግዯለ የሚሌ መመሪያ በመስጠት ከመካከሊቸው
ምርጥ የሆኑትን ዏሥራ ሁሇት ሺህ ሰዎችን ሊኩ፡፡»
መጽሏፇ መሳፌንት 21፡10-11 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
መ.ቅ፡- «በሰባተኛው ዗ር ካህናቱ መሇከት ሉነፈ በሚዖጋጁበት ጊዚ ወታዯሮቹ ዴምፃቸውን
ከፌ አዴርገው እንዱዯነፈ ኢያሱ እንዱህ የሚሌ ትዔዙዛ ሰጠ ... ከዘህም በኋሊ ሰራዊቱ
ኮረብታውን ወጥቶ ሰተት ብል ወዯ ከተማይቱ በመግባት በቁጥጥሩ ስር አዯረጋት፤
307
ሰይፊቸውንም መዛዖው በከተማይቱ የተገኘውን ወንደንም ሴቱንም ወጣቱንና ሽማግላውን
ሁለ ገዯለ፤ የከብት የበግና የአህያውን መንጋ ሁለ ፇጁ፡፡»
መጽሏፇ ኢያሱ 6፡16-21 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
እስሌምና በጦርነት የተስፊፊ እምነት ነው በማሇት ከመስበክና እምነቱን ከሰይፌ ጋር
ከማጣመራችን በፉት ሌናውቅ የሚገባን ነገር ቢኖር አንዱት አንቀጽ «ሰይፌ» የምትሇዋን ቃሌ
ያዖሇች የቅደስ ቁርዒን አንቀጽ አሇመኖሩን ማወቁ ነው፡፡ በአንጻሩ ግን መጽሏፌ ቅደስ ከሊይ
ባየናቸው የብለይ ኪዲን አንቀጾች ሳይገዯብ በአዱስ ኪዲንም ስሇ ሰይፌና ጦርነት የሚሇው
አሇ፡-
መ.ቅ፡- «በምዴር ሊይ ሰሊምን ሇማምጣት የመጣሁ አይምሰሊችሁ፤ ሰይፌን እንጂ ሰሊምን
ሇማምጣት አሌመጣሁም፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 10፡34
መ.ቅ፡- «በምዴር ሊይ እሳት ሌጥሌ መጣሁ አሁን የነዯዯ ከሆነ ዖንዴ ምን እፇሌጋሇሁ? ...»
የለቃስ ወንጌሌ 12፡49
መ.ቅ፡- «ነገር ግን እነዘያን በሊያቸው ሌነግሥ ያሌወዯደትን ጠሊቶቼን ወዯዘህ አምጧቸው
በፉቴም እረዶቸው፡፡» የለቃስ ወንጌሌ 19፡27
ይህ ብቻ ሳይሆን በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ ስሇጦርነት የሚገሌጹ አንቀጾች በጣም ብ዗
እንዲለ ግሌጽ ነው፡፡ በዘህ አጋጣሚ ክርስቲያኖችን ሌንጠይቃቸው የምንወዯው በኢትዮጵያ
መጽሏፌ ቅደስ ማሔበር የታተመው የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት ሌክ እንዯ መጽሏፇ
ኢያሱ፣ መጽሏፇ መክብብና ላልች መጽሏፌቶች በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ እንዯተገሇጹት ሁለ
«የያሻር መጽሏፌ» በመጽሏፌ ውስጥ መኖር ነበረበት፡፡ ነገር ግን በአሁኑ መጽሏፌ ቅደስ
ውስጥ የሇም፡፡ ሇምን? ምን አሌባት የያሻር መጽሏፌ የሚተርከው ስሇ ጦርነት ገዴሌ
ስሇሚተርክ ይሆን እንዱወገዴ የተዯረገው? ቃሌ በቃሌ እንጠቅሰዋሇን፡፡
«የያሻር መጽሏፌ ሌዩ ሌዩ የእስራኤሌ ታሪክ መዛሙርና ቅኔ የተጻፇ ይመስሊሌ ይህ መጽሏፌና
የጦርነት መጽሏፌ አንዴ ይሆን ይሆናሌ፡፡ መጽሏፈ በሰሇሞን ዖመን የተጻፇ ይመስሊሌ በኋሊ
ግን ጠፊ፡፡» ምንጭ፡- /ከመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት የተወሰዯ/

308
ከግንዙቤ ጉዴሇት የሚመጡ ስሔተቶች
«የእግዘአብሓር ዒሊማ ሇእስማኤሌ» በሚሌ አነስተኛ መጽሏፌ ሊይ ጸሏፉው ስሇ
እስሌምና የሚያውቀውን ያህሌ ሇመግሇጽ ሞክሯሌ፡፡ ቅደስ ቁርዒንንም ከሞሊ ጎዯሌ ሇማንበብ
የሞከረ ይመስሊሌ፡፡ ስሇ እስሌምና ሇማወቅ ጥረት ማዴረጉን እናዯንቅሇታሇን እንዱቀጥሌበትም
እንመክረዋሇን አሊህ ወዯ ቀጥተኛው መንገዴ ይመራው ይሆናሌ፡፡ ስሇዘህ ከጻፇው መጽሏፌ
ያገኘናቸውን አንዲንዴ ስሔተቶች በጥቂቱ ሌናሳየው እንሞክራሇን፡፡
1. በገጽ 52 እንዱህ የሚሌ ጽሁፌ ሰፌሯሌ፡-
«... ሏዋርያቶች ሙስሉም ነን ብሇው መስክረዋሌ ይሊሌ ቁርዒን ሏዋርያቶች ከጌታ ጋር
የተገናኙበት ጊዚ በ30 ዒ.ም ቢሆን የወንጌሌ አዯራ ከጌታ እጅ የተቀበለት ዯግሞ በ33 ዒ.ም
አጋማሽ ሊይ ነው፡፡ በ96 ዒ.ም አካባቢ ሁለም ምዴራዊ ሩጫቸውን ጨርሰው አሌፇዋሌ፡፡
እስሌምና የመጣው በነብዩ ሙሏመዴ አማካኝነት በ610 ዒ.ም ነው፡፡»
 የጸሏፉው ጥያቄ እንዯተገነዖብነው በነብዩ ሙሏመዴና በሏዋርያቶች መካከሌ የ514
ዒ.ም ሌዩነት እያሇ እንዳት ሏዋርያቶች ሙስሉም ሉሆኑ ቻለ? እዘህ ሊይ ሇጸሏፉው
ቁርዒንን በሚገባ አሌተገነዖበውም፤ ምክንያቱም በቁርዒን ውስጥ እስሌምና በነብዩ
ሙሏመዴ ጊዚ ተጀመረ የሚሌ ጽሁፌ አናገኝም፡፡ እስሌምና የነበረው የሰው ሌጅ
እዘህ ምዴር ሊይ ከተፇጠረበት ጊዚ አንስቶ ነው፡፡ ከአባታችን አዯም አንስቶ እስከ
ነብዩ ሙሏመዴ /ሰ.ዏ.ወ/ ዴረስ ያለ ነብያቶችና የነዘህ ነብያት ተከታዮች /ሏዋርያት/
በሙለ ሙስሉሞች ነበሩ ኢየሱስንም ጨምሮ፤ በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ አንዴም ቦታ
ሊይ ኢየሱስ በአንዯበቱ ክርስቲያን ነበርኩ ያሇበትን ቦታ አናገኝም፡፡ ክርስትና መች
እንዯተጀመረ ሇመረዲት በዘሁ መጽሏፌ /እናመዙዛን/ ቀዲሚው ሏይማኖት በሚሌ
ርዔስ የተጻፇውን ይመሌከቱ፡፡
2. በገጽ 52 «... ፇጣሪነቱ የሔይወት እስትንፊስ መስጠቱ ሇአምሊክ ብቻ የተሰጠ ችልታ ሆኖ
ሳሇ ቁርዒን ኢየሱስ ፇጠረ ይሊሌ፡፡ እነዘህን ሁለ መስራቱ ሁለን ቻይ አምሊክ መሆኑን ከሊይ
ያየናቸው የቁርዒን ክፌልች ያረጋግጡሌናሌ፡፡»
 የመጽሏፈ ዯራሲ በቁርዒን ውስጥ ኢየሱስ ፇጠረ ብል ተናግሯሌና ኢየሱስ ፇጣሪ ነው
ይሊሌ፡፡ ነገር ግን ቁርዒንን ከፌተን ከምዔራፌ 1 እስከ ምዔራፌ 114 ብንመሇከት ኢየሱስ
/ዑሳ/ በራሱ ችልታ አንዴን ነገር ፇጥሯሌ ያሇበትን ቦታ አናገኝም፤ ነገር ግን በጌታው
ትዔዙዛ ወይም ፇቃዴ ፇጥሯሌ ቢባሌ ትክክሌ ነው፤ ይህ ዯግሞ ሉገርመን አይችሌም፤
ምክንያቱም በአሊህ ፇቃዴ አንዴን ነገር መፌጠር በኢየሱስ ሊይ ብቻ የተገዯበ
አይዯሇምና፡፡

309
ሇተጨማሪ መረጃ እናመዙዛን፡- «ተዒምራትን መሥራት የአምሊክነት መሇኪያ
ይሆናሌን?» በሚሌ ርዔስ የተፃፇውን ይመሌከቱ፡፡
3. ገጽ 59 «ኢሳ /ኢየሱስ/ መጀመሪያና መጨረሻ የሇውም፡፡» ብል ጽፎሌ፤ እውን ኢየሱስ
መጀመሪያ የሇውምን?
 ኢየሱስ እንዯ መጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ መሰረት መጀመሪያ አሇው፤ እሱም፡-
ሀ. በበረት ውስጥ
መ.ቅ፡- «መሊዔክትም ከእነርሱ ተሇይተው ወዯ ሰማይ በወጡ ጊዚ እረኞቹ እርስ በርሳቸው
“እንግዱህ እስከ ቤተሌሓም ዴረስ እንሂዴ እግዘአብሓርም የገሇጠሌንን ይህን የሆነውን ነገር
እንይ” ተባባለ፡፡ ፇጥነው መጡ ማርያምንና ዮሴፌን ሔፃኑንም በግርግም ተኝቶ አገኙ፡፡»
የለቃስ ወንጌሌ 2፡15-17
ሇ. በቤት ውስጥም እንዯ ነበር ያሳየናሌ የትኛው ትክክሌ እንዯሆነ ሇመጽሏፈ ባሇቤቶች
ግጭቱን እንዱያስታርቁሌን እንተወዋሇን፡፡
መ.ቅ፡- «እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄደ፤ እነሆም በምስራቅ ያዩት ኮከብ ሔፃኑ ባሇበት ሊይ
መጥቶ እስኪቆም ዴረስ ይመራቸው ነበር፡፡ ኮከቡንም ባዩ ጊዚ በታሊቅ ዯስታ እጅግ ዯስ
አሊቸው፡፡ ወዯ ቤትም ገብተው ሔፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት ወዴቀውም ሰገደሇት
ሳጥኖቻቸውንም ከፌተው እጅ መንሻ ወርቅና እጣን ከርቤም አቀረቡሇት፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 2፡9-11
ትክክሇኛውን የኢየሱስ መጀመሪያና መጨረሻ ማወቅ የምንችሇው ከቅደስ ቁርዒን
ነው፤ እሱም መጀመሪያው በዖንባባ ሥር እንዯነበር ሲያስተምረን፡-
ቅ.ቁ፡- «... ወዱያውኑም አረገዖችው፤ በርሱም (በሆዶ ይዙው) ወዯ ሩቅ ስፌራ ገሇሌ አሇች፡፡
ምጡም ወዯ ዖንባባይቱ አስጠጋት “ዋ ምኞቴ! ምነው ከዘህ በፉት በሞትኩ፤ ተረስቼም የቀረሁ
በኾንኩ፤” አሇች፡፡ ከበታቿም እንዱህ ሲሌ ጠራት “አትዖኝ ጌታሽ ከበታችሽ ትንሽ ወንዛ
በእርግጥ አዴርጓሌ፡፡ የዖንባባይቱንም ግንዴ ወዲንቺ ወዛውዣት፤ ባንቺ ሊይ የበሰሇን የተምር
እሸት ታረግፌሌሻሇችና፡፡ ብይም ጠጪም፤ ተዯሰችም፤ ከሰዎች አንዴን ብታይ “እኔ
ሇአሌራህማን /ሇአዙኙ አምሊክ/ ዛምታን ተስያሇሁ፤ ዙሬም ሰውን በፌጹም አሊነጋግርም”
በይ”፡፡ በርሱም የተሸከመችው ኾና ወዯ ዖመድቿ መጣች፤ ...» /መርየም/ 19፡22-27
መጨረሻው ዯግሞ ወዯፉት ትንሳኤ ሲቃረብ ወዯዘህ ምዴር ተመሌሶ የሚሞትበት
ጊዚ ነው፡፡
ቅ.ቁ፡- «ሰሊም በኔ ሊይ በተወሇዴሁ ቀን በምሞትበትም ቀን ሔያው ሆኜ በምቀሰቀስበትም ቀን፤
ይህ የመርየም ሌጅ ዑሳ ነው፤ ያ በርሱ የሚጠራጠሩበት እውነተኛ ቃሌ ነው፡፡»
መርየም 19፡33-34

310
4. በገጽ 78 ሊይ «ረሂማ፡- ይህ ማሇት ዯግሞ ምህረት ማሇት ነው፡፡ እግዘአብሓር ምንን ላሊ
ሉያስገነዛበን ይችሊሌ? በእኔ ሊይ ገር ነው ቀና አሇና በእናንተ መካከሌ ኃጢአት የላሇበት
በመጀመሪያ ዴንጋይ ይወርውርባት አሊቸው ከዘህ በኋሊ እንዯገና ጎንበስ ብል በመሬት ሊይ
ጻፇ፡፡» ሱራ 19፡26
 ጸሏፉው ሱራ 19፡26ን ቅደስ ቁርዒን ምንጩ አዴርጎ አቅርቧሌ፡፡ ነገር ግን ወዯ ቅደስ
ቁርዒን መሇስ ብሇን ይህንን አንቀጽ መመሌከቱ ተገቢ ነው፡፡ በእርግጥ ጸሏፉው
የተጠቀመው አንቀጽ በቅደስ ቁርዒን ውስጥ ሰፌሮ ይገኛሌን?
ቅ.ቁ፡- «ብይም ጠጪም፤ ተዯሰችም፤ ከሰዎች አንዴን ብታይ “እኔ ሇአሌረሔማን ዛምታን
ተስያሇሁ ዙሬም ሰውን በፌጹም አሊነጋግርም በይ”፡፡» መርየም 19፡26
5. በገጽ 79 ሊይ፡- «እግዘአብሓርን ያየው ማንም የሇም ይሁን እንጂ በእግዘአብሓር አብ
ዖንዴ ያሇው አንዴ ሌጁ ብቻ ገሌጦታሌ፡፡» ዮሏ. 1፡18
 ጸሏፉው መጽሏፌ ቅደስን በጥሞና እንዲሊነበበ እንረዲዋሇን፤ ምክንያቱም በመጽሏፌ
ቅደስ ውስጥ እግዘአብሓር በብ዗ዎች ዖንዴ እንዯታየ እናነባሇን፡፡ እናመዙዛን
“የአምሊክ ባህሪ በቅደስ ቁርዒንና በመጽሏፌ ቅደስ” በሚሇው ርዔስ ሥር ተ.ቁ. 9 ሊይ
የሚታይ አምሊክ የሚሇውን ይመሌከቱ፡፡
6. በገጽ 103፣ 107፣ 108፣ 113 ሊይ
«በቁርዒን እንዯተገሇፀው ክርስቲያኖች ሶስት አምሊክ ያመሌካለ ብሇው የሚሎቸው
አብ ወሌዴና ማርያምን ነው፡፡ ይህ የመጽሏፌ ቅደስ አስተምህሮ አይዯሇም ሙስሉሞች
ክርስቲያኖች ሶስት አምሊክ ያመሌካለ የሚለት ከዘህ ተነስተው ነው፡፡»
 በመጀመሪያ ዯረጃ ሙስሉሞች ስሇ ሥሊሴ /ሶስት አምሊክነት/ ያሇን ግንዙቤ ጸሏፉው
እንዲሇው አይዯሇም፡፡ ክርስቲያኖች ሥሊሴን ያመሌካለ ብሇን የምንናገረው አብ
እግዘአብሓርን፣ ወሌዴ ኢየሱስን እና መንፇስ ቅደስን ነው እንጂ ማርያምን
ከሥሊሴዎቹ አንዶ ናት የሚሌ ግንዙቤ የሇንም፡፡ ላሊው የሥሊሴ አስተምህሮ
በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ አንዴም ቦታ አሌተጠቀሰም፡፡ ይህ አስተምህሮ ከጊዚ በኋሊ
በሰዎች የተፇጠረ ፇጠራ እንዯሆነ ግሌጽ ነው፡፡ ሇዘህም ማስረጃችን፡-
«ሥሊሴ፤ ሦስትነት ማሇት ነው፡፡ ከቃለ ምስጢር በቀር በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ አይገኘም፡፡»
/የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት/
ተጨማሪ መረጃ እናመዙዛን፡- «የሥሊሴ አስተምህሮ» በሚሌ ርዔስ የተፃፇውን ይመሌከቱ፡፡
7. በገጽ 106፡ «... እርሱ ከሁለም በሊይ ከፌ ያሇ ነው የማይሇወጥ የማይከፊፇሌ የማይሇያይ
አምሊክ ነው፡፡»

311
 ጸሏፉው እግዘአብሓር የማይሇዋወጥ አምሊክ መሆኑን ካመነ ወይም ክርስቲያኖች
እስካመኑ ዴረስ ሇምን ኢየሱስን ማምሇክ አስፇሇጋቸው፡፡ ኢየሱስ ወዯዘህ ምዴር
ከመጣበት ጊዚ አንስቶ እስከ እርገቱ ዴረስ የመሇዋወጥ ባሔሪዎችን አሳይቷሌ፤ በእናቱ
ማሔፀን ውስጥ የተሇያዩ የሔይወት ዐዯት /Life Cycle/ አሳሌፍ ወዯዘህ ምዴር
ከመጣ በኋሊ የሔፃንነት፣ የወጣትነት በኋሊም የጎሌማሳነት ዯረጃዎችን አሳሌፎሌና እንዯ
አምሊክ መመሇክ ባሌተገባው ነበር፡፡
8. በገጽ 106 ሊይ፡-
ሇ. እግዘአብሓር ወሌዴ /ኢሳ/ ነብያቶች አምሊክ ብሇው ጠርተውታሌ፡- ትንቢተ ኢሳይያስ
9፡6 እንዯ ክርስቲያኖች እምነት ሇኢየሱስ ነው ይባሊሌ በመጀመሪያ ትንቢቱን እናንብብ፡-
መ.ቅ፡- «እነሆ ሔፃን ተወሌድሌናሌ! ወንዴም ሌጅ ተሰጥቶናሌ! እርሱም መሪ ይሆናሌ፤ ስሙም
ዴንቅ መካር ኃያሌ አምሊክ የዖሊሇም አባት የሰሊም አሇቃ ይባሊሌ፡፡»
ትንቢተ ኢሳይያስ 9፡6 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም
ትንቢቱን እንመርምረው በመጀመሪያ ከትንቢቱ ሶስት ነጥቦች እናገኛሇን፤ እነርሱም፡-
ሀ/ ኃያሌ አምሊክ ሇ/ የዖሊሇም አባት ሏ/ የሰሊም አሇቃ፤ እነዘህ ሶስት ነጥቦች የመጽሏፌ
ቅደሱን ኢየሱስን ይመሇከቱት እንዯሆነ እንመርምራቸው፡-
ሀ. ኃያሌ አምሊክ፡- እውን ኢየሱስ ኃያሌ አምሊክ ነውን?
መ.ቅ፡- «ኢየሱስ መሌሶ እንዱህ አሇው “ከትዔዙ዗ ሁለ ፉተኛይቱ “እስራኤሌ ሆይ ስማ፤ ጌታ
አምሊካችን አንዴ ጌታ ነው አንተም በፌፁምም ነፌስህ በፌፁምም አሳብህ በፌፁምም ኃይሌህ
ጌታ አምሊክህን ውዯዴ” የምትሌ ናት”፡፡» የማርቆስ ወንጌሌ 12፡29
መ.ቅ፡- «ኢየሱስም “ገና ወዯ አባቴ አሊረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወዯ ወንዴሞቼ ሄዯሽ
“እኔ ወዯ አባቴና ወዯ አባታችሁ ወዯ አምሊኬና ወዯ አምሊካችሁ አርጋሇሁ” ብሇሽ ንገሪያቸው”
አሊት፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 20፡17
 ኢየሱስ ከሱ በሊይ አምሊክ እንዲሇ ከተናገረ እሱ እንዳት ኃያሌ አምሊክ ሉሆን
ይችሊሌ?
ሇ. የዖሊሇም አባት፡- እውን ኢየሱስ የዖሊሇም አባት ነውን? ኢየሱስ በአንዯበቱ እንዱህ ይሊሌ፡-
መ.ቅ፡- «አባታችሁ አንደ እርሱም የሰማዩ ነውና በምዴር ሊይ ማንንም “አባት” ብሊችሁ
አትጥሩ፡፡ ሉቃችሁ አንዴ እርሱም ክርስቶስ ነውና “ሉቃውንት” ተብሊችሁ አትጠሩ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 23፡9-10
 ኢየሱስ «አባታችሁ አንደ እርሱም የሰማዩ ነውና» ያሇው እራሱን ሳይሆን በሰማይ
ያሇውን አምሊክ እግዘአብሓርን ነው፡፡ እሱ ዯግሞ እራሱን «ሉቅ» ማሇትም በሥሌጣን
ከፌተኛ ዯረጃ ያሇው ምሁር መሆኑን ነው የተናገረው፤ ሇዘህም ነው ሉቃችሁ እኔ

312
ስሇሆንኩ እናንተ /ዯቀ - መዙሙርቱን/ ሉቃውንት ተብሇው እንዲይጠሩ
ያስጠነቀቀው፡፡
ሏ. የሰሊም አሇቃ፡- እውን ኢየሱስ ይመሇከተዋሌን?
መ.ቅ፡- «በምዴር ሊይ ሰሊምን ሇማምጣት የመጣሁ አይምሰሊችሁ፤ ሰይፌን እንጂ ሰሊምን
ሇማምጣት አሌመጣሁም፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 10፡34
መ.ቅ፡- «በምዴር ሊይ እሳት ሌጥሌ መጣሁ አሁን የነዯዯ ከሆነ ዖንዴ ምን እፇሌጋሇሁ? ...»
የለቃስ ወንጌሌ 12፡49
መ.ቅ፡- «... አሁን ግን ኮረጆ ያሇው ከእርሱ ጋር ይውሰዴ ከረጢትም ያሇው እንዱሁ የላሇውም
ሌብሱን ሸጦ ሰይፌ ይግዙ ...» የለቃስ ወንጌሌ 22፡36
 የመጽሏፌ ቅደሱ ኢየሱስ በምዴር ሊይ ሰሊምን ሇማምጣት ካሌመጣና ሰዎችን ሰይፌ
እንዱታጠቁ የሚያዛ ከሆነ ታዱያ ምኑ ሊይ ነው «የሠሊም አሇቃ» ብሇን የምንጠራው?
9. በገጽ 131፡- «... ጥንታዊ ቅደሳት መጽሏፌት አሁን በእጃችን ካሇው መጽሏፌ ቅደስ ምንም
ሌዩነት የሊቸውም»
 ጸሏፉው በአንዴ መጽሏፌ ቅደስ ሊይ ብቻ ተመርኩዜ ነው ጥናቱን ያቀረበው
የሚመስሇው፤ ምክንያቱም ይህ ጥናታዊ የተባሇው መጽሏፌ ቅደስ በአሁን ጊዚ በእጁ
ይገኛሌ የሚሌ እምነት የሇንም፡፡ ነገር ግን ሩቅ ሳንሄዴ በአሁን ጊዚ በእጃችን ያሇውን
መጽሏፌ ቅደስ እንኳን ብንመሇከታቸው እርስ በርሳቸው የሚጋጩ /የሚቃረኑ/
ሏሳቦችን አስፌረው ነው የምናገኛቸው፡፡ እናመዙዛን “መጽሏፌ ቅደስ የማን ቃሌ
ነው?” በሚሇው ርዔስ ሥር በሠንጠረዥ የተቀመጠውን ንጽጽር ይመሌከቱ፡፡
10. በገጽ 132፡- «መጽሏፌ ቅደስ በመንፇስ ቅደስ ምሪት ነው የተጻፇው፡፡»
 ይህ አባባሌ ከእውነት የራቀ ነው እንሊሇን በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ አንዴም ቦታ ሊይ
በመንፇስ ቅደስ ምሪት ተጻፇ የሚሌ አናገኝም፡፡ እናመዙዛን “መጽሏፌ ቅደስ የማን
ቃሌ ነው?” በሚሇው ርዔስ ሥር የተፃፇውን ይመሌከቱ፡፡
11. በገጽ 135፣ 136፡- «ቁርዒን ስሇ መጽሏፌ ቅደስ መበረዛ አይናገርም፤ እንዱያውም መጽሏፌ
ቅደስ ትክክሌ እንዯሆነ እንዲሌተቀየጠ ቁርዒን ይናገራሌ፡፡»
 ይህም አባባሌ ከእውነት የራቀ ነው እንሊሇን ቅደስ ቁርዒን አንዴም ቦታ ሊይ መጽሏፌ
ቅደስ አሌተበረዖም፣ አሌተቀየጠም፣ ትክክሌ ነው ብል የሚናገርበትን ቦታ አናገኝም፡፡
እናመዙዛን “የመሇኮታዊ መጽሏፌ ታሪካዊ አመጣጥ” በሚሇው ክፌሊችን በስፊት
ቀርቧሌና ይመሌከቱት፡፡
እንዱሁም በብ዗ ክርስቲያኖች ዖንዴ ከግንዙቤ ጉዴሇት የሚመጡ ስሔተቶችን
ስንመሇከት፡-

313
12. በዮሏንስ ወንጌሌ 14፡8 የኢየሱስን ጌትነት ያመሊክታሌና ኢየሱስ አምሊክ ነው የሚሌ
እምነት ክርስቲያኖች አሊቸው፡፡
መ.ቅ፡- «ፉሌጶስ “ጌታ ሆይ አብን አሳየንና ይበቃናሌ” አሇው፡፡ ኢየሱስም አሇው “አንተ ፉሉጶስ
ይህን ያህሌ ዖመን ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቷሌ፤ እንዳትስ አንተ
አብን አሳየን ትሊሇህ? እኔ በአብ እንዲሇሁ አብም በእኔ እንዲሇ አታምንምን? ...”»
የዮሏንስ ወንጌሌ 14፡8
በዘህ አንቀጽ መሰረት ኢየሱስ ጌታ ነው እየተባሇ ይሰበካሌ፡፡ እውን ፉሉጶስ ኢየሱስን
«ጌታ ሆይ» ስሊሇው የኢየሱስን ጌትነት ያመሊክታሌ ወይስ ላሊ? የሚከተለትን አንቀጾች
እንመሌከት፡-
መ.ቅ፡- «ሳራም በሌቧ እንዱህ ስትሌ ሳቀች “ካረጀሁ በኋሊ በውኑ ፌትወት ይሆንሌኛሌን?
ጌታዬም ፇጽሞ ሸምግሎሌ”፡፡» ኦሪት ዖፌጥረት 18፡12
መ.ቅ፡- «ሁሇቱም መሊዔክት በመሸ ጊዚ ወዯ ሰድም ገቡ ልጥም በሰድም በር ተቀምጦ ነበር፡፡
ልጥም ባያቸው ጊዚ ሉቀበሊቸው ተነሳ፤ ፉቱንም ዯፌቶ ወዯ ምዴር ሰገዯ አሊቸውም “ጌቶቼ
ሆይ ወዯ ባሪያችሁ ቤት አቅኑ ከዘያም እዯሩ እግራችሁንም ታጠቡ፤...”»
ኦሪት ዖፌጥረት 19፡1-4
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓርም ሙሴን አሇው “እይ እኔ ሇፇርዕን አምሊክ አዴርጌሃሇሁ፤ ወንዴምህም
አሮን ነብይ ይሆንሌሃሌ”፡፡» ኦሪት ዖጸአት 7፡1
መ.ቅ፡- «አብዴዩም በመንገዴ ሲሄዴ እነሆ ኤሌያስ ተገናኝተው፤ አብዴዩም አወቀው
በግምባሩም ተዯፌቶ “ጌታዬ ሆይ ኤሌያስ አንተ ነህን?” አሇ፡፡ ኤሌያስም “እኔ ነኝ ሄዯህ ሇጌታህ
“ኤሌያስ ተገኝቷሌ” በሌ አሇው”፡፡» መጽሏፇ ነገስት ቀዲማዊ 18፡7-8
መ.ቅ፡- «ከጎሌማሳነቱ ጀምሮ የሙሴ ረዲት የነበረው የነዌ ሌጅ ኢያሱ “ጌታዬ ሙሴ ሆይ!
ከሌክሊቸው” አሇው፡፡»
ኦሪት ዖኁሌቁ 11፡28 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ /የታረመ/ 1997 እትም
መ.ቅ፡- «አሮንም ሙሴን እንዱህ አሇው፤ ጌታዬ ሆይ በስንፌናችን ስሇ ሰራነው ኃጢአት ይህ
አሰቃቂ ቅጣት እንዱፇፀምብን አታዴርግ፤...» ኦሪት ዖኁሌቁ 12፡11 ቀሇሌ ባሇ አማርኛ
የተተረጎመ /የታረመ/ 1997 እትም
ተጨማሪ የሏዋርያት ሥራ 22፡6-8
ከሊይ በተመሇከትናቸው አንቀፆች አብረሃም፣ ሙሴ፣ ኤሌያስ፣ የአብዴዩ ጌታ እና
ሁሇቱ መሊእክት ሌክ እንዯ ኢየሱስ ሁለ ጌታ ተብሇው ተጠርተዋሌ፤ ስሇዘህ እነሱም እንዯ
ኢየሱስ ሇምን አሌተመሇኩም? /አምሊክ አሌተባለም?/ ነገር ግን እኛ እንዯምንረዲው ይህ ጌታ
መባሊቸው የነሱን ጌትነት /አምሊክነት/ አያመሊክትም እንሊሇን፡፡ ይህ «ጌታ» መባሊቸው የክብር
መጠሪያነትን ነው የሚያመሊክተው እንሊሇን፡፡
314
13. «አይሁዴ እስራኤሊውያን» ሳይሆኑ እራሳቸው «አይሁዴ» ነን እንዱሁም «የባዖነ በግ» እኛ
ነን ሇሚለ የተሰጠ የመጽሏፌ ቅደስ መሌስ፡-
መ.ቅ፡- «እነሆ አይሁዴ ሳይሆኑ “አይሁዴ ነን” ከሚለ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማህበር
አንዲንድችን እሰጥሃሇሁ፤...» የዮሏንስ ራዔይ 3፡9
የባዖነ በግስ ማነው?
መ.ቅ፡- «እስራኤሌ የባዖነ በግ ነው፤...» ትንቢተ ኤርሚያስ 50፡17
 ይህም የእስራኤሌን ሔዛብ እንጂ አሔዙብን /ከእስራኤሌ ውጪ/ ያሇውን ሔዛብ
አይመሇከትም፡፡
14. በአንዲንዴ የክርስትና እምነት ተከታዮች ታቦትን ተሸክመው ሲጓ዗ ይስተዋሊሌ፤ እውን
መጽሏፌ ቅደስ ታቦትን ይዯግፊሌን?
መ.ቅ፡- «እግዘአብሓር እንዱህ ይሊሌ “የአሔዙብን መንገዴ አትማሩ ከሰማይ ምሌክትም
አትፌሩ፤ አሔዙብ ይፇሩታሌና፡፡ የአሔዙብ ሌማዴ ከንቱ ነውና፤ ዙፌ ከደር ይቆረጣሌ
በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሰራሌ፡፡ በብርና በወርቅ ያስጌጡታሌ እንዲይናወጥም
በችንካርና በመድሻ ይቸነክሩታሌ፡፡ እንዯተቀረጸ አምዴ ናቸው እነርሱም አይናገሩም
መራመዴም አይቻሊቸውምና ይሸከሟቸዋሌ፡፡ ክፈ መስራትም አይቻሊቸውምና ዯግሞም
መሌካም ይሰሩ ዖንዴ አይችለምና አትፌሯቸው”፡፡» ትንቢተ ኤርሚያስ 10፡2-5
15. ሙዘቃ ወይም በሙዘቃ መሳሪያ የተቀነባበረ መዛሙርን መጽሏፌ ቅደስ ይዯግፇዋሌ?
መ.ቅ፡- «የዛማሬህንም ጩኸት ከእኔ ዖንዴ አርቅ፤ የመሰንቆህንም ዚማ አሊዲምጥም፡፡»
ትንቢተ አሞጽ 5፡23
መ.ቅ፡- «ነብያትም መናፌስት ሇነብያት ይገዙለ፤ እግዘአብሓር የሰሊም አምሊክ ነው እንጂ
የሁከት አምሊክ አይዯሇምና፤» ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 14፡33
እግዘአብሓር የሁከት አምሊክ አይዯሇም፡፡ አንዴ ሰው መጸሇይ በሚያስፇሌገው ጊዚ
እንዳት ነው መጸሇይ የሚገባው?
መ.ቅ፡- «አንተ ግን ስትጸሌይ ወዯ እሌፌኝ ግባ መዛጊያህን ዖግተህ በስውር ሊሇው አባትህ
ጸሌይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግሌጥ ያስረክብሃሌ፡፡» የማቴዎስ ወንጌሌ 6፡6
16. የይሕዋ /Jahova/ እምነት ተከታዮች በአስተምህሯቸው ጀነትን /ገነት/ እዘህ ምዴር ሊይ
እንዯሆነች ይናገራለ፡፡ ከዙም አሌፍ ከቁርዒን ጥቅስን በመጥቀስ እንዯ ማስረጃ አዴርገው
ሇማቅረብ ይሞክራለ፤ የሚጠቅሱትም አንቀጽ እንዯሚከተሇው ይነበባሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ምዴርን መሌካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታሌ ማሇትን ከመጽሏፈ (ከተጠበቀው ሰላዲ)
በኋሊ በመጽሏፍቹ በእርግጥ ጽፇናሌ፡፡» አሌ-አንቢያ 21፡105

315
ሀ. በመጀመሪያ አንቀጹ ሇዘህ አሁን እየኖርንባት ሊሇንበት ምዴር ነው ከተባሇ፡- በዘህ ምዴር
ሊይ መሌካም ባሪያዎች ብቻ አይዯሇም የሚኖሩባት፡፡ ስሇዘህ አንቀጹ ይህችን ምዴር
አይመሇከትም፡፡
ሇ. አንቀጹ «ምዴርንም መሌካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታሌ» የሚሇው የሚያመሊክተው መጪዋን
ምዴር ነው፤ ማስረጃ፡-
ቅ.ቁ፡- «ምስጋና ሇአሊህ ሇዘያ ተስፊ ቃለን ሇሞሊሌን፤ የገነትን ምዴር በምንሻው ስፌራ
የምንሰፌር ስንኾን ሊወረሰን ይገባው ይሊለም፤ የሰሪዎች ምንዲ ምን ያምር!»
አሌ-዗መር 39፡74
ቅ.ቁ፡- «አሊህንም መሌክተኞቹን (የገባሊቸውን) ቃሌ ኪዲኑን አፌራሽ አዴርገህ አታስብ፤ አሊህ
አሸናፉ የመበቀሌ ባሇቤት ነው፡፡ ምዴር በላሊ ምዴር የምትሇወጥበትን ሰማያትም (እንዯዘሁ)
አንዴ አሸናፉ ሇኾነው አሊህም (ፌጡራን ሁለ) የሚገሇጹበትን ቀን (አስታውስ)፡፡»
ኢብራሑም 14፡47-48
እንዯዘሁ በተጨማሪ እንዯነሱ /ጂሕቫ/ ግንዙቤ ጀነት /ገነት/ እዘሁ ምዴር ሊይ ነው፤
ከሞቱ በኋሊ መቀስቀስ የሇም በማሇት አሁንም አንቀጽ 21፡105 ይጠቅሳለ፡፡ ሇዘህም ቁርዒን
መሌስ ይሰጣሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «አለም “እንዳት? አጥንቶችና ብስብሶች በኾን ጊዚ እኛ አዱስ ፌጥረት ኾነን በእርግጥ
ተቀስቃሾች ነን?” በሊቸው “ዯንጊያዎችን ወይም ብረት ኹኑ፤ ወይም በሌቦቻችሁ ውስጥ
የሚተሌቅን ፌጥረት (ኹኑ መቀስቀሳችሁ አይቀርም)፤” “የሚመሌሰንም ማነው?” ይሊለ፤ “ያ
መጀመሪያ የፇጠራችሁ ነው” በሊቸው፤ ወዯ አንተም ራሶቻቸውን ይነቀንቃለ፤ እርሱም መቼ
ነው? ይሊለ፤ (እርሱ) ቅርብ ሉኾን ይችሊሌ በሊቸው፡፡» አሌ-ኢስራእ 17፡49-50
ቅ.ቁ፡- «ከርሷ (ከምዴር) ፇጠርናችሁ፤ በርሷ ውስጥ እንመሌሳችኋሇን፤ ከርሷ በላሊ ጊዚ
እናወጣችኋሇን፡፡» /ጣሃ/ 20፡55
ተጨማሪ /ሰበእ/ 34፡7-8፣ /አሌ-ሷፌፊት/ 37፡16-21
17. መ.ቅ፡- «ኢየሱስም “እኔ መንገዴና እውነት ሔይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወዯ አብ የሚመጣ
የሇም፡፡ እኔንስ ብታውቁኝ አባቴን ዯግሞ ባወቃችሁ ነበር፡፡ ከአሁን ጀምራችሁ
ታውቁታሊችሁ አይታችሁማሌ” አሇው፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 14፡6-7
በዮሏንስ ወንጌሌ 14፡6 ኢየሱስ እኔ መንገዴም፤ እውነትም ሔይወትም ነኝ፤ ስሊሇ ያሇ
እሱ ገነት የሚወስዯን የሇም ስሇዘህ በኢየሱስ አምሊክነት ማመን አሇብን ይሊለ፡፡ ኢየሱስ
መንገዴም፣ እውነትም ሔይወትም ነኝ ማሇቱ የእሱን አምሊክነት ያመሊክታሌን? እስኪ
መንገዴም፣ እውነትም ሔይወትም ነኝ ማሇቱ ምን ማሇቱ እንዯሆነ መጽሏፌ ቅደስ ምን
እንዯሚሌ እንመሌከት፡-

316
ሀ. መንገዴም ነኝ፡- ሇነማን ነው መንገዴነቱ? ሇእስራኤልች ብቻ፡፡
መ.ቅ፡- «እርሱም መሌሶ “ከእስራኤሌ ቤት ሇጠፈ በጎች በቀር አሌተሊክሁም” አሇ፡፡»
የማቴዎስ ወንጌሌ 15፡24
ሇ. እውነትም ነኝ፡- ማሇቱ እርሱ ራሱ ሳይሆን እውነት፤ የሚናገረው «ቃሌ» እውነት መሆኑን
ነው፡፡
መ.ቅ፡- «ነገር ግን ከእግዘአብሓር የሰማሁትን እውነት የነገርኋቸውን ሰው ሌትገዴለኝ
ትፇሌጋሊችሁ፤...» የዮሏንስ ወንጌሌ 8፡40
ሏ. ሔይወትም ነኝ፡- የሚያመሊክተው ኢየሱስ አንዴ ወዯ ሆነው አምሊክ የሚወስዯን
/የሚያመሊክተን/ መሌዔክተኛ መሆኑን፡-
መ.ቅ፡- «እውነተኛ አምሊክ ብቻ የሆንህ አንተን የሊኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዖንዴ
ይህች የዖሊሇም ሔይወት ናት፡፡» የዮሏንስ ወንጌሌ 17፡3

317
ማጠቃሇያ
አሊህ /ሱ.ወ/ ሇእነዘያ ሊመኑት ምእመናን በቅደስ ቁርዒኑ እንዱህ በማሇት ቃሌ
ገብቶሊቸዋሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ ጌታችን አሊህ ነው ያለ ከዘያም ቀጥ ያለ “አትፌሩ፤ አትዖኑም፤ በዘያችም ተስፊ
ቃሌ ትዯረግሊችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ፤” በማሇት በነሱ ሊይ መሊዔክት ይወርዲለ፡፡ እኛ
በቅርቢቱም ሔይወት በመጨረሻይቱም ረዲቶቻችሁ ነን! ሇናንተም በርሷ ውስጥ ነፌሶቻችሁ
የሚሹት ሁለ አሌሊችሁ፤ ሇናንተም በርሷ ውስጥ የምትፇሌጉት ሁለ አሌሊችሁ፤» 41፡30-31
ቅ.ቁ፡- «እነዘያም ያመኑና መሌካሞችን የሰሩ ነፌስን ችልታዋን እንጂ አናስገዴዴምና፤ እነዘያ
የገነት ሰዎች ናቸው፤ እነርሱ በርሷ ውስጥ ዖውታሪዎች ናቸው፡፡» አሌ-አዔራፌ 7፡42
ቅ.ቁ፡- «ሇነዘያ መሌካም ሇሰሩት መሌካም ነገርና ጭማሪም አሊቸው፤ ፉቶቻቸውንም ጥቁረትና
ውርዯት አይሸፌናቸውም፤ እነዘያ የገነት ሰዎች ናቸው፤ እነርሱ በውስጧ ዖውታሪዎች
ናቸው፡፡» ዩኑስ 10፡26
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ ያመኑና መሌካም ሥራዎችን የሰሩ ጌታቸው በእምነታቸው ምክንያት (የገነትን
መንገዴ) ይመራቸዋሌ፤ ከሥራቸው ወንዜች ይፇስሳለ፤ በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ
ይኖራለ፡፡» ዩኑስ 10፡9
ቅ.ቁ፡- «እነዘያን ያመኑትንና መሌካሞችንም የሰሩትን ሇነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዜች
የሚፇሱባቸው ገነቶች ያሎቸው መኾኑን አብስራቸው፤ ከርሷ ከፌሬ (ዒይነት) ሲሳይን
በተመገቡ ቁጥር (ፌሬዎቻቸው ስሇሚመሳሰለ) ይህ ያ ከአሁን በፉት የተመገብነው ነው
ይሊለ፤ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት፤ ሇነሱም በውስጧ ንፁህ የተዯረጉ ሚስቶች
አሎቸው፤ እነሱም በውስጧ ዖውታሪዎች ናቸው፡፡» አሌ-በቀራህ 2፡25
እንዯዘሁ እነዘያ የካደት ምን እንዯሚጠብቃቸው አሊህ /ሱ.ወ/ በቅደስ ቁርዒኑ
እንዱህ ይሊሌ፡-
ቅ.ቁ፡- «ሇነዘያ ሇካደት ሰዎች በሊቸው “በቅርብ ጊዚ ትሸነፊሊችሁ፤ ወዯ ገሃነምም
ትሰበሰባሊችሁ፤ ምንጣፉቱም ምን ትከፊ!”» አሉ-ዑምራን 3፡12
ቅ.ቁ፡- «ቅኑም መንገዴ ሇርሱ ከተገሇጸ በኋሊ መሌክተኛውን የሚጨቃጨቅና ከምእምኖቹ
መንገዴ ላሊ የኾነን የሚከተሌ ሰው (በዘህ ዒሇም) በተሾመበት (ጥመት) ሊይ እንሾመዋሇን፤
/በመረጠው ሊይ እንተወዋሇን፡፡/ ገሃነምንም እናገባዋሇን፤ መመሇሻይቱመም ከፊች!»
አሌ-ኒሳእ 4፡115
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ የካደት ከአሊህ መንገዴ ሉከሇክለ ገንዖቦቻቸውን ያወጣለ፤ በእርግጥም
ያወጡዋታሌ፤ ከዘያም በነሱ ሊይ ጸጸት ትኾንባቸዋሇች፤ ከዘያም ይሸነፊለ፤ እነዘያም የካደት
ወዯ ገሃነም ይሰበሰባለ፡፡» አሌ-አንፊሌ 8፡36

318
ቅ.ቁ፡- «መናፌቃንንና መናፌቃትን ከሃዱዎችንም አሊህ የገሃነም እሳት በውስጧ ዖውታሪዎች
ሲኾኑ ቃሌ ገብቶሊቸዋሌ፤ እርሷ በቂያቸው ናት፤ አሊህም ረግሟቸዋሌ፤ ሇነርሱም ዖውታሪ
ቅጣት አሊቸው፡፡» አሌ-ተውባህ 9፡68
ቅ.ቁ፡- «እነዘያ የካደትም ሇነርሱ የገሃነም እሳት አሊቸው፤ ይሞቱ ዖንዴ በነርሱ ሊይ (በሞት)
አይፇረዴም፤ ከቅጣቷም ከነሱ አይቀሇሌሊቸውም፤ እንዯዘሁ ከሃዱን ሁለ እንመነዲሇን፡፡»
ፊጢር 35፡36
እያንዲንደ ሰው የወዯፉት እጣ ፊንታው በእጁ ነው ያሇው፤ መሌካምን በመሥራት
ወዯ ፇጣሪው አምሊክ መቅረብ እንዲሇበት ማሰብ ይገባዋሌ ወይም የተፇጠረበትን አሊማ
በመሳት ራሱን ሇጥፊት መዲረግ ይችሊሌ፡፡ ይህም ሇሰው ሌጅ በሔይወት ሳሇ የተሰጠው
የመምረጥ ነፃነቱ ነው፡፡ በዘህች አሇም በሚያዯርገው እያንዲንደ ተግባር መጥፍም ሆነ ጥሩ
በቀጣዩ ዒሇም መጠየቁ አይቀሬ ነው፡፡ ስሇዘህ መሌካምን በመሥራት ኃሊፉነታቸውን በሚገባ
በመወጣት ሇስኬት መብቃት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ አብዙኛው የሰው ፌጥረት በእምነት ሊይ
ያሊቸው ግዳሇሽነት ሇትክክሇኛው እምነት ትኩረትና ቦታ አሇመስጠታቸው የሚያሳዛን ነው፡፡
በሰው ሌጆች የዔሇት ተዔሇት ሔይወታቸው ውስጥ ትኩረት ሉሰጠው የሚገባ ሆኖ ሳሇ ዙሬ
ተዖንግቶና ብልም ተረስቶ ያሇምንም ተጨባጭ ማስረጃ በይሆናሌ ጌታቸውን ሲገ዗ እናያሇን፤
እንዱሁም በዘህች ዒሇም ሳለ መጪው ሔይወት በመዖንጋት ሇዘህች ዒሇም ሔይወት ሲጨነቁ
ይታያሌ፤ ነገር ግን መታሰብ የሚገባው የዙሬው ሔይወታችን ከመጪው ሔይወታችን ጋር
የተቆራኘ መሆኑ መዖንጋት እንዯላሇበት ነው፡፡ ስሇዘህ ወዯ ትክክሇኛውና አሊህ ወዯ
መረጠሌን የእምነት ጎዲና መጓዛ ያስፇሌገናሌ፡፡
ቅ.ቁ፡- «የመጽሏፈ ባሇቤቶች ሆይ! በኛና በናንተ መካከሌ ትክክሌ ወዯሆነች ቃሌ ኑ፤ (እርሷም)
አሊህን እንጂ ላሊን ሊንገዙ በርሱ ምንንም ሊናጋራ ከፉሊችንም በከፉለ ከአሊህ ላሊ አማሌክት
አዴርጎ ሊይዛ ነው በሊቸው፡፡ እምቢ ቢለ “እኛ እስሊሞች መሆናችንን መስክሩ በሎቸው”፡፡»
አሉ-ዑምራን 3፡64
ቅ.ቁ፡- «አሊህ ዖንዴ (የተወዯዯ) ሃይማኖት እስሌምና ብቻ ነው፤ እነዘያ መጽሏፈን የተሰጡት
ሰዎች በመካከሊቸው ሊሇው ምቀኝነት ዔውቀቱ ከመጣሊቸው በኋሊ እንጂ አሌተሇያዩም፤
በአሊህም አንቀጾች የሚክዴ አሊህ ምርመራው ፇጣን ነው፡፡» አሉ-ዑምራን 3፡19
ቅ.ቁ፡- «... ዙሬ ሃይማኖታችሁን ሇናንተ ሞሊሁሊችሁ፡፡ ፀጋዬንም በናንተ ሊይ ፇጸምኩ፡፡
ሇእናንተም እስሌምናን ከሃይማኖት በኩሌ ወዯዴኩ...» አሌ-ማኢዲህ 5፡3
ቅ.ቁ፡- «ከእስሌምና ላሊ ሃይማኖትን የሚፇሌግ ሰው ፇጽሞ ከርሱ ተቀባይነት የሇውም፤
እርሱም በመጨረሻይቱ ዒሇም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡» አሉ-ዑምራን 3፡85

319
ዋቢ መጽሏፌት
1. ቅደስ ቁርዒን፡- በሸኽ ሰዑዴ ሙሏመዴ ሳዱቅ እና በሏጂ ሙሏመዴ ሳኒ ሏቢብ
2. የቅደስ ቁርዒን ፌቺና ማብራሪያ፡- በነጃሺ አሳታሚ ዴርጅት
3. መጽሏፌ ቅደስ፡- 1954 እትም በኢትዮጵያ መጽሏፌ ቅደስ ማሔበር
4. መጽሏፌ ቅደስ ፡- ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም በኢትዮጵያ መጽሏፌ
ቅደስ ማሔበር
5. መጽሏፌ ቅደስ፡- /አዱሱ መዯበኛ ትርጉም/ በኢንተርናሽናሌ መጽሏፌ ቅደስ ማሔበር
የታተመ
6. መጽሏፌ ቅደስ፡- ቀሇሌ ባሇ አማርኛ የተተረጎመ 1997 /የታረመ/ እትም በኢትዮጵያ
መጽሏፌ ቅደስ ማሔበር
7. የመጽሏፌ ቅደስ መዛገበ ቃሊት፡- በኢትዮጵያ መጽሏፌ ቅደስ ማሔበር
8. ሙስሉም ክርስቲያን ውይይት፡- በነጃሺ አሳታሚ ዴርጅት
9. ኢስሊምን ሇመገንዖብ፡- ትርጉም/ ሙሏመዴ ጀማሌ ሙክታር
10. THE CHOICE VOL. ONE AHMED DEEDAT
11. THE CHOICE VOL. TWO AHMED DEEDAT
12. Muslim Christian Interactions By Capt (Rtd) Yahya M.A. Ondigo
13. Islam Medical Science & Dietary Laws By Dr. Zakir A. Naik
14. ሴቶችና ቤተሰባዊ ሔይወት በኢስሊም፡- በዒኢሻ ሇሙ፤ በፊጡማ ሂሪን

320

You might also like