You are on page 1of 59

በአብ ስም በወልድ ስም በመንፈስ ቅዱስ ስም፣ አንድ አምላክ፡አሜን፡

አምላክ፡አሜን፡

ስለ ዘመናዊነትና መዘመን፤ የኦርቶደክሳዊያን ክርስቲያኖች


ግንዛቤና ለክርስቲያናዊ ሉላዊነት የሚያበረክቱት አስተዋፅኦ
(የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን?)
ቤተክርስቲያን?)

የመወያያ ሀሳብ

ፋንታሁን ዋቄ
ዮሐ 1፡5 ብርሃንም በጨለማ ውስጥ ያበራል፤ ያሳያል፤ ጨለማም
አይቀርበውም አያገኘውም፡፡ ም 3፣19-22፤ መዝ 35፣9
የዮሐንስ ወንጌል አንድምታ፡
አንድምታ፡-
በስነ ፍጥረት ተመራምሮ የሚየሰውቁት ዕውቀት በሥዋሬ ያለ
ምሥጢርን ይገልጻል፡፡ (አብርሃምና ሙሴ ጸሊምን አብነት)
በስነ ፍጥረት የሚመራመርን ሰው ድንቁርና አያገኘውም
በአእምሮ ጠባይዕ ተመራምሮ የሚያውቁት በስዋሬ ያለውን ምሥጢር
ይገልፃል፡፡ እንደ ማቴዎስ በስነ ፍጥረት ተመራምሮ በአእምሮ ጠባይዕ
አውቆ ምግባረ
 ትሩፋት ሠርቶ በቅቶ ከማዕረገ ነጽሮ ደርሶ ከዚህ ሆኖ ሽቅብ ባየ ጊዜ
እስክ ጽርሐ አርያም፡፡ ቁልቁል ባየ ጊዜ እስከ በርባሮስ ያይ ነበር፡፡

 በርሱ ቃለ ሃይማኖት ሕይወት ነው፡፡ ሕይወትነቱም ለሰው እውቀት


መሆን ነው፡፡ በሃይማኖት ተመራምረው ያወቁት ዕውቀት በሥዋሬ ያለ
እግዚአብሔርን ይገልጻል፡፡

 በሃይማኖት ያወቀን ሰው ክህደት አያገኘውም፣ አየቀርበውም፡፡ ስንኳን


ሊያገኘው አይደርስበትም፡፡

 በርሱ ቃል የተሰጠ ሥጋው ደሙ ሕይወት ነው፡፡ ሕይወትነቱም ለሰው


ዕውቀት መሆን ነው፡፡ በሥጋው ደሙ ያወቁት ዕውቀት በሥዋሬ ያለ
ምሥጢርን ይገልጣል፡፡ ሥጋውን ደሙን የተቀበለን ሰው ጢአት
አይሰለጥንበትም ድል አይነሳውም፡፡
በተቃራኒው የእግዚአብሔርን ሕልውና ክዶ የሚያደርጉት ምርምር፣ ዕውቀት
የተባለ የጥፋት መዳረሻ መሆኑን ከምዕራባዊያን ሕይወት መገንዘብ ይቻላል፡
በትዳርና ቅዱስ ጋብቻ አንፃር
1. በአሜሪካ ከመቶ ያገቡ ሰዎች መካከል መቶዉም ከጋብቻ ውጭ የግብሥጋ ግኑኝነት ይፈፅማሉ

2. የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻ፡ ለምሳሌ በአሜሪካን ሀገር/Massachusetts (2004)፣ Connecticut


(2008)፣ Iowa (2009)፣ Vermont (2009)፤ New Hampshire (2010)፣
Washington, D.C. (2010) (not a state)፤New York (2012)፣ Washington
(2012) ሕጋዊ አድርገው የተቀበሉ ናቸው

• ብዛታቸው በአሜሪካ 11% ወንዶች የተመሳሳይ ፆታ ግኑኝነት፣ 3.5% ሴቶች እንዲሁ የሚያደርጉ
ናቸው
• ሀሳቡን የሚደግፍ ሕዝብ ብዛት
83% ይደግፋል.
14% አይደግፍም
3% እርግጠኛ አይደለም

ምንጭ፡ Williams Institute at the University of California/ 2011 ጥናት


• በአሜሪካ 6 እስከ 14 ሚሊዮን
ሕፃናት ሰዶማዊያን ቤተሰብ ያላቸው ዓለምአቀፍ አስተዳደር
ናቸው
1. ታላቅ ጦርነቶች፣
• በኢንግሊዝ ከ 100 ሰው አንዱ 2. ቅኝ ግዛት፣
ሰዶማዊ ነው
3. መርዛማና ጅምላ ጨራሽ መሣሪያ፣
 “Sex in America Today: A New
National Survey Reveals How በሙሉ የሚደራጁትና የሚካሄዱት
our Attitudes are Changing,” ሠልጥናል በሚሉ ሀገሮች መሪነት ነው
(Parade, August 7, 1994, pp. 4–
6.)
4. የአካባቢ ብክለትና የተፈጥሮ ሀብት
መበላሸት አልጠግብ ባይነት
በማኅበራዊ ግኑኝነት ባስተከተለው የሠለጠኑ ሀገራት ግፊት
1. የፍቺ መብዛት ነው
2. የማኅበራዊ ተቋማት መዳከም
3. ሰውን እንደሸቀጥ ወይንም እንደገቢ
ማስገኛ መሣሪረያ መመልከት
የምዕራባዊያን ሥልጣኔ መልካም ፍሬዎች

1. ፈጣን መጓጓዛና መገናኛ


2. ዓለምን የመፈተሽና የመራመሪያ መሣሪያዎች
3. የማኽድናት፣ የእርሻ ልማት ጥበብ
4. የሰው ልጆችን ጤና የሚጠበቂያ እውቀቶችና መሣሪያዎች
5. ቀላልና በአጭር ጊዜ ብዙ ቦታ መድረስ የሚያስችል
የማስተማሪ መንገዶች
በሀሳብና በእምነት ደረጃ ሥርነቀል ለውጥ የሚከሰተው የሰው ልጆች ሕገ
እግዚአብሔርን በተዳፈሩ ጊዜ ነው፡፡ ይህም አካባቢና አሠራርን ከመለወጥ
አልፎ የራስን ተፈጥሮ በጥያቄ አይን ማየትና ማጎሳቆል ይጀመራል፡፡

አሁን ያለው የዘመናዊነት አስተሳሰብ በሴኩላር ሂዩማኒዝም


መመሪያ መሠረት አካባቢንና ራስን ለውጦ የመገኘትን ሂደት
ተቀባይና ሉላዊ አድርጎታል
ለእኛ ለክርስቲያኖች በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ
መወያየት ለምን ያስፈልጋል
ምላሽ
የቤተክርስቲያን ተልዕኮዋ
• ያለውን ክርስቲያናዊ ማንነት (ማእቀፈ እሳቤ) ማፅናት፣ እንዲሁም ከሌላ ማንነት
(ማእቀፈ እሳቤ) ማርኮ ሰዎችን ለክርስቶስ ቤተሰብ ማድረግ ሲሆን
• ለዚህ ምርኮ የሚደረገው የጦርነት ሜዳው የሰው ልጆች አእምሮ ነው፡
• መሣሪያዎቹም ትምህርት፣ የሕይወት ምሳሌነትና ጸሎት ናቸው፡
• የውጊያው ቀጣና ስፋት ሉላዊ ነው

ኢኮኖሚያዊ ውጊያ
በውጊያው ብዙ ሰዎችን በመማረክ የበላይነትን የሚጎናፀፈው በየወቅቱ የተሻለ አእምሮአዊ
ጥበብ ውጤት የሆኑ
• የተለያዩ መሣሪያዎች፣
• የቁሳዊ ሀብት ባለቤትነትና የመቆጣጠር አቅም የበላይነት፣
• በፖለቲካ ሥልጣንና የትምህርት አውድ ከፍተኛ’ተፅእኖ ማሳደር የሚችለው ክፍል
ነው፡፡ ከዚህ አንፃር፡-

sበዘመናዊ ቴክኖሎጂና የሰው ልጆች አንድ የ/ቤ/ክ አባል


ለውጥ
የፈጣራ ውጤቶች በሆኑ ዕድሎች የቤ/ክ አባል የሆነ
አነስተኛ የማኅበረሰብ
ተጠቅሞ የሰው ልጆችን አእምሮ ክፍል ለውጥ
እየተቆጣጠረ ያለው ማነው? የትውልድ ትት
ይዘት ለውጥ
የማኅበረ ክርስቲያን
sለምን ዓላማ? ይህ ዓላማ ከሰው ለውጥ
ልጆች የመዳን ጉዞ ጋር ያለው የሀገርና የዓለም
ግኑኝነት ምንድር ነው? ወዘተ ለውጥ

እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ


ሉላዊነትንና ሉላዊ እየሆነ ያለውን
ይሆናል፡፡
ጉዳይ መመልከት ይግድ ይሆናል ፡፡
የ1ን ማኅበረሰብ አባል የሆነ ሰው፣ አንድ ማኅበረሰብ አካል የሆነ ቡድን፣ ከዚያም አንድ
ማኅረሰብ የሚለወጠው አእምሮ በመደበኛም ይሁን ባለሆነ ትምህርት ሲለወጥ መሆኑ
የታወቀ ነው፡ ፡

ይሄውም የትውልድ ለውጥ በማስከተል የብዙሀኑ ማንነት መገለጫ ሲሆን የሰው ልጆችን
የመሆንና የማድረግ አቅጣጫ እንደሚቀይረው የምዕራባዊያን ‘ክርስቲያኖች’ ሕይወትና
ምግባር ምስክር ነው፡፡

 E// $
0 # 0
 '& '// 

ትምህርት የማያ/ማእቀፈ ()A 01


 () *+

እሳቤ መቅረጫ በመሆን  


 A

የሰው ልጆች መሆንና 

/
 
E 
ማድረግ የሚፈልጉትን
የሚወስኑበት፣ በዚህም 
,-.

&
ማንነታቸው   
   !

የሚቀረፅበት ነው፡፡  I#$% & 


'& '
ከዚህ አንፃር
ዘመናዊነት ትክክለኛ ትርጉሙን፣ የመዘመን
ክርስቶሳዊ/ክርስቲያናዊ ማዕቀፈ እሳቤ፣
መገለጫ መሥፍርት ለመለየት ፣ በምን ለምን በእገዚአብሔር ሕልውና የፍጹም ሕግ
እንዴት መዘመን እንደሚገባን የምንበይንበት ምንጭነት፣ የሰውን የእግዚአብሔር
መመሪያችን ምንጩ የቤተክርስቲያን አምሳልነት በመቀበል ላይ የሚመሠረት
አኗኗር ነው፡፡
ተልዕኮና ክርስቶሳዊው ማዕቀፈ እሳቤ ነው

በተጨማሪ
ሉላዊነት ፡- ሉላዊነት አንድ ሀሳብ፣ አንድ
ለቤተክርስቲያን መዘመን ለምንና እንዴት ፍልስፍና፣ አንድ አሠራር፣ አንድ እምነት፣
አንድ ሂደት፣ አንድ አመለካከት፣ አንድ ሕግ
መዘመን እንደሚገባን የምንመርጠው አለም አቀፋዊ የሚሆንበት ሂደት ነው ፡፡
በዘመናችን የቤተክርስቲያንን ተልዕኮ በማንኛውም የዓለም ማዕዘን ያለ የሰው
ልጅ፣ መንግሥታዊና ማኅበራዊ
በመሠረታዊ ደረጃ ሊያደናቅፍ የሚችልና ተቋሚቻቸው፣ ፍልስፍናቸው ሁሉ አንድ
ሉላዊ ተደራሽነትና የተፅእኖ አድማስ ያለው የሚሆንበት ሂደትና ሂደቱን ለማሳካት
ሂደት የትኛው እንደሆነ መረዳት ስንችል ነው፡
ነው፡ የሚደረግ ሕጋዊ፣ ትምህርታዊና፣
ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ግፊትንም
ይጨምራል፡፡
ለዚህ ውይይት እንደ መመሪያ የተገለገልኩበት ማእቀፍ፡
ኦርቶዶክሳዊያን ክርስቲያኖች መዘመን የጊዜ እሳቤ ሳይሆን የማንነት ጥበቃና ያንን ማንነት
ሉላፊ የማድረግ ፍላጎት በመሆኑ የዘመናዊ ሳይንስ ውጤት አጠቃቀም ከዚህ ዓላማ
በሚስማማ መሆን ይገባዋል

• ሐዋሪያት በሰበሰቧት በአንዲት ቤተክርስቲያን የሚያምኑና ይህችን ቤተክርስቲያን የሚከተል


ሰው በዚህ ዓለም ሲኖር (በማሰብ፣ በመናገር፣ በማድረግ) ሊመላለስበት የሚገባውን የድንበር
ምልክት በማስመር
• የመስመሩን/የወሰኑን መለያ ምልክት በማስተማር ተገቢውን አኗኗር እንዲመርጡ
ማስቻል ሲሆን
• ሰዎች የተማሩትን ለመኖር ሲመርጡ/ሲወስኑ ይህን ምርጫቸውን የሚያስፈፅሙበትና
የሚፈፅሙበት መንፈሳዊና ማኅበራዊ ተቋማትን ፈጥረው፣ ሕግ ደንግገው የሚኖሩ የሚተዳደሩ
ማኅበራት ይሆናሉ፣
• ይህ ተቋማቸው ተልዕኮውን በሚጠበቅበት ደረጃ መወጣት የሚያስችለው አቅም ሲያዳብር
በክርስትና ትርጉሙ መዘመን ሊባል ይችላል፡፡
 የቤተክርስቲያን የመዘመን ርቀት ወሰን አለው፣ ይሄውም
ተከታዮቿ ከመንፈሳዊ አስተሳሰብና ትዕዛዝ ላይ በመመሠረት
የፈጠሩትን ተቋም፣ የአገልግሎት መዋቅር፣ የትምህርት አሰጣጥ፣
የምእመናን ምክር አቀራረብ፣ የነገረመለኮት ትምህርት ስርጭት
ዘዴን፣ የሀብት ማፍሪያና አጠቃቀም መንገዶች፣ ወዘተ
በሚመለከት ሲሆን

 ይህ መዘመን የሃይማኖቱን መሠረታዊ አስተምህሮና


የአስተምህሮው መገላጫ የሆነውን ሥርዓተ አምልኮ
የሚመለከት አይደለም
 ከዚህ ከተጠቀሰው ድንበር ያለፈ መዘመን መዳረሻው
የምዕራባዊያን የክርስትና መንገድ ይሆናል፡ ይሄውም ሴኩላር
ክርስቲያን (ኢአማኒ) መሆን ነው
የዚህ የውይይት የአቀራረብ ቅደም ተከተል

1. ዘመናዊነትና መዘመን ምንድር ነው?


2. ዘመናዊነትና መዘመን ለዓለማዊያንና ለኦርቶዶክሳዊያን ክርስቲያኖች
ምን የተለየ ትርጉም ይኖረዋል?
3. የዓለም የተለዋዋጭነት (DAYNAMIZM) ፍጥነት መገንዘብ
ለኦርቶዶክሳዊው ክርስትና ሉላዊነት ምን ይጠቅማል?
4. የቤተክርስቲያን መዘመን እንዴት፣ ለምን
5. ማጠቃለያ ሀሳብ /ምን ይደረግ/
s ዘመናዊነት በሶስት መልክ ለየብቻውና ሶስትም በአንድነት ይለካል
ይተነተናል፡- (1) በአስተሳሰብ (አእምሮአዊና መንፈሳዊ)፣ (2) በአኗኗር፣
(3) በአምሮአዊ ጥበብ በሚገኝ ቁሳዊ ውጤት መራቀቅ፡፡

1. ያለፈውን ትቶ (አዲስና በዘመኑ በተለያየ ዘርፍ የበላይነት ካላቸው የኅብረተሰብ


ክፍሎች ጋር የሚስማማ)፣ አዲስ የመጣ(የተቀዳ) ወይንም የተፈጠረ አስተሳሰብን
መቀበልና የተቀበሉትን አስተሳሰብ የሚያንፀባርቅ አነጋገር፣ አሠራር፣ እምነት፣ ባህል
ወዘተ ማሳየት ፣

… በፍልስፍና ክርክርና የኅብረተሰብ ትምህርት ለውጥ ምክኒያት የተወሰነው


አይነት አስተሳሰብ አይሎ ብዙሃንና የተለያየ አቅም ያላቸውን ክፍሎችን ማስከተል
ሲችል የአዲሱ አስተሳሰብ ተከታዮች የዘመኑ፣ የተሻሻሉ ይባላሉ፣

ተቃራኒዎቹ ኃላቀር፣ ጎታች፣ ጎጂዎች ይሰኛሉ፡


ዘመናዊነት ምንድር ነው? መዘመንስ?
s ዘመናዊነት ስፋትና ጥልቀት ያላቸው የኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ፣
ፖለቲካዊና የባህላዊ የለውጥ ሂደቶች ድምር ውጤት የሆነ
የኅብረተሰብ ለውጥ ነው፡፡

s ስለዚህ ዘመናዊነት አዲስነት፣ ያለፈውን መተው፣ መለወጥ፣ አሁን


የተሻለ የሚሰኘውን ማደረግና መሆን ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡

s ከሥልጣኔ አንፃር ሲታይ ቃሉ የተለመደውን ትርጉም ያገኘው በ18ኛ


መቶ ክፍለዘመን ሲሆን ከዚያ ቀድምም በ15ኛው “modo ከሚለው
የላቲን ቃል በወጣ modernus ማለትም ‘አሁን፣ ወቅታዊ’ ‘now,
recently’ የሚል ትርጉም ያለው ነው፡፡
s ሞደርን የሚለው ቃል አጠቃቀሙ ከክርስቶስ ልደት በፊትና በኃላን
በመለየት የቀደመውን ዘመን አሮጌ (ኃላቀር)፣ ከክርስቶስ ልድት
በኃላ ያለውን አዲስ ወይንም ዘመናዊ በማለት ሲጠቀሙ የታየበት
የክርስትና የመጀመሪያ ዘመናት ነበሩ፡፡

ይህ ከላይ ተገለፀው የቃሉ ትርጉምና አጠቃቀም አስተሳሰብን፣ እምነትን፣


ባህልን፣ ትምህርትን፣ የተቋማት አደረጃጀትንና አስተዳደርን ይመለከታል፡፡

s በሳይንሳዊ አስተሳሰብም (በአካዳሚክስ ዘንድ)፡-የምርምር ማዕቀፎች


አሮጌና ዘመናዊ (ፕሪ ሞደርን፣ ሞደርን፣ ፖስት ሞደርን)
2. በአንድ በተወሰነ ጊዜ ያለ ትውልድ ወይንም ኅብረተሰብ ቀደም ሲል
ከነበረው ኅብረተሰብ ወይንም በተመሳሳይ ዘመን ካሉት ሌሎች
ኅብረተሰቦች ሲነፃፀር አኗኗሩ /ለምሳሌ የአመራረት፣ የአስተዳደር፣
የዳኝነት፣’የትምህርት አሰጣጠጥ፣ ወዘተ/ በዘመኑ ኃያላን በሚሰጡት
መሥፍርት መሠረት የተሻሻለ ከሆነ ዘመነ ይሰኛል፣

3. የሰውል ልጅ የአእምሮ ውጤት የሆኑ የቴክኖሎጂ ግኝቶችን ለምርት


ማሳደጊያ፣ ለበለጠ ፈጠራ፣ ለትምህርት፣ ለመጓጓዣና ግኑኝነት መቀላጠፍ፣
ለሕክምናና የሰው ልጆችን ሥጋዊ ጫና ለመቀነስ የሚያግዙ መሣሪያዎችና
የመድኀኒት ቅመሞች፣ ለማዕድናትንማልሚያ ወዘተ ተጠቃሚ መሆን
ዘመናዊነት ያሰኛል

ቤተክርስቲያን 3ቱም የዘመናዊነት መልክ ይመለከታታል፡፡


ይመለከታታል፡፡
ዘመናዊነትና መዘመን በተለያዩ ዘመናት የተለያየ ትርጉም ይሰጠዋል
s ከሳይንሳዊ ኅብረተሰብ መስፋፋት ቀደም ሲል
sመዘመን ማለት ክርስትናን መቀበል፣ ካለማመን ወደማመን መመለስ ተብሎ
የሚተረጎምባቸው ዘመናት ነበሩ፡፡

sበእምነት፣ በሕግ፣ በፍልስፍና፣ በቴክኖሎጂ፣ በባህል ወዘተ ዘመናዊነት ከአምልኮ


ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር፣ ከቆረጣና ፈለጣ የጥፋተኞች ማረሚያ
ዘዴዎች ወደ ምክርና ትምህርታዊ አያያዝ፣ ከዘረኝነት ወደ ሰበአዊ ቤተሰብነት ፣
ከድንጋይ የእርሻ መሣሪያ ወደ ኤሌክትሮኒክ ግኑኝነት፣ ‘ከኃላቀር’ ወደ ‘ተሻሻለ
ባህል’ ወዘተ ያላማቋረጥ እየተለወጠ የሚሄድ ኅብረተሰብ እየዘመነ ያለ ይባላል፡፡

s ከ18 መቶ ክፍለዘመን በኃላ ዘመናዊነት ሳይንሳዊነትን መከተል፣ መንፈሳዊነትን


መተው ሲሆን መገለጫው በአኗኗር፣ በተቋማት ይዘትና አሠራር መለየት ሲሆን
መዘመን ያለፈውን እየተዉ ዘመን አመጣሹን መከተል ነው፡፡
(Alberto Martinelli .2005. Global Modernization፡Rethinking the project of modernity
(ገፅ 5 ላይ የተመሠረተ ትርጉም)
ዘመናዊነት ለዓለማዊያን/ሴኩላር ሰዎችና ተቋማት ትርጉሙ፡-
s የማኅበረሰብ መዋቅርና የለውጥ አስተሳሰብ ትንታኔና ምርምር
ሙሉ ለሙሉ ከመንፈሳዊ ማእቀፈ እሳቤ ውጭ ሆኖ
ሳይንሳዊው ዘዴ ብቻ እንዲተነተን መሞከር (የመጀመሪያው
ሙከራ 1798- 1857 በፈረንሳዊው ሶሺዮሎጂስት እወጎስት የማኅበረሰብ ትምህርትና
ፍልስፍና መነሻ ከተፈጥሮ
ኮምቴ ነበር)
ሳይንስ ላይ ጥገኛ በመሆን
ከዳርዊን የዝግመተለውጥ
ማዕቀፍ የተቀመረ ሆኖ
s በኦውጎስቲን ኮምቴ አተያየት ኅብረተሰብ በሶስት ዘመናት በመገቱ መንፈሳዊና ባህላዊ
ተከፍሎ ሊታይ ይችላል፡፡ ይሄም በቲዮሎጂካል (1300)፣ እሴቶች በሳይነሳዊ መንገድ
ሜታፊሲካል(1800)፣ ፖሲቲቪሰት ሳይንስ ድጋፍ እስካላገኙ ድረስ
(1900)(በአምስቱ የስሜት ሕዋሳት ተመርምሮ)፣ (ፖስት በኃላቀርነት የመፈረጅ
ፖሲተቪዝም)በሎጂክ ና ምክኒያታዊነት ልክ እንደ ባዮሎጂና እድላቸው ሰፊ ሆኖአል፡፡
ፊዝክስ ሊጠናና ሊተነተን ይገባል፣ ይቻላል የሚል ሆነ
s ከ1818-1883 ካርል ማርክስ ኅብረተሰብ በጨቋኝና በተጨቋኝ
መካከል በሚኖር ግጭት የሚከተሉትን ለውጦችና ግኑኝነቶች
በመተንተን የሚታወቅ ይላል፡፡ ይህ ከኢኮኖሙ ጋር የተያያዘ አተያይ
ነው፡፡

s በመንፈሳዊው እይታ ኅብረተሰብ በፈጣሪ ፈቃድ መኖር የሚገባውና


በምድር ላይ የእግዚአብሔር መንግሥት መገለጫ ምሳሌ የሆነ አኗኗር
ሊኖረው ይገባል በማለት ከዚህ አንፃር የሚመዘን ነው
sኅብረተሰብ ዘመነ ሲባልም እንዲሁ!
ዘመናዊነትና መዘመን ለዓለማዊያንና ለኦርቶዶክሳዊያን ክርስቲያኖች ምን
የተለየ ትርጉም ይኖራቸዋል?

ከቤተክርስቲያን ተልዕኮ አንፃር መዘመን ስንል ምን ማለታችን


ነው? ከ3ቱ የመዘመን ዘርፎች የትኞቹን ማስቀደም
ይገባናል?

s(1) በአስተሳሰብ (አእምሮአዊና


መንፈሳዊ)፣ (2) በአኗኗር፣ (3)
በአምሮአዊ ጥበብ ውጤት
መራቀቅና’መገልገል፡፡
s በዛሬው ዓለም መዘመን እጅጉን የተቆራኘው ከሴኩላር ሂዩማኒዝም ጋር
ነው፡፡
ነው፡፡ ሥልጣኔ ፣ እድገት፣
እድገት፣ መሻሻል፣
መሻሻል፣ ማወቅ፣
ማወቅ፣ ሰው መሆን ሁሉ በሴኩላር
ሂዩማኒዝም ማእቀፈ እሳቤ የሚመራ በመሆኑ መደበኛ ትምህርት፣
ትምህርት፣ ዘመናዊው
ሥርዓተ መንግሥት፣
መንግሥት፣ የማኅበራዊና ኢኮኒሚያዊ ሥርዓት ፣ የአስተዳደር
መመሪያ ሁሉ በሴኩላር ሂዩማኒዝም መሥፍርት የሚመዘን ነው፡፡ነው፡፡

ሴኩላር ሂዩማኒዝም/ዓለማዊነት
ሂዩማኒዝም ዓለማዊነት፡
ዓለማዊነት፡- በእግዚአብሔር መኖር ከማያምን ሳይንሳዊ ማእቀፈ እሳቤ
የሚመነጭ የኑሮ ፍልፍናና አኗኗ ነው፡፡ መሠረቱም የዳርዊን የዝግመተ ለውጥ ሳይንስና በኒውተን
የተፈጥሮ ሳይንስ መንጭቶ የመንፈሳዊ ዓለም መኖርን የማየቀበል ትምህርት ሲሆን ፣ ዘመናዊው
ማኅበራዊ ሳይንስ የዚህ ማእቀፈ እሳቤ ሰለባ ነው፡፡
ኦርቶዶክሳዊያን ዘንድ መዘመን ‘በአስተሳሰብና በእምነት’ ደረጃ ሲታይ
s ልክ እንደሴኩላር ሂዩማኒስት
sበየዘመኑ የሚከሰተውን ቴከኖሎጂካዊ ለውጥና ማኅበራዊ ሳይንሳዊ ትንታኔ
በመመልከት፣
sበየዘመኑ የግለሰብና የኅብረተሰብን ወቅታዊ የፍላጎት ዝንባሌ በመመዘን፣
ማርካት በመቻል ብቻ ለክቶ የሚወሰን አይደለም

 የቤተክርስቲያን መዘመን የሚለካው በየትውልዱና በየዘመኑ ያለው


የሰው ልጅ ሕገ እገዚአሔርን የሚፃረር አስተሳሰብ ፣እምነትና፣ አኗኗርን
በመተው ክርስቶስን ወደመምሰል እንዲመጣ በቴክኖሎጂ፣ በተቋም አቅም፣
በአስተዳደር ወዘተ ይህን ተልዕኮ ለማስፈፀም በሚያስችል ደረጃ መዘጋጀት
የአፈፃፀም ዘመናዊነት ሊባል ይችላል፡
በኦርቶዶክሳዊያን ዘንድ መዘመን ‘በአሠራር፣፣በአስተዳደር፣
በትምህርት አቀራረብ፣ በመገናኛ፣ በምርት አመራረት፣ በመመራመር
ጥበብ ወዘተ ደረጃ ሲታይ

s በሌሎች የተፈጠረውን አእምሮአዊና ቁሳዊ እውቀትና አሠራር


የመቅዳት፣ በራስ ጥረት አዲስ የመፍጠርና ዓለምን የመቅደም ፣ በዚህም
ውጤት ማስመዝገብ ቤተክርስቲያን መዘመን ወይንም ኃላ መቅረቷን
መለካት ይቻላል፡፡
ዘመናዊነት በሴኩላር ሂዩማኒዝም ትርጓሜ በተግባር
ሲገለፅ፤
መዘመን ማለት፤
1) አዲስ የመኖር ትርጉም ማበጀት
• ከፍተኛ የሀብት አጠቃቀምና ሥጋዊ ድሎትን ማረጋገጥ መቻል
• ማሸነፍ መቻል
2) ምነፈሳዊውን ዓለም መካድ ላይ የተመሠረተ ምርምር
3) መለያየት፣ ማኅበራዊ ትሥሥርን ማፈራረስና በሕጋዊ ተቋማት
መተካት
4) ሥራን ማቀላጠፍና ሀብትን ማካበት
ሲሆን በዚህ ዘመን ራሱን በሚከተሉት ሶስት ዋና ዋና
መገለጫዎች ያሳያል
ሀ. አዲስ የመኖር ትርጉም
ለ. ክህደት
49 በእግዚአብሔር የማያምኑ ዜጎች ያሉአቸውን ሀገሮች (ምንጭ፡-
ምንጭ፡- Zuckerman, 2005)
2005)

ሀገራት % በእግዚአብሔር Australia 24 - 25% Belarus 17%


የማያምኑ ከሕዝባቸው Russia 24 - 48% Greece 16%
ብዛት መቶኛ New Zealand 20 - 22% Armenia 14%
Latvia 20 - 29% Lithuania 13%
Japan 64 - 65%
Canada 19 - 30% Singapore 13%
Czech Republic 54 - 61%
Austria 18 - 26% Uruguay 12%
Switzerland 17 - 27% Mongolia 9%
France 43 - 54%
Iceland 16 - 23% Albania 8%
Denmark 43 - 80% Spain 15 - 24%
Kyrgyzstan 7%
Belgium 42 - 43% Israel 15 - 37%
Dominican 7%
Germany 41 - 49% Kazakhstan 11 - 12%
Republic
Netherlands 39 - 44% Slovakia 10 - 28%
Italy 6 - 15% Croatia 7%
Slovenia 35 - 38%
Bulgaria 34 - 40% Argentina 4 - 8% Sweden 46 - 85%

Hungary 32 - 46% Portugal 4 - 9% North 15%*


USA 3 - 9% Korea
Britain 31 - 44%
Vietnam 81% China 8 - 14%*
Norway 31 - 72%
Estonia 49% Cuba 7%*
South Korea 30 - 52% Taiwan 24%
Finland 28 - 60% Ukraine 20%
ሐ. መለያየት
በዓለም ዙሪያ በክርስትና ስም ያሉ ነገር ግን በሴኩላር
ሂዩማኒዝም የተዋጡ ተቋማት
 በመሆኑም የበረታው
ፍልስፍና ሰርጎ በመግባት
በተለያዩ መንገዶች
በዓለም ላይ በመንሰራፋት
የበላይነትን
የሚጨብጥበት ሁኔታ
ይታያል፡፡
 ቀስ በቀስ በሁሉም
አስተሳሰቦችና ባህል
ውስጥ በመስረግ
ሉላዊነትን በትምህርትና
በተቋም ደረጃ እየተቀዳጀ
ያለው ሴኩላር
ሂዩማኒዝም ነው፡፡
የዓለም የተለዋዋጭነት (DAYNAMIZM) ፍጥነት
ለኦርቶዶክሳዊው ክርስትና ሉላዊነት ምን አስተዋፅኦ ይኖረዋል?
s ከክርስቶስ ልደት በፊትና በኃላ ያለውና የነበረውን የሰው ልጅ ሁኔታ
ስንቃኝ ተለዋዋጭነት የነበረ የሚኖር ነው፡፡

s በፍልስፍና፣ በእምነት፣ በአኗኗር ደረጃ የእርጋታና


የፀጥታ ዘመናት 7ቱ የአዳምና የሔዋን የገነት ኑሮ ይህ በገነት በ7ቱ
ዘመናት የታየው ለውጥ
ዘመናት ብቻ ናቸው፡፡ ዛሬ ከምናየው የለውጥ
s በእነዚያም ዘመናት ቢሆን አዳምና ሔዋን ዳይናሚዝም በምን
ይለያል?
በአእምሮና እምነት ባይናወፁም እንኳ ‘ገነትን
ገነትን
ትጠብቋትና አበጃጇት’
አበጃጇት’ በተባሉት መሠረት
አካቢያቸውን እየቀየሩና እያበጃጁ ለውጥን
ሲያስከትሉ ኖረዋል፡፡
s በዘመናችን ያለው የዓለም ተለዋዋጭነት ፍጥነትና የይዘት ይዘት
በትዕዛዛተ እግዚአብሔር ማእቀፍ ውስጥ ከሚደረገው ለውጥና ይዘት
እጅጉን ይለያል፡፡
s ከ19ኛው ክፍለዘመን መጨረሻና 21ኛው ክፍልዘመን መጀመሪያ
ጀምሮ ያለው ተለዋዋጭነት መሠረቱን የሚያደርገው
የእግዚአብሔርን ሕልውና በመካድ ላይ መሆኑ አደገኛ ያደርገዋል
s የፍጥነቱ መጨመር ምክኒያቱ
sበዘመናዊ ፈጣን መጓጓዣ፣
s የተቀላጠፈ መቅጽበታዊ መገናኛ፣
sሰፊ የማስተማሪያ መንገድና ተደራሽነት

እጅግ የተቀላጠፈና የዚህ አዳዲስ የአእምሮ ውጤቶች ባለቤት የሆኑት


ሕዝቦች በሌሎቹ ጥገኛ ሕዝቦች ማንነትና እምነት፣ አስተምህሮና አኗኗር
ላይ ሚዛኑን ያልጠበቀ ተፅእኖ ማሳደር መቻላቸው ነው፡ ፡
2. ከተለያዩ የሉላዊነት ማስፈፀሚያ መሣሪዎች ማከከል ትምህርት ስልታዊና
ቁልፍ መሣሪያ በመሆኑ ይህንን ዘርፍ በምን መልኩ ማጠናከር
እንደሚቻል ለማሰብ፡፡
ለማሰብ፡፡

3. የተለያዩ የፍልስፍና መሠረት ያላቸው ትምህርቶች የሚያስከትሉት


የአኗኗር አይነቶች ዓለምአቀፋዊ ወይንም ሉላዊ ለማድረግ የተደራጁ
ተቋማትና ስልቶቻቸውን ከክርስቲያናዊ ተቋማት ጋር የሚያደርጉትን
የመስተጋብር ድንበር ምን ሊሆን እንደሚገባ ለመመርመርና ዝግጅት
ለማድረግ የሚያስችል ወይይት ለማጫር
s ተለዋዋጭነትና ፈጣን ለውጥ በዓለም አለ ስንል ምነ ማለታችን
ነው ?
1. በሰው አእምሮ፣ በሰው አኗኗርና ግኑኝነት ላይ ለውጥ አለ
ማለታችን ነው፡፡
2. ሰዎች አመራረታቸውን፣ አጓጓዛቸውን፣ የግኑኝነት መንገዶችን፣
የትምህርት ሂደትን፣ የምርምር ዘዴን ማቀላጠፍ፣ ማራቀቅ እለዋል
ማለታችንም ነው፡፡

ለእኛ ለክርስቶያኖች ጥያቄው


በዘመናዊ ፈጣን መጓጓዣ፣ የተቀላጠፈ መቅጽበታዊ መገናኛ፣ ሰፊ የማስተማሪያ
መንገድና ተደራሽነት ፣ የተሻሻለ ቴክኖሎጂ እየተጠቀመ ያለው ማነው? ለምን
ዓላማ? ከክርስትና የሉላዊነት ሂደት ጋር ምን መስተጋብር አለው ? የሚል
ይሆናል፡፡
ከላይ የተጠቀሰውን ጥያቄ ለመመለስ በዘመናችን የተለያዩ ማዕቀፈ እሳቤዎች
ሉላዊነትን ለመቀዳጀት የሚያደርጉትን ግብግቦች መመርመር የግድ ይሆናል

የዚህ ምርመራ ጥቅሙ፤


1.በዓለም ያለውን ተጨባጭ ሁኔታና እየመጣ ያለውን
ሂደት የበለጠ በመረዳት
ክፉ ሂደትን ለመከላከል፣ መልካም የሆኑ በሂደት ሁለንተናዊና ተያያዥ፤
ተያያዥ፤
የሚመጡ አጋጠሚዎችን ቀድሞ በመረዳት አእምሮአዊ፣ መንፈሳዊ፣
ለቤተክርስቲያን ዓላማዋ ለመጠቀምና፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣
ቴክኖሎጂካዊ፣ ፖለቲካዊና
ሕጋዊ ተፅእኖ
ክርስቲያን ምእመንን፣ ቤተሰብን፣ ማኅበርንና ተቋምን
በስፋት በማገልገል የቤተክርስቲያንን ተልዕኮ በስፋት
ለማሳካት እንዲቻል
የሉላዊነት ሂደትን መመርመር ዘመኑ ከቤተክርስቲያን ምን ይጠይቃል
ለሚለውን ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት ቅድመ ሁኔታ ነው፤
ነው፤
ለምሳሌ
 የቅድስት ቤተክርስቲያን ትምህርትና የምርምር ትኩረት በታሪክ የምናውቃቸውን
በማሳወቅ፣ እንዲሁም ሌሎች የዓለማዊያን የእውቀት ምንጮች ያስገኙትን ቁሳዊና
ፍልስፍናዊ ውጤቶች በቀጥታ በመጠቀም ምእመናን ማፅናት፣ በስፋት ተከታዮችን
ማፍራትና ይቻል ወይንም አይቻል እንደሆነ ለመበየንና ተገቢ ስልት ለመቀየስ

 ተለዋወጩ ዓለም እየተለወጠበት ያለው አቅጣጫ አንድ ወይንም ከዚያ በላይ


ስለሚሆን
(ሀ) የትኞቹን የለውጥ አቅጣጫዎች ክርስቲያናዊ ለአገልግሎት መምረጥ እንደሚገባ፤
(ለ) የትኞቹን የለውጥ ኃይሎች በአጋርነት ማሰለፍ እንደሚገባን፣
(ሐ) የትኞቹን’በጥንቃቄ ልናስተናግድ እነደሚገባ ለማረዳት
የሉላዊነት ሂደት መች ተጀመረ?
የሉላዊ ሂደት አጀማመሩ እንደየ ማዕቀፈ እሳቤው ወይንም
መሠረተ ፍልፍናው ዘመን መነሻ ይለያያል፡

1. የሕገ እገዚአብሔር ሉላዊነት ለአዳም በኤደን በተሰጠች ጊዜ


ብቸኛዋ ሉላዊ ሕግ ሆና ተገኘች

2. ክርስትናም በዚህች በተከፋፈለች ዓለም ውስጥ ሉላዊ ሕግ


ትሆን ዘንድ በጌታችን ‘ዓለምን ሁሉ ደቀመዛሙርቴ አድርጉ’ ተብሎ
በታዘዘ ጊዜ ነው ፡፡
3. እስልምናም መሐመድ አብደላ በአረቢያ ተነስቶ በማስተማር፣ ኃይል
ሲሰማው ዓለምአቀፋዊ የሆነ ተጋድሎ ጀምሮ ለተከታዮቹ ምሳሌ
በሆናቸው ጊዜ ነው

4. በሠይጣን ምክር ሁለተኛዋ የመብላት፣ የመግደል፣ የርኩሰትና


የመለያየት ትምህርት በዚያው በኤደን ገነት ለሔዋን በተሰበከ ጊዜ
በእግዚአብሔር ሕግና ትዕዛዝ ፀንቶ መማር፣ መኖር፣ መሥራት፣
ወዘተ ተፈትነዋል
5. በሔዋን እናታችን አዕምሮ የተዘራው ጥርጣሬና ከዚህም ጥርጣሬ የተወለደው
ሕግ አፍራሽነት በአዳም የእምነት ፅናትና ንስሐ ተገድቦ ወደ ክህደት ደረጃ
ሳያድግ ለአዝማናት ኖሮ ቃል ሥጋን እንዲዋሐድ ምክኒያት በመሆኑ እድሳት
ተገኝቷል፡፡
ተገኝቷል
ይሁን እንጂ የሰው ልጆች አመፃቸውን እንደሔዋን በምኞትና በሶስተኛ ወገን
በመስበክ ብቻ ሳይሆን ሳይገቱት
(ሀ) የበለጠ በምክኒያት ለመደገፍ በፍልስፍና አዳበረው፣
(ለ) ትምህርት ቤት አቋቁመው የቀደመ አምላካዊ ትዛዛትን በሳንሳዊ መንገድ
/በአቅማቸው/ ተዋግተው ብዙሀንን በተከናወን አነጋገር በመማረክ
(ሐ) የበአምላካዊ ትዕዛዝ ፀኑትን የጦር ኃይል አደራጅተውለት በማስገደድ
(መ) የሰውን ልጅ መሠረታዊ የሥጋ ፍላጎት ማሟያዎችን በመቆጣጠርና እንደ
መሣሪያ በመጠቀም መስፋፋት የተጀመረ፡፡
ይህ ሂደት ከ17ኛው መቶ ክ/ዘ ጀምሮ በቴክኖሎጂ እጅግ በመራቀቅ ሉላዊነቱን
በማረጋገጥ ላይ ይገኛል፡፡
 በ17ኛው መቶ ክፍለዘመን ዘመናዊው ኅብረተሰብ (modern society ) በሳይንስ
እየመጠቀ ይመጣል የሚል አስተሳሰብ በማኅበራዊ ሊቃውንተ ዘንድ ይቀነቀን ጀመረ
(ካርል ማርክስ (1818-1883), ዱርከሂን (1857-1917), ማክስ ወበርr
(1864-1920), እና ዊሊያም ጄምስ (lectures from 1901-1902) አራቱ
ትህንን አስተሳሰብ በዓለም ያሰረፁ ናቸው ማለት ይቻላል

 በእነዚህ ሰኩላር ሊህቃን ያመነጩት አስተሳሰብ ከኅብርተሰብ ሥልጣኔ መጨመር


አንፃር የሃይማኖት አስፈላጊነት እየቀነሰና እየደበዘዘ ይሄዳል ብለው አስተምረዋል፡፡
ሃይማኖት ከተጨባጭነቱ ወደ ቅዥት ያዘነበለ የኑሮ ፈተናን ማረሳሻ ነው ብለውም
ይሟገታሉ ፡፡
መዘመን በሴኩላር ሂዩማኒዝም መነፅር ሲታይ

?
ክርስቶሳዊ ሉላዊነት ሴኩላር ሂዩማኒስት/
ሂዩማኒስት/ዓለማዊ ሉላዊነት
1. ሰማይና ምድር፣ በውስጣቸው የሚገኙ የሚታዩና 1. ሰማይና ምድር በአጋጠሚ የተገኙና ዓለም በሙሉ ቁሳዊና
የማይታዩ ፍጡራን በሙሉ አስገኝ አላቸው በሳይንስ ሊመረመር የሚችለው ብቻ ነው
2. ሰው በእግዚአብሔር፣ በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረ 2. ሰው በዝግመተ ለውጥ አሁን ካለበት የደረሰ የሚያስብ
ክቡር ፍጡር ነው፡፡ ሌላ መንፈሳዊ ዓለም ተጠብቆለታል እንስሳ ነው፡፡ ከዚህ ሌላ ዓለም የሌለውና ፍጹም ደስታን
ለማግኘት በሕይወተ ሥጋው መጣር ይገባዋል
3. ሰው በሁለተኛው ዓለም ዋጋ ለማግኘት የአምልኮው 3. የተሻለ ለመደሰት ሲል ሰው ሁሉ ሌላውን ለማሸነፍ
መገለጫ የሆነውን ሌላውን ሰው የማገልገል፣ ቅድስናን መጣር ይገባዋል፡፡
መሻት፣ ራስን መግዛት
4. ለሰው መኖርና ለሰው መሞት 4. ለራስ ለመኖር ማሸነፍ /የተገባውና ያሸነፈ ይኖራል/
5. በዚህ ምድር በዓለም የመኖር ዓላማውና ትርጉሙ በዚሁ 5. በዚህ ዓለም በምድር መኖራችን ሞተን አፈር እስከመሆን
የሚጠናቀቅ አይደለም፡፡ ለዘልዓላማዊው ዓለም ያለው ብቻ ነው፡፡ ሌላ ተስፋ የምናደርገው ዓለም
የመዘጋጃትና ተስፋ ለመኖር ትርጉም መነሻ ናቸው፡፡ ባለመኖሩ የተቻለንን ሁሉ ደስታ ለማግኘት መታገል
ይገባናነል፡፡
ክርስቲያናዊ ትምህርት ሴኩላር ትምህርት ያጠቃቸው እምነቶችና የካዱቱ
ለዓለም የሚያስተምሩት
አትብሉ ትሞታላችሁ ብሉ አምላክ ትሆናላችሁ
በመጠን ኑሩ የሰው ልጅ ፍላጎት ገደብ የለውምና ለፍጹም ሥጋዊ
ደስታ ጣሩ
የተቻላችሁን መልካም ሁሉ አድርጉ ባገኛችሁት የበላይነት ወይንም ድል ሁሉ ራሳችሁን
ነገር ግን ከውዳሴ ከንቱ ሽሹ ለገበያ አቅርቡ፣ ታዋቂና የምትፈሩ ለመሆን አትቦዝኑ
ከዋዛ ፈዛዛ ጨዋታ ራቁ፣ ራሳችሁን ፍተወታችሁን እስከፈቀደና እስከቻላችሁ ድረስ
ግዙ፣ ሥጋዊ ተግባራችሁ መንፈሳዊ ለማርካት ተጋደሉ፣ ከዚህ ዓለም ሌላ የምንጠበቀው
ዓላማችሁን እነደያዘነጋችሁ ዓለም የለምና
የእግዚአብሔር አምሳል ናችሁና ዝንጀሮ ናችሁና የሸነፋችሁትን እየገዛችሁ የመኖር
በቅድስና ተመላለሱ ዋስትናችሁን አረጋግጡ
ብዙ ተባዙ ምድርን ሙሉአት፣ ሰው እንዳይራባና ምድር እንዳትሞላ ተጠንቀቁ፤
ከዝሙት ራቁ ፈቃደሥጋችሁን ስታሟሉ ፍሬ እንዳያፈራ ተከላከሉ፣
ወዘተ
ከሴኩላር ሂዩማኒዝም የተገኘውን አስተሳሰብ ሉላዊ ለማድረግ ዋና መሣሪያ
የሆነው የዘመናዊ መደበኛ ትምህርት ሲሆን ይዘቶቹ የሚከተሉት ናቸው

1. መዘመን ማለት ግለኝነትንና ብዝሀነት ለማጣመር በሚያመች መንገድ በተለያዩ


ተቋማት በመዋቀር ለዘመናት የኖሩ አስተሳሰቦችና አኗኗሮች ሁሉ ሲቀየሩ መሆኑን
ማሳመንና መተግበር (Modernism and Compartmentalize)

2. ሃይማኖት የግል እንጂ የሕዝብ ወይንም የማኅበር መሆን አይገባውም የሚል ትምህርትና
ይህንኑ የሚያፀና ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ መዋቅር (Individualism (Religion is
Private, not Public)) ማስፋፋት

3. በሌላ በኩል ልዩነትን ፈጥሮ ደካማና ለሉላዊ ሂደት ያመቻል በሚል ፍልስፍና ህብረ
ብዝሀነት ያለው ባህል በአንድ አካባቢ በሚኖሩ ኅብረሰቦች ማካከል ማዳበር
(Multiculturalism) ይገባል ሲል በዚህም የአንድን ሀገር ወይንም መንፈሳዊ ተቋም
መተሣሠሪያ ፍልፍናዎችን፣ ማስፈፀሚያ ተቋማትን በማዳከም ከሴለኩላር ሌላ ሉላዊ
ሂደትን ማዳከም ናቸው
4. ሳይንስ (Science) በተለይ የዳርዊንና የኒውተን ማኅቀፈ እሳቤ
የወለዳቸው የዓለም ርዕዮትዓለምን እንደ ብቸኛና ጠቃሚ እንዲወሰድ
፣ በተለይ የዳርዊንን ፍልስፍና ሳይከተሉ ሳይነሳዊና የሠለጠኑ መሆን
እንደማይቻል በመስበክ

5. ሃይማኖት ከማስተዋል፣ ከመራመር፣ ከጥበበኝነት የማይስማማ


የኃላቀርነት ምልክት ተብሎ እንዲታመን በመጣር (Intelligence
(ቬክስ ክራብ ትሬ (2007))
2007))

6. ሃይማኖት የሰብዓዊ መብት(Human Rights) የሴት መብት፣


መብት(Human Rights)
የሰዶማዊያን መብት፣ የሕፃናት መብት፣ የሕዳጣን መብት ወዘተ
ተቃዋሚ ነው በሚል ርኩሰትን መቃወምና ቅድስናን መስበክን እንደ
ሰብዓዊ መብት ረገጣ በማስተማር
7. ሃይማኖት የሰዎችን ራስን የመግለፅ ዝንባሌ በማገድ ልማትና እድገት
ላይ እንቅፋት ይሆናል በሚል መንፈሳዊነትን መዋጋት
The Two-Dimensional Value Space in Reality
0.65
+ JPN

0.60

SWE
0.55 HNK
SKR
GER (E.)
GER (W.)
Secular-Rational Values

0.50 NOR
CHN DEN
EST
CZE
FIN
0.45 LTV ISR
MON GRC SWI
LTH LXM NTH
BUL CRO FRA
0.40
BLR SER SLO URU AUT
BOS ICE
UKR BEL NWZ
SLV
RUS HUN CYP
0.35 ALB MAC GB AUS
KYR ARM ARG
r = .50*** ESP ITL
MOL
SIN CAN
0.30 ALG INDO CHI DOM
AZR ROM VTN
SAU
IND MEX USA
GEO IRE
0.25 TUR POR BRZ
PHI SAF
1 SD
POL GU A
V EN
EGP COL
0.20 ELS
BAN PER
JRD UGA MAL
PAK MOR
0.15 TNZ NIG
ZMB
_
0.10
0.15 0.20 0.25 0.30 0.35 0.40 0.45 0.50 0.55 0.60 0.65 0.70

_ Self-Expression Values +
8. መንፈሳዊነት ሲፀና ድህነት ይሰፍናል የሚል ትምህርት ማስተላለፍ
ማጠቃለያ
የዘመነው ሴኩላር ሂዩማኒዝም ቤተክርስቲናንን ለመዋጋት
ቴክኖሎጂን፣ ኢኮኖሚን፣ ትምህርትን፣፣ ዓለም አቀፍ
ተቋማትን፣ የመንግሥታት ሕጎችን፣ መገናኛ ብዙሀንን በትጋት
ይጠቀማል

• በአንፃሩ ቤተክርስቲያን ከእነዚህ ተቋማትና ቴክኖሎጂዎች


ራሷን በማግለል ትጠቃለች፡፡
ትጠቃለች፡፡

• ይህን ጥቃት ለመቀልበስና ባተክርስቲያንን ተገዳዳሪ


ሉለዊ ኃይል ለማድረግ፣ በተለያዩ አውዶች
በተሰሚነትና በከፍተኛ አቅም ለማሳተፍ የሚከተሉትን
ዝግጅት ማድረግ እንደሚገባት እየጎላ መጥቷል፡-
1. ክርስትና ሉላዊ ሆና የምትቀጥለው የቤ/ክ ተከታዮች
ማዕቀፈ እሳቤ ክርስቶሳዊ ሲሆንና ማዕቀፈ እሳቤውን
የሚገልፅ አኗኗር ተግባራዊ ሲሆን ብቻ በትምህርት ሳንዋጋ
የዘመናዊ ትምህርት
2. ክርስቶሳዊው ማዕቀፈ እሳቤ ሉላዊና ቀጣይ እዲሆን፣ ውጤት የሆኑ
ሉላዊና ቀጣይ ፣ አሉታዊ ፈጣን ለውጦችን የሚቋቋም ቴክኖሎጂዎችንና
አገልግሎትና የትምህርት ዝግጅት ያስፈልጋል አሰራሮችእን
በመቅዳት ብቻ
3. ይህንን ክርስቶሳዊ ትምህርት ሌሎች ተገዳዳሪ የቤተክርስቲያንን
ኢክርስቲያናዊ የሆኑ ሉላዊ ትምህርቶች ስለሚጋፉት ተልዕኮ ማሳካት
ይህንን የሚቋቋምና ዘወትር የሚያድግ (daynamic) አይቻልም!
ዝግጅት ማስፈለጉ ግልፅ ነው ፡፡ እድገቱም በይዘት፣
በአሰጣጥ ስልት በተቋማዊ ጥንካሬ፣ በቴክኖሎጂ፣
በዘመነ አስተዳደር፣ ወዘተ የሚደገፍ ጥበቃ ነው፡፡
4. በማንኛውም የዘመናዊ ትምህርት የሚያድጉ በተክርስቲያን
ልጆቿ በቂ የሆነ ክርስቲያነዊ ትምህርት እንዲያገኙ (ዘመናዊ ሕግና
የመብት አስከባሪ ተቋማትን መጠቀም፣ ለዚህ የተመቻቸ አደረጃጀትና በዘመናዊ ትምህርታቸው
የመጠቁ በመንፈሳዊ ዕቀታቸውም ሆነ አኗኗር የበረቱ ልጆችን ማሰለፍ )

5. መደበኛና መደበኛ ባልሆኑ መንገዶች መልዕክቷን


የምታዳርስበትን መንገድ ማስፋት (በዚህ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም
ከተቻለ የሰውን አዕምሮ በማነፅ መቅደም ወይንም ተመጣጣኝ አገልግሎት ማቅረብ)

6. ራሷን በመሠረታዊ ፍላጎቶች በመቻልና ከጥገኝነት የመላቀቅ


ዕድሎችን ማስፋት (በዘመናዊ የልማት፣
የልማት፣ የምርምር፣
የምርምር፣ የግኑኝነት፣ የሀብት ባለቤትነት
ማስከበር ወዘተ መገልገል)
መገልገል)
7. በሀገር፣ በዓለምአቀፍ ደረጃዎች የሚወጡ ለክርስትና
አሉታዊ ሚና ያላቸው ሕግጋቶችን እየተከታተለች ተፅኖ
የማሳደር አቅምና ዝግጅት ማድረግ (ዘመናዊውን የአጋር ግንባታ፣
አድቮካሲ፣ የሕጋዊ መብቶች ማስከበሪያ፣ የትምህርትና ፍልስፍና ክርክር፡…)

8. በሴኩላር ሂዩማኒዝም ማዕቀፈ እሰሳቤ አመንጭነት


የሚፈሰውን የመረጃ ጎርፍ የሚመጥን ክርስቲያናዊ
መረጃ የመስጠት ዝግጅትን ማጎልበት (ዘመናዊ አይ ቲ መጠቀም ሊሆን
ይችላል)
ይችላል)
9. ተከታዮቿን ራስ ማስቻል
 የመረዳዳት ባህልን፣ በተቋም የመጠንከርን አስፈላጊነት፣
ዓለምአቀፋዊ ሂደቶችን ቀድሞ በመጠቀምና ሰብዐዊና መንፈሳዊ
ይዘት እንዲኖራቸው በተለያየ መንገድ በመታገል
 በትምህርትና በጥበብ እሽቅድምድም በማሸነፍ

10.ዓለም የሚቀናበት የቀና አስተዳደርና የውስጥ ፍትህ፣ የሥራ


ትጋት፣ የሠላም ተምሳሌትና ፍቅር ትርጉም የሚያገኝበት
ተቋም በማድረግ
11.በቤተክርስቲያን ተቋማት መካከል አንደነት፣ ትብብር፣
ድንበር አልባ መደጋገፍን መገንባትና የግለኝነት ስሜትን
ያለማመንታት መዋጋት

12. አሉታዊ ሚና ከሌላቸው ክርስቲያናዊ አካላት ጋር


ስልታዊ አጋርነት መገንባት /ለምሳሌ የሞራል ውድቀት፣ የሕይወት
ትርጉም ማጣት፣ የስነልቡና ድቀት፣ ወዘተ ያጠቃውን ምዕራባዊ ኅብረተሰብ በመርዳት/

13.ለምግባር እንቅፋት የሆኑ የዕለት ተዕለት ኑሮ ጥያቄዎችን


በግልፅ በመመለስ ክርስቲያኖች የተበታተነ የግል ውሳኔ
እንዳይከተሉ መርዳት
 ለምሳሌ
1. ምእመናን በግልና በማኅበር ክርስቲያናዊ ካልሆኑ
ተቋማት ጋር ያላቸው የትብብር ደረጃዎችና መርህዎች ምን
መምስል አለባቸው

2. ቤተክርስቲያንና ልጆቿ ከክርስትና አንፃር የሚቀበሏቸውና


ላለመቀበል አቋም የሚይዙባቸው ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና
ሳይንሳዊ ትንታኔዎች

3. የተቀደሰ ቤተስብ አስተዳደርን በሚመለከት የሴኩላር


ፍትሕ ዳኝነትን ከቤተክርስቲያን አንፃር እንዲያውቁ ማድረግ
4. በዓለም እየተስፋፋ ያለውን ፅንስ የማስቀረት፣ የወሊድ
ቁጥጥርና ውርጃ ወዘተ ግልፅ የሆነ መንፈሳዊ ክርስቲያናዊ
መመሪያ መስጠት

5. ዘረኝነትና ሌሎች አድልዎ የሚያስከትሉ አሠራሮችንና


ክርስቲያናዊ አኗኗርን የሚፃረሩ ምርህዎች እንዳይስፋፉና
ሀገራዊ እንዳይሆኑ መእመናን እንዴት መቋቋም
እንዳለባቸው ማስተማርና ምሳሌ መሆን
ይህን ከላይ የተጠቀሰውን ዝግጅት ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል አቅም ሁሉ
መዘመን ሊባል ይችላል፡፡
ይችላል፡፡

መዘመን የሰውን ልጅ ከማዳን መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ተልዕኮ አንፃር የሚመዘን


እንጂ ለብቻው መነሻና መድረሻ በመሆን ዛሬ ላይ ቤተክርስቲያንን ማደስ በሚል እሳቤ
መሠረታዊ ተልዕኮዋን የምትወጣበትን ፍልስፍናና ሥርዓት ለመለወጥ እንደሚጥሩ
ወገኖች አይነት ከሆነ መዘመን ሳይሆን ወደ ኃላ ወደ ክህደት መጓዝ ነው፡፡

በእምነቷና ሥርዓቷ ላይ የዘመቱት


ዘመቱት ወገኖች ባለመወቃቸው እንጂ የሴኩላር
ሂዩማኒዝም ማዕቀፈ እሳቤ ተጠቂዎች በመሆናቸው የጥረታቸው ከተሳካ የሚያገኙት
ውጤት ራስን የመለወጥ፣ ማንነት የማጣት ብሎም ሙሉ በሙሉ ምዕራባዊያንን
በመምሰልና በክህደት በሚጠናቀቅ ነው ፡፡
በዚህ መንገዳቸው ሄዶ ክርስትናውን ያፀና ኅብረተሰብ በኛለም ላይ ለምልክት
አይገኝምና
አነሳስቶ ላስጀመረን፣
ላስጀመረን፣ አስጀምሮ ላስፈፀመን ለልዑል
ለእገዚአብሔር ምሳጋና ይሁን
ለአምላክ እናት ለቅድስት ድንግል ማሪያም፣
ማሪያም፣ ትዕዛዙን ጠብቀው
ፈለጉን ተከትለው ቃል ኪዳን የተቀበሉ የቅዱሳኑ በረከት
ይደርብን
አሜን፡፡
አሜን

You might also like