You are on page 1of 41

የመድሐኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅቶች የብቃት ማረጋገጫ አሰጣጥ እና ቁጥጥርአፈጻጸም መመሪያ

ድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ

መስከረም 2012 ዓ.ም

ድሬዳዋ

ማውጫ
መግቢያ.........................................................................................................................Error! Bookmark not defined.

1
ክፍልአንድ....................................................................................................................................................................5
ጠቅላላ........................................................................................................................................................................5
አጭርርዕስ................................................................................................................................................................5
ትርጓሜ.................................................................................................................................................................... 5
የተፈጻሚነትወሰን.......................................................................................................................................................6
ዓላማ......................................................................................................................................................................6
ክፍልሁለት................................................................................................................................................................... 7
የብቃትማረጋገጫምስክርወረቀት.....................................................................................................................................7
ክፍልሶስት.................................................................................................................................................................. 10
የመድሃኒትቤት.............................................................................................................................................................10
የአካባቢሁኔታናየህንጻዲዛይንአስፈላጊግብዓትባለሙያናአገልግሎትአሰጣጥሥርዓት...........................................................................10
ክፍልአራት..................................................................................................................................................................17
መድኃኒትመደብር.........................................................................................................................................................17
የአካባቢሁኔታናየህንጻዲዛይን፤አስፈላጊግብዓት፤ባለሙያናአገልግሎትአሰጣጥስርዓት..........................................................................17
ክፍልአምስት...............................................................................................................................................................22
ገጠርመድሀኒትቤት........................................................................................................................................................22
የአካባቢሁኔታ፣የህንጻዲዛይንናአስፈላጊግብዓት፣ባለሙያናአገልግሎትአሰጣጥስርአት..........................................................................22
ክፍልስድስት............................................................................................................................................................... 28
የመድኃኒትችርቻሮንግድድርጅቶች.....................................................................................................................................28
የመድኃኒትአቅርቦት፣ሽያጭ፣እደላስርአትእናሪከርድአያያዝናሪፖርት..............................................................................................28
ክፍልሰባት.................................................................................................................................................................. 30
አስተዳደራዊእርምጃ.......................................................................................................................................................30
ክፍልስምንት...............................................................................................................................................................34
ልዩልዩድንጋጌ..............................................................................................................................................................34
ዕዝል 1 ማመልከቻቅጽ...................................................................................................................................................36
የመድሃኒትችርቻሮንግድድርጅትለማቋቋምየብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትመጠየቂያ....................................................................36
ዕዝል 2፤ማዘዣወረቀት...................................................................................................................................................37
መደበኛየማዘዣወረቀት...............................................................................................................................................37
ዕዝል 3...................................................................................................................................................................... 39
Psychotropic drugs prescription.........................................................................................................................39
ዕዝል 4፡..................................................................................................................................................................... 41
Narcotic drugs prescription................................................................................................................................41

2
ዕዝል 5፡..................................................................................................................................................................... 43
ጎጂባህርያትሪፖርትቅፅ................................................................................................................................................43
ዕዝል 6፡..................................................................................................................................................................... 47
አስፈላጊየቅመማቁሳቁሶች............................................................................................................................................47
ዕዝል 7፡..................................................................................................................................................................... 48
የመድኃኒትችርቻሮንግድድርጅትየብቃትማረጋገጫምስክርወረቀት............................................................................................48

መመሪያ ቁጥር 10/2012

የመድሐኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅቶች የብቃት ማረጋገጫ አሰጣጥ እና ቁጥጥር አፈጻጸም

መድሃኒት ከሰው ልጅ ጤናና ደህንነት ጋር በቀጥታ የተገናኘ በተፈጥሮውም የመርዛማነት ባህሪይ ያለውና ከጥሬ እቃ
ዝግጅት ጀምሮ በምርት ማጓጓዝ በክምችት፤አያያዝና እደላ ሂደት አስፈላጊውን ጥንቃቄ ካልተደረገለት የጥራት
3
ደረጃውን ፈዋሽነቱንና ደህንነቱን ሊያጣ ወይም ሊለወጥ ስለሚችል ከአካል ጉዳት አስከ ህይወት ማጣት ችግር
የሚያስከትል በመሆኑ ደረጃውን በጠበቀና አግባብነት ባለው ባለሙያ ኃላፊነት ስራው እንዲከናወን በማድረግ
የህብረተሰቡን ጤና መጠበቅ አስፈላጊ በመሆኑ፤

ህብረተሰቡንደህንነቱ፤ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ካልተረጋገጠና ምንጩ ከማይታወቅ መድሃኒት በመጠበቅ ሊደርስ


የሚችለውን የጤና ችግር መከላከል አስፈላጊ በመሆኑ፤

በመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ሥራ ላይ የሚሰማሩ ድርጅቶች ከሚሰጡት አገልግሎት አንጻር የተገናዘበ፤መሥሪያ ቦታ


የሰው ሃይልና አስፈላጊ ግብዓቶች እንዲሁም ለአያያዝ ፤ለማጓጓዝ፤ለክምችትና ለእደላ አስፈላጊ መስፈርቶችን
በማሟላት የጥራት ደረጃው ደህንነቱና ፈዋሽነቱ የተረጋገጠ መድሃኒት እንዲያቀርቡ ማድረግና አግባባዊ የመድሃኒት
አጠቃቀም ሥርዓትን ማስፈን በማስፈለጉ፤

ደረጃውን በጠበቀ የመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት በሙያው የሰለጠነና ሙያዊ ስነምግባር በተላበሰ የመድሃኒት
ባለሙያ አማካይነት ብቻ ተገቢውን አገልግሎት ማግኘት ያለበት በመሆኑ፤

ህጋዊ የሆኑ የመድሃኒት አገልግሎት የሚሰጡ የችርቻሮድርጅቶችን ለመጠበቅና ከህግ ውጪ በመስራት የህብረተሰቡን
ጤና ሊጎዱ የሚችሉትን አካላት በመከላከል ጥራት ያለው የመድሃኒት አገልግሎት ተደራሽነት ማረጋገጥ አስፈላጊ
በመሆኑ፤

የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የመድሃኒት ጥራትና ፈዋሽነት ከማረጋገጥ አኳያ የተሰጠውን ተግባርና ሃላፊነት በአግባቡ
ለመወጣት በምግብ መድሃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ደንብ 10/2007 አንቀጽ 92 መሰረት ይህን መመሪያ
አውጥቷል፡፡

ክፍልአንድ
ጠቅላላ

1.አጭርርዕስ
ይህ መመሪያ የመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅቶች ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 10/2012 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል

2.ትርጓሜ

በአዋጅ ቁጥር 661/2002 እና በደንብ ቁጥር 10/2007 ያሉ የቃላት ትርጓሜዎች እንደተጠበቁ ሆነው የቃሉ
አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-

4
1. ‹‹የመድሃኒት ችርቻሮንግድ ድርጅት›› ማለት መድሃኒት ቤት(ፋርማሲ)ወይም መድሃኒት መደብር ወይም
የገጠር መድሃኒት ቤት በማቋቋም በየደረጃው የመድሃኒት አገልግሎት የሚሰጥ ራሱን የቻለ ተቋም ነው ፡፡
2. ‹‹መድሃኒት ቤት›› ማለት በአስፈጻሚው አካል በሙያው የተመዘገበና የሰው መድሃኒት በችርቻሮ
ለማደልና በሃኪም ትዕዛዝ ቀምሞ እንዲያቀርብ የብቃት ማረጋገጫ በተሰጠው ፋርማሲስት የሚመራ
የችርቻሮ ድርጅት ነው፡፡
3. ‹‹መድሃኒት መደብር››ማለት በአስፈጻሚው አካል ፋርማሲስት ወይም ድራጊስት ሙያ የተመዘገበ እና
የሰው መድሃኒት በችርቻሮ ለማደል የብቃት ማረጋገጫ በተሰጠው የሚመራ የችርቻሮ ድርጅት ነው፡፡
4. ‹‹ገጠር መድሃኒት ቤት›› ማለት በአስፈጻሚው አካል በድራጊስት ወይም ፋርማሲ ቴክኒሺያን ሙያ
የተመዘገበ እና የሰው መድሃኒት በችርቻሮ ለማደል የብቃት ማረጋገጫ በተሰጠው የሚመራ የችርቻሮ
ድርጅት ነው፡፡
5. ‹‹መድሃኒት››ማለት የሰውን በሽታ ለመመርመር፤ለማከም፤ለማስታገስ ወይም ለመከላከል የሚያገለግል
ማንኛውም ንጥረ ነገር ወይም የንጥረ ነገሮች ውህድ ሲሆን የናርኮቲክና ሳይኮትሮፒክ መድሃኒቶችን
፤ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ፤የባህል መድሃኒቶች፤ተደጋጋፊ ወይም አማራጭ መድሃኒቶች መርዞች ፤ደምና
የደም ተዋጽዖዎች ፤ቫክሲኖች ፤ጨረራ አፍላቂ መድሃኒቶች ፤ኮስሞቲኮች ፤የሳኒተሪ ዝግጅቶች እና
የህክምና መሳሪያዎችን ይጨምራል፡፡
6. ‹‹የመድሃኒት ባለሙያ›› ማለት በአስፈጻሚው አካል የሙያ ስራ ፈቃድ የተሰጠው ፋርማሲስት
ድራጊስት ወይም ፋርማሲ ቴክኒሺያን ነው፡፡
7. ‹‹እገዳ›› ማለት አንድ የመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት ተቆጣጣሪው አካል ያወጣቸውን ተለይተው
የተቀመጡትን መስፈርቶች ባለማክበሩ ምክንያት በዚህ መመሪያ መሰረት ለተወሰነ ጊዜ ከመድሃኒት
ንግድ ስራው ታግዶ እንዲቆይ የሚደረግበት አስተዳደራዊ እርምጃ ነው፡፡
8. ‹‹ስረዛ››ማለት አንድ የመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅትተቆጣጣሪው አካል ያወጣቸውን ተለይተው
የተቀመጡትን መስፈርቶች ባለማክበሩ ምክንያት የመድሃኒት ንግድ ስራ ላይ እንዳይሰማራ ለማድረግ
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱን በመሰረዝ የሚወሰድ አስተዳደራዊ እርምጃ ነው፡፡
9. ‹‹አስፈጻሚ አካል›› ማለት በአስተዳደሩ የምግብ ፤የመድሃኒት እና የጤና ነክ አስተዳደርና ቁጥጥር ሥራን
የሚያከናውን አካል /የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ነው/፡፡
10. ‹‹የመድሃኒት ቅመማ›› ማለት በሐኪም ትእዛዝ መሰረት አስፈላጊ ግብዓቶችና ቁሳቁሶችን በመጠቀም
ፈቃድ በተሰጠው የፋርማሲ ባለሙያ የሚከናወን የመድሃኒት ዝግጅት ነው፡፡
11. ‹‹ሰው›› ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡

3.የተፈጻሚነትወሰን
ይህ መመሪያ በአስተዳደሩ ውስጥ ባሉ የመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅቶች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

5
4.ዓላማ
የዚህመመሪያዓላማ፡-

1. የመድሀኒትችርቻሮንግድድርጅቶችደረጃቸውንየጠበቁእንዲሆኑማድረግ፤
2. የመድሀኒትአገልግሎትስራብቃትና ሙያዊ ስነምግባሩን በጠበቀ የመድሀኒት
ባለሞያእንዲከናወንናመልካምየመድሐኒትዕደላስራ (good dispensing practice) እንዲሰፍንማድረግ፤
3. ህብረተሰቡደሕንነቱና፤ጥራቱናፈዋሽነቱየተረጋገጠእናደረጃውንየተጠበቀመድኀኒትበአቅራቢያውእንዲያገኝማስቻልእና
4. ህግንአክብረውበማይሰሩየመድኃኒትችርቻሮንግድድርጅቶችላይአግባብነትያለውንአስተዳደራዊእርምጃእንዲወሰድማድረግና
ህጋዊየመድሃኒትንግድሥርዓትንማስፈንነው፡፡

ክፍልሁለት

የብቃትማረጋገጫምስክርወረቀት

5. የብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትአሰጣጥ

1. ማንኛውምየመድኃኒትችርቻሮንግድድርጅትአገልግሎትመስጠትከመጀመሩበፊትከአስፈጻሚው
አካልየብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትማግኘትአለበት፡፡
2. ማንኛውምየመድኃኒትችርቻሮንግድድረጅትየብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትማግኘትየሚችለው፡-

ሀ. ማመልከቻውንበማዘጋጀትቅጽሞልቶሲያቀርብ (በእዝል 1 ይመልከቱ)

ለ. በዚህመመሪያአንቀጽ 6 መሰረት ቅድመ ፈቃድ ቁጥጥር መስፈርቶችን አሟልቶ ሲገኝ

ሐ. አስፈላጊውን የአገልግሎት ክፍያ ሲፈጸምና ሌሎች አግባብነት ያላቸውን መስፈርቶች ሲያሟላ ነው ፡፡

6.ቅድመፈቃድእንስፔክሽን

1. በዚህ መመሪያ አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 2(ሀ) መሰረት የቀረበው ማመልከቻ የተሟላ ከሆነ
ድርጅቱ ከሁለት ያላነሱ የተቆጣጣሪ ቡድን አባላት ከቁጥጥር መመዘኛዎቹ አኳያ ይገመገማል፡፡
2. ማንኛውም አመልካች ከአስፈጻሚው አካል መመሪያውን ጠይቆ ማግኘት ይችላል፡፡
3. በዚህ አንቀጽንኡስ አንቀጽ 1 መሰረት የተገመገመው ድርጅት መስፈርቶችን ካላሟላ
ተቆጣጣሪው አካል ለአመልካቹ ይህንኑ ጉድለት ወዲያውኑ በጽሁፍ ያስታውቃል፡፡

6
4. ድርጅቱ ጉድለት የታየባቸውን መስፈርቶች ማሟላቱን በጽሁፍ ካሳወቀ በድጋሚ እስከ ሁለት
ጊዜ ሊታይለት ይችላል፡፡
5. የእንስፔክሽን ሪፖርት በሁሉምየቁጥጥሩ ቡድን አባላት ተፈርሞ ፋይል መሆን አለበት፡፡
6. አመልካቹ ለሶስተኛ ጊዜ የመገምገሚያ መስፈርቶቹን ካላሟላ ከሶስት ወር በፊት በድጋሚ
ማመልከት አይችልም፡፡
7. በቅድመ ፈቃድ ኢንስፔክሽን ሪፖርት መሰረት ድርጅቱ የተቀመጡትን መስፈርቶች ማሟላቱ
ከተረጋገጠ አስፈላጊውን ክፍያ በማስከፈል በሶስት የሥራ ቀናት ውስጥ የብቃት ማረጋገጫ
ምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፡፡

7.የብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትይዘት

በዚህ መመሪያ መሰረት የሚሰጥ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ቢያንስ

1. የድርጅቱን ባለቤት ስም፤


2. የድርጅተን ሥራ በበላይነት የሚመራው ባለሙያ ስም ፤የሙያ ደረጃና የሙያ ፈቃድ ቁጥር፤
3. የድርጅቱን ስምና አድራሻ፤
4. የድርጅቱ ዓይነት፤
5. ድርጅቱ የሚሰጠው አገልግሎት፤
6. የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት የተሰጠበት የሚታደስበትና የአገልግሎት ጊዜው የሚያበቃበት ቀን ወርና
ዓመተ-ምህረት፤
7. የሰጠው የሥራ ሃላፊ ስምና ፊርማ እና የተቆጣጣሪው አካል ማህተም ፤
8. የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ቁጥርና የተሰጠበትን ቀን ወርና ዓመተ-ምህረት፤
9. በፈቃዱ ላይ የሚሰፍሩ ዝርዝር ሁኔታዎች ወይም ማሳሰቢያዎች መያዝ ይኖርበታል፡፡

8.የብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትየሚቀመጥበትቦታ

ማንኛውምየብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ያገኘ የመድኃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት ምስክር ወረቀቱን ዋና
ቅጂ በግልጽ ሊታይ በሚችል በማደያ ክፍል ውስጥ መስቀል አለበት፡፡

9.የብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትስለማሳደስ

1. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱን በየዓመቱ ማሳደስ
አለበት፡፡

7
2. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱ ሊታደስለት
የሚችለው የምስክር ወረቀቱ ካልታገደ፤ካልተሰረዘ፤በሌሎች አግባብ ባላቸው ህጎች ካልታገደ፤ወይም
ድርጅቱ ስራውን በራሱ ፈቃድ ካላቋረጠ ይሆናል፡፡
3. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱ የሚታደሰው የበጀት
ዓመቱ በገባ በመጀመሪያዎቹ ሁለት ተከታታይ ወራት (ሐምሌና ነሐሴ)መሆን አለበት፡፡
4. የዚህ አንቀጽንዑስ አንቀጽ 2 እና 3 እንደተጠበቀ ሆኖ የምስክር ወረቀቱን ለማሳደስ
ሀ.አግባብ ያላቸው መስፈርቶች የተሟሉስለመሆናቸው በተቀጣጣሪው ቡድን ሲረጋገጥና
በእንስፔክሽን በተገኘ ውጤት ተቋሙ የሚገኝበት ሁኔታ ሲረጋገጥ
ለ. ተገቢውን የአገልግሎት ክፍያ ሲፈጽም ይሆናል፡፡
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ምስክር ወረቀቱ ካልታደሰ
በየወሩ 50% ተጨማሪ ቅጣት በመክፈል ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት ምስክር ወረቀቱ ሊታደስለት
ይችላል፡፡
6. ምስክር ወረቀቱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 5 መሰረት ሳይታደስ ከቀረ ድርጅቱ እንደተሰረዘ
ይቆጠራል፡፡
7. አግባብ ያለው ተቆጣጣሪ አካል የእድሳት ማመልከቻውን ጥያቄ የማይቀበል ከሆነ ለአመልካቹ
ምክንያቱን በጽሁፍ ማሳወቅ አለበት፡፡

10.የአድራሻ፣ባለቤትነት፣የባለሙያወይምደረጃለውጥ

ማንኛውም ሰው ከአስፈጻሚው አካል ፈቃድ ሳያገኝ የአድራሻ ፤የባለቤትነት የባለሙያ ፤የድርጅቱን ለውጥ
እንዲሁም የክፍሎች ውስጥ ለውስጥ ፤ሽግሽግ፤ወይም ክፍፍል ማድረግ አይችልም፡፡

11.ምትክየብቃትማረጋገጫምስክርወረቀት

ማንኛውም ሰው የተሰጠው የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት የተበላሸበት ፤ወይም የጠፋበት ከሆነ ምትክ
ሊያገኝ የሚችለው የሚከተሉትን መስፈርቶች ሲያሟላ ነው፡፡

1. የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱ የተበላሸ ከሆነ የተበላሸውን ምስክር ወረቀት ሲመልስ፤
2. የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱ የጠፋበት ወይም የተቃጠለበት ከሆነ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር
ወረቀቱ የጠፋበት ወይም የተቃጠለበት ስለመሆኑ የሚገልጽ ከፍትህ አካላት ማረጋገጫ ሲያቀርብና
አስፈላጊውን የአገልግሎት ክፍያ ሲከፍል ይሆናል፡፡

8
ክፍልሶስት
የመድሃኒትቤትየአካባቢሁኔታናየህንጻዲዛይንአስፈላጊግብዓትባለሙያናአገልግሎትአሰጣጥሥርዓት
12. የአካባቢሁኔታናየህንጻዲዛይን

1.ማንኛውም የመድሃኒት ቤት የሚቋቋምበት አካባቢ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች ማሟላት አለበት፡፡

ሀ. ራሱን የቻለ (self contained) እና ከማንኛውም ሌላ አገልግሎት ከሚሰጥ ክፍል ጋር


በበር ወይም በመስኮት መገናኘት የለበትም፡፡

ለ. ጽዳቱ ካልተጠበቀ ከህዝብ ሽንት ቤትና ቆሻሻ መጣያ አካባቢ ጉዳት ሊያደርስ

በማይችልበት ርቀት ላይ መሆን አለበት፡፤

ሐ. በመድሐኒት ጥራት ላይ ተጽእኖ ሊያሳድሩ ከሚችሉ ሁኔታዎች የጸዳ ሆኖ የተሟላ

መሰረተ ልማት ሊኖረው ይገባል፡፡

መ. በማንኛውም የህክምና መስጫ ተቋም ግቢ ውስጥ መሆን አይችልም፡፡

ሠ. በዚህ መመሪያ አንቀጽ 12 ንዑስ አንቀጽ 1(መ) ያለው እንደተጠበቀ ሆኖ ከማንኛውም ክሊኒክ እና
የመንግስት ጤና ተቋማት ቢያንስ 100 ሜትር መራቅ አለበት፡፡

ረ. ከማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ተቋም ቢያንስ 50 ሜትር መራቅ አለበት፡፡

ሰ. የዚህ መመሪያ አንቀጽ 12 ንዑስ አንቀጽ 1(ሠ) እና (ረ) ከዚህ በፊት በአስፈጻሚ አካሉ ፍቃድ
ተሰጥቷቸው በስራ ላይ ያሉ የመድሃኒት መደብሮች ላይ ተፈጻሚ የሚሆነው ይህ መመሪያ
ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የ 3 ወር የማስተካከያ ጊዜ ከተሰጠ በኃላ ይሆናል፡፡

ሸ. የመድሃኒት ቤቱ ስም ቢያንስ በአካባቢው ወይም በአማርኛ ቋንቋ በግልጽ በሚታይበት

ቦታ ላይ ወይም በመግቢያ በሩ ላይ መለጠፍ አለበት፡፡

2.ማንኛውም የመድሃኒት ቤት የሥራ ክፍሎች ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች ማሟላት አለበት፡፡

ሀ.አቀመመጡ ለእንቅስቃሴ ፤ለጽዳት፤ለቁጥጥርና ለመልካም እደላ ስርዓት ምቹ መሆን አለበት፡፡

ለ. ወለሉ ከሲሚንቶ ወይም ከሸክላ ወይም ከጣውላ መሆን አለበት፡፡

9
ሐ. ግድግዳው ያልተሰነጣጠቀና ሊታጠብ በሚችል ቀለም የተቀባ መሆን አለበት፡፡ ግድግዳው ከጭቃ ፤ከቆርቆሮ
፤ከሳርና ከእንጨት የተሰራ መሆን የለበትም፡፡

መ. በቂ ብርሃን ሊያስገባ የሚችልና በቂ የአየር ዝውውር ያለው መሆን አለበት፡፡

ሠ. ጣሪያው ሙቀትን የሚቀንስ ኮርኒስ ያለው መሆን አለበት፡፡

ረ. ቀጥታ የፀሐይ ብርህን ፤ቆርጣሚና ተሳቢ እንስሳት እና ነፍሳት የማያስገባ መሆን አለበት

ሸ. የመድኃኒት ቤት የህንጻው ግድግዳ፣ ወለል፣ መስኮት፣ መዝጊያና ኮርኒሱ በአግባቡ የተሰራ መሆን አለበት፡፡

ቀ. ማንኛውም የመድኃኒት ቤት የህንጻው አቀማመጥ ለጎርፍ፣ ለእሳትና ተመሳሳይ አደጋ የተጋለጠ መሆን የለበትም፡፡

በ.ማንኛውም የመድኃኒት ቤት የማደያ ክፍል፣ የማከማቻ ክፍል፣ የመጻዳጃ ክፍል፣ የጽህፈት ሥራ ማከናወኛ ክፍልና
እንደ አስፈላጊነቱ የመቀመሚያ ክፍል ሊኖረው ይገባል፡፡ የመድኃኒት ቤቱ መጸዳጃ ክፍል የውሀ መልቀቅያና
አገልግሎት የሚሰጥ የእጅ መታጠቢያ ሲንክ ያለው መሆን አለበት፡፡

ተ.ማንኛውም የመድኃኒት ቤት መድኃኒት የሚቀምም ከሆነ በአንቀጽ 15፣ 18(13) እና 19 የተቀመጠውን መስፈርት
ማሟላት አለበት፡፡

13. የመድኃኒትማደያክፍል

1.በአንቀጽ 12 ንዑስ አንቀጽ 2(ከሀ እስከ ሸ) የተቀመጠው የማደያ ክፍል ዲዛይን መስፈርት እንደተጠበቀ ሆኖ፡-

ሀ. መደርደሪያዎች ቢያንስ ከወለል 20 ሳ.ሜ.ከፍ ብሎ፣ ከግድግዳው እና ከጣሪያው ቢያንስ 50 ሳ.ሜ. ርቆ


እንዲሁም በመደርደሪያዎቹ መካከል ቢያንስ 0.5 ሜ ተራርቆ መቀመጥ አለበት፤

ለ. በዚህ ክፍል የተቀመጡ መድኃኒቶች አምራቹ በሚያዘው የሙቀትና እርጥበት መጠን መሆን አለበት፤

ሐ የማደያ ባንኮኒው ስፋት ቢያንስ 0.75 ሜትር እና ርዝመት 4 ሜትር መሆን አለበት፣

መ.የማደያ ባንኮኒው ቢያንስ 2.5 ሜትር ከመግቢያ በር እና 1.5 ሜትር ከመድኒት መደርደሪያ መራቅ አለበት፡፡

ሠ. በማደያ ክፍሉ ውስጥ ቢያንስ 2 ሜትር ካሬ ነጻ የመጠበቅያ ቦታ ያለው መሆን አለበት፡፡

ረ. በማደያ ክፍሉ ውስጥ ቢያንስ 3 ሜትር ካሬ ነጻ ቦታ ያለው መሆን አለበት፡፡

ሸ. የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶች የሚቀመጡበት የሚቆለፍ ካቢኔት ወይም ክፍል ያለው፣

ቀ. በክፍሉ ውስጥ ለህመምተኛ ምክርና መረጃ መስጫ አገልግሎት የሚውል በቂ የሆነ ቦታ ወይም ክፍል መኖር አለበት፡፡

ተ. የማደያው ክፍሉ ጣራቁመት ከ 3 ሜትር ማነስ ማነስ የለበትም፡፡


10
14. የመድኃኒትየማከማቻክፍል

1.በአንቀጽ 12 ስር የተቀመጠው መስፈርት እንደተጠበቀ ሆኖ፡-

ሀ. የማከማቻ ክፍሉ የሚቆለፍ በር ያለው፤

ለ.መደርደሪያዎቹ ቢያንስ ከወለል 20 ሳ.ሜ.ከፍ ብሎ፣ ከግድግዳውና ከጣሪያው በ 50 ሳ.ሜ.እንዲሁም


በመደርደሪዎቹመካከል ቢያንስ 0.5 ሜ. ተራርቆ መቀመጥ አለበት፤

ሐ. መድኃኒቱ የሚቀመጥ ከሆነ ፓሌቱ ከወለል 20 ሳ.ሜ.ከፍ ብሎ፤ ከግድግዳው ቢያንስ 50 ሳ.ሜ. ተራርቆ መቀመጥ
አለበት፡፡

መ. በዚህ ክፍል የሚቀመጡ መድኃኒቶች አምራቹ በሚያዘው የሙቀትና እርጥበት መጠን መሆን አለበት፤

ሠ. መድኃኒት ወለል ላይ መቀመጥ የለበትም፤

ረ. ጥቅም ላይ የማይውሉ መድኃኒቶች ለምሳሌ የተበላሸ ወይም የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት መድኃኒት
ተለይቶ የሚቀመጥበት የተለየ ቦታ ወይም ክፍል ያለው መሆን አለበት፡፡

ሰ. የማከማቻ ክፍሉ ጣሪያ ከፍታ ከ 3 ሜትር ማነስ የለበትም፡፡

15. የመቀመሚያክፍል

1. ስፋቱ 9 ካሬ ሜትር ሆኖ ዝቅተኛው የጎን ርዝመት ከ 2 ሜትር ማነስ የለበትም

2. የመቀመሚያ ቤንች ቢያንስ ስፋቱ 0.75 ሜ እና ርዝመቱ 2 ሜ. መሆን አለበት፣

3.የመቀመሚያ ቤንች ቢያንስ 1.5 ሜትር ከመግቢያ በር መራቅ አለበት፡፡

4. በሚቀመመው መድኃኒት ላይ ለብክለት የማያጋልጥና ለቅመማ አመቺ የሆነ

5. ከመድኃኒት ማከማቻና ማደያ ክፍሎች ግንኙነት የሌለው

6. ግድግዳው ከድንጋይ ወይም ከብሎኬት የተሰራ ሆኖ ሊታጠብ በሚችል ቀለም የተቀባ፣

7. የጣሪያው ኮርኒስሙቀት ሊቀንስ ከሚችል የተሰራና ነጭ ቀለም የተቀባ መሆን አለበት፣

8. ወለሉ ከሲሚንቶ ወይም ሴራሚክ የተሰራ

9. የእጅ መታጠቢያ /Sink/ ያለው መሆን አለበት፡፡

11
16. ስለባለሙያ

1. ማንኛውም መድኃኒት ቤት አገልግሎት መስጠት የሚችለው የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ባለው
ፋርማሲስት ሆኖ በአስፈጻሚው አካል የተመዘገበና የሙያ ፈቃድ ያለው ሆኖ ባለሙያውም ሦስት ዓመትና
ከዚያ በላይ ያገለገለ ከሆነ ብቻ ነው፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ የተቀመጠው መስፈርት እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም መድኃኒት ቤት
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማግኘት የሚችለው፤

ሀ. በቴክኒክ ረደትነት ተጨማሪ ፋርማሲስት ወይም ድራጊስት ካለው፤

ለ. በማንኛውም ጊዜና ሕግን በጣሱ ምክንያት በሙያው ተሰማርቶ እንዳይሰራ በሕግ ያልተከለከለ ከሆነ፤

ሐ. የሙያ ግዴታውን ለመወጣት የማያስችል የአእምሮ ሕመም ወይም ሊያሰራ የማይችል የአካል ጉድለት የሌለበት
ወይም የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችና ሌሎች አደንዣዥ እ ጾችን ሱሰኛ ያልሆነ

መ. ቀድሞ ይሰራበት ከነበረው መስሪያ ቤት የበቃት ማረጋገጫ በስሙ አውጥቶ በዘርፉ ሲሰራ ከነበረ ምስክር ወረቀቱ
የመለሰ እና የስራ መልቀቂያ ማስረጃ ማቅረብ ሲችል፤ እና

ሠ. በረዳትነት በዘርፉ ይሰራ ከነበረ አግባብ ካለው አካል የስራ ልምድ ማስረጃ ሲያቀርብ ይሆናል፡፡

3. እንደአስፈላጊነቱ ድርጅቱ መያዝ የሚገባውን የባለሙያዎች ቁጥር፣ የሙያ ደረጃ፣ የስራ ልምድና ሌሎች
መመዘኛዎችን ተቆጣጣሪው አካል ሊያሻሽለው ይችላል፡፡

17. የመድኃኒትባለሙያኃላፊነትናግዴታዎች

1. ማንኛውም የቴክኒክ ኃላፊ ባለሙያ፤

ሀ. ከአስተዳደር ጋር ቀጥታ ግንኙነት የማድረግ፤ ወደ ተለያዩ የተቋሙ ክፍሎች የመግባትና ከሚሰጠው አገልግሎት ጋር
የተያያዙ ሰነዶችን መቆጣጠር፤

ለ. ስለ እያንዳንዱ ባለሙያ የስራ ድርሻ ኃላፊነት የሚገልጽ ሰነድ ማዘጋጀትና ሁሉም ባለሙያዎች የመድኃኒትና
የሕክምና መገልገያ ጥራትና ደሕንነት አጠባበቅወቅታዊ ግንዛቤ ሊጨምሩ የሚችሉ ስልጠናዎች
እንዲያገኙ ማድረግ፤

ሐ. የድርጅቱን የመድኃኒት ክምችት እና አጠቃላይ የመድኃኒት ዕደላ ስርአት የመከታተልና የጥራት፣ የደህንነት
እና የፈዋሽነት አደጋዎችን የመቆጣጠር ሀላፊነት አለበት፡፡

መ.የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒከ መድኃኒቶችና ሰነዶች ቁልፍ ባለው ቁም ሳጥን ቆልፎ ቁልፉን መያዝ አለበት፤

12
ሠ. የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የሚማሩት ትምህርት በተግባር እንዲለማመዱ ሲፈቀድ የቅርብ ክትትል ማድረግ፤

ረ. የሚወጡ አገር አቀፍ ደረጃዎችንና መመሪያዎችን የመተግበርና የማስተግበር ግዴታ፤

ሰ. ያልተፈቀደለት ማንኛውም ሰው ወደ ማደያና ማከማቻ ክፍል እንዳይገባና የመጋዘንና የክምችት ቁጥጥር በተገቢው
መንገድ መከናወኑን ማረጋገጥ፤

ሸ. መደርደሪያዎችንና ማከማቻ ቦታዎችን ለሚያጸዳ ሰው ማድረግ ያለበትን ጥንቃቄ ማሳወቅ፤

ቀ. በማይኖርበት ጊዜ ተመሳሳይ የሙያ ደረጃና ተፈላጊውን የስራ ልምድ ያለውና በውክልናው ወቅት ሌላ ሥራ
የሌለው ባለሙያ ከሦሥት ወር ላልበለጠ ጊዜ ተክቶ ሙሉ ጊዜ እንዲሰራ አግባብ ያለውን አካል
ማስፈቀድ፤ እና

በ. በውክልናው ወቅት ስለ ተተኪው ባለሙያ ሙሉ መረጃ መያዝ ይኖርበታል፡፡

2. ስለ እያንዳንዱ የመድኃኒት ባለሙያ

ሀ. የሙያ ወሰኑ የሚፈቅደለትን አገልግሎተ ብቻ የመስጠት፤

ለ. ወቅታዊ የሆኑ መረጃዎችን ማግኘትና በቀጣይ ትምህርት ስልጠናዎችና ምዘናዎች ራሱን ብቁ የማድረግ፤

ሐ. ባለሙያው ከሌሎች ጤና ባለሙያዎች ጋር ቀጣይነት ያለው ግንኙነት የማድረግ፤

መ. በማደያና በማከማቻ ክፍል ውስጥ መብላት፣ መጠጣት፣ ሲጋራ ማጨስ ወይም ሌሎች ንጽህናን የሚያጓድሉ
ተግባራትን ያለማከናወን፤ እና

ሠ. ተገቢ የሆነ የስራ ልብስ መልበስና ንጽሕናውን የመጠበቅ ግዴታ አለበት፡፡

ረ.የባለሙያዎቹ የስራ ልብስ ከሌሎች ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የተለየ መሆን ይኖርበታል፡፡

ሰ. ከሙያው ጋር በተያያዘ ለሚፈጠሩ ማንኛውም አይነት ክስተቶች ኃላፊነት አለበት፡፡

18. አስፈላጊግብአትናቁሳቁስ

የመድኃኒት ችርቻሮ ድርጅት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ግብዓቶች እና ቁሳቁሶች ማሟላት አለበት፤

1. የመድኃኒት መደርደሪያዎች ወይም ፓሌት፤


2. በቀላሉ መጽዳት የሚችል ባንኮኒ፤
3. የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶች የሚቀመጡበት ባለቁልፍ ቁምሳጥን ወይም የብረት ካቢኔት፤
4. ማቀዝቀዣ መሳሪያ ከነሙቀት መቆጣጠሪያ ቴርሞ ሜትር፤

13
5. የግድግዳ ሙቀትና እርጥበት መቆጣጠሪያ መሳሪያ በመድኃኒት ማደያና ማከማቻ ክፍል፤
6. መድኃኒት ቤቱ ከፍተኛ ሙቀት ባለበት አከባቢ የሚሰራ ከሆነ መድኃኒት ያሉባቸውን ክፍሎች በሚያዳርስ
ሁኔታ አየር ኮንድሽነር (AC) ወይም ቬንትሌተር፤
7. የተገልጋዮች ማረፊያ ወንበሮች፤
8. የእሳት አደጋ ማጥፊያ መሣሪያ፤
9. ለጽሕፈት አገልግሎት የሚውል ጠሬጴዛ፣ እስቶክና ቢን ካርድ
10. ማጣቀሻ መጻሕፍት ቢያንስ ሀገራዊ የመድኃኒት ፎርሙላሪ(መዘርዝር)፣ የመድኃኒት ዕደላ ስርዓት
ማንዋል(Good Dispensing Manual)፣ አንድ ወጥ የህክምና ጋይድላይን (Standard Treatment
Guideline)፤
11. እንደአስፈላጊነቱ የቁመትና ክብደት መለኪያ፣ የደም ግፊት መለኪያ ፣የስኳር መጠን መለኪያ
12. የመድኃኒት ማደያ ከረጢት(Envelop)
13. ለመድኃኒት ቅመማ ተግባር የሚውሉ አስፈላጊ ግብአቶች (ዕዝል 5) ይመልከቱ ፡፡

19. የቅመማተግባር

1. ማንኛውም ፋርማሲ ሰለሚቀምማቸው የመድኃኒት ዝግጅቶች ዝርዝር መረጃ አሟልቶ መያዝ ይኖርበታል፡፡
2. የቅመማ ተግባር የሚከናውነው በኃላፊው ፋርማሲስትና በሱ የቅርብ ተቆጣጣሪነት የሚሰሩ ሌሎች
ፋርማሲስቶች ብቻ መሆን አለበት፡፡
3. ማንኛውም ፋርማሲ ራሱ ቀምሞ የሚያወጣቸው ዝግጅቶች ለሚያደርሱት ጉዳት በህግ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
4. በፋርማሲ የሚቀመሙ ዝግጅቶች መያዣ ላይ የሚለጠፉ ገላጭ ጽሑፎች፣

ሀ. የፋርማሲው ስምና አድራሻ፣

ለ. የዝግጅቱ ስም ወይም በየዓይነቱ የገቡትን ንጥረ ነገሮች መጠን፣

ሐ. ስለ አወሳሰዱ ወይም አጠቃቀሙ በአማርኛ ወይም በአካባቢው ቋንቋ የተጻፈ መሆን አለበት፡፡

መ. የታካሚው ስም

ሠ. እንደአስፈላጊነቱ ጥንቃቄ የሚደረግባቸው ሁኔታዎች

ረ. የተዘጋጀበት ጊዜ ወርና ዓ/ም

ሰ. የአገልግሎት ማብቂያ ጊዜ

ሸ. የአቀማመጥ ሁኔታ

14
ቀ. ያዘጋጀው ፋርማሲስት ስምና ፊርማ

ክፍልአራት
መድኃኒትመደብር
የአካባቢሁኔታናየህንጻዲዛይን፤አስፈላጊግብዓት፤ባለሙያናአገልግሎትአሰጣጥስርዓት
20. የአከባቢሁኔታናየሕንጻዲዛይን

1. ማንኛውም የመድኃኒት መደብር የሚቋቋምበት አከባቢ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች ማሟላት አለበት፡-

ሀ. ራሱን የቻለ (Self contained) እና ከማንኛውም ሌላ አገልግሎት ከሚሰጥ ክፍል ጋር በበር ወይም በመስኮት
መገናኘት የለበትም፡፡

ለ. ጽዳቱ ካልተጠበቀ የህዝብ መጸዳጃ ቤትና ቆሻሻ መጣያ አከባቢ መራቅ አለበት

ሐ. በመድኃኒቱ ጥራት ላይ ተጽእኖ ሊያሳድሩ ከሚችሉ ሁኔታዎች የጸዳ ሆኖ የተሟላ መሰረተ ልማት ሊኖረው
ይገባል፣

መ. በማንኛውም የህክምና መስጫ ተቋም ግቢ ውስጥ መሆን አይችልም፡፡

ሠ. በዚህ መመሪያ አንቀጽ 20 ንዑስ አንቀጽ 1(መ) ያለው እንደተጠበቀ ሆኖ ከማንኛውም ክሊኒክ እና
የመንግስት ጤና ተቋማት ቢያንስ 100 ሜትር መራቅ አለበት፡፡

ረ. ከማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ተቋም ቢያንስ 50 ሜትር መራቅ አለበት፡፡

ሰ. የመድኃኒት መደብሩ ስም ቢያንስ በአከባቢው ወይም በአማርኛ ቋንቋ በግልጽ በሚታይ ቦታ ላይ ወይም በመግቢያ
በሩ መለጠፍ አለበት፡፡

2. ማንኛውም የመድኃኒት መደብር ክፍሎች ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎችን ማሟላት አለበት፤

ሀ.አቀማመጥ ለእንቅስቃሴ ለጽዳት ለቁጥጥርና ለመልካም የመድኃኒት ዕደላ ስርዓት ምቹ መሆን አለበት፡፡

ለ. ወለል ከስሚንቶ ወይም ከሸክላ ወይም ከጣውላ የተሰራ መሆን አለበት፡፡

ሐ. ግድግዳው ያልተሰነጣጠቀና ሊታጠብ በሚችል ቀለም የተቀባ መሆን አለበት፡፡

መ. በቂ ብርሀን ሊያስገባ የሚችልና በቂ የአየር ዝውውር ያለው መሆን አለበት፡፡

ሠ. ጣሪያው ሙቀትን የሚቀንስ ኮርኒስ ያለው መሆን አለበት፡፡

ረ. ቀጥታ የጸሐይ ብርሀን ቆርጣሚና ተሳቢ እንስሳት እና ነፍሳት የማያስገባ መሆን አለበት፡፡

15
3. የመድኃኒት መደብር የህንጻው ግድግዳ፣ ወለል፣ መስኮት፣ መዝጊያና ኮርኒሱ በአግባቡ የተሰራ መሆን አለበት፡፡

4. ማንኛውም የመድኃኒት መደብር የህንጻው አቀማመጥ ለጎርፍ፣ ለእሳትና ተመሳሳይ አደጋ የተጋለጠ መሆን
የለበትም፡፡

5.ማንኛውም የመድኃኒት መደብር የማደያ ክፍል፣ የማከማቻ ክፍል፣ የመጸዳጃ ክፍል፣ የጽህፈት ሥራ ማከናወኛ
ክፍል ሊኖረው ይገባል፡፡

21. የመድኃኒትማደያክፍል

በአንቀጽ 20 ንዑስ አንቀጽ (2) የተቀመጠው የማደያ ክፍል ዲዛይን፡-

1. መደርደሪያዎች ቢያንስ ከወለል 20 ሳ.ሜ. ከፍ ብሎ ከግድግዳና ከጣሪያው ቢያንስ 50 ሳ.ሜ. ርቆ እንዲሁም


በመደርደሪያዎቹ መካከል ቢያንስ 0.5 ሜ. ተራርቆ መቀመጥ አለበት፤
2. በዚህ ክፍል የተቀመጡ መድኃኒቶች አምራች ኩባኒያ በሚያዘው የሙቀትእና እርጥበት መጠን መሆን አለበት፤
3. የማደያ ባንኮኒ ስፋት ቢያንስ 0.75 ሜ. እና ርዝመት 3.5 ሜ. መሆን አለበት፣
4. የማደያ ባንኮኒው ቢያንስ 2.5 ሜትር ከመግቢያ በር እና 1.5 ሜ. ከመድኃኒት መደርደርያ መራቅ አለበት፡
5. በማደያ ክፍሉ ውስጥ ቢያንስ 2 ሜትር ካሬ ነጻ የመጠበቂያ ቦታ ያለው መሆን አለበት፡፡
6. በማደያ ክፍሉ ውስጥ ቢያንስ 3 ሜትር ካሬ ነጻ ቦታ ያለው መሆን አለበት፡፡
7. የሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶች የሚቀመጡበት የሚቆለፍ ካቢኔት ወይም ክፍል ያለው፣
8. በክፍሉ ውስጥ ለህመምተኛ ምክርና መረጃ መስጫ አገልግሎት የሚውል በቂ የሆነ ቦታ ወይም ክፍል መኖር
አለበት፡፡
9. የማደያ ክፍሉ ከወለል እስከ ጣሪያ ቁመት ከ 3 ሜትር ማነስ የለበትም፡፡

22.የመድኃኒትየማከማቻክፍል

1. በአንቀጽ 20 ስር የተቀመጠው መስፈርት እንደተጠበቀ ሆኖ፡-

ሀ.የማከማቻ ክፍሉ የሚቆለፍ በር ያለው፤

ለ. መደርደሪያዎቹ ቢያንስ ከወለል 20 ሳ.ሜ.ከፍ ብሎ፣ ከግድግዳው እና ከጣሪያው ቢያንስ 50 ሳ.ሜ.ርቆ እንዲሁም
በመደርደሪያዎቹ መካከል ቢያንስ 0.5 ሜ. ተራርቆ መቀመጥ አለበት፤

ሐ.መድኃኒቱ በፓሌት የሚቀመጥ ከሆነ ፓሌቱ ከወለሉ 20 ሳ.ሜ.ከፍ ብሎ፣ ከግድግዳው ቢያንስ 50 ሳ.ሜ.ርቆ
እንዲሁም በፓሌቶቹ መካከል ቢያንስ 0.5 ሜ. ተራርቆ መቀመጥ አለበት፤

መ. በዚህ ክፍል የሚቀመጡ መድኃኒቶች አምራች በሚያዘው የሙቀት እና እርጥበት መጠን መሆን አለበት፤

16
ሠ. መድኃኒት ወለል ላይ መቀመጥ የለበትም ፤

ረ. ጥቅም ላይ የማይውሉ መድኃኒቶች ለምሳሌ የተበላሸ ወይም የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት መድኃኒት ተለይቶ
የሚቀመጥበት የተለየ ቦታ ወይም ክፍል ያለው መሆን አለበት፡፡

ሰ. የማከማቻ ክፍሉ ከወለል እስከ ጣሪያ ቁመት ከ 3 ሜትር ማነስ የለበትም፡፡

2. የመድኃኒት ቤቱ መጸዳጃ ክፍል የውሃ መልቀቂያና አገልግሎት የሚሰጥ የእጅ መታጠቢያ ሲንክ ያለው መሆን
አለበት፡፡

3. ድርጅቱ የጽህፈት ሥራ ለማከናወንና የስራ ልብስ ለመቀየር አመቺ የሆነ ቦታ ያለው መሆን አለበት፡፡

23. ባለሙያ

1. ማንኛውም የመድኃኒት መደብር አገልግሎት መስጠት የሚችለው የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ያለው
ፋርማሲስት ወይም ድራጊስት ሆኖ አግባብ ባለው አካል የተመዘገበና የሙያ ፈቃድ ያለው ሆኖ

ሀ.ፋርማሲስት ከሆነ በሙያው አንድ ዓመትና ከዚያ በላይ ያገለገለ

ለ. ድራጊስት ከሆነ በሙያው ሦስት (3) ዓመትና ከዚያ በላይ ያገለገለ

2. በአንቀጽ አንድ የተቀመጠው መስፈርት እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም መድኃኒት መደብር የብቃት ማረጋገጫ
ምስክር ወረቀት ማግኘት የሚችለው፤

ሀ. እንደ አስፈላጊነቱ በቴክኒክ ረዳትነት ተጨማሪ ፋርማሲስት ወይም ድራጊስት ካለው፤

ለ.በማንኛውም ጊዜና ሥፍራ ሕግን በመጣሱ ምክኒያት በሙያው ተሰማርቶ እንዳይሰራ በሕግ ያልተከለከለ
ከሆነ፤

ሐ. የሙያ ግዴታውን ለመወጣት የማያስችል የአእምሮ ሕመም ወይም ሊያሰራ የማይችል የአካል ጉድለት የሌለበት
ወይም የአልኮል መጠጥ፣ የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶች እና ሌሎች አደንዛዥ እጾች ሱሰኛ
ያልሆነ፤

መ. ቀድሞ ይሰራበት ከነበረው መስሪያ ቤት የብቃት ማረጋገጫ በስሙ አውጥቶ በዘርፉ ሲሰራ ከነበረ ምስክር
ወረቀቱን የመለሰ እና የስራ መልቀቂያ ማስረጃ ማቅረብ ሲችል፤ እና

ሠ. በረዳትነት በዘርፉ ይሰራ ከነበረ አግባብ ካለው አካል መልቀቂያ ማስረጃ ሲያቀርብ ይሆናል፡፡

17
3. እንደአስፈላጊነቱ ድርጅቱ መያዝ የሚገባውን የባለሙያዎች ቁጥር፣ የሙያ ደረጃ፣ የስራ ልምድና ሌሎች
መመዘኛዎችን ተቆጣጣሪው አካል ሊያሻሽለው ይችላል፡፡

24.የመድሀኒትባለሙያኃላፊነትናግዴታዎች

1. ማንኛውምየቴክኒክኃላፊባለሙያ፤

ሀ.ከአስተዳደርጋርቀጥታግንኙነትየማድረግ፣ወደተለያዩየተቋሙክፍሎችየመግባትናከሚሰጠውአገልግሎትጋርየተያያዙሰነዶችንመቆጣጠር

ለ.
ስለእያንዳንዱባለሙያየስራድርሻኃላፊነትየሚገልጽሰነድማዘጋጀትናሁሉምባለሙያዎችየመድሀኒትናሕክምናመገልገያጥራትናደህንነ
ትንሊጨምሩየሚችሉስልጠናዎችእንዲያገኙማድረግ፤

ሐ.የድርጅቱንየመድሀኒትክምችትእናአጠቃላይየመድሀኒትዕደላስርአትየመከታተልናየጥራት፣የደህንነትእናየፈዋሽነትአደጋዎችንየመቆጣጠ
ርሀላፊነትአለበት

መ.የሣይኮትሮፒክመድኃኒቶችእናሰነዶችቁልፍባለውቁምሳጥንቆልፎቁልፉንመያዝአለበት፤

ሠ.የቅድመምረቃተማሪዎችየሚማሩትትምህርትበተግባርእንዲለማመዱሲፈቀድየቅርብክትትልማድረግ፤

ረ. የሚወጡአገርአቀፍደረጃዎችንናመመሪያዎችንየመተግበርናየማስተግበርግዴታ፤

ሰ.ያልተፈቀደለትማንኛውምሰውወደማደያናማከማቻክፍልእንዳይገባናየመጋዘንናየክምችትቁጥጥርበተገቢውመንገድመከናወኑንማረጋገጥ

ሸ.መደርደሪያዎችንናማከማቻቦታዎችንለሚያጸዳሰውማድረግ ያለበትንጥንቃቄማሳወቅ፤

ቀ.በማይኖርበትጊዜተመሳሳይየሙያደረጃናተፈላጊውንየሥራልምድያለውናበውክልናውወቅትሌላስራየሌለውባለሙያከሶስትወርላልበለ
ጠጊዜተክቶሙሉጊዜእንዲሰራአግባብያለውንአካልማስፈቀድ፤እና

በ. በውክልናውወቅትስለተተኪውባለሙያሙሉመረጃመያዝይኖርበታል፡፡

2.ስለእያንዳንዱየመድሀኒትባለሙያ

ሀ. የሙያወስኑየሚፈቅድለትንአገልግሎትብቻየመስጠት፡

ለ. ወቅታዊየሆኑመረጃዎችንማግኘትናበቀጣይበትምህርት፤በስልጠናዎችና ምዘናዎች ራሱንብቁየማድረግ፡

ሐ.ባለሞያውከሌሎችጤናባለሞያዎችጋርቀጣይነትያለውግንኙነትየማድረግ፡

መ. በማደያናበማከማቻክፍልወስጥመብላት፡መጠጣት፡ሲጃራማጨስወይምሌሎችንጽህናንየሚያጓድሉተግባራትንያለማከናወን፡እና

ሠ.ተገቢየሆነየስራልብስመልበስእናየግልንጽህናውንየመጠበቅግዴታአለበት፡

18
ረ.የባለሙያዎቹየስራልብስከሌሎችድጋፍ ሰጪሰራተኞችየተለየመሆንይኖርበታል፡፡

ሰ.ከሙያውጋርበተያያዘለሚፈጠሩማንኛውምአይነትክስተቶችሐላፊነትአለበት፡፡

25. አስፈላጊግብአትናቁሳቁስ

የመድሀኒትመደብርቀጥሎየተዘረዘሩትንግብዓቶችእናቁሳቁሶችማሟላት አለበት፡

1. የመደሀኒትመደርደሪያዎችወይምፖሌት
2. በቀላሉመፅዳትየሚችሉባንኮኒ፡
3. የሳይኮትሮፒክመድሐኒቶችየሚቀመጡበትባለቁልፍቁምሳጥንወይምየብረትካቢኔት፤
4. ማቀዝቀዣመሳሪያከነሙቀትመቆጣጠሪያቴርሞሜትር፤
5. የግድግዳሙቀትእናእርጥበትመቆጣጠሪያመሳሪያበመድሀኒትማደያእናማከማቻክፍል፤
6. መድሀኒትመደብሩከፍተኛሙቀትባለበትአከባቢየሚሰራከሆነመድኃኒትያሉባቸውንክፍሎችበሚያደርስሁኔታአየርኮንዲሽነር
(AC) ወይምቬንትሌተር፤
7. የተገልጋዮችማረፊያወንበሮች፤
8. የእሳትአደጋማጥፊያመሳሪያ፤
9. ለጽህፈትአገልግሎትየሚውልጠረጴዛ፣ወንበር፤እስቶክእናቢንካርድ
10. ማጣቀሻመጻሐፍትቢያንስሀገራዊየመድሀኒትፎርሙላሪ፣የመድሐኒትእደላስርአትማኑዋል (Good Dispensing
Manual)፣አንድወጥጋይድላይን(Standard Treatment Gudeline)፤
11. የመድኃኒትማደያከረጢት (Envelop) ፤

ክፍልአምስት
ገጠርመድሀኒትቤት

የአካባቢሁኔታ፣የህንጻዲዛይንናአስፈላጊግብዓት፣ባለሙያናአገልግሎትአሰጣጥስርአት
26. የአካባቢሁኔታናየሕንጻዲዛይን

1. ማንኛውምየገጠርመድሐኒትቤትየሚቋቋምበትአካባቢቀጥሎየተዘረዘሩትንሁኔታዎችማሟላትአለበት፤-

ሀ. ራሱንየቻለ(selfcontained)እናከማንኛውምሌላአገልግሎትከሚሰጥክፍልጋርበበርወይምበመስኮትመገናኘትየለበትም፡፡
ለ. ፅዳቱካልተጠበቀየሕዝብሽንትቤትናቆሻሻመጣያአካባቢጉዳትሊያደርስበማይችልበትርቀትላይመሆንአለበት፣
ሐ. በመድኃኒቱጥራትላይተጽእኖሊያሳድሩከሚችሉሁኔታዎችየጸዳሆኖየተሟላመሰረተልማትሊኖረውይገባል፤
መ.በማንኛውምየሕክምናመስጫተቋምግቢውስጥመሆንአይችልም፡፡
ሠ. በዚህ መመሪያ አንቀጽ 26 ንዑስ አንቀጽ 1(መ) ያለው እንደተጠበቀ ሆኖ ከማንኛውም ክሊኒክ እና
የመንግስት ጤና ተቋማት ቢያንስ 100 ሜትር መራቅ አለበት፡፡
ረ. ከማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ተቋም ቢያንስ 50 ሜትር መራቅ አለበት፡፡

19
ሰ. የዚህ መመሪያ አንቀጽ 26 ንዑስ አንቀጽ 1(ሠ) እና (ረ) ከዚህ በፊት በአስፈጻሚ አካሉ ፍቃድ ተሰጥቷቸው በስራ
ላይ ያሉ የገጠር መድሃኒት መደብሮች ላይ ተፈጻሚ የሚሆነው ይህ መመሪያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የ 3
ወር የማስተካከያ ጊዜ ከተሰጠ በኃላ ይሆናል፡፡

ሸ.የገጠርመድኃኒትቤቱስምቢያንስበአካባቢውወይምበአማርኛቋንቋበግልጽበሚታይቦታላይወይምበመግቢያበሩመለጠፍአለበ
ት፡፡

2. ማንኛውምየገጠርመድኃኒትቤትክፍሎችቀጥሎየተዘረዘሩትንሁኔታዎችማሟላትአለበት!

(ሀ) አቀማመጡለእንቅስቃሴ፣ለፅዳት፣ለቁጥጥርናለመልካምየመድሀኒትዕደላስርዓትምቹመሆንአለበት፡፡

(ለ) ወለሉከሲሚንቶወይምከሸክላወይምከጣውላየተሰራመሆንአለበት፡፡

(ሐ)ግድግዳውያልተሰነጣጠቀና ሊታጠብበሚችልቀለምየተቀባመሆን አለበት

(መ) በቂብርሀንሊያስገባየሚችልናበቂየአየርዝውውርያለውመሆንአለበት፡፡

(ሠ) ጣራውሙቀትንየሚቀንስኮርኒስያለውመሆንአለበት፡፡

(ረ) ቀጥታየፀሐይብርሀን፣ቆርጣሚናተሳቢእንስሳትእናነፍሳትየማያስገባመሆንአለበት፡፡

3.የገጠርመድሀኒትቤትየህንጻውግድግዳ፣ወለል፣መስኮት፣መዝጊያናኮርኒሱበአግባቡየተሰራመሆንአለበት፡፡

4.ማንኛውምየገጠርመድሀኒትቤትየህንጻአቀማመጥለጎርፍ፣ለእሳትናተመሳሳይአደጋየተጋለጠመሆንየለበትም፡፡

5.ማንኛውምየገጠርመድሀኒትቤትየማደያክፍል፣የማከማቻክፍል፣የመጸዳጃክፍል፣የጽህፈትስራማከናወኛክፍልሊኖረውይገባል፡፡

27.የመድሀኒትማደያክፍል

በአንቀጽ 26 ስርየተቀመጠውማደያክፍልዲዛይን፡-

1. መደርደሪያውቢያንስከወለል 20 ሳ.ሜ ከፍብሎ፣ከግድግዳው እስከጣሪያውቢያንስ 50


ሳ.ሜርቆእንዲሁምበመደርደሪያዎቹመካከልቢያንስ 0.5 ሜ ተራርቆመቀመጥአለበት፤
2. የማደያባንኮኒስፋትቢያንስ 0.75 ሜ. እናርዝመት 3 ሜ. መሆንአለበት፤
3. የማደያባንኮኒውቢያንስ 2.5 ሜ. ከመግቢያበርእና 1.5 ሜ. ከመድሀኒትመደርደሪያመራቅአለበት፡፡
4. በማደያክፍልውስጥቢያንስ 2 ሜትርካሬነጻየመጠበቂያቦታያለውመሆንአለበት፡፡
5. በማደያክፍልውስጥቢያንስ 3 ሜትርካሬነጻቦታያለውመሆንአለበት፡፡
6. በዚህክፍልየተቀመጡመድኃኒቶችአምራቹበሚያዘውየሙቀትእናእርጥበትመጠንመሆንአለበት፡፡
7. በክፍሉውስጥለህመምተኛምክርናመረጃመስጫአገልግሎትየሚውልበቂየሆነቦታወይምክፍልመኖርአለበት፡፡
8. የማደያክፍሉከወለልእስከጣሪያቁመትከ 3 ሜትርማነስየለበትም፡፡

20
28.የመድኃኒትየማከማቻክፍል

1. በዚህአንቀጽ 26 ስርየተቀመጠውመስፈርትእንደተጠበቀሆኖ፡-

(ሀ) የማከማቻክፍሉየሚቆለፍበርያለው፤

(ለ) መደርደሪያዎቹቢያንስከወለል 20 ሳ.ሜከፍብሎ፣ከግድግዳውእናከጣሪውቢያንስ 0.5 ሜ. ተራርቆመቀመጥአለበት፤

(ሐ) መድሐኒቱበፓሌትየሚቀመጥከሆነፓሌቱከወለሉ 20 ሳ.ሜከፍብሎ፤ከግድግዳውቢያንስ 50 ሳ.ሜርቆእንዲሁምበፓሌቶቹመካከልቢያንስ 0.5


ሜ.ተራርቆመቀመጥአለበት፤

(መ) በዚህክፍልየሚቀመጡመድኃኒቶችአምራቹበሚያዘውየሙቀትናእርጥበትመጠንመሆንአለበት፤

(ሠ) መድኃኒትወለልላይመቀመጥየለበትም፤

(ረ)ጥቅምላይየማይውሉመድኃኒቶችለምሳሌየተበላሸወይምየመጠቀሚያጊዜውያለፈበትመድሀኒትተለይቶየሚቀመጥበትየተለየቦታወይም
ክፍልያለውመሆንአለበት፡፡

(ሰ) የማከማቻክፍሉከወለልእስከጣሪያቁመትከ 3 ሜትርማነስየለበትም፡፡

2. የገጠርመድኃኒትቤቱመጸዳጃክፍልየውሀመልቀቂያናአገልግሎትየሚሰጥየእጅመታጠቢያሲንክያለውመሆንአለበት፡፡
3. ድርጅቱየጽህፈትሥራለማከናወንናየስራልብስለመቀየርአመቺየሆነቦታያለውመሆንአለበት፡፡

29. ስለባለሙያ

1. የገጠርመድሀኒትቤትአገልግሎትመስጠትየሚችለውየብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትያለውድራጊስትወይምፋርማሲቴክኒሽያን
ሆኖአግባብባለውአካልየተመዘገበናየሙያፈቃድያለውሆኖ

(ሀ) ድራጊስትከሆነበሙያውአንድአመትናከዚያበላይያገለገለከሆነ

(ለ) ፋርማሲቴክኒሽያንከሆነበሙያውሦስትአመትናከዚያበላይያገለገለከሆነ

2. በዚህአንቀጽንዑስአንቀጽአንድየተቀመጠውመስፈርትእንደተጠበቀሆኖማንኛውምየገጠርመድኃኒትቤትየብቃትማረጋገጫምስክ
ርወረቀትማግኘትየሚችለው፤

(ሀ) እንደ አስፈላጊነቱ በቴክኒክረዳትነትተጨማሪድራጊስትወይምፋርማሲቴክኒሽያንካለው፤

(ለ) በማንኛውምጊዜናሥፍራሕግንበመጣሱምክንያትበሙያውተሰማርቶእንዳይሰራበሕግያልተከለከለከሆነ፤

21
(ሐ)የሙያግዴታውንለመወጣትየማያስችልየአእምሮሕመምወይምሊያሰራየማይችልየአካልጉድለትየሌለበትወይምየአልኮልመ
ጠጥ፣የናርኮቲክናየሣኮትሮፒክመድኃኒቶችእናሌሎችአደንዛዥእጾችሱሰኛያልሆነ፤

(መ)ቀድሞይሰራበትከነበረውመሥሪያቤትየብቃትማረጋገጫበስሙአውጥቶበዘርፉሲሰራከነበረምስክርወረቀቱንየመለሰእናየስራ
መልቀቂያማስረጃማቅረብሲችል፤እና

(ሠ) በረዳትነትበዘርፉይሰራከነበረአግባብካለው አካል መልቀቂያሲያቀርብይሆናል፡፡

3.እንደአስፈላጊነቱድርጅቱመያዝየሚገባውንየባለሙያዎችቁጥር፣የሙያደረጃ፣የስራልምድናሌሎችመመዘኛዎችንተቆጣጣሪውአካልሊ
ያሻሽለውይችላል፡፡

30. የመድኃኒትባለሙያኃላፊነትናግዴታዎች

1. ማንኛውም የቴክኒክ ኃላፊ ባለሙያ ፤

(ሀ) ከአስተዳደር ጋር ቀጥታ ግንኙነት የማድረግ ፣ ወደ ተለያዩ የተቋሙ ክፍሎች የመግባትና ከሚሰጠው አገልግሎት ጋር
የተያያዙ ሰነዶችን መቆጣጠር፤

(ለ) ስለእያንዳንዱ ባለሙያ የስራ ድርሻ ኃላፊነት የሚገልጽ ሰነድ ማዘጋጀትና ሁሉም ባለሙያዎች የመድኃኒትና ሕክምና
መገልገያ ጥራትና ደሕንነት ሊጨምሩ የሚችሉ ስልጠናዎች እንዲያገኙ ማድረግ፤

(ሐ) የድርጅቱን የመድኃኒት ክምችት እና አጠቃላይ የመድኃኒት ዕደላ ስርአት የመከታተልና የጥራት ፣ የደህንነት እን
ፈዋሽነት አደጋዎችን የመቆጣጠር ሀላፊነት አለበት፡፡

(መ) የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የሚማሩትን ትምህርት በተግባር እንዲለማመዱ ሲፈቀድ የቅርብ ክትትል ማድረግ፤

(ሠ) የሚወጡት አገር አቀፍ ደረጃዎችንና መመሪያዎችን የመተግበርና የማስተግበር ግዴታ ፤

(ረ) ያልተፈቀደለት ማንኛውም ሰው ወደ ማደያና ማከማቻ ክፍል እንዳይገባና የመጋዘንና የክምችት ቁጥጥር በተገቢው
መንገድ መከናወኑን ማረጋገጥ ፤

(ሰ) መደርደሪያዎችንና ማከማቻ ቦታዎችን ለሚያጸዳ ሰው ማድረግ ያለበትን ጥንቃቄ ማሳወቅ ፤

(ሸ) በማይኖርበት ጊዜ ተመሳሳይ የሙያ ደረጃና ተፈላጊው የሥራ ልምድ ያለውና በውክልናው ወቅት ሌላ ሥራ የሌለው
ባለሙያ ከሦሥት ወር ላልበለጠ ጊዜ ተክቶ ሙሉ ጊዜ እንዲሰራ አግባብ ያለውን አካል ማስፈቀድ ፤ እና

(ቀ) በውክልናው ወቅት ስለ ተተኪው ባለሙያ ሙሉ መረጃ መያዝ ይኖርበታል፡፡

2.ስለእያንዳንዱ የመድሀኒት ባለሙያ

(ሀ) የሙያ ወሰኑ የሚፈቅድለትን አገልግሎት ብቻ የመስጠት ፤

22
(ለ) ወቅታዊ የሆኑ መረጃዎችን ማግኘትና በቀጣይ በትምህርት ፣ በስልጠናዎችና በምዘናዎች ራሱን ብቁ የማድረግ፤

(ሐ) ባለሙያው ከሌሎች ጤና ባለሙያዎች ጋር ቀጣይነት ያለው የጋራ ግንኙነት የማድረግ ፤

(መ) በማደያና በማከማቻ ክፍል ውስጥ መብላት ፣ መጠጣት ፣ሲጃራ ማጨስ ወይም ሌሎች ንጽህናን የሚያጓድሉ ተግባራትን
ያለማከናወን ፤

(ሠ) ተገቢ የሆነ የስራ ልብስ መልበስ እና የግል ንጽሕናውን የመጠበቅ ግዴታ ፤

(ረ) የባለሙያዎች የስራ ልብስ ከሌሎች ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የተለየ መሆን ፤

(ሰ) ከሙያው ጋር በተያያዘ ለሚፈጠሩ ማንኛውም አይነት ክስተቶች ኃላፊነት አለበት፡፡

31. አስፈላጊግብአትናቁሳቁስ

የገጠር መድኃኒት ቤት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ግብዓቶች እና ቁሳቁሶች ማሟላትአለበት ፤

1. የመድሃኒት መደርደሪያዎች ወይም ፓሌት


2. በቀላሉ መጽዳት የሚችል የመድኃኒት መደርደሪያዎች ወይም ባንኮኒ ፤
3. የቅዝቃዜ ሰንሰለታቸውን መጠበቅ የሚያስፈልጋቸውን መድኃኒቶች የሚይዝ ከሆነ ማቀዝቀዣ መሳሪያ ከነሙቀት
መቆጣጠሪያ ቴርሞ ሜትር፤
4. የግድግዳ ሙቀት እና እርጥበት መቆጣጠሪያ መሳሪያ በመድኃኒት ማደያ እና ማከማቻ ክፍል ፤
5. የገጠር መድሀኒት ቤቱ ከፍተኛ ሙቀት ባለበት አካባቢ የሚሰራ ከሆነ መድኃኒት ያሉባቸውን ክፍሎች በሚያዳርስ ሁኔታ
አየር ኮንዲሽነር (AC) ወይም ቬንትሌተር ፤
6. የተገልጋዮች ማረፊያ ወንበሮች
7. የእሳት አደጋ ማጥፊያ መሣሪያ ፤
8. ለጽሕፈት አገልግሎት የሚውል ጠረጴዛ ፣ወንበር፤ እስቶክና ቢን ካርድ
9. ማጣቀሻ መፃሕፍት ፤
10. የመድሐኒት ማደያ ከረጢት (Envelop )

ክፍልስድስት
የመድኃኒትችርቻሮንግድድርጅቶች
የመድኃኒትአቅርቦት፣ሽያጭ፣እደላስርአትእናሪከርድአያያዝናሪፖርት
32.ስለመድኃኒትአቅርቦት፣ሽያጭእናእደላስርአት

1. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ድርጅት


(ሀ) የመድኃኒት ግዢ መፈጻም የሚችለው በስሙ ፈቃድ በተሰጠው ባለሙያ አማካኝነት ሆኖ የመድኃኒት ግዢን
ለመፈጸም የተፈቀደለት የመድኃኒት ዝርዝር መሰረት መሆን አለበት፡፡

23
(ለ) የመድኃኒት ግዢው መፈጸም ያለበት ከተቆጣጣሪው አካል የብቃት ማረጋገጫ ከተሰጠው የመድኃኒት አቅራቢ ድርጅት
ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡

(ሐ) የመድሐኒት ችርቻሮ ድርጅት ውስጥ የሚካሄድ የመድኃኒት ሽያጭ ወይም እደላ ተግባር የሚከናወነው የብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በተሰጠው ኃላፊ ባለሙያ ቁጥጥር ስር ይሆናል፡፡ ሆኖም ኃላፊው ባለሙያ በማይኖርበት
ጊዜ ተመሳሳይ የሙያ ደረጃና ቢያንስ የሁለት አመት የስራ ልምድ ያለውና በውክልና ወቅት ሌላ ሥራ የሌለው
ባለሙያ ከሦስት ወር ላልበለጠ ጊዜ ተክቶ ሙሉ ጊዜ እንዲሰራ አስፈጻሚውን አካል ማስፈቀድ አለበት፡፡ ይህም
በብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እድሳት ወቅት መሆን የለበትም፡፡
2. በሽያጭ ወይም እደላ ስህተት በተጠቃሚው ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች በህግ ተጠያቂው የመድኃኒት ቤቱና ባለሙያው
ይሆናል፡፡
3. በሽያጭ ወይም እደላ ጊዜ ባለሙያው ለበሽተኞች ስለመድኃኒቱ አጠቃቀምና ሊደረጉ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች
ተገቢውን መረጃ በቃልና በጽሁፍ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
4. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ድርጅት ለሽያጭ የሚቀርቡ መድኃኒቶችና የሕክምና መገልገያዎች መያዣ ላይ ቢያንስ
የድርጅቱና መድኃኒት ስም ፣ የአወሳሰድ ሁኔታ ፣መጠን ፣አድራሻ እና የሚወሰድ ጥንቃቄ መጻፍ አለበት፡፡ለገዢው ደረሰኝ
የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
5. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ድርጅት ትክክለኛና መልካም የመድኃኒት እደላ የአሰራር ስርአት /SOP/ማዘጋጀት
አለበት፡፡
6. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ድርጅት በአከባቢው ተፈላጊ የሆኑ መድኃኒቶችን የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡
7. በእደላ ስራ ላይ የተሰማራ ባለሙያ ንጹህ ነጭ ጋውን መልበስና ለመለያም እንዲያገለግለው ስሙንና ሙያውን የሚያሳይ
ባጅ ማድረግ አለበት፡፡
8. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ድርጅት ያለሐኪም ትእዛዝ መድኃኒት መሸጥ የለበትም፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ
ያለሐኪም ትእዛዝ የሚሸጡ መድሐኒቶችን አያካትትም፡፡
9. የመድኃኒት ባለሙያው ከእደላ በፊት የቀረበለትን የመድኃኒት ማዘዣ ወረቀት አግባብ ባለው የጤና ባለሙያ
ስለመታዘዙና ደረጃውን የጠበቀና ህጋዊ የመድኃኒት ማዘዣ ወረቀት መሆኑን ማረጋገጥ አለበት (ዕዝል 2 የመልከቱ )፡፡
10. የመድኃኒት ባለሙያው የቀረበለትን የመድኃኒት ማዘዣ ወረቀት ትክክለኛነት ከተጠራጠረና የተገልጋይ ደህንነት አደጋ
ላይ የሚጥል መስሎ ከታየው ያዘዘውን የጤና ባለሙያ በማንኛውም መንገድ አግኝቶ ማማከር አለበት፡፡
11. ባለሙያው ስለሚያድለው መድኃኒት ተገቢና የተሟላ መረጃ መስጠት አለበት፡፡
12. የናርኮቲክና ሳይኮትሮፒክ መድኃኒቶች ለእዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የመድኃኒት ማዘዣ ወረቀቶች ብቻ ማደል አለበት (
በዕዝል 3 ይመልከቱ )፡፡

33. ስለ ሪኮርድ አያያዝና ሪፖርት

1. ማንኛውም የመድኃኒት ችርቻሮ ድርጅት

24
(ሀ)ስለአከማቻቸው ፣ ስለቀመማቸውና ስለአደላቸው መድኃኒቶችና የሕክምና መገልገያዎች የሚገልጹ ኢንቮይሶችን ፣
ደረሰኞችን ፣ የክምችት መቆጣጠሪያ ካርዶችንና የመሳሰሉትን ዝርዝር መረጃዎችን ፣
(ለ) መድኃኒት የታደለበት የሐኪም ማዘዣ ወረቀቶች በቀን በወርና በዓ/ም በመለየት ለሁለት ዓመት
በመድኃኒት ችርቻሮ ድርጅት ውስጥ፤
(ሐ) የናርኮቲክ እና ሳይኮትሮፒክ መድሃኒቶች ማዘዣ ወረቀቶች በቀን በወርና በዓ/ም በመለየት ለአምስት
ዓመት የማስቀመጥ፤
(መ) ከሥራው ጋር የሚያያዙ መመሪያዎች የመያዝ፤
(ሠ) ስላከማቻቸው እና ስለሸጣቸው የናርኮቲክና ሳይኮትሮፒክ መድሃኒቶች በየወቅቱ ሪፖርት የማድረግ
ግዴታ አለበት፡፡
(ረ) ማንኛውም የመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅት ስለመድሃኒት ጎጂ ባህሪያት ፤የህክምና ስህተት እና የመድሃኒት
የጥራት ጉድለት ለአሰፈጻሚ አካል ሪፖርት የማድረግ ግዴታ አለበት(በእዝል 4 ይመልከቱ)

ክፍልሰባት
አስተዳደራዊእርምጃ
34.ማስጠንቀቂያስለመስጠት

1. ማንኛውም የመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅት የፈጸመው ጥፋት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
የማያሳግድ ፤የማያሰርዝ፤ወይም በወንጀል የማያስጠይቅ ከሆነ ተቆጣጣሪ አካሉ እንደአግባብነቱ የቃል
ወይም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ሊሰጠው ይችላል፡፡
2. ተቆጣጣሪ አካሉ ድርጅቱ በተሰጠው ማስጠንቀቂያ መሰረት አስፈላጊውን ማስተካከያ ካላደረገ ሌሎች
አግባብነት ያላቸውን አስተዳደራዊ እርምጃዎች ይወስዳል፡፡

35.የብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትንስለማገድ
1. ተቆጣጣሪው አካል የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን ቀጥሎ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች በአንዱ ከሶስት ወር
እስከ አንድ ዓመት ለሚሆን ጊዜ ሊያግድ ይችላል፡፡
(ሀ) ድርጅቱን በሃላፊነት የሚመራው የመድሃኒት ባለሙያ የሙያ ስራ ፈቃዱ ካልታደሰ
(ለ) የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እንዳያሰጡ የሚያደርጉ መሰረታዊ መስፈርቶችን አጓድሎ ከተገኘ

(ሐ) የድርጅቱ ሰራተኛ ተቆጣጣሪው አካል የቁጥጥር ተግባሩን እንዳያከናውን ማንኛውንም እንቅፋት ከፈጠረ
(መ) በተቆጣጣሪው አካል የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት ተገቢውን ማስተካከያ ሳያደርግ ከቀረ
(ሠ) ማንኛውንም የሙያ ስነምግባር ሲጥስና ይሄው በሚመለከተው አካል ሲረጋገጥ
(ረ)በአእምሮ ህመም ወይም ስራን በአግባቡ ሊያሰራ በማያስችል ዓይነት የአካል ጉድለት ወይም ከመጠን በላይ
የአልኮል መጠጥ የናርኮቲክና ሳይኮትሮፒክ መድሃኒቶችን ወይም ሌላ ምጥን በመውሰድ በሚመጣ

25
የአእምሮ ህመም ወይም በእድሜ መግፋት ምክንያት ተግባሩን በአግባቡ ለማከናወን የማይችል
ባለሙያን ካሰራ
(ቀ) የድርጅቱን ክፍሎች ለመኖሪያ ወይም ለመኝታ አገልግሎት ሲጠቀም ከተገኘ
(በ) ፈቃድ ከተሰጠው ሃላፊ፤በአግባቡ ከተወከለው ባለሙያ ወይም በሃላፊው ክትትል ከሚሰራ ረዳት ባለሙያ
ውጪ የመድሃኒት እደላ ተግባር ሲከናወን ከተገኘ
(ተ) ድርጅቱን በሃላፊነት የሚመራው የመድሃኒት ባለሙያ ከሶስት ጊዜ በላይ በስራ ገበታው አለመኖሩ
ከተረጋገጠ
(ቸ) በመድሃኒት ማዘዣ ወረቀት የሚታደሉ መድሃኒቶችን ያለማዘዣ ሲያድል ከተገኘ
(ነ) ከህብረተሰብ ጤና አንጻር ተቆጣጣሪው አካል ምክንያታዊ ነው ብሎ ያወጣቸውን ሌሎች ተመሳሳይ
ግድፈቶች መኖራቸው ሲረጋገጥ

2.ድርጅቱ በሌላ አግባብ ባለው አካል በንግድ ስራ ላይ እንዳይሰራ ከታገደ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱ አግባብ
ያለው አካል ለወሰደበት ለተመሳሳይ ጊዜ ይታገዳል፡፡

3.ተቆጣጣሪው አካል ድርጅቱን ሲያግድ ያለው አሰራር አግባብ ያለውን አስተዳደራዊ እርምጃ መመሪያ በመከተል
መሆን አለበት፡፡እንዲሁም ድርጅቱ ሊታገድ የቻለበትን ምክንያትና የተወሰደውን እርምጃ ለድርጅቱ በጽሁፍ
የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡

36.የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን ስለመሰረዝ

1. ተቆጣጣሪው አካል የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ከሚከተሉት በአንዱ ምክንያት ቢያንስ ለሁለት ዓመት
ሊሰርዝ ይችላል፡፡

(ሀ)ያልተመዘገበ ፤ያልተከለሰ፤የተጭበረበረ ፤ተመሳስሎ የቀረበ፤በህገወጥ መንገድ ሀገር ውስጥ የገባ ፤ምንጩ


ያልታወቀ፤የግዢ ሰነድ የሌለው ፤ገላጭ ጽሁፍ የሌለው ወይም አሳሳች ገላጭ ጽሁፍ የያዘ ወይም
መድሃኒትን እንደገና አሽጎ ሲሸጥ ከተገኘ

(ለ) ድርጅቱ ማናቸውንም ያልተፈቀዱ እቃዎች በመሸጥና እንደ መድሃኒት በጅምላ ማከፋፈል ፤በሽተኛን ማከም
ስራ ላይ ከተሰማራ ፤የመርፌ መውጋት ስራ ወይም ከሙያ ወሰኑና ከድርጅቱ ደረጃ ውጪ የሆኑ መድሃኒት
ካደለ ወይም ሌላ ተግባራትን ካከናወነ

(ሐ)የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱ የተገኘው በማጭበርበር መሆኑ ከተረጋገጠ

(መ) የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱን ለሶስተኛ ወገን ካስተላለፈ

26
(ሠ) ድርጅቱ የሙያ ፈቃድ የሌለው ወይም ያልተመዘገበ ባለሙያን እንዲሰራ ካደረገ

(ረ) የተበላሸ ፤የአገልግሎት ጊዜ ያለፈበት፤ገበያ ላይ እንዳይውል የታገደ መድሃኒት ለሽያጭ ወይም ለእደላ ቀርቦ
ከተገኘ

(ሰ) የህክምና ሙያ ከሚፈቅደው መጠን አብልጦ ወይም አሳንሶ ለተጠቃሚ ግለሰብ መድሃኒትን ከሸጠ

(ሸ) መድሃኒትን የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ከተሰጣቸው የመድሃኒት አስመጪና ጅምላ አከፋፋይ
ድርጅት ውጪ ገዝቶ ከተገኘ

(ቀ) ድርጅቱ የተጣለበትን እገዳ በመተላለፍ ሥራውን ከቀጠለ

(በ) በአንቀጽ 35 የተጠቀሱትን እገዳ የሚያስከትሉ ተመሳሳይ ተግባራትን በሶስት ተከታታይ ዓመት ውስጥ
ከሁለት ጊዜ በላይ ሲያከናውን ከተገኘ

(ተ) ከህብረተሰብ ጤና ቁጥጥር አንጻር ተቆጣጣሪው አካል አስፈላጊና ምክንያታዊ ነው ብሎ ያጸደቃቸውን


ሌሎች ተመሳሳይ መስፈርት ግድፈቶች መኖራቸው ከተረጋገጠ

(ቸ) ድርጅቱ ስራውን በራሱ ፈቃድ ሲያቋርጥ

(ነ) ድርጅቱ አግባብ ባለው አካል በንግድ ሥራ ላይ እንዳይሰማራ ሲደረግና ተቆጣጣሪው አካል ድርጅቱ አግባብ ባለው
አካል በንግድ ሥራ ላይ እንዲሰማራ አስኪፈቀድለት ድረስ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱን
ይሰርዝበታል፡፡

(ኀ) በዚህ መመሪያ አንቀጽ 9 ንኡስ አንቀጽ 5 መሰረት ሳይታደስ ሲቀር

(አ) ተቆጣጣሪው አካል ሳይፈቅድ የአገልግሎት ዓይነቱን ለመጨመር ወይም ለመቀነስ አድራሻ ወይም ባለሙያ ሲቀይር

37.የብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትንስለመመለስ

ማንኛውም ድርጅት

1. የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ከተሰጠበት አገልግሎት ዓይነት ፤ቦታ፤ወይም ደረጃ ለውጦ አዲስ
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ለማግኘት፤
2. የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱ ከታገደ ወይም ከተሰረዘ ወይም ሳይታደስ ቀርቶ በተቆጣጣሪው አካል
እንዲመልስ ከታዘዘ ፤ወይም የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱን ያወጣው ባለሙያ በህይወት ከሌለ፤
3. ተቆጣጣሪው አካል ድርጅቱ የሚሰጠው አገልግሎት ለህብረተሰቡ ጤና አደገኛ ነው ብሎ ሲያምን ወይም
ድንገተኛ የህብረተሰብ የጤና ችግር ሊፈጠር ይችላል ተብሎ ከታመነ እና ተቆጣጣሪው አካል እንዲመልስ

27
ካዘዘ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱን በሁለት የስራ ቀናት ውስጥ ለተቆጣጣሪው አካል መመለስ
አለብት ፤

38.መድሃኒትንለሌላአካልስለማስተላለፍ

1. ማንኛውም ስራውን በራሱ ፈቃድ ያቋረጠ እገዳ ወይም ስረዛ የተጣለበት ድርጅት አገልግሎት መዋል
የሚችሉ መድሃኒቶችን በተቆጣጣሪው አካል ፈቃድ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ላላቸው
የመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅቶች ወይም ለሌላ አግባብ ላለው ድርጅት መሸጥ ወይም ማስተላለፍ አለበት
2. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ አንድ የተቀመጠው ሃሳብ እንደተጠበቀ ሆኖ አገልግሎት ላይ መዋል የሚችሉ
መድሃኒቶችን መተላለፍ የሚችሉት የተጣለው እገዳ ወይም ስረዛ ጊዜ በላይ የአገልግሎት ጊዜ የሌላቸው
መድሃኒቶችን ይሆናል፡፡

39.ስለእገዳመነሳት

ማንኛውም የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት የታገደበት ድርጅት የተጣለበት እገዳ ሊነሳለት የሚችለው
አግባብ ላለው ቅሬታ ሰሚ አካል አቤቱታ አቅርቦ ቅሬታው ተቀባይነት ካገኘ ይሆናል፡፡

40.መረጃለህዝብይፋስለማድረግ

1. ተቆጣጣሪው አካሉ በማንኛውም የመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅት አሰራር የህብረተሰቡን ጤና አደጋ ላይ የሚጥሉ
ጥፋቶችን ካገኘ እርምጃው ከተወሰደበት ጊዜ ከአንድ ወር በኋላና ጉዳዩ ለቅሬታ መስማት ሂደት ውስጥ
ካልሆነ መረጃውን ማንኛውም የመገናኛ ዘዴ በመጠቀም ለህብረተሰቡ ይፋ ሊያደርግ ይችላል ፡፡
2. ተቆጣጣሪ አካል እንደአስፈላጊነቱና አግባብ ነው ብሎ ሲያምን በዚህ መመሪያ አንቀጽ 34፤35 እና 36 ባለው
ድንጋጌ መሰረት እርምጃ ሲወስድ ወዲያውኑ ለህብረተሰቡ ይፋ ሊያደርግ ይችላል ፡፡
3. ማንኛውም ሰው ተቆጣጣሪ አካሉ ሚስጢራዊ ብሎ ከያዛቸው መረጃዎች በስተቀር ስለማንኛውም
የመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅት መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡

41.ስለቅሬታአቀራረብ

ማንኛውም ሰው ስለ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እድሳት እገዳና ስረዛ ወይም ሌሎች ተቆጣጣሪ አካሉ
የሚወስዳቸው እርምጃዎችን በተመለከተ ቅር ከተሰኘ አቤቱታውን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተቆጣጣሪ አካሉ
ላቋቋመው ቅሬታ ሰሚ አካል ማቅረብ ይችላል፡፡

28
ክፍልስምንት
ልዩልዩድንጋጌ

42.አገልግሎትክፍያ

ማንኛውም የመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ለማውጣት
፤ለማሳደስ፤ምትክ ለማግኘት፤እና ለሁለተኛና ሶስተኛ ቅድመ ፈቃድ እንስፔክሽን አግባብ ባለው
መመሪያ መሰረት የአገልግሎት ክፍያዎች መፈጸም ይኖርበታል፡፡

43.የተሻሩ እና ተፈጻሚነትየሌላቸውህጎች

1. የመድሐኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅቶች የብቃት ማረጋገጫ አሰጣጥ እና ቁጥጥር አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር
1/2007 በዚህ መመሪያ ተሸሯል፡፡
2. ይህን መመሪያ የሚቃረን ማንኛውም መመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ ወይም ሴርኩላር ደብዳቤ በዚህ
መመሪያ ውስጥ የተመለከቱ ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈጻሚነት አይኖረውም ፡፡

44.መመሪያውየሚጸናበትጊዜ

ይህ መመሪያ ከጥቅምት 12 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

ዶ/ር ፉአድ ከድር


የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ

29
ዕዝል 1 ማመልከቻቅጽ
የመድሃኒትችርቻሮንግድድርጅትለማቋቋምየብቃትማረጋገጫምስክርወረቀትመጠየቂያ
ማመልከቻ ቅጽ

1. የአመልካች ስም ---------------------------------------------------
2. የአመልካቹ የመኖሪያ አድራሻ
ክልል---------------------ዞን-----------------ወረዳ----------------ከተማ-------------
ከፍተኛ--------------------ቀበሌ--------------የቤት ቁጥር---------------
3. ሊቋቋም የታሰበው የመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅት ዓይነት
3.1 መድሃኒት ቤት መድሃኒት መደብር የገጠር መድሃኒት ቤት
4. የመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት ባለቤትነት
4.1 የመንግስት የግል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አክሲዮን(የውል መረጃ
ያያያዝ)
5. የመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅቱ ሊቋቋም የታሰበበት አድራሻ
ወረዳ----------------ከተማ-------------ቀበሌ--------------የቤት ቁጥር---------------
6. አመልካች በመድሃኒት ችርቻሮ ድርጅቱ የሚኖራቸው ኃላፊነት
6.1 ባለንብረት
6.2 ባለንብረቱና ባለሙያ
6.3 ባለሙያ
7. የመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅቱን የሚመራው ባለሙያ
ስም ከነአያት-------------------------
የሙያ ደረጃ-------------------------
(ባለሙያው ተቀጣሪ ከሆነ የውል ስምምነት እና የት/ት ማስረጃ ይያያዝ)
30
8.እኔ--------------------------------------------የተባልኩኝ በመድሃኒት ችርቻሮ ንግድ ድርጅት በመመሪያላይ
የተቀመጡትን መስፈርቶች ስላሟላሁኝ ድርጅቱ ታይቶ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እንዲሠጠኝ
እጠይቃለሁ፡፡

ፊርማ-----------------------------

ቀን--------------------------------

1. ለቢሮ ስራ ብቻ የሚያገለግል
 ማመልከቻውን የተቀበለው ሰራተኛ ስም---------------------------ፊርማ-------------
 ማመልከቻውን የተቀበለበት ቀን------------ሰዓት----------------
 የቀጠሮ ቀን----------------ሰዓት--------------------

ዕዝል 2፤ማዘዣወረቀት
መደበኛየማዘዣወረቀት
STANDARD PRESCRIPTION PAPER

Name of institution----------------------- code---------------Tel No,__________


Patient full name----------------------------------------------------------
Sex-------------Age----------------Weight-------------Card No---------------------
Town------------------------------Woreda-------------------Kebele----------------
House No----------------------Tel.No----------------------Inpatient------------outpatient----------------
Diagnosis,if not ICD---------------------------------------------------
(ICD-International code of Disease)

DrugName,strength,Dosageform,dose,Frequency,Duration,Quantity Price (dispensers use only


How to use &Other information

Total price

Prescriber *s Dispenser*s

31
Full Name------------------------------------------ ----------------------------------------------

Qualification---------------------------------------- -----------------------------------------------

Registration No----------------------------------- -----------------------------------------------

Signature------------------------------------------- -----------------------------------------------

Date-------------------------------------------------- -----------------------------------------------

See over leaf

Please Note the following Information

1. Prescription
 Are valid only if it has the seal of the health institution
 Filled and blank are legal documents, treat them as fixed assets
 Written and verbal information to the client complement one another
2. The Prescriber
 Drug treatment is only one of the treatment options
 Write the prescription correctly and legibly
 Diagnosis and other parts of the prescription have to be complete
 Abbreviations are NOT recommended
 Please accept prescription verification call from the dispenser
3. The Dispenser
 Check legality of the prescription
 Check completeness and accuracies before dispensing
 Check for whom the medicine is being dispensed: actual client or care taker
 If in doubt about the content of the prescription; verify with the prescriber
 Containers used for packaging must be appropriate for the product
 Labels of drugs should be clear, legible and indelible
 Drugs should be dispensed with appropriate information and counseling
 Keep filled prescriptions at least for two years
4. Minimum drugs label information: should include the following
 Patient name
 Generic name, strength and dosage form of the medicine
 Dose, frequency and duration of use of the medicines
 Quantity of the medicine dispensed
 How to take or administer the medicine
 Storage condition

32
ዕዝል 3፡
Psychotropic drugs prescription No----------------

Name of the patient --------------------------------------- Age ----------- Sex --------------------

Address: Region ------------------ Town -------------- Woreda ------------ Kebele ------------

House No. ----------------- Card No. ---------------------------

Inpatient Outpatient

Diagnosis (ICD Code No.) --------------------------------------

Treatment given (Drug name, strength, Dosage, Dose and Duration)

Rx

Prescriber`s Dispenser`s Dispenser`s


Full Name --------------------------- ----------------------------
Qualification --------------------------- ----------------------------
Signature --------------------------- -----------------------------
Date --------------------------- ----------------------------

*Please see over leaf

Reproduction prohibited

33
Please Note the following information

1. The prescription should bear the seal of the health institution


2. Prescriber should:
 Write the prescription correctly and legibly
 Treat prescription pads as personal check book
 Be receptive to call from dispenser who is trying to verify prescription
 Use ICD number for the diagnosis that have impact on social stigma
 Provide only enough medication needed until the next visit
 Watch for signs of addiction i.e. excessive yawning, Nervousness, constricted pupils, red
nose, unusual thirst, slurred speech, needle marks
3. Dispensers should:
 Check if the prescription is legible and neat in appearance
 Check quantities, directions or dosages that are unusual. If you find anything unusual
clarify with the prescriber
 Keep blank and filled prescription properly in pharmacy section
 Register and keep filled prescription for at least 5 years
 Don`t dispense copied prescription
 Don`t refill prescriptions

34
ዕዝል 4፡
Narcotic drugs prescription No----------------

Name of the patient --------------------------------------- Age ----------- Sex --------------------

Address: Region ------------------ Town -------------- Woreda ------------ Kebele ------------

House No. ----------------- Card No. ---------------------------

Inpatient Outpatient

Diagnosis (ICD Code No.) --------------------------------------

Treatment given (Drug name, strength, Dosage, Dose and Duration)

Rx

Prescriber`s Dispenser`s Dispenser`s


Full Name --------------------------- ----------------------------
Qualification --------------------------- ----------------------------
Signature --------------------------- -----------------------------
Date --------------------------- ----------------------------

*Please see over leaf

REPRODUCTION PROHIBITED

Please Note the following information

1. The prescription should bear the seal of the health institution


2. Prescriber should:
 Write the prescription correctly and legibly
 Treat prescription pads as personal check book

35
 Be receptive to call from dispenser who is trying to verify prescription
 Use ICD number for the diagnosis that have impact on social stigma
 Provide only enough medication needed until the next visit
 Watch for signs of addiction i.e. excessive yawning, Nervousness, constricted pupils, red
nose, unusual thirst, slurred speech, needle marks
3. Dispensers should:
 Check if the prescription is legible and neat in appearance
 Check quantities, directions or dosages that are unusual. If you find anything unusual
clarify with the prescriber
 Keep blank and filled prescription properly in pharmacy section
 Register and keep filled prescription for at least 5 years
 Don`t dispense copied prescription
 Don`t refill prescriptions

Note: Both the Narcotic drugs and psychotropic substances prescriptions are printed in three copies in
which one is a carbon copy.

ዕዝል 5፡
ጎጂባህርያትሪፖርትቅፅ
Adverse Drug Event Reporting Form

Patient Name Card No. Age, Date of birth Sex Weight Height
(Abbreviation)

Ethnic Substance of abuse

36
Reaction necessitated Reaction subside after D/C of suspected drug
Discontinuation of drug/s yes No yes No Information not available
Hospitalization prolonged yes No Reaction reappear after restart of suspected drug
Yes No Information not available
Treatment

Outcome፡ Died due to the adverse event Died,drug may be contributory Not yet recovered with out sequela
recovered with sequela unknown

Sequela
Relevant medical conditions such as allergies, renal disease, liver disease, other chronic disease, pregnancy
etc____________________________________________________________________________

Reported by: Name Professional Email address Telephone


-------------------------------------- ------------------------------------ --------------------------------- -----------------------------

Name of health institution Date


Product quality problem: color change, separating of components, powdering crumbling, caking, molding, change of odor,
incomplete pack, suspected contamination, poor packaging/ poor labeling etc ( write if anything different than given
above

Drug trade name Batch No Registration No Dosage form and strength Size /type of Package

For office use only


Received on: Registration no:
Key: D/M/Y; Date/ Month/ year D/C; Discontinued treatment Y; YES N; NO

37
Group
Information on suspected drug /Vaccine S= suspected drug C=concomitantly used drugs

Drug name (write all s/ Dose/ Dosage Date drug Date drug Date drug Indication
information including c form,routine, Taking was Reaction was Taking was ( Reason for
brand name, batch no frequency Started started stopped drug use)
and manufacturer (D/M/Y) (D/M/Y)
(D/M/Y)

Adverse Drug Event description (include all available laboratory test result)

____________________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________________
__________________________________________________.

38
መጀመሪያ እዚህ ላይ ይጠፉ what to report

All suspected reactions to drugs


unknown or unexpected reactions

Serious adverse drug reactions

Unexpected therapeutic effects.

All suspected drug reactions

product quality problems

treatment failures Medication error

This ADE reporting form N.B Drugs include includes

was prepared by FMHACA Conventional drugs


in collaboration with MSH/SPS and Herbal Drugs
the financial support from Traditional Medicines
USAID. Biologicals
Medical Supplies
Medicated cosmetics
ቀጥሎ እዚህ ላይ ይጠፉ----------------------------------------------------------------------------------------------
የጉዳይ መስጫ አገልግሎት ፈቃድ ቁጥር
Business Reply service Liscence No
HQ2
From-------------------------
HQ2
Postage prepaired
Food, Medicine and Health Care Administration and control Authority of Ethiopia
Food, Medicine and Health care
Administration and control authority

Regulatory Information Development and Dissemination team


P.O.Box 5681- Tel. 0115-523142
Addis Ababa, Ethiopia

ዕዝል 6፡
አስፈላጊየቅመማቁሳቁሶች
1. Prescription Balance------------------------------------------------------------------------------------ 1

39
2. Glass/porcelain Mortar and pestel--------------------------------------------------------------- 1
3. Graduated measuring cylinders (Different size)------------------------------------------------ 2
4. Beakers of different sizes------------------------------------------------------------------------------ 4
5. Spatula--------------------------------------------------------------------------------------------------------2
6. Ointment title----------------------------------------------------------------------------------------------1
7. Glass rods-------------------------------------------------------------------------------------------------- 2
8. Funnel ( Glass or plastic)----------------------------------------------------------------------------- 2
9. Flask of different sizes----------------------------------------------------------------------------------2
10. Test tubes of different size----------------------------------------------------------------------------2
11. Packing materials------------------------------------------------------------------------------------------
12. Water filter (candle filter)------------------------------------------------------------------------------- 1

የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የምግብ፣ የመድኃኒት የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብዓትና ጥራት ቁጥጥር


Dire Dawa Administration Health Bureu Food, Medicine, Health& Health related Service & Product
quality control
ዕዝል 7፡
የመድኃኒትችርቻሮንግድድርጅትየብቃትማረጋገጫምስክርወረቀት
Certificate of competence for Medicine retail outlets
ቁጥር______________________
ቀን_______________________

40
የድርጅቱ ስም ___________________________የንግድ ስራ ዓይነት________________________
Name of business organization Business type
የሚይዘውየምርትዓይነት__________________________________________________________
Product Type
የድርጅቱ አድራሻ
Address of the organization
ከተማ______________
Region City
ቀበሌ_______የቤት ቁጥር___________ ስልክ ቁጥር______________ፋክስ___________________
Kebe House No.______ Telephone______ Fax______
የድርጅቱ ባለቤት ሙሉ ስም______________________________________________________
Owners Full Name
ድርጅቱ አስፈጻሚ አካሉ ያወጣውን መስፈርቶች ማሟላቱ ስለተረጋገጠ በምግብ፣ መድኃኒትና በጤና ክብካቤ
አስተዳደርና ቁጥጥር ደንብ 10/2007 መሰረት ይህ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ተሰጥቷል፡፡
This certificate of competence is issued upon fulfillment of requirements set by the Authority in accordance
with Food, Medicine and Health care Administration and control Proclamation No. 661/2009.
የኃላፊ ፊርማ የተሰጠበት ቀን
_________________ ______________
Signature of Authorized personnel Date of Issue
ታደሷል ታደሷል ታደሷል
Renewed Renewed Renewed
200______E.C/201_____G.C 200______E.C/201______G.C 200______E.C/201____G.C
የደረሰኝ ቁጥር የደረሰኝ ቁጥር የደረሰኝ ቁጥር
R/no. R/no. R/no.
ፊርማ ፊርማ ፊርማ
Signature Signature Signature
ማሳሰቢያ /Notice
ይህ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
This certificate of competence
1. በየአመቱ ካልታደሰ እንደተሰረዘ ይቆጠራል፡፡
Shall be considered cancelled unless renewed every year
2. ድርጅቱ አግባብ ካላቸው ህጎችና መስፈርቶች ውጪ ሲሰራ ሲገኝ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ ይችላል፡፡
May be suspended or revoked if the organization is found in violation of applicable laws &
standards.

41

You might also like