Professional Documents
Culture Documents
6 - 1
6 - 1
www.eotcmk.org elearning.eotcmk.org
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
ማኅበረ ቅዱሳን
➢ ሦስተኛው ዕለት፦
✓ ጌታችን የተነሳው ቅዳሜ ለእሁድ አጥቢያ በእኩለ ለሊት ነው፤ ይህ ጊዜ ደሞ
የዕለተ እሁድ ነው።
✓ ስለዚህ እሁድን እንደ ሦስተኛው ዕለት እንቆጥረዋለን። (1 ቀን + 1 ለሊት)
➢ ጌታችን ለሦስት ዕለታት (3 ቀንና 3 ለሊት) በመቃብር
ቆየ የምንለው በዚህ አቆጣጠር መሠረት ነው።
➢ “...ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዐይናቸው ሰውራ ተቀበለችው፡፡
እርሱም ሲሔድ ወደ ሰማይ ትኩር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ እነሆ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች
በአጠገባቸው ቆሙ፤ ... ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ
ሰማይ ሲሔድ እንዳያችሁት እንዲሁ ይመጣል አሏቸው” ሐዋ.1÷9-11
ማኅበረ ቅዱሳን ዋና መካነድር፦ የርቀት ትምህርት ድረገጽ፦
www.eotcmk.org elearning.eotcmk.org
ምዕራፍ ስድስት
ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታን
❑ የምሥጢረ ትንሣኤ ሙታን ትርጉም
❑ የክርስቶስ ትንሣኤ እና እርገት
❑ ሞት እና የሞት ሞት
❑ የሰዎች ትንሣኤ
❑ ትንሣኤ ሙታን በመጽሐፍ ቅዱስ
❑ ዳግም ምጽዓትና የዓለም ፍጻሜ
ማኅበረ ቅዱሳን ዋና መካነድር፦ የርቀት ትምህርት ድረገጽ፦
www.eotcmk.org elearning.eotcmk.org
6.3 ሞት እና የሞት ሞት
❖ ስለ ሰዎች ትንሣኤ በጥልቀት ከማንሳታችን በፊት ስለሞት ማወቅ
አለብን፤ ሳይሞቱ ትንሣኤ የለምና፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!