Professional Documents
Culture Documents
Berate Public Service
Berate Public Service
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባና አካባቢዋ ቀጠና ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን በሰኔ 17-18 ቀን 2015 ዓ.ም
በሚሊኒየም አዳራሽ የሁለት ቀን ኮንፍራንስ የምናደርግ ስለሆነ ሕዝባችንን ካሉበት አካባቢ
በማንሳት ወደ ሚሊኒየም አዳራሽ አድርሶ ለመመለስ በእናንተ በድርጅታችሁ 60
አወቶብሶችን ለመከራየት አስበናል ይህም ታውቆ የዘወትር ትብብራችሁን እንድታደርጉልን
በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከመንፈሳዊ ሠላምታ ጋር
አዲስ አበባ
በመሆኑም የአዲስ አበባና አካባቢዋ ቀጠና ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን በ 2015 ዓ.ም ካቀደችው አንዱ
የተሃድሶ ወንጌል ስርጭት ኮንፍራንስ በመሆኑ የ 52 ቀናት የወንጌል ሥርጭት ኮንፍራንስ ማለትም ከሚያዝያ
24 ቀን አስከ ሰኔ 16 ቀን 2015 ዓ.ም ለአንድ ሚሊየን ሰዎችን በወንጌል ለመድረስ የቻሉ ሲሆኑ በዚህም
ምስክርነት እንቅስቃሴ ጀምርን አንድ ለአንድ የመመስከር ዘዴ ሁለት መቶ ሺህ ሰዎችን በመድረስ 2238 ሰዎች
ወደ ጌታ ሲመጡ 503 ሰዎች በንስሃ ተመልሰዋል፡፡
ከመንፈሳዊ ሠላምታ ጋር