You are on page 1of 23

ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ- CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL NATION

ክርስቲያን- ዲላ INTERNATIONAL CHURCH- DILLA

ለብርሃን ኢንቴርናሽናል ባንክ አ/ማ ቁጥር ዲ/ፋ/ክ/በ/39/014

ዲላ ቅርንጫፍ ቀን መጋቢት 26/2014 ዓ.ም

ዲላ

ጉዳዩ፡- የብድር ጥያቄን ይመለከታል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምታና ፀጋ እንድበዛላችሁ እንመኛለን፡፡

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ፤ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን ዋና አጥቢያ በዲላ ከተማ
ከፌዴራል አርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር በአዋጅ 916/2008 መሠረት ህጋዊ ፍቃድ 001083 ከጳጉሜ 04/2010 ጀምሮ
በመቀበል፤ በዲላ ከተማ መንፈሳዊ አገልግሎት እያካሄደች ትገኛለች፡፡

ይሁንና ቤተ-ክርስቲያኒቱ በእነኚህ ዓመታት ለማምለኪያ ቦታ የለላትና መንስትንም በተደጋጋሚ የጠየቅን ቢሆንም ምላሽ
ያልተገኘ በመሆኑ በየጊዜ እየጨመረና እየናረ የመጣዉን የቦታ ኪራይ መሸከም ባለመቻሉ በአሁን ወቅት ወደ ግሏ የአምልኮ
አደራሽ ለመግባት በሚደረግ ጥረት ዙሪያ አደራሽና ቢሮዎችን ማሰሪያ ገንዘብ ስላጠረን፤ ከዚህ በታች በተዘረዘረ ሁኔታ መሠረት
ብድር እንድሰጠን በታላቅ አክብሮትና ትህትና እንጠይቃለን፡፡

1. የብድሩ ዓላማ፡- የቤተ-ክርስቲያኒቱ ማምለኪያ አደራሽ G+UPSTAIR; የልዩ ልዩ መንፈሳዊ ቢሮ BASEMENTwith full
concrete፤ የደቀመዝሙርነትና የመንፈሳዊ ልህቀት ፅንሰ-ሃሳብ ኮሌጅ B+G+3 የቢሮ ብዛት 12 ፤ለበለጠ መረጃ ፕላን ኮፒ
ተያይዞ ቀርቧል፡፡
2. የብድሩ መጠን፡- 5,000,000.00 በፊደል/ አምስት ሚሊዮን ብር ብቻ/፡፡
3. የክፍያ ዓመትና ሁኔታ፡- የባንኩ የእፎይታ ጊዜ ካለቀ በኋላ በየ 3 ወሩ እየተከፈለ በ 10 ዓመት የሚጠናቀቅ፡፡
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!
ግልባጭ
 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን
 ለመንፈሳዊ ዘርፍ ጽ/ቤት
ዲላ

የብድር አመላለስ በተመለከተ የተሰጠዉ መግለጫ፡-

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


ቤተ-ክርስቲያኒቱ ባላት የገቢ አማራጮች፤ማለትም፤ በአስራት መባ፤የፍቅር ስጦታ እና ከአጋዥ ግለሰቦችና ድርጅቶች
በሚታገኛቸዉ ገቢዎች ብድሩን የሚትሸፍን ሲሆን፤ የበለጠ ለማብራራት ያህል፡-

 ከአስራት በወር ቢያንስ ከ 15,000- 25,000 በፊደል ከብር አስራ አምስት ሺ እስከ ሃያ አምስት ሲ ድረስ
ትሰበስባለች፡፡
 ሌሎች ወጪዎች ተቀንሶ ከመባ በወር እስከ 10,000 በፊደል እስከ አስር ሺ ድረስ ትሰበስባለች፡፡
 ከፍቅር ስጦታ በወር እስከ ብር 15,000 በፊደል እስከ ብር አስራ አምስት ሺ ድረስ ታገኛለች፡፡
 ሌሎችም አማራጮች በመጠቀም ብድሩን ለመመለስ በቂ ገቢ ይኖራታል፡፡
 ከሁሉ በላይ ደግሞ ቤተ-ክርስቲያኒቱ በባለራዕይ የሚትመራ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ባለራይ ተገቢ ጥንቃቄ
በማድረግ በግሉ ያገኛቸዉ መልካም አጋጣሚዎችን ጭምር በመሰብሰብ ለብድሩ ከተፈቀደዉ ጊዜ ቀደም
ብሎ መክፈል የሚቻል መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
 ይህ በእንዲህ እንዳለ ቤተ-ክርስቲያኒቱ በአሁን ወቅት በብርሃን ባንክ ከግማሽ ሚሊዮንብር በላይ ቁጠባ
ያላት ሲሆን፤ይህንንም ማስረጃ ከእናንተዉ ዘንድ ያለዉን አካዉንት በማየት የሚታረጋግጡ ይሆናል፡፡
 በስተመጨረሻም በቤተ-ክርስቲያኒቱ ገቢ ፍሰትና ደረሰኝ ኮፒዎችን ከዚህ ማረጋገጫ ደብዳቤ ጋር
አያይዘናል፡፡

ከላይ የተሰጡ መረጃዎች ትክክል መሆኑን እያረጋገጥኩኝ እኔ ባለራዕይና መስራች የሆንኩ አገልጋይ ታምራት ታደሰ
ማንኛዉም ተጨማሪ ግዴታ ለመግባት እና ብድሩን በግል ንብረቴ ጭምር ለመክፈል መስማማቴን በፍርማዬ
አረጋግጣለሁ፡፡

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ- CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL NATION
ክርስቲያን- ዲላ INTERNATIONAL CHURCH- DILLA

ቁጥር ፋ/ክ/ቤክ/ 13/015

ቀን ጥቅምት 21/ 2015 ዓ.ም

ለኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች ቤተ-ክርስቲያናት ካዉንስል

አ.አ

ጉዳዩ፡- የሥራ ሪፖርት ስለማቅረብ ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምታና ፀጋ ይብዛላችሁ/ይብዛልን አሜን!!!

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ፤ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን በ 2014 ዓ.ም
በመንፈሳዊና በሌሎች በማህበራዊ ዘርፎች ያከናወናቸዉን ስራዎችን ዝርዝር ሪፖርት እና ፋይናንሻል ሪፖርት ------ገፅ ከዚህ ሸኚ
ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን መመሆኑን በትህትና እናሳዉቃለን፡፡

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!
ግልባጭ
 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን
 ለዲላ ወንጌላዊያን አብያተ-ክርስቲያናት ህብረት
ዲላ

ለጌዴኦ ዞን ገቢዎች መምሪያ

ዲላ

ጉዳዩ፡- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/TIN/ እንድሰጠን ስለመጠየቅ ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ እንመኛለን!!!

በመቀጠልም፤ ምንም እንኳን የኃይማኖት ተቋማት የስራ ግብር እንዲከፍል የሚያስገድድ አዋጅ ባይኖርም፤ በአንዳንድ
ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ቤተ-ክርስቲያኒቱ ተሳትፎ ስታደርግ በህጋዊ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እንድሆን ይመከራል፡፡

በተጨማሪም በተለያዩ ግብይቶች እንደማንኛዉም ድርጅት የሚንሳተፍ በመሆኑና የባንክ እንቅስቃሴና የብድር
ሁኔታ፤እንዲሁም ዓመታዊ የስራና የፋይናንስ ሪፖርት በሚቀርብበት ጊዜ TIN NO. አስፈላጊ በመሆኑ፤ በድርጅታችን
ስም ማለትም፡- ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን-ዲላ /ዋና ጽ/ቤት/ በሚለዉ TIN NO.
እንድሰጠን በታላቅ ትህትናና አክብሮት እንጠይቃለን፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርካት፤ይጠብቃትም!

ግልባጭ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን

ዲላ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


ለወንድም ትዕዛዙ ከፍያለዉ

ባሉበት

ጉዳዩ፡-የዲስፕልን ቅጣት ዉሳኔ ስለማስተላለፍ ይሆናል፡፡

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ፤እርስዎ በዲላ ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን
በቆዩበት ጊዜ በተለያዩ ምክንያቶች የቤተ-ክርስቲያኒቱን የዕድገት መንገድ የሚጎዱ ተግባራትን በመፈፀምዎ ከአንድም
ሁለት ፤ሶስት ጊዜ ከቤተ-ክርስቲያኒቱ ዋና መጋቢና ከተመረጡ አገልጋዮች ጋር በመሆን ለመምከር ተሞክረዋል፡፡
ከተነሱ ነገሮች መካከል ጥቂቱን ለመጥቀስ ያህል፡-
1 ኛ. ቤተ-ክርስቲያንን የምመሩ አገልጋዮችን ምክር ሰምተዉ በቸልተኝነት ማለፍ፡፡
2 ኛ. የተሰጥዎትን የቤተ-ክርስቲያኒቱን አምልኮ አገልግሎት ያለ ማንም ፍቃድ ከአምልኮ መሪ ወንድም
ከፍያለዉ ጋር በመሆን በአድማ አንድ ላይ መደበኛ ፕሮግራሞችን ዘግተዉ መቅረት
3 ኛ.ለቤተ-ክርስቲያን በማያመች አኳሃን ከአምልኮ ቡድን መሪ ጋር እና ከሙዝቃ ተጫዋቾች ጋር በመሆን
የዓመፅ ቡድን መፍጠር ናቸዉ፡፡
በእነዚህ ጉዳዮች የቤተ-ክርስቲያኒቱ ባለራዕይና አገልጋዮች ግንቦት /2013 ዓ.ም ተነጋግረዉ ጉዳዩ ጥፋት እንደሆነ
በማመን ራስን የማያ የ 1 ወር ጊዜ ቢሰጥም ለጉዳዩ ትኩረት አለመስጠትዎን ተመልሶ እንዲያገለግሉ በተሰጥዎት ጊዜ
ለማጣራትና ለመረዳት መቻላችንን በቀን 16/01/2014 ዓ.ም በተደረገዉ በቤተ-ክርስቲያኒቱ አባላት አጠቃላይ ስብሰባ
ላይ አንስተናል፡፡
ስለሆነም ጉዳዩ በዉስጠ ደንባችንም ሆነ በራዕዩ አቅጣጫ አደገኛና አንድን ራዕይ ለማደናቀፍ ከሚደረገዉ እንቅስቃሴ ተርታ
የሚሰለፍ አመለካከት በመሆኑ ለከባድ የዲስፕልን ቅጣት የሚዳርግ ነዉ፡፡ በዚሁ መሠረት ቤተ-ክርስቲያናችን እርስዎን ላላልተወሰነ
ጊዜ ከማናቸዉም መንፈሳዊ አገልግሎት ተቆጥቦ እንዲቆዩ ከማሳወቅ በተጨማሪ በቆይታዎ ወቅት የሚያሳዩት መንፈሳዊ ፍሬ
ተመልሶ እንደቤተ-ክርስቲያናችን አባልም አገልጋይም ሆኖ ለመቀጠል ወሳኝ መሆኑን በመረዳት ተገቢ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ
ጭምር በጥብቅ አሳዉቃለሁ፡፡

ከመንፈሳዊ ሠላምታ ጋር!

ግልባጭ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


 ለዲላ ከተማ አብያተ ክርስቲያናት ጽ/ቤት
 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን

ዲላ

የንብረት ገቢና ወጪ ቅፅ

ንብረት ጠያቂ ስም ወንድም/እህት/------------------------ አደራሻ ------------ስልክ ቁጥር---------------

ንብረቱ የወጣበት ምክንያት-------ለቅሶ------ሠርግ------መርዶ------ኮንፈራንስ-------

እኔ ንብረት ጠያቂ---------------በቀን-----በወር----ዓ.ም--------የወስድኩትን ንብረት በዝርዝር ለመመለስ

በ-------ቀን--------ወር------ዓም ለመመለስ ተስማምቻለሁ፡፡

ስም--------------------------

ፍርማ---------------

ተ.ቁ የንብረት ዓይነት የንብረት የተጤቀዉ የተፈቀደላቸዉ የአንዱ ዋጋ የንብረት


መለኪያ ብዛት ብዛት በብር ተረካቢ
ምርመራ
ራሱ ተለ
የወሰደዉ ዋ

1

10

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


11

12

13

14

15

ንብረት ጠያቂ ንብረት ወጪ እንድሆን ያዘዘኃላፊ ንብረት ክፍልኃላፊ

ስም--------------------------------- ስም------------------------------------ ስም--------------------------------

ፍርማ--------------------------------- ፍርማ ------------------------------


ፍርማ-----------------------------

ቀን------------------------------------- ቀን------------------------------------
CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL
ቀን---------------------------------
ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ
NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ቤተ-ክርስቲያን- ዲለ
DILLA

የፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን የፀሎት ርዕስ

1. በመንፈሳዊ ተፅዕኖ በከተማይቱና በሀገሪቱ መገለጥ፡፡

2. እግዚአብሔር በሰጠን ራዕይ ልክ ትዉልድን እንድናገለግል በተለያየ የፀጋ ሥጦታ የተቀቡ አገልጋዮችን እንዲበዙ፡፡

3. በአከባቢያችን ብሎም በሀገሪቱ መርገም እንድሰበር በተለያየ አዳዲስ መገለጥ እንድንቆም ጌታ እንድረዳን፡፡

4. አሁን ያለንበት አዳራሽ በኪራይ በመሆኑ እግዚአብሔር የተሻለ የማመለኪያ ሥፍራ እንድሰጠን፡፡

5. ሰዎችን በወንጌል ለመድረስ ይበልጥ ጌታ እንድረዳን፡፡

ተባረኩልን!!!

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/19/2013

ቀን-ጥቅምት 05/ 2013 ዓ.ም

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


ለወንድም/እህት---------------------------------

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የቤተ-ክርስቲያኒቱን ዓመታዊ በጀት በተመለከተ ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ እንመኛለን!!!

እርስዎ የቤተ-ክርስቲያናችን አባል/ አገልጋይ/ ሲሆኑ በቤተ-ክርስቲያን ለሚከናወኑ ዋና ዋና ስራዎች ወጪ መሸፈኛ


እንድዉል ዘንድ በአባላት ዉይይት ወቅት በተነጋገርን መሠረት ለእርስዎ ለቤተ-ክርስቲያኒቱ ወጪ መሸፈኛ በዓመት
የተበጀተዉን በጀት እንድከፍሉ ማለትም እስከ ጥር 30/2013 ዓ.ም ድረስ ገቢ የሚደረግ ባለዎት ገቢ መጠን ታይቶ
ዝቅተኛ ብር-----------/በፊደል--------------------------ቤተ-ክርስቲያን ድረስ በአካል በመገኘት ከፍለዉ ህጋዊ ደረሰኝ
በመዉሰድ ይህንን አገልግሎት እንድፈፅሙ ቤተ-ክርስቲያኒቱ በትህትና ታሳዉቃለች፡፡

ከመንፈሳዊ ሠላምታ ጋር!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን


 ለአስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ
 ለሙሉ ጊዜ ወንጌላዊ
ዲላ

በመቀጠል በቀን 12/11/2012 ዓ.ም ባመለከቱት ደብዳቤያቸዉ፤እርስዎ ከቤተ-ክርስቲያ 2 ኒቱ ስላለኝ ጉዳይ ይቅርታ ይደረግ ባሉን
መሠረት፤ቤተ-ክርስቲያኒቱም በጉዳዩ ዙሪያ ባለራዕይና የተወሰኑ አገልጋዮች ተነጋግረን የሚከተለዉን ዉሳኔ አስተላልፈናል፡፡

 1 ኛ. እርስዎ ከዚህ ቀደም የአምልኮ ቡድን እንድያስተባብር የተሰጠዎት ብሆንም፤ቤተ-ክርስቲያኒቱ አምና የሰጠችዉን
አደራ ፍፁም ጥንቃቄ በጎደለ እና ለራዕዩ ካለማሰብ የተነሳ በትነዉ፤ ለአንድ ዓመት ያህል፤መሄዱን እንደ ትልቅ ጥፋት
ታይቷል፡፡
 2 ኛ.የቤተ-ክርስቲያኒቱን እድገት ከሚገቱ ነገሮች አንዱና ዋነኛ የቅድስና ጉድለት ነዉ፡፡ በመሆኑም እርስዎ የቅድስና
ጉድለት ያሳዩ መሆኑና ለትዳርዎም፤ለአገልግሎትዎም እንዲሁም ለእግዚአብሔርም ያልታመኑና ያሳዘኑን
በመሆኑ፤ምንም እንኳን በእግዚአብሔር ይቅር ባይነትና መሐሪነት የምናምን ቢሆንም፤ነገር ግን እንዲህ አይነቱ ስህተት
ለራዕይ እድገት ቀይ መስመር በመሆኑ፤በቀላሉ በቃ ይቅር ብለናል በማለት ብቻ የማይታለፍ አለመሆኑን በሚገባ
ተነጋግረናል፤በዉስጠ ደንባችንም እንደ ከባድ ጥፋት ከሚታዩ ነገሮች አንዱ ነዉ፡፡

በስተመጨረሻ እነዚህ ከላይ የተጠቀሱ ነገሮችን ከግምት በማስገባት ከዚህ በኋላ እርሶ በኑሮም ሆነ ለንስሃ የሚገባ ፍሬ
እንድያደርጉ እንዲሁም በቂ የንስሃና የጥሞና ጊዜ ወስደዉ እንድያስቡ ስትል ቤተ -ክርስቲያናችን ለአንድ ዓመት ከማንኛዉም
መንፈሳዊ አገልግሎት ተቆጥቦ፤ነገር ግን በማንኛዉም በቤተ-ክርስቲያኒቱ ፕሮግራሞች ከነቤተ-ሰብዎ ባለመቅረት እንድሳተፉ
የተወሰነ ሲሆን፤ነገር ግን በዚህ ቆይታ ወቅት እርስዎ በሕይወት የሚያሳዩት ትጋት፤ቤተ -ክርስቲያን መገኘት፤ከዚህ ቀደም ይቅርታ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


በጠየቁን ጉዳዮች ዳግም አለመገኘት አማራጭ የማይሰጥና ቤተ-ክርስቲያኒቱም በጥብቅ የምትከታተል ጉዳይ መሆኑን በማሳሰብ
ይህንን ዉሳኔ በትህትና አሳዉቃለሁ፡፡

ከመንፈሳዊ ሠላምታ ጋር!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን


 ለሙሉ ጊዜ ወንጌላዊ
 ለአምልኮ ቡድን አስተባባሪ
 ለዲላ ከተማ አብያተ ክርስቲያናት ጽ/ቤ

ዲላ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL


ፋሲካችን ክርስቶስ NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ቤተ-ክርስቲያን- ዲለ DILLA

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/20/2013

ቀን-ጥቅምት 12/ 2013 ዓ.ም

ለዲላ አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ጽ/ቤት

ዲላ

ጉዳዩ፡- የተባባሪ አባልነት ጥያቄን በተመለከተ ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ እንመኛለን!!!

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ቤተ-ክርስቲያናችን የህብረቱ ተባባሪ አባል ለመሆን ከዚህ በፊት ጥያቄ ያቀረብን
ቢሆንም የጽ/ቤቱን ዉሳኔና ምላሽ ስንጠባበቅ አንድ ዓመት ሆኗል፡፡

ነገር ግን ህብረቱ ጉዳዩን በተመለከተ በተገቢ አይቶና መርምሮ ዉሳኔ እንድሰጥ በሚል እነዚያ ጊዜያቶችን
በትዕግስት ለመጠበቅ ችለናል፡፡ ዛሬም ቤተ-ክርስቲያኒቱ ጥያቄዋን ካቀረበችበት ዕለት አንስቶ በትዕግስትና በጉጉት
የህብረቱን ጽ/ቤት ምላሽ እየተጠባበቀች ያለ በመሆኗ በድጋሚ የህብረቱ ጽ/ቤት ይህንኑ ጥያቄያችን ተቀብሎ ምላሽ
እንድሰጠን ስንል በታላቅ ትህትና እናመለክታለን፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


 ለህብረቱ ሰብሳቢ
 ለምክትል ሰብሳቢ
 ለፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ
 ለሙሉ ጊዜ አገለጋይ
ዲላ

CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL


ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ቤተ-ክርስቲያን- ዲላ DILLA

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/29/2014

ቀን-ጥር 09/ 2014 ዓ.ም

ለቀጠና ሁለት አጥቢያ ሙሉ ወንጌል ቤተ-ክርስቲያን

አ/ አ

ጉዳዩ፡- የአገልጋይ ጥያቄን ይመለከታል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ እንመኛለን!!!

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ በዲላ ከተማ የሚትገኘዉ ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-
ክርስቲያን የቤተ-ክርስቲያናችሁ አገልጋይ የሆኑትን ነብይ ሰለሞን ከተማን እግዚአብሔር በሰጣቸዉ ፀጋ
እንዲያገለግሉን ቤተ-ክርስቲያኒቱ ከየካቲት 11 እስከ የካቲት 13/2014 ዓ.ም ድረስ ባዘጋጀችሁ ኮንፈራንስ ተገኝተዉ
የእግዚአብሔርን ሕዝብ እንዲያገለግል እንድፈቀድልን በታላቅ ትህትናና አክብሮት እየጠየቅን ስለሚደረግልን ቀና
ትብብርም ከወዲሁ በጌታ ስም ልንባርካችሁ እንወዳለን ፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን


 ለዲላ ወንጌላዊያን አ/ክ/ጽ/ቤት
 ለመንፈሳዊ ዘርፍ
 ለሙሉ ጊዜ አገለጋይ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


ዲላ

CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL


ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ቤተ-ክርስቲያን- ዲላ DILLA

ቁጥር --ዲ/ፋ/ክ/01/015

ቀን- መስከረም 05/ 2015 ዓ.ም

ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ ዳራሮ ቅርንጫፍ

ዲላ

ጉዳዩ፡- አካዉንት እንድከፈትልን ስለመጠየቅ ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ


እንመኛለን!!!

በቅርንጫፋችሁ ዘንድ ‹‹FASIKACHIN KIRSTOS CHURCH LAND AQUISTION&BUILDING


ACCOUNT ›› በሚል ስያሜ አካዉንት እንድከፈትልን እያመለከትን ፈራሚዎችን በተመለከተ፡-

1 ኛ አገልጋይ ታምራት ታደሰ ባሊ ፡ የቤተ-ክርስቲያኒቱ ባለራዕይና መስራች

2 ኛ ወ/ሮ ትርሃስ ታደሰ ማሞ ፡ የቤተ-ክርስቲያኒቱ ፋይናንስና አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ

በጣምራ ያለገደብ እንድያንቀሳቅሱና ለዚሁም የሚረዳ የቼክ ደብተር እንድዘጋጅ ጭምር እንዲደረግልን እየጠየቅን
ስለሚደረግልን ቀና ትብብርም ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓ/ሁ/ዓ/አ/ቤተ-ክርስቲያን


 ለአስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ
ዲላ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL
ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ- NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ክርስቲያን- ዲላ
DILLA

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/29/2013

ቀን-የካቲት 16 / 2013 ዓ.ም

ለዲላ አብያተ -ክርስቲያናት ህብረት ጽ/ቤት

ዲላ

ጉዳዩ፡- የማመለኪያ ቦታ ጥያቄን በተመለከተ ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ


እንመኛለን!!!

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ህብረቱ ከመንግስት በተሰጠዉ ህጋዊ እዉቅና አኳያ ቤተ-ክርስቲያናችን
ከሐምሌ 20/ 2012 ዓ.ም ጀምሮ የማምለኪያ ቦታ ችግር እንደገጠመንና በዚሁ ምክንያት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ
ከመጣዉ የቦታና የቤት ኪራይ የተነሳ በኪራይ መቀጠሉ ከአቅማችን በላይ ስለሆነብን፤የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ
ይህንኑ ችግራችንን አይተዉ ምላሽ እንድሰጠን የጠየቅን ቢሆንም ጉዳዩ ወደ ማዘጋጃ ቤት ከተመራ ከ 7 ወር በላይ የፈጀ
በመሆኑ፤ አብያተክርስቲያናት ህብረት ጽ/ቡቱ የጉዳዩን አንገብጋቢነት በተሰጠዉ ህጋዊ እዉቅና መሠረት ለከተማ
አስተዳደሩ እንዲያሳስብልን እየጠየቅን ከዚህ ቀደም የቀረበዉ ጥያቄ ኮፒና ተያያዥ ፕሮፖዛል ከዚህ ደብዳቤ ጋር
አያይዘን ያቀረብን መሆኑንም በትህትና እንገልፃለን፤ስለሚደረግልን ቀና ትብብርም እግዚአብሔር ይባርካችሁ ልንል
እንወዳለን፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን


ዲላ

የቤተ-ክርስቲያናችን ተወካይ ስለማሳወቅ ይሆናል፡፡

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ
እንመኛለን!!!

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ቤተ-ክርስቲያናችን የህብረቱ ተባባሪ አባል ለመሆን ባቀረበዉ ጥያቄ መሠረት
የአብያተ ክርስቲያናት ህብረት ጽ/ቤት በቀን 20/02/2013 ዓ.ም የይሁንታ ምላሽ መስጠቱ ይታወቃል፡፡

ከህብረቱ በመጣዉ ደብዳቤ ላይ እንደተገለፀልን ቤተ-ክርስቲያናችንን በመወከል በህብረቱ እንድሳተፍና አብሮ


እንድያገለግል አንድ አገልጋይ በድብዳቤ ይላክልን በተባልን መሠረት ከዚህ ቀደም ወንገላዊ ተስፋዬ መለስን የላክን ሲሆን
በአሁን ወቅት ይህ ወንድም በቤተ-ክርስቲያኒቱ ላይ ያልተገባ ባህሪይ በማሳየቱ በቤተ-ክርስቲያንቱ መተዳደሪያ ደንብ
መሠረት በዲሲፒልን ቅጣት ላይ ያለ በመሆኑ ቤተ-ክርስቲያኒቱ በመነጋገር በምትካቸዉ ወንድም ከፍያለዉ ጥላሁንን
የወከልን መሆኑን በታላቅ አክብሮትና ትህትና እንገልፃለን፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን


 ለአስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ
 ለወንድም ተስፋየ መለስ
 ለወንድም ከፍያለዉ ጥላሁን
ዲላ

CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL


ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ- NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ክርስቲያን- ዲላ
DILLA

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/30/2013

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


ቀን-መጋቢት 15 / 2013 ዓ.ም

ለዲላ ከተማ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት

ዲላ

ጉዳዩ፡- ትብብር ስለመጠየቅ ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ


እንመኛለን!!!

ከላይ በአርዕስቱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ በዲላ ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-
ክርስቲያን ከመጋቢት 17 እስከ መጋቢት 19/2013 ዓ.ም ድረስ ኮንፈራንስ ስተዘጋጄ በኮንፈራንሱ የኃይል መቆራረጥ
እንዳያስቸግረን ለጀኔሬተር ፍጆታ የሚሆን 30 ሊትር ነዳጅ በጽ/ቤታችሁ በኩል ትብብር እንዲደረግልን በጌታ
ፍቅርና ትህትና እንጠይቃለን፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለ/ሁ/ዓ/አ/ቤተ-ክርስቲያን

ዲላ

CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL


ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ- NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ክርስቲያን- ዲላ
DILLA

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/31/2013

ቀን- ግንቦት 21 / 2013 ዓ.ም

ለ ወንድም/እህት----------------------------------

ዲላ

ጉዳዩ፡- የፀሎት ጥሪ ስለማስተላለፍ ይሆናል፡፡

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


‹‹… ወደ እኔ ጩኽ፡- እኔም እመልስልሃለሁ፤አንተም የማታዉቀዉን ታላቅና ኃይለኛ ነገርን

አሳይሃለሁ›› ት/ኤርምያስ 33፡3

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ


እመኛለሁ!!!

ከላይ በአርዕስቱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ከቀን 27/09/2013 ዕለተ ዓርብ ማለዳ 2፡00 ጀምሮ እስከ ዕለተ
እሁድ 29/09/2013 ዓ.ም 9፡00 ሰዓት ድረስ በሚቆየዉ ልዩ የፆምና የፀሎት ፕሮግራም ላይ እርስዎ ካለዎት ተግባር
ሁሉ አስቀድሞ መጥተዉ የፀሎቱ ተካፋይ እንድሆኑ ቤተ-ክርስቲያኒቱ የከበረ ጥሪዋን እያስተላለፈች የፕሮግራሙን
ሁኔታ በተመለከተ እንደሚከተለዉ የሚፈፀም ይሆናል፡-

 ዓርብ 27 ጠዋት 2፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት በፆም


 11፡00 እስከ 2፡00 የዕራት ዕረፍት
 ዓርብ ምሽት 2፡00 እሰከ ሌሊት 9፡00 ( ለወንዶች ብቻ)
 ቅዳሜ 28 ጠዋት 2፡00 እስከ ምሽቱ 12፡00 ለሁሉም፡፡
 እሁድ 29 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡00

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለ/ሁ/ዓ/አ/ቤተ-ክርስቲያን

ዲላ

CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL


ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-
NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ክርስቲያን- ዲላ
DILLA

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


አስቸኳይ የስብሰባ ጥሪ

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/35/2013

ቀን- 16/01/ 2014 ዓ.ም

የክርስቶስ ሠላም ሁልጊዜም በየትኛዉም ሁኔታ ይብዛልዎ!!!

በጌታ የተወደድህ ወንድም/እህት-------------------------------------------------------------የቤተ-ክርስቲያናችን አባል


እንደመሆንዎ ቤተ-ክርስቲያኒቱ ወሳኝ አጀንዳዎችን ይዛ ዓመታዊ የስብሰባ ጥሪ ለመስከረም 16/2014 ዓ.ም ልክ መደበኛ
የአምልኮ ፕሮግራም እንደተገባደደ ማለትም 6፡00 በቤተ-ክርስቲያኒቱ አደራሻ እንድንነጋገርበት ዘንድ በተያዘዉ አጀንዳ ላይ
ትፈልጋለች፤ በመሆኑም ባለመቅረት በተጠቀሰዉ ሰዓት እንድገኙ እያልን በዕለቱ በተገኙ አባላት የሚወሰነዉ ዉሳኔ ላልተገኙትም
ጭምር ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑን እየገለፅኩ፡-

በዕለቱ የሚንወያይባቸዉ ዋና ዋና አጀንዳዎች፡-

1. አጠቃላይ አሁናዊ የቤተ-ክርስቲያን ሁኔታ ላይ አጭር ዉይይት ማድረግ


2. ቋሚ ፕሮግራሞችን በተመለከተ የማሻሻያ ሃሳብ ስለማፅደቅ
3. ማህበራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ
4. የቤተ-ክርስቲያኒቱን 2014 ዓ.ም በጀት ማፅደቅ
5. የቤተ-ክርስቲያኒቱን ንብረት አጠቃቀም በተመለከተ

ከላይ በተጠቀሱ አጀንዳዎች ላይ በመፀለይ ጠቃሚ ምክረ-ሃሳብ ይዘዉልን እንዲመጡና እንድገኙ በአክብሮት ተጋብዘዋል፡፡

ፋሲካ ትንሳኤ ነዉ!

ትንሳኤ ደግሞ የአዲስ ሕይወት ጅማሬ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለ/ሁ/ዓ/አ/ቤተ-ክርስቲያን


ዲላ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL
ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-
NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ክርስቲያን- ዲላ
DILLA

አስቸኳይ የስብሰባ ጥሪ

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/35/2013

ቀን- 16/01/ 2014 ዓ.ም

የክርስቶስ ሠላም ሁልጊዜም በየትኛዉም ሁኔታ ይብዛልዎ!!!

በጌታ የተወደድህ ወንድም/እህት-------------------------------------------------------------የቤተ-ክርስቲያናችን አባል


እንደመሆንዎ ቤተ-ክርስቲያኒቱ ወሳኝ አጀንዳዎችን ይዛ ዓመታዊ የስብሰባ ጥሪ ለመስከረም 16/2014 ዓ.ም ልክ መደበኛ
የአምልኮ ፕሮግራም እንደተገባደደ ማለትም 6፡00 በቤተ-ክርስቲያኒቱ አደራሻ እንድንነጋገርበት ዘንድ በተያዘዉ አጀንዳ ላይ
ትፈልጋለች፤ በመሆኑም ባለመቅረት በተጠቀሰዉ ሰዓት እንድገኙ እያልን በዕለቱ በተገኙ አባላት የሚወሰነዉ ዉሳኔ ላልተገኙትም
ጭምር ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑን እየገለፅኩ፡-

በዕለቱ የሚንወያይባቸዉ ዋና ዋና አጀንዳዎች፡-

6. አጠቃላይ አሁናዊ የቤተ-ክርስቲያን ሁኔታ ላይ አጭር ዉይይት ማድረግ


7. ቋሚ ፕሮግራሞችን በተመለከተ የማሻሻያ ሃሳብ ስለማፅደቅ
8. ማህበራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ
9. የቤተ-ክርስቲያኒቱን 2014 ዓ.ም በጀት ማፅደቅ
10. የቤተ-ክርስቲያኒቱን ንብረት አጠቃቀም በተመለከተ

ከላይ በተጠቀሱ አጀንዳዎች ላይ በመፀለይ ጠቃሚ ምክረ-ሃሳብ ይዘዉልን እንዲመጡና እንድገኙ በአክብሮት ተጋብዘዋል፡፡

ፋሲካ ትንሳኤ ነዉ!

ትንሳኤ ደግሞ የአዲስ ሕይወት ጅማሬ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለ/ሁ/ዓ/አ/ቤተ-ክርስቲያን

ዲላ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL
ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-
NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ክርስቲያን- ዲላ
DILLA1፡23
እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/04/2014

23/ 01 / 2014 ዓ.ም

ለ --------------------------------------------------------

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የቤተ-ክርስቲያኒቱን ወጪ መሸፈኛ ድጎማን ስለመጠየቅ ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ


እመኛለሁ!
ከላይ በአርዕስቱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ቤተ-ክርስቲያን ትልቁ ያላት ሃብት የእግዚአብሔር ሕዝብ በመሆኑ፤ መደበኛ
ሥራዎችን ለማስኬድ ማለትም፡-

ደራሽ ኪራይ መክፈል፤


ች ቀለብ ድጋፍ
ራተኛ ደመወዝ
ብራት ክፍያ እና

ዕለታዊና ሳምንታዊ የግብዓት ወጪዎችን ለመሸፈን ካለን ምዕመን ብዛትና ከገቢ ምንጫችን አንፃር አስቸጋሪ
ስለሆነብን እርስዎ የቤተ-ክርስቲያናችን አባል እንደመሆንዎ መባ፤አስራት እና የፍቅር ስጦታ ከመስጠት ባሻገር ለ 2014
በጀት ዓመት ከቤተ-ሰብዎ ጋር በመማከር --------------------ብር በተቻለ መጠን እስከ የካቲት 30/2014 ዓ.ም እንድደግፉ
ቤተ-ክርስቲያን መንፈሳዊ ጥሪዋን ታስተላልፋለች፡፡

እግዚአብሔር ይባርክዎት!!!
ግልባጭ

ክርስቶስ ለ/ሁ/ዓ/አ/ቤተ-ክርስቲያን

ዲላ

ማሳሰቢያ ፡- ድጋፍዎን በቤተ-ክርስቲያኒቱ አካዉንት ቁጥር 16011660035440 ብርሃን ባንክ ዲላቅርንጫፍ አስገብተዉ

ማሳወቅ ይችላሉ ይችላሉ፡፡

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL
ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-
NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ክርስቲያን- ዲላ
 DILLA

ቁጥር--ዲ/ፋ/ክ/34/2013

ነሐሴ 13 / 2013 ዓ.ም

ለ ዲላ ከተማ ቃ/ሕ/ቤ/ክ/መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ

ዲላ

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ ስለመስጠት ይሆናል፡፡

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ


እመኛለሁ!!!

ከላይ በአርዕስቱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ወንድም በረከት መንገሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት በዲላ ከተማ
ቃለ ሕይወት ለመማር ስለፈለጉ የድጋፍ ደብዳቤ ይፃፍልኝ ብለዉ በቀን 12/12/2013 ዓ፣ም አመልክተዋል፡፡

በዚሁ መሠረት ወንድም በረከት መንገሻ የቤተ-ክርስቲያናችን አባል መሆኑን እያረጋገጥን የመጽሐፍ ቅዱስ
ትምህርቱን ለመከታተል ይረዳ ዘንድ ከእናንተ በኩል አስፈላጊዉን ትብብር እንድታደርጉለት በትህትና
እንጠይቃለን፡፡

እግዚአብሔር ይባርክዎት!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለ/ሁ/ዓ/አ/ቤተ-ክርስቲያን


 ለወንድም በረከት መንገሻ

ዲላ

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23


CHRIST OUR PASSOVER FOR ALL
ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-
NATION INTERNATIONAL CHURCH-
ክርስቲያን- ዲላ
DILLA
-ቁጥር ዲ/ፋ/ክ/31/2015

ቀን-ሚያዚያ 11/ 2015.ም

ለዲላ ወንጌላዊያን አብያተ -ክርስቲያናት ህብረት ጽ/ቤት

ዲላ
እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23
ጉዳዩ፡- የቤተ-ክርስቲያኒቱ ተወካይ ስለማሳወቅ ይሆናል፤

ከሁሉ በማስቀደም የጌታችንና የመድኃኒታችን ፤የኢየሱስ ክርስቶስ ሠላምና ፀጋ እንድበዛላችሁ እንመኛለን!!!

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን የዲላ ወንጌላዊያን አብያተ-ክርስቲያናት
ህብረት አባል መሆኗ ይታወቃል፡፡

ነገር ግን የቤተ-ክርስቲያኒቱ ዋና መጋቢ ከቤተ-ክርስቲያን አገልግሎት ዉጪም ከፍተኛ የመንግስት ተቋም አመራር በመሆኑ ምክንያት
በተለይም ወራዊ ስብሰባዎችና ሌሎችም አስቸኳይ ስብሰባዎች ላይ በንቃት ለመሳተፍ እንዳልቻልን እናስተዉላለን፡፡

ስለሆነም ቤተ-ክርስቲያኒቱ ይህንን ችግር ለመቅረፍ በህብረቱ ጉዳይ ቋሚ ተወካይ መሰየም አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡

በዚሁ መሠረት ወንድም አብንያም ታመነ ሾካ ከዛሬ ይህ ደብዳቤ ከተፃፈበት ቀን አንስተዉ በዲላ ወንጌላዊያን አብያተ-ክርስቲያን ህብረት
የፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን ተወካይ ሆኖ እንድያገለግሉ በዋና መጋቢ ተሰይመዋል፡፡

የዲላ ወንጌላዊያን አብያተ-ክርስቲያናት ህብረትም ቤተ-ክርስቲያኒቱን በተመለከተ በማናቸዉም ጉዳይ የዋና መጋቢ መገኘት ግዴታ ሆኖ ከታየ
በስተቀር ተወካዩን እንድያገኙ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡

ወንድም አብንያም ታመነ ሾካም ከቤተ-ክርስቲያኒቱ ዋና መጋቢ የተሰጥዎትን መንፈሳዊ ኃላፊነት በአግባቡ እንድወጡና ህብረቱ በሚፈልግዎት
ጊዜ ሁሉ በመገኘት እንድያገለግሉ ከአደራ ጭምር አሳስባለሁ፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!!

ግልባጭ

 ለፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-ክርስቲያን


 ለወንድም አብንያም ታመነ ሾካ
ዲላ
ማስታወሻ፡- የተወካዩ ስልክ 0926318690
0910892572

እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን 1 ኛ ቆሮንቶስ 1፡23

You might also like