Professional Documents
Culture Documents
Alemu
Alemu
ቁጥር---------------------
ቀን----------------------
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የስራ ክፍል በዘንዘልማ ግቢ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ባለሙያ ሆኖ
የሚሰራ አቶ አለሙ ሙሉነህ ከፌደራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በቁጥር 20/መከ 10/አ 5/351 በቀን 16/02/14 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ
ከባለሙያ 3 ደረጃ 12 ወደ ባለሙያ 4 በደረጃ 14 አድጌ በዘንዘልማ ግቢ ተመድቤ የዩኒቨርሲቲውም የሰው ሃብት አስተዳደር በዚህ መነሻነት
በቁጥር 2/5095/4961 በቀን 20/02/14 ዓ.ም ከላይ የተገለፅወን ምደባ አፅድቆ እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም በታሳቢነት፣ከግንቦት 1 ቀን
2014 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ሙሉ በሙሉ መደቡን ስለማሟላ የወር ደመወዜ 9056 (ዘጠን ሺህ ሀምሳ ስድስት ብር) እንዲከፈለኝ ለዘንዘልማ
ግቢ ሒሳብ ክፍል ደብዳቤው ስለደረሰው የአንድ ወር ደመወዝ ብቻ እንደተከፈለኝ እንደገና ደረጃው ተቀንሶ በመጣው ምደባ መሰረት ሁሉም
ሰራተኛ ከደረጃ 14 ወደ ደረጃ 13 የወረደ ቢሆንም የሌሎች ደመወዝ እንዳይቀነስ ታሳቢ በማድረግ ወደጎን ሶስት እርከን ገባ ብሎ
የተመለከተውን 9056 (ዘጠን ሺህ ሀምሳ ስድስት ብር) ሲከፈላቸው የኔ ብቻ ግንቦት 1 ቀን 2014 ዓ.ም አሟልቼ ደመወዙም ተከፍሎኝ እያለ
እንደገና ወደኋላ ተመልሶ ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም በቁጥር 2/15096/4961 በተፃፈ ደብዳቤ 8017 (ስምንት ሺህ አስራ ሰባት ብር
እንዲከፈለኝ በመፃፍ ያለ አግባብ የተቀነሰብኝ ብር 1039 (አንድ ሺህ ሰላሳ ዘጠኝ ብር) እንዲከፈለኝ ሲሉ ለዩኒቨረሲቲው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ
በቀን 29/10/2014 ዓ.ም. አመልክተዋል፡፡ በቀረበው ቅሬታ መሰረት የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴው ጉዳዩን በጥልቀት አይቶ የውሳኔ ሀሳቡን በቅሬታ
ሰሚ ኮሚቴ አሰራር መመሪያ መሰረት ከዚህ የመሸኛ ደብዳቤ ጋር አባሪ ተደርጎ በተያያዘው 4 ገጽ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረቢያ ቅጽ በመሙላት
ለዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት አቅርቧል፡፡ በመሆኑም በእርሰዎ በኩል የመጨረሻ የውሳኔ ሃሳብ እንዲሰጡበት በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ//
ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ
III.ቅሬታ አቅራቢው
አቶ አለሙ ሙሉነህ
IV. ቅሬታ የቀረበባቸው የስራ ሀላፊዎች፡-
የማዕከላዊና የዘንዘልማ ግቢ የሰው ኃብት አስተዳደር
V. የቅሬታው ጭብጥ፡
ከፌደራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በቁጥር 20/መከ 10/አ 5/351 በቀን 16/02/14 ዓ.ም በተፃፈ
የዩኒቨርሲቲውም የሰው ሃብት አስተዳደርም በዚህ መነሻነት በቁጥር 2/5095/4961 በቀን 20/02/14 ዓ.ም
ከላይ የተገለፅውን ምደባ አፅድቆ እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም በታሳቢነት፣ከግንቦት 1 ቀን 2014
ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ሙሉ በሙሉ መደቡን ስለማሟላ የወር ደመወዜ 9056 (ዘጠን ሺህ ሀምሳ ስድስት
እንደተከፈለኝ እንደገና ደረጃው ተቀንሶ በመጣው ምደባ መሰረት ሁሉም ሰራተኛ ከደረጃ 14 ወደ ደረጃ
13 የወረደ ቢሆንም የሌሎች ደመወዝ እንዳይቀነስ ታሳቢ በማድረግ ወደጎን ሶስት እርከን ገባ ብሎ
የተመለከተውን 9056 (ዘጠን ሺህ ሀምሳ ስድስት ብር) ሲከፈላቸው የኔ ብቻ ግንቦት 1 ቀን 2014 ዓ.ም
አሟልቸ ደመወዙ ተከፍሎኝ እያለ እንደገና ወደኋላ ተመልሶ ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም በቁጥር
2/15096/4961 በተፃፈ ደብዳቤ 8017 (ስምንት ሺህ አስራ ሰባት ብር እንዲከፈለኝ በመፃፍ ያለ አግባብ
ቅሬታ አቅራቢው ባቀረቡት ጭብጥ መሰረት የዩኒቨርሲቲው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ለሚዛናዊ እና ገለልተኛ
ውሳኔ የሚያግዙ የተለያዩ መረጃዎችን ሲሰበስብ ቆይቷል፡፡ መጣራት ያለባቸውን ጉዳዮችም በመለየት ሰፊ
ቀርበዋል፡-
ተግባራት አከናውኗል፡-
አከናውኗል
ባለጉዳዩ ያቀረባቸው ሰነዶች በጥልቀት የመመርመር ተግባርና ምደባው በተገለፀው ወቅት መከናወኑን
የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኛ በታሳቢነት ተመድቦ የሚያሟላበት ጊዜ ሳይደርስ ምደባውን የሚሽር መመሪያም
ሆነ ደንብ ከመጣ ደመወዙን ማስቀነስ ይችላል አይችልም በሚለው ዙሪያ ኮሚቴው በሰፊው ተወያይቶ
በታሳቢነት ያለው አሟልቶ ከተመደበው እኩል እንደማይሆን ተገንዝቧል፤አንድ መመሪያ ወደኋላ ተመልሶ
የተከናወነ ድርጊትን ስለመሻሩ የሚያመላክት መመሪያም ሆ ደንብ ሳይኖር ሚያዚያ 20 ቀን 2014 ዓ.ም
የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ጽ/ቤት
Office of Complaints hearing
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
committee
ባሕር ዳር-ኢትዮጲያ Bahir Dar University
Bahir Dar - Ethiopia
የተፃፈ ደብዳቤ መነሻ ሆኖ የባለ ጉዳዩን ደመወዝ የሚቀንስ ደብዳቤ ደግሞ ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም
ኮሚቴው ግራ ቀኙን ከተመለከተ በኋላ ቅሬታ አቅራቢው ያቀረበው ጥያቄ ተገቢ መስሎ ቢታይም
ማንኛውም የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኛ በታሳቢነት ተመድቦ እያለ የሚያሟላበት ጊዜ ሳይደርስ ምደባውን
የሚሽር ደብዳቤ ሚያዚያ 20 ቀን 2014 ዓ.ም እንደተፃፈ ባለጉዳዩ የሚያሟላበት ግንቦት 1 ቀን 2014
ዓ.ም ሳይደርስ ደብዳቤው መፃፍ ሲገባው ዘግይቶ ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም መፃፉ የዩኒቨርሲቲው የሰው
ኃይል አስተዳደር ክፍተት መሆኑን ተገንዝቦ ቅሬታ አቅራቢው ግን በታሳቢነት ስለተመደበ ክፍያው
እንደማይገባው ወስኗል፡፡
…………………………………………………………………………………………………
…………………………………………………………………………………………………
…………………………………………………………………………………………………
…………………………………………………………………………………………………
…………………………………………………………………………………………………
…………………………………………………………………………………………………
የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ጽ/ቤት
Office of Complaints hearing
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
committee
ባሕር ዳር-ኢትዮጲያ Bahir Dar University
Bahir Dar - Ethiopia
…………………………………………………………………………………………………
…………………………………………………………………….