Professional Documents
Culture Documents
Eacher Eacher Eacher Eacher He He He He: Bi-Annual Bulletin November
Eacher Eacher Eacher Eacher He He He He: Bi-Annual Bulletin November
የቆሎ ት/ቤት
ቤት - መካነ ቅኔ ሊቃውንት
ያሲን ዑመር
የኢትዮጵያ አዕምሮአዊ ንብረት ጽ/ቤት
65
Faculty of Teacher Education, St. Mary’s University College
t he
eacher Bi-annual Bulletin November, 2011
66
Faculty of Teacher Education, St. Mary’s University College
t he
eacher Bi-annual Bulletin November, 2011
እንጂ በወረቀት የማይሰፍር በውሣጤ አዕምሮ ጉባኤ ቃና------- ባለ ሁለት ቤት ነው፡፡ ከመንዝና ግሼ ሥላሴ በመለስ፤
ከሚገኝ ክሂል ድንገት የሚገነፍል ልዩ ፀጋ ነው ፡፡ እርሱም የትስብእትና የመለኮት ምሳሌ ነው፤ እንደ ንጋት ፀሐይ እንደ አጥቢያ
ማለት ኢየሱስ ክርስቶስ ፍፁም አምላክና ኮከብ
ቅኔ ኪነ ጥበብ ነው ፡፡ ቅኔ የኢትዮጵያዊነት አንድ
አሻራ ነው ፡፡ ቅኔ የታሪካችን አካል ነው ፡፡ ፍፁም ሰው ለመሆኑ፤ ታሪካቸው ደምቆ ከሩቅ የሚነበብ፤
የቅኔው ሙያም በሌሎች ዓለማት የሌለ ዘአምላኪየ-------- ሦስት ቤት ያለውና የሥላሴ ነበሩ በሸዋ ከዋክብተ-ጥበብ፡፡
በሀገራችን ብቻ የሚገኝ የሀገራችን የጥበብ ቅርስ ምሣሌያቸው፤ በማለት ይመልሳሉ፡፡
የአበው ውርስ ነው ፡፡ በዚህ አያበቁም፤ የሀገራችንን የቅኔ ከዋክብት
ሚበዝኅ----------- ሦስት ቤት ያለውና የሥላሴ መገኛ ሐሰሳቸውን፤-
1.2.2. የቅኔ ዓይነቶች ምን ምን ናቸው ምሣሌያቸው፤
ልቆጥራቸው ባልችል አንድ ባንድ ዘርዝሬ
? *ዋይ ዜማ---------- አምስት ቤት ያለውና የ5ቱ የቅኔን አዝመራ ያበቁ ለፍሬ
አዕማደ ምሥጢራት ምሳሌ፤ ሊቃውንት ነበሩዋት ኢትዮጵያ
የቅኔ ዓይነቶችን ለማወቅ ሊቀ-
ለቃውንት ያሬድ የሰጡትን ትንተና ማንሳት *ሥላሴ ------------ ስድስት ቤት ያለውና የ6ቱ ሀገሬ፡፡
አስፈላጊ ነው፡፡ ከትንተናቸው “የጎንጅ፤ የዋድላና ቃላተ ወንጌል ምሳሌ፤ በማለት ቅኔ የመላይቱ ኢትዮጵያ ዘመን ዘለቅ
የዕውቀትና ጥበብ ቅርስ የአበው ውርስ መሆኑን
የዋሸራ ” ተብለው የሚታወቁ ሶስት የቅኔ *ዘይእዜ ----------- አምስት ቤት ያለውና የ5ቱ ያስገነዝባሉ፡፡
አይነቶች መኖራቸውን ለመረዳት ይቻላል፡፡ ሊቀ- አዕማደ ምሥጢራት ምሳሌ፤ በተጓዳኝ መገኛው በመላ ኢትዮጵያ
ሊቃውንቱ ገለጻቸውን በመቀጠል የቅኔዎቹ የሆነውን የቅኔ አዝመራ ለፍሬ ያበቁ ሊቃውንት
*መወድስ --------- ረጅም ቅኔ ነው፤ ቤቱም አንድ በአንድ በስም እያነሱ ያወድሳሉ፡፡ የስመ-
ልዩነት በግስ አገሳሰስና እርባታ፤ በሚገቡና
ዘጠኝ ነው፤ የ9 ሐፁረ መስቀል ምሳሌ ጥር የቅኔ ሊቃውንት ውዳሴያቸውን፡-
በማይገቡ የቃላት ጠባይ ፤ በዜማ ልክ፤ በቅኔ መሆናቸውን ይዘረዝራሉ፡፡
አገባብ ህግ፤ በቅኔ ስደራና በልውጥ ያሬዳውያን ጣና ዳር ቆሜ ዓባይ ወንዝ በመለስ፤
የዜማ ስፍሮች ወዘተርፈ መሆኑን ያብራራሉ፡፡ *ሊቀ ጉባኤ ታረቀኝ ከላይ በተራ ቁጥር( 4-7) እስኪ ከመቃብር ሊቃውንት “ልቀስቅስ፡፡
አያይዘውም ለቅኔዎቹ አይነት መለያየት መነሻ ስለቀረቡት የቅኔ ዋና ዋና ክፍሎች በመጠኑ በማለት ይጀምራሉ፡፡
የሆኑት “ጎንጅና ዋሸራ” የተባሉት ስፍራዎች የተለየ ትንታኔ ይሰጣሉ፡፡
በውዳሴያቸው የመጀመሪያ ምዕራፍ
በጎጃም፤ “ዋድላ” የተባለው መካነ ቅኔ ደግሞ በትንታኔው መሠረት፤ የጐጃምን የቅኔ ሊቃውንት ከትውልድ
በወሎ ክፍለ ሀገር መገኘታቸውን ይጠቁማሉ፡፡ 4. *ዋይ ዜማ--------- ሦስትም አምስትም ቤት መንደራቸው ጋር በማቀናጀት ያሞጋግሳሉ፡፡
እነዚህ አውራጃዎች ለብዙ ዓመታት የቅኔ አለው፤ ለአብነትም ተዋናይን ከጐንጅ ተራራ፤ መምህር
ትምህርት የአብነት ቦታ ሆነው በመቆታቸው ክፍለ ዮሐንስን ከአገው ምድር፤አራት ዓይና
5. * ሥላሴ ሦስትም ስድስትም ቤት አለው፤
ቅኔዎቹ በእነርሱ ስም ሊጠሩ መብቃታቸውን ጐሹን ከጐጃም፤ ገብረ ሥላሴን፡ ዮፍታሄ
ይጠቅሳሉ፡፡ 6. * ዘይእዜ--- ሦስትም ሰባትም ቤት አለው፤ ንጉሴን፡ አባ ቴዎፍሎስንና
7.*መወድስ -ኹለትም፤ሰባትም፤ስምንትም
በተጻራሪው ክነፈርግብ አታለል
ቤት አለው ይላሉ፡፡
“የግዕዝ ቅኔያት ታሪካዊ አመጣጥና ዕድገት
በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ባቀረቡት መጣጥፍ 1.2.4. የቅኔዎቻችንን አዝመራ ለፍሬ
የቅኔ ዓይነቶችንና ምሳሌዎችን ለመዳሰስ ጥረት ያበቁ ስመ-ጥር ስመ ጥር ሊቃውንት የት የት
አድርገዋል፡፡ በጥረታቸውም የቅኔ መንገዶች ብዙ ይገኛሉ?
ይገኛሉ እነማንስ ናቸው? ናቸው
መሆናቸውን፤ በአጭር ጽሑፋቸው ሁሉንም
መዘርዘር አስቸጋሪ መሆኑንና ከ300 በላይ በላይ (1996) “የቅኔ ከዋክብት ”
መንገዶች እንደሚገኙ ገልጾ ማለፍ ግዴታ በሚለው የሥነ ግጥም መድብል ውስጥ
መሆኑን ያብራራሉ፡፡ ከገለጸዎቹ መረዳት የሀገራችን ስመ-ጥር የቅኔ
የሚቻለው የቅኔ ዓይነቶችን ወይም መንገዶችን ከዋክብት የት የት ይገኛሉ? የሚለውን ጥያቄ
ትክክለኛ ቁጥር ለማወቅ ጥልቅ ጥናት ማድረግ ያነሳሉ፡፡
አስፈላጊ መሆኑን ነው፡፡ ያነሱትን ጥያቄም፤-
አዕምሮአቸው ቅኔ ምሥጢር የሚያፈላ፤
1.2.3. የቅኔ ግዕዛዊ ዋና ዋና ክፍሎች ሥነ-ልቡናቸው በዕውቀት የተሞላ፤
ምንድን ናቸው?
ናቸው ነበሩ ሊቃውንት በላስታ በዋድላ፤
ሊቀ-ሥልጣናት አባ ሀብተ ማርያም በአክሱም በጎንደር ፤ ግሸን ላሊበላ፡፡
ማርቆስ / በአሁኑ ወቅት ብፁዕ አቡነ መልከ ረቂቁን ህዋስ የትርጓሜ ምሥጢር፤
ጼዴቅ/ ግዕዛዊው ቅኔ ሰባት ዋና ዋና ክፍሎች አጉልተው ያሳዩ በቅኔ መነፅር፤
እንዳሉት ይገልጻሉ፡፡ የቅኔውም ስምና ሙያ፤ ነበሩ ከዋክብት በትግራይ በጎንደር፤
የቤቱ ልክና የሚባልበት ጊዜ፤የያንዳንዱም ቅኔ
በወሎ በሸዋ ጎጃም በጌምድር፤
ትርጉምና አስተያየት ግዕዛዊው ቅኔ ሰባት ዋና ዋና
በመንዝና ግሼ በተጉለት አንኮበር፤
ክፍሎች እንዲኖሩት የሚያደርጉ ዓበይት
ምክንያቶች መሆናቸውን ያብራራሉ፡፡ የቅኔ ዋና ምሥራቅ ኢትዮጵያ አርሲ ባሌ ሐረር፤
ዋና ክፍሎቹ፡- ሲዳሞ ወለጋ ከፋ ኢሊባቦር፡፡
ሸዋ ተሻግሬም እስቲ ጥቂት ልጥቀስ፤
67
Faculty of Teacher Education, St. Mary’s University College
t he
eacher Bi-annual Bulletin November, 2011
ዶ/ር ኢሳይያስን ከደብረ ኤልያስ፤ መልዓከ ፀሐይ (የመካነ ቅኔ ሊቃውንት) መገኛም ናት ፡፡ አበባ፤ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት፡፡
ተገኜን ከአብማ፤ መምህር ውብሸትን ከብቸና፤ ለዘመናት የሊቃውንት ድሃ ሆና የማታውቀው ዕንባቆም ቃለ-ወልድ(1958)፡፡ ’’ስለቅኔ
መልዓከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬን ከደብረ እማማ ኢትዮጵያ በዘመነ ግሎባላይዜሽን ትምህርትና ስለ ጥቅሙ ”፤ለሦስተኛ
ዲማ፤ አለቃ ጌታሁንን ከሞጣ ጊዮርጊስ፤ መምህር የመካነ ቅኔ ሊቃውንት መገኛ የመሆኗን ኢንተርናሽናል የኢትዮጵያ ጥናት ጉባኤ
ኢሳይያስና መምህር ሪሳታዎስን ከመርጦ ብሥራት ነጋሪ የመፈለግ አዝማሚያ ማሳየት የቀረበ፤አዲስ አበባ፣ያልታተመ፡፡
ለማርያም፤ መምህር ቀስሙን ከደጋ ዳሞት፤ ጀምራለች፡፡
አለቃ ተክሌንና ማዕበሉ ፈንቴን ከዋሸራ ንጉሤ ነገዎ(1993)፡፡ ”የቅኔ አፈታት
ማርያም፤ መሪ ጌታ ጌቴን ከአዴት መድኃኔዓለም፤ በመሆኑም በቅኔ ጥበብ ዕውቀት የተካንንና ዘዴዎችና የምርምር ቅኔዎች ስብስብ ”ሜጋ
አቤ ጉበኛን ከይስማላ ጊዮርጊስ፤ ዕቡይ ካሣንና በትምህርት ሥራ ዘርፍ የተሠማራን ባለሙያዎች ማተሚያ ቤት፤ አዲስ አበባ፡፡
ማዕበሉ ደሴን ከጐንጅ፤ሊቀ ኅሩያን ዘገዬን ቅኔ የኢትዮጵያዊነት አንድ አሻራና የታሪካችን ኪዳነ ማርያም ጌታሁን (1948) ፡፡ ጥንታዊው
ከአዴት፤እማሆይ ገላነሽን ከጽላሎ አማኑኤል አካል መሆኑን ልናበሥርላት ይገባል፡፡ የቅኔው የቆሎ ተማሪ፤አዲስ አበባ፤ትንሣኤ ዘጉባኤ
መቃብር በመቀስቀስ ማወደሳቸውን መግለጽ ሙያም በሌሎች ዓለማት የሌለ በሀገራችን ብቻ ማተሚያ ቤት፡፡
ይቻላል፡፡ የሚገኝ የሀገራችን የጥበብ ቅርስ የአበው ውርስ
ክነፈርግብ አታለል (1997) ፡፡ “የደበሎው ዓለም
መሆኑንም እንዲሁ፡፡ ከዚሁ ጋር በተጓዳኝ
በቀጣዩ የውዳሴ ምዕራፍ ፈላስፋውን ት/ቤትና ተማሪዎች” በ “ፈለገ ጥበብ ”
ዘርዓ ያዕቆብን ከአክሱም ፤ ደቀመዝሙሩን መምህር ጥንታዊው የቆሎ ት/ቤት የዘመናዊው ትምህርት
መጽሔት
ወልደ ህይወትን ከእንፍራዝ ጎንደር፤በጽዮን ዘማሪ ሥርዓታችን መደላድል እንደሆነም ለተተኪው
የቅኔ ፈጣሪ ፈላስፋ ተርጓሚና አስተማሪ የተባለለትን ትውልድ መረጃውን የማቆየት አደራ እንዳለብን ዜና ማርቆስ እንዳለው(1994)፡፡ ቅኔ
አምነን ለተግባራዊነቱ የየድርሻችንን ጥረት ለወጣቶች፤አዲስ አበባ፤ሆራይዘን ማተሚያ ቤት
ዶሪን ከትግራይ ጨለቆት ሥላሴ፤ ዮሐንስ ገብላዊን
ማድረግ ይጠበቅብናል፡፡ ፡፡
ከወሎ አማራ ሳይንት፤ ሰባቱ ከዋክብት የተባሉትን
እነ ድድቅ ወልዴን ከዋድላ ጨረቃ ዳውንት፤ በጥረቱም በዋናነት ሀገራዊው የቅኔ ጥዑመ ልሣን መኮንን(1995) ፡፡”ቅኔ፤ ፍኖተ ቤተ
የትርጓሜ ጠቢብ የቅኔ ነጐድጓድና የወሎ ነጸብራቅ ክርስቲያን”፣ ጎንደር
ሙያ ወጣቱ ትውልድ እንዲያውቀውና
የተባለለትን መምህር አካለወልድን ከቦሩ ሥላሴ፤
በተተኪው የነገ ትውልድ ውስጥም አብቦ
ለማን ከመቄት ደብረ አሮን መቃብር ቀስቅሰው
እንዲያፈራ መደረግ ይኖርበታል፡፡ ለዚህም
ያወድሳሉ፡፡
መምህራን ቅኔ በውጪውና በዓለማዊው
በሦስተኛው የውዳሴ ምዕራፍ አለቃ አባ ትምህርትና መጤ ባህል እየተበረዘ እንዳይሄድ
ገብረ-ሐናን ከናበጋ ጊዮርጊስ፤ ጌቱ ገሞራውን ስለጥቅሙና ጥንታዊነቱ ማስተማርና ማስረዳት
ከጎንደር፤ አክሊሉን ከደምቢያ አዘዞ፤ራስ ወልደ ይኖረባቸዋል፡፡ የጥናትና ምርምር ባለሙያዎች
ገብርኤልን ከትግራይ መኳንንት፤ ቀኛማች ተካልኝን በዘመናዊ የመቅረጸ ድምጽና ምስል እየቀረጹና
ከወሎ መሳፍንት፤ ማዕበል ወልደ ሕይወትን ከጣና በጥልቀት እያጠኑ ለመጭው ትውልድ
ዳር ሜጫ፤ ጥበቡ ገሜን ከደብረ ሊባኖስ ኩዩ
ለመዘክርነት ማስቀረት ይኖርባቸዋል፡፡
መቃብር ቀስቅሰው ያወድሳሉ፡፡
ሀገራዊው የቅኔ ሙያ በአዎንታዊ መልኩ
በአራተኛው የውዳሴ ምዕራፍ አድጎ፣በልጽጎና ዳብሮ ለቱሪስት መስህብ
የትውልድ መንደራቸውን ያልጠቀሱላቸውን እንዲሆንና ለኢኮኖሚው ዕድገት የበኩሉን
መንግስቱ ለማን፤ ዮሐንስ አድማሱን፤ ከበደ አስተዋጽዖ እንዲወጣ መደረግ ይኖርበታል፡፡
ሚካኤልን፤ ባለቅኔው ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅንን
ከ የ መ ቃ ብ ራ ቸ ው ቀ ስ ቅ ሰ ው ያ ወ ድ ሳ ሉ ፡ ፡ የመረጃ ምንጮች መዘርዝር
በመጨረሻም በላይ ሙታን የቅኔ ሊቃውንት ሀብተማርያም ወርቅነህ(1963)፡፡ ጥንታዊ
የቀሰቀሱበትን የውዳሴ ምዕራፍ፤-- የኢትዮጵያ ሥርዓተ ትምህርት፤አዲስ
ልቆጥራቸው ባልችል አንድ ባንድ ዘርዝሬ አበባ፤ብርሃንና ሰላም፤ ማተሚያ ቤት፡፡
68
Faculty of Teacher Education, St. Mary’s University College