Professional Documents
Culture Documents
GR 2 Amharic Unit 6 & 7
GR 2 Amharic Unit 6 & 7
አማርኛ
ምዕራፍ ስድስት
ኛ ክፍል ባህላዊ ሙዚቃ
የምዕራፉ አላማዎች
O ( ማዳመጥ
((
ባህላዊ
ባህላዊየሙዚቃ
የሙዚቃመሳሪያዎች
መሳሪያዎች
ቅድመ-ማዳመጥ
1. ባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያ ታውቃላችሁ? መልሳችሁ &አዎ&
ከሆነ ምን ምን ታውቃላችሁ? ዘርዝሩ፡፡
2. ባህላዊ ጭፈራ ማለት ምን ማለት ነው?
Ñቃላት
. የሚከተሉትን የባህላዊ መሳሪያ መጠሪያዎች ከስዕላቸው ጋር
አዛምዱ፡፡
2. ለ. ዋሽንት
3. ሐ. መለከት
4. መ. ማሲንቆ
5. ሠ. ክራር
1. እና
2. እና
3. እና
4. እና
5. እና
ከባህል = ከ-ባህል
1. ከእንጨት፡- 4. ከሸንበቆ፡-
2. የመሳሪያ፡- 5. በከብት፡-
3. የሚሰራ፡-
የሚከተለውን ፅሑፍ
.. የሚከተለውን ፅሑፍ በማንበብ
በማንበብ ፅሑፉን
ፅሑፉን የሚወክለውን
የሚወክለውን ፊደል
ፊደል
ፃፉ፡፡
ፃፉ፡፡
እኔ ማን ነኝ…?
የባህል ቀን
አንብቦ መረዳት
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት ትክክል
የሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች
የሆኑትን “እውነት” ባዳመጣችሁት
ስህተት ምንባብ
ሆኑትን ደግሞ መሰረት
“ሐሰት” ትክክል
በማለት በቃል
መልሱ፡፡ “እውነት” ስህተት ሆኑትን ደግሞ “ሐሰት” በማለት በቃል
የሆኑትን
መልሱ፡፡
አቀላጥፎ ማንበብ
ተማሪዎች “የባህል ቀን” የሚለውን ምንባብ ተራ በተራ እየተነሳችሁ
ለክፍል ጓደኞቻችሁ አንብቡ፡፡
Ñቃላት
. ምንባቡን
ምንባቡን መሰረት
መሰረት በማድረግ
በማድረግ በበ “ሀ”
“ሀ”ስር
ስርያሉትን
ያሉትንበ በ“ለ”“ለ”
ስርስር
ካሉት
ካሉት ጋር
ጋር እንደአገባባቸው
እንደአገባባቸው አዛምዱ፡፡
አዛምዱ፡፡
ሀ መልስ ለ
1. ውዝዋዜ ሀ.ታዳሚ
2. ጥሩ ለ. መልካም
3. ተመልካች ሐ. እስክስታ
4. ትዝታ መ. ልማድ
5. ባህል ሠ. ትውስታ
፪.፪. ምሳሌውን
ምሳሌውን መሰረት
መሰረት በማድረግ
በማድረግ በተመሳሳይ
በተመሳሳይ ፊደል
ፊደል የሚጀምሩ
የሚጀምሩ
ቃላትን
ቃላትንመስርቱ፡፡
መስርቱ፡፡
ምሳሌ፡- /ዘ/ ሀ፡- ዘፈነ
ለ፡- ዘመረ
1. /ከ/ ሀ፡- 3. /መ/ ሀ፡-
ለ፡- ለ፡-
2. /በ/ ሀ፡-
ለ፡-
፫.
፫. ምሳሌውን
ምሳሌውን መሰረት መሰረት በማድረግ
በማድረግ በተመሳሳይ
በተመሳሳይ ፊደል
ፊደል የሚጨርሱ
የሚጨርሱ
ቃላትን
ቃላትንመስርቱ፡፡
መስርቱ፡፡
ምሳሌ፡- ክራር እና ብድር
1. ሀ፡- 2. ሀ፡-
ለ፡- ለ፡-
@ ጽሕፈት
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ሁለት ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ
በማዳመጥ ደብተራችሁ ላይ ፃፉ፡፡
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ሁለት ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ
በማዳመጥ ደብተራችሁ ላይ ፃፉ፡፡
. የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ በማንበብ በሳጥኑ
ውስጥ የተቀመጡትን
. የሚከተሉትን ስርዓተበሚገባ
ዓረፍተ ነገሮች ነጥቦችበማንበብ
በመጠቀም አሟሉ፡፡W
በሳጥኑ ውስጥ
የተቀመጡትን ስርዓተ ነጥቦች በመጠቀም አሟሉ፡፡
? !
1. ስንት ሰዓት ነው
2. የሜዳው ሳር በጣም ደስ ላል
3. የባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያው ድምፅ ይማርካል
4. ባህል ማለት ምን ማለት ነው
፷፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 68
ምዕራፍ ስድስት
. ተማሪዎች የሚከተሉትን ተግባራት በጋራ ሆናችሁ ስሩ፡፡
ሀ. በቡድን በቡድን ሆናችሁ ተቀመጡ፡፡
ለ. ባህላዊ ሙዚቃን በተመለከተ ሁላችሁም የየራሳችሁን ሶስት
ሶስት ጥያቄዎች ፃፉና እርስ በርስ ተቀያየሩ፡፡
ሐ. ላወጣችኋቸው ጥያቄዎች በጋራ በመሆን በፅሁፍ ምላሽ
ስጡ፡፡
መ. በጋራ በመሆን ላወጣችኋቸው ጥያቄዎች የተሰጠው መልስ
ላይ ተነጋገሩ፡፡
የማጠቃለያ ተግባር
. የሚከተሉትን ቃላት ፊደላቱን በሚገባ በማንበብ የመጀመሪያ
ፊደላቸውን ከቃሉ በመነጠል ጻፉ፡፡
ሀ. የጭፈራ መ. ከሰርግ
ለ. ለሙዚቃ ሠ. በእንቢልታ
ሐ. በሥርዓት ረ. የነጋሪት
. የሚከተለውን ተግባር በአጠያየቁ መሰረት መልሱ፡፡
እስኪ አወቁኝ…?
የምዕራፉ አላማዎች
O ( ማዳመጥ
((
ትክክለኛ ዳኛ
ትክክለኛ ዳኛ
ቅድመ-ማዳመጥ
1. በምትማሩበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሲጣሉ ምን
ታደርጋላችሁ@
2. ከላይ የቀረበውን ምስል በትኩረት በመመልከት የተረዳችሁትን
ሐሳብ ለመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
Ñቃላት
. የአዳመጣችሁትን ምንባብ መሰረት በማድረግ በ’’ሀ’’ ስር
የቀረቡትን ቃላት ከ’’ለ’’ ስር ካሉት ቃላት ተቃራኒያቸውን
በመፈለግ አዛምዱ፡፡
ሀ ለ
1. እውነተኛ ሀ. ጠላት
2. ማዳላት ለ. ሐሰተኛ
3. ወዳጅ ሐ. ጽድቅ
4. ሐጢአት መ. ሚዛናዊነት
5. ክብር ሠ. ውርደት
በምሳሌው
መነጠልና መሰረት በክቡ ውስጥ ያለውን ቃል ከሌሎቹ ቃላት
ማጠመር
ጋር አጣምሩ፡፡
በምሳሌው መሰረት በክቡ ውስጥ ያለውን ቃል ከሌሎቹ ቃላት ጋ
ሀ. መልካም ሰው
ለ. መልካም
ምግባር
ሐ. መልካም ስራ
መ.
ሠ.
ረ.
ሰ.
ሸ.
ምን ሆነህ ነው የምታለቅሰው?”
ሲሉ ይጠይቁታል፡፡
ልጅ፡-
አባት፡-“መነሻውማ ‘ሀ’ በል ዝም
“መቼም ሳታጠፋ ሲሉኝብለው
ዝም አይቆጡህም፤
ስላልኳቸው ነው!”
በል አለ፡፡
አባት፡-
እውነቱንተናደደና
ንገረኝ!“አንተ
ከዋሸህእንዴት
እኔም ዝም ትላለህ? አሉት፡፡
እቀጣሃለሁ!” ‘ሀ’ ማለት አቅቶህ
ነው?”
አባት፡- “እና ብለው
ምንድን ነውበንዴት ጠየቁት፡፡
የሚጠይቁህ?”
ልጅ፡- ‘ሀ’
ልጅ፡- “አይስትል
አባዬ‘ሁ’
አላቃተኝም፤ ግን እሱን
በል ይሉሃል፡፡ ብቻ አይጠይቁም፡፡”
‘ሁ’ ብዬ ተገላገልኩ ስትል
አባት፡-‘ሂ’“እና
በል ምንድን
ይሉሃል፡፡
ነውእንዲህ እያሉ እስከ ‘ፐ’ ያስለፈልፉሃል!
የሚጠይቁህ?”
አያድርስብህ አባዬ!” አለና መለሰ፡፡
ልጅ፡- ‘’ ‘ሀ’ ስትል ‘ሁ’ በል ይሉሃል፡፡ ‘ሁ’ ብዬ ተገላገልኩ ስትል
አባት በልጁ
‘ሂ’ በል ይሉሃል፡፡ ስንፍና
እንዲህ ደነገጠ፡፡
እያሉ እስከ ‘ፐ’ ያስለፈልፉሃል!
የሚያስተምሩህ
አባት፡- ጥሩደነገጡ!
በልጁ ስንፍና እውቀት“ልጄ
እንዲኖርህ
ያንተኮ ነው፤ ስለዚህ ነው፤
ስራ መማር ከነገ
ጀምሮ
የኔታ በርትተህ
ደጋግመው መማር አለብህ፡፡” ጥሩ
የሚያስተምሩህ ብሎእውቀት
መከረው፡፡ልጁም
እንዲኖርህ
የአባቱን ምክርናከነገ
ነው፤ ስለዚህ የመምህሩን ትምህርትመማር
ጀምሮ በርትተህ ተቀብሎ ጎበዝ ተማሪ
አለብህ፡፡” ብለው
ሆነ፡፡
መከሩት፡፡ ልጁም የአባቱን ምክርና የመምህሩን ትምህርት
Ñቃላት
. ለሚከተሉት ቃላት በምንባቡ መሰረት ፍቺ ስጡ፡፡
1. መማር
2. ጥበቃ 4. እውቀት
3. መንገድ 5. ምክር
. በ“ሀ” ስር ያሉትን ምልክቶች ከ“ለ” ስር ካሉት ስያሜያዎቻቸው
(መጠሪያዎቻቸው) ጋር አዛምዱ፡፡
ሀ ለ
1. X ሀ. ማካፈል
2. $ ለ. ማባዛት
3. + ሐ. መቀነስ
4. - መ. እኩል ይሆናል
5. = ሠ. መደመር
1. መልካምነትህን አብዛ።
2. ያለህን ለሌለው ።
3. ደግነትና የዋህነትን ።
4. ስንፍናን ።
አቅርቡላቸው፡፡
@ጽሕፈት
. ለሚከተሉት ቃላት ተቃራኒያቸውን በመፈለግ ጻፉ፡፡
1. ደግ፡-
2. ሰነፍ፡-
3. ጥሩ፡-
4. ውሸት፡-
5. ምርቃት፡-
፸፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 77
ምዕራፍ ሰባት
. በተሰጣችሁ ሰንጠረዝ መልካም ምግባር እና መጥፎ ምግባር
1. ፍርድ ቤት፡-
2. መከባበር፡-
3. ትህትና፡-
4. መታዘዝ፡-
5. ደግነት፡-
የማጠቃለያ ተግባር
. . በሳጥኑ ውስጥያሉትን
በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን
ቃላት ቃላት
በትኩረትበትኩረት በማንበብ
በማንበብ ተመሳሳይ
ተመሳሳይየመድረሻ
የመድረሻ ፊደልቃላት
ፊደል ያላቸውን ያላቸውን ቃላትምድቦች
በተሰጡት በተሰጡት ምድቦች
አስቀምጡ፡፡
አስቀምጡ፡፡
መጣን
መጣን አነበብን
አነበብን በላህበላህገዛህ ገዛህ
ተኛህ
መልካምነት ልጅነት
ተኛህ በጎነት ሰጠን
መልካምነት ልጅነት በጎነት ሰጠን
1. መርዳት፡-
2. አረጋውያን፡-
3. ምግባር፡-
4. መተባበር፡-
5. ጥላቻ፡-