Professional Documents
Culture Documents
6
6
ምንባብ
ክቡር ሌተናል ጄኔራል ጂጋማ ኬሎ በቀድሞ ሽዋ ጠቅላይ ግዛት ጅባትና ሜጫ አውራጃ በደንዲ ወረዳ ልዩ ስፍራ ዩብዶ
በተባለ ቦታ ከአባታቸው ከአቶ ኬሎ ገሮ ከእናታቸው ከወ/ሮ ደላንዱ ፋንቱ ጥር 20 ቀን 1913 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ አባታቸው በ 1923
ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩአቸው የነበራቸውን 19 ጋሻ መሬት አለቃና አስተዳዳሪ እንዲሆኑ ተናዘውላቸው ሞቱ።ይህም
የመሬት ውርስ ለአቶ ኬሎ ገሮ ልጆች በህግ ጸንቶ ከወረሱ በኃላ አባታቸው ከመሞታቸው በፊት ከጃጋማ ቀድሞ ለተወለዱትም
ሆኑ በኃላ ለተወለዱት ወላጅ አባታቸው አለቃ አድርገው በእግራቸው ስለተኩዋቸው ከታዳጊ ወጣት ዕድሜያቸው ጀምሮ
የአለቅነት ስራ ጀመሩ፡
በ 1928 ዓ.ም ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ከመውረሯ በፊት ያስተዳድሩ ከነበሩት የአባታቸው መሬት እናትና ወንድማቸው
እንዲያስተዳድሩ ወክለውና አዲስ አበባ ድረስ ተጉዘው በወቅቱ ተፈሪ መኮንን ተብሎ በሚታወቀው ትምህርት ቤት ገቡ።
ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ እያሉ የደንዲ ወረዳ ገዥ የመሬት ግብር አልገብርም ብለው ትምህርት ቤት ገብተዋል በማለት
ተከትለዋቸው አዲስ አበባ ከመጡ በኃላ በጠመንጃ አስገድደው አስረው ወደ ትውልድ መንደራቸው መለሷቸው፡፡
በወቅቱ ወጣቱ ኋላ ሌተናል ጄኔራል ጃጋማ ኬሎ ዘመናዊ ትምህርት ደህና ሰንብች ብለው የተጠየቁትን የመንግስት ግብር
ከፍለው እዚያው መኖር ጀመሩ ፡፡ በወቅቱ በነበሩት ገዥዎች በመቆጣጠሩ በተነሳው ጦርነት ምክንያት ዘመናዊ ትምህርቱ
ቢጨናገፍባቸውም አቅራቢያቸው ወደነበረው ቄስ ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ እያሉ ሚያዝያ
1928 ዓ.ም ጣሊያን በወረራ አዲስ አበባን ጨምሮ የሸዋ አውራጃና የወረዳ ከተሞችን በመቆጣጠሩ በተነሳው ጦርነት
ትምህርታቸውን ለማቋረጥ ተገደዱ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ጃጋማ ኬሎ ለአገርና ለህዝብ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የሰሩ አንጋፋ የጦር
ሰው የነበሩ ከመሆናቸውም በላይ በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወስጥ የረጅም ጊዜ አገልግሎት አበርክተውና የዕድሜ ባለጸጋ
ሆነው በሞት ተለይተዋል፡፡
መመሪያ አንድ :- ከተራ ቁጥር ፩ እስከ ፰ ድረስ የቀረቡት ጥያቄዎች ቀጥሎ በቀረበው ምንባብ ላይ የተመሰረቱ ናቸው፡፡
ምንባቡን በጥሞና በማንበብ ለጥያቄዎቹ ከተሰጡት አማራጮች መካከል ትክክል የሆነውን መልስ ምረጥ /ምረጪ፡፡
፩. ጃጋማ አባታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የስንት ዓመት ልጅ እያሉ ነበር?
ምክንያት ነበር?
፮. በምንባቡ መሰረት ‹‹በጠመንጃ አስገድደው›› የሚለው ሃረግ አውዳዊ ፍቺው ምንድን ነው?
መመሪያ ሁለት ፡- ከተራ ቁጥር ፲ እስከ ፴፭ ድረስ የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋል፡፡ለእያንዳንዱ ጥያቄ በአጠያየቁ መሰረት
ከተሰጡት አማራጮች መካከል መልስ የሆነውን ምረጥ/ምረጪ፡፡
፲፩.አቶ በቀለ ባደረባቸው ህመም ምክንያት ዛሬ አረፉ። በሚለው ዐረፍተ ነገር ውስጥ ያለው የጊዜ
ተውሳከ ግስ የቱ ነው ?
፲፭. ራሱን ችሎ መቆም የሚችል እና ትርጉም የሚሰጥ አነስተኛ የቋንቋ ክፍል ምን ይባላል?
፲፮. የተዋስኩትን መጽሐፍ በማግስቱ እንድመልስ ጠይቆኝ ነበር ። በሚለው አረፍተ ነገር ውስጥ
፲፯. ‹‹ወደ ባህር ዳር ለዕረፍት መቼ ትሄጃለሽ››? የሚለው ጥያቄያዊ አረፍተ ነገር ወደ ሀተታዊ አረፍተ
የሆነው የቱ ነው?
ነው?
፳፰.ህፃኑ የተበላሸ ምግብ በልቶ ክፉኛ ታመመ። የተሰመረበት ቃል የቃል ክፍሉ ነው።
ሀ. ተውሳከ ግስ ለ. ስም ሐ. ግስ መ. ቅፅል
የቱ ነው ?
፴፪.የማይተካውን የልጅነት ጊዜዬን እንደ አቻዎቼ ተደስቼ እና ቦርቄ ነበር ያሳለፍኩት። የተሰመረበት
ቃል ፍቺ የቱ ነው?
፴፭. ልጂቱ በአስራዎቹ መገባደጃ በሀያዎቹ ደግሞ መግቢያ ዕድሜ ክልል ላይ ትገኛለች ።
ዐይኖቿ ኩል አያውቁም ነገር ግን የብር አለሎ ይመስላሉ ። ጥርሶቿ ጥበበኛ ያስቀመጣቸው እምነ በረድ ይመስላሉ
።ከአላፊ አግዳሚው ጥርሶቿን የሚጠብቁ ውብ ከናፍሮቿ ሊፈነድቅ የሚታገል የጥቅምት ወር ጽጌረዳ አበባ
ይመስላሉ። ጸጉሯ ቅባት አያውቅም የሐር ነዶ ይመስላል በአጠቃላይ ልጂቱ . . . እያለ የሚቀጥል አንቀጽ በምን ስልት
የቀረበ ነው?
ሀ. ተራኪ ለ. አመዛዛኝ ሐ. ገላጭ መ. ስዕላዊ
መመሪያ - ከተራ ቁጥር ፴፮- ፵ ላሉት ጥያቄዎች ከተዘረዘሩት ቃላት መካከል በትርጉም የሚለየውን ቃል የያዘውን ፊደል
በመምረጥ መልሱ፡፡