Professional Documents
Culture Documents
Amharic Grade 10 Model 2, 2010
Amharic Grade 10 Model 2, 2010
THERE IS ONLY ONE BEST ANSWER FOR EACH QUESTION. CHOOSE THE BEST
ANSWER FROM THE SUGGESTED OPTIONS AND BLACKEN THE LETTER OF YOUR
CHOICE ON THE ANSWER SHEET. YOUR ANSWER MARK SHOULD BE HEAVY AND
DARK, COVERING THE ANSWER SPACE COMPLETELY. PLEASE ERASE ALL
UNNECESSARY PENCIL MARKS COMPLETELY FROM YOUR ANSWER SHEET.
YOU WILL BE ALLOWED TO WORK FOR 1:30 HOURS. IF YOU FINISH BEFORE TIME IS
CALLED, YOU MAY GO BACK AND REVIEW. WHEN TIME IS CALLED, YOU MUST
IMMEDIATELY STOP WORKING, LAY YOUR PENCIL DOWN, AND WAIT FOR FURTHER
INSTRUCTIONS.
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን
2
መመሪያ ፩፡- ከዚህ ቀጥሎ የተለያዩ ዓይነት ጥያቄዎች ቀርበዋል፤ከተሰጡት አማራጮች መካከል ትክክለኛውን
መልስ ምረጡ፡፡
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን
3
15. በአማርኛ ቋንቋ ውስጥ የሚገኙትን የውሰት ቃላት በተመለከተ ምን ማለት ይቻላል?
ሀ. በጦርነት የገቡ መሆናቸውን ሐ. ከሐይማኖት አገባብ ጋር የተዋረሱ መሆናቸውን
ለ. በንግድ አማካኝነት የተገኙ መሆናውን መ. ሁሉም
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን
4
አንድ ሰው ከሌላው የሚያስቆጣ ነገር ቢደርስበትና ለቁጣው ምክንያት የሆነውን ሰው ለማጥፋት ቢወድ፣
በማህበሩ ህግ ቅጣት እንደሚያስከትል ስለሚያውቅ ቁጣውን ለማብረድ ፣ሌላ የሚበቀልበት አማራጭ መንገድ
መመፈለግ አለበት፡፡ስለዚህ የሰው ሰውነት የነጻነትና የጭቆና ውጤት ነው ማለት ይቻላል፡፡ይህ ነጻነትና ጭቆና
ማህበሩ በረጅም ዘመን ዕድሜው ከልማዱ፣ከወጉ፣ከህጉ አዋህዶና አስማምቶ የሰራው ነው፡፡ስለዚህ እያንዳንዱ
ሰው ተወልዶ ውስጡ ሲገባ በሱ ተመርቶ መኖር አለበት፤ከማህበሩ ስርዓት አንድ ነቁጥ እንኳን አይተላለፍም፡፡
በጠቅላላው የማህበር ትምህርት እያንዳንዱ ሰው ሲወለድ ይዟቸው የሚወለደውን ጠቃሚ ውጥኖች ነጻነት
በመስጠትና በልዩልዩ መንገድ በመርዳት ጎጂዎቹነንም እንዲሁ በልዩልዩ መንገድ በመጠቆምና በማረም ሰውዬውን
ማህበራዊ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡
እንዲህ ያሉት ሰዎች ደንበኛ አባልነታቸው ወደፊት ለሚመጣው ማህበር እንጅ ለሚኖሩበት ማህበር አይደለም፡፡
ምንም እንኳ የሰው ዘር የኑሮውንና የሕይዎቱን ደረጃ ለማሻሻል በሚያደርገው እርምጃ ተቀዳሚ መንገድ
ጠራጊዎች ቢሆኑም ለሚኖሩበት ማህበር አባሎች አይደሉም፡፡
የማህበሩ ትምህርት እያንዳንዱን ሰው ከሌሎች አባሎች ጋር መስሎና ተስማምቶ እንዲኖር ማህበራዊ እንዲሆን
ያደርገዋል፡፡ሆኖም እያንዳንዱ አባል ከሌሎች ጋር መምሰልና መስማማት እንጅ መቶ በመቶ አንድ መሆን
አይችልም፡፡ስለዚህ ሰው ከሌሎች አባሎች የሚያስተባብረው የማህበሩ ትምህርት፣ ከሌሎች የሚለዩት
፣ከወላጆቹ የሚይዘው ማህበራዊ ከተፈጥሮ የሚያገኛቸው ስጦታዎች ስላሉት ልዩነቱን እንደያዘ ማህበራዊ
ይሆናል፡፡
መመሪያ ፪፡- ከላይ የቀረበውን ምንባብ መሰረት አድርጋችሁ ለሚከተሉት ጥያቄዎች ከተሰጡት
አማራጮች መካከል ትክክለኛውን መልስ ምረጡ፡፡
31. ሰው በተፈጥሮው እንዲፈጸምለት የሚፈልጋቸው ነገሮች ምንድን ናቸው?
ሀ. የረሃብ ፍላጎቱ ለ. ነጻ የመሆን ፍላጎቱ ሐ. የመበቀል ፍላጎቱ መ. ሁሉም
32. … ስለዚህ እያንዳንዱ ሰው ተወልዶ ውስጡ ሲገባ በእሱ መኖር አለበት ፡፡ በእሱ የተባለው ምንድን ነው?
ሀ. እያንዳንዱ ሰው ለ. የልማድና የጽህፈት ህጉ ሐ. ሐይማኖቱ መ. ነጻነቱ
33. በማህበሩ ህግ መሰረት ነውረኛ የሚል ስያሜ የሚሰጠው የትኛው ክፍል ነው?
ሀ. የማህበሩን ስርዓት ያስተዳደረ ሐ. የማህበሩን ስርዓት በእኩል ዐይን ያልተመለከተ
ለ. የማህበሩን ስርዓት የጣሰ መ. የማህበሩን ስርዓት ያከበረ
34. … ከማህበሩ ስርዓት አንድ ነቁጥ እንኳን አይተላለፍም፡፡ በሚለው ሃሳብ ላይ ለተሰመረበት ቃል አቻ የሚሆነው
ቃል ከሚከተሉት መካከል የትኛው ነው?
ሀ. ምልክት ለ. ስርዓት ሐ. ነጥብ መ. ትዕዛዝ
35. ማህበረሰቡ በረጅም ዘመን ዕድሜ ከልማዱ፣ ከወጉና ከህጉ አዋህዶና አስማምቶ የሰራው ምኑን ነው?
ሀ. ትክክለኛ እምነት የመያዝ ፍላጎቱ ሐ. ትክክለኛ አስተሳሰብ የመያዝ ፍላጎቱ
ለ. ነጻነቱና ጭቆናው መ. አመለካከቱና አስተሳሰቡ
36. አንድ ሰው የበቀል እርምጃ እንዳይወስድ የሚያግደው ምንድን ነው?
ሀ. ህሊናው ለ. የማህበሩ ስርዓት ሐ. እምነቱ መ. ቤተሰቡ
37. አንድን ግለሰብ አሁን ባለበትም ሆነ ወደፊት ለሚኖርበት ማህበረሰብ ጠቃሚ እንዲሆን ማድረጉ የማን ኃላፊነት
ነው?
ሀ.የግለሰቦች ለ. የማበረሰቡ ሐ. የተፈጥሮ ፍላጎቱ መ. ነጻነቱ
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን
5
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን
6
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን
7
መመሪያ ፮ ቀጥሎ የቀረበውን ግጥም መሰረት አድርጋችሁ ለሚከተሉት ጥያቄዎች ከተሰጡት አማራጮች
መካከል ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል ምረጡ፡፡
የሞተው ወዳጄ እኔ የማልናፍቀው፣
ያነሳኛል አሉ ሲጨንቀው ሲጠበው፣
መቆያው ማደሪያው ከቤቴ ከደጄ
ምንድን ይሻ ይሆን ትልቁ ወዳጄ?
ታዲያ ምን ይሉታል እንዲህ ያለውን
ከመቃብር በታች ነፍስ የዘራውን፡፡
ምናልባት ሲቀበር ዐፈር አልባሾቹ፣
ኮረትና ድንጋይ አልጫኑት ከታቹ፡፡
ነፍስ እንዳለው ፍጡር እንዳልተቀበረ፣
ምነዋ ወዳጄ ብዙ ቀባጠረ?
መኖርም መሞትም አንዴ ጥርስን ነክሶ፣
ወይ በምግባር ከብሮ ወይ በምግባር ረክሶ፣
እንጅ እንደ ወዳጄ መች መቃብር ምሶ፣
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን
8
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን
9
ኤስ ኦኤስ ሔርማ ግማይነር ት/ቤት ባህርዳር፣የ 2010 ዓ.ም አማርኛ ቋንቋ ት/ት የ 10 ኛ ክፍል ናሙና ፈተና 2 አስናቁ
ኃይሉ በፍቅር የተመላ ቤት ለሁሉም ህጻን