Professional Documents
Culture Documents
Afaan Oro - Model Amharic Grade 8
Afaan Oro - Model Amharic Grade 8
መመሪያ፡-
አቅልሙ፡፡
❖ ለምሳሌ ፡- መልሳችሁ 3ኛው ምርጫ ከሆነ ከስሩ የሚገኘውን ሳጥን ከዚህ በታች በቀረበው
መልኩ አጥቁሩ፡፡
A B C D
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 1
መመሪያ አንድ ፡- ለሚከተሉት ቃላት ተመሳሳያቸውን በመምረጥ የመረጣችሁትን ፊደል
በተገቢው ቦታ አጥቁሩ፡፡
3. ዋቢ A/ ወሬ B/ ዋስ C/ ጓደኛ D/ፍቅረኛ
መመሪያ ሦስት፡-ከዚህ በታች በቀረቡት አረፍተ ነገሮች ውስጥ የተሰመረባቸውን ቃላት ወይም
ሃረጎች አገባባዊ ፍቺ በመምረጥ በተገቢው ቦታ አጥቁር/ሪ/
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 2
15. በኮሮና ምክንያት የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ትምህርት ተቋረጠ፡
መመሪያ አምስት፡- ከዚህ በታች ለቀረቡት ጥያቄዎች ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል
በመምረጥ በተገቢው ቦታ አጥቁር/ሪ/
21. ከችግር ጋር ሲታገል የኖረ ሰው ቆዳው ይወፍራል ጅማቱ ይጠነክራል የተጣለበትን ሸክም መሸከም
ይችላል፡፡በዚህ አረፍተ ነገር ውስጥ መግባት ያለበት ስረአተ ነጥብ የቱ ነው?
A/ ‹‹ ›› B /፤ C/ ፣ D/.…
22. ተመሳሳይ ሙያ ወይም ተግባር እና ባህሪ ያላቸውን ዝርዘር ጉዳዮች ለመለየት የምንጠቀምበት ስርአተ
ነጥብ ------ይባላል፡፡
A/ ፣ B/ ፤ C/ ፡- D/ !
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 3
23. ትክክለኛ ስርአተ ነጥብን የተከተለ አረፍተ ነገር የትኛው ነው ?
A/ ገዛ B/ ነጭ C / ፈረስ D/ ጫላ
25. በአንድ ርዕሰ ጉዳይ ላይ መነሻ ሃሳብ በመስጠት የጋራ ሃሳብ የማመንጨት ሂደት -------ነው፡፡
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 4
C/ ራሳችንን ከኮሮና በሽታ እንጠብቅ፡፡ D/ የመረዳዳት ባህላችንን እናሳድግ፡፡
38. ልጅቷ ምሳዋን በልቶ ተኛ፡፡ የዚህ ዐ.ነገር ሰዋሰዋዊ ስህተት የ…..ነው?
41. ውድድሩ ፈታኝ …….. ማሸነፌ አልቀረም፡፡ በባዶ ቦታው መግባት ያለበት አያያዥ የቱ ነው?
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 5
A/ አ B/ የ C/ ተ D/ በ
44. ድሬደዋ ያደረሰን ባቡር ተበላሸ፡፡በሚለው ዐ.ነገር ውስጥ ሀረግ ሊሆን የሚችለው የትኛው ነው?
ክፍል……ይባላል?
A/ 3 B/ 4 C/ 2 D/ 5
52. በአንድ ቋንቋ ተናጋሪዎች መካከል በድምጽ፥በቃልና በአባባል ደረጃ የሚታይ ልዩነት ምን ይባላል?
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 6
53. ከሚከተሉት አንዱ የቋንቋ ባህሪ አይደለም?
መመሪያ ስድስት፡- ምንባብ አንድ ከጥያቄ 55-57 ድረስ የቀረቡትን ጥያቄዎች በግጥሙ
መሰረት መልሱ፡፡
የደረቀው ሁሉ፥እንዲለመልም፥
ሕብረት ጥሩ ነገር፥በመከባበር፥
አያጋጥምህም፥እንቅፋት ከእግር፡፡
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 7
A/ እንቅፋት ከእግር B/ ሕብረት ጥሩ ነገር C/ የጸሀይ ጨረር D/ የደረቀው ሁሉ
መመሪያ ሰባት፡- ምንባብ ሁለት ቀጥሎ የቀረበውን ምንባብ በጥንቃቄ ካነበባችሁ በኋላ
የቀረቡትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት መልሱ፡፡
በማህበረሰባችን ዘንድ “ ጊዜ ታክሲ አይደለም አይጠብቅም ቆሞ!” የሚል አባባል ዘወትር ይሰማል፡፡ይህ
ደግሞ ጊዜን ሳንጠቀምበት ሊያልፍ የሚችል፥ወደኋላ የማይመለስና ሊተካ የማይችል መሆኑን
ያመላክታል፡፡ ማድረግ የምንችለው ጊዜን መጠቀም ብቻ ነው፡፡ጊዜ መብረሩ አይቀርም፤ ጊዜ ሲበር
እንዳያመልጠንና ወደ አላማችን እንዲበር የማድረግ ጥበብ ሊኖረን ይገባል፡፡ጊዜን መምራት አንችልም፤ይህ
ማለት ደግሞ ቀኑን ማታ፥ማታውን ቀን፤ወይም ያለፈውን ጊዜ እንዲመለስ ማድረግ አንችልም ማለት ነው፡፡
ስለዚህ ማለፉ የማይቀረው“ጊዜ” ታላቅ ስጦታ ነውና ተጠቅመንበት እንዲያልፍ ማድረግ ይገባናል፡፡
በሀገራችን ጊዜን በሚመለከት ከልማዳዊ አመለካከት ጋር የተያያዘውና “የሀበሻ ቀጠሮ” በሚል ጊዜን
በአግባቡ ከመጠቀም ጋር የተያያዘው የአስተሳሰብ ችግር ከፍተኛ እንቅፋት ሆኖብናል፡፡ይህ ልማዳዊ
አስተሳሰብ ደግሞ ለብዙ መቶ አመታት የተከማቸ ጉዳይ ነው፡፡በቀላሉ ላይቀረፍ ይችላል፤በመሆኑም ችግሩን
ለመቅረፍ ትኩረትና ጊዜ ይፈልጋል፡፡
58. ከልማዳዊ አመለካከት ጋር የተያያዘው “የሀበሻ ቀጠሮ” የሚለው አባባል ምንን ያመለክታል?
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 8
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 9