You are on page 1of 81

አማርኛ ሞ-፩

መመሪያ አንዴ :- ከተራ ቁጥር 1 እስከ 10 ዴረስ ያለት ጥያቄዎች ቀጥል በቀረበው ምንባብ ሊይ
የተመሠረቱ ናቸው፡፡ ምንባቡን በጥሞና በማንበብ ጥያቄዎቹ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ
ትክክሇኛውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

ምንባብ
‚ ስሇማርያም! ማርያም ትሇመናችሁ ጣዴቃኖቼ ! ‛ ፣ ሲለ አቶ ወንዴአፍራሽ ኪሳቸው ገቡና
መጀመሪያ እጃቸው የያዛትን ፍራንክ አወጡ --- ሃምሳ ሳንቲም ፡፡ ‚ እንኩ እማማ ‛
ዴንግጥ አለ አሮጊቷ ፡፡ የተዘከራቸው ሰው አብሯቸው የቆየ መሆኑ ተሰማቸው ፡፡ እጃቸው ሃምሳ
ሳንቲሙን አወቀው ፡፡ ዝም ብሇው ቆዩ ቆዩና ፡-
‚ ማን ነህ ? ‛ አለ በሇስሊሳ ዴምጻቸው ፡፡ ዝም አለ አቶ ወንዴአፍራሽ ፡፡ ‚ ማን ነህ ‘እንኩ
እማማ’ ብሇህ ሃምሳ ሳንቲም የሰጠኸኝ ? ‛
‚ እኔ ነኝ ፤ እዚህ ቆሜ ስሰማዎት ነበር ፡፡ ‛ ‚ ሰማኸኝ ?.... እህ‛ አለ ሇብቻቸው እንዯሚያሰሊስለ
ዓይነት፡፡
‚ እንዳት ነው እዚህ የዯረሱት ? ‛ አለ አቶ ወንዴአፍራሽ አሮጊቷ አጠገብ ዴንጋይ ሊይ እየተቀመጡ ፡፡
የጧት ፀሐይ ዯስ ይሊሌ ፡፡
‚ አዬ ሌጄ ! የኔማ ታሪክ እንዯ ተረት ነው ፡፡ ‛ ‚ ይንገሩኝ እስቲ፡፡‛
‚ የኸውሌህ ሰባት ወሇዴኩና ሰባቱም ሞቱ ፡፡ ስምንተኛ እንዯወሇዴኩ አዋቂ ቤት ሄዴኩ አዱስ አበባ
እሚለት አገር ሂጂ እዚያ ሞት የሇም አለኝ ፡፡ አንዴ ቀን ሳሌውሌ ፣ ስንቄን ጨርቄን ሳሌሌ ተነሳሁና
ወዯ አዱስ አበባ መንገዳን አቀናሁ ፡፡ ሞት እንዲይዯርስብኝ ፣ሌጄን እንዲይወስዴብኝ ስሄዴ ሰንብቼ
ስሄዴ ከርሜ ፣ ምግቤንም መጠጊያዬንም እየሇመንኩ ስሄዴ ከርሜ ሰኔ ሚካኤሌ ካገሬ የወጣሁ ሇህዲር
ተክሇሃይማኖት አዱስባ ገባሁ ፡፡
‚ እንዲለትም አዱሳባ ሞት የላሇበት አገር ሆነና ሌጄ አዯገሌኝ፡፡ እንጨት ከጫካ እያሇቀምኩ፣ ጠሊም
ከገብስ እየጠመቅኩ ፣ እንጀራም በጉሌት እየሸጥኩ አሳዯግሁት ፡፡ ሰው ሆነ ፡፡ ሇሰው ወግ ዯረሰ ፤
ሚስት አገባ ‛
‚ ከዘያስ ‛
‚ ዋ ሌጄ ! ከዚያማ ሚስት ሳትፈሌገኝ ቀረቻ ፡፡ ከንግዱህ ምን ሌረባ ሇራሴ አሮጊት ? ቤት ከማጣበብ፣
እንጀራ ከመፍጀት አሌፌ ምን ሌጠቅማት ? አሌፈጭሊት ፣ አሌጋግርሊት ፡፡ አንዴ ወሇዯችና ባሌ ሌጁን
መውዯደን እርግጠኛ ከሆነች በኋሊ እቺን አሮጊት ካሊስወጣህሌኝ ፍታኝ አሇችው፡፡‛
‚ እና አስወጣዎት ? ‛
‛እኔ ወጣሁሇት እንጂ ሇምን ሊስኮንነው? የሌጅ ፍቅር አይዯሌ አገሬን ፣ጎረቤቴን ጥዬ እንዴኮበሌሌ
ያዯረገኝ !እሱንም የሌጅ ፍቅር እናቱን እንዱያባርር ያዯርገዋሌ፡፡ አሌኩና የገዛ እናቱ ኃጢአት ኩነኔy
ከምሆን ብዬ ወጥቼ ጠፋሁበት‚፡፡

ምንጭ፡- ጭጋግና ጠሌ እና ላልችም


1 . በሁሇተኛው አንቀጽ ሊይ ‚ የተዘከራቸውን ‛ የሚሌው ሀሳብ አውዲዊ ፍቺ ምን ሉሆን ይችሊሌ?
ሀ . የጦሯቸውን ሇ . የመጸወቷቸውን
ሐ . የተሇማመጧቸውን መ . የተንከባከቧቸውን
2 . ‛የተዘከራቸውን’ የሚሇው በምዕሊዴ ተነጣጥል ሲጻፍ የትኛው ትክክሇኛ ይሆናሌ?
ሀ . የተ- ዘከረ - ቸውን ሇ . የ - ተ - ዘከረ - ቸው - ን
ሐ . የ - ተ - ዘከረ - ኣቸው - ን መ . የተ - ዘከረ - ኣቸውን
3 . ’ ጣዴቃኖቼ ‛ የሚሇውን አባባሌ ከሚከተለት ውስጥ የትኛው ሀሳብ ተቃራኒ ሀሳብ
ሉሆነው ይችሊሌ?
ሀ . መሌካም አሳቢዎች የሆኑ ሰዎችን ሇ . ጥሩ ስነ-ምግባር ያሊቸው ሰዎችን
ሐ . ሇሰው ጥሩ የሚያስቡ ሰዎችን መ . እኩይ ምግባር ያሊቸው ሰዎችን
4 . ‛ የኔማ ታሪክ እንዯተረት ነው‚፡፡ የሚሇው አገሊሇጽ ከየትኛው የዘይቤ አጠቃቀመወ ጋር
ይመሳሰሊሌ?
ሀ . ከተነጻጻሪ ዘይቤ ሇ . ከተሇዋጭ ዘይቤ
ሐ . ከምጸት ዘይቤ መ . ከግነት ዘይቤ
5 . ባሇታሪኳ አዋቂ ቤት ሄዴኩ ሲለ ምን ሇማሇት ፈሌገው ነው?
ሀ . በእዴሜ ከኔ የሚበሌጡ ሰዎችን ጠየኩ
ሇ . በሀብታቸው ከፍተኛ ዯረጃ ሊይ የዯረሱ ሰዎችን ጠየኩ
ሐ . በማህበረሰቡ ውስጥ የወዯፊቱን ያውቃለ ይተነብያለ የተባለ ስዎችን ጠየኩ
መ . ሌጆች ያዯጉሊቸውን ሰዎች ጠየኩ
6 . ‚ ስንቄን ጨርቄን ሳሌሌ ‛ ሲሌ ምን ሇማሇት ተፈሌጎ ነው?
ሀ . ምንም ነገር ሳሌይዝ ሳሌዘጋጅ ማሇታቸው ነው፡፡ ሇ . ሌጆቼን ሳሌይዝ ማሇታቸው ነው፡፡
ሐ . አስፈሊጊ መረጃ ሳይኖረኝ ማሇታቸው ነው፡፡ መ . መሌሱ አሌተሰጠም፡፡
7 . አሮጊቷ ሴትዮ አዱስ አበባ ከመጡ በኋሊ ኑሯቸው ምን አይነት ነበር?
ሀ . ቀዴሞ ከነበሩበት የተሻሇ ነበር፡፡ ሇ . የተንዯሊቀቀ ነበር፡፡
ሐ . የችግር የሌፋት ነበር፡፡ መ . ሌጃቸው ኑሯቸውን ከቀዴሞ የተሻሇ አዴርጎሊቸዋሌ፡፡
8 . ‛ እንጀራ መፍጀት ‚ የሚሇው ሐረግ በምንባቡ መሰረት ምን ሇማሇት ፈሌጎ ነው?
ሀ . ምንም ጥቅም የሇኝም ፡፡ ሇ . ከፍተኛ ጥቅም እሰጣሇሁ፡፡
ሐ . እንጀራ ማግኘት በጣም ከብድኝሌ፡፡ መ . ብዙ እንጀራ እበሊሇሁ፡፡
9 . ከሚከተለት ውስጥ የምንባቡ ርዕስ ቢሆን የሚመረጠው የትኛው ነው?
ሀ . ኋጢአት ሇ . ፍቅር ሐ . ጥሊቻ መ . የሌጅ ፍቅር
10 . ከሚከተለት ውስጥ ስማዊ ሀረግ ያሌሆነው የቱ ነው ?
ሀ. ሰባቱም ሞቱ ሇ. ሃምሳ ሳንቲም ሐ. ስንቄን ጨርቄን መ . ሰኔ ሚካኤሌ
ትዕዛዝ ሁሇት ፡- ከዚህ በታች የቀረቡት የተሇያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ሇጥያቄዎቹ አራት አራት
አማራጭ መሌሶች ተሰጥተዋሌ፡፡ ይበሌጥ ትክክሇኛ መሌስ የያዘውን ፊዯሌ በመሌስ
መስጫው ሊይ አስፍሩ፡፡
11 . ከሚከተለት ውስጥ ስሇገሊጭ የአጻጻፍ ስሌት የትኛው ትክክሇኛ ሀሳብ ነው?
ሀ . ከጊዜ ቅዯም ተከተሌ ይተርካሌ ፤ታሪክ ይነግራሌ፡፡
ሇ . ምናባዊ ስዕሌ ይፈጥራሌ፡፡
ሐ . ስሇማናውቀው ነገር ይዘረዝራሌ፤ ይገሌጻሌ፡፡
መ . ከ ‚ ሐ ‛ በስተቀር ሁለም መሌስ ይሆናሌ፡፡
12 . በአንዴ አንቀጽ ውስጥ ስንት ዋና ሀሳብ ይኖራሌ?
ሀ . አንዴ ሇ . ሁሇት ሐ . ሶስት መ . አራት
13 . የቅዲሜ ገበያ ሲዯራ ወዯገበያ መሄዴ ጥሩ ነው፡፡ ሲዯራ የሚሇው ቃሌ አውዲዊ ፍቺ የሚሆነው
የቱ ነው?
ሀ . ሲያበቃ ሇ . ሲጀምር ሐ . ሲበተን መ . ሲሞቅ
14 . ከሚከተለት ውስጥ በትክክሇኛው ስርአተ ነጥብ የተጻፈው (የቀረበው) ሀሳብ የትኛው ነው?
ሀ . ሰው ተሰብስቧሌ ፣ ውይይቱ ግን ገና አሌተጀመረም፡፡
ሇ . ሰው ተሰብስቧሌ ፤ ውይይቱ ግን ገና አሌተጀመረም፡፡
ሐ . ሰው ተሰብስቧሌ፡፡ ውይይቱ ግን ገና አሌተጀመረም፡፡
መ . ሰው ተሰብስቧሌ ውይይቱ ግን ገና አሌተጀመረም፡፡
15 . አንቺስ አስካሇ አሇከበዯ፡፡ የሚሇው አረፍተ ነገር በትክክሇኛ የስርአተ ነጥብ አጻጻፍ ሲቀመጥ ፡-
ሀ . ‛ አንቺስ አስካሇ አሇ ከበዯ ‛ ፡፡ ሇ . ‛ አንቺስ ? አስካሇ ‚ አሇ ከበዯ
ሐ . ‚ አንቺስ ? አስካሇ ! ‛ አሇ ከበዯ መ . ‛ አንቺስ አስካሇ ? ‚ አሇ ከበዯ
16 . ከሚከተለት ውስጥ ጥገኛ ሐረግ የሆነው የትኛው ነው?
ሀ . ተማሪዎች ትምህርት ሲጀመር ሇ . ጎበዝ ተማሪ በርትቶ ያጠናሌ፡፡
ሐ . የኮሮና ቫይረስ አዯገኛ ቫይረስ ነው፡፡ መ . ተማሪዎች ትምህርት ሲጀመር ይዯሰታለ፡፡
17 . ውይይት በምናካሄዴበት ጊዜ አቀራረባችን መሆን ያሇበት ከሚከተለት ውስጥ የትኛው ትክክሇኛ
ነው? ሀ . መረጃ መሰብሰብ ሇ . ርዕሱን መገንዘብ
ሐ . ዲኞችን መሰየም መ . ‚ ሀ ‛ እና ‛ ሇ ‚ መሌስ ይሆናሌ፡፡
18 . እነዚያ ሰዎች የስራ ሰዎች ናቸው፡፡ በሚሇው አረፍተ ነገር ውስጥ በመሙያነት የገባው ሐረግ
የትኛው ነው?
ሀ . የስራ ሰዎች ሇ . እነዚያ ሐ . ሰዎች መ . ናቸው
19 . በተራ ቁጥር አስራ ስምንት በቀረበው አረፍተ ነገር ውስጥ ጠቋሚ መስተኣምር ሆኖ የገባው
የትኛው ነው?
ሀ . የስራ ሰዎች ሇ . እነዚያ ሐ . ሰዎች መ . ናቸው
20 . ከሚከተለት አረፍተ ነገሮች ውስጥ በአዎንታ የቀረበው አረፍተ ነገር የትኛው ነው?
ሀ . አሌማዝ ወዯ ትምህርት ቤት አሌመጣችም፡፡ ሇ . ሌጁ ምሳውን አሌበሊም፡፡
ሐ . ህጻኑ አሊሇቀሰም፡፡ መ . ሌጁ ከፎቅ ሊይ ወዯቀ፡፡
21 . ከሚከተለት ውስጥ በአለታ የቀረበው አረፍተ ነገር የትኛው ነው?
ሀ . ጽጌ ሇዘመድቿ ዯብዲቤ ጻፈች፡፡ ሇ . አሇማየሁ ስራውን በወቅቱ አሊጠናቀቀም፡፡
ሐ . ተማሪዋ የቤት ስራዋን ሰራች፡፡ መ . ሌጆቹ የተሰጣቸውን ምግብ ተመገቡ፡፡
22 . ከሚተለት ውስጥ ጠቋሚ መስተኣምር የሆነው የትኛው ነው?
ሀ . ወይም ሇ . እና ሐ . እነዚያ መ . እኛ
23 . ከሚከተለት ውስጥ ወዯረኛ መስተጻምር የሆነው የቱ ነው?
ሀ . ይህ ሇ . ነው ሐ . ናቸው መ . ስሇዚህ
24 . ቀጥል ከቀረቡት ውስጥ በሁሇተኛ መዯብ በብዙ ቁጥር የቀረበው የትኛው ነው?
ሀ . ተጠቀማችሁ ሇ . እንጠቀማሇን ሐ . ትጠቀማሊችሁ መ . ሀ እና ሐ መሌስ ይሆናሌ
25 . ‛ የእውቀታቸውን ‛ የሚሇው ቃሌ በትክክሇኛው መንገዴ ተነጣጥል ሲጻፍ፡-
ሀ . የእውቀት - ኣቸውን ሇ . የ - እውቀት - ኣችው - ን
ሐ . የ - እውቀት - ኣቸውን መ . የእውቀት - ኣቸው - ን
26 . እነሱ ትናንት መጡ፡፡ተውሊጠ ስም የሆነው የትኛው ነው?
ሀ . መጡ ሇ . ትናንት ሐ . እነሱ መ . መሌሱ አሌተሰጠም፡፡
27 . ከሚከተለት ውስጥ የጥገኛ ሐረግን ሇመመስረት የሚያስችሇው የትኛው ነው?
ሀ . አህመዴ ከትምህርት ቤት መጣ፡፡ ሇ . አየሇ ስራውን ሰራ፡፡
ሐ . አህመዴ ከትምህርት ቤት እንዯመጣ መ . ጋሻው በሰአቱ
28 . ወፍ እንዯሀገሯ ትጮኸሇች አለ የዴሮ ሰዎች የሚሇው ሀሳብ በትምህርተ ጥቅስ ውስጥ መግባት
ያሇበት ሀሳብ የትኛው ነው?
ሀ . ወፍ እንዯሀገሯ ትጮኸሇች ሇ . ወፍ እንዯሀገሯ ትጮኸሇች አለ
ሐ . ወፍ እንዯሀገሯ መ . እንዯሀገሯ
29 . ከሚከተለት ውስጥ ዴርብ አረፍተ ነገር ያሌሆነው የትኛው ነው?
ሀ . የፊዚክስ ትምህርት እወዲሇሁ፤ ነገር ግን ጥሩ ውጤት አሊመጣም፡፡
ሇ . አሌማዝ ወዯገበያ እንዯሄዯች በፍጥነት ተመሇሰች፡፡
ሐ . አየሇች ጥናት ስሇጨረሰት ወዯ ጨዋታ ሄዯች፡፡
መ . ተማሪዎቹ ሇፈተና ተዘገጁ፡፡
30 . አሌማዝ ወዯገበያ እንዯሄዯች በፍጥነት ተመሇሰች፡፡ በሚሇው አረፍተ ነገር ውስጥ የባሇቤት ከፍለ
የትኛው ነው?
ሀ . እንዯሄዯች ሇ . በፍጥነት ሐ . ተመሇሰች መ . አሌማዝ
31. ከአንዴ ዴርጊት ተፈፅሞ ያሇቀ መሆኑን የሚያመሇክተው የትኛው ነው ?
ሀ. የአሁኑ ጊዜ ሇ. የትንቢት ጊዜ ሐ. የኃሊፊ ጊዜ መ. የወዯፊት ጊዜ
32. ከሚከተለት ውሰጥ የኃሊፊ ጊዜ ፣ ሶስተኛ መዯብ ፣ ነጠሊ ቁጥር አመሌካች የሆነው ቃሌ የትኛው
ነው ፡፡ ሀ. አዘነ ሇ. አዘናችሁ ሐ. አዘንን መ. አዘኑ
33. መምህሩ ሇአንዴ ተማሪ ርዕስ በመስጠት በርዕሱ ዙርያ በሶስት አንቀፅ ዴርሰት እንዱጽፍና
እንዱያመጣ ቢያዙት የበሇጠ የሚያዲብረው ክህልት የትኛው ነው ?
ሀ. የማንበብ ሇ. የማዲመጥ ሐ. የመጻፍ መ. የመናገር
34. ከሚከተለት ውስጥ ስማዊ ሐረግ የሆነው የሀረግ ዓይነት የትኛው ነው ?
ሀ. ሌጁ በጣም አጭር ሇ. እኔ መምህር ነኝ ሐ. የአዯባባይ ሰው መ. ከት/ቤት እንዯመጣ
35. ከሚከተለት አማራጮች ውስጥ የተሻሇው አባባሌ የትኛው ነው ?
ሀ. ብዘረዝርሊችሁ ታሪኩ ረጅም ስሇሆነ አያሌቅም፡፡
ሇ. ታሪኩ ረጅም ስሇሆነ ታሪኩን ብዘረዝርሊችሁ አያሌቅም ፡፡
ሐ. ረጅም ታሪክ ስሇሆነ ታሪኩን ብዘረዝርሊችሁ አያሌቅም
መ. ረጅም ስሇሆነ ታሪኩ ብዘረዝርሊችሁ አያሌቅም ፡፡
36. ተማሪዎቹ ከት/ቤት እንዯተሇቀቁ ወዯ ቤት ሄዯ ፡፡ በሚሇው ዓ.ነገር ውስጥ የሚታየው የሰዋሰው
ስህተት ________________ ነው ፡፡
ሀ. የባሇቤትና የግስ አሇመስማማት ሇ. የጾታ አሇመስማማት
ሐ. የባሇቤትና የግስ በቁጥር መስማማት መ. ከ ‚ ሇ ‛ በስተቀር ሁለም መሌስ ነው
37. ‚ ተነጋግራችኃሌ ፡፡ ‛ የሚሇው ቃሌ መዯቡ፣ ቁጥሩና ጾታው _____________ ፣ _____________ እና
_____________ ነው ፡፡
ሀ. ሶስተኛ ፣ ነጠሊ ፣ ተባዕት ሇ. ሶስተኛ፣ ብዙ፣ እንስት
ሐ. ሁሇተኛ ፣ ነጠሊ ፣ አይታወቅም መ. ሁሇተኛ ፣ ብዙ ፣ ኤታወቅም
38. አሇሙ የአሌማዝ ሌጅ ጎበዝ ተማሪ ነው ፡፡ የተሰመረበት የሀረግ ዓይነት ______________ ነው ፡፡
ሀ. ስማዊ ሀረግ ሇ. ቅጽሊዊ ሀረግ ሐ. ግሳዊ ሀረግ መ. ተውሳከግሳዊ ሀረግ
39. ከሚከተለት ውስጥ ዋና ቃሌ ( ነፃ ምዕሊዴ ) የሆነው የትኛው ነው ?
ሀ. ተራራ ሇ. መጽሐፉን ሐ. ሀሳቦች መ. በለ
40. ከሚከተለት ውስጥ ወዯረኛ መስተፃምር የሆኑት የትኞቹ ናቸው ?
ሀ. እነዚህ ፣ እነዚያ ፣ ያ ሇ. ስሇ ፣ እንዯ ፣ ወዯ
ሐ. ትሌቅ ፣ ትንሽ ፣ አጭር መ. ክፉኛ ፣ ግምኛ ፣ ቶል
41 . ከሚከተለት ውስጥ በራብዕ የጨረሰው የትኛው ቃሌ ነው?
ሀ . አሌም ሇ . አሇመ ሐ . አሊማ መ . አሇሙ
42 . መታ ብል መቺ ፣ ምት ፣ አመታት ካሇ ከመረ ብል ----------- ----------- ---------ይሊሌ፡፡
ሀ . ክምር ፣ ከማሪ ፣ መከመር ሇ . መከመር ፣ ከማሪ ፣ ክምር
ሐ . ከማሪ ፣ አከማመር ፣ ክምር መ . ከማሪ ፣ ክምር ፣ አከማመር
43 . ---------------------- መሌካም እንዴታገኝ፡፡አባባለን የተሟሊ የሚያዯርገው የትኛው ነው?
ሀ . መሌካም ተመኝ ሇ . አታስቀይመኝ ሐ . አታሰቃየኝ መ . ጡረኝ
44 . ከሚከተለት ምሳላያዊ አነጋገሮች ውስጥ እንዯነገሩ የተሰራ ስራ ውጤቱ አያምርም የሚሌ ሀሳብ
የያዘው ሀሳብ የትኛው ነው?
ሀ . ስራ ሇሰሪው እሾህ ሊጣሪው ሇ . የትም ፍጭው ደቄቱን አምጭው
ሐ . አዴሮ ቃሪያ መ . አሇባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመሇሱ
45 . ‚ ትምክህተኝ ‛ ሇሚሇው ቃሌ ተቃራኒ ሉሆን የሚችሇው የትኛው ነው?
ሀ . አይነ አፋር ሇ . ትሁት ሐ . ቅሌስሌስ መ . ጨዋ
46 . ሌጁ ኳስ ሲጫወት ክፉኛ ወዯቀ፡፡ በሚሇው አረፍተ ነገር ውስጥ ተውሳከ ግስ የሆነው ቃሌ የቱ ነው?

ሀ. ኳስ ሇ. ክፉኛ ሐ. ወዯቀ መ. ሌጁ

47 . አንዴ ሌጅ ሌብሱን እየቀዯዯ እናቱ ቅዯዯው ይገዛሌሀሌ፡፡ ብትሇው ሇየትኛው የዘይቤ አይነት
የበሇጠ ጥሩ ምሳላ ሉሆን ይችሊሌ፡፡
ሀ . ሇሰውኛ ሇ . ሇአያዎ ሐ . ሇምጸት መ . ሇተምሳላት
48 . እፍ! ቢለት እዛ ማድ የሚዯርስ እንጀራ በሊሁ፡፡የሚሇው አባባሌ ሇየትኛው ዘይቤ ምሳላ ሉሆን
ይችሊሌ፡፡
ሀ . ሇተነጻጻሪ ሇ . ሇተሇዋጭ ሐ . ሇተምሳላት መ . ሇግነት
49 . ከሚከተለት ውስጥ የራስ የህይወት ታሪክ ወይም የግሇሰብ የህይወት ታሪክ ጽሁፍ ከየትኛው
ይመዯባሌ?
ሇ . በሌቦሇዴ ሇ . በኢ-ሌቦሇዴ ሐ . ዘይቤ መ . ስነ-ግጥም
50 . ከሚከተለት ውስጥ በጊዜ ቅዯም ተከተሌ የሚጻፍ የጽሁፍ ስሌት የትኛው ነው?
ሀ . ስዕሊዊ ሇ . ገሊጭ ሐ . አወዲዲሪ መ . ተራኪ
51 . ኮቪዴ 19 ( ኮሮና ቫይረስ ) የሰውን ሌጅ ክፉኛ ያጠቃሌ፡፡በሚሇው አረፍተ ነገር ውስጥ ተውሳከ
ግስ የሆነው ቃሌ የትኛው ነው?
ሀ . የኮረና ቫይረስ ሇ . ክፉኛ ሐ . ያጠቃሌ መ . የስውን ሌጅ
52 . በኮረና ቫይረስ መጠቃት ሇሞት ሉያዯርስ ያስችሊሌ፡፡በሚሇው አረፍተ ነገር ውስጥ በምክንያትነት
የተጠቀሰው ሀሳብ የትኛው ነው?
ሀ . የኮረና ቫይረስ ሇ . ሇሞት መዲረግ
ሐ . በኮረነ ቫይረስ መጠቃት መ . መሌሱ አሌተሰጠም፡፡
53 . ከሚከተለት ውስጥ የስነ-ቃሌ ዘርፍ ያሌሆነው የቱ ነው?
ሀ . ተረት ሇ . ምሳላያዊ አነጋገር ሐ . ሌቦሇዴ መ . ቅኔ
54 . ከሚከተለት ውስጥ የስነ-ቃሌ መገሇጫ የማይሆነው የቱ ነው?
ሀ . ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ ይተሊሇፋሌ፡፡ ሇ . ዯራሲያቸው አይታወቅም፡፡
ሐ . የህብረተሰብ ሀብት ናቸው፡፡ መ . የፈጠራ ጥበብ መሆናቸው፡፡
55 . በግዕዝ የአረባብ ስሌት መሰረት ስሞች ከነጠሊ ቁጥር ወዯ ብዙ የሚቀይር ቅጥያ ምዕሊዴ የቱ

ነው? ሀ. - ኦች ሇ. - ኣት ሐ. - ኣሌ መ. - ዎች

መመሪያ ሶስት፡- ከጥያቄ ቁጥር 56 እስከ 60 ያለት ጥያቄዎች ቀጥል በቀረበው ግጥም ሊይ
የተመሰረተ ናቸው፡፡ ግጥሙን በትኩረት ካነበባችሁ በኋሊ በእያንዲንደ ጥያቄ ከቀረቡት አማራጮች
መካከሌ ተገቢውን መሌስ ምረጡ፡፡

ቶል ሇመሰሌጠን

ንገሪኝ እንግሉዝ አንቺ ትንሽ ሀገር፣

ሇዓሇም የከፈትሽው የኢንደስትሪን በር ፡፡

ንገሪኝ አውሮፓ በእግዜር ተማጠንኩሽ ፣

አንዴ ሳትዯብቂ እንዯምን ሰሇጠንሽ ?

አሜሪካም አምጪ ምንዴን ነው ሚስጥሩ ፣

እንዳት ተሰሌጥኖ እንዯሚገኝ ብሩ ፡፡

በቪየትናም በአፍሪካ በእስያ ምትነዥየው ፣

እንዯምን ሰሌጥነሽ ብሩን አገኘሽው ?

በአፍንጫዬ ይውጣ አሌፍሌግም ብሩን ፣


ንግሪኝ ንገሪኝ ሚስጢረ ጥበቡን ፡፡

ጃፓንም ንገሪኝ የሩቅ ምስራቅ አገር፣

ቶል ሇመሰሌጠን ምን ሊዴርግ ምን ሇሌፍጠር፡፡

አስጠንቁሇሽ ነወይ ድሮ አርዯሽ ወሰራ

ሇአዴባርሽ ሇአውጋርሽ ሇፉጂ ተራራ ?

ወይስ ነው ሇእየሱስ ሇቡዴሃ ፀሌየሽ

እባክሽ ንገሪኝ እንዯምን ሰሇጠንሽ ፡፡

56. ከሊይ የቀረበው ግጥም ባሇስንት አንጓ ነው?

ሀ . ባሇአራት ሇ . ባሇሶስት ሐ . ባሇአንዴ መ . ባሇሁሇት

57 . ግጥሙ ስንት ስንኞች አለት?

ሀ .አስራ አንዴ ሇ .አስራ ስዴስት ሐ .አስራ ሶስት መ . አስር

58 . የዘጠነኛው ስንኝ መዴረሻ ሐረግ የሚሆነው የትኛው ነው?

ሀ . አሌፈሌግም ብሩን ሇ . በአፍንጫዬ ይውጣ

ሐ . ንገሪኝ ንገሪኝ መ . ምስጢረ ጥበቡን

59 . የአራተኛው ስንኝ የመነሻ ሐረግ የሆነው የትኛው ነው?

ሀ . እንዯምን ሰሇጠንሽ ሇ . አንዴ ሳትዯብቂ

ሐ . አሜሪካም አምጭ መ . ምንዴን ነው ሚስጢሩ

60 . ከሊይ የቀረበው ግጥም ጠቅሊሊ ባሇስንት ሐረግ ነው?

ሀ . ባሇአስራ ስዴስት ሇ . ባሇሰሊሳ ሐ . ባሇሰሊሳ ሁሇት መ . ባሇሀያ


አማርኛ ሞ-፪

መመሪያ አንድ ፡- ለሚከተሉት ቃላት ተመሳሳያቸውን በመምረጥ የመረጣችሁትን ፊደል


በተገቢው ቦታ አጥቁሩ፡፡

1. ገመና A/ ገበታ B/ ድራማ C /ሚስጥር D/ ወሬ

2. ሁል ጊዜ A/ አልፎ አልፎ B/ አንዳንዴ C/ ቆይቶ D/ ዘወትር

3. ዋቢ A/ ወሬ B/ ዋስ C/ ጓደኛ D/ፍቅረኛ

4. መሻት A/ መጥላት B/ ማመን C/ መካድ D/መፈለግ

5. አፈላማ A/ የከብት ጥፋት ዕዳ B/ አፈ ጉባዔ C /ብልጥ D/ አፈ- ጮሌ

መመሪያ ሁለት፡- ከሚከተሉት ቃላት ተቃራኒያቸውን በመምረጥ በተገቢው ቦታ አጥቁሩ

6. ዘመድ A. ጎረቤት B ወዳጅ C/ ቤተሰብ D/ባዕድ/ባዳ/

7. አቀበት A/ ዳገት B/ ቁልቁለት C/ተራራ D/ ሜዳ

8. አዘነ A/ ተደሰተ B/ ተከፋ C/ተፀፀተ D/ አኮረፈ

9. እኩይ A/ ክፉ B/ መጥፎ C/ሰናይ D/ መሰሪ

10. ብልፅግና A/ ድህነት B/ እድገት C/ ስልጣኔ D/ ለውጥ

መመሪያ ሦስት፡-ከዚህ በታች በቀረቡት አረፍተ ነገሮች ውስጥ የተሰመረባቸውን ቃላት ወይም
ሃረጎች አገባባዊ ፍቺ በመምረጥ በተገቢው ቦታ አጥቁር/ሪ/

11. ሰራተኛዋ በአሰሪዋ ንግግር ደሟ ፈላ፡፡

A/ ተደሰተች B/ ተናደደች C/ አዘነች D/ ተስፋ ቆረጠች

12. ሱሪውን አጥሩ ላይ የነበረው ሚስማር ሸረከተው ፡፡

A/ አደቀቀው B/ ወጋው C/ ገረደፈው D/ቀደደው

13. ኩምሳ ልክ እንደገባ ዙሪያውን አማተረ፡፡

A/ ተመለከተ B/ ተሳለመ C/ ለካ D/ መተረ

14. ቡና ያገራችን ኢኮኖሚ እድገት የጀርባ አጥንት ነው ፡፡

A/ የሰውነት ክፍል B/ ወገብ C/ ዋልታ D/ ጀርባ

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 2
15. በኮሮና ምክንያት የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ትምህርት ተቋረጠ፡

A/ ተካሄደ B/ ተፈፀመ C/ ተደናቀፈ D/ተሳካ

መመሪያ አራት፡- በጅምር የቀረቡትን ምሳሌያዊ አነጋገሮች የሚያሟሉትን አባባሎች ምረጥ/ ጪ/

16. የቆጡን አወርድ ብላ -------------ጣለች፡፡

A/ የጇን B/ የብብቷን C/ የጀርባዋን D/የራሷን

17. የነ ቶሎ ቶሎ ቤት ግርግዳው ----------

A/ ፍልጥ B / ጭቃ C/ ብሎኬት D/ሰንበሌጥ

18. እውነትና ንጋት እያደር ---------------

A/ ይጠራል B/ ይቀላል C/ ይጠፋል D/ይናፍቃል

19. የጅብ ችኩል -------------- ይነክሳል ፡፡

A/ ጆሮ B /ጅራት C/ ቀንድ D/ እግር

20. የሰው ወርቅ -----------------

A/ ያምራል B/ አያደምቅ C / አያልቅ D/አይወሰድ

መመሪያ አምስት፡- ከዚህ በታች ለቀረቡት ጥያቄዎች ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ፊደል
በመምረጥ በተገቢው ቦታ አጥቁር/ሪ/

21. ከችግር ጋር ሲታገል የኖረ ሰው ቆዳው ይወፍራል ጅማቱ ይጠነክራል የተጣለበትን ሸክም መሸከም
ይችላል፡፡በዚህ አረፍተ ነገር ውስጥ መግባት ያለበት ስረአተ ነጥብ የቱ ነው?

A/ ‹‹ ›› B /፤ C/ ፣ D/.…

22. ተመሳሳይ ሙያ ወይም ተግባር እና ባህሪ ያላቸውን ዝርዘር ጉዳዮች ለመለየት የምንጠቀምበት ስርአተ
ነጥብ ------ይባላል፡፡

A/ ፣ B/ ፤ C/ ፡- D/ !

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 3
23. ትክክለኛ ስርአተ ነጥብን የተከተለ አረፍተ ነገር የትኛው ነው ?

A/ “እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አለች አህያ፡፡!”

B/ “እኔ ! ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አለች አህያ”፡፡

C/ “እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል” አለች አህያ፡፡

D/ “እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አለች” አህያ፡፡

24. ጫላ ነጭ ፈረስ ገዛ ፡፡የዚህ አረፍተ ነገር ባለቤት -----------ነው ፡፡

A/ ገዛ B/ ነጭ C / ፈረስ D/ ጫላ

25. በአንድ ርዕሰ ጉዳይ ላይ መነሻ ሃሳብ በመስጠት የጋራ ሃሳብ የማመንጨት ሂደት -------ነው፡፡

A/ ውይይት B/ ክርክር C /ሙግት D/ ድርድር

26. ታታሪው ገበሬ ምርቱን በወቅቱ ይሰበስባል፡፡ የተሰመረበት ቃል ምንን ይገልፃል?

A/ ስም ገላጭ B/ ግስ ገላጭ C/ ተገላጭ D/መስተዋድድ

27. /- ኦች / የሚለውን ቅጥያ ሊወስድ የሚችለው ቃል የቱ ነው?

A/ አፈር B/ ጸሐይ C/ ሰው D/ ዝናብ

28. ለጠላ ይጠመቃል ካለ ለጠጅ ……….ይላል

A/ ይወጣል B/ ይጣላል C/ ይፈላል D/ ይበጠበጣል

29 ሀቀኛ ሰው በማህበረሰቡ ዘንድ ምን ጊዜም ይከበራል፡፡የተሰመረበት ቃል……ይገልጻል?

A/ ስም B/ ግስ C/ የግስ ገላጭ D/ የስም ገላጭ

30. ለዶሮ ቄብ ካልን ለላም…….እንላለን

A/ ጊደር B/ ወይፈን C/ ጥጃ D/ እንቦሳ

31. የምክንያትና የውጤት ትስስርን የሚያመለክተው ዐ.ነገር የትኛው ነው?

A/ የአለም ኤድስ ቀን በየአመቱ ይከበራል፡፡ B/በለውጡ ምክንያት የሴቶች ተሳትፎ ጨምሯል::

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 4
C/ ራሳችንን ከኮሮና በሽታ እንጠብቅ፡፡ D/ የመረዳዳት ባህላችንን እናሳድግ፡፡

32. እየሰነጣጠቀ በሚለው ቃል ውስጥ የሚገኙት ቅጥያዎች የ……ና…..ናቸው?

A/ የመነሻና መድረሻ B/ የመድረሻ ና የመሀል C/ የመነሻ ና የመሀል D/ የመሀል ብቻ

33. ሲጠብቅና ሲላላ የተለያየ ትርጉም ሊሰጥ የሚችለው ቃል…….ነው?

A/ ፈረስ B/ አከለ C/ ጨመረ D/ አዛባ

34. እኔ ምሳዬን በላሁ፡፡ የሚለው ዐ.ነገር በስንተኛ መደብ የተገለጠ ነው?

A/ 1ኛመደብ ነጠላ B/ 2ኛ መደብ ነጠላ C/ 3ኛ መደብ ነጠላ D/ 4ኛ መደብ ነጠላ

35. ልጆቹ ትናንትና መጣ፡፡ የዚህ ዐ.ነገር ሰዋሰዋዊ ስህተት የ……ነው?

A/ የጾታ B/ የባለቤት C/ የቁጥር D/ የጊዜ

36. ከአያት ቅድመ አያት ሲወርድ ……..የቆየውን ባህላችንን እንጠብቅ

A/ ሲወጣ B/ የኖረውን C/ የነበረውን D/ ሲዋረድ

37. ክቡር ሊቀመንበር፥የተከበራችሁ ዳኞች……. ይህ የምን አጃማመር ስርአት ነው?

A/ የውይይት B/ የክርክር C/ የጭውውት D/ የንግግር

38. ልጅቷ ምሳዋን በልቶ ተኛ፡፡ የዚህ ዐ.ነገር ሰዋሰዋዊ ስህተት የ…..ነው?

A/ የመደብ B/ የጊዜ C/ የቅጥያ D/ የጾታ

39. ከስነ-ቃሎች ውስጥ በትረካ መልክ የሚቀርበው የትኛው ነው?

A/ ምሳሌያዊ አነጋገር B/ እንቆቅልሽ C/ ተረት D/ ፈሊጣዊ አነጋገር

40. የሚና ጨዋታ ከአራቱ የቋንቋ ክሂሎች የትኛውን ክሂሎት ያዳብራል?

A/ መናገር B/ ማዳመጥ C/ መጻፍ D/ ማንበብ

41. ውድድሩ ፈታኝ …….. ማሸነፌ አልቀረም፡፡ በባዶ ቦታው መግባት ያለበት አያያዥ የቱ ነው?

A/ ስለዚህ B/ ስለሆነም C/ እንጂ D/ ቢሆንም

42. ያባቴ በሚለው ቃል ውስጥ የተዋጠው ድምጽ የቱነው?

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 5
A/ አ B/ የ C/ ተ D/ በ

43. የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት በምህጻረ-ቃል ሲቀመጥ……ይሆናል?

A/ የ.መ.ማ.ድ B/ ት.መ.ማ.ማ.ድ C/ የ.ት.ማ.ማ.ድ D/ ት.መ.ማ.ድ

44. ድሬደዋ ያደረሰን ባቡር ተበላሸ፡፡በሚለው ዐ.ነገር ውስጥ ሀረግ ሊሆን የሚችለው የትኛው ነው?

A/ ድሬደዋ B/ ባቡር C/ ያደርሰን ባቡር D/ ተበላሸ

45. የቋንቋ አገልግሎት ያልሆነው የትኛው ነው?

A/ እኩልነት B/ ማንነትን መግለጫ C/ መተንበያ D/ መግባቢያ

46. ከሚከተሉት ውስጥ ድርብ ቃል የሆነው የቱነው?

A/ አካባቢያችን B/ እያንዳንዳችን C/ መስሪያ ቤታችን D/ አይን-አዋጅ

47. ስለ አንድ ሀሳብ ብቻ የሚያብራራ፣ የሚያትትና የሚዘረዝር አነስተኛ የጽሁፍ

ክፍል……ይባላል?

A/ አንቀጽ B/ ሀረግ C/ ዐ.ነገር D/ ድርሰት

48. የህይወት ታሪክ አጻጻፍ በስንት ይከፈላል?

A/ 3 B/ 4 C/ 2 D/ 5

49 ድርሰትን ከመጻፋችን በፊት አስቀድመን የምንተገብረው ተግባር ምን ይባላል?

A/ መረጃ መሰብሰብ B/ አስተዋጽኦ መንደፍ C/ ማርቀቅ D/ መጻፍ

50. ሀለ-ቃል የያዘውን የሚተነትኑ፥የሚዘረዝሩና የሚያብራሩ ዐ.ነገሮች …….ይባላሉ?

A/ አንቀጽ B/ ዝርዝር ዐ.ነገር C/ መንደርደሪያ ዐ.ነገር D/ ዋና ዐ.ነገር

51. ማመልከቻ ከየትኛው የደብዳቤ አይነት ይመደባል?

A/የዘመድ B/ የጓደኛ C/ የፍቅረኛ D/ የስራ

52. በአንድ ቋንቋ ተናጋሪዎች መካከል በድምጽ፥በቃልና በአባባል ደረጃ የሚታይ ልዩነት ምን ይባላል?

A/ ዘዬ B/ ሰዋሰው C/ ግጥም D/ ስነ-ጽሁፍ

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 6
53. ከሚከተሉት አንዱ የቋንቋ ባህሪ አይደለም?

A/ ይወለዳል B/ ይበላለጣል C/ እኩል ነው D/ ምሉእ ነው

54. ዋና ዋና ሀሳቦችን በቃል፥በሀረግና በዐ.ነገር አሳጥሮ መጻፍ የ…….አያያዝ ዘዴ ነው?

A/ የዘገባ አያያዝ B/ የቃለ-ጉባኤ አያያዝ C/ የማስታወሻ አያያዝ D/ የመዝገብ አያያዝ

መመሪያ ስድስት፡- ምንባብ አንድ ከጥያቄ 55-57 ድረስ የቀረቡትን ጥያቄዎች በግጥሙ

መሰረት መልሱ፡፡

ባንድነት ተባበር፥ተው አትለያይ፥

ድር አንበሳ ያስራል፥ሲሆን አንድ ላይ፥

ከመሀልህ ይጥፋ፥ተንኮል መካሪው፥

ቸርነት ቅንነት፥ነው አሸናፊው፡፡

ህብረት ደመና ነው፥ያወርዳል ዝናም፥

የደረቀው ሁሉ፥እንዲለመልም፥

ሕብረት ብርሃን ነው፥የጸሀይ ጨረር፥

ሕብረት ጥሩ ነገር፥በመከባበር፥

አያጋጥምህም፥እንቅፋት ከእግር፡፡

/ ምንጭ ከ7ኛ ክፍል መማሪያ መጽሀፍ/

55. ግጥሙ ስንት ስንኞች ና ሀረጎች አሉት?

A/ 9፥12 B/ 9፥16 C/ 9፥18 D/ 9፥9

56. የመጀመሪያው አንጓ ቤት መድፊያ ቃል የሆነው የቱ ነው?

A/ መካሪው B/ አንድ ላይ C/ አትለያይ D/ አሸናፊው

57. የሁለተኛው አንጓ የመጨረሻ ስንኝ መድረሻ ሀረግ……..ነው?

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 7
A/ እንቅፋት ከእግር B/ ሕብረት ጥሩ ነገር C/ የጸሀይ ጨረር D/ የደረቀው ሁሉ

መመሪያ ሰባት፡- ምንባብ ሁለት ቀጥሎ የቀረበውን ምንባብ በጥንቃቄ ካነበባችሁ በኋላ
የቀረቡትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት መልሱ፡፡

በማህበረሰባችን ዘንድ “ ጊዜ ታክሲ አይደለም አይጠብቅም ቆሞ!” የሚል አባባል ዘወትር ይሰማል፡፡ይህ
ደግሞ ጊዜን ሳንጠቀምበት ሊያልፍ የሚችል፥ወደኋላ የማይመለስና ሊተካ የማይችል መሆኑን
ያመላክታል፡፡ ማድረግ የምንችለው ጊዜን መጠቀም ብቻ ነው፡፡ጊዜ መብረሩ አይቀርም፤ ጊዜ ሲበር
እንዳያመልጠንና ወደ አላማችን እንዲበር የማድረግ ጥበብ ሊኖረን ይገባል፡፡ጊዜን መምራት አንችልም፤ይህ
ማለት ደግሞ ቀኑን ማታ፥ማታውን ቀን፤ወይም ያለፈውን ጊዜ እንዲመለስ ማድረግ አንችልም ማለት ነው፡፡
ስለዚህ ማለፉ የማይቀረው“ጊዜ” ታላቅ ስጦታ ነውና ተጠቅመንበት እንዲያልፍ ማድረግ ይገባናል፡፡

በሀገራችን ጊዜን በሚመለከት ከልማዳዊ አመለካከት ጋር የተያያዘውና “የሀበሻ ቀጠሮ” በሚል ጊዜን
በአግባቡ ከመጠቀም ጋር የተያያዘው የአስተሳሰብ ችግር ከፍተኛ እንቅፋት ሆኖብናል፡፡ይህ ልማዳዊ
አስተሳሰብ ደግሞ ለብዙ መቶ አመታት የተከማቸ ጉዳይ ነው፡፡በቀላሉ ላይቀረፍ ይችላል፤በመሆኑም ችግሩን
ለመቅረፍ ትኩረትና ጊዜ ይፈልጋል፡፡

58. ከልማዳዊ አመለካከት ጋር የተያያዘው “የሀበሻ ቀጠሮ” የሚለው አባባል ምንን ያመለክታል?

A/ ጊዜን በአግባቡ መጠቀምን B/ ሀበሻ በቀጠሮ ታማኝመሆኑን

C/ ጊዜን በአግባቡ አለመጠቀምን D/ ቀጠሮ አከባሪ መሆናችንን

59. ሊተካ የማይችል ሲል ምን ማለቱ ነው?

A/ ለወደ ፊት ሊገኝ የሚችል B/ ሊመለስ የማይችል C/ ሊገዛ የሚችል D/ ቆሞ የሚጠብቅ

60. የዚህ ምንባብ ርዕስ ምን ሊሆን ይችላል?

A/ እቅድ B/ ተግባር C/ አላማ D/ ጊዜ

አዘጋጆች፡-መ/ርት ወላንሳ ተካበ

መ/ርት ፋጡማ ሰዒድ

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 8
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ የአማርኛ ትምህርት ሞዴል ፈተና 2012ዓ.ም Page 9
/

2012/2020

$ % &' 1 ()
*+, -. 60

አማርኛ ሞ-፫
0

112+ 1 3+, 4* 1-8 07 +8 *+,9: $*; $7 % - <=


1(7> ?%@@ A+ B *+, (C DE: 1F G HI-
1(7 % 1 7C@@

7 A J 1I2+ KL3 MN O P @@ QR: SD


T*$% U VW N % U J (-$% J P> A X8 3< 3 4 HY
+$Z A P T2 =1( D @@ * [T \: A .]% 1 Y0 I=^
U 1OO_ I=1: I=$ * B `T [ <% =aX[b P > A 7
V - P @@ J P &' 7 MN c b < (< &'
1OO_P d3e ^7 T f Y V= P%@@ 7 $ g -R I=h
iT% K U iT% j 3k<= iT% a10 l 0 m8 K+nD
A (I P%@@ o PI $ % &' YD: 7 13D
1 P @@

7 $1C &' - K+ U iT% K+nD A 1hZ


13 * k, p 7N =Y @@ o qqb r NfQ N-
13* A =O -R% Y ; d$ - AjN + H= A ( %
=s > - T k =^7X …

( 1 <v w % U 1961U9-11)
/

2012/2020

1. G $ YP P%?
A. } C. m
B. D D. 0
2. G X ( -=) HI- =Y • ?
A. $ J P C. QR: jN P
B. 7 MN P % T D. * [T \:
3. * QR: SD T*$% U VW N % U J (-$% Y +$Z
A P T2 =1( D @@ K % Y< % * (17 k
K F% 1II= k > P%?
A. Y 1(7> C. Y +( 3Z a1 ƒ + 7
B. Y 3-$% +L„ D. Y d[7 + X8
4. (<c &' 7 Y N; P ?
A. 4†-; 1$ - C. ‡ ‡ 1ˆ7e
B. 1OO_P Y Y D. 1 (3
5. 7 A J 1I2+ KL37% 0P%?
A. jN V J ‡ 1X8 C. SD 1T34
B. iT% T f 1hZ D. J 1 4
6. 7 r NfQ A ^ 07N + P%?
A. J 12% C. F Š% 7(-
B. > D. m8 1 P%
7. * a1 QR: 3< 3 4 < 8 J 1I2+
0P%?
A. 31 ΠC. SD U VW J
B. 10 D. 1 7 •
8. A G Y< 7 )=P 2 %
A. iT% a10 l 0 K+nD C. - X=P <
B. A J 1I2+ KL3 D. m8 1 P%
/

2012/2020

112+ 2 *+, 9 – 20 07 +„ *+,9: $ X @@ A+ B *+,


$7G DE: 1F % 1 7C@@

9. k<ƒ N* + hP% > P%?


A. K < % • P% C. Ha U 1 N* = [ T
B. 1 X[* 2 =T= T D. H- P> l- P%
10. D:m = k % 1 - •T 4* Y ‘ P%?
A. 1 1 - P3< 4* ’ •T
B. 3 1 - P3< 4* •T = =
C. 2 1 - -“ 4* •T = =
D. 1 1 - -“ 4* •T

11. m PY\: 1F + % „P I $ ”” > P%?

A. + %• C. Y<†
B. 7F D. P•–
12. 0 1* e 1<< 0 <= : + % k > P%?
A. He C. - >
B. 1< D. G
13. K 8 1F * 0 1II= k< +a% > P%?
A. 1 M U 1^ C. 1`7e U 1 ”
B. 1 0 0 U 10 D. 1X U 1
14. a7ab HI`: 1F 0 ( 1•— % ˜ e01
d• > =1 < ?
H. 7™e F ; 1• 1. ’ * -
. ’ 1 7* š. 7™e 1•
›. 17Œ 1(-(- 7. ŠV aVM
A. 1 U ›U 7 U H U U š C. U 1 U ›U 7 U š U H
B. › U 7 U š U H U U 1 D. š U 1 U U 7U › U H
/

2012/2020

15. %•T P = k Pœ*; d• K 8 % P%


A. %• - • - P C. %• - • - P
B. %* - • - P D. %* - • - - P
16. 1H10 1 › A+P P%@@ = ž/PY P%@@
A. 9 Tƒ C. ’..ƒ
B. 8Tƒ D. *+,+ƒ
17. 1<Ÿ [ 10 < ? = ž/PY P%@@
A. ’..ƒ C. 9 Tƒ
B. *+,+ƒ D. 8Tƒ
18. aP : Y3 D = 1œ: @@ = ž/PY 1<F:
P%?
A. 13 C. `T
B. m T D. &'
19. 1(7 Q: K % k Pœ*; d• K 8 > =h ?
A. 1(7 - - ¡: C. 1(7 - ኸ - - ¡:
B. 1(7 - - ¡: D. 1(7 ¢ - - ¡:
20. K 8 k< % * #¡¤$ K *+ + Y % > P% ?
A. ¤ C.
B. D. 0--e
21. D K % k A 1 - -“ 4* d2 ------- =h ?

A. D¤ C. db

B. Dm D. D

22. V31 3 1 - -“ 4* d¦ ph K: % > P%?

A. V3 C. V3 :m

B. V3 ?% D. V31f
/

2012/2020

23. 29: < - 7% sB@@ )PYb % * + % [I N

KY ‘% P%?

A. `T C. +

B. m T D. &'

24. m T% m<: $ - I PY @@ (17 Y7N 1II= :

+a% $ % P% ?

A . I- 3$ C. Ÿ7 (3

B. A \ (3 D. m8

25. 1 Y0 A+I ` % 7 = )PY K+ < % 1 ’ >

P%?

A. A+ 7* C. A+7

B. A+ < D. A+

26. K ; k % * % 3 N 0e*+ a% % P%?

A. c+ § C. (%

B. n D. ¤

27. APo+ 29: 3 7% +3 8 š17 k P%?

A. 1 C. 1 3¦

B. *Y HH7N D. ++¨

28 APo S: ?% @@ K % ž/PY % * (17 N P%

A. 07N N C. WV7 N

B. 1h N D. m8
/

2012/2020

29. <¤ K© ( K ) žPY =PQ: ?% @@

A. H Tƒ PY\: C. 8Tƒ )PY\:

B. ’..ƒ )PY\: D. 13=kƒ )PY\:

30. B PY [= m T P šD Y KY ª ªm =P P%

A. Y<†ªm C. 1..f 07(

B. D« ªm D. ` 0

31. S “ 2 *P / 1œ @@ o PY % * Y<† k > P%?

A. *P C. ¬ “

B. 1œ D. 2

32. 0Œ H« A - ®p = : @@ o )PY % * 8Tƒ PY7

k > P%?

A. A - C. H«

B. D. = :

33. =PY- K % k K % k > P%@@

A. e = C. = = <

B. IŠ ( D« ) D. m8

34. e3<e3;: K % k 1¯7W Y % Š e*+ > P%?

A. ¡: C. e3;:

B. ;: D. e3<
/

2012/2020

35. K V?% K % k % * X† > P% ?

A. A C.

B. A D. AP°

36. 10Q; 1œ - b Y±@@ )PYb % * *Y± 1 ) > P% ?

A. Q; C.

B. 1œ D. AP°

37. =s K %k A T1PW k KhP% % P% ?

A. =s C. s

B. s0 D. ˜0

38. ¤ K % k 1 F: e*+% P%@@

A. - ¤ C. -

B. - ¤ D.-

39. 1< ( K % k =1(7 % k > P%?

A. 1 ( C. <
B. 1< D. (

40. ( K % k 3-L KP % 0 > P%?

A. C.
B. ( D.1 ° (3

41. K 8 ž/PY\: (X(Xƒ =T= % P%?

A. *4\: (9: 1C C. 347% (9: 1C


B. * 4 (9: 1C D.*4 (% 1œ
/

2012/2020

42. K 8 B $D7- 112+ =

A. ‡TƒP 1 D C. kXK9: HI- 7V 1 1*


B. ’ X[e D. (3% &' N G 13$

43. 1*² - K % K 8 % P%?

A. $I$ C. 0 ( -
B. • œ A 3Lc - D. m8 1 P%

44. L L K % k kD³% k

A. V C. W$
B. [7 D. $P$P

45. ˆ K % k kD³% k

A. $ 0 C. N`
B. 4 PY D. `a

46. ´<ƒ K % k kD³% k

A. a1 ƒ C. [N
B. $1 D. 4Iƒ

47. =1œ- K % k p1(7 =: k > P% ?

A. =1 C. = œ-f
B. 1œ D. 1œ

48. = % - µZ A \3 1œ o ž/PY % * Y<g > P%?

A. - µZ C. A \3 1œ
B. = % D. A \3
/

2012/2020

49. a= Ic -7 (G P [ 7I?%@@ (17 k 1II=

hP : % P%?

A. c8 c8 C. VD
B. 0 0 D. ” 7(

50. K % 1w P%? = ž/PY P%::

A. HTTƒ C. 8Tƒ
B. 9 Tƒ D. *+,+ƒ

51. [ ·< hP [ ¸ dP - c = %* k > P%?

A. ˆ ˆ C. Ÿ - Ÿ
B. D. m8

52. $3\ F k< A <

A. 1(D7 C. PVY
B. •– D. [k$

53. v PI% e %QG m Y @@ o ž/PY % * NIƒ H7 > P%

A. v PI% C. PI% 4 %QG


B. m =Y D. 4 %QG

54. P° HY PY =1œ K % ž/PY % * KT %

P%?

A. •T C. 1 -
B. 4* D. 1 (3
/

2012/2020

55. + e P† V 7 < 7Y% 7 A¤e0 0 [œ@@


K % ž/PY % * Y<† k;: 8

A. 0 C. }
B. m D. D

56. ‘›= 1 › 1 - • 1 › YlT 1œ: K % ž/PY % *

Y<g k +1 T

A. 7ΠC. c+
B. 13 D. m T

57. Vl KY¹ µ I D 29: 1F } [œ K % ž/PY

% * (17 k +1 T

A. 7ΠC. c+
B. 13 D. 4*

58. 1717 -; F • -; =< ?

A. • C. ª
B.. ‘›¸ D. 1•

59. l K % k K % k > P%?

A. :;T C. V
B. (*¡ D. 0<

60. ¯ Š+ C @@ N*c K+º<% 7 I

A. [ +1 C C. p+1C
B. Y Š[C D. L\ ŠLC
1 አዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ትምህርት ቢሮ
1
የስምንተኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ ሞዳሌ ፈተና
2012/2020
አማርኛ ሞ-፬

የጥያቄ ብዛት:- 60 የተፈቀዯው ጊዜ:- 1 ሰዓት

መመሪያ አንዴ:- ከተራ ቁጥር 1 እስከ 10 ዴረስ ቃሊትንና ሏረጋትን የሚመሇከቱ


የተሇያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ጥያቄዎች የቀረቡበትን መንገዴ መሰረት በማዴረግ
ሇእያንዲንደ ጥያቄ ከአማራጮ መካከሌ ትክክሌ የሆነውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

1. «ወ/ሮ አቻምየሇሽ ዛሬ ሽምግሌና አሇባቸው» በሚሇው ዓረፍተነገር ውስጥ


የተሰመረበት ቃሌ ዏውዲዊ ፍቺው ምንዴን ነው?

A. እርጅና C. ዴካም
B. ዲኝነት D. ምርቃት

2. አዱስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በየዓመቱ በርካታ ተማሪዎችን ያስመርቃሌ፡፡ በዚህ


ዓረፍተነገር ውስጥ የተሰመረበት ቃሌ ዏውዲዊ ፍቺው ምንዴን ነው?

A. ስንብት ያዯርጋሌ C. ምስጋና ያቀርባሌ


B. መመሪያ ይሰጣሌ D. ብቁ ያዯርጋሌ

3. «ጠብታ» በሚሇው ቃሌ ውስጥ የሚገኘው “ብ” ፊዯሌ ሊሌቶ መነበብ


ያሇበት በየትኛው ዓረፍተነገር ውስጥ ነው?

A. ጥጃዋ ወተቷን ጠብታ ሜዲው ሊይ ትቦርቃሇች፡፡


B. ሌብሴ ሊይ ያረፈው የቀሇም ጠብታ መንችኮ ቀረ፡፡
C. አሊስፈሊጊ የውሃ ጠብታ መቆም አሇበት፡፡
D. ሇትውሌዴ የስሌጣኔ ጠብታ ማስቀመጥ መሌካም ነው፡፡

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
4.
2

«አያት» በሚሇው ቃሌ ውስጥ ያሇው «ያ» ፊዯሌ ሊሌቶ መነበብ ያሇበት


1
በየትኛው ዓረፍተነገር ውስጥ ነው?

A. ከቤተሰቦቿ ጋር ሰብሰብ ብሊ አያት፡፡


B. አያት ስሇላሊት ዯስተኛ ናት፡፡
C. ስትተውን አያት፡፡
D. አያት ግን አሊናገራትም፡፡

5. ከሚከተለት መካከሌ «ዴንጋይ» የሚሇው ቃሌ በተሇየ ዏውዴ የገባው


በየትኛው ዓረፍተነገር ውስጥ ነው?

A. የተስተካከሇ ዴንጋይ የቤት ግዴግዲ ይሆናሌ፡፡


B. ዴንጋይ ሊይ ተቀምጦ የጠዋት ፀሏይ ሲሞቅ ነበር፡፡
C. ዴንጋይ አዕምሮውን ሇመሞረዴ ጊዜ ወስዶሌ፡፡
D. ዴንጋይ በመጥረብ ይተዲዯሩ ነበር፡፡

6. ከመሬቱ ሊይ የመኝታ ከረጢቴን አንጥፌ ጋዯም አስባሌኩ፡፡ ይህንን


ዓረፍተነገር ሇማስተካከሌ የተሰመረበት ቃሌ ቅርፁ እንዳት መጻፍ አሇበት?

A. ተባባሌኩ C. ተባሌኩ
B. አባባሌኩ D. አሌኩ

7. ከሚከተለት መካከሌ «ብትጠቀመው» የሚሇው ቃሌ በትክክሌ ተነጣጥል


የተፃፈው በየትኛው አማራጭ ነው?

A. ብት-ጠቀመ-ው C. ብት-ጠቀመው
B. ብ-ት-ጠቀመ-ው D. ብ-ት-ጠቀመው

8. ከሚከተለት መካከሌ «በተዯረዯሩበት» የሚሇው ቃሌ በትክክሌ ተነጣጥል


የተፃፈው በየትኛው አማራጭ ነው?

A. በተዯረዯሩ-በ-ት C. በ-ተ-ዯረዯር-ኡ-በት
B. በ-ተ-ዯረዯሩበት D. ብ-ት-ጠቀመው

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
9.
3

«የያዘው አባዜ አሌሇቅ ብልት ያከንፈዋሌ» በሚሇው ዓረፍተነገር ውስጥ


1
የተሰመረበት ቃሌ ተመሳሳይ ፍቺው ምንዴን ነው?

A. አመሌ C. እጣ ፈንታ
B. ዕዴሌ D. እጣ ጦስ

10. ጥሮና ግሮ ስኬታማ ሇመሆን ብሩህ ሀሳቦችን ማሰብ ይጠይቃሌ፡፡ በዚህ


ዓረፍተነገር ውስጥ ሇተሰመረበት ሏረግ ተቃራኒ ፍቺ የሚሆነው
ከሚከተለት መካከሌ የትኛው ነው?

A. በስራ C. በአጋጣሚ
B. በጥረት D. በምኞት

መመሪያ ሁሇት:- ከተራ ቁጥር 11 እስከ 20 ዴረስ ያለት ጥያቄዎች ቀጥል


በቀረበው ምንባብ ሊይ የተመሠረቱ ናቸው፡፡ ምንባቡን በጥሞና በማንበብ
ሇጥያቄዎቹ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ የተሻሇውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

አንዴ ጅብ በሩቅ አህያ ተመሇከተና ሉበሊው ወሰነ፡፡ እየሮጠም ወዯአህያው


ተጠጋ፡፡ ጅቡን የተመሇከተው አህያም ማምሇጥ እንዯማይችሌ ተረዲ፡፡ ዴንገት
አንዴ ብሌሀት ወዯአዕምሮው መጣሇት፡፡ እያነከሰ ሇመሸሽ ሞከረ፡፡ ጅቡ ዯረሰበትና
አህያውን ከመዘርጠጡ በፊት፣ “ምናባክ ሆነህ ነው የምታነክሰው?” ሲሌ
ጠየቀው፡፡ አህያም “ጌታዬ! ገዯሌ ስዘሌ እሾህ ወግቶኝ ነው፡፡ እግሬ ውስጥ የገባው
እሾህ በጣም መርዘኛ ነው፤ ሌትበሊኝ ከፈሇክ መጀመሪያ ከእግሬ ውስጥ የገባውን
እሾህ ንቀሌሌኝ፡፡ ምክንያቱም እሾሁ በጣም መርዘኛ ከመሆኑ የተነሳ በምትበሊኝ
ጊዜ ይወጋህና ይጎዲሀሌ፡፡ የሚሻሇው መጀመሪያ ነቅሇህሌኝ ብትበሊኝ ነው፤”
አሇው፡፡

ጅቡም በምክሩ ስሇተስማማ ከአህያው ስር ቁጭ አሇና እሾሁን ሇማውጣት በአፉና


በምሊሱ መዯባበስ ጀመረ፡፡ በዚህ ጊዜ አህያው ጅቡን በሀይሇኛ እርግጫ
ሲያቀምሰው ጥርሱ እርግፍግፍ አሇ፡፡ አሁን አህያና ጅብ እኩሌ ሆኑ፡፡ በምኑ
ይብሊው? በዚህ ጊዜ አህያው በጣም ይዯሰትና “ብሌጥ ሲያመሌጥ አየኸው?”
በማሇት ሳቀበት፡፡

11. በምንባቡ ውስጥ ዕኩይ ባህሪ ተሊብሶ የቀረበው ማን ነው?

A. እሾህ C. ጅብ
B. አህያ D. እግር

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
12.
4

በምንባቡ ውስጥ አህያው የተሊበሰው ባህሪ ምን ዓይነት ነው?


1
A. አታሊይ C. ብሌሕ
B. ሞኝ D. ስግብግብ

13. ከሚከተለት ምሳላያዊ አነጋገሮች መካከሌ ጅቡን በተሻሇ ሁኔታ


የሚገሌጸው የትኛው ነው?

A. ጅብ እስኪነክስ ያነክስ
B. ሞኝ ቢሸከም የበሊ ይመስሇዋሌ
C. አያ ጅቦ ሳታመካኝ ብሊኝ
D. ሆደን ያሇ ሆደን ተወጋ

14. ምንባቡ ከየትኛው የሥነጽሐፍ ዘውግ ይመዯባሌ?

A. ከአጭር ሌቦሇዴ C. ከቀሌዴ


B. ከተረት D. ከመነባንብ

15. በምንባቡ መሰረት አህያ ጅቡን «ጌታዬ!» ብል የጠራው ሇምንዴን ነው?

A. በእዴሜ ስሇሚበሌጠው
B. ጅብ የተከበረ እንስሳ ነው ብል በማሰቡ
C. አዝኖሇት እንዱተወው
D. ያከበረው እንዱመስሇው

16. በምንባቡ ውስጥ «ሲያቀምሰው» የሚሇው ቃሌ አገባባዊ ፍቺው ምንዴን


ነው?

A. ሲሌሰው C. ሲያጎርሰው
B. ሲገፋው D. ሲመታው

17. በምንባቡ መሰረት ጅቡ በአህያው ምክር የተስማማው ሇምንዴን ነው?

A. አህያው ከእኔ የተሻሇ አዋቂ ነው ብል በማመኑ


B. ጅቡ ጉሌበት እንጅ ብስሇት ስሇላሇው
C. እሾሁ በአህያው እግር ሊይ ይታይ ስሇነበር
D. የአህያው ዘዳ ቢገባውም ምንም እንዯማይመጣ ስሊወቀ

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
18.
5

ከሚከተለት መካከሌ የምንባቡን መሌዕክት በተሻሇ የሚገሌፀው የትኛው


1
ሀሳብ ነው?

A. ነገሮችን በብሌሃት መምራት እንዯሚያሰፈሌግ


B. ጅብ ምንም ዓይነት ብስሇት የላሇው መሆኑን
C. አህያ ጠንካራ ከመሆኑ ባሻገር በሳሌም መሆኑን
D. ጠሊትን ከኋሊ ከማዴረግ መጠንቀቅ እንዯሚያስፈሌግ

19. በምንባቡ መሰረት «ከመዘርጠጡ» የሚሇው ቃሌ አገባባዊ ፍቺው ምንዴን


ነው?

A. ከማሽተቱ C. ከመብሊቱ
B. ከመርገጡ D. ከመጣለ

20. ከሚከተለት መካከሌ በምንባቡ ውስጥ የምክንያትና የውጤት ትስስር ያሇው


ዓረፍተነገር የትኛው ሀሳብ ነው?

A. ጅብ እየሮጠ ወዯአህያው ተጠጋ፡፡


B. ጅብ አህያውን ተመሇከተና ሉበሊው ወሰነ፡፡
C. አህያውን የወጋው እሾህ መርዛማ ነበር፡፡
D. አህያው ጅቡን በሀይሇኛ እርግጫ አቀመሰው፡፡

መመሪያ ሦስት:- ከተራ ቁጥር 21 እስከ 32 ዴረስ የተሇያየ ይዘት ያሊቸው


ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ሇእያንዲንደ ጥያቄ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ ትክክሌ
የሆነውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

21. ከሚከተለት መካከሌ የውይይት አቀራረብ መመሪያ ያሌሆነው የትኛው


ነው?

A. የውይይቱን ርዕስ መገንዘብ


B. የውይይቱን ዓሊማ ሇአዴማጭ ማስተዋወቅ
C. በቂ ምክንያት ማቅረብ
D. ሀሳባችን በላልች እንዱገሇፅሌን መፍቀዴ

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
22.
6

ከሚከተለት መካከሌ ቃሇ መጠይቅ በሚካሄዴበት ወቅት መከናወን ያሇበት


1
የትኛው ተግባር ነው?

A. ከቃሇ መጠይቁ የሚገኘውን ምሊሽ በማስታወሻ መመዝገብ


B. ሇቃሇ መጠይቁ አስፈሊጊ የሆኑ አካሊትን መሇየት
C. ሇቃሇ መጠይቁ ትብብር ያዯረጉ አካሊትን ማመስገን
D. ሇቃሇ መጠይቁ የሚሆኑ ጥያቄዎችን ማዘጋጀት

23. ከሚከተለት መካከሌ ክርክር ከመካሄደ በፊት መተግበር ያሇበት የትኛው


ተግባር ነው?

A. የመከራከሪያ ጊዜውን በአግባቡ መጠቀም


B. የመከራከሪያ ሀሳቦችን ማዯራጀት
C. ተራን ጠብቆ መከራከር
D. የዲኞችን ውሳኔ መቀበሌ

24. ስሇሴቶች እኩሌነት ከማውራታችን በፊት ሇሴቶች ጫና በሆኑ ጉዲዮች ሊይ


እንወያይ፡፡ ሇዚህ ውይይት እንዱያግዘንም ዓርአያ የሚሆኑ ሴቶችን ጋብዘን
እዚህ ይገኛለ፡፡

በዚህ ሀሳብ መሰረት ዴርጊቶች በቅዯም ተከተሌ ሲቀመጡ የትኛውን


ይሆናለ?

A. ዓርአያ የሚሆኑ ሴቶችን መጋበዝ፣ ዓርአያ የሚሆኑ ሴቶች እዚህ


መገኘት፣ ሇሴቶች ጫና በሆኑ ጉዲዮች ሊይ መወያየት፣ ስሇሴቶች
እኩሌነት መወያየት
B. ዓርአያ የሚሆኑ ሴቶች እዚህ መገኘት፣ ዓርአያ የሚሆኑ ሴቶችን
መጋበዝ፣ ሇሴቶች ጫና በሆኑ ጉዲዮች ሊይ መወያየት፣ ስሇሴቶች
እኩሌነት መወያየት
C. ሇሴቶች ጫና በሆኑ ጉዲዮች ሊይ መወያየት፣ ስሇሴቶች እኩሌነት
መወያየት፣ ዓርአያ የሚሆኑ ሴቶችን መጋበዝ፣ ዓርአያ የሚሆኑ
ሴቶች እዚህ መገኘት
D. ስሇሴቶች እኩሌነት መወያየት፣ ዓርአያ የሚሆኑ ሴቶችን መጋበዝ፣
ዓርአያ የሚሆኑ ሴቶች እዚህ መገኘት፣ ሇሴቶች ጫና በሆኑ ጉዲዮች
ሊይ መወያየት፣

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1 7

ትዕዛዝ አንዴ:- ተራ ቁጥር 25ን እና 26ን ቀጥል በቀረበው ምሌሌስ መሰረት


1
መሌስ/ሽ!

«የወዯዴኩሽ ይመስሇኛሌ» አሊት ማርቆስ እንዯቀሊሌ ነገር ማፍቀሩን


እየወረወረሊት፡፡
«ምን?» አሇች ሰብሇ መሌስ ጠብቃ ሳይሆን የሰማችውን ባሇማመን፡፡
መቀራረባቸው ወዳት እንዯሚያመራ ሇማወቅ እየጓጓች ስሇነበር፡፡
«የወዯዴኩሽ ይመስሇኛሌ» አሊት አሁንም በዴጋሜ፤ ቃሊቶቹን ቀስ ብል
እየዯገመ፡፡ ሰብሇ መሌስ አሌነበራትም፡፡ ዝም አሇች፡፡ በዝምታ ውስጥ ዯስ የሚሌ
ስሜት ተሰማት፡፡

25. በዚህ ምሌሌስ መሠረት የሰብሇ ስሜት ምን ይመስሊሌ?

A. የማርቆስ ዴፍረቱ ያናዯዲት


B. ያሌጠበቀችው ነገር የተፈጠረባት
C. መቀራረባቸውን የወዯዯችው
D. የማርቆስን ወንዴምነት ያሌተቀበሇችው

26. በዚህ ምሌሌስ መሠረት ስሇማርቆስና ስሇሰብሇ የትውውቅ ጊዜ ምን ማሇት


ይቻሊሌ?

A. ረዘም ያሇ ጊዜ ትውውቅ ያሊቸው


B. አብረው ያዯጉ
C. በዴንገት ተያይተው የተራራቁ
D. በሀዘን ጊዜ የተያዩ

ትዕዛዝ ሁሇት:- ከተራ ቁጥር 27 እስከ 29 ዴረስ ያለትን ጥያቄዎች ቀጥል


በቀረበው የሰንጠረዥ መረጃ መሰረት መሌስ/ሽ!

በ2006 ዓ.ም. ሉሰሩ የታሰቡ የአስፓሌት መንገድች


ተ.ቁ. የሚሰሩ መንገድች የተመዯበ በጀት ሥራው
የሚጀመርበት ወር
1. ከዯብረብርሃን እስከ አንኮበር 88,500,000 ጥቅምት
2. ከዴሬዯዋ እስከ ዯወላ 1,000,000,000 ጥር
3. ከሙከጡሪ እስከ አሇም ከተማ 100,000 ህዲር
4. ከኦሞ እስከ ማጅ 100,000 መጋቢት

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
27.
8

በሰንጠረዡ መረጃ መሰረት ከሁለም የአስፓሌት መንገድች መካከሌ ከፍተኛ


1
በጀት የሚጠይቀው የትኛው ነው?

A. ከዯብረብርሃን እስከ አንኮበር ያሇው


B. ከዴሬዯዋ እስከ ዯወላ ያሇው
C. ከሙከጡሪ እስከ አሇም ከተማ ያሇው
D. ከኦሞ እስከ ማጅ ያሇው

28. በሰንጠረዡ መረጃ መሰረት ከሁለም የአስፓሌት መንገድች መካከሌ ቀዴሞ


የሚጀመረው የትኛው ነው?

A. ከዯብረብርሃን እስከ አንኮበር ያሇው


B. ከዴሬዯዋ እስከ ዯወላ ያሇው
C. ከሙከጡሪ እስከ አሇም ከተማ ያሇው
D. ከኦሞ እስከ ማጅ ያሇው

29. በሰንጠረዡ መረጃ መሰረት ከሁለም የአስፓሌት መንገድች መካከሌ ዘግይቶ


የሚጀመረው የትኛው ነው

A. ከዯብረብርሃን እስከ አንኮበር ያሇው


B. ከዴሬዯዋ እስከ ዯወላ ያሇው
C. ከሙከጡሪ እስከ አሇም ከተማ ያሇው
D. ከኦሞ እስከ ማጅ ያሇው

ትዕዛዝ ሦስት:- ከተራ ቁጥር 30 እስከ 32 ያለትን ጥያቄዎች ቀጥል በቀረበው


የግራፍ መረጃ መሰረት መሌስ/ሽ!

4ኛ
የካንጋሮ ጫማ ፋብሪካ የ2010 ዓ.ም. የጫማ
ሩብ
ምርት መቶኛ
ዓመት
14%

3ኛ ሩብ
ዓመት
1ኛ ሩብ
ዓመት
47%
2ኛ ሩብ
ዓመት
26%

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
30.
9

በግራፉ መረጃ መሰረት የካንጋሮ ጫማ ፋብሪካ ከፍተኛ ምርት ያመረተው


1
በየትኛው ወቅት ነው?

A. በአንዯኛው ሩብ ዓመት
B. በሁሇተኛው ሩብ ዓመት
C. በሦስተኛው ሩብ ዓመት
D. በአራተኛው ሩብ ዓመት

31. በግራፉ መረጃ መሰረት የካንጋሮ ጫማ ፋብሪካ የማምረቻ ጊዜውን መቀነስ


ቢኖረበት የትኛውን ወቅት መተው ይመረጣሌ?

A. አራተኛና ሦስተኛ ሩብ ዓመታትን


B. ሦስተኛና ሁሇተኛ ሩብ ዓመታትን
C. ሁሇተኛና አንዯኛ ሩብ ዓመታትን
D. አንዯኛና አራተኛ ሩብ ዓመታትን

32. በግራፉ መረጃ መሰረት የካንጋሮ ጫማ ፋብሪካ ዝቅተኛ ምርት


ያመረተው በየትኛው ወቅት ነው?

A. በአንዯኛ ሩብ ዓመት C. በሦስተኛው ሩብ ዓመት


B. በሁሇተኛው ሩብ ዓመት D. በአራተኛው ሩብ ዓመት

መመሪያ አራት:- ከተራ ቁጥር 33 እስከ 43 ዴረስ ጽሕፈትን የሚመሇከቱ


የተሇያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ሇእያንዲንደ ጥያቄ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ
ትክክሌ የሆነውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

33. «አቅጣጫ በግቢያችን የመኪና መብራት ይበራሌ፡፡» ይህ ዓረፍተነገር ሀሳቡ


ግሌፅ እንዱሆን አወቃቀሩ እንዳት መሻሻሌ አሇበት?

A. መብራት በግቢያችን አቅጣጫ የመኪና ይበራሌ፡፡


B. በግቢያችን አቅጣጫ የመኪና መብራት ይበራሌ፡፡
C. የመኪና መብራት ይበራሌ በግቢያችን አቅጣጫ፡፡
D. በግቢያችን አቅጣጫ መብራት የመኪና ይበራሌ፡፡

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
34.
10

«የዕዴገታቸው መነሻ የብዙ ሀገሮች ነባር ዕውቀት ነው» የሚሇው


1
ዓረፍተነገር አወቃቀሩ እንዳት መስተካከሇ ይኖርበታሌ?

A. ዕውቀት የብዙ ሀገሮች የዕዴገታቸው መነሻ ነባር ነው፡፡


B. የዕዴገታቸው መነሻ ነባር ዕውቀት የብዙ ሀገሮች ነው፡፡
C. ሀገሮች የብዙ የዕዴገታቸው መነሻ ነባር ዕውቀት ነው፡፡
D. የብዙ ሀገሮች የዕዴገታቸው መነሻ ነባር ዕውቀት ነው፡፡

35. የተሸሇ ሰው ሆና የተገኘችው ወገቧን አስራ በመማሯ ነው፡፡


ከሚከተለት መካከሌ ሇዓረፍተነገሩ ውጤት መሆን የሚችሇው የትኛው
ነው?

A. ወገቧን ማሰር C. የተሻሇ ሰው ሆና መገኘት


B. ወገቧን አስራ መማር D. መማር

36. «ብዕሩን እንዯጦር መሳሪያ ሲጠቀመው ማሰብ እንዯተሳነው


አሌተጠራጠረችም» በሚሇው ሀሳብ ውስጥ በምክንያትነት የሚጠቀሰው
የትኛው ነው?

A. ብዕሩን እንዯጦር መሳሪያ መጠቀም


B. ማሰብ መሳኑ
C. አሇመጠራጠሯ
D. ጦር አሇመፍራቱ

37. «ሀገር ሌትዲብር የምትችሇው የሀገር ዕንቁ ሀብት የሆነው ህዝብ ሉዲብር
ሲችሌ ነው» የዚህ ዓረፍተነገር ውጤት መሆን የሚችሇው የትኛው ሀሳብ
ነው?

A. ሀገር መዲበር C. የሀገር ሀብት መኖር


B. ህዝብ መዲበር D. የሀገር ዕንቁ መሆን

38. «የስሌክ ምሌሌሱ ሰምቸዋሇሁ» በሚሇው አነጋገር ውስጥ የተሰመረበት


ቃሌ ከሀሳቡ ጋር እንዱዋሀዴ ቅርፁ እንዳት መስተካከሌ ይኖርበታሌ?

A. መሌሱን C. ምሌሌሱን
B. ምሊሹ D. መሊሹ

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
39.
11

ከሚከተለት መካከሌ የህይወት ታሪክ ሇመፃፍ አስገዲጅ ያሌሆነው ተግባር


1
የትኛው ነው?

A. ግሇሰቡን በቅርበት ከሚያውቁት ሰዎች መረጃ መሰብሰብ


B. ስሇግሇሰቡ ከተፃፈ ጽሁፍ መረጃ መሰብሰብ
C. ግሇሰቡ በህይወት ካሇ ከራሱ መረጃ መሰብሰብ
D. መረጃዎችን በቅዯም ተከተሌ ማዯራጀት

40. ከሚከተለት መካከሌ የህይወት ታሪክ ሲፃፍ መጨረሻ መፃፍ ያሇበት


የትኛው መረጃ ነው?

A. በ41 አመታቸው የካናዲ አምባሳዯር ሆነው ተሹመዋሌ፡፡


B. የሁሇት ሴቶችና የአንዴ ወንዴ ሌጅ እናት ነበሩ፡፡
C. ከአባታቸው ከአቶ ውብሸት ማንዯፍሮና ከእናታቸው ከወ/ሮ የውብዲር
ሳህሇ በ 1948 ዓ.ም. ተወሇደ፡፡
D. በተወሇደ በ 79 ዓመታቸው ከዚህ ዓሇም በሞት ተሇዩ፡፡

41. ሀ. ሰነፍ ተማሪ አሇ፡፡


ሇ. ተማሪ ዓይነት ዓይነት አሇው፡፡
ሏ. ምስጉን ተማሪ ከሰነፍ የሚሇየው በስራውና በታታሪነቱ ነው፡፡
መ. ምስጉን ተማሪ አሇ፡፡

እነዚህን ዓረፍተነገሮች አንዴ አንቀፅ ሇማዴረግ ቅዯም ተከተሊቸው እንዳት


ቢስተካከሌ የተሻሇ ይሆናሌ?

A. ሇ፣ ሏ፣ ሀ፣ መ C. ሀ፣ መ፣ ሇ፣ ሏ
B. ሇ፣ መ፣ ሏ፣ሀ D. ሇ፣ መ፣ ሀ፣ ሏ

42. «አንገትህን ወዯሀገርህ ሜዲ አቅና» ሇሚሇው ስንኝ በዜም በሀሳብም በተሻሇ


መሌኩ የሚስማማው ስንኝ ከሚከተለት መካከሌ የትኛው ነው?

A. የጦር ውርወራ የጥይት እሩምታ


B. ቁም ነገር ሰርተህ በእምነትህ ጽና
C. ስትወጣ ስትገባ አትምታ ዲንኪራ
D. መጓዝ መንከራተት መቺ ሰሇቸህና

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
43. ሰዎች እባካችሁ መዴሃኒት ፈሌጉ፣
12
1
እናንተም ታማችሁ እናንተም እናንተም፡፡

ይህ ግጥም ስሜት እንዱኖረው የሀረግና የስንኝ ቅዯም ተከተለ እንዳት


መስተካከሌ አሇበት?

A. መዴሃኒት ፈሌጉ ሰዎች እባካችሁ፣


እናንተም እናንተም እናንተም ታማችሁ፡፡
B. መዴሃኒት ፈሌጉ ሰዎች እባካችሁ፣
እናንተም ታማችሁ እናንተም እናንተም፡፡
C. ሰዎች መዴሃኒት ፈሌጉ እባካችሁ፣
እናንተም እናንተም እናንተም ታማችሁ፡፡
D. ሰዎች እባካችሁ ፈሌጉ መዴሃኒት፣
እናንተም ታማችሁ እናንተም እናንተም፡፡

መመሪያ አምስት:- ከተራ ቁጥር 44 እስከ 49 ዴረስ ሥርዓተነጥብን የሚመሇከቱ


የተሇያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ሇእያንዲንደ ጥያቄ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ
ትክክሌ የሆነውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

44. አንተ ግን እስከመቼ በላሊ ሰው ጭንቅሊት ትመራሇህ? ከምትጎተት


ሇምን ራስህን አትችሌም? ስትሌ አምርራ ተናገረችው፡፡ በዚህ
ዓረፍተነገር ውስጥ ሊሇው ክፍት ቦታ ተስማሚ የሚሆነው ሥርዓተነጥብ
የትኛው ነው?

A. // C. ‹ ›
B. … D. ‹‹ ››

45. ማኅበረሰቡን የናቀ ያዋረዯና ሇኅሉናው ቦታ የላሇው ዜጋ ስሌጡን ሉሆን


አይችሌም፡፡ በዚህ ዓረፍተነገር ውስጥ ሊሇው ክፍት ቦታ የትኛው
ሥርዓተነጥብ ይስማመዋሌ?

A. ፣ C. !
B. i D. ፤

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
46.
13

ከሚከተለት ዓረፍተነገሮች መካከሌ የሥርዓተነጥብ አገባቡ ትክክሌ የሆነው


1
የትኛው ነው?

A. ‹‹የእኔና የእህቴ ነፍስ ወዯጥበብ ትጓዛሇች፤ ትሊሇች እህቴ


መመሳሰሊችን እየገረማት፡፡››
B. ‹‹የእኔና የእህቴ ነፍስ ወዯጥበብ ትጓዛሇች፡፡›› ትሊሇች እህቴ
መመሳሰሊችን እየገረማት፡፡
C. ‹‹የእኔና የእህቴ ነፍስ ወዯጥበብ ትጓዛሇች›› ትሊሇች እህቴ
መመሳሰሊችን እየገረማት፡፡
D. የእኔና የእህቴ ነፍስ ‹‹ወዯጥበብ ትጓዛሇች›› ትሊሇች እህቴ
መመሳሰሊችን እየገረማት፡፡

ትዕዛዝ አራት:- ከተራ ቁጥር 47 እስከ 49 ዴረስ ያለትን ጥያቄዎች ቀጥል


በቀረበዉ አንቀፅ መሰረት መሌስ/ሽ!

«ምን ሌታዘዝ 1 » አሇ አስተናጋጁ ወዯተስተናጋጁ ጎንበስ ብል፡፡


«አንዴ ቀዝቃዛ ቢራ» አሇ ተስተናጋጅ፡፡ «አትቀሌዴ እባክህ 2 ራሴን
አሞኛሌ ስትሌ አሌነበረም?» አሇችው ወንዴሟን አብራው ያሇችው እህቱ፡፡
በዚህ መሌኩ ንግግር ከጀመሩ እንዯማያቆሙ የገባው ወንዴማቸው «እኔ
መሄዳ ነው 3 ስትጨርሱ ዯውለሌኝ» ብሎቸው ውሌቅ አሇ፡፡
አስተናጋጁም ከአጠገባቸው ዘወር…

47. በተራ ቁጥር 1 ቦታ መተካት ያሇበት ሥርዓተነጥብ የትኛው ነው?

A. ? C. ፤
B. ! D. i

48. በተራ ቁጥር 2 ቦታ መተካት ያሇበት ሥርዓተነጥብ የትኛው ነው?

A. ፣ C. ፤
B. ፡፡ D. !

49. በተራ ቁጥር 3 ቦታ መተካት ያሇበት ሥርዓተነጥብ የትኛው ነው?

A. ፤ C. i
B. ‹ › D. ፣

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1 14

መመሪያ ስዴስት:- ከተራ ቁጥር 50 እስከ 55 ዴረስ ሰዋስውን የሚመሇከቱ


1
የተሇያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ሇእያንዲንደ ጥያቄ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ
ትክክሌ የሆነውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

50. ከሚከተለት ዓረፍተነገገሮች መካከሌ ዓይነቱ አለታዊ የሆነው የትኛው


ነው?

A. ውዲሴ ፈሊጊው ብዙ ነው
B. ውዲሴ ፈሊጊ መሆን አይገባም
C. ውዲሴ ፈሊጊ ነህ ሌበሌ
D. ውዲሴ ፈሊጊ መሆን ሇምን አስፈሇገህ?

51. «እጆቿ የጥጥ አመሌማል ይመስሊለ» በሚሇው ዓረፍተነገር ውስጥ


በመሙያነት የገባው ስማዊ ሏረግ የትኛው ነው?

A. የጥጥ C. አመሌማል
B. አመሌማል ይመስሊለ D. የጥጥ አመሌማል

52. “ባሇጉዲዩ” በሚሇው ቃሌ ውስጥ እምር አመሌካች ቅጥያው የትኛው ነው?

A. ባሇ- C. -ኡ
B. -ዩ D. ሇ-

53. እነዚህ ምስልች የማንነታችን አሻራዎች ናቸው፡፡ በዚህ ዓረፍተነገር ውስጥ


ጠቋሚ መስተኣምሩ የትኛው ነው?

A. የማንነታችን C. ምስልች
B. አሻራዎች D. እነዚህ

54. ከሚከተለት ቃሊት መካከሌ የቃሌ ክፍለ ቅፅሌ የሆነው የትኛው ነው?

A. ስብዕና C. ሇስሊሳ
B. ችሮታ D. እርጋታ

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
55.
15

ወርቅነህ ዛሬ እዚህ ሰብሰባ ሊይ ይሳተፋለ፡፡ በዚህ ዓረፍተነገር ውስጥ ጊዜ


1
አመሌካች ተውሳከ ግስ የሆነው የትኛው ነው?

A. ወርቅነህ C. እዚህ
B. ዛሬ D. ሰብሰባ

መመሪያ ሰባት፡- ከተራ ቁጥር 56 እስከ 60 ዴረስ ያለት ጥያቄዎች ቀጥል


በቀረበው ግጥም ሊይ የተመሠረቱ ናቸው፡፡ ግጥሙን በጥሞና በማንበብ
ሇጥያቄዎቹ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ ትክክሌ የሆነውን መሌስ
ምረጥ/ምረጪ፡፡

ካሌጋዬ ሊይ ሆኜ በእንቅሌፍ ስንጠራራ፣


ሰፌዴ ሃኬት ይዤ ወሬዬን ስዘራ፣
ግብሬን ረስቼ ተግባሬን ሳሌሰራ፣
ያው ጥልኝ በረረ እንዯንስር አሞራ፡፡
ሰነፍ አይዯርስበት እሯጭ አይቀዴመው፣
ዘሊሇሙን ቢሄዴ መስገር አይዯክመው፡፡
በስራ በትጋት ጠፍረው ካሌያዙት፣
ጊዜ ፈረሰኛ ነው ምን ቢጠባበቁት፡፡

56. የቀረበው ግጥም በስንት ስንኞች የተዋቀረ ነው?

A. 16 C. 3
B. 8 D. 1

57. በግጥሙ ውስጥ ጊዜ የተመሰሇው በምንዴን ነው?

A. በሀኬት C. በፈረሰኛ
B. በመስገር D. በንስር አሞራ

58. የግጥሙ ሦስተኛው ስንኝ ቤት የትኛው ነው?

A. ሳሌሰራ C. ረስቼ
B. ራ D. ቼ

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


1
59.
16

ከሚከተለት መካከሌ በግጥሙ ውስጥ ቤት መዴፊያ የሆነው ቃሌ የትኛው


1
ነው?

A. ስንጠራራ C. ሳሌሰራ
B. ስዘራ D. አሞራ

60. የግጥሙ መሌዕክት ምንዴን ነው?

A. ወሬ ተግባቦትን ያቀሊጥፋሌ።
B. ከእንስሳቶች ሁለ ሇፍጥነቱ በቅል ይሻሊሌ።
C. ጊዜያችንን በአግባቡ ካሌተጠቀምን ስያሌፍ ይቆጨናሌ።
D. ሰጋር በቅልና ፈጣን ሯጭ የእግር አጣጣሊቸው ይመሳሰሊሌ፡፡

የመጨረሻው ገፅ

አዱስ አበባ ከ/አስተ/ትም/ቢሮ 2012/2020 አማርኛ ቋንቋ


አማርኛ ሞ-፭

መመሪያ አንድ :- ከተራ ቁጥር 1 እስከ 10 ድረስ ያለት ጥያቄዎች ቀጥል በቀረበው ምንባብ ሊይ
የተመሠረቱ ናቸው፡፡ ምንባቡን በጥሞና በማንበብ ጥያቄዎቹ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ
ትክክሇኛውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

ምንባብ
አንጋጠው ሲያዩት የተጎዘጎዘ የሚመስሇው ደመና ከጠዋቷ ጀምበር ጋር እሌህ የተጋባ ይመስሊሌ፡፡
ጀምበሯን መውጫ ቀዳዳ አሳጥቶ አስኮርፎታሌ ፡፡ ከደመናው ስር የረጋው ቅዝቃዜ አጥንት ድረስ
ዘሌቆ ይሰማሌ ፡፡ እረጭ ! ያሇው የስንዴ ማሳ አርምሞ ውስጥ የገባ ይመስሊሌ ፡፡ ፀጥ ያሇ ማሇዳ ፣ ቅዝቅዝ ያሇች
ጀምበር፡፡

እስከ አገጫቸው በተጠቀሇሇው ጋቢ ከማሇዳው ቅዝቃዜ ተከሌሰው ጭር ያሇውን መንደር ያቋርጡ ይዘዋሌ ፡፡ እድሜ
የጠገቡ ፣ ጥሊቸው የሚከብድ ፣ ግርማቸው የሚያስፇራ ሶስት አዛውንት ፡፡ ኮቴያቸው አይሰማም ፣ ዳናቸውን በእርጋታ
እያተሙ ወደ ፉት ይጓዛለ ፡፡ ተከታትሇው ፤ ፉትና ኃሊ ሆነው ?.....ዳና የመሇጣት ቀጭን መንገድ እየመተሩ….

የተዘጉ ጎጆዎች ፣ የጠዋት እንቅሌፌ ያሇቀቃቸው የቆርቆሮ ክዳን ቤቶች በግራና በቀኝ ፇንጠር ፣ ፇንጠር ብሇው ቆመዋሌ
፡፡ አብዛኞቹ መሏሌ ሊይ የቆመውን ተሇቅ ያሇ አዲስ ቤት ከበው ሇማጀብ የቆሙ ይመስሊለ፡፡ አዲሱ ቤት ባሇ የፌሌጥ
አጥር ተከሌሎሌ፡፡ << … የመደበሻኒ ቀበላ ገበሬ ማህበር አስተዳደር ጽ/ቤት … >> የሚሌ ማስታወቂያ ዘንበሌ ባሇ
የብረት ሰላዳ ሊይ ተፅፍ መግቢያው በር ሊይ ቆማሌ ፡፡

እርጅና እንደ ብሌ በበሊው አሮጌ ብርድ ሌብስ የተጠቀሇሇው ዘበኛ ፤ አዘውንቶቹን በዘርዛራው አጥር ስር አጮሌቆ
ሲያይ ከመቀመጫው ተነሳ ፡፡

<< እግዚአብሄር ይመስገን >> የፉተኞቹ ሁሇቱ ዝግ ባሇ ድምጽ ተቀባብሇው መሇሱሇት ፡፡ << በማሇዳ ወዴት ተነሳችሁ
? >> ብርድ ሌብሱን እየጎተተ ጠየቀ ፡፡

<< ወዲህ ነው . . . . >> አለ የፉተኛው አዛውንት በአገጫቸው ወደ ፉት እያመሇከቱ፡፡ ድምጻቸው ከዚህ በሊይ መናገር
እንዳሌፇሇጉ ያሳብቃሌ፡፡

ተወከሻው ውስጥ የተከተተ የሚመስሌ አንገቱን እንደአንቴና መዞ ከበስተኋሊ የሚጎትቱትን የተሇጎመ በቅል ሲያይ " እ .
. .እንዲያ ነው ፤ በለ ይቅናችሁ " ብል ወደ መቀመጫው ተመሇከተ፡፡

" አሜን " አለ አጠር ያለት የመጨረሻው አዛውንት የተጋጠሙ ከንፇሮቻቸውን በወጉ ሳያሊቅቁ፡፡

ሁለም ነገር ተመሌሶ ጸጥ አሇ፡፡ ጸጥታው . . . ኮቴያቸው ሳይሰማ ፣ የፉተኛው ያተሙትን ዳና የኋሇኛው እየደገመ
ተከታትሇው የመንደሯን እምብርት አቋርጠው አሇፈ፡፡ የጸሀይና የደመና ትግሌ ቀጥሎሌ፡፡ ስትበረታ ሹሌክ ብሊ ፌንትው
ትሌና መሌሳ ትጠፊሇች፡

ይሄኔ አብሯት ሉስቅ ያሇው ፌጥረት ሁለ እንደገና ያኮርፊሌ፡፡ እንደገና ይቀዘቅዛሌ፡፡


1 . በምንባቡ ሀሳብ መሰረት እሌህ የተጋባ የሚሇው ሏረግ ፌቺ ምን ሉሆን ያችሊሌ ?

ሀ . እኔ ያሌኩት ካሌሆነ የሚሌ ሰው ነው፡፡ ሇ . የእሇቱን የአየር ሁኔታ ሇመግሇጽ ነው፡፡

ሏ . የአመሇኛ ሌጅ ባህሪ ነው፡፡ መ . አሊስፇሊጊ ባህሪ መሆኑን ያመሇክታሌ፡፡

2 . የአንቀጽ አንድ አገሊሇጽ የበሇጠ የሚቀርበው ሇየትኛው የዘይቤ አይነት ነው?

ሀ . ተነጻጻሪ ሇ . አያዎ ሏ . ተምሳላት መ . " ሀ " እና " ሏ "

3 . " ዳና " የሚሇው ቃሌ አገባባዊ ፌቺ የሚሆነው የቱ ነው?

ሀ . መሌክ ሇ . እድሌ ሏ . ቁመና መ . የእግር አሻራ

4 . ዳና የመሇጣትን ቀጭን መንገድ እየመተሩ ሲሌ የተሰመረበት ፌቺ ምን ይሆናሌ ?

ሀ . እየሇኩ ሇ . እየቆረጡ ሏ . እየተራመዱ መ . እየሰነዘሩ

5 . አጮሌቆ ሲያይ ሲሌ ምን ሇማሇት ነው ?

ሀ . በቀዳዳ ሲመሇከቱ ሇ . በጮላነት ሲመሇከቱ

ሏ . በየዋህነት ሲመሇከቱ መ . በትእግስት ሲመሇከቱ

6 . " እንደምን አደራችሁ ? "አለ ፡፡ የሚሇው ሀሳብ ውስጥ የሚገኘው ስርአተ ነጥብ አገሌግልት ምንድን ነው?

ሀ . ሀሳቡ የተጋነነ መሆኑን የሚያመሇክትና የሚጠይቅ ሇ . ተጎርዶ የቀረ ሀሳብ መኖሩን የሚያመሇክትና
የሚጠይቅ

ሏ . ሀሳቡ የላሊ ሰው መሆኑንና ሇማመሌከትና ሇመጠየቅ መ . ተጨማሪ ሀሳብ ሇማሌከትና ሇመጠየቅ

7 . " ወዲህ ነው ፡፡ . . . " አ ለ ፡፡ በሚሇው ሀሳብ ውስጥ የገባው ስርአተ ነጥብ አገሌግልቱ ምንድን ነው?

ሀ . የላሊ ሰው አባባሌ መሆኑንና በተጨማሪም በስተመድረሻ ሇይ ተጎርዶ የቀረ ሀሳብ መኖሩን ሇማመሌከት ነው

ሇ . ከመነሻው ተጎርዶ የቀረ ሀሳብ መኖሩን ሇመግሇጽና ሇመጠየቅ

ሏ . የላሊ ሰው አባባሌ መሆኑን ሇመግሇጽና ሇመጠየቅ

መ . ከመነሻውና ከመድረሻው ተጎርዶ የቀረ ሀሳብ መኖሩን ሇማመሌከት

8 . በምንባቡ ሀሳብ ውስጥ የተሇጎመ በቅል የሚሇው ሀሳብ ምንድን ነው?

ሀ . ሇግሌቢያ የሰሇጠነ በቅል ማሇት ነው? ሇ . መሌኩ የሚያምር በቅል ማሇት ነው?

ሏ . ፉቱ የተሸፇነ በቅል ማሇት ነው? መ . አፈ የተሸፇነ በቅል ማሇት ነው?

9 . የመንደሯን እምብርት አቋርጠው አሇፈ፡፡ ሲሌ ምን ማሇት ተፇሌጎ ነው?

ሀ . የመንደሯን ተራራማ ስፌራ አሇፈ፡፡ ሇ . የመንደሯን ሜዳማ ስፌራ አሇፈ፡፡


ሏ . የመንደሯን ምቹ ስፌራ አሇፈ፡፡ መ . የመንደሯን መካከሇኛ ስፌራ አሇፈ፡፡

10 . ምንባቡ በስንት አንቀጽ የቀረበ ነው?

ሀ . በአስር ሇ . በስምንት ሏ . በዘጠኝ መ . በሰባት

መመሪያ ሁሇት፡- ከጥያቄ 11 – 55 ድረስ የተሇያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ሇእያንዳንዱ ጥያቄ ሇቀረቡት
አማራጮች መካከሌ ትክክሇኛውን መሌስጥ/ጭ፡፡

11 . ከሚከተለት አ/ነገሮች ውስጥ በአለታ የቀረበው አ/ ነገር የቱ ነው?

ሀ . አሌማዝ ሇዘመዷቿ ደብዳቤ ጻፇች፡፡ ሇ . አየሇ የታዘዘውን ስራ አጠናቀቀ፡፡

ሏ . አየሇ ስራውን ስሊጠናቀቀ ተደሰተ፡፡ መ . አሌማዝ ሇፇተና አሌተዘጋጀችም፡፡

12. ከሚከተለት ዓ/ነገሮች ውስጥ በአዎንታ የቀረበው የቱ ነው ?

ሀ. አሌማዝ ገንዘብ በመቆጠብ ባንክ አስቀመጠች ፡፡ ሇ. አስናቀች ገንዘብ አሌቆጠበችም ፡፡

ሏ. ሌጁ ሇፇተና አሌተዘጋጀችም ፡፡ መ. ሰውየው ስራ የመስራት ፌሊጎት አሌነበረውም ፡፡

13. ከሚከተለት ውስጥ መሌዕክት ሇመቀበሌ የሚረዳ ክሂሌ የቱ ነው ?

ሀ. ማንበብና ማዳመጥ ሇ. መፃፌና ማንበብ ሏ. ማዳመጥና መናገር መ. ማንበብና መፃፌ

14. ከሚከተለት ውስጥ ጥገኛ ዓ.ነገር የትኛው ነው ?

ሀ. ሀይሇኛ ዝናብ ዘነበ፡፡ ሇ. ሀይሇኛ ዝናብ ሲዘንብ ሏ. ክረምቱ ይጠነክራሌ ፡፡ መ. የአባይ ግድብ ሞሊ፡፡

15. ከሚከተለት ውስጥ ጥገኛ ሏረግ ሇመመስረት የሚጠቅመው ስሌት የትኛው ነው ?

ሀ. የሚያስሩ ግሶችን እንዳያስሩ ማድረግ ሇ. በዓ.ነገር መጨረሻ ሊይ መደምደሚያ (መቋጫ ) የሚሆኑ ቃሊት
መጠቀም

ሏ. መጠይቃዊ ዓ.ነገር በመመስርት መ. ሏተታዊ ዓ.ነገር በመመስረት

16. ከሚከተለት ውስጥ የትንቢት ጊዜን የሚገሌጸው የትኛው ነው ?

ሀ. ተምረናሌ ሇ. እንማራሇን ሏ. እየተማርን ነው መ. ስሇተማርን

17. ከሚከተለት ውስጥ የአሁን ጊዜ አመሌካች የሆነው የቱ ነው ?

ሀ. እንሰራሇን ሇ. ሰራን ሏ. እየሰራን ነው መ. ስሇሰራን

18. አንድን ምንባብ በፌጥነት በማንበብ መረጃ ሇመውሰድ ብቻ የምንጠቀምበት የንባብ ዓይነት የቱ ነው ?
ሀ. ሰፉ ንባብ ሇ. የጥሌቀት ንባብ ሏ. የተመስጦ ንባብ መ. የገረፌታ ንባብ

19. ከሚከተለት ውስጥ ሇአመሌካቹም ሆነ ሇተመሌካቹ ቅርብ የሆነ ጠቋሚ መስተዓምር የቱ ነው ?

ሀ. እነዚያ ሇ. እነዚህ ሏ. እዚያ መ. ወዲያ

20. ከሚከተለት ውስጥ ወደረኛ መስተዓምር የሆነው የቱ ነው ?

ሀ. ወይም ሇ. ይህ ሏ. ያቺ መ. ያ

21. ከሚከተለት ውስጥ የድርሰት መገምገሚያ መስፇርት ያሌሆነው የቱ ነው ?

ሀ. ርዕሥ ጠብቆ መጻፌ ሇ. ዋና ሀሳቡን በግሌጽ ማሳየት

ሏ. ቃሊትን በአግባቡ መጠቀም መ. ቃሊትን ሳይገድፈ ማንበብ

22. ከሚከተለት ውስጥ የአንቀጽ መገምገሚያ መስፇርት ያሌሆነው የቱ ነው ?

ሀ. የአንቀፅ አንድነት ሇ.የአንቀፅ ውህደት ሏ. የአንቀፅ ግጥምጥምንት መ. መሌሱ አሌተሰጠም

23. ከሚከተለት ውስጥ የስነ ቃሌ ዘርፌ የሆነው የቱ ነው ?

ሀ. ሌቦሇድ ሇ. ቃሊዊ ግጥሞች ሏ. ረጅም ሌቦሇድ መ. አጭር ሌቦሇድ

24. ላባ ሊመለ ዳቦ ይሌሳሌ ከሚሇው አባባሌ ጋር ተመሳሳይ ሉሆን የሚችሇው

ሀ. ድመት መንኩሳ አመሎን አትረሳ ሇ. በሇፇሇፈ በአፌ ይጠፈ

ሏ. ምከረው ምከረው እምቢ ካሇ መከራ ይምከረው መ. ላባን ላባ ቢሰርቀው ምን ይደንቀው

25. ከሚከተለት ምሳላያዊ አነጋገሮች ውስጥ በትርጉም ሌዩ የሆነው የቱ ነው ?

ሀ. አመድ በዱቄት ይስቃሌ ሇ. ከእጅ አይሻሌ ዶማ

ሏ. ግም ሇግም አብረህ አዝግም መ. ትንሽ ስጋ እንደ መርፋ ትወጋ

26. ከሚከተለት ውስጥ በተነጻጻሪ ዘይቤ ያሌተነገረው የቱ ነው ?

ሀ. እንደ አንበሳ አገሳ ሇ. ሌጁ ሌክ አባቱን ይመስሊሌ ሏ. ሌጁ አንበሳ ነው መ. የሰማይ ስባሪ ያክሊሌ

27. አንድ ፅሁፌ ከመነሻው ወይም ከመድረሻው ተጎርዶ የቀረ ሀሳብ መኖሩን የሚያመሇክተው ስርዓተ ነጥብ የቱ ነው ?

ሀ. ትዕምርተ ጥቅስ ሇ. ነጠብጣብ ( ሶስት ነጥብ ) ሏ. ቅንፌ መ. ጭረት

28. ከሚከተለት ውስጥ ባሇንብረትነትን አመሊካች ቅንፌ ያሌወሰደው ቃሌ ቱ ነው ?

ሀ. ቤቴ ሇ. ቤቶች ሏ. ቤታችን መ. ቤቱ

29. ከሚከተለት ውስጥ ሶስተኛ መደብ ብዙ ቁጥር ተባዕት ፆታ አመሌካች ቅጥያ የወሰደውየቱ ነው ?
ሀ. አውቄ ነበር ሇ. አውቀህ ነበር ሏ. አውቀኸኝ ነበር መ. አውቆ ነበር

30. ከሚከተለት ውስጥ ሁሇተኛ መደብ አንስታይ ጾታ የሚያመሇክተው የቱ ነው ?

ሀ. አክብረሽ ነበር ሇ. አክብሮ ነበር ሏ. አክብሯሌ መ. አክብሬያሇሁ

31. ” ስላቱን “ የሚሇው በትክክሇኛው የምዕሊድ አፃፃፌ ተተንትኖ ሲጻፌ

ሀ. ስላት - ን ሇ. ስላቱ - ን ሏ. ስላት - ኡ -ን መ. ስሌት - ን

32. እንደ ሰውነታችን የሚሇው ውስብስብ ቃሌ በምዕሊድ ሲቀመጥ ትክክሇኛ የሚሆነው የቱ ነው ?

ሀ. እንደሰውነት - ኣችን ሇ. እንደ - ሰው - ነት - ኣችን ሏ. እንደ - ሰውነትኣ - ችን

መ. እንደሰው - ነት - ኣችን

33. ከሚከተለት ውስጥ ስማዊ ሀረግ የሆነው የቱ ነው ?

ሀ. ትዕግስተኛ ሰው ሇ. በጣም ትሁት ሏ. ሇሽምግሌና ተቀመጡ መ. በጊዜ ደረሰ

34. ከሚከተለት ውስጥ ቅፅሊዊ ሏረግ የሆነው የቱ ነው ?

ሀ. ረጅም እድሜ ሇ. አጭር ሰው ሏ. ያሇፇ ታሪክ መ. በጣም


ትሁት

35. ቀጥል ከተዘረዘሩት ውስጥ ትርጉም ሇዋጭ ቅጥያ ሆኖ የሚያገሇግሇው የቱ ነው?

ሀ . “ - ኦች “ ሇ . “ ኧኛ ሏ . “ - ኣት “ መ . “-ኣችን “

36 . “ አሌተስማማንበትም “ የሚሇው መደቡ _____________ ቁጥሩ _____________ ጾታው ______________ ነው፡፡

ሀ . ሶስተኛ ፣ ብዙ ፣ ተባዕት ሇ . ሁሇተኛ ፣ ነጠሊ ፣ አንስት

ሏ . አንደኛ ፣ ብዙ ፣ አይታወቅም መ . አንደኛ ፣ ነጠሊ ፣ አይታወቅም

37 . መተረ ብል ፡- ምትር ፣ መታሪ ፣ አመታተር ካሇ ከመረ ብል ፡- ___________ __________ __________ ይሊሌ፡፡

ሀ . ክምር ፣ ከማሪ ፣ አከማመር ሇ . መከመር ፣ አከማመር ፣ ክመራ

ሏ . ክምር ፣ ክምራ ፣ አከማመር መ . አከማመር ፣ ክምር ፣ ከማሪ

38 . በአንድ አንቀጽ ውስጥ የአንቀጽን ፌሬ ሀሳብ የሚይዘው አረፌተ ነገር የሚገኝበት ቦታ የት ሉሆን ይችሊሌ፡፡

ሀ . በአንቀጹ መጀመሪያ ሇ . በአንቀጹ መካከሌ ሏ . በአንቀጹ መጨረሻ መ . ሁለም መሌስ ይሆናሌ፡፡

39 . ከሚከተለት ውስጥ አንዱ ንብረትነቱ “ የእናንተ “ መሆኑን የሚገሌጸው የትኛው ነው?

ሀ . ቤታችን ሇ . ቤታችሁ ሏ . ቤታቸው መ . ቤቱ

40 . በአንድ አረፌተ ነገር ውስጥ የአንቀጽ ክፌለ የሚገኝበት የሏረግ አይነት የትኛው ነው?
ሀ . ስማዊ ሏረግ ሇ . ቅጽሊዊ ሏረግ ሏ . ግሳዊ ሏረግ መ . መስተዋድዳዊ ሏረግ

41 . ከሚከተለት ውስጥ ተውሳከ ግስ የሆነው የቱ ነው ?


ሀ / መከረ ሇ / ገበያ ሏ / ክፈኛ መ/ ክፈ

42 . ከሚከተለት ውስጥ ተጨማሪ ሀሳብ ሇማያያዝ የምንጠቀምበት የአያያዥ አይነት የትኛው ነው?

ሀ . በማከያነት ሇ . በውጤትነት ሏ . በሳቢያነት መ . በምክንያትና ውጤትነት

43 . ስነ-ግጥም የፇጠራ ጥበብ ነው፡፡ በሚሇው አረፌተ ነገር ውስጥ በመሙያነት የገባው ስማዊ ሏረግ የቱ ነው?

ሀ . ስነ-ግጥም ሇ . የፇጠራ ጥበብ ሏ . የፇጠራ ጥበብ ነው፡፡ መ . ጥበብ ነው፡፡

44 . ከሚከተለት ውስጥ የማዳመጥ ክህልት የበሇጠ ሉያዳብር የሚችሇው የቱ ነው?

ሀ . መጽሏፌ ማንበብ ሇ . በጥሞና ማዳመጥ ሏ . አቀሊጥፍ ማንበብ መ . ደጋግሞ መጻፌ

45 . ከሚከተለት ውስጥ የውይይት አሊማ የሚሆነው የቱ ነው?

ሀ . አሸናፉና ተሸናፉዎችን ሇመሇየት ሇ . ዳኛ ሇመምረጥ ሏ . ሇአንድ ጉዳይ መፌትሔ ሇመሻት መ .ሁለም

46 . ክርክር በሚካሄድበት ጊዜ ትኩረት የማይፇሌገው የቱ ነው?

ሀ . የዳኛ ውሳኔ ማክበር ሇ . ተራ መጠበቅ ሏ . ከርዕስ አሇመውጣት መ . ቃሇ-ጉባኤ መያዝ

47 . መማር የሚሇው ቃሌ ጠብቆ የሚነበበው በየትኛው አረፌተ ነገር ውስጥ ነው?

ሀ . ጥፊተኛ ሰው ይቅርታ ከጠየቀ መማር አሇበት፡፡ ሇ . መማር ያሇብን ከትምህርት ቤት ብቻ አይደሇም፡፡

ሏ . መማር ትሌቅ ሰው ያደርጋሌ፡፡ መ . ሇ እና ሏ መሌስ ናቸው፡፡

48 . ከሚከተለት ውስጥ ድርብ ቃሌ ያሇው አረፌተ ነገር የትኛው ነው?

ሀ . አሌማዝ ጎበዝ ሰራተኛ ነች፡፡ ሇ . ሴትየዋ የሚያምር ሌብስ ገዛች፡፡

ሏ . ሌጁ ትርፌ አንጀት ታሟሌ፡፡ መ . ተማሪው ሀሳቡን በጽሁፌ ገሇጸ፡፡

49 . ከሚከተለት ውስጥ ትንሽ እውነት ይዞ አግዝፍና አተሌቆ የሚያቀርብ የዘይቤ አይነት የትኛው ነው?

ሀ . ተምሳላት ዘይቤ ሇ . አያዎ ዘይቤ ሏ . ተሇዋጭ ዘይቤ መ . ግነት ዘይቤ

50 . መሬት ሇሚሇው ቃሌ በፌካሪያዊ አነጋገር የሚኖረው ፌቺ የትኛው ነው?

ሀ መኖሪያ ሇ . ፕሊኔት ሏ . ቻይ መ . አገር

51 . ግመሌ ሰርቆ ------------- ምሳላያዊ ንግግሩን የተሟሊ የሚያደርገው አባባሌ የቱ ነው?

ሀ . አጎንብሶ ሇ . ተንጠራርቶ ሏ . ተደብቆ መ .ተቀምጦ


52 . አንድ ሰው እኔ ማርም አሌስም ካሇ ምን ሆኗሌ ማሇት ነው?

ሀ .ተርቧሌ ሇ . ተቸግሯሌ ሏ . ጠግቧሌ መ . በስራ ተጠምዷሌ

53 . " ብስራት " ሇሚሇው ቃሌ ተቃራኒ


ሀ. መርዶ ሇ.ምስራች ሏ. ደስታ መ. መሌካም ዜና

54. አንድ ግጥም ዜማ ሰበረ የሚባሇው


ሀ. ባህሊዊ ግጥም ሲሆን ሇ. ምጣኔና ምት ሲዛባ
ሏ. የቤት መምቻውና መድፉያው ሳይጣጣም ሲቀር መ. "ሇ" እና "ሏ" መሌስ ነው
55. በግ የሚሇው ቃሌ ወደ ብዙ ቁጥር የሚቀይረው ምዕሊድ የቱ ነው?
ሀ. -ዎች ሇ. -ኣት ሏ. -ች መ. -ኦች

መመሪያ ሶስት፡- ከጥያቄ ቁጥር 56 እስከ 60 ድረስ ከዚህ በታች የቀረበውን ግጥም በማንበብ ከስር ሇቀረቡት
ጥያቄዎች

ግጥሙን መሰረት በማድረግ ትክክሇኛውን መሌስ ምረጡ

ግጥም

መምህሩ አስተማሪ የነገሩኝ ጥንት

<< ዋ ተማሪ መሆን ፤ ዋ ጀማሪነት >>

መች ይቆማሌ ከቶ ጥሪው የህይወት !!

በቃህ የሚሌ የሇም ድንበርህ ደርሰሃሌ

ዓሇም ሁላ አዲስ ነው ፤ ና ጀምር ይሌሃሌ

የግቢው ሀሁ ሲያሌቅ ፣ የውጪው ሀሁ አሇ

የውጪው ሀሁ ሲያሌቅ ፣ የራስ ውስጥ ሀሁ አሇ፡፡

የራስ ሀሁ ደሞ እርም ነው ፣ ጥሌቅ ነው

አዘቅቱ አይታይም ተስፊው ሰማይ ዳር ነው ፡፡

56. ከሊይ የቀረበው ግጥም ባሇ ስንት አንጓ ነው ?

ሀ. ባሇአራት ሇ. ባሇሶስት ሏ. ባሇአንድ መ. ባሇሁሇት

57. የሁሇተኛው ስንኝ የመድረሻ ሀረጉ ______________ ነው ፡፡

ሀ. የነገሩኝ ጥንት ሇ. መምህሩ አስተማሪ ሏ. ዋ ጀማሪነት መ. ዋ ተማሪ መሆን


58. የግጥሙ ሁሇተኛ አንጓ የመጀመሪያ ስንኝ የመነሻ ሀረግ ምንድን ነው ?

ሀ. የግቢው ሀሁ ሲያሌቅ ሇ. የውጪው ሀሁ አሇ

ሏ. የራስ ውስጥ ሀሁ አሇ መ. ዓሇም ሁላ አዲስ ነው

59. የግጥሙ የመጀመሪያ አንጓ የስንኞቹ ቤት ________ እና _________ ነው ፡፡

ሀ. የነገሩኝ እና ጥንት ሇ. ” ት “ እና “ሌ“

ሏ. ” ሇ “ እና “ው“ መ. ጥንት እና ጀማሪነት


60. የስንኞቹ ዘጠነኛ መስመር የመነሻ ሏረግ የቱ ነው?

ሀ. ተስፊው ሰማይ ዳር ነው ሇ. የውጪው ሀሁ አሇ

ሏ. ጥሌቅ ነው መ. አዘቅቱ አይታይም


አማርኛ ሞ-፮
መመሪ ያ አ ን ድ :- ከተራ ቁጥር 1 እ ስከ 10 ድረ ስ ያሉት ጥያቄዎች ቀጥሎ
በቀረ በው ምን ባብ ላ ይ የ ተመሠረ ቱ ና ቸው፡ ፡ ምን ባቡን በጥሞና በማን በብ
ጥያቄዎቹ ከተሰጡት አ ማራጮች መካከል ትክክለ ኛውን መልስ ምረ ጥ/ምረ ጪ፡ ፡

ምን ባብ
በ አ ምስ ቱ የ ጠላ ት ወረ ራ ዓ መታት ታሪ ክ የ ሰ ሩ በ ር ካ ታ ሴቶች ነ በ ሩ ፡ ፡ ከ እ ነ ኝ ህ ሴቶች
መካ ከ ል ስ ማቸውጎ ል ቶ የ ሚጠቀ ስ ውበ አ ዲስ አ ለ ም ከ ተማ የ ተወለ ዱት ታላ ቋ አ ር በ ኛ ሸ ዋረ ገ ድ
ገ ድሌ ና ቸው፡ ፡ አ ባ ታቸው በ ጅሮን ድ ገ ድሌ የ አ ጼ ምኒ ል ክ ከ ፍተኛ የ ቤተ-መን ግስ አ ማካ ሪ
ነ በ ሩ፡ ፡ ከ አ ባ ታቸው ሰ ፋፊ የ ለ ሙ ቦ ታዎችን በ ውር ስ ያ ገ ኙት ሸ ዋረ ገ ድ ፤ ኑሮ
የ ተመቻቸላ ቸውና ምን ም ያ ል ጎ ደ ለ ባ ቸው የ መኳን ን ት ል ጅ ነ በ ሩ ፡ ፡ በ አ ምስ ቱ የ ወረ ራ
ዓ መታትም፤ ሰ ላ ማዊ ኑ ሯቸውን መምራት ይችሉ ነ በ ር እ ር ሳ ቸው ግን ከ ግል ድሎት ይል ቅ
የ አ ገ ር ፍቅር በ ል ጦባ ቸው፣ ጠላ ትን ማጥመጃ መረ ብ እ የ ዘ ረ ጉ በ ትግል ያ ሳ ለ ፉ አ ል ሸ ነ ፍም
ባ ይ ጀግና ሴት ነ በ ሩ ፡ ፡

አርበኛ ሸ ዋረ ገ ድ ውበታቸውን ተጠቅመው የ ጣል ያ ን ን ወታደ ሮች በ መቅረ ብ ፣


የ ሚያ ገ ኙዋቸውን በ ር ካ ታ ጠቃሚ የ ስ ለ ላ መረ ጃዎች ለ ወገ ን ጦር የ ሚያ ቃብሉ ታላ ቅ የ ውስ ጥ
አ ር በ ኛ ነ በ ሩ ፡ ፡ በ ዚህ ም አ ያ ሌ የ ጠላ ት ወታደ ሮች እ ን ዲማረ ኩና እ ን ዲገ ደ ሉ በ ማድረ ግ
ከ ፍተኛ የ አ ር በ ኝ ነ ት ተጋ ድሎ አ ድር ገ ዋል ፡ ፡ አ ር በ ኛ ሸ ዋረ ገ ድ ምን ም እ ን ኳን መደ በ ኛ
ስ ራቸው ከ ጣሊያ ኖች ጋ ር ሆኖ የ ስ ለ ላ መረ ጃዎችን ለ አ ር በ ኞች ማቀበ ል ቢሆን ም ፣ ከ ዚያ ጎ ን
ለ ጎ ን ም ለ ኢትዮጵያ ውያ ን አ ር በ ኞች የ ምግብና የ ህ ክ ምና ድጋ ፍ ይሰ ጡነ በ ር ፡ ፡ ከ ዚህ አ ል ፎ
ተር ፎም በ ወታደ ራዊ ዘ መቻዎች ላ ይ ተሳ ትፈዋል ፡ ፡ ጣሊያ ኖች ድብቅ የ አ ር በ ኛ ነ ት
ተል ዕ ኮ ዋቸውን ደ ር ሰ ውበ ት እ ስ ከ ሚያ ስ ሯቸው ድረ ስ ም በ ውስ ጥ አ ር በ ኝ ነ ት መታገ ላ ቸውን
አ ላ ቋ ረ ጡም ነ በ ር ፡ ፡

ከተምሳሌት ( ዕ ፁብ ድንቅ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ) ገ ጽ 13.

1. ከ ላ ይ የ ቀ ረ በ ውምን ባ ብ በ ምን አ ጻ ጻ ፍ ስ ል ት የ ተፃ ፈ ነ ው፡ ፡
ሀ. በልቦለድ ለ . ተረ ት ተረ ት ሐ. የ ግለ ሰ ብ የ ህ ይወት ታሪ ክ መ. የ ራስ
የ ህ ይወት ታሪ ክ
2. " ውበታቸውን ተጠቅመውየ ጣሊያ ን ወታደ ሮችን በ መቅረ ብ ……. " የ ተሰ መረ በ ት ቃል
አ ውዳ ዊ ፍችው
ሀ . መል ካ ቸውን ለ . ችሎታቸውን ሐ. ቁ ን ጅና ቸውን መ. " ሀ " እ ና " ሐ " መል ስ
ና ቸው
3. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ ድር ብ ቃል ያ ል ሆነ ው
ሀ . አ ዲስ አ ለ ም ለ . ቤተ መን ግስ ት ሐ. የ ህ ክ ምና ድጋ ፍ መ. የ አ ገ ር ፍቅር
4. አ ል ሸ ነ ፍም ባ ይ ጀግና ሴት ነ በ ሩ ፡ ፡ በ ሚለ ውአ /ነ ገ ር ውስ ጥ በ መሙያ ነ ት የ ገ ባ ው
ስ ማዊ ሐረ ግ ---------- ነ ው፡ ፡
ሀ . አ ል ሸ ነ ፍም ለ . ጀግና ሴት ሐ. ነ በ ሩ መ.ጀግና ሴት ነ በ ሩ ፡ ፡
5. " እ ር ሳ ቸውግን ከ ግል ድሎት ይል ቅ የ አ ገ ር ፍቅር በ ል ጦባ ቸው…... " የ ተሰ መረ በ ት
ቃል አ ውዳ ዊ ፍች
ሀ . የ ምግብ አ ይነ ት ለ . የ ተደ ላ ደ ለ ኑ ሮ ሐ. አ ገ ራቸውን መውደ ዳ ቸው መ. መል ሱ
አ ል ተሰ ጠም
6. ከ ሚከ ተሉት አ ን ዱ በ ስ ማዊ ሀ ረ ግ የ ተዋቀ ረ ነ ው፡ ፡
ሀ . የ ውስ ጥ አ ር በ ኛ ለ . ጠላ ትን ማጥመጃ ሐ. ጀግና ሴት መ. " ሀ " እ ና " ሐ "
መል ስ ና ቸው
7. ለ ቀ ረ በ ውምን ባ ብ ር ዕ ስ ሊሆን የ ሚችለ ው
ሀ . የ ጣል ያ ን ጦር ነ ት ለ. አ ርበኝነ ት ሐ. አ ር በ ኛ ዋ ሸ ዋረ ገ ድ ገ ድሌ መ.
የ አ ምስ ቱ አ መት ተጋ ድሎ
8. " ያ ል ጎ ደ ለ ባ ቸው " በ ምዕ ላ ደ ቃል ተተን ትኖ ሲፃ ፍ
ሀ . ይ - ኣ ል - ጎ ደ ለ - ብኣ ቸው ለ . ያ -ል -ጎ ደ ለ -ብኣ ቸው ሐ. ይ-ል -ጎ ደ ለ -ባ -ቸው መ.
ያ ል -ጎ ደ ለ -ባ ቸው
9. አ ር በ ኛ ሸ ዋረ ገ ድ ገ ድሌን የ ማይገ ል ጸ ውዓ ረ ፍተ ነ ገ ር የ ቱ ነ ው፡ ፡
ሀ . ለ አ ር በ ኞች የ ተለ ያ የ መረ ጃ በ መስ ጠት የ ጠላ ት ወታደ ሮች እ ን ዲማረ ኩ ያ ደ ር ጉ
ነ በር ፡ ፡
ለ . ከ አ ባ ታቸውሰ ፋፊ የ ውር ስ ቦ ታ አ ግኝ ተዋል ፡ ፡
ሐ. በ ዚህ አ ር በ ኝ ነ ት ስ ራቸውከ ጣሊያ ኖች ሽ ል ማት አ ግኝ ተዋል ፡ ፡
መ. አ ባ ታቸውከ ፍተኛ የ መን ግስ ት አ ማካ ሪ ነ በ ሩ ፡ ፡
10. አ ር በ ኛ ዋ በ አ ምስ ቱ አ መታት ያ ከ ና ወኑ ት ተግባ ራት
ሀ . ለ ወገ ን ጦር መረ ጃ ይሰ ጡነ በ ር ለ . የ ህ ክ ምና ድጋ ፍ ይሰ ጡ
ነ በር
ሐ. በ አ ር በ ኝ ነ ት ከ ፍተኛ ተሳ ትፎ ነ በ ራቸው መ. ሁሉም መል ስ ነ ው
መመሪ ያ ሁለት:- ከተራ ቁጥር 11 እ ስከ 55 ድረ ስ የ ተለ ያየ ይዘ ት ያላ ቸው
ጥያቄዎች ቀር በዋል፡ ፡ ለ እ ያንዳን ዱ ጥያቄ ከተሰጡት አ ማራጮች መካከል
ትክክኛ የ ሆነ ውን መልስ ምረ ጥ/ምረ ጪ፡ ፡

11. ከ ዚህ በ ታች ከ ተዘ ረ ዘ ሩ ት አ ረ ፍተ ነ ገ ሮች ውስ ጥ አ ዎን ታዊ አ ረ ፍተ ነ ገ ር የ ሆነ ው
የ ቱ ነ ው?

ሀ . አ የ ለ ች መጽሐፍ አ ል ገ ዛ ችም፡ ፡ ለ . አ ለ ማየ ሁ መጽሐፍ እ ያ ነ በ በ አ ይደ ለ ም፡


ሐ. አ ል ማዝ መጽሐፍ ገ ዛ ች፡ ፡ መ. አ ለ ሙወደ ቤቱ አ ል ሄ ደ ም፡ ፡

12. ቀ ጥለ ውከ ቀ ረ ቡት አ ረ ፍተ ነ ገ ሮች ውስ ጥ አ ዎን ታዊ አ ረ ፍተ ነ ገ ር ያ ል ሆነ ውየ ቱ ነ ው
?

ሀ . የ ተማሪ ውመጽሐፍ ተቀ ደ ደ ፡ ፡ ለ . ል ጁ ከ ፎቅ ላ ይ ወድቆ ተሰ በ ረ ፡ ፡

ሐ. ት/ቤቶች ትምህ ር ት በ ማስ ተማር ላ ይ ና ቸው፡ ፡ መ. ተማሪ ዎች ትምህ ር ት በ መማር


ላ ይ አ ይደ ሉም፡ ፡

13. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ የ አ ሉታዊ አ ረ ፍተ ነ ገ ር መመስ ረ ቻ ቅጥያ ምዕ ላ ድ የ ሆነ ውየ ቱ


ነ ው?

ሀ. - ኣ ል እና - ነ ው ለ. - ኣል እና - ም ሐ. - ነ በ ር እ ና -ነ ው መ. - ኦ ች እ ና
- ዎች

14. ከ ሚከ ተሉት አ ረ ፍተ ነ ገ ሮች ውስ ጥ ነ ጠላ አ ረ ፍተ ነ ገ ር የ ሆነ ውየ ቱ ነ ው?

ሀ . ሰ ዎቹ ትና ን ት መጡ፡ ፡ ለ . ብር ጭቆ ውወድቆ ተሰ በ ረ ፡ ፡

ሐ. ስ ራውን በ ወቅቶ ሰ ር ቶ አ ጠና ቀ ቀ ፡ ፡ መ. በ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ መያ ዝ ለ ሞት
ምክ ን ያ ት ይሆና ል ፡ ፡

15. " ሀሴት " ለ ሚለ ውቃል ተቃራኒ ሀ ሳ ብ ሊሆን የ ሚችለ ውየ ቱ ነ ው?

ሀ. ደስታ ለ . መከ ፋት ሐ. እ ር ካ ታ መ. መል ካ ም ሁኔ ታ
16. አ ን ድ ሰ ውበ ማያ ገ ባ ውጉ ዳ ይ ገ ብቶ ያ ገ ባ ኛ ል የ ሚል መል ዕ ክ ት ቢያ ስ ተላ ል ፍ የ ትኛ ው
ምሳ ሌያ ዊ አ ነ ጋ ገ ር ሊገ ል ጸ ውይችላ ል ፡ ፡

ሀ . የ እ ር ጎ ዝና ብ ለ . ካ ን ድ ብር ቱ ሁለ ት መድሀ ኒ ቱ

ሐ. ትን ሽ ስ ጋ እ ን ደ መር ፌ ትወጋ መ. ፍየ ል ከ መድረ ሷ ቅጠል መበ ጠሷ

17. ከ ሚከ ተሉት ምሳ ሌያ ዊ አ ነ ጋ ገ ር ውስ ጥ በ ትር ጉ ም ( መል እ ክ ቱ ) የ ተለ የ ውየ ቱ ነ ው?

ሀ . ሲሮጡየ ታጠቁት ሲሮጡይፈታል ፡ ፡ ለ . የ ነ ቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳ ውሰ ን በ ሌጥ

ሐ. አ ይጥ በ በ ላ ዳ ዋ ተመታ፡ ፡ መ. የ ጅብ ችኩል ቀ ን ድ ይነ ክ ሳ ል

18. የ ኢ-ል ቦ ለ ድ ባ ህ ሪ ያ ል ሆነ ውየ ቱ ነ ው?
ሀ . የ ህ ብረ ተሰ ብ ሀ ብት መሆኑ ለ . ደ ራሲያ ቸውአ ለ መታወቁ

ሐ. በ እ ውነ ታ ላ ይ የ ተመሰ ረ ተ መሆኑ መ. የ ፈጠራ ጥበ ብ መሆኑ

19. ከ ል ቦ ለ ድ አ ላ ባ ውያ ን ውስ ጥ አ ጠቃላ ይ የ ል ቦ ለ ዱ መል ዕ ክ ት የ ሆነ ውገ ላ ጭቃል የ ቱ


ነ ው?

ሀ . ጭብጥ ለ . ግጭት ሐ.መቼት መ. ገ ጸ ባ ህ ሪ ያ ት

20. በ ል ቦ ለ ድ ውስ ጥ ታሪ ኩ የ ተፈጸ መበ ት ጊ ዜና ቦ ታ ______________ ይባ ላ ል ፡ ፡

ሀ . ጭብጥ ለ . መቼት ሐ. ግጭት መ. ገ ጸ ባ ህ ሪ ያ ት

21. ልክ፣ ያህል፣ ይመስላ ል የ ሚሉ ቃላ ትን የ ሚጠቀምየ ዘ ይቤ አ ይነ ት የ ትኛ ውነ ው?

ሀ . ተምሳ ሌት ለ . ተለ ዋጭ ሐ. ግነ ት መ. ተነ ጻ ጻ ሪ

22. አ ን ባ ቢውከ ደ ራሲውጋ ር በ አ ይነ ህ ሊና በ እ ዝነ ል ቦ ና የ ሚገ ና ኝ በ ት የ ድር ሰ ት


መጻ ፊያ ስ ል ት ምን አ ይነ ት ነ ው?

ሀ. ስዕላዊ ለ. ገ ላጭ ሐ. አ መዛ ዛ ኝ መ. አ ወዳ ዳ ሪ

23. አ ን ድ ጸ ሐፊ ለ አ ን ባ ቢያ ን ሁለ ትና ከ ሁለ ት በ ላ ይ የ ሆኑ ሀ ሳ ቦ ችን በ ማን ሳ ት
የ ሚጽፍበ ት የ ጽሁፍ ስ ል ት__________ ይባ ላ ል ፡ ፡

ሀ . አ ወዳ ዳ ሪ ለ. ስዕላዊ ሐ. ገ ላ ጭ መ. አ መዛ ዛ ኝ
24. ቀ ጥሎ ከ ቀ ረ ቡት አ ረ ፍተ ነ ገ ሮች ውስ ጥ የ ግል አ ስ ተየ የ ት የ ሆነ ውየ ትኛ ውነ ው?

ሀ . የ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ ገ ዳ ይ ቫ ይረ ስ አ ይደ ለ ም፡ ፡ ለ . የ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ
ገ ዳ ይ ቫ ይረ ስ ነ ው፡ ፡

ሐ. የ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ ከ ሰ ውወደ ስ ውበ ትን ፋሽ ይተላ ለ ፋል ፡ ፡ መ. የ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ
መድሀ ኒ ት የ ለ ውም፡ ፡

25. ቀ ጥሎ ከ ቀ ረ ቡት አ ረ ፍተ ነ ገ ሮች ውስ ጥ በ ሀ ቅ ላ ይ የ ተመሰ ረ ተውአ ረ ፍተ ነ ገ ር የ ቱ


ነ ው?

ሀ . ጉ ን ፋን በ ቀላ ሉ ሊተላ ለ ፍ የ ሚችል በ ሽ ታ አ ይደ ለ ም፡ ፡

ለ . ኤች.አ ይ.ቪ ቫ ይረ ስ መድሀ ኒ ት የ ለ ውም፡ ፡

ሐ. በ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ የ ተጠረ ጠረ ሰ ውለ አ ስ ራ አ ራት ቀ ና ት ለ ብቻውመሆን የ ለ በ ትም

መ. በ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ ላ ለ መያ ዝ በ ቤት ውስ ጥ መቀ መጥ ተገ ቢ አ ይደ ለ ም፡ ፡

26. ሰ ዎች በ ቤታቸውመቀ መጥ ካ ል ቻሉና ካ ል ተጠነ ቀቁ በ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ የ መያ ዝ እ ድላ ቸው


ከ ፍተኛ ነ ው፡ ፡ በ ሚለ ውሀ ሳ ብ ውስ ጥ በ ውጤትነ ት ሊገ ለ ጽ የ ሚችለ ውሀ ሳ ብ የ ትኛ ው
ነ ው?

ሀ . በ ቤት ውስ ጥ አ ለ መቀ መጥ ለ . ራስ ን አ ለ መጠበ ቅ

ሐ. ጥን ቃቄ አ ለ ማድረ ግ መ. በ ኮ ሮና ቫ ይረ ስ መያ ዝ

27. አ ገ ዘ ብሎ አ ገ ዝኩ ---- አ ሳገ ዝኩ ---- ታገ ዝኩ ---- ተጋገ ዝኩ ካ ለ

አ ወቀ ብሎ ------ -------- -------- ---------- ይላ ል ፡ ፡

ሀ . ታወቅኩ --- አ ሳ ወቅኩ --- ተዋወቅኩ --- አ ወቅኩ ለ . ተዋወቅኩ --- ታወቅኩ ---
አ ሳ ወቅኩ --- አ ወቅኩ

ሐ. አ ወቅኩ --- አ ሳ ወቅኩ --- ታወቅኩ --- ተዋወቅኩ መ. አ ሳ ወቅኩ --- ታወቅኩ ---
ተዋወቅኩ --- አ ወቅኩ

28. " የ መሰረ ተልማቶቹን " የ ሚለ ውውስ ብስ ብ ቃል በ ምዕ ላ ድ ተነ ጣጥሎ ሲጻ ፍ


______________

ሀ . የ - መሰ ረ ት - ል ማት - ኦ ችን ለ . የ - መሰ ረ ት - ኧ- ል ማት - ኦ ች - ኡ - ን

ሐ. የ - መሰ ረ ት - ኧ - ል ማቶችን መ. የ - መሰ ረ ት - ል ማት - ኦ ች - ኡ -ን
29. " አ ጋጠማችሁ " የ ሚለ ውመደ ቡ _________ቁ ጥሩ __________ ጾ ታው__________
ነ ው፡ ፡

ሀ . ሶ ስ ተኛ መደ ብ ፣ ብዙ ቁ ጥር ፣ አ ይታወቅም፡ ፡ ለ . ሁለ ተኛ መደ ብ ፣ ነ ጠላ
ቁ ጥር ፣ ተባ ዕ ት

ሐ. ሶ ስ ተኛ መደ ብ ፣ ብዙ ቁ ጥር ፣ አ ን ስ ት፡ ፡ መ. ሁለ ተኛ መደ ብ ፣ ብዙ ቁ ጥር ፣
አ ይታወቅም፡ ፡

30. " አ ወቀ " የ ሚለ ውቃል መደ ቡ__________ቁ ጥሩ __________ ጾ ታው__________


ነ ው፡ ፡

ሀ . ሶ ስ ተኛ መደ ብ ፣ ነ ጠላ ቁ ጥር ፣ ተባ ዕ ት ለ . ሶ ስ ተኛ መደ ብ ፣ ብዙ ቁ ጥር
፣ አንስት

ሐ. ሁለ ተኛ መደ ብ ፣ ነ ጠላ ቁ ጥር ፣ ተባ ዕ ት መ. ሁለ ተኛ መደ ብ ፣ ነ ጠላ ቁጥር
፣ አንስት

31. ለ ጠላ ይጠመቃል ካ ል ን ለ ጠጅ ____________________ እ ን ላ ለ ን ፡ ፡

ሀ . ይጠመቃል ለ . ይታሰ ራል ሐ. ይጣላ ል መ. ይደ ፋል

32. ል ጁ ኳስ ሲጫወት ክ ፉኛ ወደ ቀ ፡ ፡ በ ሚለ ውአ ረ ፍተ ነ ገ ር ውስ ጥ ተውሳ ከ ግስ የ ሆነ ው


ቃል የ ቱ ነ ው?

ሀ . ኳስ ለ . ክ ፉኛ ሐ. ወደ ቀ መ. ል ጁ

33. የ አ ቶ አ ለ ሙላ ም ነ ጭጥጃ ወለ ደ ች፡ ፡ የ ተሰ መረ በ ት የ ሐረ ግ አ ይነ ት __________


ነ ው፡ ፡

ሀ . ቅጽላ ዊ ሐረ ግ ለ . ግሳ ዊ ሐረ ግ ሐ. መስ ተዋድዳ ዊ ሐረ ግ መ. ስ ማዊ
ሐረ ግ

34. አ ለ ማየ ሁ ከእ ና ቱ ጋር ወደ ገ በ ያ ሄ ደ ፡ ፡ የ ተሰ መረ በ ት የ ሐረ ግ አ ይነ ት
__________ ነ ው፡ ፡

ሀ . መስ ተዋድዳ ዊ ሐረ ግ ለ . ስ ማዊ ሐረ ግ ሐ. ግሳ ዊ ሐረ ግ መ. ቅጽላ ዊ
ሐረ ግ
35. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ ትር ጉ ም ለ ዋጭቅጥያ የ ሆነ ውየ ቱ ነ ው?

ሀ. - ኦ ች ለ. - ኣት ሐ. - ኧኛ መ. - ኣ ል

36. ስ ማዊ ሐረ ግን በ መሙያ ነ ት ያ ል ወሰ ደ ውአ ረ ፍተ ነ ገ ር የ ትኛ ውነ ው?

ሀ . አ ል ማዝ ጎ በ ዝ ተማሪ ነ ች፡ ፡ ለ . ደ ራር ቱ ፈጣን ሯጭነ ች፡ ፡

ሐ. አ ቶ አ የ ለ አ ስ ተዋይ ሰ ውና ቸው፡ ፡ መ. መል ሱ አ ል ተሰ ጠም፡ ፡

37. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ ምን ምአ ይነ ት የ ቅጥያ ምዕ ላ ድ ያ ል ወሰ ደ የ መነ ሻ ቃል የ ሆነ ው


የ ትኛ ው ነ ው?

ሀ . አ ል መው ለ . አ ማካ ሪ ዎች ሐ. ስ ለ አ ሰ በ መ. ከ መረ

38. በ ግዕ ዝ የ አ ረ ባ ብ ስ ል ት መሰ ረ ት ስ ሞች ከ ነ ጠላ ቁ ጥር ወደ ብዙ የ ሚቀ ይር ቅጥያ
ምዕ ላ ድ የ ቱ ነ ው?

ሀ. - ኦ ች ለ. - ኣት ሐ. - ኣ ል መ. - ዎች

39. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ የ ግጥም ባ ህ ሪ ያ ል ሆነ ውየ ቱ ነ ው?

ሀ . ሰ ፊ ጊ ዜና ቦ ታ ይፈል ጋ ል ፡ ፡ ለ . ቁ ጥብና እ ምቅ ነ ው፡ ፡

ሐ. በ ጠባ ብ ደ ረ ት በ አ ጭር ቁ መት ውሱን ነ ው፡ ፡ መ. ለ ስ ሜት ቅር ብ ነ ው፡ ፡

40. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ ድር ብ አ ረ ፍተ ነ ገ ር ለ መመስ ረ ት የ ሚያ ገ ለ ግለ ውየ ቱ ነ ው?

ሀ . ወደ ረ ኛ መስ ተጻ ምር ለ . ጠቋሚመስ ተአ ምር ሐ. ግሳ ዊ ሐረ ግ መ. ቅጽላ ዊ
ሐረ ግ

41. እ ና ን ተ በ ትምህ ር ታችሁ ጎ በ ዝ ተማሪ ዎች ና ቸሁ፡ ፡ በ ሚለ ውአ ረ ፍተ ነ ገ ር ውስ ጥ


በ መሙያ ነ ት የ ገ ባ ውሐረ ግ የ ትኛ ውነ ው?

ሀ / እ ና ን ተ በ ትምህ ር ታቸሁ ለ / ተማሪ ዎች ና ቸሁ ሐ / በ ጣምጎ በ ዝ መ/ ጎ በ ዝ


ተማሪ ዎች

42. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ የ ተጸ ውኦ ስ ም የ ሆነ ውየ ትኛ ውነ ው?

ሀ / ተራራ ለ / ወን ዝ ሐ / ፍራፍሬ መ/ እ ን ጦጦ
43. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ የ መሃ ል እ ግሩ ን በ መድገ ም ትር ጉ ም ሊሰ ጥ የ ሚችለ ውቃል መመስ ረ ት
የ ሚችለ ውየ ትኛ ውነ ው?

ሀ / እ ውቅ ለ /አገ ደ ሐ / ቅብል መ/ አ ሰ በ

44. በ ሁለ ት ቡድኖች መካ ከ ል የ ሚካ ሄ ድና በ ሃ ሳ ብ ፍጭት የ በ ላ ይነ ት አ ሸ ና ፊና ተሸ ና ፊ


የ ሚለ ይበ ት ሂ ደ ት----------- ይባ ላ ል ፡ ፡

ሀ / ውይይት ለ / ጭውውት ሐ / ን ግግር መ/ ክ ር ክ ር

45. አ ን ድና ከ አ ን ድ በ ላ ይ የ ሆኑ ጉ ዳ ዬ ችን መሰ ረ ት በ ማድረ ግ የ ሚካ ሄ ድና በ ሰ ነ ድ
በ መመዝገ ብ የ መፍትሄ ሐሳ ብ በ ማስ ቀ መጥ የ ሚደ መደ ም __________ይባ ላ ል ፡ ፡

ሀ . ጭውውት ለ . ን ግግር ሐ. ውይይት መ. ክ ር ክ ር

46. ከ ትውል ድ ወደ ትውል ድ በ ቃል የ ሚተላ ለ ፍና አ ፋዊ የ ስ ነ ጽሁፍ ዘ ር ፍ ምን ይባ ላ ል ?

ሀ . ግጥም ለ . ስ ነ -ቃል ሐ. ዝር ውጽሁፍ መ. ል ቦ ለ ድ

47. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ በ ራብዕ ድምጽ የ ጨረ ሰ ውቃል የ ቱ ነ ው?

ሀ. አለቀ ለ. አለቃ ሐ. አ ላ ቂ መ. ማለ ቅ

48. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ የ ስ ነ - ቃል ዘ ር ፍ ያ ል ሆነ ውየ ቱ ነ ው?

ሀ. ልቦለድ ለ . ተረ ት ሐ. ቃላ ዊ ግጥሞች መ. እ ን ቆ ቅል ሽ

49. ስ ለ ማና ውቀ ውነ ገ ር የ ሚያ ሳ ውቅ የ ድር ሰ ት ስ ል ት ____________________ ይባ ላ ል ፡

ሀ. ስዕላዊ ለ . አ መዛ ዛ ኝ ሐ. ተራኪ መ. ገ ላ ጭ

50. አ ን ድ ሰ ው" ህሊና ቢስ " ነ ውቢባ ል ምን አ ይነ ት ስ ውነ ውለ ማለ ት ተፈል ጎ ነ ው?

ሀ . አ እ ምሮ የ ሌለ ው ለ . ይሉኝ ታ የ ሌለ ው ሐ. አ ቅም የ ሌለ ው መ. ችሎታ
የ ሌለ ው

51. ተመሳ ሳ ይነ ት ያ ላ ቸውና በ ተከ ታታይ የ ሚዘ ረ ዘ ሩ ቃላ ትን የ ምን ለ ይበ ት የ ስ ር አ ተ


ነ ጥብ አ ይነ ት የ ትኛ ውነ ው?

ሀ . ነ ጠላ ሰ ረ ዝ ለ . ድር ብ ሰ ረ ዝ ሐ. ትዕ ምር ተ ጥቅስ መ. ቃለ አ ጋ ኖ
52. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ በ ትክ ክ ለ ኛ የ ፊደ ል ገ በ ታ ቅደ ም ተከ ተል የ ተቀ መጠውየ ትኛ ው
ነ ው?

ሀ . አ ወቀ ፣ ከ መረ ፣ ቀ ለ በ ፣ ዘ መረ ለ . ቀ ለ በ ፣ አ ወቀ ፣ ከ መረ ፣ ዘ መረ

ሐ. ከ መረ ፣ ዘ መረ ፣ ቀ ለ በ ፣ አ ወቀ መ. ዘ መረ ፣ ቀ ለ በ ፣ ከ መረ ፣ አ ወቀ

53. ከ ሚከ ተሉት ውስ ጥ መል ዕ ክ ት ለ መቀ በ ል የ ሚያ ገ ለ ግል የ ክ ህ ሎት አ ይነ ት የ ትኛ ውነ ው?

ሀ . መጻ ፍና ማን በ ብ ለ . መጻ ፍና መና ገ ር ሐ. ማን በ ብና ማዳ መጥ መ.
ማን በ ብና መና ገ ር

54. 1. እ ሳ ት ዳ ር ነ በ ረ የ ተቀ መጠችው

2. ሳ ታስ ብ በ ድን ገ ት ፍሙን ጨበ ጠችው

3. አ ያ ጅቦ ሲጮኽ ትና ን ትና ማታ

4. እ ን ኮ ዬ ድማሜያ ለ መጠን

ከ ላ ይ የ ቀ ረ በ ውሀ ሳ ብ ቅደ ም ተከ ተሉ ተፋል ሷል ፡ ፡ ተስ ተካ ክ ሎ ሲቀመጥ ከ ሚከ ተሉት


አ ማራጮች ውስ ጥ የ ትኛ ውትክ ክ ል ይሆና ል ?

ሀ. 1 ፣ 2 ፣ 3 ፣ 4 ለ. 3 ፣ 2 ፣ 1 ፣ 4 ሐ. 3 ፣ 4 ፣ 1 ፣ 2 መ. 4 ፣ 3
፣ 2፣ 1

55. በ ላ ነ ውጠጣነ ውከ እ ን ጀራ ከ ወጡ፣

እ ግዛ ብሔር ይስ ጥል ን ከ መሶ ብ አ ይጡ፡ ፡

በ ሚለ ውግጥምውስ ጥ ድብቁ ( ሚስ ጥራዊ ) ሀ ሳ ቡ ምን ድን ነ ው?

ሀ . እ ን ጀራ በ ወጥ በ ላ ን ለ . የ ሚበ ላ ነ ገ ር ሞል ቷል

ሐ. በ መሶ ባ ችሁ ውስ ጥ አ ይጥ ገ ብቷል መ. ስ ላ በ ላ ችሁን እ ግዛ ብሔር ይስ ጥል ን


መመሪያ ሶስት፡ - ከጥያቄ ቁጥር 56 እ ስከ 60 ያሉት ጥያቄዎች ቀጥሎ በቀረ በው
ግጥም ላ ይ የ ተመሰረ ተ ና ቸው፡ ፡ ግጥሙን በትኩረ ት ካነ በባችሁ በኋላ በእ ያን ዳን ዱ
ጥያቄ ከቀረ ቡት አ ማራጮች መካከል ተገ ቢውን መልስ ምረ ጡ፡ ፡
ሁለ ት በ ራ ሰ ዎች ሲያ ል ፉ በ ጎ ዳ ና ፣
ዕ ቃ መሬት ወድቆ ብል ጭሲል አ ዩ ና ፡ ፡
ተሸ ቀ ዳ ድመውሄ ደ ውከ ቦ ታውሲደ ር ሱ ፣
ተፎካ ከ ሩ በ ት ሁለ ቱምሊየ ነ ሱ ፡ ፡
በ ኋ ላ ም ተማተውበ ጥፊ በ ጡጫ፣
አ ን ደ ኛ ውነ ጠቀ በ ጉ ል በ ቱ ብል ጫ፡ ፡
አ ገ ላ በ ጠና ቢመለ ከ ት ፈጥኖ፣
ዕ ቃውን አ ገ ኘ ውማበ ጠሪ ያ ሆኖ፡ ፡
እ ስ ቲ ሁላ ችሁም በ ሱ ፍረ ዱት፣
እ ሱ ራሱ በ ራ ጠጉ ር የ ለ በ ት፡ ፡
ሮጦ ተማቶ ቀ ምቶ ቢያ መጣ
ምን ያ ደ ር ግለ ታል ሚዶ ለ መላ ጣ፡ ፡
56. ከ ላ ይ የ ቀ ረ በ ውግጥምበ ስ ን ት ስ ን ኝ የ ተዋቀረ ነ ው?
ሀ. በአ ስራ ሶስት ለ . በ አ ስ ራ ሁለ ት ሐ. በ አ ስ ራ አ ን ድ መ. በ አ ስ ር
57. የ ስ ን ኞቹ ዘ ጠነ ኛ መስ መር የ መነ ሻ ሐረ ግ የ ቱ ነ ው?

ሀ . ዕ ቃውን አ ገ ኘ ው ለ . ማበ ጠሪ ያ ሆኖ ሐ. እ ስ ቲ ሁላ ችሁም መ. በ ሱ ፍረ ዱት
58. የ አ ን ደ ኛ ውና የ ሁለ ተኛ ው ስ ን ኝ የ ቤት መመምቻውና የ ቤት መድፊያ ው የ ጨረ ሰ በ ት ቤት
ምን ድን ነ ው?
ሀ. በጎ ዳና ለ. አዩ ና ሐ. " ና " መ. " ሱ "

59. ከ ሚከ ተሉት አ ን ዱ ቤት መድፊያ ቃል የ ሆነ ውየ ቱ ነ ው?

ሀ . በ ጡጫ ለ . በጎ ዳና ሐ. ሊያ ነ ሱ መ. ቢያ መጣ

60. ከ ሚከ ተሉት አ ን ዱ መነ ሻ ሃ ረ ግ ነ ው

ሀ . ከ ቦ ታውሲደ ር ሱ ለ .ሚዶ ለ መላ ጣ ሐ. ብል ጭሲል አ ዩ ና መ. እ ሱ ራሱ በ ራ


Hill Side School
Score %
Tests
Central Administrative office (CMC Campus)
Final Primary Division Phone 011-646 69 40
Others High School Division Phone 011-646 36 88
Total Lem Campus (Lem Hotel Area)
Primary Division Phone 011-662 42 31/2
Parent’s Signature KG Campus (Koteba Area)
Kindergarten Division Phone 011-645 74 44

አማርኛ ሞ-፯ P.O.Box 21616 Addis Ababa, Ethiopia hillside @ ethionet.et

S<K< eU: ክፍሌ: 8 c?¡i” :


¾ƒ/¯Ã’ƒ: አማርኛ ¾ƒ/²S” : 2012 ዓ.ም "D`}`: 4 ማጠቃሇያ ሞዴሌ የተፈቀደዉ ጊዜ፡ 1፡00 ሰዓት

አጠቃሊይ መመሪያ : ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች አራት አራት አማራጮች ቀርበውሊችዋሌ፡፡ ከተሰጡት አማራጮች ውስጥ
ሇጥያቄው ይበሌጥ የሚስማማውን በመምረጥ በተሊከው መሌስ መስጫ ወረቀት ሊይ ፊደለን ጻፉ፡፡ ጥያቄዎቹ 6ዏ
መሆናቸውን አረጋግጡ፡፡

ጥዋት ጥዋት ወደ ቢሮው ሲሄድ መታጠፊያው ጋ ሲደርስ እተሇመደ ቦታዋ ቁጭ ብሊ


የሚያጉተመትም በሚመስሌ ድምጿ ስታወራ ይሰማታሌ የአራት ሌጆች እናት የሆነችውን የኔቢጤ፡፡
የእናታቸውን ያህሌ ባይሆንም ሌጆቿም ጎስቁሇዋሌ፤ እንደ ምጣድ ማሰሻ የቀድሞ ከሇሩ ያሌታወቀ
ከነቴራ ሇብሰዋሌ፡፡
… በማያውቀው ቋንቋ ታወራቸዋሇች፤ ሌጆቿ አይመሌሱሊትም፤ እርስ በእርሳቸው ሲጫወቱ በአዲስ
አበባ አማርኛ ነው የሚግባቡት፡፡ የእሷ ቋንቋ ግን ላሊ ነው፡፡ እንዲህ ጉንጯን የምታሇፋው በውስጧ
ያደረውን ጯሂ መንፈስ ሊሇማዳመጥ ይሆን ብል ያስባሌ፡፡ ጤንነቷን የማይጠራጠር የሇም አንዳንዶቹ
ስሇሌጆቿ የወደፊት እጣ ፋንታ ማሰሊሰሌ ስታበዛ ይሆን? ያስተሳሰብ ሚዛኗ የተዛባው ይሊለ፤ ሁሌ ጊዜ
ያሌተሇመደ ነገር ስታደርግ ያጋጥመዋሌ፡፡ እጇ ሊይ የተገኘን ማንኛውም ነገር ሇአራት ከፍሊ ሇሌጆቿ
ታከፋፍሊሇች፡፡ ሇእራሷ የምታደርገው አይኖራትም፡፡ ከሲታ ናት ደግሞ ያሇ እህሌ ውሃ ሇመኖር ሙከራ
የጀመረች እስኪመስሌ ድረስ ሳንቲም ተወርውሮ እግሯ ስር ያረፈ እንደሆነ ቅጭሌጭሌታውን ሰምታ
እንኳን ቀና አትሌም፡፡ ማንንም አታይም፤ አገጯን ጉሌበቷ ስር ደብቃ ነው ቀኑን ውሊ የምታመሸው
የምታነጋውም መንገድ ዳር ነው፡፡
ከአራቱ የምትተሌቀው ከእናቷ ፈቀቅ ሳትሌ ወጪ ወራጁን እያጤነች ደጅ የምትጠናው፡፡
የተሰጣትን አጠራቅማ ሃምሳ ሳንቲም ሲሞሊ ዳቦ ሇመግዛት ሩጫዋን ወደ ሱቅ ታቀጥናሇች፡፡
ታናናሾቿም ከእናታቸው ጉያ ሾሌከው ይወጡና ይከተሎታሌ፤ ሌጅቷም የገዛችውን ዳቦ እናቷ እጅ ሊይ
ታኖረዋሇች፡፡ እናትየዋ ደግሞ ዳቦውን ሇአራት ታካፍሇዋሇች፡፡ ሇራሷ የምታስቀረው የሊትም፤ ሌጆቿም
እንድትበሊሊቸው አያባብሎትም፡፡ አንዳንዴ እነዚህ ህፃናት ስሇ እናታቸው ምን ያስቡ ይሆን? ብል
ያስባሌ፤ ሳይሳሇማቸውና ድምጹን ሳያሰማቸው ማደር አይሆንሇትም ባሇፈ ባገደመ ቁጥር አንጀቱ
እየተንሰፈሰፈ በደስታ ይጨብጣቸዋሌ፤ እጆቹን ሇመንካት ይሯሯጣለ እየተጫጫሁ፡፡
አናትየዋ ይህን ሁለ አታይም፤ ቀና ብሊ የሰውን አይን ማየት የሚሆንሊት አይመስሌም፡፡ ሌጆቹ
እሱን ሲያገኙ እንዴት እንደሚፍነከነኩ ብታይ ሇእሷም መደሰት ምክንያት ቢሆን ደስ ይሇው ነበር፡፡ …
እንዳሇ ጌታ ከበደ
ሀ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች በምንባቡ መሠረት ትክክሇኛውን መሌስ መርጣችሁ መሌሱ፡፡
1. የድርሰቱ መቼት ሉሆን የሚችሇው የቱ ነው?
ሀ. ጠዋትና ማታ ጎዳና ዳር ሏ. ጠዋት ጠዋት መስሪያ ቤት
ሇ. ጥዋትና ማታ መኝታ ቤት መ. ጊዜውም ቦታውም አይታወቅም
2. ምንባቡ በየትኛው የድርሰት አይነት ውስጥ ይመደባሌ?
ሀ. በገሊጭ ሇ. በስዕሊዊ ሏ. በተራኪ መ. በአመዛዛኝ

1
3. በምንባቡ ውስጥ ዋና ገፀባህሪያቱ ስንት ናቸው?
ሀ. ሁሇት ሇ. ስድስት ሏ. ዘጠኝ መ. አንድ
4. እንደሚፍነከነኩ ሇሚሇው ቃሌ አውዳዊ ፍቺው የትኛው ነው?
ሀ. እንደሚከፋ ሇ. እንደሚያዝኑ ሏ. እንደሚደሰቱ መ. እንደሚረብሹ

5. እያጤነች ሇሚሇው ቃሌ አውዳዊ ፍቺ ሉሆን የሚችሇው የቱ ነው?


ሀ. እያስተዋሇች ሇ. እየሸሸች ሏ. እያሇመች መ. እየጎመጀች
6. ደጅ መጥናት ሲሌ ምን ማሇት ነው?
ሀ. መሇመን ሏ. ሰሊምታ መሇዋወጥ
ሇ. ደጅ መክፈት መ. ማባበሌ
7. በምንባቡ ውስጥ የቀረበው ግጭት ማን ከማን ጋር ነው?
ሀ. ሴትየዋ ከመንገደኛው፣ ከሌጆቿና ከራሷ ጋር ሏ. ምንም አይነት ግጭት አይታይም
ሇ. በሰውዬውና በሌጆቹ መሀሌ መ. ሁለም
8. የመንገደኛው ባህሪ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ንፉግ ሇ. ሇጋስ ሏ. ሰጪ መ. ሇናሏ
9. ድርሰቱ የቀረበው በስንት አንቀፅ ነው?
ሀ. አራት ሇ. ሁሇት ሏ. ሶስት መ. ሁሇት
ሇ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች ትክክሇኛውን መሌስ ምረጡ፡፡
10. ከሚከተለት ውስጥ የስም መሇያ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ቅፅሌን መውሰድ መቻለ ሏ. ባሇቤትና ተሳቢ መሆኑ
ሇ. ዘርፉ አመሌካች መውሰዱ መ. ሁለም
11. አንድ ድምፅ ወጥቶ እንዲደመጥ የሚያደርጉት ምን እና ምን ተጣምረው ነው?
ሀ. ተነባቢዎች ከአናባቢዎች ጋር ሲጣመሩ ሏ. አናባቢዎች ከአናባቢዎች ጋር መጣመር አሇባቸው
ሇ. ተነባቢዎች ከተነባቢዎች ጋር ሲጣመሩ መ. አናባቢዎችም ተነባቢዎችም መጣመር አያስፈሌጋቸውም
12. ስሇነፃ ምዕሊዶች ትክክሌ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. በተናጠሌ ትርጉም የሊቸውም ሏ. በላሊ ቃሌ ሊይ ሲደረቡ ብቻ ፍቺ ይኖራቸዋሌ
ሇ. ስርወ ቃሌ ሆነው ያገሇግሊለ መ. ቅጥያ በመባሌ ይታወቃለ
13. ከሚከተለት ውስጥ የአንቀፅ ባህርይ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ሀይሇ ቃሌ ሇ. አንድነት ሏ. መዘርዝር መ. ሀናሏ

14. የአንቀፅ ቅርፅ የሚወሰነው በምኑ ነው?


ሀ. ሀይሇ ቃለ ከሚገኝበት አንፃር ሏ. ከሀይሇ ቃለና ከመዘርዝሩ አንፃር
ሇ. መዘርዝሩ ከሚገኝበት አንፃር መ. ከአንቀጹ ባህሪያት አንፃር

2
15. ከሀይሇ ቃሌ ወደ መዘርዝር የሚያሳየው ቅርፅ የቱ ነው?
ሀ. ሇ. ሏ. መ.

16. በአንቀጽ ውስጥ የተነሳውን ፍሬ ነገር በስተመጨረሻ ቃሌ በቃሌ ደግሞ ማሳየት ምን ይባሊሌ?
ሀ. ውህደት ሇ. አንድነት ሏ. አፅንኦት መ. ሀይሇ ቃሌ
17. የዏ.ነገር ዓይነት የሚወሰነው በምንድን ነው?
ሀ. በማሰሪያ አንቀፃቸው ብዛት ሏ. በገሊጮች ብዛት
ሇ. በባሇቤት ብዛት መ. በስርዓተ ነጥቦች ብዛት
18. በጹሐፍ ውስጥ ብቻ የምንገሇገሌባቸው ምሌክቶች ምን ይባሊለ?
ሀ. አንቀፅ ሇ. ሥርዓተ ነጥቦች ሏ. ባሇቤት መ. ግስ
19. ከሚከተለት ውስጥ በመጥበቅና በመሊሊት ሁሇት ፍቺ ያሇው ቃሌ የቱ ነው?
ሀ. ያሊትን ሇ. መገሌበጥ ሏ. በሽታ መ. ሁለም
20. "መቼ" እና "የት" በሚለ ቃሊት የተገነባ የሌቦሇድ አሊባ የቱ ነው?
ሀ. ጭብጥ ሇ. ታሪክ ሏ. ሴራ መ. መቼት
21. ትኩረት የሚሹ ጽሐፎችን ሇማንበብ የምንጠቀመው በየትኛው የንባብ ዓይነት ነው?
ሀ. በአሰሳ ሇ. በፍጥነት ሏ. በገረፍታ መ. በዝግታ
22. ከሚከተለት ውስጥ ንግግርን ሇማቅረብ ከሚረዱ ሂደቶች የሚካተተው የቱ ነው?
ሀ. ንግግርን በምክንያትና ውጤት ሊይ የተመሠረተ ማድረግ
ሇ. በአካሊዊ እንቅስቃሴ የታገዘ ማድረግ
ሏ. በበቂ መረጃ የታገዘ ማድረግ
መ. ሁለም መሌስ ነው
23. በሌቦሇድ ድርሰት ውስጥ ሉተሊሇፍ የተፈሇገው ፍሬ ነገር ምን ይባሊሌ?
ሀ. ገፀባህሪ ሇ. ጭብጥ ሏ. ግጭት መ. መቼት
24. ከሚከተለት ውስጥ የማንበብን ጥቅም አጉሌቶ የሚያሳየው የቱ ነው?
ሀ. አንባቢ ተናጋሪ ነው ሏ. መረጃ ሇመሰብሰብ
ሇ. እውቀትን ሇማግኘት መ. ሁለም መሌስ ነው
25. የዕሇት እሇት እንቅስቃሴዎችን በማስታወሻ በመያዝ የሚጻፍ ጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. ሌቦሇድ ሏ. የግሇሰብ የህይወት ታሪክ
ሇ. የውል ማስታወሻ መ. መሌሱ የሇም
26. ምን ተከሰተ? ወይም ምን ሆነ ስንሌ የምናገኘው ምን ይባሊሌ?
ሀ. ምክንያት ሇ. መንስኤ ሏ. ውጤት መ. ሀናሇ
3
27. ከሚከተለት ውስጥ የመሆን ግስ የቱ ነው?
ሀ. ናቸው ሇ. ነው ሏ. ናት መ. ሁለም
28. "ወሊጅ ተማሪ መምህር ህብረት" በምህፃረ ቃሌ ሲፃፍ በትክክሌ የተፃፈው የቱ ነው?
ሀ. ወ.ተ.መ.ህ ሇ. ወ.ህ.ተ.መ ሏ. ወ.መ.ተ.ህ መ. ወተ. ተመ.ህ
29. ስምን ከተሇያዩ ነገሮች አንፃር የሚገሌፅሌን የቃሌ ክፍሌ የቱ ነው?
ሀ. ተውሊጠ ስም ሇ. ተውሳከ ግስ ሏ. ቅፅሌ መ. ግስ
30. ድምፃዊ መግባቢያ የሚባሇው ምንድን ነው?
ሀ. ቋንቋ ሇ. ምሌክት ሏ. እንቅስቃሴ መ. ሁለም
31. ሊሟ በሚሇው ቃሌ ውስጥ ያሇው ቅጥያ የሚያመሇክተው ምንን ነው?
ሀ. እምርነትን ሇ. አይነትን ሏ. ባህሪን መ. ቀጥተኛ ተሳቢን
32. ሴት እና ወንድ ስሞቹን ያጣመረው መስተፃምር ምን ይባሊሌ?
ሀ. ጥገኛ ሇ. ወደረኛ ሏ. ምዕሊድ መ. ሀ እና ሏ
33. አንድን ግስ የላሊ ግስ ጥገኛ እንዲሆን የሚያደርጉት ምን ይባሊለ?
ሀ. ወደረኛ መስተፃምሮች ሏ. ቅፅሌ
ሇ. ጥገኛ መስተፃምሮች መ. ተውሳከ ግስ
34. ከሚከተለት ውስጥ ጊዜን በተመሇከተ ትክክሌ ያሌሆነው የቱ ነው?
ሀ. አንድ ድርጊት መቼ እንደተፈፀመ የሚገሌፅ የግስ ባህሪ ነው፡፡
ሇ. የጊዜ አከፋፈሌ ድርጊትን መሰረት ያደረገ ነው
ሏ. ጊዜ የተሇያዩ ክፍልች አለት
መ. የጊዜ አከፋፈሌ ድርጊት ሊይ መሰረት አያደርግም
35. ከሚከተለት ዏ.ነገሮች ውስጥ የሀሊፊ ጊዜን የያዘው የቱ ነው?
ሀ. ደሉና የቤት ሥራዋን እየሰራች ነው፡፡ ሏ. ወንድሜ በሚቀጥሇው ዓመት ይመረቃሌ፡፡
ሇ. አቤሌ ትናንት አንድ በግ ሸጠ፡፡ መ. ሁለም
36. የሩቅ ሀሊፊ ጊዜን የሚያመሇክተው የቱ ነው?
ሀ. ካሳ በግ ገዝቶ ነበር ሏ. አስቴር በግ እየገዛች ነው
ሇ. ካሳ በግ ገዝቷሌ መ. ሇ ና ሏ
37. በድርሰቱ የቀረበው ታሪክ የሚፈጥረው አስጨናቂ ሁኔታ ምን ይባሊሌ?
ሀ. ትሌም ሇ. ሌብ ሰቀሊ ሏ. ታሪክ መ. ግጭት
38. የሌቦሇድ ስነፅሐፍ ሞያዊ ቃሌ ምን ይባሊሌ?
ሀ. ተውኔት ሇ. የሌቦሇድ አሊባውያን ሏ. ኢ-ሌቦሇድ መ. ሥነ-ቃሌ

4
39. ሇጋ የሚሇው ቃሌ ያሌበሰሇ የሚሌ ፍቺ የሚኖረው መቼ ነው?
ሀ. ቃለ ጠብቆና ሊሌቶ ሲነበብ ሏ. ቃለ ሊሌቶ ሲነበብ
ሇ. ቃለ ጠብቆ ሲነበብ ብቻ መ. ቃለ በተፈጥሮ
40. ከሚከተለት ውስጥ ስሇ ሥነ-ቃሌ ትክክሌ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ህብረተሰቦች ያጠራቀሙት የገጠመኝ ጥርቅም ነው
ሇ. የማህበረሰቡን ምንነትና ማንነት ያንፀባርቃሌ
ሏ. የሚሰጠው ግሌጋልት ከጽሐፍ አቻ ነው
መ. ሁለም
41. ማህበረሰባዊ ስምምነትን የሚጠይቅ ሆኖ ዘፈቀዳዊ የሆነው ምንድነው?
ሀ. ቋንቋ ሇ. ድርሰት ሏ. ውይይት መ. ንግግር
42. በድርሰት ውስጥ የቀረቡትን ገፀ ባህሪያት ወክሇው የሚቀርቡትን ምን እንሊቸዋሇን?
ሀ. ፀሀፊ ተውኔት ሏ. ዳይሬክተር
ሇ. ተዋንያን መ. የመብራት ባሇሙያ
43. በተውኔት ውስጥ ሲጨሌምና ሲነጋ ሇማሳየት የሚያስፈሌገው ባሇሙያ ምን ይባሊሌ?
ሀ. የአሌባሳት ባሇሙያ ሏ. የመብራት ባሇሙያ
ሇ. ዳይሬክተር መ. ተዋንያን
44. ስሇ ሀቅ ወይም እርግጠኛ ሀሳብ ትክክሌ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. የግሇሰቡ ስሜትና አመሇካከት የሚንፀባረቅበት ግምታዊ ሀሳብ ነው፡፡
ሇ. የተፈፀመው ነገር በትክክሌ ሉረጋገጥ የሚችሌ ሲሆን ነው፡፡
ሏ. የቀረበው ሀሳብ የማያሳምን ሲሆን ነው፡፡
መ. ሀ ና ሏ
45. "ሰው ሁለ ተንኮሇኛ ነው፡፡" ይህ ሀሳብ በየትኛው ውስጥ ይካተታሌ?
ሀ. ከሀቅ ወይም እርግጠኛ ሀሳብ ሏ. ከግሌና ከሀቅ
ሇ. ከግሌ አስተያየት/አጠራጣሪ/ሀሳብ መ. ሁለም
46. የአማርኛ ፊደሌ ሰባት ዘሮች አለት በግዕዝ ቅደም ተከተሌ በትክክሌ የተቀመጠው የቱ ነው?
ሀ. ግዕዝ ሇ. ግዕዝ ሏ. ሳሌስ መ. ራብዕ
ሳብዕ ካዕብ ራብዕ ሳብዕ
ሳድስ ሳሌስ ሃምስ ካዕብ
ሃምስ ራብዕ ሳድስ ግዕዝ
ራብዕ ሃምስ ግዕዝ ሳሌስ
ሳሌስ ሳድስ ሳብዕ ሃምስ
ካዕብ ሳብዕ ካዕብ

5
47. ሚስጥራዊ ሀሳብ በግጥም የሚገሇፅበት ስነ-ፅሁፍ ምን ይባሊሌ?
ሀ. ቅኔ ሇ. ወርቅ ሏ. ህብረ ቃሌ መ. ስም
48. ስሇ ህብረ ቃሌ ትክክሌ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. በመመራመር፣ በማሰብና በማሰሊሰሌ የሚገኝ ነው
ሇ. መመራመርን የማይጠይቀው ግሌፅ አባባሌ ነው፡፡
ሏ. ሚስጥራዊና ግሌፅ የሆነው ሀሳብ በአንድነት የሚገኙበት ቃሌ ወይም ሀረግ ነው
መ. ምንም ከቅኔ ጋር ግንኙነት የሇውም
49. ቅኔን ሇመፍታት የሚያስችሇን ዘዴ የቱ ነው?
ሀ. ቃሌን ከቃሌ ጋር በማገናኘት
ሇ. ቃለን በማጥበቅና በማሊሊት
ሏ. ቃለ በተፈጥሮ ሁሇት ፍቺ ያሇው መሆኑን በመመርመር
መ. ሁለም
50. በደራሲ ተፅፎ ሇተደራሲያን በመድረክ ሊይ የሚቀርብ የፈጠራ ስራ የቱ ነው?
ሀ. ተውኔት ሇ. ሌቦሇድ ድርሰት ሏ. ተዋንያን መ. ኢ-ሌቦሇድ
51. “በሰው ቁስሌ እንጨት ስደድበት፡፡” ሇሚሇው ምሳላያዊ አነጋገር ትክክሇኛ ፍቺ ሉሆን የሚችሇው የቱ
ነው?
ሀ. በእራስ ጥፋት ችግር ሊይ መውደቅ
ሇ. የማይሻሻሌ ተመክሮ የማይሰማ
ሏ. ሇሰው አሇማሰብ (የሰው ሇሆነ ነገር ትኩረት አሇመስጠት)
መ. ሁለም
52. ነገር ቢበዛ ምሳላያዊ አነጋገሩን ሉያሟሊ የሚችሇው የቱ ነው?
ሀ. በአህያ አይጫንም ሏ. ችግር ያመጣሌ
ሇ. ጎመን ጠነዛ መ. ነገር ያመጣሌ
53. ሇአመሌካቹ ብቻ ቅርብ ሲሆን የምንጠቀመው የትኛውን ነው?
ሀ. ይህ ሇ. ይቺ ሏ. እነዚህ መ. ሁለም
54. ባሇንብረትነትን አመሌካች ጥገኛ ምዕሊድ የያዘ ቃሌ የቱ ነው?
ሀ. ገንዘቤ ሇ. ገንዘብ ሏ. ገንዘባችሁ መ. ሀ ና ሏ
55. ባህሪ አመሌካች ጥገኛ ምዕሊድ የቱ ነው?
ሀ. -ኦች ሇ. -ኝ ሏ. -ኣም መ. -ን
56. በአንድ ጽሐፍ ውስጥ ንግግሩ የላሊ ሰው መሆኑን ሇማመሌከት የምንጠቀመው የቱን ነው?
ሀ. ድርብ ትዕምርተ ጥቅስ ሏ. ነጠሊ ሰረዝ
ሇ. ነጠሊ ትዕምርተ ጥቅስ መ. ድርብ ሰረዝ
6
57. በቃሇ መጠይቅ ወቅት የተጠያቂው ተግባር የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ጥያቄ ማዘጋጀት ሏ. አመስግኖ መጨረስ
ሇ. ጥያቄ መመሇስ መ. መሌሱ የሇም
58. ከሚከተለት መካከሌ ሇሏረግ ምሳላ የሚሆነው የትኛው ነው?
ሀ. ተመገበ ሇ. ሲመገብ ሏ. ምግብ መ. ይመገባሌ
ሏ. ሇሚከተለት ቅኔዎች ሚስጥራዊ ፍቻቸውን መርጣችሁ መሌሱ
59. እስቲ ጓዳ ግቡ ያቺ ላባ ገብታሇች፣
ካሊጣችው ስጋ ሌብ ይዛ ሄዳሇች፡፡
ሀ. ከስጋ ክፍሌ ሌብ የተባሇውን ወሰደች
ሇ. ሌቤን በፍቅር ወስዳዋሇች
ሏ. እስቲ ጓዳ ግቡ
መ. መሌሱ አሌተሰጠም
60. አትሮጥም ይለኛሌ አይደሇሁ ደንዳና፣
ሌከው ያስጠይቁኝ እበራሇሁና፡፡
ሀ. እበራሇሁና ሏ. ብርሃን እሰጣሇሁ
ሇ. በሩ ሊይ አሇሁኝ መ. ከመሮጥ አሌፌ መብረር እችሊሇሁ

መምህርት ሰሊማዊት መንግስቴ

7
በየካ ክፌሇ ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ሇሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ አማርኛ 2ኛ ሞዴሌ
ፇተና ሇስምንተኛ ክፌሌ ተማሪዎች

የተሰጠው ጊዜ ፷ ደቂቃ
አማርኛ ሞ-፰ እያንዳነዱ ጥያቄ አንድ ነጥብ

መመሪያ አንድ፡-ከተራ ቁጥር ፩ እስከ ፯ ድረስ ያለትን ጥያቄዎች ቀጥል በቀረበው ምንባብ ሊይ
የተመሰረቱ ናቸው፡፡ ምንባቡን በጥሞና በማንበብ ሇጥያቄዎቹ ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ
ትክክሇኛውን መሌስ ምረጥ/ምረጪ፡፡

ምንባብ

ክረምቱ የሌቡን ሰርቶ ‹‹እንዲህ ነኝ እኔ ወነዱ!›› እያሇ እየተጎማሇሇ እየፍከረ ‹‹ቆይ ደግሞ
እንገናኛሇን›› እያሇ እየዛተ እያስፇራራ ስፌራውን ሇጥቢ ፀሏይ እየሇቀቀ ጓዙን ጠቅሌል መሄድ
ጀምሯሌ፡፡

ተነፊፌቀው የሰነበቱት መሬትና ፀሏይ ቶል የሚጠጋገቡም አይመስለም፡፡ ጨረሯን ሙለ


በሙለ መሬት እንዳታዳርስ ከሌክሎት ከመሬት ጋር አኮራርፎት የከረመው ዳመና ሲገፊ ፀሏይ
በብቸኝነት የምትኩራራ ትመስሊሇች፡፡ አዲስ አበባን የከበቡት ተራሮች በአደይ አበባ አሸብርቀው
ጀምበር ስታዘቀዝቅ በሚሸኟት ደማቅ ቀሇማት ተውበው ከተማቸውን ዙሪያውን ከበው የሚደሇቁ
ይመስሊለ፡፡ መስከረም ሲያሌቅም ‹‹መስከረም ጠባዬ›› እያለ ይዘፌናለ፡፡ወፍች እሌሌታውን
ያስነኩታሌ፡፡

ከድሮው አይሮፕሊን ማረፉያ ባሻገር በጀርባው የረጲንና የመናገሻን ተራራ ተገን አድርጎ
ችምችም ብል የበቀሇው ደን እሱም የአደይ አበባውን የከበሮ ድሌቂያና ጭብጨባ የሚከተሌ
የራሱን እስክስታ ጀምሯሌ፡፡ ወደ አንድ ወገን ጋደሌ ይሌና ቀና እንደገና ወደላሊ ወገን ጋደም
. . . . አንድ ሊይ፡፡ በተሇይ አንጋጠው ሲመሇከቱት በተሇይ ብሶት ያሇበትን ሰው ያባብሊሌ ‹‹ኧረ
ጥራኝ ዱሩ›› በሚለት አይነት፡፡

የአዲስ አበባ ግርግር መሸትም ሲሌ አያባራ ፤ እንደውም ይብስበታሌ፡፡ እግረኛውም መኪናውም


ይርመሰመሳሌ፡፡ የመንገድ ዳር መብራቶች አዲስ አበባን ማድመቅ ጀምረዋሌ፡፡ ሌጆች ‹‹ የሰማይ
አምፑሌ ›› እያለ የሚጠሯት ጨረቃ ግዙፌ ለሌ መስሊ ከአዲስ አበባ በስተምስራቅ አድማሱ
ጥግ ሌጥፌ ብሊ ትታያሇች፡፡

ሚሌኪያስ ፌኖት የሳልኑን ስስ መጋረጃ ገሇጠና ወደውጭ ተመሇከተ፡፡ ከግንቡ አጥር ውጭ


ሉታየው አሌቻሇም፡፡ አረንጓዴ ቀሇም የተቀባው የአጥሩ የብረት በር እንደተዘጋ ነው፡፡ የግቢው
ሌዩ ሌዩ አበቦች የጀምበሯን ማሽቆሌቆሌ የሚቃወም ሰሌፇኛ መስሇው ተርታውን ተሰሌፇው
ግራ ቀኝ ይወዛወዛለ፡፡ ሚሌኪያስ አይኑ ሉደርስበት የቻሇውን ሁለ እስኪበቃው ቃኘና ሰዓቱን
ተመሇከተ፡፡ አስራ ሁሇት ሰዓት ተኩሌ፡፡

ምንጭ፡- ሰሇሞን ሇማ፡ ፡፡1982፡፡ ዕንቁጤ ጎሚ፡፡ አዲስ አበባ፤ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት

፩.የምንባቡ የመጀመሪያው አንቀፅ የሚጎድሇው ስርዓተ ነጥብ አይነት የቱ ነው?

ሀ.ነጠሊ ሰረዝ ሇ.ድርብ ሰረዝ ሏ.አራት ነጥብ መ.ትምህርተ ስሊቅ

አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page 1


በየካ ክፌሇ ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ሇሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ አማርኛ 2ኛ ሞዴሌ
ፇተና ሇስምንተኛ ክፌሌ ተማሪዎች

፪.‹‹ጥቢ›› ሇሚሇው ቃሌ የሚስማማው ፌች የትኛው ነው?

ሀ.ክረምት ውጭ መስከረም ሇ.ፀደይ ውጭ ህዳር ሏ.በጋ ውጭ ግንቦት መ.በሌግ ውጭ ሰኔ

፫.በሁሇተኛው አንቀፅ ውስጥ በተገሇፀው መሰረት የፀሀይ መኩራራት መንስኤ ምንድን ነው?

ሀ.የፀሏይ መንገስ ሇ.የክረምት ማየሌ ሏ.የክረምት መወሇድ መ.የደመና አሇመኖር

፬.በምንባቡ ውስጥ በትሌቅ ለሌ የጠመሰሇችው ምንድን ናት?

ሀ.ፀሏይ ሇ.ጨረቃ ሏ.መሬት መ.አዲስ አበባ

፭.በምንባቡ የመጀመሪያው አንቀፅ ‹‹ቆይ ደግሞ እንገናኛሇን››የሚሇው ሀሳብ የቀረበው በምን


ዓውድ ነው?

ሀ.በመሰነባበት ሇ.በዛቻ ሏ.በመተሳሰብ መ.በሰሊምታ

፮.በምንባቡ ሃሳብ መሰረት የጀምበር ማሽቆሌቆሌ ምንን ያመሇክታሌ?

ሀ.ቀኑ መዳመኑን ሇ.ቀኑ ተሰያት መሆኑን ሏ.ቀኑ መጨሇሙን መ.ቀኑ መምሸቱን

፯.ምንባቡ የትኛውን አፃፃፌ ስሌት የተከተሇ ነው?

ሀ.አስረጅ ሇ.ገሊጭ ሏ.አመዛዛኝ መ.ተራኪ

መመሪያ ሁሇት፡-ከጥያቄ ፰-፲ ሇቀረቡት ፇሉጣዊ አነጋገር ተመሳሳይ የሚሆነውን መሌስ


ምረጥ/ጭ፡፡

፰.ሾሊ በድፌን ሀ.በግሌጽ ይሁን ሇ.አይሸጥ ሏ.በሚስጥር ይሁን መ.ገበያ በሙለ

፱.ሲበለ የሊኩት ሀ.ቀርፊፊ ሇ.አስታዋሽ ሏ.ዝንጉ መ.ሌበ ሙለ

፲.ቅቤ አንጓች ሀ.አዛዥ ሇ.እውነተኛ ሏ.እወደድ ባይ መ.አዛኝ

መመሪያ ሦስት፡-ከጥያቄ ፲፩- ፲፭ ያለትን ቃሊት ተመሳሳይ የሚሆነውን በመምረጥ መሌሱ፡፡

፲፩.ሸተተ ሀ.መዓዛ ሇ.ደስታ ሏ.ጣዕም መ.ገማ

፲፪.ማቀቀ ሀ.ዳነ ሇ.ሇፊ ሏ.ሞተ መ.ተሰቃየ

፲፫.መዘከር ሀ.ማስታወስ ሇ.መፍከር ሏ.መርዳት መ.መጨቅጨቅ

፲፬.መዲና ሀ.ዋና ከተማ ሇ.ሰራተኛ ሏ.ተያዥ መ.ቆንጆ

፲፭.ማሌደው ሀ.በጥዋት ሇ.ትተው ሏ.አምሽተው መ.አርፌደው

አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page 2


በየካ ክፌሇ ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ሇሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ አማርኛ 2ኛ ሞዴሌ
ፇተና ሇስምንተኛ ክፌሌ ተማሪዎች

መመሪያ አራት፡-ከጥያቄ ፲፮-፷ የተሇያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ ጥያቄዎቹን በማንበብ


ትክክሇኛውን መሌስ የያዘውን ሆሄ በመምረጥ መሌሱ፡፡

፲፮.ከሚከተለት ውስጥ የአንቀፅ ባህሪ ያሌሆነው የትኘው ነው?

ሀ.አንድነት ሇ.ግጥምጥምነት ሏ.ብቁነት መ.ትምህርታዊ

፲፯.ከሚከተለት ቃሊት ውስጥ -ኧኛ ቅጥያን የሚወስደው ቃሌ የቱ ነው?

ሀ.ሄደ ሇ.ፇጣን ሏ.ሰጠ መ.ነውር

፲፰.ከተሰጡት አማራጮች ውስጥ ደጋሚ ሀሳብን አጣምሮ የያዘው ቃሌ የትኛው ነው?

ሀ.በዚያው ሇ.ወይም ሏ.ታዲያ መ.እንዲሁም

፲፱.ታፇሰ ሳር አጨደ የሚሇው ሇየትኛው ምሳላ ሉሆን ይችሊሌ?

ሀ.ገቢራዊ ሇ.ተገብሯዊ ሏ.ተሳሌቋዊ መ.ውዳሴያዊ

፳.በግጥም ውስጥ ማንኛውም ሆሄ ጠብቆ ከተነበበ ወይም ከተረገጠ ምን ይባሊሌ?

ሀ.ቀሇም ሇ.ምጣኔ ሏ.አንጓ መ.ስንኝ

፳፩.ከሚከተለት ውስጥ አፌራሽ ሀሳብን የሚያጣምረው አያያዥ የሆነው ቃሌ የትኛው ነው?

ሀ.ምክንያቱም ሇ.በመሆኑም ሏ. ስሇዚህ መ.ይሁን እንጂ

፳፪.የማይጠፊ ባውዛ ሇሌጅ ሌጅ ተወካይ፣ ይህ ስንኝ ስንት ቀሇማት አለት?

ሀ.፮ ሇ.፰ ሏ.፲ መ.፲፪

፳፫.በተራ ቁጥር ፳፪ የቀረበው ስንኝ የግጥም አይነቱ ነው፡፡

ሀ.ሰንጎ መገን ቤት ሇ.ቡሄ በለ ቤት ሏ.ድብሌቅ ቤት መ.የወሌ ቤት

፳፬.የአንድን ነገር ምንነት በአይን እንደሚታይና በጆሮ እንደሚሰማ አድርጎ የሚያቀርበው


የድርሰት አይነት የትኛው ነው?

ሀ.ተራኪ ሇ.ስዕሊዊ ሏ.አመዛዛኝ መ.ገሊጭ

፳፭.ምኞታቸውን የሚሇው ቃሌ በትክክሌ የተነጠሇው በየትኛው ነው?

ሀ.ምኞት- ኦች-ኣቸው-ን ሇ.ምኞት -ኣቸው-ን ሏ.ምኞቶች -ኣቸው-ን መ.ምኞት -ኦቸው-ን

፳፮.ከሚከተለት በማጥበቅና በማሊሊት ሁሇት ትርጉም የማይሰጠው ቃሌ የቱ ነው?

ሀ.መናጥ ሇ.መጣሌ ሏ.መዛሌ መ.መሊክ

አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page 3


በየካ ክፌሇ ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ሇሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ አማርኛ 2ኛ ሞዴሌ
ፇተና ሇስምንተኛ ክፌሌ ተማሪዎች

፳፯.አንድን ፅሐፌ በምናነብበት ጊዜ የሚመከረው የትኛው ነው?

ሀ.ከንፇርን እያንቀሳቀሱ ማንበብ ሇ.ቃሊትን በጣት እየጠቆሙ ማንበብ

ሏ.ቃሌን በቃሌ ሳይሆን ሀረግን በሀረግ ማንበብ መ.ወደ ዓይን በጣም አስጠግቶ ማንበብ

፳፰.በአንድ ዏ.ነገር ውስጥ የአረፌተ ነገሩ ባሇቤት የሚገኝበት የሀረግ አይነት ነው፡፡

ሀ.ግሳዊ ሀረግ ሇ.ቅፅሊዊ ሀረግ ሏ.ስማዊ ሀረግ መ.መስተዋድዳዊ ሀረግ

፳፱.አንጋፊው መምህር ክፈኛ ታመመ፡፡ የዓ.ነገሩ የግስ ገሊጭ የቱ ነው?

ሀ.አንጋፊው ሇ.ክፈኛ ሏ.መምህር መ.ታመመ

፴.‹‹የሰው ደግ›› እና ‹‹ደግ ሰው›› የተሰኙት ሀረጎች በቅደም ተከተሌ ሲቀመጡ

ሀ.ግሳዊ ሀረግና ቅፅሊዊ ሀረግ ሇ.ቅፅሊዊ ሀረግና ስማዊ ሀረግ

ሏ.ስማዊ ሀረግና ግሳዊ ሀረግ መ.ግሳዊ ሀረግና መስተዋድዳዊ ሀረግ

፴፩.ከተሰጡት አማራጮች መካከሌ አንዱ አመዛዛኝ ድርሰትን ሇመፃፌ ያስችሊሌ፡፡

ሀ.የገጠርና የከተማ ህይወት ሇ.የዘገባ አፃፃፌ ሏ.የከተማ ህይወት መ.የሌጅነት ትዝታ

፴፪.በግጥም ውስጥ ስሇአንድ ዋና ሀሳብ የሚገሌፁ የስንኞች ስብስብ ምን ይባሊሌ?

ሀ.አርኬ ሇ.ሀረግ ሏ.ስንኝ መ.ቀሇም

፴፫. ያ ትሌቁ አበበ ከአሌማዝ ጋር በፌጥነት ወደ ገበያ ሄደ፡፡ በዚህ ዓ.ነገር ውስጥ መስተዋድድ
የሚሆነው

ሀ.ከአሌማዝ ሇ.ትሌቁ ሏ.ሄደ መ.አበበ

፴፬.የዘውድነሽ ወንድም ኩራዝ ነው፡፡ የተሰመረበት ቃሌ አውዳዊ ፌቺው ምንድን ነው?

ሀ.ብርሀን ሇ.ቀይ ሏ.አጭር መ.ጠንካራ

፴፭.በሌቦሇድ ታሪክ ውስጥ ታሪኩ የሚፇፀምበት ስፌራና ወቅት ምን ይባሊሌ?

ሀ.ገፀ-ባህሪ ሇ.ጭብጥ ሏ.መቼት መ.ታሪክ

፴፮.ከተሰጡት አማራጮች ውስጥ በኢ-ሌቦሇድ ዘርፌ ውስጥ የማይካተተው የትኛው ነው?

ሀ.የምርምር ፅሐፌ ሇ.ዜና ሏ.ተውኔት መ.የህይወት ታሪክ

፴፯.በተሰነዘረው ሀሳብ ሊይ ድጋሚ ሀሳብ አጣምሮ ሇማቅረብ የሚያገሇግሇው መስተፃምር


የትኛው ነው? ሀ.ዳግምም ሇ.በዚያው ሏ.ወይም መ.ታዲያ

አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page 4


በየካ ክፌሇ ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ሇሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ አማርኛ 2ኛ ሞዴሌ
ፇተና ሇስምንተኛ ክፌሌ ተማሪዎች

፴፰.ትብሇጥ ትምህርቷን በሚገባ ትከታተሊሇች፤ ጥሩ ውጤት ታመጣሇች፡፡

ሀ.ስሇሆነም ሇ.ቢሆንም ሏ.ይሁን እንጂ መ.ካሌሆነም

፴፱.ከተሰጡት ውስጥ ሇአመሌካቹም ሆነ ሇተመሌካቹ ቅርብ የሆነው ጠቋሚ መስተዓምር


የትኛው ነው?

ሀ.ይህ ሇ.ያ ሏ.እነዚያ መ.ያች

፵.በሀረግ ውስጥ አይቀሬው ክፌሌ የሆነው የትኛው ነው ?

ሀ.መሪው ሇ.መሙያው ሏ.አጎሊማሽ መ.መስተዓምር

፵፩.ከሚከተለት ውስጥ ጠቋሚ መስተዓምር ያሌሆነው የቱ ነው?

ሀ.ይህ ሇ በመሆኑም ሏ.እነዚህ መ.ያ

፵፪.ከተሰጡት አማራጭ ውስጥ በሁሇተኛ መደብ አንስታይ ፆታ የተገሇፀው የትኛው ነው?

ሀ.እሱ ሇ.አንተ ሏ.እሷ መ.አንቺ

፵፫."ሽማግላው " ሇሚሇው ቃሌ ተመሳሳይ ትርጉም ከሚከተለት አማራጮች የቱ ነው?


ሀ.ህጻን ሇ. ወጣት ሏ.ጎሌማሳ መ.አዛውንት

፵፬.ከሚከተለት የክሂሌ ዘርፍች መካከሌ መሌዕክት ሇመቀበያነት የሚያገሇግለት የትኞቹ


ናቸው ?
ሀ. መፃፌና ማንበብ ሇ. ማንበብና መናገር
ሏ. ማናገርና ማዳመጥ መ.ማዳመጥና ማንበብ

፵፭.ከሚከተለት ውስጥ ሁሇተኛ መደብ ነጠሊ ቁጥር ተባዕታይ ፆታ የሚያሳየው ቃሌ


የትኛው ነው?
ሀ.መጣን. ሇ.መጣች ሏ. መጡ መ.መጣህ
፵፮.ዛሬ ታክሲ የሇም በባቡር መሄድ አሇብኝ፡፡ በባዶ ቦታው የሚገባው አያያዝ ቃሌ
የትኛው ነው?
ሀ. ስሇዚህ ሇ. አሇበሇዚያ ሏ. እንዲሆንም መ. እንጂ
፵፯.ከሚከተለት ውስጥ በዓረፌተ ነገር ውስጥ ከስም በፉት ሉገባ የሚችሇው የትኛው ነው?
ሀ.ቅፅሌ ሇ.ግስ ሏ. ተውሳከ ግስ መ. ስም

፵፰.ከሚከተለት ቃሊት መካከሌ አንዱ የቃሌ ክፌለ የተሇየ ነው ፡፡

ሀ. በፌጥነት ሇ. ክፈ ሏ. ቶል መ. ጥቁር

፵፱.ከሚከተለት ውስጥ ኃሊፉ ጊዜን የሚያሳየው ዓ.ነገር የትኛው ነው ?


ሀ. ሰሇሞን ነገ ወደ ባህርዳር ይሄዳሌ ሏ.ናትናኤሌ እንጨት እየፇሇጠ ነው.
ሇ.አደጋው ብዙ ንብረት አውድሟሌ መ. ናርዶስ ወተት ትጠጣሇች

አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page 5


በየካ ክፌሇ ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ሇሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ አማርኛ 2ኛ ሞዴሌ
ፇተና ሇስምንተኛ ክፌሌ ተማሪዎች

፶.አቶ ዘነበ በሬ ወግቷቸው ክፈኛ ታመዋሌ፡፡ የተሰመረበት ቃሌ በየትኛው የቃሌ ክፌሌ


ይመደባሌ?
ሀ.ግስ ሇ.ተውሳከ ግስ ሏ. በስም መ.በቅፅሌ

፶፩.በታሪክ ሂደት ያሇፇን ሁኔታ በማስገባት የሚቀርብ የአተራረክ ዘዴ ምን ይባሊሌ?

ሀ.አንፃር ሇ.ምሌሰት ሏ.ንግር መ.ትሌም

፶፪.ከሚከተለት ውስጥ የረጅም ሌቦሇድ ባህሪ ያሌሆነው የትኛው ነው?

ሀ.ነጠሊ ውጤት ሇ.ጥድፉያ ሏ.ቁጥብነት መ.ብዙ ገፀ-ባህሪያት

፶፫. ያ የሊምሮት አንድ ጥሩ የስንዴ ዳቦ በዚህ ስማዊ ሀረግ ውስጥ በመሙያነት የገባው
ነው፡፡

ሀ.የሊምሮት ሇ.አንድ ሏ.ዳቦ መ.የስንዴ

፶፬.ከዓ.ነገር መዋቅር ውስጥ አይቀሬ አካሊት የምንሊቸው እና ናቸው ።

ሀ.ግስና ቅፅሌ ሇ.ባሇቤትና ቅፅሌ ሏ.ግስና መስተዋድድ መ.ግስና ባሇቤት

፶፭.ኃሊፉነቶቻችንን የሚሇው ቃሌ በትክክሌ የተነጠሇው በየትኘው አማራጭ ያሇው ነው?

ሀ.ኃሊፉ-ነት-ኦች-ኣችንን ሇ.ኃሊፉነት-ኦች-ኣችን-ን

ሏ.ኃሊፉ-ነት-ኣች-ኦችን-ን መ.ኃሊፉ-ነት-ኦች-ኣችን-ን

፶፮.‹‹ መፅሏፋ›› በሚሇው ቃሌ ውስጥ ቅጥያው ---ነው

ሀ.ፋ ሇ.ሏፋ ሏ.ኤ መ.ች

፶፯.ከሚከተለት አማራጭ ውስጥ ተውሳከ ግስ የሆነው የትኛው ነው?

ሀ.ዝግታ ሇ.ንፈግ ሏ.እዚያ መ.ከፇተ

፶፰.ከቀረቡት ዓረፌተ ነገሮች መካከሌ አንዱ መጠይቃዊ ዏ.ነገር ነው?


ሀ. ማህላት መጣች፡፡ ሇ. እድሜሽ ስንት ነው?
ሏ. ትምህርት ይወዳሌ፡፡ መ. መማር አሇብህ!

፶፱.ከሚከተለት ውስጥ የቅርብ ጠቋሚ መስተፃምር የቱ ነው?


ሀ.እነዚያ ሇ.እነዚህ ሏ.ያቺ መ. ያ

፷.ከሚከተለት አንዱ ድርብ ዏ.ነገር የሆነው የቱ ነው?


ሀ.አቤሌ መጣ ሇ.አቤሌ መጣና ወደ ቤቱ ሄደ
ሏ.አቤሌ ወደ ቤቱ ሄደ መ.አበሌ ከእህቱ ጋር መጣ

አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page 6


በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ለሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ የአማርኛ ሞዴል ፈተና
1 ለስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች
አማርኛ ሞ-፱
የተሰጠጊዜ 60ዯቂቃ
ህዲር ሲታጠን
ከአንዴ ምዕተ አመት በፉት በህዲር ወር ውስጥ መሊ ሀገሪቱን ያዯረሰ ወረርሽኝ ተከስቶ ነበር፡፡ ይህ በሽታ
የህዯር በሽታ ተብል ይነገራሌ፡፡ በሽታው ቤተ-መንግስቱንም ተዲፌሮ ኖሮ የወቅቱ መኳንንትና መሳፌንት በጠና
ይታመማለ፡፡ በሽታው በርካታ ሰዎችን ሇህሌፇተ ህይወት ያበቃ ነበር፡፡ ህዲር ሲታጠን ከበጋው ወራት ጋር ተያይዞ
ሉከሰት የሚችሇውን በሽታ እንዯሚከሊከሌ ስሇሚታመንበት በመሊው ሀገሪቱ በተሇይም በአዱስ አበባ ሁለም
የአካባቢውን ቆሻሻ ሰብስቦ ያቃጥሊሌ፡፡
ምናሌባት ከዛሬ መቶ አመት በፉት በአዱስ አበባ እና በዙሪያዋ የሚፇጠረው ቆሻሻ እርሻ ቃርሚያ ከከብቶች
አዛባና ከሰዎች አይነ-ምዴራቸውን በየቦታው ከመፅዲዲት ጋር የተያያዘ ሉሆን ይችሊሌ፡፡ እነዚህ ተሰብስበው ቢቃጠለ
ጉዲት አይኖራቸውም ባይባሌም የዛሬው ቆሻሻ ግን በመጠኑም በይዘቱም ይሇያሌ፡፡ ዛሬ በዯረቅ ቆሻሻነት
የሚፇጠረው ውጋጅ ኘሊስቲክ የተሇያዩ ብረቶች ተፇጥሯዊ ያሌሆኑ ቁሳቁሶችን የያዘ ነው፡፡ ሲቃጠሌም አዯገኛና
መርዘኛ የሆነ ንጥረ ነገር ይፇጥራሌ፡፡ በአዱስ አበባ ከተማ በቀን 2256ሜትር ኩብ በሊይ ዯረቅ ቆሻሻ ይፇጠራሌ፡፡
ከዚህም ቆሻሻ ውስጥ ከ60-70 የሚሆነው ብቻ እንዯሚበሰብስና እንዯሚወገዴ ይታመናሌ፡፡ የነፌስ ወከፌ
የቀን ቆሻሻ መጠን ከ300-400 ግራም በክረምት ወራት እንዱሁም ከ160-250 ግራም በዯረቅ ወራት
እንዯሚሆን ይገመታሌ፡፡
ከመኖሪያ ቤት የሚመነጨው ቆሻሻ ሲቃጠሌ የሚወጣው ጭስ አየርን በመመረዝ ሇብክሇት መንስኤ
ይሆናሌ፡፡ ይህ ዯግሞ በጤና ሊይ ጉዲት ያዯርሳሌ፤ ብልም ሇካንስር ያጋሌጣሌ፡፡ በተጨማሪም ቆሻሻው
በሚቃጠሌበት ጊዜ በጭስ አማካይነት ሇችግሩ ዋነኛ ምንጭ የሆኑት መርዘኝና አዯገኛ የሆኑ ውህድች ይፇጥራለ፡፡
እነዚህ አዯገኛ ውህድች ዯግሞ ሇመተንፇሻ አካሌ መታወክ፣የሰውነት በሽታን የመከሊከሌ ስርአት ሊይ ጫና በማሳዯር
የተሇያዩ የካንሰር በሽታዎችን የሚያስከትለ ናቸው፡፡
ቆሻሻ በሚቃጠሌበት ጊዜ ላልች በካዮች ይፇጠራለ፡፡ እነሱም ካርቦንዲይ ኦክሳይዴ፣ናይትሮጅን፣ ኦክሳይዴ
እና ብናኝ ናቸው፡፡ ብናኞቹ አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች በሚተነፌሱበት ወቅት በቀሊለ ወዯ ውስጥ በመግባት በተሇይ
የመተንፇሻ አካሌ ሕመምን ያባብሳሌ፡፡ ችግሩ በዕዴሜ በገፊ ሰዎች እና በሌጆች ሊይ ገዝፍ ይታያሌ፡፡ ብናኞች
የአተነፊፇስ ችግር ያስከትሊለ፡፡ እንዱሁም ሇሞት ይዲርጋለ፡፡ ከመኖሪያ ቤት የሚወጡ ቆሻሻዎችን እንዱሁም
ቁሳቁሶችን ከማቃጠሌ መታቀብ ይኖርብናሌ፡፡ ሇዚህም የቆሻሻ አያያዝና አወጋገዴ ስርአት መዘርጋት አስፇሊጊ ነው፡፡
ሇምሳላ የሰው አይነ-ምዴር፣የከብቶች አዛባ፣የድሮ ኩስ፣ ወዘተ… ወዯ ባ ጋዝ ሀይሌ መቀየር ይቻሊሌ፡፡ በላሊ በኩሌ
ጠርሙስ፣ብርጭቆ ብረታ ብረት የመሳሰለትን በአይነት፣ በአይነታቸው ሇይቶ በማጠራቀም መሌስ ጥቅም ሊይ ማዋሌ
መቻለንም መረዲት ያስፇሌጋሌ፡፡
መመሪያ አንዴ፡- በምንባቡ መሠረት ተገቢውን መሌስ ምረጡ
_____1.“….. መሊ ሀገሪቱን ያዲረሰ ወረርሽኝ ተከስቶ ነበር” የተሰመረበት ቃሌ ፌቺ የትኛው ነው
ሀ/ ጦርነት ሇ/ ከበባ ሏ/ ተስቦ መ/ ዘረፊ
_____2.በአዱስ አበባ ከተማ ከሚፇጠረው ቆሻሻ ተሰብስቦ የሚወገዯው በቶኛ ሲታሰብ ምን ያህሌ ነው
ሀ/ ከ40-50 ሇ/ ከ60-70 ሏ/ ከ70-80 መ/ ከ80-90
_____3.ቆሻሻን በማቃጠሌ የሚፇጥሩት ብናኞች የሚያስከትለት ጉዲት የሚበረታው በማን ሊይ ነው
1 አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page
በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ለሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ የአማርኛ ሞዴል ፈተና
1 ለስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች
ሀ/ በወጣቶችና በጎሌማሶች ሇ/ በኢንደስትሪና በፊብሪካ ሰራተኞች
ሏ/ በሴቶችና በህፃናት መ/ በአረጋውያንና በሌጆች
_____4.ስሇ ህዲር መታጠን ታሪካዊ አመጣጥ የሚገሌፀው አንቀፅ ስንተኛው ነው
ሀ/ አንዯኛው ሇ/ ሶስተኛው ሏ/ ሁሇተኛው መ/ አራተኛው
_____5. በምንባብ መሌክ የቀረበው ፅሐፌ የህዲር መታጠንን የቆሻሻ አወጋገዴ ስርአት
ሀ/ ይቃወማሌ ሇ/ ያበረታታሌ ሏ/ ይዯግፊሌ መ/ ያጠናክራሌ
_____6.ስሇ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገዴ ስርአት የተጠቀሰው በስንተኛው አንቀፅ ውስጥ ነው
ሀ/ ሇሁሇተኛው ሇ/ በሶስተኛው ሏ/ በአራተኛው መ/ በአንዯኛው
_____7.ምንባቡ ስንት አንቀፆችን በውስጡ ይዟሌ
ሀ/ ሶስት ሇ/ ሁሇት ሏ/ ስዴስት መ/ አራት
_____8.ስሇ ቆሻሻ መቃጠሌ አስከፉነት የሚገሌፀው አንቀፅ ስንት ነው
ሀ/ አራት ሇ/ አምስት ሏ/ ስዴስት መ/ ሶስት
_____9.“ቃርሚያ” የሚሇው ቃሌ የተገሇፀው በየትኛው አንቀፅ ነው
ሀ/ ሁሇት ሇ/ ሶስት ሏ/ አራት መ/ ስዴስት
_____0.ወረርሽኙ የተከሰተው መቼ ነበር
ሀ/ ከሁሇት ምዕተ-አመት በፉት ሇ/ ከአንዴ ምዕተ-አመት በፉት
ሏ/ ከሶስት ምዕተ አመት በፉት መ/ ከአስር አመት በፉት
መመሪያ ሁሇት፡- የሚከተለት ዓረፌተ ነገሮች የሚያስተሊሌፈትን መሌዕክት የያዘውን አማራጭ ሌዩ፡፡
_____11.ፉታቸው ጭስ መስሎሌ
ሀ/ የመናዯዴ ስሜት ይታይባቸዋሌ ሇ/ እንዯ መክሳት ብሇዋሌ
ሏ/ ገፅታቸው መስመሮች በዝተውበታሌ መ/ እንዲሌተስማማቸው የፉታቸው ገፅታ ይጠቀማሌ
_____12.መንገደን እያሳበርን መጣን
ሀ/ እያረፌን ሇ/ እያቆራረጥን ሏ/ እያካሇሌን መ/ እያስከፇትን
_____13.ሌጅ ገንዘብ አባካኝ ነው፡፡
ሀ/ አባ ሀና ነው ሇ/ አጥፉ ነው ሏ/ ሇገንዘብ ዯንታ የሇውም መ/ ዯሀ ነው
_____14.ቀኑ ጨሇመባት
ሀ/ መሸበት ሇ/ ተስፊ አጣች ሏ/ አይኗ ጠፊ መ/ ሳትተኛ ዋሇች
_____15.በሩን ከፌታ በነገር ተቀበሇችው
ሀ/ መሌካም አቀባበሌ አዯረገችሇት ሇ/ ስትጠብቀው ብትቆይም ቶል አሌመጣም
ሏ/ አቀባበሎ ጥሩ አሌነበረም መ/ እጆቿን ዘርግታ ተቀበሇችው
_____16. እንባውን እያዘራ ከቤት ወጣ

2 አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page


በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ለሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ የአማርኛ ሞዴል ፈተና
1 ለስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች
ሀ/ አንባውን እየጠራረን ከቤት ወጣ ሇ/ እያሇቀሰ ከቤት ወጣ
ሏ/ ዲግም ወዯ ቤቱ ሊይመሇስ ቆረጠ መ/ መካነ መቃብር ሔዯ
_____17.ፀጉራቸውን ሽበት ወርሶታሌ
ሀ/ የእንጨት ሽበት ሆኖባቸዋሌ ሇ/ ፀጉራቸው ቀሇም ተቀብቷሌ
ሏ/ በጣም ሽተዋሌ መ/ ፀጉራቸው መሸበት ጀምሯሌ
_____18.ባሇፀጋ ሆኖ እንዲይኖር የማታ እንጀራ ነሳው
ሀ/ ባሇፀጋ ቢሆንም ራት አሌበሊም ሇ/ በስተእርጅና ኑሮውን በችግር ሇመግፊት ተዯረገ
ሏ/ ከሌጅነት እስከ ዕውቀት ባሇፀጋ ነበር መ/ ዯሌቶት መኖሩን ቀጠሇ
መመሪያ ሶስት፡- ከሚከተለት ዏ.ነገሮች ውስጥ መንስኤን ውጤት እየሇያችሁ አመሌክቱ
_____19.ሌዩ ሌዩ ፌራፌሬዎችን መመገብ ከበሽታ ይከሊከሊሌ፡፡ መንስኤው --------ነው፡፡
ሀ/ ከበሽታ መከሊከሌ ሇ/ ፌራፌሬዎችን መመገብ
ሏ/ በበሽታ መያዝ መ/ የፌራፌሬዎች መሇያየት
_____20.ነዲጅ የጫነው ቦቲ ተገሌብጦ የአካባቢ ብክሇት አስከተሇ፡፡ ውጤቱ -------- ነው፡፡
ሀ/ የቦቲው ነዲጅ መጫን ሇ/ የአካባቢው መበከሌ
ሏ/ የቦቲው መገሌበጥ መ/ የነዲጅ መገኘት
_____21. እሌህ ውስጥ ስሇገባ ጥናቱን ተያየዘው፡፡ ውጤቱ የትኛው ነው
ሀ/ እሌህ ውስጥ መግባቱ ሇ/ በውጤት ይሸቆሌቆሌ
ሏ/ ጥናቱን መያያዙ መ/ ፇተና መቃረቡ
_____22.ነግቶ ወፍች ሲንጫጩ ስሇሰማ ------- የዚህ ጀምሮ መንስኤ ውጤት ሉሆን የሚችሇው የትኛው ነው
ሀ/ ሇጉዞ መዘገጃጀት ጀመረ ሇ/ ሌብሱን ማወሊሇቅ ጀመረ
ሏ/ ከብቶቹን ወዯ በረት አስገባ መ/ ተመሌሶ ተኛ
_____23.የከተማ ቦታ ስሇተመራ ትሌቅ ቤት ሠራ፡፡ በዚህ ዏረፌተ ነገር ውስጥ መንስኤው ------- ነው፡፡
ሀ/ የመመሪያ ቤት ፌሊጏት ሇ/ ትሌቅ ቤት መስራት
ሏ/ የከተማ ኗሪ መሆን መ/ የከተ ቦታ መመራት
_____24. በርትቶ በማጥናቱ ፇተናውን አሇፇ፡፡ በዚህ ዏ.ነገር ውስጥ ውጤቱ ምን የሚሌ ነው
ሀ/ ሇፇተና መቀመጥ ሇ/ በርትቶ ማጥናት ሏ/ ፇተና ማሇፌ መ/ ተፇታኝ መሆን
መመሪያ አራት፡- ምሳላያዊ አነጋገሮቹን የሚያሟለ ተገቢ ሀረጋትን ምረጡ፡፡
_____25. ------------ እንዯመርፋ ነው፡፡
ሀ/ ትንሽ ትሁን ሇ/ ቅንጣት እሾህ ሏ/ ትንሽ ስጋ መ/ ትንሽ አጥንት

_____26. -------- የተፇጠረው አዙሮ ሇማየት ነው

3 አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page


በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ለሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ የአማርኛ ሞዴል ፈተና
1 ለስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች
ሀ/ አይን ሇ/ አፅምሮ ሏ/ መንፅር መ/ አንገት
_____27.ህሌም ተፇርቶ ---------
ሀ/ ከህሌም ፌቺ ቤት አይቀርም ሇ/ ከስራ አይቀርም
ሏ/ ሳይተኛ አይታዯርም መ/ ቤትን ትቶ አይታዯርም
_____28. ------ ዝንብ አይገባበትም፡፡
ሀ/ በተከዯነ የወተት ዕቃ ሇ/ በተዘጋ የጠሊ ማሳሮ ሏ/ በንብ ቀፍ መ/ ዝም ባሇ አፌ
_____ 29.የሰው አገሩ
ሀ/ ምግባሩ ሇ/ ቋንቋው ነው ሏ/ ትዲሩ ነው መ/ ሰራተኛ ነው
_____30/.አይን ካሊዩበት -------
ሀ/ ጌጥ ነው ሇ/ ግንባር ነው ሏ/ መነፅር ነው መ/ ፀጉር ነው
መመሪያ አምስት፡- ቀጥል ሇቀረቡት ሌዩ ሌዩ ጥያቄዎች አማራጭ መሌሶች ቀርበዋሌ፡፡ ትክክሇኛውን መሌስ
ምረጡ፡፡
_____31.“ፊጡማ በዝግታ ትራመዲሇች” በሚሇው ዏ.ነገር ውስጥ ከስሩ ሇተሰመረበት ቃሌ ተቃራው የቱ ነው
ሀ/ በቀስታ ሇ/ በኩራት ሏ/ በፌጥነት መ/ በመጀነን
_____32. “ኤሌያስ ቸር ሌጅ ነው፡፡ በሚሇው ዏ.ነገር ውስጥ ሇተሰመረበት ቃሌ ተቃራኒው ----ነው፡፡
ሀ/ የዋህ ሇ/ ኩሩ ሏ/ ቆፌና መ/ ንፈግ
_____33.“ ፇዛዛ ተማሪ ዯብተሩን ያሰርቃሌ፡፡” በሚሇው ዏ.ነገር ከስሩ ከሇተሰመረበት ቃሌ ተቃራኒው የቱ ነው
ሀ/ ብርቱ ሇ/ ዯካማ ሏ/ ንቁ መ/ ንህዝሊሌ
_____34.“ገዯሇች” በሚሇው ቃሌ ውስጥ “ች” የሚሇው ቅጥያ ------ ያመሇክታሌ፡፡
ሀ/ ፆታን ሇ/ ገሊጭ ሏ/ ተገሊጭ መ/ ባሇቤት
_____35.“ነጩ ፇረስ ያነክሳሌ፡፡” በሚሇው ዏ.ነገር ውስጥ ከስሩ የተሰመረበት ቃሌ ------- ነው፡፡
ሀ/ ሙያ ሇ/ ገሊጭ ሏ/ ተገሊጭ መ/ ባሇቤት
_____36.“የከተ ነዋሪዎች ማህበር” የሚሇው በእህፅሮት ሲፃፌ
ሀ/ ከ.ነ.ማ ሇ/ ከ.ነ.ማህበር ሏ/ የከ.ነ.ማ መ/ ከተማ.ነ.ማ
_____37.“ዴሬዯዋ ያዯረሰን ባቡር ተበሊሸ፡፡” በሚሇው ዏ.ነገር ውስጥ ሀረግ ሉሆን የሚችሇው የቱ ነው
ሀ/ ዴሬዴዋ ሇ/ ተበሊሸ ሏ/ ያዯረሰን ባቡር መ/ ባቡር
_____38.ከቀጣ መቅጫ ቢመሠረት ከቀዲ--------- ይመሠረታሌ፡፡
ሀ/ መቅዯም ሇ/ መጠያ ሏ/ መቅጃ መ/ መቅዯያ
_____39.ከ “ከተፇ” መክተፉያ ቢመሠረት ከካፇተ ------- ይመሠረታሌ፡፡
ሀ/ መክፇት መ/ መክፉያ ሏ/ መክፊፇሌ መ/ መክፌቺያ
_____40. “ሆዳን አሞኛሌ፡፡ ሇክፊ አይሰጠኝም፡፡” ሁሇቱን ዏ.ነገሮች የሚያያዝ ቃሌ ------- ነው፡፡
ሀ/ ስሇዚህ ሇ/ ሆኖም ሏ/ ወይም መ/ እና
4 አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page
በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ለሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ የአማርኛ ሞዴል ፈተና
1 ለስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች
_____41.“ንግዴሽ አሊተረፇም፡፡ ተስፊ መቁረጥ አይገባሽም፡፡ “ የሚለት ሁሇት ዓ.ነገሮች ሇማያያዝ የትኛው
አያያዥ ይገባሌ፡፡
ሀ/ ስሇዚህ ሇ/ ነገር ግን ሏ/ ቅለ መ/ እና
_____42.”ወዯ መጣህበት” ከሚሇው ውስጥ መነሻ ቅጥያ --------ነው፡፡
ሀ/ ህበት ሇ/ ወዯ ሏ/ በት መ/ መጣ
መመሪያ ስዴስት፡- ከዚህ በታች የቀረቡትን መጠይቆች እንዯአጠያየቃቸው ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡
_____43. “አብዱ እግር ዯረቅ ነው፡፡” ሲባሌ -------- ማሇት ነው፡፡
ሀ/ እግር ቀጭን ነው ሇ/ አያሌበውም ሏ/ ፇጣን ነው መ/ ገዯ ቢስ ነው
_____44. “አንጀቷ ቅቤ ጠጣ፡፡” ሲባሌ ------ ማሇት ነው፡፡
ሀ/ ሳቀች ሇ/ ዯስ አሊት ሏ/ ጠገበች መ/ ተከነት
_____45. “የሱ ምሊስ አይታጠፊም፡፡” ሲሌ --------- ማሇቱ ነው፡፡
ሀ/ ይዋሻሌ ሇ/ ዯረቅ ይሊሌ ሏ/ ቃለን ይጠብቃሌ መ/ ይናገራሌ
_____46.“የችኮሊ ስራ አያስተማምንም፡፡” የሚሌ መሌዕክት ያሇው ምሳላያው አነጋገር የቱ ነው
ሀ/ እራሴን ቢያመኝ እግሬን ዯገመኝ ሇ/ ያሌተገሊባበጠ ያራሌ
ሏ/ ዞሮ ዞሮ መግቢያው ጭራሮ መ/ ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፇታሌ
_____47. “ሰው ማወቅ ጥሩ ነው፡፡” የሚሌ ሀሳብ የያዘው ምሳላያዊ አነጋገር የትኛው ነው
ሀ/ የወዲጅ ወዲጅ ወንዝ ያሻግራሌ ሇ/ የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳም
ሏ/ ስራ ሇሰሪው እሾህ ሊጣሪው መ/ የአይጥ ምሌክተኛ ዴንቢጥ
_____48.ከሚከተለት ምሳላያዊ አነጋገሮች ኋሊ ቀር አስተሳሰብን የሚያፀባርቀው የቱ ነው
ሀ/ ብርሔ ከነቃ አይሆንም ዕቃ ሇ/ ሴትና ፇረስ ያቀረቡሇትን ይቅመስ
ሏ/ ዴር ቢያብር አንበሳ ያስር መ/ ሆዴ ያባውን ብቅሌ ያወጣዋሌ
_____49. የሚከተሇውን ግጥም አንብባችሁ ሁሇት ፌቺ ሉሰጥ የሚችሇውን ምረጡ
የጠጅሽን ማማር ብርላሽ ነገረኝ
ከጠሊሽ አሌዯርስም ምንም ቢቸግረኝ፡፡
ሀ/ ምንም ቢቸግረኝ ሇ/ የጠጅሽን ማማር ሏ/ ከጠሊሽ አሌዯረስም መ/ ብርላሽ ነገረኝ
_____50. በዘመኑ ቀፍ ንቡን ካረባችሁ ያገሬ ወጣቶች ተማሩ እባካችሁ፡፡ ሁሇት ፌቺ ያሇው ቃሌ የቱ ነው
ሀ/ በዘመኑ ቀፍ ሇ/ ተማሩ ሏ/ ያገሬ ወጣቶች መ/ ንቡን ካረባችሁ
_____51.መሸ በሩን ዝጉት ከቀረ ሌማዳ ተከፌቶ ማዯሩን አይወዯውም ሆዳ፡፡
ሀ/ በሩን ዝጉት ሇ/ አይወዯውም ሆዳ ሏ/ ከቀረ ሌማዳ መ/ ተከፌቶ ማዯሩን
_____52.መታዯግ ሲሌ ------ ማሇቱ ነው
ሀ/ መሇመን ሇ/ መገምገም ሏ/ መዯገፌ መ/ ማሊቀቅ

5 አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page


በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር ለሚገኙ ት/ቤቶች የተዘጋጀ የአማርኛ ሞዴል ፈተና
1 ለስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች
_____53. ሀሞተ ኮስታራ ማሇት
ሀ/ ቆራጥ ሇ/ ሰነፌ ሏ/ መተኛት መ/ ዘራፉ
መመሪያ ሰባት፡- ከዚህ በታች በቀረበው ግጥም መሠት የቀረቡትን መጠይቆች ስሩ፡፡
መሰሪዋች ተንኮሌ እንዯተበተቡ
ስስታም ጨካኞች አደኛ እንዯካቡ
ሀይሇኞች በትዕቢት እንዯተረበቡ
ግፇኞች በሰው ዯም ቀዝፇው እንዯዋኙ
ዝራፉዎች ዯሌበው እርካታ እንዱያገኙ
የሚዘሌቁ ቢሆን የወጡት ሊይወረደ
እታዘበው ነበር አምሊክን በፌርደ፡፡
ፀሏይ መሊኩ /2002/ የስሜት ትኩሳት (ገፅ 144)
_____54.በግጥሙ ውስጥ “አደኛ” ሇሚሇው ቃሌ ተመሳሳይ ሉሆን የሚችሇው
ሀ/ ሀብት ሇ/ ጓዯኛ ሏ/ ዕውቀት መ/ ትህትና
_____55. የግጥሙ ዴምፀት ምንዴን ነው
ሀ/ ንቀት ሇ/ ሞኞች ሏ/ ዕውቀት መ/ ብሶት
_____56. ግጥሙ ስንት ሏረጏች አለት
ሀ/ ሰባት ሇ/ አስራ አራት ሏ/ ስምንት መ/ አስራ ስዴስት
_____57. የግጥሙ የመጨረሻ ፊይልቹ በስንተኛ ፉዯሌ ያሇቱ ናቸው
ሀ/ በሳብዕ ሇ/ በሳዴስ ሏ/ ካዕብ መ/ ሳሌስ
_____58.የሁሇተኛው ስንኝ መዴረሻ ሏረግ የቱ ነው
ሀ/ አደኛ እንዱካቡ ሇ/ ቀዝፇው እንዯዋኙ ሏ/ እንዯተረበቡ መ/ አምሊክን በፌርደ
_____59.ግጥሙ ስንት አርኬ አሇው
ሀ/ አንዴ ሇ/ ሶስት ሏ/ ሁሇት መ/ አምስት
_____60. ግጥሙ በመቼ አመተ ምህረት የተፃፇ ነው
ሀ/ በ2004 ሇ/ በ2002 ሏ/ በ2006 መ/ በ2008

60%
ተመሇስ / ተመሇሽ ያሌተሰሩ ጥያቄዎች ይኖሩ ይሆን

6 አዘጋጅ ፡ በወረዳ 8 ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የት/ዘመን ፡2014ዓ.ም Page

You might also like