Professional Documents
Culture Documents
4 6046301671926008847
4 6046301671926008847
ም
በሰላም አደረሳችሁ!!
ማስታወቂያ
ለደራርቱ ቱሉ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ነባር አዲስ ተማሪዎች በሙሉ
ት/ቤታችን ለ 2015 ዓ.ም የት/ት ዘመን ነባር ተማሪዎችን ምዝገባ ለማከናወን ዝግጅቱን ያጠናቀቀ ሲሆን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ጉዳዮች በሟሟላት በሠንጠረዥ በተቀመጠው መርሐ -
ግብር መሰረት ምዝገባ እንድታከናወኑ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
1. ማንኛውም ወንድ ተማሪ ፀጉሩን ከ 1 ሴ.ሜ በላይ ያላሳደገ እና ማንኛውም ሴት ተማሪ የከንፈር ቀለም ያልተቀባች እና ዊግ ያልቀጠለች
2. የተማሪነት መታወቂያ
3. 3X3 የሆነ 1 የወላጅ እና 1 የተማሪ ጉርድ ፎቶግራፍ ለነባር ተማሪዎች፡፡ ለአዲስ ተማሪዎች 3X3 የሆነ 2 የወላጅ እና 3 የተማሪ ጉርድ ፎቶግራፍ
4. ወደ ቀጣይ ክፍል የተዘዋወራችሁበትን የውጤት ማመሳከሪያ ካርድ
5. ያስመዝጋቢ ወላጅ/አሳዳጊ የነዋሪነት መታወቂያ ዋናውና ኮፒ
6. በ 2014 ዓ.ም የነበራችሁበትን የመማሪያ መፅሃፍት በዕለቱ በማስረከብ ከንብረት ክፍል ማረጋገጫ ወረቀት
7. አስመዝጋቢ ወላጅ/አሳዳጊ በአካል መገኘት አለበት
8. የመመዝገቢያ ሠዓት ጠዋት ከ 3፡00 ሠዓት እስከ 6፡30 ሠዓት እና ከሰዓት ከ 7፡30 እስከ 10፡30 ሠዓት