You are on page 1of 59

ቀን 24/04/2016 ዓ.


ማስታወቂያ

ጤፍ ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ሰራተኞች በሙሉ ጤፍ ለ 13 ቀን ስለተራዘመ እስከ 13 ቀን መጠበቅ

የምትችሉ መጠበቅ ትችላላችሁ የማትጠብቁ በዚህ 2 ቀን ውስጥ ብሩን መውስድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ
ነገር ግን ለህብረተሰብ የመጣ ጤፍ ስላለ የድሮ ማረሚያ ቤት በታች አበባው ጋራጅ መታወቂያ ይዛችሁ በዚሁ ዋጋ መግዛት
የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ኮሚቴ

ቀን 23/04/2016 ዓ.ም
ማስታወቂያ

በ 2016 ዓ.ም በሁሉም የት/ት ደረጃ ማስተርስና


ዲግሪ ያላችሁ የ COC ፈተና በ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት
የሚሰጠው ምዘና ልዩነት የሌለው ስለሆነ ለመመዘን
ፍቃደኛ የሆናችሁ ቢሮ ቁጥር 02 ፀሀፊዎች ጋር
መመዘን ትችላላችሁ
ት/ቤቱ
መሳሰቢያ፡-ከዚህ ቀደም ለመመዘን በት/ቢሮ በኩል ስማችሁ የመጠውን አይመለከትም ስማችሁ የተላለፈ ስለሆነ
ቀን 28/03/2016
ማስታወቂያ
ለመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ
ከብሎሰም ሆቴል የደቂቃ ዱቄት በኪሎ 75 ሒሳብ መውሳድ የሚቻለው 25 ኪሎ እና ትልቁ የጣሳ የዱቄት ወተት

በብር1500 ሒሳብ በ 2 /
ወር ክፍያ መውሰድ የምትፈልጉ ወ ሪ አዲስ ወንዱ (ሒሳብ ክፍል ) መመዝገብ
የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- 25 ኪሎ ዱቄትና 1 ጣሳ ወተት መግዛት ግዴታ ነው ተብሏል፡፡


ዘይትም በቅርቡ ሲገባ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ድርጅቱ
ለፈረቃ -1 ቤተ-መምህራን
የሁለተኛ ዙር የተማሪዎች ስም መቆጣጠሪያ ከመውጣቱ በፊት የስም ስፔሊንግ ችግር ካለ በማስተካከል ተደልድሎ ስሙ

በዝርዝር ውስጥ የሌለውን ሪፖርት እስከ አርብ ጥቅምት 16//2016 እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
/
ት ቤት
ቀን 24/01/2016

ማስታወቂያ

/
ለመምህራንና የአስ ሰራተኞች በሙሉ

በሳቢያን 2 ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት ከቀን 14-


30/01/2016 ዓ.ም በ 2016 ዓ.ም ጀምሮ የመማር
ማስተማር እና አደረጃጀት ዙሪያ ውይይት
ስለሚኖረን ሁሉም መምህራን ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ
በት/ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ
ቀን 14/01/2016
ማስታወቂያ

ለተማሪዎች በሙሉ ZXZXZZZZ


ፈረቃ -1 9 ኛ እና 11 ኛ ክፍል
ፈረቃ 2 -10 ኛ እና 12 ኛ ክፍል መሆኑን አውቃችሁ ከዛሬ ሰኞ መስከረም 14/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፈረቃ -

1 ጠዋት ፈረቃ -2 ከሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን፡

/
ት ቤቱ
ቀን 11/01/2016
ማስታወቂያ
ለመምህራን በሙሉ

የሳቢያን 2 ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት ከቀን 12-


13/01/2016 ዓ.ም ትምህርት ቢሮ በአዲሱ ስርዓተ
ትምህርት ስልጠና ለመስጠት መምህራንን የጠራ
በመሆኑ ሁሉም መምህራን ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ
በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ እናሳባለን፡፡

ት/ቤቱ
ከቀን የሀገርክን እወቅ ክበብ መመዝገብ የምትፈልጉ
ሰራተኞች ከዛሬ ቀን 04/03/2015 ዓ.ም ጀምሮ
ከመምህርት አበባ በሪሁን ጋር መመዝገብ የትችሉ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
H BYHG JIIOJIU/
በት POP.;/VC;.VB
ቤቱ ቅጥር ጊቢ

GT ,YG/.GBBBVBNBBBBBbbbbbbbbb
bbbbbbbbbbbbbbbbbbbbbbbhhhhhhhhhh
hhhhhhhhhh ውስጥ በማንኛውም ጊዜና ሰዓት በዚህ አካባቢ

1.
ጫት መቃም

2.
ሲጋራ ማጨስ የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
/
ት ቤቱ

የ 2015 ዓ.ም የምሽት ትምህርት መምህራን ምርጫ ማሳወቅ ይመለከታል


በቀን 18/02/2015 ዓ.ም ለሚሰጠው የምሽት ትምህርት ፕሮግራም መምህራንን አወዳድሮ ለማሰራት ማስታወቂያ
ማውጣታችን ይታወቃል፡፡
ነገር ግን ወደ ፍጣሜ ሲገባ
1. በተለይ የፈረቃ -2 መምህራ ስራ አፈፃፀም የተሟላ መረጃ ባለመኖሩ
2. ት/ቤቱ እንደመነሻ የዲፓርትመንት ዝርዝር የስራ እቅድ ተግባር የዲፓርትመንትን አባለት ሰብሳቢና ፀሀፊ
እንዲመርጡ በተደረገው ሁኔታ እና በቀረበልን መሰረት ውሳኔ በመስጠት በምሽት ትምህርት ስራው እንዲሳተፉ
መወሰኑ፡፡በ 2015 ዓ.ም የዲፓርትመንቱ ሰብሳቢ እና ፀሀፊ ለሶሻል ሳይን ትምህርቶች የተወሰዱ ሆኗል ፡፡
ለተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርቶች የ 11 ኛ እና 12 ኛ ክፈሎች ተማሪዎች ባለመኖራቸው የዲፓርትመንቱ
ሰብሳቢ ብቻ መውሰዳችንን እያሳወቅን
ማሳሰቢያ፡- በቀጣይ ለምሽት ስራው የመምህራኑን የስራ አፈፃፀም በመረጃም ላይ በተመሰረተ መልኩ የምናወዳድር
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የሳቢያን 2 ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት
ለመምህራን የአስተዳደር ሰራተኞች ተማሪዎች እና ወላጆች እንኳን ለ 2015 ዓ.ም የት/ት ዘመን
አደረሳችሁ
እንኳን ደህና መጣችሁ
በዚህ የትምህርት ዘመን

-
የተማሪዎቻችንን ውጤት እና ስነ ምግባር ለማሻሻል

/
ከዚህ ቀደም ከነበረው በተሻለ የት ቤቱን ህግና ደንብ በማስፈፀም ከባለድርሻ አካለት ጋር በመሆን
የምንሰራበት ዓመት ይሆናል፡፡

መስከረም 2015 ዓ.ም


ቀን 23/01/2015
ማስታወቂያ
መምህር አብዱራህማን ጀማል አባታቸውን ቀብረው ስለመጡ ሀዘን እንድትደርሱ እናሳስባለን፡፡

መረዳጅ እድሩ
ለት / ቤቱ ተማሪዎች በሙሉ

ከዚህ ቀደም በታቀደው የተማሪዎች ምዝገባ ላይ በችልተኝነት በወቅቱ ያልተመዘገባችሁ


ተማሪዎች
1. ነባር ተማሪዎች
2. የደገማችሁ ተማሪዎች
3. ያቋረጣችሁ ተማሪዎች
4. ተመዝግባችሁ ስማችሁ በድልድሉ ውስጥ ያልተካተታችሁ በሙሉ
የመጨረሻ እስከ ሀሙስ 18/1/2015 ዓ.ም በቁጥር 5 እና 4 ም/ር/መምህር ቢሮ
በመቅረብ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን ይህ ሳይሆን ቢቀር ት/ቤቱ ባለመመዝገባችሁ
ሃላፊነቱን አይወስድም፡፡
ት/ቤቱ
ለ 11 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ከዚህ በታች በወጣው ፕሮግራም መሰረት መፅሀፍ እንድትመልሱ እያሳሰብን ከፕሮግራሙ ውጪ የሚመጣ
ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ተ.ቁ ሴክሽን ፕሮግራም
1. A.B.C.D ሰኞ 04/11/2014
2. E.F.G.H ማክሰኞ 05/11/2014
3. I.J.K.L እሮብ 06/11/2014
4. M.N.O.p ሀሙስ 07/11/2014
5. Q.R.S.T አርብ 08/11/2014
6. U.V.W.X ቅዳሜ 09/11/2014

ት/ቤቱ

ቀን 17/10/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ

ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው መምህራን


በ 12 ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ላይ ባለመገኘት
የፈተናው ፕሮግራም ተስተጓጉሏል በመሆኑም
የፈተና ፕሮግራሙ የቀራችሁበትን ህጋዊ
ማስረጃ እስከ ማክሰኞ (21/10/2014 ዓ.ም
ድረስ ር/መ/ሩ ቢሮ ቁጥር 1 ገቢ እንድታደርጉ
እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ጉዳዩ ወደ
ዲሲፕሊን ኮሚቴ የሚመራ መሆኑን
እናሳውቃለን
ቀን 27/10/2014

ማስታወቂያ
ለመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ
ለወ/ሮ ህይወት ፋንቱ ስለወለደች የገንፎ
ፕሮግራም ማክሰኞ ነገ ማለትም 28/2014 /
ከቀኑ 10፡00 ላይ ተጠርታችኋል ፡፡
በ 14/10/2014 ዓ.ም መ/ራን
1. ዳኛቸው ካሳዬ
2. ዋቅሹም ተፈሪ
3. ፍሬህይዎት ደሳለኝ
4. አወቀ ነሞ
5. አበራሽ ሞሲሳ
6. ረታ ፈየራ
7. እሸቱ ፈይሳ
በ 15/10/2014 ዓ.ም
1. አደም መሀመድ ኡመር
2. ናስር አህመድ መሀመድ
3. ሚሊ መኮነን
4. ፈጠነ ጌታቸው
5. አሸናፊ አሊ
6. አስናቀ ክንፈ
7. አበበ ሀሰን
8. በለጠች ቦጋለ
9. አክሊሉ ሳህሌ
10. ፋኖሴ ሲሳይ
11. አበበ ታዬ
12. ጤናአዳም አበበ
13. ሰይድ ኢንድሪስ
በ 16/10/2014 ዓ.ም
1. ራሄል አላምረው
2. ተመስገን ተካ
3. ወርቁ ታደሰ
4. አብራሂም አብዱለሚድ
ቀን 11/07/2014 ዓ.ም
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ማስታወቂያ

ለመምህር አብዱልዋሂድ ጀማል የሳቢያን 2 /


ኛ ደረጃ ት ቤት የአይቲ መምህር

እርሶ የ 2 ኛ ወሰነ ትምህርት ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ይህ ማስታወቂያ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ በመደበኛ ስራዎ ላይ ያልተገኙ በመሆኑ በስራ ላይ ከፍተኛ ችግር እየተፈጠረ
ይገኛል፡፡

// /
ስለሆነ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ተከታታይ የስራ ቀናት የቀሩበትን ምክንያት የሚያስረዳ ህጋዊ ማስረጃ በመያዝ በም ር መ ር ቢሮ ቁጥር -3 ሪፖርት
እንዲያደርጉ እናሳስባለን፡፡

/
ት ቤት

ነገር ግን በእርሶ የሚመራው የተማሪዎች የትምህርት ክትትል እየተበደለ በመሆኑ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 24/7/2014 ዓ.ም ድረስ
እንዲያቀርቡ እናሳስባለን፡፡

/
ት ቤቱ
ቀን 26/08/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ

/
የጥበቃ ሰራተኞች እና አንዳንድ መምህራን በት ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ጫት መቃም እና ሲጋራ ማጨስ ተገቢ

/
እንዳልሆነ በተዳጋጋሚ ጊዜ የቃል ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸሁም ከድርጊታቸው ልትቆጠቡ ስላልቻላችሁ በት ቤቱ ግቢ ውስጥ
ማንኛውም አደንዛዥ እፅ መጠቀም እንደማይቻል አውቃችሁ ከዚህ ተግባራችሁ እንድትቆጠቡ እያሳሰብን ከዚህ በኋላ

/
በተመሳሳይ ጥፋት ላይ ብትገኙ ት ቤቱ በዲሲፕሊን እርምጃ ክስ የሚመሰርት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

/
ት ቤቱ

ቀን 24/09/ 2014 ዓ.ም


ማስታወቂያ
ለምሽት ተማሪዎች በሙሉ
የ 2 ኛው ወሰነ ትምህርት ከሰኔ 6-10 /2014 ዓ.ም ቴስት በሽት ወረቀት የሚሰጥ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ
የግንቦት ወር ክፍያን ከወዲሁ አጠናቆ በመክፈል ኩፖን ከቢሮ በመውሰድ ለፈተናው እንድትዘጋጁ እያሳሰብን በዋዜማና
የፈተናው እለት ኩፖን በመስጠት የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

/
ት ቤቱ

ቀን 30/9/2014
ማስታወቂያ
ለምህራን በመሉ

የ 2014 ዓ.ም ጋወን እንድትለኩ ት/ቤቱ ያሳሰበ በመሆኑ በየፈረቃችሁ ማለትም


1. ጠዋት 3፡00-5፡00 ሰዓት

2. ከሰዓት ከ 9፡00 -11፡00 ሰዓት ከዕሮብ 1/10/2014 ዓ.ም- ቅዳሜ 4/10/2014 ዓ.ም ድረስ
በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ተገኝታችሁ እንድትለኩ እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ማንኛውም መምህር በጊዜውና በቦታው ተገኝቶ ካልተለኩ ሃለፊነቱን የማንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ

ቀን 2/10/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለሳቢያን 2 ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ
በቀን 4/10/2014 ዓ.ም ማላት ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡00 በሳቢያን 2 ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት አዳራሽ
በአፋን ኦሮሞ ክበባት የተዘጋጀ የአፋን ኦሮሞ ባህልና ቋንቋ ለየት ያለ ዝግጂት ስላለ በዚህ ዝግጅት ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡

የአፋን ኦሮሞ ክበብ


ቀን 14/03/2015 ዓ.ም
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ማስታወቂያ

/
ለወ ሮ የኔነሽ ሀይሌ

የሳቢያን 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት የፅዳት ሰራተኛ የሆኑት ወ/ሮ የኔነሽ ሀይሌ ከቀን 5/3/2015 ዓ.ም ጀምሮ ስራ
ገበታዎት ላይ ስላልተገኙ ከዛሬ 14/3/2015 ዓም ጀምሮ በስራ ገበታዎት ላይ ያልተገኙበትን ማስረጃ ካሎት

ይዘው እንዲቀርብ እያሳወቅን ይህ ካልሆነ ግን ት/ቤቱ የራሱን እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ያሳውቃል፡፡

/
ት ቤቱ

ቀን 19/08/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ
ከዚህ በፊት በተደረገው የስራ ሽግሽግ የፈረቃ 2 / / /
መማር ማስተማር ም ር መ ርት የነበሩት ወ ሮ ሙሉነሽ ማሞ በአቶ
አለም ታዬ ተተክተው ወይም የስራ መደብ ሽግሽግ በማድረግ በቦታው ላይ እንዲሰሩ መግባባት ላይ በተደረሰው መሰረት
ከዛሬ ሚያዚያ 19/08/2014 ዓ.ም ጀምሮ አቶ አለም ታዬ የፈረቃ 2 // /
መማር ማስተማር ም ር መ ር ሆነው

የተመደቡ መሆኑን ታውቆ አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉላቸው እናሳውቃለን፡፡ ት/ቤቱ

ቀን 19/08/ 2014 ዓ.ም


ማስታወቂያ

ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረ ተማሪዎች የ 10 ኛ ክፍል መረጃችሁ


ኦርጅናል ስለሌለ እስከ ቀን 21/08/2014 ዓ.ም ድረስ እንድታመጡ
እየጠየቅን ይህ ባይሆን ግን ፎርም መሙላት የማትችሉ መሆኑን
እናሳስባለን፡፡

/
ት ቤቱ

ቀን 19/08/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለመምህር አብዲ መሀመድ
የሱማለኛ ቋንቋ መምህር
ከሚያዚያ 12/2014 ዓ.ም ጀምሮ ከስራ ገበታዎ ላይ ባለመገኘተዎ በእርሶዎ የሚመራው የትምህርት ስራ እየተበደለ
ይገኛል፡፡
በዚህም መሰረት ይህ ማስታወቂያ እስከወጣበት አምስት የስራ ቀናት ህጋዊ ማስረጃ እንዲያቀርቡ እየጠየቅን ይህ ሳይሆን
ቢቀር በገዛ ፍቃደዎ ስራዎን የለቀቁ መሆኑ እንገልፃለን፡፡
ቀን 19/07/2014 ዓ.ም
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ማስታወቂያ

ለመምህር አብዱልዋሂድ ጀማል የሳቢያን 2 /


ኛ ደረጃ ት ቤት የአይቲ መምህር

እርሶ የ 2 ኛ ወሰነ ትምህርት ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ይህ ማስታወቂያ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ በመደበኛ ስራዎ ላይ ያልተገኙ በመሆኑ በስራ ላይ ከፍተኛ ችግር እየተፈጠረ
ይገኛል፡፡

ነገር ግን በእርሶ የሚመራው የተማሪዎች የትምህርት ክትትል እየተበደለ በመሆኑ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 24/7/2014 ዓ.ም ድረስ
እንዲያቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- ለሒሳብ ክፍል መምህር አብዱልዋሂድ ጀማል
በመደበኛ የስራ ገበታቸው ላይ የቀሩና በማስታወቂያ ብናወጣም በስራቸው ላይ ያልተገኙ ስለሆነ ደሞቸው ወደ አካውንታው እንዳይገባ ወደ B አካውንት እንዲገባ
እናሳስባለን፡፡

/
ት ቤቱ
በድጋሚ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ

በመጀመሪያ ማስታወቂያ እንዲያቀርቡ ቢጠየቁም ሊያቀርቡ አልቻሉም፡፡ አሁንም 3/06/2014 ዓ.ም ቢሮ ቁ-1 እንዲያቀርቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን
በገዛ ፍቃደዎ ስራዎን የለቀቁ መሆኑን /
ት ቤቱ

// /
ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ተከታታይ የስራ ቀናት የቀሩበትን ምክንያት የሚያስረዳ ህጋዊ ማስረጃ በመያዝ በም ር መ ር ቢሮ ቁጥር 3 ሪፖርት
እንዲያደርጉ እናሳስባለን፡፡
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ማስታወቂያ

/ /
መ ር ግርማ ገ ኪዳን
የኬሚስትሪ መምህር

/ / 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት የኬሚስትሪ መምህር ሲሆኑ ከጥር 10/5/2014 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ገበታዎ አለመገኘትዎ ይታወቃል፡፡
መ ር ግርማ ገ ኪዳን በሳቢያን

ነገር ግን በእርሶ የሚመራው የተማሪዎች የትምህርት ክትትል እየተበደለ በመሆኑ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 24/5/2014 ዓ.ም

በመጀመሪያ ማስታወቂያ እንዲያቀርቡ ቢጠየቁም ሊያቀርቡ አልቻሉም፡፡ አሁንም በድጋሚ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 3/06/2014 ዓ.ም

ቢሮ ቁ-1 እንዲያቀርቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን በገዛ ፍቃደዎ ስራዎን የለቀቁ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ

/
ት ቤ

የካቲት 21 እና 22/2014 ዓ.ም የፈተና ወረቀት


የምትወስዱበትና ከ 100% ውጤት የምታውቁበት
ሲሆን የካቲት 24/2014 ዓ.ም የ 2 ኛው ሰሚስተር
መደበኛ ትምህርት ይጀመራል፡፡ በዚሁ መሰረት ወደ
ት/ቤት ስትመጡ (ፈረቃ -1 ከሰዓት ፈረቃ -2 የጠዋት)
የምትሆኑ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ
ማስታወቂያ

የ 2014 ዓ.ም የትምህርት ቤት ማሻሻያ የድጎማ በጀት የተመደበልን ሲሆን


በትምህርት ዘመኑ የተመደበልን የገንዘብ መጠን 237,930.00(ሁለት መቶ
ሰላሳ ሰባት ሺ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ ብር/ መሆኑን እየገለፅን ሙሉ መረጃው
በት/ቤት ማሻሻያ ድጎማ የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ የተለጠፈ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡

/
ት ቤቱ
የካቲት 21 እና 22/2014 ዓ.ም የፈተና ወረቀት በየፈረቃችሁ በመገኘት
የምትመልሱበትና ከ 100% ውጤት የምታሳውቁበት ሲሆን የካቲት
24/2014 ዓ.ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ይሆናል( ፈረቃ-1
ከሰዓት ፈረቃ -2 ጠዋት) ከዚህ ጎን ለጎን የተማሪዎችን ከ 100% ውጤት
እስከ የካቲት 25/2014 ዓ.ም ለቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እያሳወቅን ቤተ-
መምህራንም የካቲት 28/2014 ዓ.ም የተማሪዎችን ውጤት ከቢሮ
በመውሰድ ሮስተር ሰርታችሁ መጋቢት 1/2014 ዓ.ም ለቢሮ ገቢ
እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
1 ኛ ወሰነ ትምህርት ፈተና ከየካቲት
እናሳስባለን፡፡
7- 11/06/2014 .
እስከ ዓ ም የሚሰጥ ስለሆነ በእለቱ ተገኝታችሁ ፈተናውን እንድትወስዱ

ማሳሰቢያ፡ - 1.ማንኛውም ተማሪ የሚጠበቅበትን ወርሃዊ ክፍያ ሣያጠናቅቅ በፈተናው ላይ መቀመጥ አይችልም፡፡
2. ከስም ዝርዝር ጋር ተያይዞ ችግር ከተፈጠረ አቶ ፋሲካን ማነጋገር ትችላላችሁ፡

ከዚህ በታች ስም ዝርዝራቸው የተጠቀሱ መምህራ በቀን 17/02/2014 ዓ.ም በስራ ገበታችሁ ላይ ያልተገኛችሁ በመሆኑ ቢሮ ቁጥር 5 ሪፖርት እንታደርጉ
እናሳውቃለን፡፡

1. ደረጀ ብርሃኑ እንግሊዘኛ

2. በፍቃዱ ወርቁ ኢኮኖሚክስ

3. ተስፉ አስፋው እንግሊዘኛ

4. ሄኖክ ገላን ሂሳብ


5. ጤናአዳም አበበ ..
ጠ ሰ ማ

6. መሀመድ አደም ታሪክ

7. ለማ ቱፋ እንግሊዘኛ

ቀን 17/05/2014
ማስታወቂያ
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ማስታወቂያ

/ /
መ ር ግርማ ገ ኪዳን
የኬሚስትሪ መምህር

/ /
መ ር ግርማ ገ ኪዳን በሳቢያን 2 /
ኛ ደረጃ ት ቤት የኬሚስትሪ መምህር ሲሆኑ ከጥር 10/5/2014 . ዓ ም ጀምሮ በስራ ገበታዎ አለመገኘትዎ ይታወቃል፡፡

ነገር ግን በእርሶ የሚመራው የተማሪዎች የትምህርት ክትትል እየተበደለ በመሆኑ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 24/5/2014 . ዓ ም ድረስ
እንዲያቀርቡ እናሳውቃለን፡፡

ት/ ቤቱ

ቀን /25/05/2014
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ማስታወቂያ
/ /
መ ር ግርማ ገ ኪዳን
የኬሚስትሪ መምህር

/ / 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት የኬሚስትሪ መምህር ሲሆኑ ከጥር 10/5/2014 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ገበታዎ አለመገኘትዎ ይታወቃል፡፡
መ ር ግርማ ገ ኪዳን በሳቢያን

ነገር ግን በእርሶ የሚመራው የተማሪዎች የትምህርት ክትትል እየተበደለ በመሆኑ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 24/5/2014 ዓ.ም

በመጀመሪያ ማስታወቂያ እንዲያቀርቡ ቢጠየቁም ሊያቀርቡ አልቻሉም፡፡ አሁንም በድጋሚ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 3/06/2014 ዓ.ም

ቢሮ ቁ-1 እንዲያቀርቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን በገዛ ፍቃደዎ ስራዎን የለቀቁ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ
ቀን /4/06/2014
ለሶስተኛ ጊዜ የወጣ ማስታወቂያ

/ /
መ ር ግርማ ገ ኪዳን
የኬሚስትሪ መምህር

/ /
መ ር ግርማ ገ ኪዳን በሳቢያን 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት የኬሚስትሪ መምህር ሲሆኑ ከጥር 10/5/2014 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ገበታዎ አለመገኘትዎ ይታወቃል፡፡
ነገር ግን በእርሶ የሚመራው የተማሪዎች የትምህርት ክትትል እየተበደለ በመሆኑ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 3/6/2014 ዓ.ም በሁለተኛ

ማስታወቂያ እንዲያቀርቡ ቢጠየቁም ሊያቀርቡ አልቻሉም፡፡ አሁንም ለሶስተኛ ጊዜ በስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ እስከ 10/06/2014 ዓ.ም

ቢሮ ቁ-1 እንዲያቀርቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን በገዛ ፍቃደዎ ስራዎን የለቀቁ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ
መሰናዶ ት / ቤት በትምህርት ዘመኑ በየትኛውም የክፍል ደረጃ አዲስ ተማሪ የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

/
ት ቤቱ

ታሽጓል

ቁጥር-2 -3 ቁጥር እና ለገብርኤል ተማሪዎች የእናንተ ምዝገባ የሚካሄደው ከዚህ ምዝገባ ቀጥሎ የፊታችን አርብ እና ቅዳሜ መሆኑን አውቃችሁ በዚሁ አግባብ

እንድትስተናገዱ ትምህርት ቤቱ ያሳስባል፡፡ ት / ቤቱ


9 /
ኛ ክፍል ለምታስተምሩ መ ራን

ሁሉም እንደሚያውቀው የኮቪድ 19 ወረሽኝ ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ በመደበኛ


ስራችን ላይ ከፍተኛ ችግርና ጫና እየፈጠረ መሆኑን ለሁላችንም ግልፅ ነው፡፡
በመሆኑም ወረሽኙ በፈጠረው ችግር ምክንያት በዚህ አመት ወደ ተቋማችን
የመጡት የ 9 ኛ ክፍል ተማሪዎች እጅግ በጣም ዘግይተው ከመሆኑም በላይ
በተለያዩ ምክንያቶችም ማለትም
1 ኛ ለ 12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 1 ሳምንት የባከነ የትምህርት ክ/ጊዜ
2 ኛ. ለ 1 ኛ ሴ/ር ማጠቃለያ ፈተና 1 ሳምንት የባከነ የትምህርት ክ/ጊዜ
3 ኛ. ለ 12 ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና 1 ሳምንት የባከነ የትምህርት ክ/ጊዜ እና
4 ኛ. ዘግይተው በመጀመራቸው እስከ ነሀሴ 30 እንዲቆይ ካሌንደሩ የሚገልፅ
ቢሆንም አሁን ግን ባልታወቀ ምክንያት እስከ ሀምሌ 10 ያጠናቀቁ የሚል ቅፅበታዊ
ትዕዛዝ በመምጣቱ ተማሪዎቹ ያልሸፈኑት ብዙ የትምርት ይዘት በመቅረቱ
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር እና ወ.ተ.መ.ህ በመነጋገር ለ 1 ወር ያክል ክረምቱን
በሚከተሉት ትምህርት አይነቶች ትምህርት እንዲሰጥ ወስኗል፡፡
1. እንግሊዘኛ
2. ሒሳብ
3. ኬሚስትሪ
4. ፊዚክስ
5. ባዮሎጅ
6. ጆኦግራፊ
7. ታሪክ
8. ስነዜጋ በነዚህ የትምህርት አይነትች የምታስተምሩ መምህራን
ከ 16/11/2013 ዓ.ም እስከ 20/11/2013 ድረስ ቢሮ ቁጥር 2 በመምጣት
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ት/ቤቱ
ማሳሰቢያ፡-9 ኛ ክፍል ሲያስተምሩ ለነበሩ መምህራን ቅድሚያ ይሰጣል፡፡

የ 2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ወሰነ


ትምርት የሞዴል ፈተና መሰጠቱ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም የተማሪዎች ውጤት እስከ 30/10/2013
ዓ.ም ድረስ ለቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡

ቀን 29/10/2013 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለተማሪዎች በሙሉ
የ 9 ኛ የ 10 ኛ እና የ 11 ኛ ክፍል የሁለተኛው ወሰነ
ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ከሀምሌ 5-9/2013
ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት
እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ

ብር የጣለ ተማሪ ካለ ቢሮ ቁጥር 49 መጥታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡


ለእድራችን አባላት በሙሉ
የእድራችን አባል የሆኑት መምህር ማሩ ሽፈራው እናታቸው ስላረፉ ለቅሶ እንድትደርሱ እናሳውቃለን፡፡

የእድር ስራ አስፈፃሚ

ቀን 21/10/2013 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለእድራችን አባላት በሙሉ

/
የእድራችን አባል የሆኑት ወ ሮ መስከረም ታከለ የባለቤታቸው ወንድም ስለሞተ ለቅሶ እንድትርሱ እናሳውቃለን፡፡

የእድር ስራ አስፈፃሚ
9 ኛ ክፍል ለምትገቡ መምህራን በሙሉ

የ 1 ኛው ወሰነ ትምህርት የተማሪዎች ውጤት (Mark List) እስከ


አርብ ሰኔ 4/2013 ዓ.ም ለቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡

/
ት ቤቱ

የ 9 ኛ ክፍል ተማሪዎች በተመደባችሁበት እና ስማችሁ ባለበት ብቻ እንድትማሩ እያሳሰብን ስማችሁ ባለበት ክፍል ካልተገኛችሁ እንደሌላችሁ ስለሚቆጠር ፈተና

ላይ የማትቀመጡ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን፡፡

/
ት ቤቱ
ቀን 30/09/2013 ዓ.ም

ማስታወቂያ
12 ኛ ክፍል ለሚያስተምሩ መ/ራን በሙሉ
የ 2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ 12 ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና
መሰጠት እንዳለበት ይታመናል፡፡ በመሆኑም ፈተናውን በሀርድ ኮፒና
በሶፍት ኮፒ አዘጋጅታችሁ ከሰኔ 1/2013 ዓ.ም እስከ ሰኔ 5/2013 . ዓ ም ድረስ

በየዲፓርትመንቶቻችሁ ገቢ እንድታደርጉ እናስታውቃል፡፡ ..


በማጠናቀቅ

ት/ቤቱ
ለመምህራን በሙሉ
ጊዜያዊ ማስክ ቢሮ ቁጥር -2 መጥታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ

የ 1 ኛው ወሰነ ትምህርት አጠቃላይ ፈተና ከየካቲት 1-6 ባሉት ቀናት ውሳጥ


በሀርድ ኮፒ እና በሶፍት ኮፒ እንድታስገቡ በማስታወቂያ ማሳወቃችን
ይታወቃል፡፡ ነገር ግን ጥቂት መ/ራን እስካሁን ድረስ ፈተና ጊቢ ስላላደረጉ
በስራ ላይ ችግር ፈጥሯል፡፡ስለዚህ የመጨረሻ በ 17/06/2013 ዓ.ም ድረስ
በሶፍት ኮፒ ብቻ ገቢ እንድታደርጉ እያልን በተባለው ቀን ካለፈ
የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ት/ቤቱ
የ 2013 ዓ.ም የሙያ ፍቃድ የፅሁፍ ምዘና ማሳወቅን
በተመከተ
በ 2012 ዓ.ም ለምዘና ተመዝግባችሁ በ 2013 ዓ.ም በቀጣይ የሚመዘኑ
መምህራን ስም ዝርዝር በተላከልን መሰረት የፅሁፍ
ምዘና ዝግጅት እንድታደርጉ ትምህርት ቢሮ አሳስቧ፡፡
ማሳሰቢያ፡1. የምዘና ጊዜውን በቀጣይ ትምህርት ቢሮ እንደሚያሳውቅ አሳስቧል፡፡
2. በተለያዩ ምክንያት በምዘና ፎርማት ያልተካተታችሁ መምህራን ካላችሁ ቢሮ ቁጥር 2 በመምጣት የፅሁፍ ምዘናውን
ለመውሰድ መመዝገብ ትችላላችሁ
ት/ቤቱ
ለሳቢያን 2 ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት መምህራን
በሙሉ
የ 2013 ዓ.ም የት/ት ዘመን የ 1 ኛው ወሰነ ትምህርት አጠቃላይ ፈተና የሚሰጠው በት/ቤቱ ውሳኔ መሰረት የካቲት
29/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መጋቢት 3/07/2013 ዓ.ም ለመስጠት መወሰኑ ይታወቃል ፡፡
በዚህም መሰረት የ

ት/ቤቱ መምህራን ፈተና የምታስገቡበት ቀን ስለተወሰነ ማለትም ከየካቲት 1-6/06/2013 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን
አውቃችሁ በተባለው ቀን እንድታስገቡ ት/ቤቱ እያሳወቀ በየት/ት ክፍላችሁ ከተረጋገጠ በኋላ ለወ/ሪት ማህሌት ሀጎስ ገቢ
እንድታደርጉ እንጠይቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-1.ለ 10 ኛ እና 11 ኛ ክፍሎች የጥያቄ ብዛት ከ 25-30 ሆኖ እንዲዘጋጅ


2. ለ 12 ኛ ክፍል የጥያቄ ብዛት ከ 30-35 ሆኖ እንዲዘጋጅ
3 ፈተናው ሲዘጋጅ በአንድ ወረቀት ማለትም በፊትና ጀርባ ሆኖ እንዲዘጋጅ ተወስኗል፡፡
ት/ቤቱ
የሳቢያን 2 ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት የ 2013 ዓ.ም የ 9 ኛ ክፍል ምዝገባ ከሰኞ እስከ እሮብ ማለትም
ከ 24-26/05/2013 ዓ.ም ለማድረግ ዝግጅቱ አጠናቋል፡፡
ት/ቤቱ ባለው የቅበላ አቅም ውስንነት ምክንያት የሚያስተናግዳቸው ተማሪዎች በት/ቢሮ
የተመደቡለትን ማለትም
1. የሳቢያን ቀጥር 1 ት/ቤት ተማሪዎችን
2. የገንደ ተስፋ ት/ቤት ተማሪዎችን
3. የነገ ተስፋ ት/ቤት ተማሪዎችን
ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከላይ የተገለፁት ት/ቤት ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት ብቻ
እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ፡፡
ማሳሰቢያ ፡ 1.ከተጠቀሱት ቀናት ውጭ የሚመጡ ተማሪዎችን አናስተናግድም፡፡
2. ያለን የመቀበል አቅም በጣም አነስተኛ በመሆኑ ከተበደቡልን ተማሪዎች ውጭ አንቀበልም ፡፡
ት/ቤቱ
ቀን 26/05/2013
ማስታወቂያ

ለ ICT መምህራን በሙሉ

የ ICT መምህራን በሙሉ በቀን 29/5/2013 ዓ.ም በዕለተ ቅዳሜ ላይ 2፡30 ሠዓት
ላይ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ስለምንወያይ በአዳራሽ እንድትገኙልን እናሳውቃለን፡፡
ከዲፓርትመንት
የ 9 ኛ ክፍልን ይመለከታል

ወደ ትምህርት ቤታችን የተመደባችሁ አዲስ የ 9 ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች


የምንቀበለው በቀጣይ ጥሪ የምናደርገው በማስታወቂያ መሆኑን

ቀን 24/5/2013 ዓ.ም
ማስታወቂያ

ለመምህራንና የአስተዳር ሰራተኞች በሙሉ


በሳቢያን 2 ኛ ደረጃ እና መሰናዶ ት/ቤት የሀብት ማሳወቂያ ቅፅ ወስዳችሁ
የጠፋባችሁ በሙሉ በስነ-ምግባር መኮነን ቢሮ ቁጥር 6 በአንድ ቀን ውስጥ
25/5/2013 ዓ.ም ማመልከታቸውን በፅሁፍ እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ

- ሳቢያን ድሮ ቀበሌ ትዕግስት ሆቴል ገባ ብሎ


አድራሻ ፡
ጠሪ ዳንኤል በቀለ

8/1/2011
ማስታወቂያ

የ 9,10,12 2010 .
እየከፈላችሁ መመለስ ትችላላችሁ፡፡
ዓ ም ተማሪዎች በሙሉ የመፅሃፍ ፎርም የጣለ እና መፅሃፍት ያልመለሰ ቅጣት 50 ብር

ት / ቤቱ

ቀን 18/01/2011
ማስታወቂያ

ለ 12 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ


በወጣው ፕሮግራም መሰረት የመማሪያ መፅሃፍ እንድትወስዱ እያሳሰብን ክፕሮግራሙ ውጪ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡

12 Q,R,S, 21/1/2011
ኛ ሰኞ
12 T,U,V
ኛ ማክሰኞ 22/1/2011

12 W,X,
ኛ እሮብ 23/1/2011

ማሳሰቢያ፡ - ትምህርት ከተጀመረ ተቃራኒ ሽፍት ያለባችሁን የ 11 ኛ ክፍል መጽሃፍ እየያዛችሁ የምትወስዱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ /
ት ቤቱ

ቀን 18/01/2011
ማስታወቂያ

ለተማሪዎች

ትምህርት መስከረም 21/1/2011 ዓ.ም እንደሚጀመር ማሳወቃችን ይታወቃል በዚሁ መሰረት ከዚህ በታች በቀረበው የፈረቃ ድልድል
መሰረት ሁሉም ተማሪ በተጠቀሰው ቀን ትምህርት እንድትጀምሩ እናሳውቃለን፡፡

ከሰዓት መግቢያ 6፡30 1 30


ጠዋት መግቢያ ፡

ፈረቃ -1 (9p-9x) ፈረቃ -2 (10A-10G)


(10i-10O) (9H-9P1)
(11A-11H) (12Q-12X)
/
ት ቤቱ

ቀን 18/01/2011
ማስታወቂያ

ለ 10 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ


በወጣው ፕሮግራም መሰረት የመማሪያ መፅሃፍ እንድትወስዱ እያሳሰብን ከፕሮግራሙ ውጪ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡

10 ኛ A,B,C,D,E ሀሙስ 24/1/2011


10 ኛ F,G,I,J,K አርብ 25/1/2011
10 ኛ L,M,N,O ቅዳሜ 26/1/2011

/
ት ቤቱ

ቀን 28/1/2011
ማስታወቂያ
ለ 9 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
በወጣው ፕሮግራም መሰረት የመማሪያ መፅሃፍ እንድትወስዱ እያሳሰብን ከፕሮግራሙ ውጪ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡

9 ኛ P1,Q,R,S እሮብ 30/1/2011


9 ኛ T,U,V,W ሃሙስ 1/2/2011
9 ኛ X,H,I,J አርብ 2/2/2011
9 ኛ K,L ቅዳሜ ጠዋት

9 ኛ W,N,O,P2 ሰኞ 5/2/2011
ት ቤቱ/

ቀን 5/02/2011
ማስታወቂያ

ለትምህርት ክፍሎች በሙሉ

የትምህርት ክፍሉን ዕቅዶች ገቢ እንድታደርጉ ሰብሳቢና ፀሃፊን በአስቸኳይ ዛሬ 10 00 ፡ ሰዓት ድረስ እንድታሳውቁን እንገልፃለን ፡፡

ት ቤቱ/
ቀን 05/02/2011
ማስታወቂያ

የቀድሞና አሁን የተመረጣችሁ ሶሻል ኮሚቴ አመራር አባላት ትምህርት ቤቱ ሊያነጋግራችሁ ስለሚፈልግ ጥቅምት 7/2011 . ዓ ም ጠዋት 2 ፡

30 / በት ቤቱ ርዕሰ መምህር ቢሮ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡

/
ት ቤቱ

ቁጥር----------------------------------

ቀን--------------------------------------

ለሀሮሚያ ዩንቨርስቲ
ሀሮሚያ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛችንን ስለማሳወቅ ይመለከታል፡፡

ሀሮሚያ ዩንቨርስቲ በሳይኮሎጅ ዲፓርትመንት በት/ቤታችን ፕራክቲክም እንዲልፍ በተደረገበት ሁኔታ የተሳተፉ ሰራተኞችን

1. አቶ ተስፋየ ትሳሱ 8852


2. አቶ ካሲካ ተ/ማሪያም 8852—1000066006607
3. አቶ በፍቃዱ ወ/ሰማያት 8936
4. አቶ ሄኖክ ተፈራ 7647
5. ወ/ሮ ህይወት ፈንቱ 4262
6. አቶ ሁሴን ዮሴፍ 2852

You might also like