You are on page 1of 3

30/06/2015

ለትምህርትና ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ የቤቶች ኮሚቴ

ጉዳዩ፡. ማስረጃ መስጠትን ይመለከታል፡፡

ወ/ሮ ሙሉወርቅ አስሬ ከ 24/09/2014 ዓ.ም ጀምሮ በትምህርትና ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ በማህበራዊ ልማትና
የጎልማሶች ትምህርት ክፍል ተወካይ በመሆን እያገለገሉ መሆናቸውን በተመለከተ ለትምህርትና ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ
የቤቶች ኮሚቴ እንዲጣፍላቸው በ 30/06/2015 ዓ.ም አመልክተዋል፡፡

በመሆኑም አመለካቹዋ ከላይ ከተጠከስው ቀን ማለትም ከ 24/09/2014 ጀምሮ በማህበራዊ ልማትና የጎልማሶች
ትምህርት ክፍል ተወካይ በመሆን እያገለገሉ መሆናቸውን አነገልጣለን፡፡
30/06/2015

ለትምህርትና ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ የቤቶች ኮሚቴ

ጉዳዩ፡. ማስረጃ መስጠትን ይመለከታል፡፡

ወ/ሪት የራሰዎርቅ መገርሳ ከ 24/09/2014 ዓ.ም ጀምሮ በትምህርትና ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ የጎልማሶች ትምህርትና
ማህበራዊ ልማት የትምህርት ክፍል የመምህራን ተወካይ በመሆን እያገለገሉ መሆናቸውን በተመለከተ ለትምህርትና
ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ የቤቶች ኮሚቴ እንዲጣፍላቸው በ 30/06/2015 ዓ.ም አመልክተዋል፡፡

በመሆኑም አመለካቹዋ ከላይ ከተጠከስው ቀን ማለትም ከ 24/09/2014 ጀምሮ የጎልማሶች ትምህርትና ማህበራዊ
ልማት ትምህርት ክፍል የመምህራን ተወካይ በመሆን እያገለገሉ መሆናቸውን አነገልጣለን፡፡
30/06/2015

ለትምህርትና ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ የቤቶች ኮሚቴ

ጉዳዩ፡. ማስረጃ መስጠትን ይመለከታል፡፡

ወ/ሮ ብዙ ክንፈ ከ 24/09/2014 ዓ.ም ጀምሮ በትምህርትና ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ በመምህራን ትምህርትና
ስርአተ ትምህርት እቅድ የትምህርት ክፍል የመምህራን ተወካይ በመሆን እያገለገሉ መሆናቸውን በተመለከተ
ለትምህርትና ስነ-ባህሪ ሳይንስ ኮሌጅ የቤቶች ኮሚቴ እንዲጣፍላቸው በ 30/06/2015 ዓ.ም አመልክተዋል፡፡

በመሆኑም አመለካቹዋ ከላይ ከተጠከስው ቀን ማለትም ከ 24/09/2014 ጀምሮ በመምህራን ትምህርትና


ስርአተ ትምህርት እቅድ ትምህርት ክፍል የመምህራን ተወካይ በመሆን እያገለገሉ መሆናቸውን አነገልጣለን፡፡

You might also like