Professional Documents
Culture Documents
Moral Grade 6 TG Cheked
Moral Grade 6 TG Cheked
የግብረ ገብ ትምህርት
የመምህሩ መምርያ የግብረ ገብ ትምህርት
የመምህሩ መምርያ
6 ኛ
ክፍል 6 ኛ
ክፍል
ስድስተኛ ክፍል
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ
የኢትዮጵያ
ዲሞክራስያዊፌደራላዊ
ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ
ትምህርት ሚኒስተር ትምህርት ቢሮ
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ትምህርት ሚኒስተር
የግብረ ገብ ትምህርት
የመምህሩ መምርያ
6ኛ ክፍል
የሚለይና ራሳቸውን በማሻሻል ወደ አለሙት ግብ ለመድረስ በሚያደርጉት ሂደት የሚገነባ ነው፡፡ ይህን
እና መርሆች የተመሰረተ መሆን አለበት፡፡ ስለዚህ የሰው ልጆች ከሌሎች እንሰሳት ልዩ የሚያደርጋቸው
የሰው ልጅ ለተተኪው ትውልድ ትምህርት፣ ስልጠና እንድሁም የሂወት መመሪያ በመስጠት በማህበረሰቡ
የሰው ልጅ ባህሪና ችሎታ በተፈጥሮ የሚወረስ ሳይሆን በትምህርት የሚገኝ ነው፡፡ የሰው ልጅ የመማር
ችሎታው አይተኬ ነው፡፡ ይህ ባህሪ ያለሙትን ግብ ለማሳካት እና ቀጣይነት ያለው ግብረገባዊነትን ለመላበስ
ይረዳቸዋል፡፡ ምንም እንኳን የሰው ልጆች በማህበራዊ ግንኙነትና በማህበራዊ ጉዳይ ያለው ባህሪ ስልጡን
ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ ጥሩነት በሂደት የምናገኘው እንጂ አብሮን የሚወለድ አይደለም፡፡ እርግጥ ነው
የሰው ልጆች የግብረ ገባዊ ግዴታዎችን የመፈፀም አቅም አላቸው፡፡ መልካምነት ወይም ደግነትን ማጎልበት
ተደጋጋሚ የግብረ ገብ ድርጊቶችን የመፈፀም ጥረትን ይጠይቃል፡፡ በተጨማሪም የሰው ልጆች ማህበራዊ
ፍጡር መሆናቸው ጥርጥር የለውም፡፡ በሌላ አገላለጽ ግብረገባዊነት ከሰው ልጆች የዕለት ተዕለት መሰረታዊ
እንቅስቃሴያቸው ጋር የተያያዘ ማህበራዊ ተግባር ነው፡፡ ያለማህበራዊ ምህዳር የሰው ልጆች ግብረገባዊ መሆን
አይችሉም ፡፡ ማህበረሰቡም የግለሰቦች ድምር ውጤት ነው፡፡ ስለዚህ ሁለቱም ገጽታዎች እርስ በርሳቸው
ተመጋጋቢ ናቸው፡፡
ማንኛውም ማህበረሰብ የራሴ የሚላቸው ጤናማ ፣ ታሳቢና የሚጠበቅ መልካም ስብዕናዎች አሉት፡፡ ስለዚህ
እነዚህ የሚጠበቁ የማህበረሰብ ልምዶች ማህበረሰቡ በሰላም እንዲሰራ እንደ የባህሪ መመሪያ በመሆን
ለትውልድ ማስተላለፍ አለበት፡፡ እርግጥ ነው ሰዎች ማህበራዊ ደንቦችን ካልተማሩ በስተቀር ተገዢ ሊሆኑ
አይችሉም፡፡ በዚህ ሂደት ለ ወጣቱ የህብረተሰቡን ደንብ በማስተማር እንዲሁም መጣስ እንደሌለባቸው
በማሳወቅ ረገድ ማህበረሰቡ ጉልህ ሚና አለው፡፡ ህዝቦች ማህበራዊ ህጎቻቸውን የሚማሩት በአስገዳጅነት
ሁኔታ ነው፡፡ በሌላ አባባል ሰዎች የማህበረሰባቸውን ደንቦች ሲማሩ ለደንቦቹ የመታዘዝ ስሜት ይኖራቸዋል፡፡
3. የሰውን ልጅ ማበልፀግ፡፡
ግብረ ገብነት የህብረተሰብ ደህንነት ከመጠበቅ ጋር ተመሳሳይ ከመሆናቸውም ባሻገር የማህበረሰቡ የጋራ
ግብ መዳረሻዋች ናቸው፡፡
በአሁኑ ወቅት የግብረ ገብ ትምህርት ለሰው ልጅ ህልውናና ብልጽግና አስፈላጊ ነው፡፡ የሰለጠነና ነፃ ህዝብ
እንዲኖር ለግብረ ገብ ዕሴቶች የበለጠ ዋጋ መሰጠት አለበት፡፡
ግብረ ገብነት የተሻለ ኑሮ ለመኖር የሚደረግ ጥረት ነው፡፡ እስካሁንም ሰዎች የግብረ ገብ ህግና መርህ
አላቸው፡፡ ግን ህዝቦች ለእነዚህ ህጐች አጽንኦት እና ትኩረት ካልሰጡ የህጎቹ መኖር ብቻ ለመልካምነት
ዋስትና አይኖራቸውም፡፡ ለግብረ ገብ መርሆች ትኩረት መስጠት ለህልውናና ለአብሮነት ብዙ አስተዋጽኦ
እንዲያበረክቱ ያደርጋል፡፡
ይሁን እንጂ የግብረ ገብ እሴቶች የሰው ልጅን በራሱ ወገን መጥፎ እንዳይሰራ ወደሚችልበት ደረጃ
አላደረሱትም፡፡ በዚህ ምክንያት የግብረ ገብ ትምህርት ከወትሮው በበለጠ አስፈላጊ ሆኖ ተግኝቷል፡፡ የግብረ
ገብ ዕሴቶቻችንን በውስጣችን ማስረጽ ከቻልን የሰው ልጅ ኢ ሰብዓዊ ድርጊትን መቀነስ እንችላለን፡፡
4.4 ክፍለ ትምህርት 4: የታማኝግብር ከፋይና ቁጠባ ለማህበራዊ ምጣኔ ያለው ሚና ---------------------55
ዋቢ መፅሐፍት --------------------------------------------------------------------------------------77-83
ተማሪዋች ክፍል ውስጥ በንቃት ሲሳተፉ በራሳቸው የመተማመን፣ ከሌሎች ጋር በአብሮነት የመስራት፣
ችግሮችን የመፍታት፣ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ራሳቸውን የማጎለበት ወዘተ አቅም ያገኛሉ፡፡ ስለዚህም
መምህራን እያንዳንዱን ተማሪ መጽሐፉ ላይ የተካተቱ የተለያዩ ድርጊቶች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ
ማበረታታት አለባቸው፡፡ ለዚህም መምህራን የሚከተሉትን ማረጋገጥ አለባቸው፡-
• እያንዳንዱ የቡድን አባል የራሱን ሀሳብ ተራ በተራ ማቅረቡን
1.2. ንባብ
የግብረ ገብ ትምህርት ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ ይሰጣል፡፡ ስለዚህ 6ኛ ክፍል ሲደርሱ አሁን በሚማሩት የክፍል
ደረጃ በሚነሱ ጉዳዮች ላይ የተወሰኑ መሰረታዊ ሀሳቦች እንዲኖራቸው ይጠበቃል፡፡ እድሚያቸው እየጨመረ
በሄደ ቁጥር በሚነሱ ጉዳዮች ላይ ተጨማሪ ንባብ እንዲያደረጉ መበረታታት አለባቸው፡፡ እንደ ግብረ ገብ
ምሉዕነት፣ ማህበራዊ ምጣኔ፣ ተግባራትና የሀገር ፍቅር ያሉት ፅንሰ ሀሳቦች ተጨማሪ ንባብ ይጠይቃሉ፡፡
የ6ኛ ክፍል የግብረ ገብ ትምህርት በተማሪዎች የወደፊት አርቆ የማሰብ አቅም ላይ ተጽዕኖ መፍጠር
የሚችሉ ውስን ጥናትና ነባራዊ ሁኔታዋች አሉት፡፡ የተማሪዎቹ የመማሪያ መጽሐፍት ውስጥ የሚገኙ ውስን
ጥናቶች የህብረተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገቡ ናቸው፡፡
የጥያቄና መልስ ዘዴን አዘውትረው ይጠቀሙ፡፡ በተለይም በገለፃ እና በቡድን ውይይት ወቅት አለፍ አለፍ ብለው
ጥያቄ ይጠይቋቸው መልስም እንዲመልሱ ዕድል ይስጧቸው፡፡ ውድ መምህር ይህን ዘዴ የተማሪዎችን
ተሳትፎና ውጤት ለመገምገም ይጠቀሙበት፡፡ ለዚህ ዘዴ ጥሩው መንገድ ጥያቄ መጠየቅና ጥያቄውን ገታ
አድርጐ ክፍሉን በአይንዎ በመቃኘት አንዳንድ ተማሪዎችን መልስ እንዲመልሱ መጠየቅና መልስ የሚመልሱ
ተማሪዎችን ማድነቅ ነው፡፡ ተማሪዎች ጥያቄውን ለመመለስ ከባድ ሆኖ ካገኙት ጥያቄውን ሰሌዳ ላይ ይጻፉና
ተጨማሪ ማብራሪያ ይስጧቸው፡፡
• አስፈላጊ ሆኖ ካገኙት የተለያየ የትምህርት አቀባበል ደረጃ ያላቸውን ተማሪዎች ሊያሳትፍ የሚችል
ጥያቄ ይጠይቁ አንድ ጥያቄ በቂ ሆኖ ሳይገኝ ሲቀር ብዛት ያላቸው ጥያቄዎችን ይጠይቁ
• በተወሰኑ ቡድኖች የውይይቱ አካል በመሆን ውይይቱ በታለመው መንገድ መሄዱን ይከታተሉና
እንዳስፈላጊነቱ ለተማሪዎችን እገዛ እና አቅጣጫ ይስጡ
ቅደም ተከተሎች፡-
• ከሶስት እስከ ስድስት ተማሪዎች በያዘ አወቃቀር ክፍሉን በአነስተኛ ቡድኖች መክፈል
• ወንበሮችን ክብ በመስራት ፊት ለፊት እንዲተያዩ በማድረግ ማስቀመጥ
• የሚወያዩበትን ርዕስ በሚረዱት ቋንቋ ለተማሪዎች መንገር
• የቡድኑ ሰብሳቢና ፀሀፊ መምረጥ
• ለውይይት የሚሰጣቸውን ሰዓት ማሳወቅ
• የውይይት ሰዓታቸው ከማለቁ በፊት የቀራቸውን ደቂቃ ማሳወቅ
• ተማሪዎች ያቀረቧቸውን ሀሳቦች አስመልክቶ ለተማሪዎች መልስ መስጠትና ማጠቃለል
1.7 ማጠቃለያ
ውድ መምህር፡- ክፍል ውስጥ በሚካሄደው እያንዳንዱ የመማር ተግባር የሁሉንም ተማሪዎች ልዩነት
ማለትም የፆታን፣የችሎታን እንዲሁም የአካል ውስንነትን ግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርቦዎታል፡፡
• በተማሪዎች መካከል የሚኖሩ ልዩነቶችን ማክበርና መቻቻል እንዳለባቸው ግንዛቢያቸውን
ያሳድጉ
ተከታታይ ምዘና
በማስተማር ሂደት መምህሩ/ሯ የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበል አስመልክቶ መረጃ ለመሰብሰብና
ለመተንተን የተከታታይ ምዘና ዘዴ መጠቀም አለበት/ባት፡፡ መምህሩ/ሯ እያንዳንዱን ተማሪ የእለት ተዕለት
ተግባራት መከታተልና ትምህርት አቀባበል ላይ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች መለየት አለበት/ባት፡፡
ከልየታው በኋላም ውሳኔ ለመወሰን የሚከተሉትን ዘዴዎች ይጠቀሙ፡-
• ምን ላስተምር
• እንዴት ላስተምር
• ተማሪዎችን እንዴት ልመዝን
• ተማሪዎቹ ከትምህርቱ ምን ያህል እውቀት ገብይተዋል የሚለውን
1. የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች፡- ይህ ክፍል የሚያካትተው ማንኛውም የሚታይ የመማሪያ መርጃ
መሳሪያ እና ሌላ በትምህርቱ ክፍለ ጊዜ የሚጠቅሙ ምንጮችን እንዲሁም ከትምህርቱ ጋር ተያያዥነት
ያላቸው የተለያዩ የመማሪያ እቃዎች/ ህያው ቁሳቁሶች ማለትም ምስሎች ፣ካርታዎች ፣ስዕላዊ መግለጫ
ዎች እና አስተማሪ የሆኑ የተለጣጠፉ ነገሮችን ነው፡፡
2. የምዕራፍ ማጠቃለያ ጥያቄዎች መልስ፡- በእያንዳንዱ ምዕራፍ መጨረሻ ለምርጫ ጥያቄ የተቀመጡ
መልሶችና ገለፃ ለሚፈልጉ ጥያቄዎች የተሰነዘሩ ማብራሪያዎች አሉ፡፡ እነዚህን ጥያቄዎች ተማሪዎች
ግብረገባዊ እንዲሆኑ እና በምክንያት እንዲያስቡ ያበረታታሉ፡፡
3. የትምህርት እቅድ፡- በዚህ የመምህሩ መምሪያ መጽሐፍ መጨረሻ ለናሙና ተብሎ የቀረበውን
የመምህር የትምህርት እቅድ በመጠቀም የራስዎን የትምህርት እቅድ ያዘጋጁ፡፡
የግብረ ገብ ምሉዕነት
1.1. ክፍለ ትምህርት 1 የግብረ ገብ ምሉዕነት ትርጉም
1.1.1. የመማር ብቃቶች
የትምህርቱ አቀራረብ
1. ትምህርቱን ማስተዋወቅ
በጉዳዩ ላይ አጭር ገለፃ ለተማሪዎች ማቅረብና በግብረ ገብ ምሉዕነት ምንነት ላይ አጽንኦት ሰጥቶ መግለጽ
· ስለትምህርቱ ዓላማ ለተማሪዎች ማሳወቅ ፡፡
· ተማሪዎች ስለ ጉዳዩ ያላቸውን አረዳድ ለማወቅ ሲባል በጉዳዩ ላይ ሀሳብ እንዲያፈልቁ ማበረታታት፡
፡
· ሀሳባቸውን ሊያነሳሳ የሚችል ጥያቄ ማንሳት፡፡
2. የትምህርቱ አካል
· የግብረ ገብ ምሉዕነት ትርጉምና ከእርሱ ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን የተግባር ምሳሌዎችን
በመግለጽ ውይይቱን ይጀምሩ
· ለግብረ ገብ ምሉዕነት ግንዛቤና ትግበራ አስፈላጊ የሆነ ፅንስ ሀሳቦችን ይግለፁ፡፡
• በሀሳብ መጽናት
• መሰረታዊ እሴቶች
• ሀቀኝነት
• በራስ መተማመን
• እምነት
1. ማጠቃለያ
3. የትምህርቱን ዋና ዋና ነጥቦች ማንሳትና ማጠቃለል
- የግብረ ገብ ምሉዕነት ትርጉም
2. ክትትል ግምገማና
ሀ. ግምገማ
ተማሪዎቹ ትምህርቱን መገንዘባቸውን ማረጋገጥ፡፡ ይሄ የክፍል የክፍል ስራ ወይም ፈተና በመስጠት
ሊከወን ይችላል፡፡ መምህሩም ተማሪዎችን በቡድን በማዋቀር ከአቻዎቻቸው ጋር ስለ ግብረ ገብ
ምሉዕነትና የራሳቸው የትግበራ ምሳሌዎች ላይ እንዲወያዩ ማበረታታት፡፡
ለ. ክትትል
• ስለግብረ ገብ ምሉዕነት ምንነት መከለስና ተማሪዎቹ በራሳቸው እንዲወያዩበት
ማበረታታት
• በሀሳብ መጽናት
• ሀቀኝነት
• ተጠያቂነት
• በራስ መተማመን
1.2.2 ይዘቶች
አጠቃላ ለትምህርቱ የተሰጠ ጊዜ: 6 ክ/ጊዜ
1) የግብረ ገብ ምሉዕነት መገለጫዎች
1.2.3. አጭር ገለጻ
• ማነቃቂያ
• ትምህርቱንማስተዋወቅ.
• ገለፃ
• ጥያቄና መልስ.
• የቡድን ውይይት
4 የግብረ ገብ ትምህርት 6ኛ ክፍል
ቅድመ ትምህርት ዝግጅት
¢ አስፈላጊ የማስተማሪያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት
¢ ተማሪዎች ስለ ፅንሰ ሀሳቡ ያላቸውን ቅድመ ግንዛቤ እንድገልፁ በቂ ጊዜ መስጠት
የትምህርቱ አቀራረብ፡
1. ትምህርቱን ማስተዋወቅ:
• መምህሩ የግብረ ገብ ምሉዕነት መገለጫዎችን በማብራራት ትምህርቱን መጀመር ይችላሉ፡፡
• የዕለቱን የትምህርት ዓላማ ለተማሪዎች ያሳውቁ፡፡
• ተማሪዎች ስለ ግብረ ገብ ምሉዕነት መገለጫ እንዲያነቡና ሀሳባቸውን እንዲገልፁ በቂ ጊዜ ይስጧቸው፡
፡
• ተማሪዎችን ሀሳብ እንዲገልፁ የሚያነሳሱ ጥያቄዎችን ያንሱ፡፡ጥያቄዎቹም በሚከተለው መልኩ
ሊሆኑ ይችላሉ፡-
• ስለ ታማኝነት ፅንሰ ሀሳብ ምን ተረዳችሁ?
1. የትምህርቱ አካል:
• መምህሩ መሰረታዊ የግለሰብ ግብረ ገባዊ ባህሪያትን በመግለፅ ትምህርቱን መጀመር ይችላሉ፡
፡ ተማሪዎች ፅንሰ ሀሳቡን ቀለል ባለ መንገድ እንዲረዱት እያንዳንዱ መ ግለጫ በምሳሌ
ተካቷልተማሪዎች ስላላቸው ግንዛቤ ከአቻዎቻቸው ጋር እንድወያዩ ይፍቀዱላቸው፡፡
መገለጫዎቹ:
– ታማኝነት.
– ጥንካሬ.
– የሌሎችን ችግር እንደ ራስ ማየት .
– ትህትና.
– ተጠያቂነት
– ፅናት
2. ማጠቃለያ:
የዕለቱን ትምህርት ዋና ዋና ፅንሰ ሃሳብ ማንሳትና ማጠቃለል፡፡
3. ግምገማና ክትትል:
ሀ) ግምገማ
• ለተማሪዎቹ አጭር ፈተናና የክፍል ስራ በመስጠት ወይም በቡድን እንዲወያዩ
በማድረግ ትምህርቱን መረዳታቸውን ያረጋግጡ፡፡
• እውነትን መናገር
• መምህራንን ማክበር.
• የተሰጣቸውን ሀላፊነት በሰዓቱ መፈፀም
• የትምህርት ቤት ንብረቶችን መንከባከብ
1.3.2. ይዘት
አጠቃላይ የሚፈጀው ሰዓት ፡- 4 ክፍለ ጊዜ
1. የግብረ ገብ ምሉዕነት ጥቅም
4. ግምገማና ክትትል
ሀ. ግምገማ
ለ. ክትትል
• በግብረ ገብ ምሉዕነት ዙሪያ ጥልቅ የሆነ ውይይት በማድረግ ማጠቃለል እና በራሳቸው መንገድ
እንዲወያዩ ማበረታታት፡፡ ተማሪዎቹ ስለትምህርቱ ያላቸውን ግንዛቤ ለማረጋገጥ መምህሩ በቡድን
የሚሰሩትን ስራ መስጠትና ሁሉም የቡድኑ አባላት መሳተፋቸውን ማረጋገጥ
1.4.2. ይዘት
• ማነቃቂያ
• ትምህርቱን ማስተዋወቅ
• ገለፃ
• ጥያቄና መልስ
• የቡድን ውይይት
1.የትምህርቱ አቀራረብ
• የዕለቱን ትምህርት ማስተዋወቅ
• የዕለቱን የትምህርቱ ዓላማ ለተማሪዎች ማሳወቅ
2 የትምህርቱ አካል
ይህ ትምህርት የግብረ ገብ ምሉዕነት ያለው ሰው መገለጫዎቹ ምን እንደሆኑ አጠር ባለ ገለፃ
እንድሁም የመወያያ ርዕስ በመስጠት ሊጀምር ይችላል፡፡
3. ማጠቃለያ
የትምህርቱን ዋና ፍሬ ሀሳብ ያጠቃሉ
• የግብረ ገብ ምሉዕነት መገለጫዎች
4. ግምገማና ክትትል
ሀ. ግምገማ
• ተማሪዎች ትምህርቱ እንደገባቸው ያረጋግጡ፡፡ ይህ አጠር ያለ ፈተና ወይንም የክፍል
ሥራ በመስጠት ሊደረግ ይችላል፡፡ በተጨማሪም መምህሩ ተማሪዎችን በቡድን በማቧደን
ከአቻዎቻቸው ጋር በመሆን ስለ ተሟላ የግብረ ገብ ስብዕና መገለጫዎች ውይይት እንዲያደርጉ
ማድረግ ይችላል፡፡
ለ .ክትትል
ስለ ተሟላ የግብረ ገብ ስብዕና መገለጫዎች አስመልክቶ ቀለል ያለ ገለፃ በማድረግና ተማሪዎች ከአቻዎቻቸው
ጋር በጉዳዩ እንዲነጋገሩ በማድረግ ትምህርቱን ያጠቃልሉ፡፡
• ተማሪዎች ትምህርቱን በደምብ እንደገባቸው ለማረጋገጥ የቡድን ሥራ ወይንም ሌላ ሥራ
ሊሰጠዋቸው ይችላሉ፡፡ እያንዳንዱ ተማሪ በውይይት መሳተፍን ያረጋግጡ፡፡
1.5.2 ይዘት
አጠቃላይ የተመደበ ሰዓት ፡ 4 ክፍለ ጊዜ
• ቡድን ውይይት
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የእለቱ የትምህርት ርዕስ ማስተዋወቅ፡- የእለቱ ትምህርት ተማሪዎች የግብረ ገብ ምሉዕ
አለመሆን በግለሰብ እንዲሁም በማህበረሰብ እንደ አጠቃላይ ስለሚኖረው ችግር ያላቸውን አመለካከት
በመመዘን ወይም በመቃኘት መጀመር ይቻላል፡፡
ስለ ክፍለ ጊዜው የትምህርት አላማ ለተማሪዎች ይንገሩ
ተማሪዎች የግብረ ገብ ሙሉ አለመሆን ስለሚያስከትላቸው ችግሮች እንዲገልፁ በቂ ጊዜ ይስጡ
የተማሪዎችን ንቃተ ህሊና ሊያነሳሳ የሚችል ጥያቄዎች ያንሱ ፡፡
ጥያቄዎቹ በሚከተለው መልኩ መሆን አለባቸው፡-
ማንም የግብረ ገብ ምሉዕነት የለውም እንበል እና ማህበረሰቡ ምን ይሆናል ብላችሁ ታስባላችሁ?
2. የትምህርቱ አካል
የተወሰኑትን ግለፁ፡፡
• እውነትን መናገር፡፡
• ቃልን መጠበቅ፡፡
መግቢያ
ይህ ምዕራፍ የህግ ተገዥነት ፅንስ ሀሳብ ላይ ያተኩራል፡፡ ውይይቱ በህግ ምንነት አጠር ያለ ገለፃ በመስጠት
ይጀምራል፡፡
ይህ የሚደረገው ለቀጣዩ የክፍለ ጊዜ ትምህርት ጠቃሚ በመሆኑ ነው፡፡ ከዚህ አጭር ገለፃ በኋላ ‹‹ለህግ
ተገዢነት›› ትርጉምና አስፈላጊት ያመራል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ወደ ህግ አክባሪ ግለሰብ ባህሪያት ምንነትና ለሕግ
ተገዥ አለመሆን የሚያስከትለውን ችግር ይፈትሻል፡፡
የመማር ውጤቶች
ተማሪዎች ይህን ምዕራፍ ከተማሩ በኋላ፡-
• ለሕግ ተገዢነት ትርጉም ይሰጣሉ
ትምህርቶች ፡-
• ክፍለ ትምህርት 1 የህግ ተገዢነት ትርጉም
• ክፍለ ትምህርት 2 ለሕግ ተገዢ የመሆን አስፈላጊነት
• ክፍለ ትምህርት 3 ለሕግ ተገዢ የሆነ ሰው ባህሪያት
• ክፍለ ትምህርት 4 ለሕግ ተገዢ አለመሆን የሚያስከትላቸው ችግሮች
2.1.2. ይዘቶች
3. ማጠቃለያ
የትምህርቱን ዋና ዋና ፅንሰ ሀሳብ በማንሳት ያጠቃሉ
የህግ ተገዢነት ምንነት
4. ግምገማና ክትትል
ሀ/ ግምገማ
ለ. ክትትል
የሕግ ተገዢነት ትርጉምን አስመልክቶ ለተማሪዎች ማጠቃለያ ይሰጧቸው፡፡ በመካከላቸውም
የቃል ምልልስ እንዲያደርጉ ያድርጓቸው
• ተማሪዎች የተማሩትን ትምህርት የበለጠ እንዲረዱ ከትምህርቱ ጋር ተያያዥነት
ያላቸው ሥራዎች ይሰጡዋቸው፡፡ ለያንዳንዱ ቡድን በሕግ ተገዢነት ትርጉም
በውይይት ወቅት የሚሳተፉበትን ሥራ ይስጧቸው፡፡
3. የሕግ ተገዢነትን ለመተግበር ተማሪዎች ሊያደርጓቸው የሚገቡ ድርጊቶች ውስጥ የተወሰኑ ምሳሌዎችን
ስጡ
እነዚህ ተማሪዎች የሕግ ተገዢነትን ለመተግበር ሊያደርጓቸው ከሚገቡ ድርጊቶች ውስጥ ጥቂቶች
ናቸው፡፡
ተማሪዎች የትምህርት ቤታቸውን ሕጎችና ደምቦች ማወቅ አለባቸው
2.2.2 ይዘት
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የዕለቱን ትምህርት ማስተዋወቅ
2. የትምህርቱ አካል
መምህሩ ለሕግ ተገዢ የመሆንን ዋና ዓላማ በመግለጽ ትምህርቱን መጀመር ይችላል፡፡
ተማሪዎች በጉዳዩ ያላቸውን አረዳድ ከአቻወቻቸው ጋር ሆነው እንዲወያዩ ይፍቀዱላቸው
3. ማጠቃለያ
የትምህርቱን ዋና ዋና ጽንስ ሀሳብ ያጠቃሉ
- የህግ ተገዢነት አስፈላጊነት
4. ግምገማና ክትትል
ሀ. ግምገማ
ተማሪዎች ትምህርቱን መገንዘባቸውን ያረጋግጡ፡፡ ይህም ለተማሪዎች ቀለል ያለ ፈተና
ወይንም የክፍል ሥራ በመስጠት ሊከወን ይችላል፡፡
መምህሩ ተማሪዎችን በቡድን በማደራጀት ከአቻዎቻቸው ጋር ስለ ሕግ ተገዥ የመሆን
አስፈላጊነት ውይይት እንዲያደርጉ ያግዟቸዋል፡፡
የቡድን ስራ
2.3.2 ይዘት
መምህሩ ተማሪዎች ለሕግ ተገዥ የሆነ ሰው ባህሪያቶችን እንዲገልጹ በማድረግ ትምህርቱን ሊጀምሩ
ይችላሉ
• የትምህርቱን ዓላማ ለተማሪዎች ያሳውቋቸው
• ተማሪዎች ለሕግ ተገዢ የሆነ ሰው ባህሪያቶች ላይ የራሳቸውን ሀሳብ እንዲያንፀባርቁ በቂ
ጊዜ ይስጧቸው
• ሀሳባቸው ሊያነሳሱ የሚችሉ ጥያቄዎች ይጠይቋቸው
2. የትምህርቱ አካል
መምህሩ ተማሪዎች ለሕግ ተገዢ የሆነ ሰው ባህሪያትን አስመልክቶ ያላቸውን አረዳድ
በመገመት ትምህርቱን ቢጀምሩ የተሻለ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ መምህሩ የተባሉትን ባህሪያት
በዝርዝር ወደ መግለጽ ሊያመራ ይችላል፡፡
3. ማጠቃለያ
የትምህርቱን ዋና ዋና ጽንስ ሀሳብ በማንሳት ያጠቃልሉ
ለሕግ ተገዢ የሆነ ሰው ባህርያት
4. ግምገማና ክትትል
ሀ/ ግምገማ
ተማሪዎች ትምህርቱን መረዳታቸውን ያረጋግጡ፡፡ ይህ አጭር ፈተና ወይንም
የክፍል ሥራ በመስጠት ሊከወን ይችላል፡፡ መምህሩም ተማሪዎችን በቡድን
አቧድኖ ከአቻዎቻቸው ጋር ሆነው ስለ ሕግ ተገዢ የሆነ ሰው ባህሪያት እንዲወያዩ
በማበረታታት ይችላል፡፡
ለ/ ክትትል
ትምህርቱን ስለ ሕግ ተገዥ የሆነ ሰው ባህርያቶች አጠር አድርጐ በመወያየትና በተማሪዎች
መካከል ቃለ ምልልስ እንዲያደርጉ በማበረታት ሊያጠቃልል ይችላል፡፡
• ተማሪዎች ትምህርቱን በተሻለ እንዲረዱት ለማረጋገጥ የቡድን ስራ ወይንም ሌላ
ተግባራት መስጠት ይቻላል፡፡
የህብረተሰቡን ሰላማዊ አብሮ መኖር ከሚያውኩ ድርጊቶች እንደ ስርቆትና ውሸት የመሳሰሉት
መቆጠብ አለበት
2.4.2 ይዘቶች
- ምስሎች - ፎቶዎች
ትምህርቱን ማስተዋወቅ
ገለፃ
ጥያቄና መልስ
የቡድን ውይይት
የትምህርቱ አቀራረብ
መምህሩ ተማሪዎችን ለሕግ ተገዢ አለመሆን የሚያስከትላቸውን ችግሮች እንዲጠቅሱ በማደፋፈር ትምህርቱን
መጀመር ይችላል ፡፡
2. የትምህርቱ አካል
ሀ/ ግምገማ
•ተማሪዎች ትምህርቱን መረዳታቸውን ያረጋግጡ፡፡ ይህም የክፍል ስራ ወይም አጭር ፈተና በመስጠት
ሊከወን ይችላል፡፡ መምህሩም ተማሪዎችን በቡድን በማደራጀት ከአቻዎቻቸው ጋር በመሆን የሕግ
ተገዢ አለመሆን የሚያስከትላቸውን ችግሮች እንድገልፁ ሊያደርግ ይችላሉ፡፡
ለ/ ክትትል
ለህግ ተገዢ አለመሆን የሚያስከትለውን ችግር አጠር ባለ ውይይት እንድያዩ በማበረታታት ከአቻዎቻቸው
ጋር ሀሳብ እንድለዋወጡ በማድረግ ትምህርቱን ያጠቃሉ
1. እውነት
2. ሀሰት
3. እውነት
4. ሀሰት
5. እውነት
1. ለ
2. ሐ
3. ሐ
4. ሀ
ለሕግ ተገዢነት ማለት የአንድ ሰው ለሀገሩን ሕጐች ለመታዘዝ ያለው ዝግጁነትና ቁርጠኝነት
ማለት ነው፡፡
ሰላምን ማስጠበቅ
የሰላም አለመኖር
ሙስና
የሱስ ተገዥነት
ግብር ማሸሽ
ነፃነት ማጣት
በተጨማሪም እንዴት መልካም ባህሪያቶችን ማጎልበት እንደሚቻል ይገልፃል፡፡ በዚህ ክፍለ ትምህርት
ተማሪዎች የመልካም ባህሪይ አለመኖር በቤተሰብ፣ በትምህርት ቤትና በማህበረሰብ ወዘተ የሚያስከትላቸውን
ችግሮች ይማራሉ ፡፡
የምዕራፉ የመማር ውጤቶች
ትምህርቶች
•ክፍለ ትምህርት 1 የመልካም ባህርይ ትርጉም
3.1.2 ይዘት
• ገለፃ ማድረግ
1. የትምህርቱ አቀራረብ
2. የትምህርቱ አካል
የባህርይን ቃል ትርጉም
ሀ. ግምገማ
ለ. ክትትል
• የመልካ ባህርይን ትርጉም ያጠቃሉ፡፡ ተማሪዎቹም እርስ በርሳቸው እንዲወያዩ ያበረታቷቸው፡፡
መምህሩ ለተማሪዎች የተወሰኑ ስራዎችን በግልም ይሁን በቡድን እንዲሰጧቸው ይጠበቃል፡
፡ መምህር የተማሪዎችን መልካም ባህርይ አስመልክቶ የራሳቸውን ምሳሌ እንዲዘረዝሩና
እንዲጠቅሱ ያደርጉ፡፡
መልካም ባህርይ ማለት በዕለት ተዕለት ህይወታችን ለራሳችንና ለሌሎችም የማይጎረብጥ/ የሚመች
ማንኛውም ባህርይ ማለት ነው፡፡ መልካም ባህርይ የግለሰቡ እምነትና አስተሳሰብ ውጤት ነው፡፡ ግለሰቡ
ከሚናገርበት፣ ድርጊት ከሚፈጽምበትና ከሌሎች ጋር መስተጋብር ከሚያደርግበት መንገድ ጋር ቀጥተኛ
ግንኙነት አለው፡፡
2. መልካም ባህርያት ተብለው ከሚገመቱ ባህርያት የተወሰኑትን ጥቀሱ
3.2.2 ይዘቶች
• ምሉዕነት
• ተዓማኒነት
• ተጠያቂነት
• ራስን መግዛት
• እምነት እሚጣልበት
» መምህር ተማሪዎች እንዲቆሙ በማድረግ በአራት ቡድን ያቧድኗቸው፣ ከዚያ ከሌላ ቡድን ጋር
ይቀላቅሏቸው እና ስምንት ቡድን ያድርጓቸው፣ በመቀጠልም በአስራ ስድስት ቡድን ለክፍሉ በሙሉ
ያቅርቡ (ይህ ተማሪ አሳታፊ ‹‹ፒራሚዲንግ) የሚባል የማስተማር ዘዴ ነው፡፡
» ገለፃ
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የዕለቱን የትምህርት ርዕስ ማስተዋወቅ
መምህሩ አጠር አድርጎ ትምህርቱን ያስተዋውቃል፡፡ ማስተዋወቁ መሰረታዊ የሚባሉ የመልካም ሰው
መለያዎች ማካተት አለበት፡፡
1. የትምህርቱ አካል
• ሐቀኝነት
• ምሉዕነት
• ክብር መስጠት
• ተጠያቂነት
• ታማኝነት
2. ማጠቃለያ
3. ግምገማና ክትትል
ለ. ክትትል
1. መልካም ሰው ማን ነው?
ክብር መስጠት በብዙ መንገዶች ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይሁን እንጂ ለውይይታችን ሲባል
ሰዎችን በስብዕናቸው፣ በችሎታቸው በጥሩ መገለጫ ባህሪያቸው ወይንም በሚያከናውኑት
ተግባር መሰረት ክብር መስጠትን ያመለክታል፡፡
ተግባር 3.4. ትዕዛዝ ፡ ከክፍል ጓደኞቻችሁ ጋር በመሆን ቡድን መስርታችሁ በእነዚህ ጥያቄዎች ተወያዩ፡
፡
ፍንጭ፡-
እባክዎትን መምህር ተማሪዎች በጉዳዩ ላይ እንዲወያዩ ይፍቀዱላቸውና በመጽሐፉ ውስጥ ላሉት ጥያቄ 1.2
እና 1.3 ትክክለኛ መልስ ይስጧቸው፡፡
ተግባር 3.5 ትዕዛዝ፡ ተማሪዎች ቤተሰቦቻችሁን በመጠየቅ ለሚከተሉት ጥያቄዎች መልስ ሰጡ፡፡
1. መከባበር ለምን አስፈለገ?
መከባበር በአንድ ህብረተሰብ ውስጥ መኖር ያለበት አስፈላጊ ነገር ነው፡፡ ለሌሎች ክብር እንድንሰጥ
የሚገፋፋን/ የሚያነሳሱን የተለያዩ ምክንያቶች አሉ፡፡
* ችግሮችን ለመፍታት ፡፡
* ሀቀኝነትን ለማሳየት
2. ለምን አናከብርም?
የተከበሩ መምህር ለዚህ ጥያቄ ተማሪዎች በጉዳዩ ላይ እንዲወያዩ አግዙዋቸው የግል ልምድዎን
ካነበቡት መጽሀፍ ወዘተ ተመርኩዘው መልሰዎን ይስጡ፡፡
መከባበር ራስን ከማክበር ይጀምራል፡፡ ቀጥሎ አካባቢዎ ላሉት ሰዎች ወደ ማክበር ይሄዳል፡፡ይህ
ሀሳብ ሰውና ሰውም ላልሆነም ያገለግላል፡፡ በ
3.3.2 ይዘት
Ô ስዕሎች
Ô ፎቶዎች
Ô ውስን ጥናት
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የዕለቱን ትምህርት ማስተዋወቅ
መምህሩ የመልካም ባህሪ ማጎልበቻ መንገዶችን አጠር አርጎ ማስተዋወቅ ይጠበቅበታል፡፡
መምህሩ በዚህ ክፍለ ትምህርት የሚጠበቁ የመማር ብቃቶችን ማሳወቅ አለባቸው፡፡
መምህሩ የመልካም ባህሪይ ማበልፀጊያ መንገዶች በሰፊው ያብራራሉ፡፡ በመቀጠል በያንዳነዱ ፅንሰ ሀሳብ
ላይ ይወያያሉ፡፡ መምህሩ ተግባራትና ምሳሌዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡
4. ግምገማና ክትትል
ሀ .ግምገማ
• መምህሩ የክፍል ተግባር በመስጠት፣ስለ መልካም ባህሪ ውጤት እንዲወያዩ
በማድረግና እነዲያቀርቡ በመጋበዝ ተማሪዎች ትምህርቱን መረዳታቸውን
ያረጋግጣሉ፡፡
ለ. ክትትል
3.3.5. ለተግባራቱ የተሰጡ መልሶች
ተግባር 3.6 ትዕዛዝ 6: በቡድን በመሆ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ተወያዩባቸው፡፡
3.4.2 ይዘት
ይህ ክፍለ ትምህርት ለተማሪዎች በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ ይህን ትምህርት በመማር ተማሪዎች
መልካም ባህሪን ያጎለብታሉ፡፡ ተማሪዎች መልካም ባህሪን የሚያጎለብቱበትን መንገድ እንዲያውቁ
ያግዛቸዋል፡፡ መልካም ባህሪይ የሚጎለብቱበትን ስልትም ያመላክታቸዋል፡፡ ለምሳሌ ራስን
የመግዛት ክህሎትን ማጎልበት፣ የግብረ ገብ ዕሴቶችንና መርሆችን መቀበልና ማጎልበት ለህግ
ታማኝ መሆን የመሳሰሉት መልካም ባህሪን ለማጎልበት የሚረዱ ናቸው፡፡
3.4.4. የመማር ማስተማር ሂደት
ተመራጭ የማሰተማሪያ መርጃ መሳሪያዎች
Ô ስዕሎች
Ô ፎቶዎች
Ô ውስን ጥናት
የትምህርቱ አቀራረብ
2. የትምህርቱ አካል
መምህሩ የመልካም ባህሪይ ማበልፀጊያ መንገዶች በሰፊው ያብራራሉ፡፡ በመቀጠል በያንዳነዱ ፅንሰ
ሀሳብ ላይ ይወያያሉ፡፡ መምህሩ ተግባራትና ምሳሌዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡
ሀ. ግምገማ
• መምህሩ የክፍል ተግባር በመስጠት፣ስለ መልካም ባህሪ ውጤት እንዲወያዩ በማድረግና እነዲያቀርቡ
በመጋበዝ ተማሪዎች ትምህርቱን መረዳታቸውን ያረጋግጣሉ፡፡
ራስን መግዛት
ህግን ማክበር
የማህበረሰብ ዕሴቶችንና መርሆችን መቀበልና መከተል
የትምህርት ቤቱን መተዳደሪ ደንቦች ማክበር.
• የማህበረሰቡን መርሆች ማክበር
ተግባር 3.9 ትዕዛዝ ከላይ የቀረበውን ምንባብ መሰረተ በማድረግ ለሚከተሉት ጥያቄዎች መልስ
ስጡ፡፡
ተግባር 3.13 ትዕዛዝ ሶስት ተማሪዎችን የያዘ ቡድን ያዋቅሩና ከሌላ ቡድን ጋር
ስለ መልሱ እንዲወያዩ አድርጉ፡፡
1) ሀሰት
2) እውነት
3) ሀሰት
4) እውነት
5) እዉነት
ትዕዛዝ ሁለት : ምርጫ
1) ሐ
2) መ
3) ሐ
4) መ
5) መ
ትምህርቶች:
• ክፍለ ትምህርት 1: የማህበራዊ ምጣኔ ተግባራት ዕሳቤ
• ክፍለ ትምህርት 2: በበጎ ፈቃድ ተግባራት መሳተፍ
• ክፍለ ትምህርት 3: ትርፍ ጊዜን ለጋራ ጥቅም ማዋል
• ክፍለ ትምህርት 4: ታማኝ ግብር ከፋዮችና ቁጠባ ለማህበራዊ
ምጣኔ የሚኖራቸው ሚና
4.1.2 ይዘቶች
የተመደበ ሰዓት: 5 ክፍለ ጊዜ
* ገለፃ በማድረግ
* የመማሪያ መፅሀፋቸው ላይ ያለ ተግባር በመስጠት
* መመሪያ በመስጠትና በቡድን እንዲወያዩ በማድረግ
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የዕለቱን ትምህርት ማስተዋወቅ
4.ግምገማና ክትትል
ሀ. ግምገማ
መምህሩ ተማሪወቹ የዕለቱን ትምህርት መረዳታቸውን ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡ይህም የክፍል ውስጥ
ተግባር በመስጠት ሊከናወን ይችላል፡፡ መምህሩም ተማሪዎችን በቡድን በማዋቀር ስለ ማህበራዊ ምጣኔ
ተግባር ከአቻወቻቸው ጋር እንድወያዩ በማድርግ ያበረታታሉ፡፡ተማሪዎቹም የራሳቸውን ምሳሌ ያቀርባሉ፡፡
ለ. ክትትል
መምህሩ ስለ ዕለቱ ትምህርት ማጠቃለያ ቢሰጡ ጥሩ ነው፡፡ መምህሩ ተማሪዎች ክፍል ውስጥ ወይም
ቤታቸው ያከናወኗቸውን ተግባራት እንዲከታተሉ ይጠበቃል፡፡
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የዕለቱን ትምህርት ማስተዋወቅ:
መምህሩ ስለ ማህበረሰብ አገልግሎት እና የበጎ ፈቃድ ተግባር ጥቅም ግልፅ ሆነ መግቢያ
ያደርጋሉ፡፡
የማህበረሰብ ምንነት
3. ማጠቃለያ
መምህሩ የዕለቱን ትምህርት ዋና ዋና ነጥቦች በማንሳት ያጠቃሉ፡፡
ማህበረሰብ
ማህበራዊ አገልግሎት
4. ግምገማና ክትትል
ሀ. ግምገማ
መምህሩ ተማሪዎቹ የዕለቱን ትምህርት መረዳታቸውን ያረጋግጣሉ፡፡. ይህም የክፍል ስራ ወይም ፈተና
በመስጠት ሊከወን ይችላል፡፡ መምህሩ ተማሪዎችን በቡድን በማዋቀር ቀደም ብለው በተማሩት ጉዳዮች
ዙሪያ እንዲወያዩ ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡
ለ. ክትትል
· መምህሩ የዕለቱን ትምህርት ያጠቃልላሉ፡፡
· መምህሩ/ሯ ተማሪወች ክፍል ውስጥ ወይም ቤታቸው የሰሯቸውን ተግባራት መከታተል ይኖርባቸዋል፡፡
4.3.2 ይዘት
· ገለፃ ማድረግ
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የዕለቱን ትምህርት ማስተዋወቅ:
መምህሩ ስለ ትርፍ ጊዜ ምንነትና ለጋራ ጥቅም ያለውን ፋይዳ በሰፊው ያስተዋውቃሉ፡፡
መምህሩ/ሯ ትርፍ ጊዜን ለመዝናናት ብቻ ሳይሆን ለጋራ ጥቅም እንዴት እንደሚያውሉ
ያሳውቋቸዋል፡፡ መምህሩ የሚከተሉትን ነጥቦች ማስተዋወቅ ይኖርበታል፡-
የዕለቱን ትምህርት የመማር ብቃት
ከተማሪዋቹ የመማሪያ መፅሀፍ የማነቃቂያ ጥያቄዎችን መስጠት
የዕለቱን ትምህርት በዋና ርዕስና በንዑስ ርዕስ መልክ ማሰተዋወቅ
2. የትምህርቱ አካል
መምህሩ የትርፍ ጊዜን ምንነት ይገልፃሉ፡፡ከዛ ለማህበረሰቡ የጋራ ጥቅም ያለውን
ፋይዳ ያብራራሉ፡፡ መምህሩ ተማሪዎች በትርፍ ጊዚያቸው ሊያከናውኗቸው
የሚችሉ የማህበረሰብ የጋራ ጥቅሞችን እንዲያብራሩ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
በመቀጠልም ስለ ትርፍ ጊዜ አጠቃላይ ጥቅም እንዲገልፁ ያበረታቷቸዋል፡፡
3. ማጠቃለያ
4.4.2 ይዘት
Ô ምስሎች Ôፎቶዎች
የትምህርቱ አቀራረብ
1.ትምህርቱን ማስተዋወቅ
መምህሩ የንግድና የገበያን ምንነት አጠር አርጎ ያስተዋውቃሉ፡፡መምህሩ ግብር መክፈልና ቁጠባ
በማህበረሰቡ የኢኮኖሚያዊ ህይወት ላይ ባለው ሚና ትኩረት ማድረግ አለበት፡፡ ከዚህ ይዘት በኋላ መምህሩ
ለመንግስት ግብር መክፈል ያለው ጥቅምና ቁጠባ በማህበረሰቡ ማህበራዊ ምጣኔ ተግባር ላይ በሚኖረው
ጥቅም አጠር ያለ ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡
2. የትምህርቱ አካል
መምህሩ የንግድና የገበያ ምንነትን ይገልፃሉ፡፡ ከዛ ቀጥለው የግብር መክፈልና የቁጠባ ምንነትን ያብራራሉ፡
፡.ለመንግስት ግብር መክፈል ያለው ጥቅምና ቁጠባ በማህበረሰቡ ማህበራዊ ምጣኔ ተግባር ላይ በሚኖረ ው
ጥቅም ገለፃ ያደርጋሉ፡፡
ከዚህ ትምህርት መጨረሻ መምህሩ ስለ ግብር መክፈልና ቁጠባ ለማህበረሰቡ ስላለው ፋይዳ
ከተማሪዎች ጋር ውይይት ያደርጋሉ፡፡
3. ማጠቃለያ
በሚከተሉት የትምህርቱ መሰረታዊ ፅንሰ ሀሳቦች መሰረት ያጠቃሉ፡-
ገበያ
ግብር
ቁጠባ
ንግድ
ለ. ክትትል
• መምህሩ የዕለቱን ትምህርት ቢያጠቃሉ መልካም ነው፡፡ መምህሩ ተማሪዎች
ቤታቸውም ሆነ ክፍል ውስጥ ያከናወኗቸውን ተግባራት ይከታተሉ፡፡
ትዕዛዝ አንድ: አረፍተ ነገሩ ትክክል ከሆነ “እውነት” ትክክል ካልሆነ “ሀሰት” ብላችሁ መልሱ፡
፡
1) ማህበራዊ ተግባራት በኢኮኖሚያዊ ህ ይወታችን ላይ ምንም ዓይነት ሚና የላቸውም፡፡
ሀሰት
2) ባንኮችና መድህን ድርጅቶች ዘመናዊ የቁጠባ ተቋማት ናቸው፡፡እውነት
3) ግብር መክፈል በሃገር እድገት ላይ ምንም ዓይነት አስተዋፆ የለውም፡፡ሀሰት
4) የትርፍ ጊዜ ሰዓት አንድ ሰው ከመደበኛ ስራው ውጭ ያለውን ትርፍ ጊዜ ያመላክታል፡
፡እውነት
ትምህርቶች
• ክፍለ ትምህርት 1: የሀገር ፍቅር ምንነት
• ክፍለ ትምህርት 2: የሀገር ፍቅር መገለጫዎች
• ክፍለ ትምህርት 3: ሀገርን የመውደድ ጥቅም
• ክፍለ ትምህርት 4: የሀገር ወዳድ ግለሰብ መለያ
• ክፍለ ትምህርት5: ሀገርን መውደድ
5.1.2 ይዘት
የትምህርቱ አቀራረብ
1. ትምህርቱን ማስተዋወቅ
የሀገር ፍቅር ምንነት ላይ ትኩረት በማድረግ አጠር ያለ መግቢያ ለተማሪዎች ማቅረብ
2. የትምህርቱ አካል
የሀገር ፍቅር ምንነትና ተግባራዊ የማድረጊያ መንገዶችን ምሳሌ በማቅረብ
ውይይቱን ይጀምሩ፡፡
የሀገር ፍቅርን ለመረዳትና ለመለማመድ አስፈላጊ ነጥቦችን ግለፁ፡፡
ለ) ክትትል
• የሀገርፍቅር ምንነት ፅንሰ ሀሳብ በማጠቃለልና ተማሪዎች እርስ በርስ እንዲወያዩ
በማድረግ ትምህርቱን ማጠቃለል ይችላል፡፡
--ተማሪዎቹ ትምህርቱን የበለጠ እንዲረዱት ለማገዝ የሚሰሩት የተወሰነ ተግባር ይስጧቸውና እያንዳንዱ
ቡድን በሀገር ፍቅር ምንነት ውይይት ላይ መሳተፋቸውን ያረጋግጡ፡፡
–ተማሪዎች ስለ ሀገር ፍቅር ያላቸውን አመለካከት ይገምግሙ፡፡
5.2.2 ይዘት
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የዕለቱ የትምህርት ክፍለ ጊዜ መግቢያ
መምህሩ የሀገር ፍቅር መገለጫዎችን በማብራራት ትምህርቱን መጀመር ይችላሉ፡፡
• የዕለቱን የትምህርት ክፍለ ጊዜ ዓላማ ለተማሪዎች ማሳወቅ
2.የትምህርቱ አካል
ለ. ክትትል
Ô ምስሎች
Ô ፎቶዎች
ማብራሪያ
የትምህርቱ አቀራረብ
1. ትምህርቱን ማስተዋወቅ
መምህሩ ተማሪዎቹ የሀገር ወዳድነትን ጥቅሞች አጉልተው እንዲገልፁ በማበረታታት
ትምህርቱን መጀመር ይችላሉ፡፡.
ለተማሪዎች የዕለቱን የትምህርት ዓላማ ያሳውቋቸው፡፡
4. ግምገማና ክትትል
ሀ. ግምገማ
መምህሩ ተማሪዎች የዕለቱን ትምህርት እንደተረዱት ለማወቅ አጭር ፈተና፣ የክፍል ስራ ወይም በሀገር
ፍቅር ጥቅም ላይ በቡድን ሆነው እንዲወያዩ በማድረግ ማጠቃለል ይችላሉ፡፡
ለ. ክትትል
• የሀገር ወዳድነትን ጥቅም አጠር አድርገው በማወያትና ተማሪወች እርስ በርሳቸው ሀሳብ
እንዲለዋወጡ በማድረግ ያጠቃሉ
ትምህርቱን ማስተዋወቅ
ገለፃ
ጥያቄና መልስ
የቡድን ውይይት
የትምህርቱ አቀራረብ
1. የዕለቱን ትምህርት ማስተዋወቅ
መምህሩ ተማሪዎቹን በራሳቸው ግንዛቤ ስለ ሀገር ወዳድ ባህሪያት እንዲገልፁ በማድረግ ትምህርቱን
መጀመር ይችላሉ፡፡.
የዕለቱን የትምህርት ዓላማ ለተማሪዎች ያሳውቋቸው፡፡
2. የትምህርቱ አካል
ይህ ትምህርት ስለ ሀገር ወዳድ ዜጋ ባህሪያት አጠር አድረጎ በመግለፅ ሊጀምር ይችላል፡፡መምህሩ ለተማሪዎች
ውይይት የሚሆን ርዕስ ሊሰጧቸው ይችላሉ፡፡
ለ. ክትትል
• ስለ ሀገር ወዳድ ሰው ባህሪያት አጠር ያለ ውይይት በማድረግና ተማሪዎች ዕርስ በርሳቸው ሀሳብ
እንዲለዋወጡ በማበረታታት ያጠቃሉ፡፡
1) የሀገር ፍቅር
ትምህርቱን ማቅረብ
1. የዕለቱን የትምህርት ርዕስ ማስተዋወቅ:
ትምህርቱ የተማሪዎችን ስለ ሀገር መውደድ ፅንሰ ሀሳብ ያላቸውን ግንዛቤ በመዳሰስ
ይጀምራል፡፡
ለተማሪዎች የዕለቱን የትምህርት አላማ ያሳውቁ፡፡
2. የትምህርቱ አካል
ለ. ክትትል
ትምህርቱን ስለ ሀገር ፍቅር ምንነት አጭር ውይይት እንዲያደርጉና እርስ በርሳቸው ውይይት
እንዲያደርጉ በማድረግ ያጠቃሉ፡፡
– ተማሪዎች እንደገባቸው ለማረጋገጥ የቡድን ወይም የተግባር ስራ
ይስጧቸውና ሁሉም ተማሪወች መሳተፋቸውን ያረጋግጡ፡፡
– ተማሪዎች ለሀገር ፍቅር ያላቸውን አረዳድ ይገምግሙ፡፡
· ሙስናን ይዋጋሉ
መግቢያ
ይህ ምዕራፍ ተማሪዎች የሠላምን አስፈላጊነት እንዲገነዘቡ ያስችላቸዋል፡፡ ሰላም በአንድ አካባቢ የጦርነትና
ግጭት ያለመኖር ሁኔታ በሚል ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተማሪዎች ሀይልን ከመጠቀም ይልቅ ግጭቶችን
በምክንያትና በውይይት እንዲፈቱ ይረዳቸዋል፡፡ ትምህርቱ ተማሪዎች ራሳቸውን እንዲገልጹና እርስ
በርሳቸው እንዲተባበሩ ለማድረግ ያለመ ነው፡፡ በተማሪዎች መካከል የመረዳዳትና የመከባበር ዕሴት ዋጋ
የሚኖረው ከራሳቸው ውጭ ያሉ የተለያዩ ባህሎችን በማስተዋወቅ ነው፡፡
ትምህርቶች
• ክፍለ ትምህርት 1: የሰላም ትርጉም
1) የሰላም ትርጉም
የትምህርቱ አቀራረብ
1. ትምህርቱን ማስተዋወቅ
የሰላም አስፈላጊነት ላይ ትኩረት በማድረግ አጭር ትውውቅ ያድርጉ
የዕለቱን የክፍለ ጊዜ ትምህርት ዓላማ ለተማሪዎች ማሳወቅ
ጥያቄው በሚከተለው መልኩ ሊቀርብ ይችላል ‘ሰላም ለኢትዮጵያ ያለው ጥቅም ምን ይመስላችኋል?’
2. የትምህርቱ አካል
የሰላምን ትርጉም እና ምንነት መግለፅና ሰላምን የመለማመጃ መንገዶች ምሳሌ በመጥቀስ ውይይቱን ማስኬድ
ይቻላል፡፡
ሰላምን ለመረዳትና ለመለማመድ የሚያስችሉ አስፈላጊ ፅንሰ ሀሳቦችን መግለፅ
ሀ. ግምገማ
ለተማሪዎቹ የክፍል ስራ፣ አጭር ፈተና በመስጠት ወይም በቡድን እንዲወያዩ በማድረግ በውይይቱም ወቅት
የራሳቸውን ምሳሌዎች እንዲጠቀሙ በማድርግ የዕለቱን ትምህርት መረዳታቸውን ማረጋገጥ ይቻላል፡፡
ለ. ክትትል
ስለ ሰላም ትርጉም ማጠቃለያ በመስጠት በጥቅሙ ዙሪያ ተማሪዎች እርስ በእርስ ሀሳብ
እንዲለዋወጡ በማድረግ ያጠቃሉ ፡፡
• ተማሪዎች ያስተማሯቸውን ትምህርት የበለጠ እንዲረዱልዎ ስለ ሰላም ምንነት
እንዲወያዩ የቡድን ስራ ይስጧቸውና ሁሉም የቡድኑ አባላት መሳተፋቸውን ያርጋግጡ፡፡
• ግጭትና ጦርነት
• የነፃነት አለመኖር
1. ትምህርቱን ማቅረብ
ጥያቄዎቹም በዚህ መልኩ ሊሆኑ ይችላሉ ‘መተባበር የተማሪዎችን የክፍል ውስጥ ልምድ እንዴት
ሊያጎለብትላቸው ይችላል?’
4. ግምገማና ክትትል
ሀ) ግምገማ
• ተማሪዎቹ የተማሩትን ትምህርት እንደተረዱ ለማረጋገጥ የክፍል ስራ፣ አጭር ፈተና ወይም
በመተባበር ፅንሰ ሀሳብ ዙሪያ በቡድን እንዲወያዩና ሀሳባቸውን እንዲገልፁ ማድረግ ይችላሉ፡፡
ለ) ክትትል
• በመተባበር ፅንሰ ሀሳብ ዙሪያ ተማሪዎች እርስ በርሳቸው ሃሳብ እንዲለዋወጡ በማድረግ አጭር ገለፃ
አድርጎ ትምህርቱን ማጠቃለል፡፡
1. ትምህርቱን ማቅረብ
የዕለቱን ትምህርት ማስተዋወቅ
መምህሩ ተማሪዎች በሰላምና በመተባበር ዝምድና ዙሪያ ያላቸውን ሀሳብ እንዲገልፁ
በማድረግ ይጀምራሉ
• የዕለቱን የትምህርት ዓላማ ለተማሪዎች ያሣውቋቸው
ሀ. ግምገማ
• ተማሪዎች የተማሩትን ትምህርት መረዳታቸውን ለማረጋገጥ መምህሩ
የክፍል ስራ፣ አጭር ፈተና ወይም የቡድን ስራ መስጠትና ሁሉም
የቡድን ተማሪዎች መሳተፋቸውን ማረጋገጥ ይችላሉ፡፡
ለ. ክትትል
• በፅንሰ ሀሳቡ ላይ አጭር ውይይት ማድረግና ማጠቃለል፡፡
–ተማሪዎች የበለጠ ግንዛቤ እንዲኖራቸው የቡድን ስራ ይስጧቸውና ሁሉም የ ቡድኑ አባላት በውይይቱ
መሳተፋቸውን ያረጋግጡ፡፡
–ተማሪዎች በሰላምና መተባበር ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ይገምግሙ፡፡
6.3.5 ለተግባራቱ የተሰጡ መልሶች
- ሇህግ ተገዢ የመሆን 2.1. ሇህግ ተገዢ የመሆን - ተማሪዎች በህግ አክባሪነት ጽንስ - ሇህግ ተገዢ መሆን ምን
ፅንስ ሀሳብን ማስረዳት ትርጉም ሀሳብ ዙሪያ በቡድን እንዲወያዩ ማሇት እንደሆነ ተማሪዎች
- ሇህግ ተገዢ የሆነ ሰው 2.2. ሇህግ ተገዢ የመሆን ማመቻቸት መጠየቅ
የሚያንጸባርቃቸው አስፈላጊነት - ሇህግ ተገዢ የመሆን - በምዕራፍ ከተሰጣቸው
ባህሪያት ማሳየት 2.3. ሇህግ ተገዢ የሆነ አስፈላጊነትን ተማሪዎች በተሇያየ ትምህርት አንፃር
- ሇህግ ተገዢ አሇመሆን ሰው ባህሪያት ዘዴ እንዲወያዩበት ማድረግ የተማሪዎችን ውጤትና
የሚያስከትሇውን ችግር 2.4. ሇህግ ተገዢ - ሇህግ ተገዢ የሆነ ግሇሰብ ብቃት ተገቢነት መገምገም
መግሇጽ አሇመሆን ባህሪያትን ተማሪዎች በውስን - ጥያቄና መልስ
የሚያስከትሇው ጥናታዊ ጽሁፍ ወይም የመድረክ - እያንዳንዱ ተማሪ እንዴት
ችግር ትዕይንት ተጠቅመው እንዲገልጹ ጥያቄ እንደሚመልስ
2.4.1. የሰብአዊ መብት ማድረግ መመመልከትና ግብረመልስ
ጥሰት - ሇህግ ተገዢ አሇመሆን በመስጠት መመዘን
2.4.2. ሙስና የሚያስከትሇውን ችግር በቡድን
2.4.3. ሇሱስ ተገዢነት እንዲወያዩ ማድረግ
2.4.4. ህገ ወጥ የልጆች
ስርቆትና ዝውውር
2.4.5. ግብር መሰወር