You are on page 1of 4

የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር

የሥራዝርዝርመግለጫቅጽ
I. አጠቃላይመግለጫ
የመሥሪያቤቱስም የሥራ መደቡ መጠሪያ የሥራዘርፍ/የሥራሂደት
ጽዳትና ተላላኪ
በፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር/ቢሮ ብቻ የሚሞላ
የቅርብኃላፊየሥራመደብ /ተጠሪነት የሥራውደረጃ የሥራውኮድ
III 22 02 01

መሥሪያቤቱየሚገኝበትቦታ

II. የሥራመደቡዋናዓላማ፣ ውጤቶችናተግባራት


2.1. የሥራመደቡዓላማ፡-
በተቋሙ የቅጥረ ግቢ፤ የሥራ ክፍሎችን፤ የመጸዳጃ ክፍሎችን ንጽህና በመጠበቅ እና መልዕክቶችን በማድረስና ለአገልግሎት ዝግጁ
በማድረግ የተቋሙን ስራ ወጤታማ እንዲሆን እገዛ ለማድረግ ነው ፡፡
2.2. የሥራመደቡውጤቶችናተግባራት
ውጤት 1፡ የመ/ቤቱን እና የቢሮዎችን ቅጥረግቢ ንጽህና መጠበቅ፤
 የቢሮዎችን፤ የመሰብሰቢያ አዳራሽ መደረኮችንና የመጸዳጃ ቤቶችን ንጽህና ይጠይብቃል፤
 በሥራ ክፍሉ ውስጥ የሚገኙ ወንበር፤ጠረጴዛና መስታቶችን ያጸዳል፣ይወለውላል፤
 በተቋሙ ንብረት ክፍል ውስጥ የተከማቹ ቆሻሻዎችን ያስወግዳል፤አቧራውን ያጸዳል፤ዕቃዎችን በየቦታቸው ያደራጃል፤
 በመጸዳጃ ቤት አገልግሎት መስጠት ያቆሙ የእጅ መታጠቢያዎችንና የፍሳሽ ማስወገጃዎችን በውቅቱ እንዲጠገኑ ያደርጋል፤
 ለጽዳት ስራ የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶች እንዲሟሉ ያደርጋል፤በአግባቡ በሥራ ላይ ያውላል፤
 በየሥራ ክፍሉ ያሉ መጋረጃዎችንና ፎጣዎችን ያጥባል
ውጤት 2 መልዕክቶችን ለየሥራ ክፍሎች ማድረስ፤
 በተመደበባቸው የሥራ ክፍሎች መልዕክቶችን በፍጥነትና በጥራት ያደርሳል፤
 በየሥራ ክፍሉ የሚገቡ ማህደሮችን ለሚመለከተው አካል በማስፈረም ያስረክባል፤
 የቃል መልዕክቶችን በትክክል በመቀበል ሳያዛባ ለሚመለከተው አካል የስተላልፋል፤
 ከየሥራ ክፍሎች የሚሰሙ የመጥሪያ ደወሎችን በመለየትና በማዳመጥ ፈጥኖ በቦታው በመገኘት መልዕክቶችን ይቀበላል፤ምደሮችን
የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር

በጥንቃቄ ይይዛል፤
 በየወቅቱ የስራ ክንውን ሪፖርት ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣
III. የሥራውባህሪመግለጫዎች
3.1. የሥራውስብስብነት
 ስራው የምድረ-ግቢውንና የስራ ክፍሎችን ንጽህና መጠበቅ፤ቆሻሻዎችን ማስወገድ፤ መልዕክቶችን በፍጥንትና በጥራት ማስተላለፍ
ሲሆን፤በክንውን ውቅት ቢሮ የሚጸዳላቸው ሠራተኞች ባህሪ መለያየት፤ መልዕክቶችን አለመቀበል፣ሠራተኞች ለሥራው ያላቸው
አመለካከት ችግር የሚጋጥሙ ችግሮች ናቸው፡፡ እነዚህም ችግሮች በመነጋገርና በመግባባት ፣በማስረዳት ይፈታሉ፡፡
3.2. ራስንችሎመስራት
3.2.1. ሥራውየሚከናወንበትአግባብ
 |‰W ytlmÇ tdUU¸ yçn# yx\‰R zÁãCN X ከቅርብ ሃላፊ የሚሰጥ ዝርዝር mm¶Ã m\rT b¥DrG y¸kÂwN nW””
3.2.2. ሥራውየሚጠይቀውየክትትልናድጋፍደረጃ
 ሥራው ከአፈጻጸም አኳያ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ይደረግበታል፡፡
3.3.ተጠያቂነት
3.3.1. ተጠያቂነት ለሥራ ውጤት /
 ሥራው ቢሮዎችንና የመጸዳጃ ክፍሎች ንጽህና ባይጠበቅ፤መልእክቶችን በፍጥነትና በጥራት ባያደርስ የሌሎች የሥራ ክፍሎችን አገልግሎቶችን
ሊያስተጓጉል ይችላል፡፡
3.3.2. ተጠያቂነት ለምስጢራዊ መረጃ
 የለበትም
3.4. ፈጠራ
 ሥራው በተደጋጋሚና በቀላል ሁኔታ ሊከናወን የሚችል አሠራሮችን በማሻሻል መተግበርን ይጠይቃል፡፡
3.5. የሥራ ግንኙነት /work communication/
3.5.1. የግንኙነቱ ዓይነትና ደረጃ
 ሥራው ከውስጥ ከቅርብ ሃላፊው እና ከተለያዩ የስራ ክፍል ሠራተኞች ጋር ግንኙነት ያደርጋል፡፡
የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር

3.5.2. የግንኙነቱዓላማ/አስፈላጊነት
 የስራ መመሪያ ለመቀበል፣ መልክቶችን ለማድረስ ፣ ሪፖርትለማድረግ
3.5.3. የግንኙነቱድግግሞሽ
 ይህም የግንኙነት የድግግሞሽ ከቀን የሥራ ሰዓቱመጠኑ 50 % ያህል ይሆናል፡፡

3.6. ኃላፊነት
3.6.1. ኃላፊነት ለሰው ሀብት
3.6.1.1 በኃላፊነት የሚመራቸው ሠራተኞች ብዛት
 የለበትም
3.6.1.2. የኃላፊነት ዓይነትና ደረጃ ፣
 የለበትም

3.6.2. ኃላፊነት ለንዋይ


 የለበትም

3.6.3. ኃላፊነት ለንብረት


 ሥራውን ለማከናወን የሚጠቀምባቸውን መሳሪያዎች አንደ መጥረጊ ፣ጨርቅ ፣የአፍ መከላከያ፣የስራ ልብስ ግምታቸው እስከ ብር 2000(ሁለት ሺህ
ብር)ንብረቶችን በኃላፊነት መያዝና በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ መጠበቅ አለበት፡፡
3.7. ጥረት
3.7.1 የአዕምሮ ጥረት
 ሥራው ተደጋጋሚና በቀላል ሁኔታ የሚከናወን በመሆኑ የተለመደ አእምሮአዊ ትኩረት የሚጠይቅና በአእምሮ ላይ የሚያስከትለው
ድካም ዝቅተኛ ሲሆን ይህም ከሥራ ጊዜው ከ 10% ይሆናል፡፡
3.7.2. ስነልቦናዊጥረት/Emotional effort/
የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር

 ሥራው በሌሎች ሠራተኞች ዘንድ ዝቅ ተደርጎ መታየቱ የሚፈጠር ስሜት እንዲሁም በስራ አጋጣሚ መልዕክቶች በወቅቱ አለመድረስ፤ ቢሮዎችና
የመጸዳጃ ክፍሎች በሚፈለገው ንጽህና አለመጠበቅ ወይም መሰል ችግሮች መንስኤነት የሚነሱ ጭቅጭቆችን ተቋቁሞ በቁርጠንነት
መስራትን ይጠይቃል፡፡
3.7.3 የዕይታጥረት
 ሥራው ተደጋጋሚና በቀላል ሁኔታ የሚከናወን በመሆኑ የተለመደ የእይታ ጥረት የሚጠይቅና በአይን ላይ የሚያስከትለው ድካም
እምብዛም ሲሆን ይሁም ከሥራ ጊዜው ከ 15% ያህል ይሆናል፡፡
3.7.4. የአካልጥረት
 ስራው 80 በመቶ በመቆም እና 10 በመቶ ጎንበስቀና በማለት የሚከናወን ነው ፡፡
3.8. የሥራ ሁኔታ
3.8.1. ሥጋትና አደጋ፣
 ሥራው ከፍታ ቦታዎችን በመሰላል ወጥቶ በጽዳት ውቅት ወድቆ የመሰበር አደጋ ሊያጋጥም ይችላል፡፡
3.8.2. የሥራ አካባቢ ሁኔታ፣
 ስራው ለበሽታ አምጪ ባክቴሪያና ቫይረሶች መጥፎ ሽታ፤ የአቧራ ብናኝ ባለበት አካባቢ የሚከናወን ሲሆን ይህም በመተንፈሻ አካል ላይ
የጤና ችግር ይስከትላል፡፡

3.9.1. የትምህርት
የትምህርትደረጃ የትምህርትአይነት
8 ኛ ክፍልያጠናቀቀ
3.9.2 ሥራውንለመጀመርየሚያስፈልግየሥራልምድ
የሥራልምዱለማግኘትየሚጠይቀውጊዜ ልምዱየሚገኝበትየሥራዓይነት
0 ዓመት

የሥራዝርዝሩንያዘጋጀውባለሙያሥም ፊርማ ቀን
ቡድን 3
የሥራዝርዝሩንያጸደቀውየኃላፊውሥም የሥራመደቡመጠሪያ ፊርማ ቀን

You might also like