Professional Documents
Culture Documents
SÉ ' Ƒ E) ÇÅ'" lØØ' vKYM×" I
SÉ ' Ƒ E) ÇÅ'" lØØ' vKYM×" I
I. አጠቃላይ መግለጫ
የመስሪያ ቤቱ ስም የሥራ መደቡ መጠሪያ የሥራ ዘርፍ/የሥራ ሂደት
መስሪያ ቤቱ የሚገኝበት ቦታ
የምግብ አምራች ድርጅቶችን በተመለከተ የቅድመና የድህረ ፈቃድ ቁጥጥር መረጃ ማደራጀትና የቅድመ ፈቃድ
ኢንስፔክሽኖች ላይ በመሳተፍ ለህብረተሰቡ ጥራታቸውና ደህንነቱ የተረጋገጠ የምግብ ምርቶች እንዲያሰራጩ
የራሱን አስጠዋፅኦ ያደርጋል፡፡
2.2.ከሥራ መደቡ የሚጠበቁ ውጤቶችና ተግባራት
ውጤት 1 ፡ በመልካም አመራረት መርህና የምግብ ፋብሪካዎች ቁጥጥር መመርያ መሰረት የቁጥጥር ስራዎችን ማከናወን
በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙት ¾ ምግብ ማምረት Y^ ላይ የ}cT\ É`Ï„‹ u}SKŸ} S[Í‹” ›Å^Ï„ ÃóM::
ምግብ በማምረት ስራ ላይ ለመሰማራት ፈቃድ የሚጠይቁ በሚያቀርቡት ጥያቄ መሰረት በቦታቸው በመገኘት
በተዘጋጀው ስታንዳርድ ምርቶቻቸውን የሚከማቹበትና የአካባቢው ንጽህናና ባለሙያዎቹ መስፈረቱ በሚያዘው
መሰረት መሆኑን የቅድመ ፈቃድ ኢንስፔክሽን c=Ÿ“¨” ŸK?KA‹ vKS<Á‹ Ò` uSJ” ÃKUÇM::
የቁጥጥር ሪፖርት አዘገጃጀት አሰራር መመሪያ መሰረት በሌሎች ባለሙያዎች ድጋፍ እየተደረገለት ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡
ስልጠና እና ስብሰባ ሲኖር አስፈላጊ ግብአቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣
በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙትን የምግብ አምራች ቁጥጥር እቅድና የአፈጻጸም ሪፖርት በውጤት ተኮር አዘገጃጀት
መሰረት አዘጋጅቶ ያቀርባል ፡፡
III. የሥራው ባህሪ መግለጫዎች
ሥራው የአፈጻጸም መመርሪያዎችንና ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን ግልጽ መመርሪያ መሰረት በማድረግ ይከናወናል፡፡
3.2.2 ሥራው የሚጠይቀው የክትትልና ድጋፍ ደረጃ
ሥራው ጥራትና ደረጀውን ጠብቆ ሰለመከናወኑ በየጊዜው በሌሎች ባለሙያዎች እና በቅርብ ሀላፊው ክትትልና ድጋፍ
ይደረግበታል፡፡
3.3 ተጠያቂነት
በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙት ¾ ምግብ ማምረት Y^ ላይ የ}cT\ É`Ï„‹ u}SKŸ} S[Í‹” ›Å^Ï„ SÁ´“
T>eØ ራዊነታቸውን መጠበቅ ስራው ባግባቡ ባይከናወንና መረጃዎቹ ቢወጡ በግልና በተቋም ደረጃ ተአማኒነትን ያሳጣል፤
ስራው በመስርሪያ ቤቱ ውስጥ ከቅርብ ኃላፊው ከክፍሉ ሰራተኞች ከሌሎች የስራ ክፍል ሰራተኞች እንዲሁም ከመስርሪያ ቤቱ ውጭ
ከሚገኙ ከምግብ አምራች ድርጅቶች ጋር ግንኙነት ማድረግን ይጠይቃል፡፡
3.5.2 የግንኙነቱ ዓላማ
አመራርና ድጋፍ ለመቀበል እና ሪፖርት ለማድረግ ፤ በጋራ ለመስራትና የምግብ አምራች ድርጅቶችን ግንኙነት
ማድረግን ይጠይቃል፡፡
3.5.3 የግንኙነቱ ድግግሞሽ
የለበትም
3.6.1.1 በኃላፊነት የሚመራቸው ሠራተኞች ብዛት
የለውም፡፡
የለውም፡፡
የለውም፡፡
ለቢሮ መገልገያነት የተሰጡትን ወንበር ጠረቤዛ መደርደርያ ኮሚፒዩተር መያዝን የሚጠይቅ ሲሆን የእነዚህ መሳሪያዎች ዋጋ እስከ
50 ሺህ ብር ይገመታል፡፡
3.7. ጥረት
ስራው የምግብ አምራቾችን መረጃዎች አጠናክሮ መያዝን እና ይህንን በተሸለ መልኩ ለመፈፀም የተለያዩ የአሰራር
ሂደቶችና ቅፆችን ማዘጋጀትን የሚያካትት ሲሆን እነዚህም አእምሮን የሚያዳክሙ ተግባራት ሲሆኑ እነዚህም
ከስራው እስከ 35 በመቶ ይወስዳሉ፡፡
3.7.2.ስነልቦናዊ ጥረት
መረጃዎችን ለመመዝገብና ለማደራጀት ኮሚፒዩተርን መጠቀም ስለሚጠይቅ ከስራ ሰዓቱም እስከ 30 በመቶ ድረስ
ይወስዳል፡፡
3.7.4 የአካል ጥረት
የለበትም፡፡
3.8.2. የሥራ አካባቢ ሁኔታ
የለበትም
3.9. እውቀትና ክህሎት፣
3.9.1. ትምህርት