Professional Documents
Culture Documents
ማውጫ
ክፌሌ ሃያ ሁሇት............................................................................................................................ 1
ማዔዴንና ኢነርጂ .......................................................................................................................... 1
ሀ/ ማዔዴን ..................................................................................................................................... 1
አዋጅ ቁጥር 1144/2011 ............................................................................................................ 1
የማዔዴን ግብይትን ሇማስተዲዯር የወጣ አዋጅ ........................................................................... 1
አዋጅ ቁጥር 678/2002 ............................................................................................................ 27
የማዔዴን ሥራዎች አዋጅ ......................................................................................................... 27
ዯንብ ቁጥር 182/1986 ዒ.ም .................................................................................................... 76
ስሇ ማዔዴን ሥራዎች የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ .................................................... 76
ሇ/ ኢነርጂ ................................................................................................................................. 104
አዋጅ ቁጥር 295/1978 .......................................................................................................... 104
የነዲጅ ሥራዎችን ሇማስተዲዯር የወጣ አዋጅ ......................................................................... 104
ዯንብ ቁጥር 49/1991 ዒ.ም .................................................................................................... 117
የኤላክትሪክ ሥራዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ........................................................... 117
አዋጅ ቁጥር 247/1993 ዒ.ም ................................................................................................. 146
የነዲጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፇንዴ ማቋቋሚያ አዋጅ ....................................................................... 146
አዋጅ ቁጥር 317/1995 .......................................................................................................... 148
የገጠር ኤላክትሪፉኬሽን ፇንዴ ማቋቋሚያ አዋጅ ................................................................... 148
አዋጅ ቁጥር 810/2006 .......................................................................................................... 158
የኢነርጂ አዋጅ ...................................................................................................................... 158
ዯንብ ቁጥር 447/2011 .......................................................................................................... 179
የኢነርጂ ዯንብ ....................................................................................................................... 179
አዋጅ ቁጥር 838/2006 .......................................................................................................... 230
የነዲጅና የነዲጅ ውጤቶች አቅርቦት ሥራ መቆጣጠሪያ አዋጅ ................................................ 230
አዋጅ ቁጥር 981/2008 ዒ.ም ................................................................................................. 242
የጂኦተርማሌ ሀብት ሌማት አዋጅ .......................................................................................... 242
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 453/2011 ................................................................... 272
ስሇ ጂኦተርማሌ ሀብት ሌማት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ..................................... 272
ክፌሌ 23................................................................................................................................... 325
ትራንስፕርትና መገናኛ ............................................................................................................. 325
i
የፌትህ ሚኒስቴር
ii
የፌትህ ሚኒስቴር
iii
የፌትህ ሚኒስቴር
iv
የፌትህ ሚኒስቴር
v
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሃያ ሁሇት
ማዔዴንና ኢነርጂ
ሀ/ ማዔዴን
አዋጅ ቁጥር 1144/2011
የማዔዴን ግብይትን ሇማስተዲዯር የወጣ አዋጅ
በኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ህገ መንግስት ዴንጋጌ መሰረት የተፇጥሮ
ሀብት ባሇቤት በመሆኑ፤ የማዔዴን ሀብትም ከተመረተ በኋሊ ያሇውን የግብይትሥርዒት
በሕግ እንዱመራ ማዴረግ አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የሁለንም ዒይነት ማዔዴን ግብይት ሇማስፊፊት፣ ሕጋዊ ሥርዒት ሇማስያዛና ሇመቆጣጠር
የሚያስችሌ የሕግ ማዔቀፌ የሚያስፇሌግ ሆኖ በመገኘቱ፤
የማዔዴን ግብይት ሥርዒትን ዖመናዊ በማዴረግ ዖርፈ ሇኢኮኖሚ የሚያበረክተውን
አስተዋጽዕ ሇማሳዯግ የሚያስችሌ የግብይት ሥርዒት መፌጠር አስፇሊጊ መሆኑ
ስሇታመነበት፤
በማዔዴን ግብይቱ ሊይ የሚሳተፈ አካሊት ሚና ሥሌጣንና ተግባር መወሰን አስፇሊጊ
በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት
የሚከተሇው ታውጇሌ፡፡
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ "የማዔዴን ግብይት አዋጅ ቁጥር 1144/2011" ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
1
የፌትህ ሚኒስቴር
የተቆሇሇ ማዔዴን አዖሌ አፇር ወይም ከቀሪ የማዔዴን ክምችት ውስጥ የተመረተ
ማዔዴንን ይጨምራሌ፤ ሆኖም የሚከተለትን አይጨምርም፡-
ሀ) ከውስጡ ማዔዴን ሇማውጣት ከሚውሌ እንዯ ጨዋማ ውኃ በሰተቀር፤
ሇኢንደስትሪ፣ ሇመታጠቢያ፣ ሇመዛናኛ፣ እና ሇሕክምና የሚውሌ የጂኦተርማሌ ውኃ
እና ላሊውን ውኃ፣
ሇ) አግባብ ባሇው የነዲጅ ሕግ ትርጓሜ የሚካተቱ የተፇጥሮ ዖይት እና ጋዛ፣
ሏ) ከነዲጅ አዖሌ አሇት የተመረቱ ውጤቶችን፤
2. ‘የከበረ ማዔዴን’ ማሇት እንዯ ፔሊቲንየም፣ ወርቅና ብር የመሰሇ የከበረ ብረት ነክ
ማዔዴን ወይም እንዯ አሌማዛ፣ ሩቢ፣ ኤመራሌዴ፣ ሳፊየር ያሇ ከከበረ ዴንጋይ
የተመረተ ሲሆን፣ ሚኒስቴሩ በመመሪያ የከበረ ማዔዴን ብል የሚሰይመውን
ማናቸውንም ላሊ ማዔዴን ይጨምራሌ፤
3. ‘በከፉሌ የከበረ ማዔዴን’ ማሇት ሇማስዋቢያነት የሚውሌ ወጥ ወይም በተፇጥሯዊ
አንዴነት የተጣመረ እንዯ ሮድሊይት፣ ኦሉቪን፣ ኦፒሌ፣ ጃዱያትና ሊራይት የመሰሇ
ማዔዴን ሲሆን፣ የከበሩ ማዴናትን ሳይጨምር ሚኒስቴሩ በመመሪያ በከፉሌ የከበረ
ማዔዴን ብል የሚስይመውን ማንኛውንም ላሊ ማዔዴን ይጨምራሌ፤
4. ‘ብረት ነክ ማዔዴን’ ማሇት እንዯ ብረት፣ መዲብ፣ ነሏስ፣ እርሳስ፣ ክሮማይት፣ ኒኬሌ፣
ታንታሇም እና ማንጋኒስ የመሰሇ ማዔዴን ሲሆን፣ የከበሩና በከፉሌ የከበሩ ማዔዴናትን
ሳይጨምር ሚኒስቴሩ በመመሪያ ብረት ነክ ማዔዴን ብል የሚሰይመውን ላሊ ማዔዴን
ይጨምራሌ፤
5. ‘የግንባታ ማዔዴናት’ ማሇት ማናቸውም በቀጥታም ሆነ በተዖዋዋሪ መንገዴ
ሇኮንስትራክሽን በግብዒትነት የሚያገሇግሌ እንዯ ዔብነበረዴ፣ ግራናይት፣ ሊይምስቶን፣
ባዙሌት፣ አሸዋ፣ ጠጠር፣ ኢግኒምብራይትና የሸክሊ አፇር የመሰሇ ማዔዴን ሲሆን፣
ሚኒስቴሩ በመመሪያ የኮንስትራክሽን ማዔዴን ብል የሚሰይመውን ላሊ ማዔዴንን
ይጨምራሌ፤
6. ‘የኢንደስትሪ ማዔዴን’ ማሇት በቀጥታም ሆነ በተዖዋዋሪ ሇኢንደስትሪ በግብዒትነት
የሚያገሇግሌ እንዯ ካኦሉን፣ ቤንቶናይት፣ ኳርትዛ፣ የዴንጋይ ከሰሌ፣ ሊይምስቶን፣
ፕታሽ፣ ጂፔሰም፣ ፐሚስ፣ የሸክሊ አፇርና ግራፊይት የመሰሇ ማንኛውም ማዔዴን
ሲሆን፣ ብረት ነክና የከበሩና በከፉሌ የከበሩ ማዔዴናትን ሳይጨምር ሚኒስቴሩ
2
የፌትህ ሚኒስቴር
3
የፌትህ ሚኒስቴር
4
የፌትህ ሚኒስቴር
5
የፌትህ ሚኒስቴር
6
የፌትህ ሚኒስቴር
ሀ) የማንጠር ፇቃዴ፣
ሇ) የመቅረጽ ፇቃዴ፣ወይም
ሏ) የማጣመር ፇቃዴ፣
7
የፌትህ ሚኒስቴር
የማዔዴን ማጣራት ፇቃዴ በሀገር ውስጥ የተመረቱ ወይም ከውጭ ሀገር የገቡ ወርቅ ወይም
ብር ወይም ላልች ብረት ነክ ማዔዴናትን ከማዔዴን ማምረት ባሇፇቃዴ፣ ከባንክ ወይም
ላሊ ሕጋዊ ፇቃዴ ካሇው ሰው ተቀብል የማጣራት ሥራ በማከናወን መሌሶ የማስረከብ
ወይም የመሸጥ መብት ይሰጣሌ፡፡
የማዔዴን ማቅሇጥ ፇቃዴ በሀገር ውስጥ የተመረቱ ወይም ከውጪ የገቡ ብረት ነክ
ማዔዴናትን የማቅሇጥና ተፇሊጊውን ቅርጽ የማስያዛ ሥራ የማከናወን መብት ይሰጣሌ፡፡
8
የፌትህ ሚኒስቴር
9
የፌትህ ሚኒስቴር
10
የፌትህ ሚኒስቴር
11
የፌትህ ሚኒስቴር
13
የፌትህ ሚኒስቴር
14
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አግባብነት ያሊቸው ሕጎች እንዯተጠበቁ ሆነው በዘህ አዋጅ መሠረት የተሰጠ ፇቃዴ
ባሇፇቃደ፡-
ሀ) አግባብነት ባሊቸው ሕጎች መሠረት መያዛ የሚገባውን መዙግብትና ማኅዯሮች
ካሌያዖ፤
ሇ) ሕጋዊ የግብይት ሰነዴ ሳይጠቀም ማዔዴን ከገዙ ወይም ከሸጠ ወይም
ካስተሊሇፇ፤
ሏ) በፇቃደ ሊይ ከተገሇፀው ክሌሌ ወጪ ሲሰራ ከተገኘ፤
መ) ተቆጣጣሪዎች ወዯ ሥራ ቦታ እንዲይገቡ ከከሇከሇ ወይም ፇቃዯኛ ካሌሆነ
ወይም መዛገቦች፣ ማኅዯሮች ወይም ላልች ሰነድች እንዲያዩ ካዯረገ፤ ወይም
ሠ) የአካባቢን፣ ጤንነትንና ዯኅንነትን የሚመሇከቱ ግዳታዎችን ከጣሰ፤ፇቃደ
ይታገዲሌ፡፡
2. አግባብነት ያሊቸው ሕጎች እንዯተጠበቁ ሆነው በዘህ አዋጅ መሠረት የተሰጠ ፇቃዴ
ባሇፇቃደ፡-
ሀ) ባሇፇቃደ ሥራውን በራሱ ፌቃዴ የተወ እንዯሆነ፤
ሇ) ፇቃደን ያገኘው የሀሰት መረጃዎችን በማቅረብ ሲሆን፤
ሏ) በዘህ አዋጅ በተወሰነው የጊዚ ገዯብ ውስጥ ፇቃደን ሳያሳዴስ ከቀረ፤
መ) በፇቃደ ሊይ ባሌተመሇከቱ ማዔዴናት ግብይት ሥራዎች ሊይ ተሰማርቶ
ከተገኘ፤
ሠ) በፇቃደ የተፇቀዯሇትን ማዔዴን ፇቃዴ ከላሇው ሰው ከገዙ ወይም የገዙውን
ማዔዴን ፇቃዴ ሇላሇው ሰው ከሸጠ ወይም ካስተሊሇፇ፤
ረ) በተሰጠው ፇቃዴ ከሚሰራው ሥራ ጋር በተያያዖ ሕገወጥ ግብይት ካካሄዯ
ወይም የማጭበርበር ተግባር ከፇጸመ፤
ሰ) በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 ዴንጋጌዎች መሠረት ፇቃዴ ሇማገዴ
ምክንያት የሆኑትን ሁኔታዎች በዯንብ በሚወሰነው የጊዚ ገዯብ ውስጥ
ማሰተካከሌ ካሌቻሇ፤ፇቃደ ይሰረዙሌ፡፡
15
የፌትህ ሚኒስቴር
16
የፌትህ ሚኒስቴር
17
የፌትህ ሚኒስቴር
18
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሦስት
ስሇ አስተዲዯር
28. ፇቃዴና የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የመስጠትና የማስተዲዯር ሥሌጣን
1. የፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባር ይኖሩታሌ፡-
ሀ) ፇቃዴ የመስጠት፣ የማዯስ፣ የመሰረዛ እና የግብይት ሥርዒቱ በአግባቡ
መከናወኑን የመከታተሌና የመቆጣጠር፤
ሇ) የማዔዴን ማጣራት ፇቃዴ፣ የብረትና ብረት ነክ ማዔዴናት ማቅሇጥ ፇቃዴ እና
የማዔዴናት ሊኪነት ፇቃዴ የመስጠት፤
ሏ) ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን የማዔዴናት ግብይት ሕጋዊነትን
የመቆጣጠር እና ሕገወጥ የማዔዴናት ግብይት ፇጻሚዎች ሇሕግ እንዱቀርቡ
የማዴረግ፡፡
መ) ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን አስፇሊጊነቱ ሇታመነባቸው ማዔዴናት
የገበያ ማዔከሌ የማቋቋም፤
2. የሚኒስቴሩ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባር ይኖሩታሌ፡-
ሀ) የማዔዴን ማጣራት ብቃት ማረጋገጫ፣ የብረትና ብረት ነክ ማዔዴናት ማቅሇጥ
ብቃት ማረጋገጫ እና የማዔዴናት ሊኪነት ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
የመስጠት፤
ሇ) የማንጠር፣ የመቅረጽ፣ የማጣመር እና የማጣራት ሥራዎች የሚያከናውኑበትን
የአሠራር ዯረጃ የማውጣትና የማስፇጸም፤
ሏ) ከሀገር በሚወጡና በሚገቡ ማዔዴናት ሊይ የቤተ-ሙከራ ምርመራ መዯረጉን
የማረጋገጥና የቁጥጥር ፌተሻ የማዴረግ፤
መ) በአሇም አቀፌ ዯረጃ ዋጋቸው በግሌጽ የማይታወቅ ማዔዴናት ሇሽያጭ ሲቀርቡ
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን ዋጋቸውን የመወሰን፤
ሰ) በዯረጃ ተሇይተው ሇውጭ ገበያ ሇሚቀርቡ ማዔዴናት ዯረጃ ማውጣት፡፡
3. ሚኒስቴሩ በዘህ አዋጅ ከተሰጠው ሥሌጣንና ተግባር ውስጥ አስፇሊጊነቱ የታመነበትን
ውስን ሥራ አግባብነት ሊሊቸው የፋዳራሌና የክሌሌ አካሊት በውክሌና ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡
19
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አራት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
20
የፌትህ ሚኒስቴር
21
የፌትህ ሚኒስቴር
22
የፌትህ ሚኒስቴር
23
የፌትህ ሚኒስቴር
37. ቅጣቶች
24
የፌትህ ሚኒስቴር
2. ሚኒስቴሩ ይህን አዋጅና በዘህ አንቀጽ ንዏስ አንቀጽ 1 መሠረት የወጡ ዯንቦችን
ሇማስፇጸም የሚያስፇሌጉ መመሪያዎችን ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
25
የፌትህ ሚኒስቴር
ሳህሇወርቅ ዖውዳ
26
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የማዔዴን ሥራዎች አዋጅ ቁጥር 678/2002’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ2
የቃለ አግባብ ላሳ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፦
1. ‘መመሳጠር የላሇበት ግብይት’ ማሇት የሚሸጠውን የማዔዴን ሃብት ጥራትና
መጠን ብቻ ግምት ውስጥ በማስገባት ምንም ሽርክና ወይም የተሇየ ግንንኙነት
በላሊቸው ሰዎች መካከሌ በግሌጽ ገበያ ሊይ በነፃ ዴርዴር የዘህ አይነት ሃብት
በተመሳሳይ በሚሸጥበት ሁኔታ ሊይ ተመስርቶ የሚኖረው የገበያ ዋጋ ነው፤
1
የዘህ አዋጅ አንቀጽ 32 እና 33 በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2(9) መሰረት አዱስ የገቡ ሲሆን ነባሮቹ
አንቀጾች ከ32 እስከ 83 የነበሩት እንዯቅዯም ተከተሊቸው ከአንቀጽ 34 እስከ 85 ሆነው ተሸጋሽገዋሌ፡፡
2
የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 2፣ 19 እና 20 በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (1)፣ (2) እና (3) የተሻሻለ
ሲሆን ከአንቀጽ 41 እስከ 44 ያለት ዴንጋጌዎች በዘሁ በአዋጅ አንቀጽ 2(4) መሰረት አዱስ የገቡ ናቸው፡፡
27
የፌትህ ሚኒስቴር
28
የፌትህ ሚኒስቴር
3
በ25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9(12) የማእዴናን ነዲጅ ሚንስቴር ሆኗሌ፡፡
29
የፌትህ ሚኒስቴር
30
የፌትህ ሚኒስቴር
31
የፌትህ ሚኒስቴር
32
የፌትህ ሚኒስቴር
33
የፌትህ ሚኒስቴር
34
የፌትህ ሚኒስቴር
35
የፌትህ ሚኒስቴር
5
የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 5፣ በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (5) መሰረት አዱስ የገባ ሲሆን ነባሮቹ
ንዐስ አንቀጾች 5 እና 6 እንዯቅዯም ተከተሊቸው ንዐስ አንቀጽ 6 እና 7 ሆነው ተሸጋሽገዋሌ፡፡
36
የፌትህ ሚኒስቴር
አቅም ያሇው ወይም ማግኘት የሚችሌና የቴክኒክ ችልታ ያሇው ከሆነ ፇቃዴ
ማግኘት ይችሊሌ።
2. ማንኛውም ሰው በባሕሊዊ ማዔዴን ማምረት ሥራ ሊይ ሇመሰማራት የገንዖብ፣
የቴክኒክና የሙያ ብቃት አያስፇሌገውም።
3. የሚከተለት ፇቃዴ ማግኘት አይችለም፡-
ሀ) ከኪሳራ ያሌወጣ ወይም ከአበዲሪዎቹ ጋር በገባዉ ሥምምነት መሥረት እዲዉን
ከሥር ከሥሩ በመክፇሌ ሊይ ያሇ ሰዉ፤
ሇ) የማፌረሱ ሂዯት የንግዴ ማኀበሩን እንዯገና ሇማቋቋም ወይም ከላሊ ኩባንያ ጋር
ሇማዋሃዴ እስካሌሆነ ዴረስ በመፌረስ ሊይ ያሇ የንግዴ ማኅበር፤
ሏ) ሌዩ የአነስተኛ ዯረጃ ማዔዴን ማምረት ሥራ ወይም የባህሊዊ ማዔዴን ማምረት
ሥራ ሲሆን ኢትዮጵያዊ ዚግነት የላሇው ሰው ወይም አግባብ ባሇው የአነስተኛ
እና ጥቃቅን ኢንተርፔራይዛ ህግ መሠረት ያሌተመዖገቡ የሰዎች ስብስብ፡፡’6
መ) ሇኢንዯስተሪ ግብዒትነት የሚውለ ወይም ከማጋጌጫ ዴንጋዮች ውጭ ያለ እንዯ
አሸዋ፣ ጠጠር፣ ገረጋንቲ እና የመሳሰለት የኮንስተራክሽን ማዔዴናት ሲሆን
ኢትዮጲያዊ ዚግነት የላሇው ሰው፡፡7
ሠ) ቢያንስ 25 በመቶ የሚሆን የአኪሲዮን ዴርሻ ከያዖ የሀገር ውስጥ ባሇሀብት ጋር
በጋራ በመሆን የከፌተኛ ዯረጃ የዯሇሌ መዔዴን ማምረት ስራ ሊይ ሇመሰማራት
ከሚፇሌግ የውጭ ባሇሀብት በስተቀር በላሊ በማንኛውም የዯሇሌ መዔዴን ስራ
ሇመሰማራት የሚፇሌግ የውጭ ባሇሀብት፡፡
4. በማጭበርበር ወይም የተሳሳተ መረጃ በማቅረብ ፇቃደ የተሰረዖበት ባሇፇቃዴ
ፇቃደ ከተሰረዖበት ቀን አንስቶ ሇአምስት አመታት ላሊ ፇቃዴ ማግኘት
አይችሌም።
12. ስሇፇቃዴ ማመሌከቻ
1. አግባብነት ባሊቸው የዘህ አዋጅ ዴንጋጌዎች መሠረት ፇቃዴ ሇማግኘት፣ ሇማሳዯስ
ወይም ሇማስተሊሇፌ ሇፇቃዴ ሰጪዉ ባሇሥሌጣን የሚቀርብ ማመሌከቻ በተወሰነው
ፍርም መሰረት የተዖጋጀ ሆኖ፡-
6
በ20/27(2006) አ.816 አንቀጽ 2(6) መሰረት ተሻሻሇ፡፡
7
በ26/63(2012) አ.1213 አንቀፅ 2(1) መሰረት ተሻሻሇ፡፡
37
የፌትህ ሚኒስቴር
38
የፌትህ ሚኒስቴር
39
የፌትህ ሚኒስቴር
ጋር የተያያዖ ማንኛዉም ሰነዴ በተዖጋጀ በ90 ቀናት ዉስጥ ቀርቦ ካሌተመዖገበ በህግ
ፉት ዋጋ አይኖረውም፡፡
4. መዛገብ ሇመመሌከት እንዱቻሌ ሇሕዛብ ክፌት ይሆናሌ፡፡
5. ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን ዖንዴ ሇምዛገባ የሚቀርብ ማንኛውም ሰነዴ ቅጂ
የሚመሇከተዉን ሥፌራ ሇመሇየት እንዱቻሌ ተያይዜ ከሚቀርብ ካርታና ላሊ ፔሊን
ጋር አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት መንግሥት በሚይዖው የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች
መዛገብ ሊይ መመዛገብ አሇበት፡፡
ክፌሌ ስዴስት
ስሇ ፇቃዴ
16. የቅኝት ፇቃዴ ስሇመስጠት
ሇቅኝት ፇቃዴ የቀረበው የሥራ ፔሮግራም በመሬት ገጽታ ሊይ ጉዲት ሉያዯርስ
የሚችሌ የጂኦልጂ ሥራ የላሇው ከሆነ፣ ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የብቻ የሆነ መብት
የማያስገኝ ፇቃዴ መስጠት አሇበት፡፡
17. የቅኝት ፇቃዴ ፀንቶ ስሇሚቆይበት ጊዚ
1. የቅኝት ፇቃዴ በፇቃደ ሊይ ሇተገሇጸው ጊዚ ፀንቶ ይቆያሌ፤ ሆኖም ይህ ጊዚ ከአስራ
ስምንት ወራት በሊይ ሲሆን አይችሌም።
2. የቅኝት ፇቃዴ ሉታዯስ አይችሌም፡፡
18. የምርመራ ፌቃዴ ስሇመስጠት
1. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የሚከተለትን ሁኔታዎች ከተሟለ የብቻ መብት
የሚያስገኝ የማዔዴን ምርመራ ፇቃዴ ይሰጣሌ፡-
ሀ) አመሌካቹ የታሰበውን የማዔዴን ምርመራ ሥራ በቀረበው የሥራ ፔሮግራም
መሰረት ሇማከናወን የሚያስችሌ የገንዖብ አቅምና አስፇሊጊው የቴክኒክ ችልታ
ያሇው ወይም ሇማግኘት የሚችሌ መሆኑን ካረጋገጠ፤
ሇ) የተገመተው የማዔዴን ምርመራ ሥራ ወጪ በተወሰነ ዛቅተኛ የምርመራ ወጪ
እና በምርመራ ሥራ ፔሮግራሙ መሰረት ከሆነ፤
ሏ) የአካባቢ ተጽዔኖ ግምገማው ተቀባይነት ካገኘ፤ እና
መ) አመሌካቹ የቅኝት ፇቃዴ የነበረው ከሆነ የዘህኑ ፇቃዴ ግዳታዎች ካሌጣሰ፡፡
2. የፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የምርመራ ፇቃዴ ሇአመሌካቹ የማይሰጠው ከሆነ
ይኸንኑ ውሳኔ በጽሐፌ ከነምክንያቱ ሇአመሌካቹ ያሳውቀዋሌ።
40
የፌትህ ሚኒስቴር
41
የፌትህ ሚኒስቴር
8
በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (7) መሰረት አዱስ የገቡ ናቸው፡፡
42
የፌትህ ሚኒስቴር
43
የፌትህ ሚኒስቴር
44
የፌትህ ሚኒስቴር
27. የከፌተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ፇቃዴ ጸንቶ ስሇሚቆይበት ጊዚና እዴሳት
1. የከፌተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ፇቃዴ በፇቃደ ሊይ ሇተገሇጸው ጊዚ ፀንቶ
ይቆያሌ፤ ሆኖም ይህ ጊዚ ከ20 ዒመት በሊይ ሉሆን አይችሌም፡፡
2. የከፌተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ፇቃዴ በዘህ ንዐስ አንቀጽ (3) የተዯነገገው
እንዯተጠበቀ ሆኖ በእያንዲንደ እዴሳት ወቅት ከ10 ዒመት ሇማይበሌጥ ጊዚ
እንዱያገሇግሌ ሉታዯስ ይችሊሌ፡፡
3. ባሇፇቃደ ክምችቱን ኢኮኖሚያዊ በሆነ ዯረጃ ማምረት መቀጠሌ የሚችሌ
መሆኑን ካሳየ፣ በፇቃደ የተመሇከቱትን ግዳታዎቹን አሟሌቶ ከፇፀመ እና የዘህን
አዋጅ ዴንጋጌዎች ወይም ዯንቦችን ወይም መመሪያዎችን በመተሊሇፌ ፇቃደን
ሇማገዴ ወይም ሇመሰረዛ የሚያበቃ ጥፊት ካሌፇጸመ በስተቀር ፇቃደን የማሳዯስ
መብት ይኖረዋሌ፡፡
28. የአነስተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ሥራ ፇቃዴ ስሇመስጠት
1. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የሚከተለት ሁኔታዎች ከተሟለ የብቻ የሆነ መብት
የሚያስገኝ የአነስተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ፇቃዴ ሇአመሌካቹ ይሰጣሌ፡፡
ሀ) የቀረበው የሥራ እቅዴ ተቀባይነት ካገኘ፤
ሇ) አመሌካቹ የታሰበውን የማምረት ሥራ በሊቀ ዯረጃና ዯህንነቱ በጠበቀ ሁኔታ
ሇማከናወን የሚያስችሌ የገንዖብ ምንጭና የቴክኒክ ችልታ ያሇው ወይም
ሇማግኘት የሚችሌ መሆኑን ካረጋገጠ፤
ሏ) የአካባቢ ተፅዔኖ ግምገማው ተቀባይነት ካገኘ፤ እና
መ) አመሌካቹ የምርመራ ፇቃዴ የነበረው ከሆነ የዘህኑ ግዳታ ያሌጣሰ ሆኖ
ከተገኘ፡፡
2. የፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የማምረት ፇቃዴ የማይሰጥ ከሆነ ይህንኑ በጽሐፌ
ከነምክንያቱ ሇአመሌካቹ ያሳውቀዋሌ፡፡
29. የአነስተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ፇቃዴ ጸንቶ ስሇሚቆይበት ጊዚና እዴሳት
1. የአነስተኛ ዯረጃ ማዔዴን ማምረት ፇቃዴ በፇቃደ ሊይ ሇተገሇጸው ጊዚ ፀንቶ
ይቆያሌ፤ ሆኖም ይህ ጊዚ ከ10 ዒመት በሊይ ሉሆን አይችሌም፡፡
2. የአነስተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማረት ፇቃዴ የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (3) ዴንጋጌ
እንዯተጠበቀ ሆኖ በእያንዲንደ እዴሳት ወቅት ከአምስት ዒመት ሇማይበሌጥ ጊዚ
እንዱያገሇግሌ ሉታዯስ ይችሊሌ፡፡
45
የፌትህ ሚኒስቴር
9
የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 2፣ ንዐስ አንቀጽ 2 እና 3 ሆኖ በ20/22 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2(8) ተሻሻሇ፡
46
የፌትህ ሚኒስቴር
47
የፌትህ ሚኒስቴር
11
የዘህ አንቀጽ (እንዯተሸጋሸገ) ንዐስ አንቀጽ 3 እና 4 በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2(10) ተሻሻለ፡፡
48
የፌትህ ሚኒስቴር
49
የፌትህ ሚኒስቴር
12
የዘህ ንዐስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ (ኀ) እና (ነ) በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2(11) መሰረት አዱስ የገቡ
ናቸው፡
50
የፌትህ ሚኒስቴር
51
የፌትህ ሚኒስቴር
52
የፌትህ ሚኒስቴር
13
እንዯተሸጋሸገ በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2(12) ተሻሻሇ፡፡
53
የፌትህ ሚኒስቴር
14
እንዯተሸጋሸገ በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2(13) ተሻሻሇ፡፡
54
የፌትህ ሚኒስቴር
55
የፌትህ ሚኒስቴር
56
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አራት
ስሇምስክር ወረቀቶች15
47. ሇግኝት የምስክር ወረቀት ስሇሚቀርብ ማመሌከቻ
1. የማዔዴን መኖር ወይም ምሌክት ያገኘ ማንኛውም ሰው ያሇምንም ክፌያ
የተወሰነውን ፍርም በመሙሊት የግኝት የምስክር ወረቀት እንዱሰጠው ሇፇቃዴ
ሰጪው ባሇሥሌጣን ሉያመሇክት ይችሊሌ፡፡
2. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) የተመሇከቱት
ሁኔታዎች ተሟሌተው ሲገኙ የግኝት የምስክር ወረቀት ሇማግኘት የቀረበውን
ማመሌከቻ ተቀብል ይመዖግበዋሌ፡፡
48. የግኝት የምስክር ወረቀት ስሇመስጠት
ማዔዴናቱ በተገኙበት ቦታ ሊይ መኖራቸው ከዘያ በፉት የማይታወቅ ከሆነ፣
ማዔዴናቱና የተኙበት ሥፌራ የብቻ የሆነ ፇቃዴ የተሰጠባቸው ወይም ማመሌከቻ
የቀረበባቸው ወይም የተከሇከለ ካሌሆኑ ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን ማመሌከቻውን
ከተቀበሇበት ጊዚ አንስቶ በ15 ቀናት ውስጥ ሇአግኚው የግኝት የምስክር ወረቀት
ይሰጠዋሌ፡፡
49. የግኝት የምስክር ወረቀት ዖመንና እዴሳት
1. የግኝት የምስክር ወረቀት ሇአስራ ስምንት ወራት የፀና ይሆናሌ፡፡
2. የግኝት የምስክር ወረቀት አይታዯስም፡፡
3. የግኝት የምስክር ወረቀት የሚሰጥበት የቦታ መጠን ቢበዙ ከ10 ካሬ ኪል ሜትር
አይበሌጥም፡፡
50. የግኝት የምስክር ወረቀት ባሇይዜታ የሆነ ሰው መብትና ግዳታ
1. የግኝት የምስክር ወረቀት የተሰጠው ሰው የምስክር ወረቀቱ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዚ
ከማሇቁ በፉት አግባብ ሊሇው የፇቃዴ ማመሌከቻ የሚጠየቁትን ተፇሊጊ
ሁኔታዎች የሚያሟሊ ከሆነ እንዯአግባቡ የምርመራ ፇቃዴ ወይም የማምረት
ፇቃዴ ማመሌከቻ የማቅረብ ወይም ፇቃዴ ሰጪውን ባሇስሌጣን በማስፇቀዴ
ፇቃዴ የማግኘት መብቱን ሇላሊ ሰው የማስተሊሇፌ መብት ይኖረዋሌ፡፡
15
የዘህ ክፌሌ አንቀጽ 51፣ 52 እና 53 (እንዯተሸጋሸጉ) በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2(14) ተሻሽሇዋሌ፡፡
57
የፌትህ ሚኒስቴር
58
የፌትህ ሚኒስቴር
17
የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 (ሀ) እና 2 (ሀ) (እንዯተሸጋሸገ) እንዯቅዯም ተከተሊቸው በ20/27 (2006) አ.
816 አንቀጽ 2 (15) እና 2 (16) የተሻሻለ ሲሆን ንዐስ አንቀጽ 4 ፉዯሌ ተራ (ተ) በአንቀጽ 2(17) መሰረት
አዱስ የገባ ነው፡፡
59
የፌትህ ሚኒስቴር
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ወይም (2) በተመሇከተው መሠረት የተሰጠው
ማናቸውም ፇቃዴ የባሇቤትነት ይዖቱ የተቀየረ እንዯሆነ ፇቃደን የሰጠው ፇቃዴ
ሰጪ ባሇሥሌጣን ከፇቃደ ጋር የተያያ ሰነድችን ሇሚመሇከተው ፇቃዴ ሰጪ
ባሇሥሌጣን ማስተሊሇፌ አሇበት፡፡
4. ማንኛውም ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባሮች
ይኖሩታሌ፡-
ሀ) በዘህ አዋጅ መሠረት ሇማዔዴን ሥራዎች የሚቀርቡ ማመሌከቻዎችን
መቀበሌ፣ ፔሮሰስ ማዴረግ እና ውዴቅ ማዴረግ ወይም ማጽዯቅ፤
ሇ) ማንኛውም ባሇፇቃዴ በፇቃደ የተመሇከቱትን ግዳታዎች ሇመወጣት
አስፇሊጊው የገንዖብ ምንጭና የቴክኒክ ብቃት ያሇው መሆኑን የማረጋገጥ፤
ሏ) በጨረታ በማወዲዯር ወይም ቀጥተኛ በሆነ ዴርዴር መንግስትን ወክል
የማዔዴን ስምምነቶችን የማዴረግ፤
መ) በዘህ አዋጅ፣ በዯንብና በመመሪያ መሠረት ፇቃዴ የመስጠት፣ የማዯስ
የማገዴና የመሰረዛ፤
ሠ) የዘህ አዋጅ አንቀጽ 40 ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ በአንቀጽ 41
የተመሇከቱትን መረጃና ሪከርድች የመቀበሌ፤
60
የፌትህ ሚኒስቴር
61
የፌትህ ሚኒስቴር
62
የፌትህ ሚኒስቴር
18
በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (18) ተሻሻሇ፡፡
63
የፌትህ ሚኒስቴር
19
እንዯተሸጋሸገ በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (19) ተሻሻሇ፡፡
20
በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (20) ተሻሻሇ፡፡
64
የፌትህ ሚኒስቴር
21
በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (21) ተሻሻሇ፡፡
65
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ስምንት
ስሇ ሮያሌቲ፣ የገቢ ግብርና ላልች ገንዖብ ነክ ጉዲዮች
65. ሮያሌቲ22
1. የማዔዴን ማምረት ሥራ ባሇፇቃዴ የተመረተውን ማዔዴን በንግዴ ሌውውጥ
በሸጠበት ዋጋ ሊይ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) እና (3) መሠረት ሮያሌቲ
ይከፌሊሌ፡፡
2. በከፌተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ባሇፇቃድች የሚከፇሇው ሮያሌቲ በሚከተሇው
መጠን ይሆናሌ፡-
ሀ) ሇከበሩ ማዔዴናት 8 በመቶ፤
ሇ) በከፉሌ ሇከበሩ ማዔዴናት 6 ›› ፤
ሏ) ሇብረት ነክ ማዔዴናት 5 ›› ፤
መ) ሇኢንደስትሪ ማዔዴናት 4 ›› ፤
ሠ) ሇኮንስትራክሽን ማዔዴናት 3 ›› ፤
ረ) ሇጨው 4 ››፤
ሰ) ሇጂኦተርማሌ 2 › ›፡፡
3. በባህሊዊ፣ በሌዩ የአነስተኛ እና በአነስተኛ ዯረጃ ማዔዴን ማምረት ስራ ባሇፇቃድች
የሚከፇሇው የሮያሉቲ መጠን በክሌሌ ህጎች ይወሰናሌ፡፡
66. ሇጊዚው ስሇሚተመን የሮያሌቲ መጠን23
1. መከፇሌ የሚገባውን የሮያሌቲ መጠን ሇመተመን በማይቻሌበት ጊዚ ባሇፇቃደ
ጊዚያዊ የሮያሌቲ ክፌያ ይከፌሊሌ፡፡
2. መከፇሌ ያሇበት የሮያሌቲ መጠን ሲረጋገጥ ባሇፇቃደ ሌዩነቱን ይከፌሊሌ ወይም
የከፇሇው እሊፉ ተመሊሽ ይሆንሇታሌ፡፡
3. ፇቃዴ ሰጪው ባሇስሌጣን ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው ማንኛውም ማዔዴን ማምረት
የጀመረ ባሇፇቃዴ ሉከፌሇው የሚገባውን የሮያሉቲ ክፌያ ሇመቀነስ፣ ሇጊዚው
ሇማንሳት ወይም ሇማስቀረት እንዯአግባቡ ሇሚኒስትሮች ምክር ቤት ወይም
ሇሚመሇከተው የክሌሌ የበሊይ ባሇስሌጣን ሀሳብ በማቅረብ ሉያስወስን ይችሊሌ፡፡
22
የዘህ አንቀጽ (እንዯተሸጋሸገ) ንዐስ አንቀጽ 2 (ሀ) እና 3 እንዯቅዯም ተከተሊቸው በ20/27 (2006) አ. 816
አንቀጽ 2 (22) እና 2 (23) ተሻሽሇዋሌ፡፡
23
የዘህ አንቀጽ (እንዯተሸጋሸገ) ንዐስ አንቀጽ 3 በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (24) ንዐስ አንቀጽ 3
እና 4 ሆኖ ተሻሻሇ፡፡
66
የፌትህ ሚኒስቴር
4. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (3) መሰረት የሮያሉቲ ክፌያ ሇመቀነስ፣ ሇጊዚው
ሇማንሳት ወይም ሇማስቀረት የሚያስችለ ዛርዛር መስፇርቶች በዯንብ ይወሰናለ፡
፡
67. የገቢ ግብር
1. ማንኛውም የከፌተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ባሇፇቃዴ ከማዔዴን ሥራ
ከሚያገኘው ገቢ በማዔዴን ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 53/1985 (እንዯተሻሻሇ)
መሠረት የገቢ ግብር ይከፌሊሌ፡፡
2. የባህሊዊ፣ ሌዩ የአነስተኛ እና የአነስተኛ ዯረጃ ማዔዴን ማምረት ስራ ባሇፇቃድች
ከማዔዴን ሥራ ከሚያገኙት ገቢ የሚከፌለት የገቢ ግብር በክሌሌ ህጎች
ይወሰናሌ፡፡24
68. መረጃ ስሇመሰብሰብ
1. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን ማንኛውም ባሇፇቃዴ ከሮያሌቲው ክፌያ ጋር
በተያያዖ የዘህን አዋጅ ዴንጋጌዎች ማክበሩን ሇማረጋገጥ ማናቸውም የቃሌ፣
የጽሐፌ ወይም የኤላክትሮኒክስ መረጃ እንዱያቀርብ ወይም እንዱያሳይ በጽሁፌ
ማዖዛ ይችሊሌ፡፡
2. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት
የሚያስፇሌጉ መረጃዎች እንዲይቀርቡ ወይም እንዱጠፈ ተዯርገዋሌ ብል ሲያምን
በዘህ አዋጅ አንቀጽ 54 መሠረት ምርመራ እንዱካሄዴ ሉያዛ ይችሊሌ፡፡
69. ሮያሌቲና የገቢ ግብር ስሊሇመክፇሌ
ባሇፇቃደ መከፇሌ ባሇበት ጊዚ ውስጥ ሮያሉቲ፣ የገቢ ግብር ወይም ማናቸውንም ላሊ
ክፌያ ሳይከፌሌ ከቀረ፣ ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን ያሌተከፇለ ክፌያዎች ተጠናቀው
እስኪከፇለ ወይም ክፌያውን ሇመፇጸም የሚያስችሌ በፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን
ተቀባይነት ያሇው ዖዳ እስኪመቻች ዴረስ ጉዲዩ ከሚመሇከተው ማንኛውም የማዔዴን
ማምረቻ ቦታ ወይም በባሇፇቃደ ከተያዖ ላሊ የማዔዴን ማምረቻ ቦታ ምንም አይነት
ማዔዴን እንዲይነሳና እንዲይሸጥ በመከሌከሌ ትዔዙዛ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
24
በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (25) ተሻሻሇ፡፡
67
የፌትህ ሚኒስቴር
25
እንዯተሸጋሸገ በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (26) ተሻሻሇ፡፡
68
የፌትህ ሚኒስቴር
73. ስሇዋስትና
ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን ፇቃዴ እንዱሰጠው ወይም እንዱታዯስሇት ወይም
ፇቃዴ ሇማስተሊሇፌ፣ ሇመዲረግ ወይም በዔዲ ሇማስያዛ የሚጠይቅ አመሌካች
ሇግዳታዎቹ መፇጸም ማረጋገጫ የሚሆን የገንዖብ፣ የባንክ ወይም ላሊ ዋስትና
እንዱያቀርብ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡ ዋስትና የሚጠየቅበት ሁኔታ በመመሪያ
ይወሰናሌ፡፡
74. ስሇ ውጭ ምንዙሪ
1. ወዯ ውጭ የሚሊኩ ማዔዴናት የሚያመርት የከፌተኛ ወይም የአነስተኛ ዯረጃ
የማዔዴን ማምረት ሥራ ባሇፇቃዴ በውጭ ምንዙሪ ካገኘው የሽያጭ ገቢ ውስጥ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ የሚወሰን ዴርሻ በመያዛ በውጭ ምንዙሬ
ሇሚፇጸሙ ክፌያዎች ሉጠቀምበት ይቻሊሌ፡፡
2. የውጭ ባሇሀብት የሆነ የከፌተኛ ወይም የአነስተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ሥራ
ባሇፇቃዴ የሚከተለት ክፌያዎች ወዯ ኢትዮጵያ ባስገባበት የውጭ ምንዙሬ
ዒይነት ወይም በላሊ በተፇቀዯ የውጭ ምንዙሪ ዛውውሩ በሚፇጸምበት ቀን ባሇው
የምንዖሪ ተመን መሠረት ከኢትዮጵያ ውጭ ሇማዙወር ይችሊሌ፡-
ሀ) ከማዔዴን ሥራ ኢንቨስትመንት ካፑታሌ የተገኘ ትርፌና የትርፌ ዴርሻ፤
ሇ) ከውጭ አገር በብዴር የሚገኝ ዋና ገንዖብና ወሇዴ፤
ሏ) ከማዔዴን ሥራው ጋር ግንኙነት ባሇው የቴክኖልጂ ወይም የሥራ አመራር
ስምምነት ምክንያት የሚከፇለ ገንዖቦች፣ ጥቅሞች ወይም ላልች ክፌያዎች
መ) የማዔዴን ሥራ ዴርጅት ፇርሶ ሂሳቡ ሲጣራ የሚገኝ ገቢ፤
ሠ) አክሲዮን ሇሀገር ውስጥ ባሇሀብት ሲዙወር ወይም ሲሸጥ ወይም የማዔዴን
ሰራው በከፉሌ ወይም በሙለ በሀገር ውስጥ ባሇሀብት ባሇቤትነት ሥር
ሲዯርግ የተገኘ ገንዖብ፡፡
3. በማዔዴን ሥራው ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ የውጭ ሀገር ዚጎች ያገኙትን
ዯመወዛና ላልች ክፌያዎች አግባብ ባሇው የውጭ ምንዙሪ ዯንብ በሚፇቅዯው
መሠረት ወዯ ውጭ አገር ሇመሊክ ይችሊለ፡፡
69
የፌትህ ሚኒስቴር
26
የዘህ አንቀጽ (እንዯተሸጋሸገ) ንዐስ አንቀጽ 2፣ 3 እና 5በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (27)
ተሻሽሇዋሌ፡፡
70
የፌትህ ሚኒስቴር
71
የፌትህ ሚኒስቴር
27
በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (28) ተሻሻሇ፡፡
72
የፌትህ ሚኒስቴር
73
የፌትህ ሚኒስቴር
29
በ20/27 (2006) አ. 816 አንቀጽ 2 (29) ተሻሻሇ፡፡
74
የፌትህ ሚኒስቴር
75
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ ‘የማዔዴን ሥራዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 182/1986’
ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ፣30
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም ካሊሰጠው በቀር በዘህ ዯንብ ውስጥ
1. በማዔዴን አዋጅ ቁጥር 52/198531 ሇተዖረዖሩት ቃሊት የተሰጡት ትርጓሜዎች
ተፇጻሚ ይሆናለ፡፡
2. ‘አነስተኛ ዯረጃ የማዔዴን ማምረት ሥራ’ ማሇት ማንኛቸውንም ማዔዴናትን
በሚመሇከት ከማዔዴኑ ሥፌራ በአመት የሚመረተው ማዔዴን አዖሌ አፇርና
ዴንጋይ መጠኑ ከሚከተሇው የማይበሌጥ ማዔዴን የማምረት ሥራ ነው፡፡
ሀ) እንዯ ወርቅ፣ ፔሊቲንየም፣ ብር እና ላልችም የከበሩና በከፉሌ የከበሩ
ማዔዴናትን በሚመሇከት፣
1) በዯሇሌ ሊይ ሇሚካሄደ ሥራዎች እስከ 100,000 ሜትር ኩብ
2) በጽንሰ ማዔዴን ክምችቶች ሊይ የሚካሄደ ሥራዎች እስከ 75,000 ሺህ
ቶን፣
ሇ) እንዯ ብረት፣ እርሳስ፣ መዲብና ኒኬሌ የመሳሰለ ሜታሌ ማዔዴናትን
በሚመሇከት፡-
1) በመሬት ሊይ ሇሚካሄደ ሥራዎች እስከ 150,000 ቶን፤
30
የዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ (5) እና (6) በማሻሻያ ዯንብ ቁጥር 12/24 (1998) አ. 124 አንቀፅ 2(1) መሰረት
የተጨመሩ ናቸው፡፡
31
ይህ አዋጅ በ16/45 (2002) አ. 678 ተሽሯሌ በዘህ አዋጅ የተዖረዖሩ ትርጓሜዎች በሙለ በሻሪው አዋጅ
ሊይ ተዖርዛረዋሌ፡፡
76
የፌትህ ሚኒስቴር
32
ይህ አዋጅ በአዋጅ ቁጥር 678/2002 ተሽሯሌ፡፡
77
የፌትህ ሚኒስቴር
78
የፌትህ ሚኒስቴር
79
የፌትህ ሚኒስቴር
80
የፌትህ ሚኒስቴር
ምዔራፌ ሁሇት
ስሇፇቃዴ አሰጣጥ
6. ማመሌከቻን ስሇመመዛገብ ስሇማስታወቅና ስሇማጣራት፣33
1. እያንዲንደ የፇቃዴ ማመሌከቻ በትክክሇኛው ፍርም ተሟሌቶ ሲቀርብ ፇቃዴ
ሰጪው ባሇሥሌጣን ሇዘሁ ተግባር ባዖጋጀው መዛገብ ሊይ እንዯአቀራረቡ ቅዯም
ተከተሌ ወዱያውኑ ይመዖግባሌ፤ እያንዲንደ አመሌካችም የምዛገባ ቀንና ቁጥሩን
የሚገሌጽ ዯረሰኝ ይሰጠዋሌ፡፡
2. ፇቃዴ ሰጭው ባሇስሌጣን ፇቃዴ ሇማግኘት የቀረበውን ማመሌከቻ ከመዖገበ በኋሊ
ወዱያውኑ በአመሌካቹ የቀረቡትን መረጃዎች በሙለ አጣርቶ ትክክሇኛነታቸውን
ያረጋግጣሌ፡፡
3. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የፇቃዴ ማመሌከቻዎችንና የተሰጡ ፇቃድችን የሚያሳይ
መዛገብ አዖጋጅቶ ሇሕዛብ ክፌት ያዯርጋሌ፡፡
7. መቃወሚያዎችን ስሇማቅረብ፣34
1. ማናቸውም ሰው የተጠየቀው ፇቃዴ እንዲይሰጥ ወይም የተሰጠ ፇቃዴ እንዱታገዴ
ወይም እንዱሰረዛ መቃወሚያውን ከነምክንያቶቹ በጽሁፌ ሇፇቃዴ ሰጪው
ባሇሥሌጣን ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡
2. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን መቃወሚያው እንዯዯረሰው ወዱያውኑ መርምሮ
ይወስናሌ፡፡
8. ፇቃዴን ስሇመስጠትና ስሇመመዛገብ፣
1. በዘህ ዯንብ አንቀጽ 6 (4) በተጠቀሰው የሠሊሳ ቀን ጊዚ ውስጥ በማመሌከቻው ሊይ
ምንም ዒይነት መቃወሚያ ካሌቀረበ ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን በማመሌከቻው
የቀረቡሇትን መረጃዎች ካጣራና አመሌካቹ የተወሰነውን የፇቃዴ ክፌያና የመሬት
ኪራይ ከከፇሇ በኋሊ ማመሌከቻው የቀረበበትን ሥፌራና ማዔዴናት በተመሇከተ
ወይም ማመሌከቻው ከቀረበበት ሥፌራና ማዔዴናት ውስጥ በአዋጁ አንቀጽ 6 እና
በዘህ ዯንብ አንቀጽ 11 መሠረት ያሌተያዖውን ወይም ያሌተከሇከሇውን እና ቀዯም
33
የዘህ አንቀፅ ቀዴሞ ንዐስ አንቀፅ (2)፣ (3) እና (4) ነበሩት በማሻሻያ በ12/24 (1998) ዯ. 124 አንቀፅ
2(2) መሰረት ተሰርዖው አዱስ ንኡስ አንቀጾች (2) እና (3) ተጨምረዋሌ፡፡
34
የዘህ አንቀፅ ቀዴሞ ንዐስ አንቀፅ (2) እና (3) ነበሩት በ12/24 (1998) ዯ. 124 አንቀፅ 2(3) መሰረት
ተሰርዖው በአዱስ ተተክተዋሌ፡፡
81
የፌትህ ሚኒስቴር
82
የፌትህ ሚኒስቴር
83
የፌትህ ሚኒስቴር
84
የፌትህ ሚኒስቴር
85
የፌትህ ሚኒስቴር
86
የፌትህ ሚኒስቴር
87
የፌትህ ሚኒስቴር
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ከተመሇከተው በተጨማሪ ባህሊዊ የማዔዴን ማምረት
ሥራ ፇቃዴ በአዋጁ አንቀጽ 15 (2) መሠረት ሉሠረዛ ይችሊሌ፡፡
ክፌሌ ሦስት
ስሇ ግኝት
19. ግኝትን ስሇማስታወቅ፣
1. ማንኛውም ማዔዴን ወይም የማዔዴን ክምችት ያገኘ ሰው ወዱያውኑ እንዯ ሁኔታው
በግኝቱ ቦታ ሊይ ምሌክት ማኖር ወይም ክምችቱ ቦታ ሊይ ምሌክት ማኖር ወይም
ክምችቱ ይገኝበታሌ ተብል የሚገመተውን ሥፌራ ምሌክት በማዴረግ መከሇሌ
አሇበት፡፡ እያንዲንደ ምሌክት ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን በሚወስነው ዒይነትና
ቅርጽ ሆኖ የአግኝውን ስም መያዛ አሇበት፡፡
2. ማዔዴናትን ወይም የማዔዴናትን ክምችት ያገኘ ማንኛውም ሰው የግኝቱን ቦታና
ባህርይ የሚያሳይ የግኝት ማስታወቂያና የተገኘውን ማዔዴን ናሙና ሇፇቃዴ ሰጪው
ባሇሥሌጣን ማቅረብ አሇበት፡፡
3. ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን የግኝት ማስታወቂያ ሊቀረበው ሰው እንዲግባቡ ሽሌማት
እንዱሰጠው ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
20. ስሇማጣራትና ስሇምስክር ወረቀት፣
1. ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን የግኝት ማስታወቂያው እንዯዯረሰው የቀረቡሇትን
የማዔዴን ናሙናዎች ባህርይና አግኝው ምሌክት ያዯረገበትን ሥፌራ ማጣራት እና
ሥፌራውና ማዔዴናቱ ብቸኛ የሆነ መብት የሚያስገኝ ፇቃዴ ቀዯም ሲሌ
ያሌተሰጠባቸው ወይም የፇቃዴ ማመሌከቻ ያሌቀረበባቸው መሆኑን ወይም የግኝቱ
ሥፌራ ያሌተያዖ ወይም ያሌተከሇከሇ መሆኑን ማረጋገጥ አሇበት፡፡
2. ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት ግኝቱን
ካጣራና የግኝቱ ሥፌራና ማዔዴናቱ የፇቃዴ ማመሌከቻ ሉቀርብባቸው የሚችለ
መሆኑን ካረጋገጠ በኋሊ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ሇ12 ወራት ጸንቶ የሚቆይ የግኝት
የምስክር ወረቀት ሇአግኝው ይሰጣሌ፡፡
21. የግኝት የምስክር ወረቀት ባሇይዜታ መብት እና ግዳታ
1. የግኝት የምስክር ወረቀት ባሇይዜታ የሆነ ሰው፣ የምስክር ወረቀቱ ጸንቶ በሚቆይበት
ጊዚ ውስጥ ፇቃዴ እንዱሰጠው ካመሇከተና ሇፇቃዴ ማመሌከቻ የሚጠየቁ
ሁኔታዎችን ካሟሊ እንዯሁኔታው የምርመራ እና ወይም የማምረት ሥራዎችን
88
የፌትህ ሚኒስቴር
89
የፌትህ ሚኒስቴር
90
የፌትህ ሚኒስቴር
91
የፌትህ ሚኒስቴር
92
የፌትህ ሚኒስቴር
93
የፌትህ ሚኒስቴር
94
የፌትህ ሚኒስቴር
95
የፌትህ ሚኒስቴር
96
የፌትህ ሚኒስቴር
33. ስሇሮያሌቲ፣35
1. ማንኛውም ባሇፇቃዴ በአዋጁ አንቀጽ 37(1) መሠረት የሚከፌሇው ሮያሌቲ
እንዯሚከተሇው ይሆናሌ፤
ሀ) ሇከበሩ ማዔዴናት 5 በመቶ
ሇ) ሇሜታሌ እና ሜታሌ ሊሌሆኑ ማዔዴናት፣
የኮንስትራክሰን ማዔዴናትን ጨምሮ 3 በመቶ
ሏ) ሇጂኦተርማሌ ክምችትና ሇማዔዴን ውኃ 2 በመቶ
መ) በከፉሌ ሇከበሩ ማዔዴናት 4 በመቶ36
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /1/ መሠረት የሚከፇሇው ሮያሌቲ የሚሰሊው ማዔዴናቱ
በተመረቱበት ሥፌራ በሚኖራቸው ዋጋ ሊይ ተመስርቶ ነው፡፡ ክፌያው
የሚፇጸመውም በየሩብ ዒመቱ ሆኖ እያንዲንደ ሩብ ዒመት በተፇጸመ በሠሊሳ ቀናት
ውስጥ ይሆናሌ፡፡
3. ቅዴሚያ ትኩረት በሚሰጣቸው የሌማት ክሌልች የሚካሄደ የማዔዴን ሥራዎችን
ማበረታታት አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /1/ ከተመሇከተው ያነሰ
የሮያሌቲ ክፌያ በስምምነት ሉወሰን ይችሊሌ፡፡
4. ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው ማንኛውም ባሇፇቃዴ የሚጠየቀውን
የሮያሌቲ ክፌያ ሇመቀነስ ሇጊዚው ሇማንሳት ወይም ሇማስቀረት አግባብ ሊሇው
የመንግሥት አካሌ ሃሳብ በማቅረብ ሉያስወስን ይችሊሌ፡፡
34. ላልች ክፌያዎች፣37
1. በአዋጁ አንቀጽ 49 መሠረት ሇምዛገባ ሇሚቀርብ ሰነዴ ብር 50 ይከፇሊሌ፡፡
2. የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሇማግኘት ብር 25ይከፇሊሌ።
3. በአዋጁ አንቀጽ 51 መሠረት ሇታዩ ጉዲዮች የውሳኔ ቅጂ ሇማግኘት ብር 25
ይከፇሊሌ፡፡
የፇቃዴ ቅጂ ወይም የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ምትክ ሇማውጣት
ብር 15 ይከፇሊሌ፡፡
35
በ 4/14 (1990) ዯ. 27 መሰረት ተሰርዜ ቀዴሞ ከአንቀፅ 34 እስከ 45 የነበሩት ከአንቀፅ 33 እስከ 44 ሆነው
ተሸጋሽገዋሌ፡፡
36
በ12/24 (1998) ዯ. 124 አንቀፅ 2(4) መሰረት የተጨመረ ነው፡፡
37
በ12/24 (1998) ዯ. 124 አንቀፅ 2(5) መሰረት ተሻሻሇ፡፡
97
የፌትህ ሚኒስቴር
98
የፌትህ ሚኒስቴር
99
የፌትህ ሚኒስቴር
39. ስሇቅጣቶች
1. በዘህ ዯንብ አንቀጽ 37 በተመሇከተው አንዯኛ ዯረጃ በሆነ ጥፊት ሥር የሚወዴቅ
በማዴረግ ወይም ባሇማዴረግ የሚፇጸም የጥፊት ዴርጊት የሚያስከትሇው ቅጣት
ፇቃዴን ወዱያውኑ መሠረዛንና ከብር 5000 የማይበሌጥ የገንዖብ ቅጣትን ሉጨምር
ይችሊሌ፤ እንዱሁም አጥፉው ያንኑ ጥፊት ዯግሞ ከፇጸመ የገንዖብ ቅጣቱ በእጥፌ
ሉጨምር ይችሊሌ፡፡
2. በዘህ ዯንብ አንቀጽ 38 የተመሇከተውን ሁሇተኛ ዯረጃ በሆነ ጥፊት ሥር የሚወዴቅ
ዴርጊት ስሇመፇጸሙ ማስጠንቀቂያ የዯረሰው ባሇፇቃዴ በማዴረግ ወይም ባሇማዴረግ
የፇጸመውን የጥፊት ዴርጊት ሇማረም ወዱያውኑ እርምጃ ከወሰዯ ጥፊቱ
የሚያስከትሌበት ቅጣት ከብር 2000 የማይበሌጥ የገንዖብ ቅጣት ይሆናሌ፡፡ አጥፉው
የእርምት እርምጃ መውሰዴ ካሌቻሇ ወይም ካሌወሰዯ የገንዖብ ቅጣቱ መጠን በእጥፌ
ሉጨምር ይችሊሌ፡፡ በተጨማሪም ሇፇቃደ የእርምት እርምጃ ካሌወሰዯ ወይም ጥፊቱ
በማንኛውም ሰው ጤንነት ወይም ዯኅንነት፣ በተፇጥሮ አካባቢ ወይም በማዔዴን
ክምችት ሊይ ሉዯርስ የተቃረበ ወይም ቀጣይነት ያሇው ጉዲት ካስከተሇ፣ ፇቃዴ
ሰጭው ባሇሥሌጣን ባሇፇቃደ ጥፊቱን እስከሚያስተካክሌ ዴረስ የማዔዴን ሥራዎቹን
ወዱያውኑ እንዱያቆም ሉያዖው ይችሊሌ፡፡ የጥፊቱ ዴርጊት ወይም ሁኔታ
እስኪስተካከሌም ፇቃደ ታግድ ይቆያሌ፡፡
3. ማንኛውም ባሇፇቃዴ በዘህ ዯንብ አንቀጽ 39 በተመሇከተው አስተዲዯራዊ ጥፊት
ሥር የሚወዴቅ ወይም በማዴረግና ባሇማዴረግ የተፇጸመ ጥፊት ስሇመፇጸሙ
ማስጠንቀቂያ ከዯረሰው በኋሊ ወዱያውኑ የእርምት እርምጃ ካሌወሰዯ ወይም የጥፊት
ዴርጊቱ ሉታረም የማይችሌ ከሆነ ብር 500 በማይበሌጥ የገንዖብ ቅጣት ይቀጣሌ፡፡
4. ማንኛውም በማዴረግ ወይም ባሇማዴረግ የተፇጸመ ሁሇተኛ ዯረጃ ወይም
አስተዲዯራዊ ጥፊት የቀጣይነት ወይም የተዯጋጋሚነት ባህርይ ያሇው ሆኖ ሲገኝ
ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን ጥፊቱን እንዯቅዯም ተከተለ አንዯኛ ዯረጃ ወይም
ሁሇተኛ ዯረጃ ጥፊት አዴርጏ ሉቆጥረውና ባሇፇቃደም በዘሁ መሠረት ሉቀጣ
ይችሊሌ፡፡
5. የዘህን ዯንብ ላልች ዴንጋጌዎች የተሊሇፇ ማንኛውም ሰው በአዋጁ አንቀጽ 53 (5)
መሠረት ይቀጣሌ፡፡
100
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሰባት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
40. ስሇክርክሮች አወሳሰን ሥርዒት
1. በአዋጁ አንቀጽ 51/1/ መሠረት በፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን የስሌጣን ክሌሌ የሚነሱ
ክርክሮች የሚታዩበትና የሚወሰኑበት ሥርዒት እንዯሚተሇው ይሆናሌ፤
ሀ) አቤት ባዩ የክርክሩን ፌሬ ሃሣብና ማስረጃውን በማመሌከቻ ሇፇቃዴ ሰጭው
ባሇሥሌጣን ያቀርባሌ፡፡ ማመሌከቻው የአቤት ባዩን ቅሬታና እንዱሰጥሇት
የሚፇሌገውን ውሳኔ መግሇጽ አሇበት፡፡
ሇ) ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን ማመሌከቻውን እንዯተቀበሇ ተከሳሹ መጥሪያና
የማመሌከቻ ቅጂ እንዱዯርሰው ያዯርጋሌ፡፡ ክርክሩ የሚሰማበትን ጊዚና ቦታም
ሇሁሇቱም ወገኖች ያሳውቃሌ፡፡
ሏ) ባሇጉዲዮቹ በቀጠሮው ሰዒትና ቦታ ተገኝተው ጉዲያቸውን ሇፇቃዴ ሰጭው
ባሇሥሌጣን ያስረዲለ፣ ማስረጃዎቻቸውንም ያቀርባለ፡፡ ፇቃዴ ሰጭው
ባሇሥሌጣን የቀረቡሇትን ማስረጃዎች ይመዖግባሌ፡፡ ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን
ጉዲዩ በላሊ ጊዚና ቦታ እንዱታይ በቀጠሮ ሉያስተሊሌፌ እንዱሁም
በመጀመሪያውም ሆነ ከዘያ በኋሊ በተያዖው ቀጠሮ ከባሇጉዲዮቹ አንደ በላሇበት
ጉዲዩን ማየት ሉቀጥሌ ይችሊሌ፡፡
መ) ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን የክስ ማመሌከቻ ከቀረበሇት በኋሊና ውሳኔ ከመስጠቱ
በፉት በማናቸውም ጊዚ ክርክር የተነሳበት ማዔዴን ወይም ላሊ ንብረት
እንዱያዛ፣ ተከብሮ እንዱጠበቅ ወይም ባሇጉዲዩ በንብረቱ ዋጋ መጠን ዋስትና
እንዱያቀርብ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
ሠ) ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን በጉዲዩ የሰጠውን ውሳኔ ባሇጉዲዮቹ እንዱያውቁት
ማዴረግና ሇእያንዲንደ ባሇጉዲይ የውሳኔውን መዛገብ ግሌባጭ መስጠት
አሇበት፡፡
ረ) ፇቃዴ ሰጭው ባሇሥሌጣን ውሳኔውንና የውሳኔውን መዛገብ ግሌባጭ በጉዲዩ ሊይ
ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ሉያስተሊሌፌ ይችሊሌ፡፡ ፌርዴ ቤቱም በሕግ
በተፇቀዯው መሠረት ውሳኔውን ያስፇጽማሌ፡፡
ሰ) በክርክሩ የተረታው ወገን የአገሌግልት ክፌያዎችንና ወጭዎችን እንዱከፌሌ
ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡
101
የፌትህ ሚኒስቴር
102
የፌትህ ሚኒስቴር
103
የፌትህ ሚኒስቴር
ሇ/ ኢነርጂ
አዋጅ ቁጥር 295/1978
የነዲጅ ሥራዎችን ሇማስተዲዯር የወጣ አዋጅ
‘ኢትዮጵያ ትቅዯም’
የሀገሪቱ የነዲጅ ሀብት ተፇሌጏ በጥቅም ሊይ እንዱውሌ መዯረጉ ሇሰፉው የኢትዮጵያ ሕዛብ
የኢኮኖሚ ዔዴገትና ብሌጽግና ከፌተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክት በመሆኑ፤
የነዲጅ ሥራዎች ዖመናዊ ቴክኖልጂን በመጠቀምና ሀብትን በአግባብ በመጠበቅ መርህ
መሠረት የሚከናወኑ እና የሀገሪቱን የነዲጅ ሀብት አሇኝታ በይበሌጥ ሇማወቅ የሚያስችለ
መሆን ስሊሇባቸው፤
የነዲጅ ቴክኖልጂ ዔውቀት የሚቀሰምበትን ሁኔታ በማመቻቸት በመስኩ የሀገር ውሰጥ የሰው
ኃይሌና መሠረተ ሌማት ማዯራጀት ስሇሚያስፇሌግ፤
እንዘህን ዒሊማዎች ከግብ ሇማዴረስ የነዲጅ ሥራዎችን በሚመሇከት የተሇየ ሕግ ማውጣት
አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የጊዚያዊ ወታዯራዊ አስተዲዯር ዯርግንና የሚኒስትሮች ምክር ቤትን ሥሌጣንና ኃሊፉነት
እንዯገና ሇመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 110/1969 ዒ.ም አንቀጽ 5 (6) መሠረት
የሚከተሇው ታውጅዋሌ፡፡
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የነዲጅ ሥራዎች አዋጅ ቁጥር 295/1978’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ አዋጅ ውስጥ፤
1. ‘ኮንትራክተር’ ማሇት ከመንግሥት ጋር የነዲጅ ስምምነት የሚያዯርግ ማንኛውም
ሰው ነው፤
2. ‘የነዲጅ ዖይት ዴፌዴፌ’ ማሇት ስበቱ (ስፓስፉክ ግራቪቲ) ከግምት ሳይገባ፣ ነዲጁ
ከሚወጣበት ጉዴጓዴ አፌ ሊይ በፇሳሽ መሌክ የሚመረተው ሃይዴሮካርቦን፣
አስፊሌት፣ ኦዜክራይት እና ከተፇጥሮ ጋዛ ‘በኮንዯንሴሽን’ ወይም
በ‘ኤክስትራክሽን’ የሚገኘው ‘ዱስትላት’ ወይም ‘ኮንዯንሴት’ በመባሌ
የሚታወቀው ፇሳሽ ሃይዴሮካርቦን በሙለ ነው፤
104
የፌትህ ሚኒስቴር
38
በኢፋዴ.ሪ ህገ መንግስት(1/1 (1987) አ.1 አንቀጽ 1) መሰረት መንግስት ማሇት የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ
ዱሞክራሲያዊ ረፏብሉክ መንግስት ሆኗሌ፡፡
39
በአዋጅ ቁጥር 25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9 (12) መሰረት የማዔዴንና ነዲጅ ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡
105
የፌትህ ሚኒስቴር
3. የአፇጻጸም ወሰን
1. ማንኛውም ኮንትራክተር በኢትዮጵያ ክሌሌ የሚያካሂዲቸው የነዲጅ ሥራዎች
ሁለ በዘህ አዋጅ መሠረት ይተዲዯራለ፡፡
2. ይህ አዋጅ ከፀናበት ቀን በፉት የነዲጅ ሥራዎችን በሚመሇከት የተዯረገ
ማናቸውም ስምምነት፣ ተዋዋዮቹ ወገኖች በላሊ አኳኋን ካሌተስማሙ በስተቀር፣
ስምምነቱ ተፇጻሚ በሆነበት ቀን በሥራ ሊይ በነበረው ሕግ መሠረት
ይተዲዯራሌ፡፡
4. የነዲጅ ባሇቤትነት
1. በኢትዮጵያ ክሌሌ ሊይ ውስጥም ሆነ በታች በተፇጥሮ መሌኩ የሚገኝ ነዲጅ
ባሇቤትነቱ የመንግሥት ነው፡፡
2. ነዲጁ ከተመረተ በኋሊ የሚኖረው የባሇቤትነት መብት አግባብ ባሇው የነዲጅ
ስምምነት መሠረት ይሆናሌ፡፡
5. የነዲጅ ሥራዎች ስሇሚካሄደበት ሁኔታ
መንግሥት የነዲጅ ሥራዎችን በነዲጅ ስምምነት መሠረት በኮንትራክተሮች ሉያካሂዴ
ይችሊሌ፡፡
6. ሚኒስትሩ መንግሥትን የሚወክሌ ስሇመሆኑ
1. ይህን አዋጅ በሚመሇከት ከኮንትራክተሩ ጋር ሇሚኖር ግንኙነት ሚኒስትር
መንግሥትን ይወክሊሌ፤ ይህን አዋጅ በሚገባ ሇማስፇጸምም ኃሊፉነት
ይኖርበታሌ፡፡
2. ይህን አዋጅ በሚመሇከት ዯንብ ሇማውጣትና የነዲጅ ስምምነት ሇመፇራረም
ወይም ሇመሰረዛ ከተሰጠው ሥሌጣን በስተቀር፤ ሚኒስትሩ በዘህ አዋጅ
የተሰጠውን ማናቸውንም ላሊ ሥሌጣን አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው በጽሐፌ ውክሌና
መስጠት ይችሊሌ፡፡
7. የሚኒስትሩ ሥሌጣን40
ሚኒስትሩ የሚከተለት ሥሌጣኖች ይኖሩታሌ፤
1. የዘህን አዋጅ ዴንጋጌዎች ሇማስፇጸም አስፇሊጊ የሆኑ ዯንቦችን የማውጣት፤
40
በዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ (1) ሊይ ሚኒስቴሩ ዯንብ የማውጣት ሰሌጣን የተሰጠው ሲሆን ይህ ስሌጣን
አሁን ባሇው ስርዒት ሇሚኒስትሮች ምክር ቤት የተሰጠ ነው፡፡ ስሇሆነም ሚኒስቴሩ ዯንብ የማውጣት
ስሌጣን የላሇው መሆኑ ታሳቢ ተዯርጎ ይነበብ፡፡
106
የፌትህ ሚኒስቴር
107
የፌትህ ሚኒስቴር
108
የፌትህ ሚኒስቴር
109
የፌትህ ሚኒስቴር
110
የፌትህ ሚኒስቴር
111
የፌትህ ሚኒስቴር
112
የፌትህ ሚኒስቴር
113
የፌትህ ሚኒስቴር
114
የፌትህ ሚኒስቴር
115
የፌትህ ሚኒስቴር
116
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭርርዔስ
ይህ ዯንብ ‘የኤላክትሪክ ሥራዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 49/1991’
ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም ካሊሰጠው በቀር በዘህ ዯንብ ውስጥ፦
1. ‘አዋጅ’ ማሇት የኤላክትሪክ አዋጅ ቁጥር 86/198941 ሲሆን በአዋጁ ሇተዖረዖሩት
ቃሊት የተሰጡት ትርጓሜዎች ሇዘህ ዯንብም ተፇፃሚ ይሆናለ፤
2. ‘ኤጀንሲ’ ማሇት የኢትዮጵያ ኤላክትሪክ ኤጀንሲ ነው፤42
3. ‘የማመንጫ ተቋም’ ማሇት ኤላክትሪክ ሇማመንጨት የሚያገሇግሌ የቴክኖልጂ
ስብስብ ነው፤
4. ‘ከፌተኛ የኃይሌ ፌሊጎት’ ማሇት በኤላክትሪክ ተጠቃሚዎች በተወስነ የጊዚ ክሌሌ
ውስጥ የሚከሰት ከፌተኛው የፌጆታ መጠን ነው፤
5. ‘ቋሚ የሲስተም ጭነት’ ማሇት በኃይሌ አቅርቦት ተቋም ሊይ በተከታታይነት
የሚታይ የፌጆታ መጠን ነው፤
6. ‘ማርጅናሌ የማመንጫ አቅም ዋጋ’ ማሇት በኪልዋት የሚተመን አንዴ ተጨማሪ
ኃይሌ ሇማመንጨት የሚያስፇሌግ ወጪ ነው፤
41
በ20/12 (2006) አ. 810 ተሽሯሌ፡፡
42
ይህ ኤጀንሲ የተቋቋመበት አዋጅ ቁጥር 86/1989 ከሊይ እንዯተገሇፀው የተሻረ እና ኤጀንሲውም በዯንብ
ቁጥር 20/36 (2006) አ. 308 በተቋቋመው የኢትዮጵያ የኢነርጂ ባሇስሌጣን የተተካ እና መብት እና
ግዳታውም የተሊሇፇ በመሆኑ ኤጀንሲው የሚሇው ባሇስሌጣኑ በሚሌ እና መስሪያ ቤቱም የኢትዮጵያ
የኢነርጂ ባሇስሌጣን በሚሌ ተተክቶ የሚነበብ ይሆናሌ፡፡ ውስጥ ዯንቡ ዛርዛር ሊይ ኤጀንሲው የሚሇው
ባሇስሌጣኑ በሚሌ ተተክቶ የሚነበብ ይሆናሌ፡፡
117
የፌትህ ሚኒስቴር
118
የፌትህ ሚኒስቴር
119
የፌትህ ሚኒስቴር
120
የፌትህ ሚኒስቴር
ምዔራፌ ሁሇት
ስሇማመሌከቻ ምዛገባና ማስታወቂያ
8. ማመሌከቻን ስሇመመዛገብ
እያንዲንደ ማመሌከቻ በዘህ ዯንብ ምዔራፌ አንዴ መሠረት በትክክሇኛው ፍርም
ተሟሌቶ ሲቀርብ ኤጀንሲው ሇዘሁ ተግባር ባዖጋጀው መዛገብ ሊይ እንዯአቀራረቡ
ቅዯም ተከተሌ ወዱያውኑ ይመዖግበዋሌ፤ እያንዲንደ አመሌካችም የምዛገባውን
ቀንና ቁጥሩን የሚገሌጽ ዯረሰኝ ይሰጠዋሌ፡፡
9. ማመሌከቻን ስሇማስታወቅ
1. ፇቃዴ ሇማግኘት የቀረበው ማመሌከቻ ማስታወቂያ በሀገሪቱ ውስጥ ሰፉ ስርጭት
ባሊቸው ጋዚጦች በሁሇት ተከታታይ እትሞች እንዱወጣ ኤጀንሲው ማመሌከቻው
በተመዖገበ በሦስት የሥራ ቀናት ውስጥ ማስታቂያውን ሇሚመሇከተው አሳታሚ
ይሌካሌ፡፡
2. ማስታወቂያው የፇቃደን ዒይነት፣ ዒሊማና የፇቃደን ሥፌራ የሚገሌጽና የካርታ
ቅጅዎች የሚታዩበትን ወይም የሚገበትን አዴራሻና ጉዲዩ ይመሇከተኛሌ የሚሌ
ማናቸውም ሰው ያሇውን ተቃውሞ ወይም አስተያየት የሚያቀርብበትን
የኤጀንሲውን አዴራሻ የሚገሌጽ መሆን አሇበት።
3. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) እና (2) ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ ሆነው
ማስታወቂያው ሇሦስት ተከታታይ ቀናት በሬዱዮና በቴላቪዥን መነገር አሇበት፡፡
4. አመሌካቹ ሇማስታወቂያው የሚያስፇሌጉትን ወጪዎች በሙለ ይሸፌናሌ፡፡
10. የካርታዎችን ቅጅዎች በይፊ እንዱታዩ ስሇማዴረግ
አመሌካቹ የፇቃደን ሥፌራ የሚያሳዩት የካርታ ቅጅዎች በይፊ እንዱታዩ
በኤጀንሲው ቢሮና ፇቃደ በተጠየቀበት አካባቢ ባሇ የከተማ መስተዲዯርር ጽ/ቤት
ማስቀመጥ አሇበት።
11. መቃወሚያዎችን ስሇማቅረብ
1. ማንኛውም ጉዲዩ ይመሇከተኛሌ የሚሌ ሰው ማስታወቂያው በጋዚጣ ሇመጨረሻ
ጊዚ ከወጣበት ቀን ጀምሮባለት 60 ቀናት ውስጥ በተጠየቀው ፇቃዴ ሊይ ያሇውን
ተቃውሞ ወይም አስተያየት ከነምክንያቶቹ በጽሁፌ ሇኤጀንሲው ሉያቀርብ
ይችሊሌ፡፡
121
የፌትህ ሚኒስቴር
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የቀረበ መቃወሚያ ውዴቅ ከተዯረገ
ኤጀንሲው ውሳኔውን ከነምክንያቱ በጽሐፌ ገሌጾ ሇተቃዋሚው እንዱዯርሰው
ያዯርጋሌ፡፡
12. ማመሌከቻን ስሇማሻሻሌ
ማመሌከቻውን ሇማሻሻሌ የሚፇሌግ ማናቸውም አመሌካች ማሻሻያውን ሇኤጀንሲው
በጽሁፌ ማቅረብ አሇበት፡፡ የዘህ ምዔራፌ ዴንጋጌዎች በቀረበው ማሻሻያ ሊይም
ተፇጻሚ ይሆናለ፡፡
ምዔራፌ ሦስት
ፇቃዴ ስሇመስጠትና ስሇመከሌከሌ
13. ፇቃዴ ስሇመስጠት
1. በዘህ ዯንብ አንቀጽ 11 በተጠቀሰው የ60 ቀናት ጊዚ ውስጥ ከማመሌከቻው ሊይ
ምንም ዒይነት መቃወሚያ ካሌቀረበና ኤጀንሲው በአመሌካቹ የተጠየቀው ፇቃዴ
የሚያስከትሊቸውን ግዳታዎች ሇመወጣት የሚያስችሌ የፊይናንስ ምንጭ፣
የቴክኒክ ችልታና ሌምዴ አመሌካቹ ያሇው መሆኑን ሲያምንበት የተወሰነውን
ክፌያ በማስከፇሌ በ30 ቀናት ውስጥ ፇቃደን ይሰጠዋሌ፡፡
2. በዘህ ዯንብ አንቀጽ 11 መሠረት በማመሌከቻው ሊይ ተቀውሞ ከቀረበ ፇቃዴ
የመስጠቱ ሂዯት ማመሌከቻው በኤጀንሲው ከተመዖገበ ከ120 ቀናት ባሌበሇጠ
ጊዚ ውስጥ በተቃውሞው ሊይ ውሳኔ እስከሚሰጥበትዴረስ ይዖገያሌ፡፡ የተሰጠው
ውሳኔ ተቃውሞውን ውዴቅ የሚያዯርግ ከሆነ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1)
የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ አመሌካቹ ወዱያውኑ ፇቃዴ ይሰጠዋሌ፡፡
3. አመሌካቹ አግባብ ባሇው የኢንቨስትመንት ሕግ መሠረት ኢንቨስት ሇማዴረግ
የሚፇቀዴሇት ካሌሆነ በስተቀር በዘህ ዯንብ መሠረት ፇቃዴ አይሰጠውም፡፡
14. ፇቃዴን ስሇመከሌከሌ
1. ኤጀንሲው የቀረበው ማመሌከቻ ወይም ተያይዜ የቀረበው መረጃ ወይም
የአመሌካቹ የፊይናንስ አቅም የቴክኒክ ችልታና ሌምዴ በቂ አይዯሇም ብል
ከወሰነ ይህንኑ ከነምክንያቱ ሇአመሌካቹ በጽሁፌ ማሳወቅ አሇበት፡፡
2. አመሌካቹ የሚዯግፈትን መረጃዎች ሇማቅረብ እንዱችሌ ኤጀንሲውን የማማከር
ዔዴሌና የቀረበበትን ተቃውሞ ሇመቋቋም ከ30 ቀናት ያሊነሰ ጊዚ ይሰጠዋሌ፤
እንዱሁም ማመሌከቻውን የማረም ወይም የማሟሊት መብት ይኖረዋሌ።
122
የፌትህ ሚኒስቴር
123
የፌትህ ሚኒስቴር
3. ማናቸውም ባሇፇቃዴ፦
ሀ) የፇቃደ ዖመን ከማሇቁ ሁሇት ዒመት በፉት ፇቃደ እንዱታዯስሇት ከጠየቀ፤
ሇ) የአዋጁን፣ የዘህን ዯንብና በእነዘሁ መሠረት የሚወጡ መመሪያዎችን
በመተሊሇፌ ፇቃደን ሇመሰረዛ የሚያበቃ ጥፊት ካሌፇጸመ፤ እና
ሏ) የሥራውን ዯረጃ የኤላክትሪክ ኢንደስትሪ በወቅቱ በዯረሰበት ዖመናዊ
ቴክኖልጂና አጠቃሊይ ተቀባይነት ባሇው የአሠራር ሌምዴ ሇማሳዯግ
ከተስማማ፤
ፇቃደ በተከታታይ ሉታዯስሇት ይችሊሌ፤ ሆኖም እያንዲንደ የእዴሳት ዖመን
ከፇቃደ የመጀመሪያ ዖመን ግማሽ በሊይ ሉሆን አይችሌም።
4. የዘህ ክፌሌ ምዔራፌ ሁሇት ዴንጋጌዎች በፇቃዴ እዴሣት ሊይም ተፇጸሚ
ይሆናለ፡፡
19. ፇቃዴን ስሇመሰረዛ
የአዋጁ አንቀጽ 14 (2) ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ፣ ባሇፇቃደ ከሚከተለት ጥፊቶች
አንደን ከፇጸመ ፇቃደ ሉሰረዛበት ይችሊሌ፤
1. የቴክኒክ ዯረጃዎችን ካሌጠበቀ፣ የዯኅንነት መመሪያዎችንና የአካባቢ ጥበቃ
ሕጎችን ካሊከበረ፤
2. የታሪፌ ዯንቦችን ካሊከበረ፤
3. ከአቅም በሊይ የሆነ ምክንያት በላሇበት ሁኔታ የኤላክትሪክ አቅርቦትን
በተዯጋጋሚ ካቋረጠ፣ ከቀነሰ ወይም ካቆመ።
20. ስሇፇቃዴ መቋረጥ
1. ፇቃዴ በሚከተለት ሁኔታዎች ይቋረጣሌ፤
ሀ) በዘህ ዯንብ አንቀጽ 18 መሠረት ሳይታዯስ ከቀረ፤
ሇ) በዘህ ዯንብ አንቀጽ 19 ዴንጋጌዎች መሠረት በኤጀንሲው ከተሰረዖ፤
ሏ) የወራሾች መብት እንዯተጠበቀ ሆኖ ባሇፇቃደ ከሞተ ወይም ባሇፇቃደ
የንግዴ ዴርጅት ሲሆን ከፇረስ ወይም የመክሰር ውሳኔ ከተሰጠበት፡፡
2. ፇቃደ ሲቋረጥ የኤላክትሪክ ኃይሌ አቅርቦቱ ሳይቋረጥ እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ
የግዴ አስፇሊጊ የሆኑ የባሇፇቃደን የኤላክትሪክ ተቋሞች መንግሥት ከመጽሏፌ
ወይምከመተኪያ ዋጋቸው አነስተኛ በሆነው ስላት ሊይ የተመሠረተ የካሣ ክፌያ
በማሰብ ሉወስዴ ይችሊሌ፡፡
124
የፌትህ ሚኒስቴር
125
የፌትህ ሚኒስቴር
126
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አራት
ስሇ ኤላክትሪክ ዋጋና ታሪፌ
26. አጠቃሊይ መርህ
1. የኤላክትሪክ ዋጋ አተማመን ሀብትን በብቃት በመጠቀም መርህ ሊይ ተመስርቶ
ተጠቃሚዎችና አምራቾች ተጨማሪ የኢነርጂ ምርትና ፌጆታ የሚያስከትሇውን
ትክክሇኛውን የፌጆታና የማምረቻ ዋጋ በሚያገኙበት መሌክ ይከናወናሌ፡፡
2. በዯንበኞች ሊይ የሚጣሇው የአቅርቦት ዋጋ በሲስተሙ ሊይ ከሚያስከትሇው የወጪ
ተጽዔኖ አንፃር ተመጣጣኝ በሆነ መሌኩ ሆኖ የኢነርጂ አጠቃቀሙን በተቻሇ
መጠን ምርቱን ሇማስገኘት ከሚወጣው ወጪ አንፃር ሚዙናዊ ሇማዴረግ
በሚያስችሌ መሌኩ ይሆናሌ፡፡
3. የዋጋ ተመኑ በቂና ቀጣይነት ያሇው የመዋዔሇ ንዋይ ምንጭ ሇማስገኘትና
አስተማማኝ አገሌግልት ሇማቅረብ የሚያስችሌ ሆኖ፤ የአገሌግልት ብቃትን
ሇማሻሻሌ የሚያስችሌ የዋጋ አተማመን ሥርዒት መያዛ አሇበት፡፡
4. ዛርዛር የታሪፌ መዯቦች አወጣጥ የአፇጸጸም ችግሮችን ሇማስወገዴ ወይም
ሇመቀነስ እንዱያስችሌ በተቻሇ መጠን ያሌተወሳሰበ እንዱሆን ይዯረጋሌ፡፡
27. የዋጋ አተማመን አጠቃሊይ ስሌቶች
1. ሇጅምሊም ሆነ ሇችርቻሮ ተጠቃሚዎች የኢነርጂና የኃይሌ አቅርቦት ዋጋ
የሚተመነው፡-
ሀ) በሲስተሙ ሊይ የተወሰነ ተጨማሪ ኃይሌ ወይም ኢነርጂ ሇማመንጨት
በሚዯረገው ወጪ፤ እና
ሇ) በሲስተሙ የከፌተኛ ውጤታማነት ዔቅዴ ሊይ የተመሰረተ ሆኖ አስፇሊጊ ነው
ተብል በሚወሰነው ገዯብ የፊይናንስ ፌሊጎትን ሉያሟሊ በሚችሌ መሌኩ
ሉስተካከሌ ይችሊሌ፡፡
127
የፌትህ ሚኒስቴር
128
የፌትህ ሚኒስቴር
129
የፌትህ ሚኒስቴር
130
የፌትህ ሚኒስቴር
131
የፌትህ ሚኒስቴር
132
የፌትህ ሚኒስቴር
133
የፌትህ ሚኒስቴር
134
የፌትህ ሚኒስቴር
135
የፌትህ ሚኒስቴር
136
የፌትህ ሚኒስቴር
137
የፌትህ ሚኒስቴር
138
የፌትህ ሚኒስቴር
139
የፌትህ ሚኒስቴር
140
የፌትህ ሚኒስቴር
141
የፌትህ ሚኒስቴር
142
የፌትህ ሚኒስቴር
143
የፌትህ ሚኒስቴር
2. ባሇፇቃደ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት ሇሚዯረግ የቅሬታ ምዛገባ
የሚያገሇግሌ የዯንበኞች ቅሬታ መዛገብ በየንግዴ አገሌግልት ጣቢያዎቹ ማኖር
አሇበት፡፡
ክፌሌ ስዴስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
76. ስሇሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
1. የኤላክትሪክ ሥራ ተቋራጭነት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
ሇማግኘት በኤጀንሲው የሚቀርብ ማመሌከቻ የሚከተለትን መያዛ አሇበት፡-
ሀ) የአመሌካቹን ማንነትና አዴራሻ፤
ሇ) አመሌካቹ ያገኘው ዱግሪ ዱፔልማ ወይም የምስክር ወረቀት ካሇው ይህንኑ፤
ሏ) አመሌካቹ የሥራ ሌምዴ ካሇው ይህንኑ፤
መ) ኤጀንሲው ያስፇሌጋለ ብል በመመሪያ የሚወስናቸውን ላልች መረጃዎች፡፡
2. ኤጀንሲው በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 መሠረት የቀረቡሇትን መረጃዎች ካጣራ
በኋሊ የአመሌካቹን የሙያ ብቃትና ሌምዴ ሇመገምገምና የምስክር ወረቀቱን
ዯረጃ ሇመወሰን እንዲስፇሊጊነቱ የጽሐፌና የተግባር ፇተና ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
3. ኤጀንሲው አመሌካቹ የተወሰነውን ክፌያ ከከፇሇ በኋሊ በ30 ቀናት ውስጥ የሙያ
ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጠዋሌ፡፡
4. ሇሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሚጠየቀው ክፌያ እንዯሚከተሇው
ይሆናሌ፡፡
ሀ) ሇዯረጃ አንዴ ................................... ብር 500
ሇ) ሇዯረጃ ሁሇት ................................... ብር 400
ሏ) ሇዯረጃ ሦስት ................................... ብር 300
መ) እስከ ዯረጃ አራት ሇሚሆኑ ዛቅተኛ ዯረጃዎች ........................ ብር 100
5. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) መሠረት ስሇሚሰጥ ፇተናና ስሇሙያ ብቃት
የምስክር ወረቀት ዯረጃዎች ሚኒስቴሩ ዛርዛር መመሪያ ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
77. መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን
አግባብ ባሊቸው የዘህ ዯንብ ዴንጋጌዎች ሇኤጀንሲው የተሰጠው ሥሌጣን
እንዯተጠበቀ ሆኖ ሇዘህ ዯንብ አፇጻጸም የሚያስፇሌጉ መመሪያዎችን ሚኒስቴሩ
ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
144
የፌትህ ሚኒስቴር
145
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የነዲጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፇንዴ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 247/1993’ ተብል
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. መቋቋም
የነዲጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፇንዴ (ከዘህ በኋሊ ‘ፇንደ’ እየተባሇ የሚጠራ) የገንዖብ
ሚኒስቴር በሚከፌተው ሌዩ የባንክ ሂሣብ ውስጥ ተቀማጭ እንዱሆን በዘህ አዋጅ
ተቋቁሟሌ፡፡
3. የፇንደ ዒሊማ43
የፇንደ ዒሊማ፦
1. በዒሇም ገበያ በሚከሰተው የነዲጅ ዋጋ ማዯግ ምክንያት የሚያስፇሌገውን
ተጨማሪ ወጪ በመዯጏም የነዲጅን ዋጋ ማረጋጋት፤
2. ነዲጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፇንዴ አሊማን ሳያዯናቅፌ መንግስት ቅዴሚያ ሇሚሰጣቸው
ሥራዎች ወጪ መሸፇን፤ ይሆናሌ፡፡
4. ፇንደ ምንጮች
ፇንደ ከሚከተለት ምንጮች የሚሰበሰብ ይሆናሌ፤
1. በዒሇም ገበያ የነዲጅ ዋጋ በመቀነሱ ምክንያት ከሚገኝ ተራፉ ሂሣብ፤
2. ሇነዲጅ ዋጋ ማረጋጊያ እንዱውሌ ከሚገኝ የውጭ ዔርዲታ፤ ይሆናሌ፡፡
43
በ9/62 (1995) 342 አንቀፅ 2 መሰረት የቀዴሞ ተሰርዜ ተተክቷሌ፡፡
146
የፌትህ ሚኒስቴር
44
በ8/3 (1994) ማ. 1 ታረመ፡፡
147
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የገጠር ኤላክትሪፉኬሽን ፇንዴ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 317/1995’
ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ።
2. ትርጓሜ45
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጥ ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፤
1. ‘ኤጀንሲ’ ማሇት የኢትዮጵያ ኤላክትሪክ ኤጀንሲ ነው፣46
2. ‘ማዔከሌ’ ማሇት በአዋጅ ቁጥር 269/1994 የተቋቋመው የኢትዮጵያ የገጠር
ኢነርጂ ሌማትና ማስፊፉያ ማዔከሌ ነው፣
3. ‘ኮርፕሬሽን’ ማሇት የኢትዮጵያ ኤላክትሪክ ኃይሌ ኮርፕሬሽን ነው፣
45
አንቀፅ 2/2 ሊይ ማዔከሌ፣ 2/3 የማዔከለ ዲይሬክተር እና አንቀፅ 2/5 ሊይ አስፇፃሚ ሴክሬተሪያት ሇሚለ
ቃሊት የተሰጠው ትርጓሜ ሊይ መሰረት የተዯረገው በአዋጅ ቁጥር 269/1994 መሰረት የተቋቋመው
የኢትዮጵያ የገጠር ኢነርጂ ሌማት እና ማስፊፊያ ማዔከሌ በአዋጅ ቁጥር 691/2003 መሰረት ማቋቋሚያ
አዋጁ የፇረሰ እና የማዔከለ መብት እና ግዳታ በወቅቱ ሇነበረው የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሇአሁኑ
የውሃ፣ መስኖ እና ኤላክትሪክ ሚኒስቴር የተሊሇፇ በመሆኑ እነዘህ ቃሊት አስፇሊጊ አይዯሇም፡፡
46
ይህ ኤጀንሲ የተቋቋመበት አዋጅ ቁጥር 3/50 (1989) አ. 86 ከሊይ እንዯተገሇፀው የተሻረ እና ኤጀንሲውም
በዯንብ ቁጥር 308/2006 በተቋቋመው የኢትዮጵያ የኢነርጂ ባሇስሌጣን የተተካ እና መብት እና ግዳታውም
የተሊሇፇ በመሆኑ ኤጀንሲው የሚሇው ባሇስሌጣኑ በሚሌ እና መስሪያ ቤቱም የኢትዮጵያ የኢነርጂ
ባሇስሌጣን በሚሌ ተተክቶ የሚነበብ ይሆናሌ፡፡ ውስጥ ዯንቡ ዛርዛር ሊይ ኤጀንሲው የሚሇው ባሇስሌጣኑ
በሚሌ ተተክቶ የሚነበብ ይሆናሌ፡፡
148
የፌትህ ሚኒስቴር
149
የፌትህ ሚኒስቴር
48
በ25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9(4) መሰረት የገንዖብ ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡
150
የፌትህ ሚኒስቴር
151
የፌትህ ሚኒስቴር
152
የፌትህ ሚኒስቴር
153
የፌትህ ሚኒስቴር
154
የፌትህ ሚኒስቴር
155
የፌትህ ሚኒስቴር
49
በ20/12 (2006) አ. 810 ተሽሯሌ፡፡
50
በ20/12 (2006) አ. 810 ተሽሯሌ፡፡
156
የፌትህ ሚኒስቴር
157
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የኢነርጂ አዋጅ ቁጥር 810/2006 ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፦
1. ‘ኢነርጂ’ ማሇት ከውሃ ኃይሌ፣ ከፀሏይ፣ ከነፊስ፣ ከከርሰ ምዴር እንፊልት ወይም
ከላሊ ምንጭ የሚገኝ የኤላክትሪክ ኃይሌ ነው፤
2. ‘ማመንጨት’ ማሇት ኤላክትሪክ ማምረት ነው፤
3. ‘ማስተሊሇፌ’ ማሇት በከፌተኛ ቮሌቴጅ የኤላክትሪክ ኃይሌ ማጓጓዛ ነው፤
4. ‘ማከፊፇሌ’ ማሇት በመካከሇኛና በአነስተኛ ቮሌቴጅ መስመሮች አማካይነት
ሇዯንበኞች የሚቀርብ የኤላክትሪክ አገሌግልት ነው፤
5. ‘ግሪዴ’ ማሇት የኤላክትሪክ ኃይሌ ከማመንጫ ጣቢያ ተነስቶ ሇዯንበኞች
የሚቀርብበት የማገናኛ ቦታዎችን ጨምሮ የተያያዖው የማስተሊሇፉያና ማከፊፇያ
ሥርዒት ነው፤
6. ‘ዛቅተኛ ቮሌቴጅ’ ማሇት እስከ 400 ቮሌት የሚዯርስ የቮሌቴጅ መጠን ነው፤
7. ‘መካከሇኛ ቮሌቴጅ’ ማሇት ከ400 በሊይ እስከ 33,000 ቮሌት የሆነ የቮሌቴጅ
መጠን ነው፤
8. ‘ከፌተኛ ቮሌቴጅ’ ማሇት ከ33,000 ቮሌት በሊይ የሆነ የቮሌቴጅ መጠን ነው፤
158
የፌትህ ሚኒስቴር
51
በ24/42(2010) አ.1085 አንቀፅ 2(1) ተሻሻሇ፡፡
159
የፌትህ ሚኒስቴር
52
በ20/36 (2006) ዯ.308 መሰረት የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባሇሥሌጣን ተቋቁሟሌ፡፡
160
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሁሇት
የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባሇሥሌጣን
3. መቋቋም
የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባሇሥሌጣን የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ዯንብ
ይቋቋማሌ፡፡
4. የባሇሥሌጣኑ ሥሌጣንና ተግባር
ባሇሥሌጣኑ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፦
1. በዘህ አዋጅ እና በአዋጁ መሠረት በወጡ ዯንቦችና መመሪያች መሠረት ፇቃዴና
የብቃት ማረጋገሪጫ የምስክር ወረቀት መስጠትና ማዯስ፤
2. ማንኛውም ባሇፇቃዴ ወይም የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰጠው ሰው
የዘህን አዋጅ ዴንጋጌዎች እና በአዋጁ መሠረት የወጡ ዯንቦችንና መመሪያችን
አክብሮ እየሠራ መሆኑን መቆጣጠር፤ ይህ አዋጅ ወይም በዘህ አዋጅ መሠረት
የወጡ ዯንቦች ወይም መመሪያዎች ተጥሰው ሲገኙም እንዯጥፊቱ ክብዯት
ባሇፇቃደን ወይም የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰጠውን ሰው
በገንዖብ መቅጣት ወይም ፇቃደን ማገዴ ወይም መሠረዛ፤
3. በባሇፇቃዴ የሚቀርብሇትን ከብሔራዊ ግሪደ ጋር የተያያዖ ታሪፌ መገምገምና
እንዱጸዴቅ ሇመንግስት የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ፤ ሲጸዴቅም አፇጻጸሙን
መቆጣጠር፣ ከብሔራዊ ግሪደ ውጭ የሆኑ ታሪፍችን አወሳሰን መመሪያ
ማውጣትና አፇጸጸሙን መቆጣጠር፤
4. የረጅም፣ የመካከሇኛና የአጭር ጊዚ የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ ስትራቴጂና
ፔሮግራም በአገር አቀፌ እንዱሁም በዖርፌ ዯረጃ ማዖጋጀት እና አፇጸጸማቸውን
በየወቅቱ በሚቀርቡሇት ሪፕርቶች መሠረት መገምገም፤
5. የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባን በብሔራዊ እና በዖርፌ ዯረጃ ማስፊፊት፤
6. የኢነርጂ ኦዱት ኮዴ፣ የኢነርጂ ብቃት ዯረጃዎች ኮዴ፣ የኢነርጂ ብቃት
ማረጋገረጫ ተሇጣፉ ምሌክት ኮዴ፣ የግሪዴ ኮዴ፣ የዯንበኞች አገሌግልት አሰጣጥ
ኮዴ፣ የኢንስፓክሽን ኮዴ፣ የአገሌግልት ጥራት ዯረጃ ኮዴ፣ የሕንፃ ኤላክትሪክ
መስመር ዛርጋታ ኮዴ፣ የቴክኒካሌ ስታንዲርዴ ኮዴ እና ላልች ኮድችን ማውጣት
እና አፇጻጸማቸውንም መቆጣጠር፤
7. የኤላክትሪክ ኃይሌ ግዠ እና የኔትወርክ አገሌግልት ስምምነቶችን ማጽዯቅ፤
161
የፌትህ ሚኒስቴር
162
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሦስት
ስሇፇቃዴ እና የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
6. የፇቃዴ አስፇሊጊነት
1. ማንኛውም ሰው በዘህ አዋጅና አዋጁን ሇማስፇጸም በሚወጣ ዯንብ መሰረት
ፇቃዴ ሳይኖረው ሇንግዴ ዒሊማ ኤላክትሪክ ማመንጨት፣ ማስተሊሇፌ፣
ማከፊፇሌና መሸጥ፣ ወዯ ውጭ አገር መሊክ ወይም ወዯ አገር ውስጥ ማስገባት
ወይም የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ ማማከር፣ የኢነርጂ አገሌግልት ተቋራጭነት፣
የኢነርጂ ኦዱት ወይም ከእነዘህ ሥራዎች ጋር ተዙማጅ የሆኑ ላልች ተግባራትን
መስራት አይችሌም።
2. ሇንግዴ ሊሌሆነ ዒሊማ ኤላክትሪክ ሇማመንጨት፣ ሇማስተሊሇፌ ወይም ሇማከፊፇሌ
ፌሊጎት ያሇው ማንኛውም ሰው በቅዴሚያ ሇባሇሥሌጣኑ ማሳወቅ እና የአካባቢ
ጥበቃና የአዯጋ መከሊከያ ሁኔታዎችን ማሟሊቱን ሇማረጋገጥ የሚያስችለ
መረጃዎችን ማቅረብ አሇበት፡፡
3. ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፉት ኤላክትሪክ በማመንጨት፣ በማስተሳሇፌ፣
በማከፊፇሌና መሸጥ፣ የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባን በማማከር፣ የኢነርጂ አገሌግልት
ተቋራጭነት፣ የኢነርጂ ኦዱት ወይም ላልች ከዘህ አዋጅ ጋር የተያያ
ተግባራትን ሲያከናውን የነበረ ማንኛውም ሰው አስፇሊጊ የሆኑ ዛርዛር
መረጃዎችን የያዖ ማመሌከቻ ሇባሇሥሌጣኑ በማቅረብ ፇቃዴ ማግኘት
ይኖርበታሌ፡፡
7. ፇቃዴ ሇማግኘት ብቁ ስሇመሆን
ማንኛውም ሰው በዘህ አዋጅ እና በአዋጁ መሰረት በሚወጣ ዯንብ፣ በኢንቨስትመንት
እና በላልች አግባብነት ባሊቸው ሕጎች የተገሇጹትን ፇቃዴ ሇማግኘት ብቁ
የሚያዯረጉ መስፇርቶችን ካሟሊ፣ በንግዴ ሕግ መሠረት የንግዴ ሥራ ማካሄዴ
የሚችሌ እንዱሁም የፇቃዴ ግዳታዎችን ሇመወጣት የሚያስችሌ የገንዖብ ምንጭ፣
የቴክኒክ ችልታ፣ ሙያ እና ሌምዴ ያሇው መሆኑ በባሇሥሌጣኑ ሲረጋገጥ ፇቃዴ
ይሰጠዋሌ፡፡
163
የፌትህ ሚኒስቴር
53
ንዐስ አንቀፅ (5)፣ (6) እና (7) በ24/42(2010) አ.1085 አንቀፅ 2(2) መሰረት አዱስ የገቡ ናቸው፡፡
164
የፌትህ ሚኒስቴር
165
የፌትህ ሚኒስቴር
54
3. ሀ) ከጂኦተርማሌ ወይም ከውሃ ኃይሌ ኤላክትሪክ ሇማመንጨት ፇቃዴ
የወሰዯ
ማንኛውም ሰው ፇቃደን ከወሰዯበት ጊዚ ጀምሮ በአምስት ዒመት የጊዚ
ገዯብ ውስጥ ሥራ መጀመርና ሥራውን ስሇመጀመሩም ሇባሇሥሌጣኑ
ሪፕርት ማቅረብ አሇበት፡፡
ሇ) ከፀሏይ ኃይሌ፣ ከንፊስ፣ ከባዮማስ፣ ከዴንጋይ ከሰሌ፣ ከተፇጥሮ ጋዛ ወ.ዖ.ተ.
ኤላክትሪክ ሇማመንጨት ፇቃዴ የወሰዯ ማንኛውም ሰው ፇቃደን
ከወሰዯበት ጊዚ ጀምሮ በሶስት ዒመት የጊዚ ገዯብ ውስጥ ሥራውን
መጀመርና ሥራውን ስሇመጀመሩም ሇባሇሥሌጣኑ ሪፕርት ማቅረብ
አሇበት።
ሏ) ኤላክትሪክ ኃይሌን ከውጪ ማስመጣት ወይም ወዯ ውጭ ሀገር መሊክ
ሇመንግስት ብቻ የተከሇሇ ሥራ ነው።
11. ስሇብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
1. የኤላክትሪክ ሥራ ተግባራትን ማከናወን የሚፇሌግ ማንኛውም ሰው በዘህ አዋጅና
አዋጁን ሇማስፇጸም በሚወጣ ዯንብ መሠረት በባሇሥሌጣኑ የተሰጠ የብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማግኘት አሇበት፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሰረት ከባሇሥሌጣኑ የብቃት ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት የወሰዯ ማንኛውም ሰው ሥራ ከመጀመሩ በፉት እንዯአግባብነቱ
ከፋዳራሌ ንግዴ ሚኒስቴር55 ወይም ከክሌሌ ንግዴ ቢሮ ተገቢውን የንግዴ
ፇቃዴ ማውጣት ይኖርበታሌ፡፡
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሰረት ከባሇሥሌጣኑ የብቃት ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት የወሰዯ ማንኛውም ግሇሰብ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀቱን ሇማሳዯስ ሲፇሌግ በዘህ አዋጅ መሰረት በሚወጣ ዯንብ የሚገሇጸውን
አግባብነት ያሇውን የሥራ ሌምዴ ወይም የተከታታይ ትምህርት ፔሮግራም
ተሳትፍ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
55
25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9(7) የንግዴና ኢንደስትሪ ሚንስቴር
166
የፌትህ ሚኒስቴር
167
የፌትህ ሚኒስቴር
168
የፌትህ ሚኒስቴር
17. ካሣ ስሇመክፇሌ
ባሇፇቃደ በዘህ አዋጅ አንቀጽ 16 የተዯነንጉትን ተግባራት ሲያከናውን በባሇይዜታው
ንብረት ሊይ ሊዯረሰው ጉዲት አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት ካሣ የመክፇሌ ግዳታ
አሇበት፡፡
18. መሬትን ስሇመውሰዴ
ማንኛውም የማመንጨት፣ የማስተሊሇፌ፣ የማከፊፇሌ እና የመሸጥ፣ ወዯ አገር ውስጥ
የማስገባት ወይም ወዯ ውጭ አገር የመሊክ ባሇፇቃዴ መንግሥት ሇሕዛብ ጥቅም
ሲባሌ አግባብ ባሇው ሕግ መሰረት ከግሌ ባሇይዜታ የወሰዯው መሬት ተጠቃሚ
ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡
ክፌሌ ስዴስት
የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባን የሚመሇከቱ ዴንጋጌዎች
19. የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ ተግባራትን መቆጣጠር
1. የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ ቁጥጥር ተግባራት በኢንደስትሪና በሕንጻ ዖርፍች
እና በኤላክትሪክ እቃዎችና መገሌገያ ቴክኖልጂዎች ሊይ ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡
2. የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ ተግባራት ቁጥጥር አንዯአስፇሊጊነቱ ከሚከተለት አንደን
ወይም ከዘያ በሊይ የሆኑትን ተግባራዊ በማዴረግ ሉፇጸም ይችሊሌ፦
ሀ) ዛቅተኛ የኢነርጂ ብቃት ዯረጃን፤
ሇ) የኢነርጂ ብቃት ተሇጣፉ ምሌክት ኮድችን፤
ሏ) አስገዲጅ የኢነርጂ ኦዱትን፤
መ) የፇቃዯኝነት ስምምነትን፤
ሠ) አስገዲጅ የኢነርጂ ቁጠባን፤ ወይም
ረ) አስገዲጅ የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ እቃ ማስገጠምን፡፡
3. ባሇሥሌጣኑ የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ ተግባራት ቁጥጥርን በራሱ ወይም ፇቃዴ
ባሇው የኢነርጂ አገሌግልት ዴርጅት አማካይነት ሉያከናውን ይችሊሌ፡፡
4. ባሇሥሌጣኑ በዘህ አዋጅ መሠረት በሚወጣው ዯንብ መሰረት ከፌተኛ የኢነርጂ
ተጠቃሚዎች የራሳቸውን የኢነርጂ አስተዲዯር ክፌሌ እንዱያቋቁሙና በየወቅቱም
ሪፕርት እንዱያቀርቡ ሉያስገዴዲቸው ይችሊሌ፡፡
169
የፌትህ ሚኒስቴር
170
የፌትህ ሚኒስቴር
171
የፌትህ ሚኒስቴር
172
የፌትህ ሚኒስቴር
173
የፌትህ ሚኒስቴር
174
የፌትህ ሚኒስቴር
እስከ ሁሇት ዒመት በሚዯርስ ቀሊሌ እስራት ወይም እስከ ብር 15,000 በሚዯርስ
መቀጮ ወይም በሁሇቱም ይቀጣሌ፡፡
175
የፌትህ ሚኒስቴር
176
የፌትህ ሚኒስቴር
39. ስሇመክሰር
1. አግባብ ባሊቸው የንግዴ ሕግ ዴንጋጌዎች መሰረት በባሇፇቃደ ሊይ የመክሰር
ውሳኔ ከተሰጠና አዱስ ባሇፉቃዴ ሥራውን ሇመቀጠሌ ፌሊጎቱን ካሳየ የዯንበኞችን
ፌሊጎት ከመጠበቅ አኳያ ባሇሥሌጣኑ የቀዴሞውን ፇቃዴ በመሰረዛ እና
ማናቸውንም በቁጥጥሩ ስር ያለ ተግባራትን ሁለ በመፇጸም ሥራውን ወዯ አዱሱ
ባሇፇቃዴ ማስተሊሇፌ አሇበት፡፡
2. የቀዴሞው ባሇፇቃዴ ሥራዎች በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት ሇአዱስ
ባሇፇቃዴ ሉተሊሇፈ የቀዴሞው ባሇፇቃዴ ንብረቶች በሙለ ወይም በከፉሌ ወዯ
አዱሱ ባሇፇቃዴ እንዱተሊሇፈሇት ባሇሥሌጣኑ አግባብ ካሊቸው አካሊት ጋር
መተባበር አሇበት፡፡
177
የፌትህ ሚኒስቴር
178
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢነርጂ ዯንብ ቁጥር 447/2011’ ተብል
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ ዯንብ ውስጥ:-
1. ‘አዋጅ’ ማሇት የኢነርጂ አዋጅ ቁጥር 810/ 2006 (በአዋጅ ቁጥር 1085/2010
እንዯተሻሻሇ) ነው፤
2. በአዋጁ የተመሇከቱት ትርጓሜዎች በዘህ ዯንብ ሊይ ተፇጻሚ ናቸው፤
3. ‘የኢነርጂ ብቃት ውጤታማነት እርምጃ’ ማሇት የኢነርጂ ብቃትን ሇማሻሻሌ
የተወሰዯ የአዯረጃጀት፣ የቅርጽ፣ የቴክኒክ፣ የአፇጻጸም፣ የቴክኖልጂ፣ የተቋም
ወይም የቁጥጥር ሇውጥ ነው፤
4. ‘የኢነርጂ ብቃት አገሌግልት’ ማሇት የኢነርጂ አገሌግልቱ ባሇበት እንዱቀጥሌ
ወይም እንዱጨምር ሆኖ የኢነርጂ ፌጆታ እንዱቀንስ የሚያስችለ የምርመራ፣
የምክር፣ የጥናት፣ የንዴፌ፣ የግንባታ፣ የኢንስታላሽን፣ የማሻሻሌ፣ የመጠገን፣
የማስተዲዯር እና የመቆጣጠር ተግባራትን በማሽን፣ በዔቃዎችና በሕንጻዎች ሊይ
ማከናወን ነው፤
5. ‘የአጭር ጊዚ ፔሮግራም’ ማሇት ከአንዴ ዒመት እስከ ሦስት ዒመት ዴረስ
የሚሸፌን ፔሮግራም ነው፤
6. ‘የመካከሇኛ ጊዚ ፔሮግራም’ ማሇት ከአራት ዒመት እስከ ስዴስት ዒመት ዴረስ
የሚሸፌን ፔሮግራም ነው፤
179
የፌትህ ሚኒስቴር
180
የፌትህ ሚኒስቴር
18. ‘የብቻ ፇቃዴ’ ማሇት ባሇሥሌጣኑ ሇብቻ ፇቃዴ በሰጠበት መሌክዒ ምዴራዊ
አካባቢ ሇተመሳሳይ ተግባር ላሊ ፇቃዴ የማይሰጥበት ፇቃዴ ዒይነት ነው፤
19. ‘የብቻ ያሌሆነ ፇቃዴ’ ማሇት በተመሳሳይ መሌከዒ ምዴራዊ አካባቢ ሇተመሳሳይ
ዒይነት ተግባራት እንዱያገሇግሌ በተጨማሪ ፇቃዴ ሉሰጥበት የሚችሌ የፇቃዴ
ዒይነት ነው፤
20. ‘አግባብ ያሇው ፇቃዴ ሰጪ ባሇሥሌጣን’ ማሇት እንዯየአግባቡ ባሇሥሌጣኑ
ወይም ንግዴ ሚኒስቴር56 ወይም ማናቸውም የክሌሌ የንግዴ፣ የኢንደስትሪ
ወይም የግንባታ ቢሮ ነው፤
21. ‘ወቅታዊ ገበያ’ ማሇት ገዥዎች የኤላክትሪክ ዋጋውን ሇመክፇሌ የተዖጋጁበት
እና ሻጮችም የኤላክትሪክ ኃይለን ሇማስረከብ የተዖጋጁበት የኤላክትሪክ የገበያ
ሥርዒት ነው፤
22. ‘የግሌ ኃይሌ አመንጪ’ ማሇት በኃይሌ ግዥ ስምምነት ሇብሔራዊ ግሪደ
ኤላክትሪክ በጅምሊ የሚሸጥ የኤላክትሪክ ኃይሌ ማመንጫ ተቋም ባሇቤት የሆነ
ማናቸውም ሰው ነው፤
23. ‘ታዲሽ የኃይሌ ምንጭ'' ማሇት ኢነርጂ ሇማመንጨት ጥቅም ሊይ የሚውሌ እንዯ
ፀሀይ ብርሃን፣ ነፊስ፣ ውኃ እና የከርሰምዴር እንፊልት ያሇ ታዲሽና የማያሌቅ
የተፇጥሮ ሀብት ነው፤
24. ‘ቁጥጥር የሚዯረግበት መሠረታዊ ንብረት’ ማሇት በባሇሥሌጣኑ የእርጅና ቅናሽ
ሊይና የንብረት ተመሊሽ ሊይ በመመስረት ባሇፇቃደ ከሽያጭ ሉያገኝ የሚገባውን
ገቢ የሚያሰሊበት በባሇሥሌጣኑ የተፇቀዯ የባሇፇቃደ ንብረት ነው፡፡
ክፌሌ ሁሇት
ፇቃዴ እና የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
3. ስሇማመሌከቻ አቀራረብና ፇቃዴ አሰጣጥ ጠቅሊሊ መስፇርቶች
1. ማናቸውንም ፇቃዴ ሇማግኘት ሇባሇሥሌጣኑ የሚቀርብ ማመሌከቻ ባሇሥሌጣኑ
ሇዘህ ዒሊማ ያዖጋጀውን ቅጽ በመሙሊት ከሚከተለት የአመሌካቹ መረጃዎች ጋር
ተያይዜ መቅረብ አሇበት:-
ሀ) የአመሌካቹን ማንነት እና አዴራሻ፤
ሇ) የአመሌካቹን የፊይናንስ አቅምና ሁኔታ፤
56
25/08 (2011) አ.1097 አንቀጽ9(7) የንግዴና ኢንዴስትሪ ሚንስቴር ሆኗሌ፡፡
181
የፌትህ ሚኒስቴር
182
የፌትህ ሚኒስቴር
183
የፌትህ ሚኒስቴር
184
የፌትህ ሚኒስቴር
185
የፌትህ ሚኒስቴር
186
የፌትህ ሚኒስቴር
ሀ) የአመሌካቹን አዴራሻ፤
ሇ) በቋሚነት ስሇተቀጠሩ ብቁ ባሇሙያዎች፤
ሏ) እንዯአግባቡ የመመስረቻ ጽሁፌና የመተዲዯሪያ ዯንብ፡፡
4. አመሌካች ማመሌከቻውን በዘህ ዯንብ በሰንጠረዥ 1 ከተገሇፀው የማመሌከቻ
መመርመሪያና የምዛገባ ክፌያ ጋር አያይዜ ማቅረብ አሇበት፡፡
5. ባሇሥሌጣኑ አመሌካች ከማመሌከቻው ጋር አያይዜ ያቀረባቸውን መረጃዎች
ትክከሇኛነት መርምሮ ካረጋገጠ በኋሊ አመሌካቹ ሊመሇከተበት የምስክር ወረቀት
ዯረጃ ብቁ ስሇመሆኑ ሇመወሰን እንዯአግባቡ የጽሁፌ እና የተግባር ፇተና ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡
6. ባሇሥሌጣኑ በዘህ አንቀጽ የተዯነገገው የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
መስፇርቶች መሟሊታቸውን ያረጋገጠ እንዯሆነ በዘህ ዯንብ በሰንጠረዥ 1
የተገሇፀውን የምስክር ወረቀት ክፌያ በማስከፇሌ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀቱን ሇአመሌካቹ መስጠት አሇበት፡፡
7. የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሇመስጠት የሚያስፇሌጉ ዛርዛር የቴክኒክ
መስፇርቶችና መረጃዎች ይህን ዯንብ ሇማስፇጸም በሚወጣ መመሪያ
ይወሰናሌ፡፡
8. ባሇሥሌጣኑ የብቃት ማረጋገጫ እንዱሰጠው የጠየቀው ሰው ያቀረበው መረጃ በቂ
አይዯሇም ብል ከወሰነ ይህንኑ ውሳኔ ሇአመሌካቹ በጽሁፌ ማሳወቅ
አሇበት፡፡
12. ፇቃደ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዚ እና እዴሳት
1. በአዋጁ እና በዘህ ዯንብ መሠረት የሚሰጥ ፇቃዴ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዚ
እንዯሚከተሇው ይሆናሌ:-
ሀ) ሇውኃ እና ሇጂኦተርማሌ ኃይሌ ማመንጫ ፇቃዴ እስከ 25 ዒመት፤
ሇ) ሇነፊስ፣ ሇፀሀይ፣ ሇባዮማስ፣ ሇከተማ ቆሻሻ፣ ሇተርማሌ እና ሇባዮጋዛ ኃይሌ
ማመንጫ ፇቃዴ እስከ 20 ዒመት፤
ሏ) ሇማስተሊሇፌ ፇቃዴ እስከ 30 ዒመት፤ እና
መ) ሇማከፊፇሌ እና ሇመሸጥ ፇቃዴ እስከ 20 ዒመት፡፡
2. በላሊ ሕግ በተሇየ ሁኔታ ካሌተዯነገገ በስተቀር ፇቃዴ ሉታዯስ የሚችሇው
ባሇፇቃደ የሚከተለትን ሁኔታዎች ሲያሟሊ ብቻ ይሆናሌ፡-
187
የፌትህ ሚኒስቴር
188
የፌትህ ሚኒስቴር
189
የፌትህ ሚኒስቴር
190
የፌትህ ሚኒስቴር
191
የፌትህ ሚኒስቴር
192
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሦስት
መብትና ግዳታ
21. የባሇፇቃደ መብቶች
ማንኛውም ባሇፇቃዴ የሚከተለት መብቶች ይኖሩታሌ፡-
1. በዘህ ዯንብ አንቀጽ 22 (9) ሊይ ከተዯነገገው መጠን በታች የሆነ መዋዔሇ ነዋይ
እንዱጸዴቅሇት በራሱ ፌሊጎት ሇባሇሥሌጣኑ የማቅረብ፤
2. በፀዯቀው ታሪፌ መሠረት ገቢውን የመሰብሰብ፤
3. በአዋጁ አንቀጽ 16 መሠረት የኤላክትሪክ አቅርቦት ሥራዎችን ሇማካሄዴ
በዯንበኛው ይዜታ ውስጥ የመግባት፤
4. በአዋጁ አንቀጽ 12 መሠረት የዯንበኞችን የኤላክትሪክ አገሌግልት የማቋረጥ፤
እና
5. የዯንበኞችን የኤላክትሪክ ኢንስታላሽኖችን የመመርመር፡፡
22. የባሇፇቃደ ግዳታዎች
ማንኛውም ባሇፇቃዴ በአዋጁ አንቀጽ 10 የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የሚከተለት
ግዳታዎች አለበት፡-
1. በአዋጁ፣ በዘህ ዯንብ እና ይህን ዯንብ ሇማስፇጸም በሚወጡ መመሪያዎች እና
የፇቃዴ ሁኔታዎች መሠረት የኤላክትሪክ አቅርቦት ሥራዎችን የማካሄዴ፤
2. የፇቃደን ተግባራት ሇመጀመር የሚያስፇሌጉትን ፊሲሉቲዎች ባሇሥሌጣኑ
በሚያወጣው የግሪዴ ኮዴና ላልች አሠራሮች መሠረት የማሟሊት፤
3. ሁለንም የቅጥር፣ የገንዖብ፣ የንግዴና ላልች መዙግብትን እና ሪከርድችን
እንዱሁም የኤላክትሪክ ሥራዎችን መዙግብቶች ቢያንስ ሇ10 ዒመታት የመያዛ፤
4. ዔቅዴን፣ መረጃን እና ሪፕርቶችን በዘህ ዯንብ እና ይህን ዯንብ ሇማስፇጸም
በሚወጣ መመሪያ የአሠራር ሥርዒት በተወሰነው መሠረት የማቅረብ፤
5. የግንባታ ፔሊንና ሪፕርት የማቅረብ፤
6. የንግዴ ሥራውን በብቃት ሇመምራት የሚያስችለ ፕሉሲዎችን፣ ሥርዒቶችን እና
የአስተዲዯር ዖዳዎችን ተግባራዊ ማዴረግ እና ይህም አግባብነት ካሊቸው
ከሠራተኞች ጤና እና ዯህንነት፤ ከሕዛብ፣ ከአካባቢ እና ከተፇጥሮ ሀብት ጥበቃ
ሕጎች ጋር የተጣጣመ ስሇመሆኑ ሇባሇሥሌጣኑ መረጃ የማቅረብ፤
193
የፌትህ ሚኒስቴር
194
የፌትህ ሚኒስቴር
195
የፌትህ ሚኒስቴር
196
የፌትህ ሚኒስቴር
197
የፌትህ ሚኒስቴር
198
የፌትህ ሚኒስቴር
199
የፌትህ ሚኒስቴር
200
የፌትህ ሚኒስቴር
201
የፌትህ ሚኒስቴር
202
የፌትህ ሚኒስቴር
203
የፌትህ ሚኒስቴር
ሏ) የሥራ ካፑታሌ፤
መ) የካፑታሌ ወጪ፤
ሠ) ከኢንቨስትመንት የሚገኝ ትርፌ፤
ረ) የዯንበኛ ማገናኛን ጨምሮ የሥራ ማስኬጃና የጥገና ወጪ፤ እና
ሰ) ላልች ግንኙነት ያሊቸውን ወጪዎች፡፡
7. ባሇፇቃደ ባሇስሌጣኑ በሚያወጣው የታሪፌ ስላት ሥርዒት መሠረት የታሪፌ
ክሇሳ ጥናት በየአራት ዒመቱ ማካሄዴ እና የጥናት ሪፕርቱንም ሇባሇስሌጣኑ
ማቅረብ አሇበት፡፡
8. ባሇፇቃደ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (7) ከተቀመጠው የታሪፌ ማስተካከያ የጊዚ
ገዯብ ውጭ ባሇፇቃደ የታሪፌ ክሇሳ ጥያቄ ስሇሚያቀርብበት አግባብ ባሇሥሌጣኑ
በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ይወሰናሌ፡፡
32. ወጥ ስሇሆነ የሂሳብ አያያዛ ሥርዒትና የኦዱት ሪፕርት
1. ባሇሥሌጣኑ በሁለም ባሇፇቃድች ሊይ ተፇጻሚነት የሚኖረው የታሪፌ ሥርዒትን
የሚዯግፌ፣ የሂሳብ አያያዛ መርሆዎችን መሠረት ያዯረገ ወጥ የሆነ የሂሳብ
አያያዛ ሥርዒት መመሪያ ያወጣሌ፡፡
2. ማንኛውም ባሇፇቃዴ የሂሳቡን ኦዱት ሪፕርት የመንግሥት በጀት ዒመት ባሇቀ
በ6 (በስዴስት) ወራት ውስጥ ሇባሇሥሌጣኑ ማቅረብ አሇበት፡፡
204
የፌትህ ሚኒስቴር
205
የፌትህ ሚኒስቴር
206
የፌትህ ሚኒስቴር
207
የፌትህ ሚኒስቴር
208
የፌትህ ሚኒስቴር
ምዔራፌ ሁሇት
የኢነርጂ ብቃት እና ቁጠባን ስሇማስተዋወቅ እና መቆጣጠር
42. አጠቃሊይ መርሆዎች
1. ባሇሥሌጣኑ የኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ የቁጥጥር እርምጃዎችን ሇመተግበር
በእርምጃዎቹ ጥቅሞች ሊይ ትኩረት በማዴረግ ሇግንዙቤ ማስጨበጫ ሥራዎች
ቅዴሚያ ይሰጣሌ፡፡
2. ባሇሥሌጣኑ የእርምጃዎችን ባህሪ እና የሚያመጡትን ጥቅም መሠረት በማዴረግ
የኢነርጂ ቁጠባ የቁጥጥር እርምጃዎችን ዯረጃ በዯረጃ መፇጸም አሇበት፡፡
209
የፌትህ ሚኒስቴር
ምዔራፌ ሦስት
ስሇኤላክትሪክ ዔቃዎች እና መገሌገያዎች
211
የፌትህ ሚኒስቴር
212
የፌትህ ሚኒስቴር
213
የፌትህ ሚኒስቴር
214
የፌትህ ሚኒስቴር
215
የፌትህ ሚኒስቴር
ምዔራፌ አምስት
ስሇሕንጻዎች ኢነርጂ ብቃት እና ቁጠባ
55. ስሇሕንጻዎች የኢነርጂ ብቃት እና ቁጠባ የቁጥጥር ተግባራት
1. የሕንጻ ኢነርጂ ብቃት እና ቁጠባ ቁጥጥር በኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ ኮድች፣
ዯረጃዎች ወይም ተሇጣፉ ምሌክቶች መካከሌ በአንደ ወይም በሁለም ሉካሄዴ
ይችሊሌ፡፡
2. በግንባታ ወይም በጥገና ወቅት የኢነርጂ ብቃት እና ቁጠባ እርምጃዎች ታሣቢ
እንዱዯረጉ በሕንጻ ኮድች ውስጥ መካተት አሇበት፡፡
56. ስሇሕንጻ ኢነርጂ ብቃት እና ቁጠባ ዖዳዎች
1. የሕንጻ ኢነርጂ ብቃት እና ቁጠባ ከሚከተለት ዖዳዎች ውስጥ አንደን ወይም
ከዘያ በሊይ ሉያካትት ይችሊሌ:-
ሀ) ወዯ ሕንጻው የሚገባውን የፀሏይ ብርሃን ሙቀት መቀነስ፤
ሇ) ክፌለን በአስፇሊጊው የሙቀት ዯረጃ የሚጠብቅ ብቁ የአየር ሙቀት
መቆጣጠሪያ መሣሪያዎችን መጠቀም፤
ሏ) ኢነርጂ ቆጣቢ የሆኑ የሕንጻ ግንባታ ዔቃዎችን መጠቀም፤
መ) በቂ የተፇጥሮ ብርሃንን በሕንጻው ውስጥ መጠቀም፤ ወይም
216
የፌትህ ሚኒስቴር
217
የፌትህ ሚኒስቴር
218
የፌትህ ሚኒስቴር
219
የፌትህ ሚኒስቴር
ምዔራፌ ሁሇት
አሇመግባባትን በማስማማት ስሇመፌታት
220
የፌትህ ሚኒስቴር
221
የፌትህ ሚኒስቴር
222
የፌትህ ሚኒስቴር
የግሌግሌ ዲኝነት ፒናሌ በአዋጁ፣ በዘህ ዯንብ እና ይህን ዯንብ ሇማስፇጸም በሚወጣ
መመሪያ በሚሸፇኑ ጉዲዮች ሊይ የዲኝነት ሥሌጣን አሇው፡፡
74. ስሇግሌግሌ ዲኝነት ፒናሌ ሥነ-ሥርዒት
በዘህ ዯንብ አንቀጽ 72 መሠረት በሚቋቋመው የግሌግሌ ዲኝነት ፒናሌ በሚካሄዴ
ክርክር ሊይ የፌትሏ ብሔር ሥነ-ሥርዒት ሕግ ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡
75. ስሇግሌግሌ ዲኝነት የአገሌግልት ክፌያ
ባሇሥሌጣኑ የግሌግሌ ዲኞች አገሌግልት ክፌያን በተመሇከተ በቀጥታ ጉዲዩ
የሚመሇከታቸውና ወጪውን በሚሸፌኑት አካሊት ፇቃዯኝነት ሊይ ተመሰርቶ
በዴርዴር ይወስናሌ፡፡
ክፌሌ ሰባት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
76. ስሇ ጽሐፌ ማስጠንቀቂያ እና የገንዖብ ቅጣት
1. በኤላክትሪክ አቅርቦት ሊይ የተሰማራ የማመንጨት፣ የማስተሊሇፌ ወይም
የማከፊፇሌና እና የመሽጥ ባሇፇቃዴ አገሌግልት የሚሰጠው በተቀመጠሇት ዯረጃ
መሠረት ያሇመሆኑ ሲረጋገጥ ባሇስሌጣኑ ሇባሇፇቃደ ከበቂ የማስተካከያ ጊዚ ጋር
የጽሁፌ ማስጠንቀቂያ ይሰጣሌ፡፡
2. በኢነርጂ ብቃትና ቁጠባ አስገዲጅ አሠራሮች ሊይ የአፇጻጸም ክፌተት ሲኖር፤
የብቃት ምስክር ወረቀት የተሰጣቸው ሙያተኞች፣ ፇቃዴ ያሊቸው የኢነርጂ
ኦዱተሮች ወይም አማካሪዎች ወይም ኮንትራክተሮች አገሌግልት አሰጣጣቸው
በተቀመጠሇት ዯረጃ ወይም ተቀባይነት ባሇው አሠራር መሠረት ያሇመሆኑ
ሲረጋገጥ ባሇሥሌጣኑ የጽሁፌ ማስጠንቀቂያ ከበቂ የማስተካከያ ጊዚ ጋር
ይሰጣሌ፡፡
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት በተሰጠ በቂ የማስተካከያ ጊዚ ውስጥ
ባሇፇቃደ አገሌግልቱን በተፇሇገው ዯረጃ ባሇማሻሻለ በተገሌጋዩ እና
በኅብረተሰቡ ሊይ ችግር ከተፇጠረ በአዋጁ አንቀጽ 4 (2) እና አንቀጽ 8 (2)
መሠረት ባሇስሌጣኑ:-
ሀ) እንዯጥፊቱ ክብዯት እስከ 10 ሚሉዮን (አስር ሚሉዮን) ብር የሚዯርስ
አስተዲዯራዊ የገንዖብ ቅጣት ይወስናሌ፤
223
የፌትህ ሚኒስቴር
224
የፌትህ ሚኒስቴር
225
የፌትህ ሚኒስቴር
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የሚከፇሇውን የካሳ መጠን አስመሌክቶ
ስምምነት ሊይ ካሌተዯረሰ ባሇሥሌጣኑ በግሌግሌ ዲኝነት አይቶ ይወስናሌ፡፡
4. ከግሪዴ ውጭ ያሇ የማከፊፇሌ እና የመሸጥ ባሇፇቃዴ በመፌረሱ ወይም በመክሰሩ
ምክንያት የኤላክትሪክ አገሌግልት መስጠት ያሌቻሇ እንዯሆነ የነባር ዯንበኞች
አገሌግልት እንዲይቋረጥ ሇማዴረግ የብሔራዊ ግሪደ እንዲስፇሊጊነቱ የማስተሊሇፌ
ወይም የማከፊፇሌና የመሸጥ ባሇፇቃዴ ከግሪዴ ውጭ ያሇውን የማመንጫና
የማከፊፇያ ፊሲሉቲ እንዱያገናኝ ባሇሥሌጣኑ ውሣኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
82. መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን
ባሇሥሌጣኑ ይህን ዯንብ በአግባቡ ሇማስፇጸም የሚያስፇሌጉ መመሪያዎችን ሉያወጣ
ይችሊሌ፡፡
83. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌዎች
1. ይህ ዯንብ ከመጽናቱ በፉት ሇንግዴ ዒሊማ የተሰጠ ኤላክትሪክ የማመንጨት፣
የማስተሊሇፌ ወይም የማከፊፇሌና የመሸጥ ወይም የአስመጪነት እና የሊኪነት
ፇቃዴ በባሇሥሌጣኑ በማስታወቂያ በሚገሇጸው የጊዚ ገዯብ ውስጥ በዘህ ዯንብ
መሠረት በሚሰጥ አዱስ ፇቃዴ መተካት አሇበት፡፡
2. ይህ ዯንብ ከመጽናቱ በፉት የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በዘህ
ዯንብ መሠረት በባሇሥሌጣኑ ማስታወቂያ በሚገሇጽ የጊዚ ገዯብ ውስጥ በአዱስ
የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እስኪተካ ዴረስ ጸንቶ ይቆያሌ፡፡
84. የተሻሩ እና ተፇጻሚነት የማይኖራቸው ሕጎች
1. የኤላክትሪክ ሥራዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 49/1991 ተሽሯሌ፡
፡
2. ይህን ዯንብ የሚቃረን ማንኛውም ዯንብ፣ መመሪያ ወይም የአሠራር ሌምዴ በዘህ
ዯንብ በተሸፇኑ ጉዲዮች ሊይ ተፇጻሚነት አይኖረውም፡፡
85. ዯንቡ የሚጸናበት ጊዚ
ይህ ዯንብ በፋዯራሌ ነጋሪት ጋዚጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናሌ፡፡
አዱስ አበባ ጥር 20 ቀን 2011 ዒ.ም
ድ/ር አብይ አህመዴ
የኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ጠቅሊይ ሚኒስትር
226
የፌትህ ሚኒስቴር
ሠንጠረዥ 1
3 የማመንጫ/ማስተሊሇፉያ/ማከፊፇያና
መሸጥ ፇቃዴ ዔዴሳት/ማሻሻሌ/
ማስተሊሇፌ
እስከ 10 ሜጋዋት 1668
227
የፌትህ ሚኒስቴር
ሰርተፌኬት 69.76
እዴሳት 121.33
እዴሳት 48.53
ዯረጃ 5 ምዛገባ 10.30
የጽሁፌ ፇተና 42.46
የተግባር ፇተና 54.60
228
የፌትህ ሚኒስቴር
ሰርተፌኬት 13.95
እዴሳት 24.27
3.2. በዴርጅቶች ሇብቃት ማረጋገጫ የሚከፇሌ የአገሌግልት ክፌያ
ዯረጃ የአገሌግልት ዒይነት ሇአገሌግልቱ የሚከፌሇው
ክፌያ መጠን በብር
ዯረጃ 1 የብቃት ማረጋገጫ ሇመስጠት 606.64
የብቃት ማረጋገጫ ሇማዯስ 121.33
ዯረጃ 2 የብቃት ማረጋገጫ ሇመስጠት 400.38
የብቃት ማረጋገጫ ሇማዯስ 80.08
ዯረጃ 3 የብቃት ማረጋገጫ ሇመስጠት 200.19
229
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የነዲጅና የነዲጅ ውጤቶች አቅርቦት ሥራ መቆጣጠሪያ አዋጅ ቁጥር
838/2006’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ የተሇየ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፦
1. ‘ነዲጅ’ ማሇት ዴፌዴፌ ነዲጅ እና ከዴፌዴፌ ነዲጅ፣ ከከሰሌ ዴንጋይ፣ ከሺስት፣
ከቅርፉት፣ ከፑት የሚሠራ ማናቸውንም ፇሳሽ ወይም ጋዛ ወይም ማናቸውንም
የዴፌዴፌ ነዲጅ ምርት እና ኮንዯንሴትን ያካትታሌ፤
2. ‘የነዲጅ ውጤት’ ማሇት የተፇጥሮ ዴፌዴፌ ነዲጅን፣ ባዮ-ፉውሌን ወይም ሲንተቲክ
ነዲጅን ከማጣራት ወይም ከማቀነባበር የተገኘ ንፁህ ወይም የተቀሊቀሇ ውጤት
ሲሆን የሚከተለትን ያካትታሌ፡-
ሀ) ሬንጅ፣ ቢትመን፣ የፓትሮሉየም ኮክ እና ላልች ዛቃጭ ምርቶችን፤
ሇ) ሇሞተሮች ማንቀሳቀሻ ወይም ሇቦይሇሮች ማሞቂያ ወይም ሇማሞቂያ ፇርነሶች
የሚውለ ባንከሮች ወይም ከባዴ ዛቃጭ የነዲጅ ዖይቶችን፤
230
የፌትህ ሚኒስቴር
231
የፌትህ ሚኒስቴር
232
የፌትህ ሚኒስቴር
16. ‘የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት’ ማሇት ሇንግዴ ዒሊማ ቢሆንም ባይሆንም
ነዲጅና የነዲጅ ውጤቶችን የማጣራት፣ የመዯባሇቅ፣ ወዯአገር ውስጥ የማስገባት፣
ወዯውጭ የመሊክ፣ የማከማቸት፣ የማጓጓዛ፣ የማከፊፇሌ፣ የመቸርቸር ወይም
የመዯባሇቅና ከእነዘሁ ጋር ተያይዖው የሚከናወኑ ላልች ሥራዎች የመሥራትን
ብቃት ሇማረጋገጥ የሚሰጥ የምስክር ወረቀት ነው፤
17. ‘ክትትሌ’ ማሇት የነዲጅ ተቋማት በተሰጣቸው የብቃት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት መሠረት መሥራታቸውን የማረጋገጥ ሂዯት ነው፤
18. ‘ባሇፇቃዴ’ ማሇት በዘህ አዋጅ መሠረት እንዯ አግባቡ የብቃት ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት ወይም የግንባታ ፇቃዴ የተሰጠው ሰው ነው፤
19. ‘ሚኒስቴር’ ወይም ‘ሚኒስትር’ ማሇት እንዯ ቅዯም ተከተለ የውሃ፣ የመስኖና
ኢነርጅ ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር ነው፤
20. ‘ክሌሌ’ማሇት በኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሕገ መንግሥት
አንቀጽ 47 (1) የተመተሇከተው ማንኛውም ክሌሌ ሲሆን የአዱስ አበባ እና
የዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯሮችን ይጨምራሌ፤
21. ‘ኮሚቴ’ ማሇት በዘህ አዋጅ አንቀጽ 26 የተመሇከተው ኮሚቴ ነው፡፡
22. ‘ሰው’ ማሇት ማንኛውም የተፇጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው
አካሌ ነው፤
23. ማንኛውም በወንዴ ፆታ የተገሇጸው የሴትንም ያካትታሌ፡፡
3. የተፇፃሚነት ወሰን
1. ይህ አዋጅ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚካሄዴ ማናቸውም ነዲጅና የነዲጅ ውጤቶች
አቅርቦት ሥራ ሊይ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ዴንጋጌ ቢኖርም ይህ አዋጅ በኢትዮጵያ ግዙት
ውስጥ በሚካሄዴ የነዲጅ ፌሇጋ፣ ማሌማትና ማውጣት ሥራ እና ሌማቱ
በሚካሄዴበት አካባቢ በሚከናወን ነዲጅ የማጓጓዛና የማከማቸት ተግባር እንዱሁም
ሇወታዯራዊ አገሌግልት በሚውሌ የነዲጅ አቅርቦት ሥራ ሊይ ተፇፃሚ
አይሆንም።
ክፌሌ ሁሇት
ስሇብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እና ስሇግንባታ ፇቃዴ
4. የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
233
የፌትህ ሚኒስቴር
234
የፌትህ ሚኒስቴር
235
የፌትህ ሚኒስቴር
236
የፌትህ ሚኒስቴር
237
የፌትህ ሚኒስቴር
1. ከ500 ሉትር በሊይ ነዲጅ ወይም የነዲጅ ውጤት በፇሰሰ ጊዚ ንብረቱን በኃሊፉነት
የያዖው አካሌ ምርቶቹ በፇሰሱ በ24 ሰዒታት ውስጥ ስሇ ሁኔታው ሇሚኒስቴሩ
ወይም ሚኒስቴሩ ሇወከሇው አካሌ ሪፕርት ማዴረግ አሇበት፡፡
2. የፇሰሰው ነዲጅ ወይም የነዲጅ ውጤት በይዜታው ሥር የነበረ ሰው ወይም ባሇቤት
ፌሳሹ በአካባቢ ሊይ ጉዲት እንዲያስከትሌ ተገቢነት ያሊቸውን እርምጃዎች
ወዱያውኑ መውሰዴ ይኖርበታሌ።
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ወይም (2) የተመሇከተው ሰው ግዳታውን
ሳይወጣ ቀርቶ ሚኒስቴሩ ወይም በሚኒስቴሩ የተወከሇ አካሌ ችግሩን ሇማስወገዴ
ተገቢ እርምጃዎችን በመውሰደ የወጣ ወጪ ቢኖር የመተካት ግዳታ አሇበት፡፡
ክፌሌ አራት
የነዲጅ ወይም የነዲጅ ውጤቶች አቅርቦት ስራ
20. ዯረጃዎችን ስሇማሟሊት
ሇተጠቃሚዎች የሚከፊፇሌ ነዲጅ ወይም የነዲጅ ውጤት የአገሪቱን ዯረጃዎችና
መሥፇርቶች ማሟሊት አሇበት፡፡
21. ስሇነዲጅና የነዲጅ ውጤቶች ማጓጓዛ
ማንኛውም ነዲጅ ወይም የነዲጅ ውጤቶችን በማጓጓዛ ሥራ ሊይ የሚውሌ ቦቴ ወይም
የነዲጅ ማጓጓዡ ቧንቧ መሥመር ይህንኑ በሚመሇከት የወጡ ዯረጃዎችንና
መሥፇርቶችን ማሟሊት አሇበት፡፡
22. የነዲጅና የነዲጅ ውጤቶች አጠባበቅ
239
የፌትህ ሚኒስቴር
240
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ስዴስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
30. ቅጣት
ማንኛውም በነዲጅ አቅርቦት ሠንሰሇት ሥራ ውስጥ የተሠማራ ሰው ሕገወጥ ጥቅም
ሇማግኘት በይዜታው ሥር የሚገኝ የነዲጅ ውጤትን ከማንኛውም ላሊ ዛቅተኛ
የጥራት ዯረጃ ካሇው የነዲጅ ውጤት ወይም ጠጣርም ሆነ ፇሳሽ ነገር ጋር ቀሊቅል
ቢገኝ በንግዴ ውዴዴር እና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2006 አግባብ ባሊቸው
ዴንጋጌዎች መሠረት ይቀጣሌ፡፡
31. ዯንብና መመሪያ የማውጣት ስሌጣን
1. የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሇዘህ አዋጅ አፇፃፀም የሚያስፇሌጉ ዯንቦችን ሉያወጣ
ይችሊሌ።
2. ሚኒስቴሩ ይህን አዋጅና በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የወጡ
ዯንቦችን ሇማስፇፀም የሚያስፇሌጉ መመሪያዎችን ሉያወጣ ይችሊሌ።
32. ተፇፃሚነት ስሇማይኖራቸው ህጎች
ከዘህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ሕግ ወይም የአሠራር ሌምዴ በዘህ አዋጅ
በተመሇከቱ ጉዲዮች ሊይ ተፇፃሚነት አይኖረውም፡፡
33. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌ
ይህ አዋጅ ከመፅናቱ በፉት በነዲጅ ውጤቶች አቅርቦት ሠንሰሇት ውስጥ ተሠማርቶ
የሚገኝ ማንኛውም ሰው የነዲጅ ተቋሙንና አሠራሩን ሚኒስቴሩ በሚወስነው የጊዚ
ገዯብ ውስጥ በዘህ አዋጅ ዴንጋጌዎችና አዋጁን ሇማስፇፀም በሚወጡ ዯንቦችና
መመሪያዎች መሠረት ማስተካከሌ አሇበት፡፡
34. አዋጁ የሚፀናበት ግዚ
ይህ አዋጅ በፋዳራሌ ነጋሪት ጋዚጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡
አዱስ አበባ ነሏሴ 9 ቀን 2006 ዒ.ም
ድ/ር ሙሊቱ ተሾመ
የኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ፔሬዘዲንት
241
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርእስ
ይህ አዋጅ ‘የጂኦተርማሌ ሀብት ሌማት አዋጅ ቁጥር 981/2008’ ተብል ሉጠቀስ
ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ የተሇየ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፦
1. ‘የጂኦተርማሌ ሥራ’ ማሇት በዘህ አዋጅ መሠረት የሚሰጥ ፇቃዴ
የሚያስፇሌጋቸው ተግባራት ናቸው፤
2. ‘የጂኦተርማሌ ሀብት’ ማሇት የማዔዴንም ሆነ የውሃ ሀብት ወይም ቁሳዊ ንብረት
ያሌሆነ ነገር ግን ሇዘህ አዋጅ አፇፃፀም የጂኦተርማሌ ኢነርጂ፣ የጂኦተርማሌ
ተረፇ ምርትን እና የጂኦተርማሌ ፇሳሽን የሚያካትት ተፇጥሯዊ የመሬት ሙቀት
ነው፤
242
የፌትህ ሚኒስቴር
243
የፌትህ ሚኒስቴር
244
የፌትህ ሚኒስቴር
245
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሁሇት
ስሇጂኦተርማሌ ሀብት ሌማት ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች
246
የፌትህ ሚኒስቴር
247
የፌትህ ሚኒስቴር
248
የፌትህ ሚኒስቴር
249
የፌትህ ሚኒስቴር
250
የፌትህ ሚኒስቴር
251
የፌትህ ሚኒስቴር
252
የፌትህ ሚኒስቴር
ሇመሠረዛ የሚያበቃ ጥፊት ካሌፇፀመ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (3) መሠረት
መንግሥት ፇቃደን ሉያዴስሇት ይችሊሌ፡፡
16. የጂኦተርማሌ ጉዴጓዴ መስክ የማሌማትና የመጠቀም ፇቃዴ
1. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የብቻ የሆነ መብት የሚያስገኝ የጂኦተርማሌ ጉዴጓዴ
መስክ የማሌማትና የመጠቀም ፇቃዴ የሚሰጠው የሚከተለትን ሁኔታዎች
ሇሚያሟሊ አመሌካች ይሆናሌ፦
ሀ) በፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን ተቀባይነት ያገኘ የሥራ ዔቅዴ፣ የአዋጭነት
ጥናትና የአካባቢ እና የማኅበረሰብ ተጽዔኖ ግምገማ ጥናት ሊቀረበ፤
ሇ) ሕጋዊ የኃይሌ ግዥ ስምምነት ሊሇው፤
ሏ) የታሰበውን ሥራ በቀረበው የሥራ ፔሮግራም መሠረት ሇማከናወን
የሚያስችሌ የገንዖብ አቅምና አስፇሊጊው የቴክኒክ ችልታ ያሇው ወይም
ሇማግኘት የሚችሌ መሆኑን ሊረጋገጠ፤
መ) ከዘህ በፉት የጂኦተርማሌ ሥራ ፇቃዴ የነበረው ከሆነ የዘህኑ ፇቃዴ
ግዳታዎች ሊሌጣሰ፡፡
2. የጂኦተርማሌ ጉዴጓዴ መስክ የማሌማትና የመጠቀም ፇቃዴ በፇቃደ ሊይ
ሇተገሇፀው ጊዚ ፀንቶ ይቆያሌ፤ ሆኖም ይህ ጊዚ ከሃያ አምስት (25) ዒመት በሊይ
ሉሆን አይችሌም።
3. የጂኦተርማሌ ጉዴጓዴ መስክ የማሌማትና የመጠቀም ፇቃዴ ጸንቶ የሚቆይበት
ጊዚ ሲያበቃ መንግሥት በሚመቸው መንገዴ የጂኦተርማሌ ሀብት ሌማቱን
ሉያስቀጥሌ ይችሊሌ፡፡
4. የጂኦተርማሌ ጉዴጓዴ መስክ የማሌማትና የመጠቀም ባሇፇቃዴ በዯረጃ I
ጂኦተርማሌ ሀብት ሊይ የኃይሌ ማመንጨት ተግባርን ብቻ የማካሄዴ ወይም
በተጓዲኝ ጥቅም ሊይ የዋሇ የጂኦተርማሌ ሀብትን ሇራሱ የመጠቀም ወይም
በሽያጭ መንግስት እንዱጠቀምበት የማዴረግ መብት አሇው፡፡
5. አግባብነት ያሊቸውን የኢነርጂ ሕግ ዴንጋጌዎች የሚያሟሊና በዯረጃ I ጂአተርማሌ
ሀብት ሊይ የኃይሌ ማመንጨት ተግባር ሇማካሄዴ ብቁ የሆነ የጂኦተርማሌ
ጉዴጓዴ መስክ የማሌማትና የመጠቀም ባሇፇቃዴ ሇፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን
ማመሌከቻ ሲያቀርብ ኤላክትሪክ ሇማመንጨት ፇቃዴ ይሰጠዋሌ፡፡
253
የፌትህ ሚኒስቴር
254
የፌትህ ሚኒስቴር
255
የፌትህ ሚኒስቴር
256
የፌትህ ሚኒስቴር
257
የፌትህ ሚኒስቴር
258
የፌትህ ሚኒስቴር
259
የፌትህ ሚኒስቴር
260
የፌትህ ሚኒስቴር
261
የፌትህ ሚኒስቴር
262
የፌትህ ሚኒስቴር
263
የፌትህ ሚኒስቴር
264
የፌትህ ሚኒስቴር
265
የፌትህ ሚኒስቴር
266
የፌትህ ሚኒስቴር
267
የፌትህ ሚኒስቴር
268
የፌትህ ሚኒስቴር
269
የፌትህ ሚኒስቴር
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የተሰጠ ፇቃዴ በየዒመቱ የፇቃዴ
ማሳዯሻ ክፌያ ሲፇጸም የሚታዯስ ይሆናሌ፡፡
3. የፇቃዴ ማውጫ እና የፇቃዴ ማሳዯሻ ክፌያ የአከፊፇሌ ሁኔታና የገንዖቡ መጠን
ይህን አዋጅ ሇማስፇፀም በሚወጣ ዯንብ ይወሰናሌ፡፡
ክፌሌ ስዴስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
46. አሇመግባባቶችን ስሇመፌታት
1. በፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣንና በባሇፇቃዴ መካከሌ ከውሌ በመነጨ ወይም
ከፇቃዴ ጋር በተያያዖ የሚፇጠር ማንኛውም ክርክር፣ አሇመግባባት ወይም
የይገባኛሌ ጥያቄ በተቻሇ መጠን በጋራ ውይይት ይፇታሌ፡፡
2. በፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣንና በባሇፌቃደ መካከሌ የሚፇጠር አሇመግባባት
በዖጠና (90) ቀናት ውስጥ ሉፇታ ካሌተቻሇ በግሌግሌ ዲኝነት ሥርዒት ታይቶ
የመጨረሻና አስገዲጅ ውሳኔ ያገኛሌ፤60
47. ዯንብና መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን
1. የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ሇማስፇፀም የሚያስፇሌጉ ዯንቦችን
ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
2. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን ይህን አዋጅና በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1)
መሠረት የወጡ ዯንቦችን ሇማስፇፀም የሚያስፇሌጉ መመሪያዎችን ሉያወጣ
ይችሊሌ፡፡
48. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌዎች
1. ይህ አዋጅ በሥራ ሊይ ከመዋለ በፉት በማዔዴን ሥራዎች አዋጅ ቁጥር
678/2002 (እንዯተሻሻሇ) መሠረት ከጂኦተርማሌ ሥራ ጋር በተያያዖ የተሰጠ
ፇቃዴና ስምምነት ፀንቶ ሇሚቆይበት ቀሪ ዖመን ተፇፃሚነቱ ይቀጥሊሌ፡፡
2. ይህ አዋጅ በሥራ ሊይ ከመዋለ በፉት በማዔዴን ሥራዎች አዋጅ ቁጥር
678/2002 (እንዯተሻሻሇ) መሠረት ከጂኦተርማሌ ሥራ ጋር በተያያዖ ፇቃዴና
ስምምነት ያሇው ባሇፇቃዴ በማንኛውም ጊዚ በዘህ አዋጅ፣ ይህን አዋጅ
ሇማስፇጸም በሚወጣ ዯንብና መመሪያ የተመሇከተ ፇቃዴ እንዱሰጠው
ሉያመሇከት ይችሊሌ፡፡
270
የፌትህ ሚኒስቴር
271
የፌትህ ሚኒስቴር
272
የፌትህ ሚኒስቴር
273
የፌትህ ሚኒስቴር
2) ሙያውን፤
3) የመኖሪያ ቦታውንና አዴራሻ፣ የስሌክ ቁጥር እና የኢሜይሌ አዴራሻ፣
4) የውጪ ዚጋ ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራ እንዱሰራ መብት የሚሰጥ
ፇቃዴ፣
5) ፌቃዴ የተጠየቀበትን ቦታና የግልባሌ ፕሲሽኒንግ ሲስተም ኮርዱኔት
የያዖ አካባቢያዊ ገዔፅታውንና ስነ-ምዴራዊ ተፇጥሮ አቀማመጡን፣
በመሬት ሊይ የሚታዩ ቅሪቶችና ስነ-ምዴራዊ ሇውጦች የሚያሳይ
የተቀናጀ ካርታ፤
6) በፌቃዴ ዖመኑ ወቅት አመሌካቹ ሉያከናውን ያቀዯው የሥራ
ፔሮግራም፣፤
7) በፇቃዴ ክሌሌ ውስጥ ያለ ነዋሪዎች፣ አርብቶአዯር ማህበረሰቦችን
ጨምሮ የሚኖሩትን በመሇየት በፇቃዴ ቦታው አካባቢ ሇመከናወን
የታቀደ ሥራዎች ሊይ በማተኮር: በአካባቢ ማህበረሰቦች ሊይ
የሚያስከትሎቸው ተፅእኖዎች እና ተጽዔኖዎችን ሇመቀነስ የቀረበ
እቅዴ፣
8) ማንኛውም በመሬት ሊይ ሇሚዯርስ ተፅዔኖዎች የሚዯረግ የማስተካከያ
እቅዴ፣ እና
9) በሥራ ፔሮግራሙ ውስጥ የተገሇፀውን ሥራ ሇማከናወን የሚያስችሌ
ከቴክኒክና የገንዖብ አቅም ጋር የተያያዖ መረጃ፡፡
ሇ) አመሌካቹ በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው ከሆነ፡-
1) ስሙ፣ዚግነቱን፣የሕግ አቋሙን፣ የንግዴ ሁኔታ እና ዋና የንግዴ ቦታ፣
2) የዋና ቢሮውን አዴራሻ፣ የስሌክ ቁጥር እና የኢሜይሌ አዴራሻ፤
3) አግባብ ባሇው መሥሪያ ቤት የተረጋገጠ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ
የአመሌካቹ ወኪሌ ስም፣ አዴራሻ፣ የስሌክ ቁጥር እና የኢሜይሌ
አዴራሻ፣
4) አግባብ ባሇው መስሪያ ቤት የተረጋገጠ ዴርጅቱ የተቋቋመበት
የመመስረቻ ጽሁፌና የመተዲዯሪያ ዯንብ ቅጂዎች፣ እና
5) በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ፉዯሌ ተራ(ሀ) ስር ከንዐስ አንቀጽ (4
እስከ ንዐስ አንቀጽ (9) የተጠቀሱትን ዛርዛር መረጃዎች፡፡
274
የፌትህ ሚኒስቴር
2. አመሌካቹ በዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ (1) ከተጠቀሱ መረጃዎች በተጨማሪ ፇቃዴ
በተጠየቀበት ቦታ ውስጥ የተካተተውን አካባቢ ሇመሇየት፤ ስሇ ቦታው በማጣራትና
አሳማኝ የትንታኔ መረጃዎችን ያካተተ የሚከተለትን የያዖ ዔቅዴ ሉያቀርብ
ይችሊሌ፡-
ሀ) የቦታውን አቀማመጥ፤ ስነ ምዴራዊ ገጽታ፤ በመሬት ሊይ የሚታዩ ዋና
ዋና ክስተቶች የሚገሌፅ ጂኦልጂካሌ ካርታ፤
ሇ) ከውሀ እና ከጋዛ ናሙና የተገኘ የሙቀት መጠን የሚገሌፅ መረጃ፤
ማንኛውም ከጂኦፉዘክስ ስራ የተገኘ የጥናት ውጤትና
መ) ወዯ ፌቃዴ ቦታው ሇመዴረስ የሚጠቀምበት መንገዴ፣ እና
ሠ) አመሌካቹ በኢትዮጵያ ውስጥ በአሁኑ ጊዚ የያዖው ወይም ከዘህ በፉት
ይዜ ሲንቀሳቀስበት የነበረ የጂኦተርማሌ ፌቃዴ ካሇ፡፡
3. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን ከተጠቀሱት መረጃዎች በተጨማሪ ሉቀርቡ
የሚገባቸው ላልች መረጃዎች በመመሪያ ሉወስን ይችሊሌ፡፡
4. በዘህ አንቀዔ ሇምርመራ ፇቃዴ ሰሇሚቀርብ ማመሌከቻ
1. የምርመራ ፇቃዴ ሇማግኘት ሇፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የሚቀርብ ማመሌከቻ
የተዖጋጀውን የማመሌከቻ ቅጽ በመሙሊት እና ተገቢውን ክፌያ በመፇጸም
ከሚከተለት መረጃዎች ጋር መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
ሀ) አመሌካቹ የተፇጥሮ ሰው ከሆነ፥-
1. ሙለ ስሙን ፣ ፆታውን ፣እዴሜውን፣ ዚግነቱን፣የትውሌዴ ቀንና ቦታ፤
2. ሙያውን፤
3. የመኖሪያ ቦታውንና አዴራዙቫ፣ የስሌክ ቁጥር እና የኢሜይሌ አዴራሻ፣
4. የውጪ ዚጋ ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራ እንዱሰራ መብት የሚሰጥ
ፇቃዴ፣፤
5. ፇቃዴ የተጠየቀበትን ቦታና የግልባሌ ፕሲሽኒንግ ሲስተም ኮርዱኔት የያዖ
አካባቢያዊ ገዔታውንና ስነምዴራዊ ተፇጥሮ አቀማመጡን፣ በመሬት ሊይ
የሚታዩ ቅሪቶችና ስነ-ምዴራዊ ሇውጦች የሚያሳይ የተቀናጀ ካርታ፤
6. አመሌካቹ አካባቢው እንዳት እና ሇምን ሇጂኦተርማሌ ሌማትና ጥቅም
አቅም እንዲሇው ሉያሳምነው የቻሇውን አጠቃሊይ መረጃ፤
275
የፌትህ ሚኒስቴር
276
የፌትህ ሚኒስቴር
277
የፌትህ ሚኒስቴር
278
የፌትህ ሚኒስቴር
279
የፌትህ ሚኒስቴር
280
የፌትህ ሚኒስቴር
ምዔራፌ ሁሇት
የዯረጃ 2 የጂኦተርማሌ ሀብት ፇቃዴ
6. የዯረጃ 2 የጂኦተርማሌ ሀብት ፇቃዴ የመስጠት ስሌጣን
1. በአዋጁ አንቀጽ 13(3) መሠረት ሇሚመሇከተው የክሌሌ መንግሥት የቀረበ
የዯረጃ 2 የጂኦተርማሌ ሀብት ፇቃዴ ማመሌከቻን ፇቃዴ ሰጪው የክሌሌ
መንግሥት ምዛገባ እና የመጀመሪያ ምሌከታ ያዯርጋሌ፡፡
2. ሇሚመሇከተው የክሌሌ መንግሥት የቀረበ የዯረጃ 2 የጂኦተርማሌ ሀብት
ፌቃዴ ማመሌከቻ ፔሮጀክቱ በየዒመቱ ከሁሇት ሚሉዮን (2 ሚሉዮን)
ኪዩቢክ ሜትርና ከዘያ ያነሰ የጂኦተርማሌ ሀብት እና አማካይ የሙቀት
መጠን ከመቶ ሃያ (120) ዱግሪ ሴሌሺየስ ወይም ከዘያ በታች ከሆነ የክሌለ
መንግሥት በሚዯነግገው አሠራር መሠረት ማመሌከቻው የሚስተናገዴ
ሲሆን ሇመረጃ አያያዛና ሇቅንጅታዊ አሰራር ሇፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን
ከፌቃዴ ጥያቄው ጋር የተያያ መረጃዎችን ሇፇቃዴ ሰጪው ያጋራሌ፡፡
7. ሇዯረጃ 2 የጂኦቷርማሌ ሀብት ፌቃዴ ሇፇቃዴ ሰጪው ባሇስሌጣን የሚቀርብ
ማመሌከቻ
ሇዯረጃ 2 የጂኦተርማሌ ሀብት ፌቃዴ ሇፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የሚቀርብ
ማመሌከቻ የተዖጋጀውን የማመሌከቻ ቅጽ በመሙሊት እና ተገቢውን ክፌያ
በመፇጸም ከሚከተለት መረጃዎች ጋር መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
1. አመሌካቹ የተፇጥሮ ሰው ከሆነ፡-
ሀ ሙለ ስሙን፣ ፆታውን፣ እዴሜውን፣ ዚግነቱን፣ የትውሌዴ ቀንና ቦታ፤
ሇ)ሙያውን፤
ሏ) የመኖሪያ ቦታውንና አዴራሻ፣ የስሌክ ቁጥር እና የኢሜይሌ አዴራሻ፣
መ) የውጪ ዚጋ ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራ እንዱሰራ መብት የሚሰጥ
ፇቃዴ
ሠ) ፇቃዴ የተጠየቀበት ቦታ ይሸፌነዋሌ ተብል የታሰበበትን ሥፌራ
የሚያሳይ ካርታ እና የግልባሌ ፕሲሽኒንግ ሲስተም ኮርዱኔት እና የቦታውን
አስፇሊጊነት የሚያሳይ የመጀመሪያ ዯረጃ ቅዴመ ጥናት፤
ረ) አመሌካቹ አካባቢው እንዳት እና ሇምን ሇጂኦተርማሌ ሌማትና ጥቅም
አቅም እንዲሇው ሉያሳምነው የቻሇውን አጠቃሊይ መረጃ፤
281
የፌትህ ሚኒስቴር
282
የፌትህ ሚኒስቴር
283
የፌትህ ሚኒስቴር
284
የፌትህ ሚኒስቴር
285
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሶስት
ፇቃድችን ስሇማዯስ፣ ስሇመተካት ፣ ስሇማስተሊሇፌ እና ስሇመሰረዛ
12. ስሇምርመራ ፇቃዴ ዔዴሳት
1. የምርመራ ፇቃዴን ሇማዯስ የሚቀርብ ማመሌከቻ የፇቃደ ዖመን ከመፇፀሙ
ከስሌሳ (60) ቀናት በፉት የሚከተለትን በማሟሊት መቅረብ አሇበት፡-
ሀ) በፌቃዴ ዖመኑ ጊዚ የሚጠበቁበትን ሁለንም መስፇርቶች ስሇማሟሊቱ
ማስረጃ፣
ሇ) ፇቃደ በመጀመሪያ ሲሰጥ ወይም ዔዴሳት ከመከናወኑ በፉት የተዯረጉ
ሇውጦች ካለ በወቅቱ የቀረቡ መረጃዎች፤
ሏ) በመመሪያ የሚወሰኑ መረጃዎችን ያካተተ ዒመታዊ ሪፕርት፣
መ) በቅርብ ጊዚ ሊከናወናቸው የምርመራ ሥራዎች ሇሚቀርበው ሪፕርት
የሥራ ፔሮግራም እና ሇሥራው የወጣ ወጪ፤
ሠ) አመሌካቹ በዔዴሳት ጊዚው ሇመስራት ያቀዯው የሥራ ፔሮግራም እና
ወጪዎች ዔቅዴ፣
ረ) በአዋጁ አንቀጽ 27 የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በፇቃዯኝነት ከፇቃዴ
ቦታው ከየትኛው አካባቢ በከፉሌ የሚሇቀው ቦታ ካሇ ዛርዛር፣
ሰ) ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን ሉቀርቡ የሚገባቸውን ላልች መረጃዎች
በመመሪያ ሉወስን ይችሊሌ፡፡
2. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የቀረበውን የዔዴሳት ጥያቄ እና ሰነድች ከመረመረ
በኋሊ ተገቢው የዔዴሳት ክፌያ ሲፇጸምና የዔዴሳት ጥያቄው ሲጸዴቅ በአዋጁ
አንቀጽ መሠረት በፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን የምርመራ ፇቃደ
ይታዯስሇታሌ፡፡
3. በመጀመሪያው የምርመራ ፇቃዴ ዖመን የጂኦተርማሌ ፇሳሸ ማከማቻ
ማረጋገጫ ጥሌቅ ጉዴጓዴ ቁፊሮ ካሌተጠናቀቀ የምርመራ ፇቃዴ ዔዴሳቱ
አይከናወንም፡፡
286
የፌትህ ሚኒስቴር
287
የፌትህ ሚኒስቴር
288
የፌትህ ሚኒስቴር
289
የፌትህ ሚኒስቴር
290
የፌትህ ሚኒስቴር
291
የፌትህ ሚኒስቴር
292
የፌትህ ሚኒስቴር
293
የፌትህ ሚኒስቴር
294
የፌትህ ሚኒስቴር
295
የፌትህ ሚኒስቴር
296
የፌትህ ሚኒስቴር
297
የፌትህ ሚኒስቴር
298
የፌትህ ሚኒስቴር
299
የፌትህ ሚኒስቴር
300
የፌትህ ሚኒስቴር
301
የፌትህ ሚኒስቴር
302
የፌትህ ሚኒስቴር
303
የፌትህ ሚኒስቴር
304
የፌትህ ሚኒስቴር
305
የፌትህ ሚኒስቴር
306
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ስዴስት
ስሇዯረጃ 1 የጂኦተርማሌ ቁፊሮ ሥራዎች
38. ሇቁፊሮ ሥራዎች አግባብነት ያሊቸው አጠቃሊይ መስፇርቶች
1. ሇዯረጃ 1 የጂኦተርማሌ ሀብት ሌማት ቁፊሮ ሥራዎች የቁፊሮ ፇቃዴና
ሇሥራዎቹ የሚያስፇሌጉ መስፇርቶችን በተመሇከተ በዘህ ዯንብ በላሊ
አኳኋን ካሌተገሇጸ በስተቀር ሁለም ከጉዴጓዴ ቁፊሮ በፉት የሚከናወኑ
አስፇሊጊ የመሠረተሌማት ዛርጋታ እቅዴና ሌማት እና ሇተመሳሳይ
ሥራዎች የሚከናወኑ የፌልው ቴስት፣ ጂኦተርማሌ ፇሳሾችን የማውጣት፣
ፇሳሾችን መሌሶ ወዯ ጂኦተርማሌ ሪዖርቫየሩ ሪኢንጄክት ማዴረግ ወይንም
ጉዴጓድችን መዛጋትና መተው በዘህ ክፌሌ መሠረት መተግበር
አሇባቸው፡፡
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) እንዯተጠበቀ ሆኖ የቁፊሮ ሥራዎች
የሚከተለትን ማሟሊት ይኖርባቸዋሌ፡-
ሀ) ሁለንም የአካባቢ ዯህንነት መስፇርቶችን አሟሌቶ መገኘት፤
ሇ) የጂኦተርማሌ ሀብቱን መጠበቅ እና ብክነትን መቀነስ፤
ሏ) በመሬት ሊይ እና በከርሰ ምዴር በሚገኙ እና በላልች ሀብቶች ሊይ
አሊስፇሊጊ ተፅዔኖዎችን እንዲያዯርሱ መከሊከሌ፤
መ) የህዛብን እና የሠራተኛን ጤንነትና ዯህንነት አግባብነት ያሊቸውን
ሕጎች በመከተሌ መጠበቅ፤
ሠ) በዒሇም አቀፌ ምርጥ ተሞክሮዎች ሊይ በመመርኮዛ የሚወጡ
መመሪያዎችን መከተሌ፤
ረ) በአዋጁ እና በዘህ ዯንብ የተቀመጡ ሁለንም መስፇርቶችን ማሟሊት፡፡
39. በፇቃዴ ሰጪ ባሇስሌጣን የሚፀዴቁ እና የሚሰጡ የይሁንታ ፇቃድች
1. ፇቃዴ ሰጪው ባሇሥሌጣን አግባብ ባሇው ሁኔታ የሚከተለትን
ሉያፀዴቅ ወይም የይሁንታ ፇቃዴ ሉሰጥ ይችሊሌ፡-
ሀ) የቁፊሮ ዔቅዴና ፔሮግራም፤
ሇ) ሇአንዴ ወይም ከአንዴ በሊይ ሇሆኑ ጉዴጓድች የጉዴጓዴ ንዴፌ
ዔቅዴ እና የቁፊሮ የይሁንታ ፇቃዴ፤
307
የፌትህ ሚኒስቴር
308
የፌትህ ሚኒስቴር
309
የፌትህ ሚኒስቴር
310
የፌትህ ሚኒስቴር
311
የፌትህ ሚኒስቴር
312
የፌትህ ሚኒስቴር
313
የፌትህ ሚኒስቴር
314
የፌትህ ሚኒስቴር
315
የፌትህ ሚኒስቴር
316
የፌትህ ሚኒስቴር
317
የፌትህ ሚኒስቴር
318
የፌትህ ሚኒስቴር
319
የፌትህ ሚኒስቴር
320
የፌትህ ሚኒስቴር
321
የፌትህ ሚኒስቴር
322
የፌትህ ሚኒስቴር
323
የፌትህ ሚኒስቴር
324
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ 20
ትራንስፕርትና መገናኛ
ሀ/ የመንገዴ ትራንስፕርት
የሕግ ክፌሌ ማስታወቂያ ቁጥር 261/1955
የተሽከርካሪ መኪናዎች ክብዯትና ሌክ መወሰኛ ዯንብ
ስሇ ትራንስፕርት በ1935 ዒ.ም በወጣው አዋጅ መሠረት የወጣ ዯንብ
1. የሥራና መገናኛ ሚኒስትር፣ ስሇ ትራንስፕርት በ1935 ዒ.ም በቁጥር 35 በወጣው
አዋጅ (በዘህ ዯንብ ውስጥ ‘አዋጅ’ ተብል በሚጠቀሰው) በ59ኛው አንቀጽ በተሰጠው
ሥሌጣን መሠረት ይህን ዯንብ አውጥቷሌ፡፡
2. ይህ ዯንብ የ1955 ዒ.ም ‘የተሽከርካሪ መኪናዎች ክብዯትና ሌክ መወሰኛ ዯንብ’
ተብል ሉጠቀስ ይቻሊሌ፡፡
ትርጓሜ
3. በዘህ ዯንብ ውስጥ በቃለ አግባብ ላሊ ትርጉም አንዱሰጠው ካሊስፇሇገ በቀር፣
ሀ) የተፇቀዯሇት ሹም’ ማሇት ይህን ዯንብና ወዯፉትም እንዲስፇሊጊነታቸው
ተሇይተው በሚነገሩ መንገድች ሊይ ስሇሚካሄዯው የትራንስፕርት ሥራ
የሚወጡትን ላልች ዯንቦች ሇማስፇጸም ከመገናኛ ክፌሌ ዋና መሥሪያ ቤት 62
በሚገባ የተፇቀዯሇት ሰው ነው፡፡
ሇ) ‘የአክስ ጭነት’ ማሇት አንዴ ተሽከርካሪ መኪና በርዛመቱ አቅጣጫ በሚገኙት
አማካይ ሥፌራዎች አንዴ ሜትር ወይም ከዘህ ባነሰ ርቀት በተዯረጉት እግሮቹ
ሇሚጓበት አውራ ጏዲና የሚያስተሊሌፇው ጠቅሊሊ ክብዯት ነው፡፡
ሏ) ‘የንግዴ ተሽከርካሪ መኪና’ ትርጉሙ በአዋጁ ውስጥ እንዯተመሇከተው ነው፡፡
መ) ‘የመንገዴ ትራንስፕርት መቆጣጠር ሥራ ዱሬክተር’ ማሇት ይህ ዯንብ ጸንቶ
እንዱሠራበት ሇማዴረግና አፇጻጸሙንም ሇመጠባበቅ ከሥራና መገናኛ
ሚኒስትር63 የተሾመ ሰው ነው፡፡
ሠ) ‘አውራ ጏዲና’ ማሇት ከግሌ መንገድች በቀር በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት
መንግሥት ግዙት ውስጥ የሚገኙት ማናቸውም ዒይነት መንገድች ናቸው፡፡
62
የመገናኛ ክፌሌ ዋና መስሪያ ቤት ተብል የተገሇፀው የትራንስፕርት ሚኒስቴር ወይም የትራንስፕርት
ባሇስሌጣን ሆኗሌ፡፡
63
በ22/12 (2008) አ. 916 አንቀጽ 9 (12) መሰረት የትራንስፕርት ሚኒስቴር ወይም የትራንስፕርት
ባሇስሌጣን ሆኗሌ፡፡
325
የፌትህ ሚኒስቴር
64
በህግ ክፌሌ ማስታወቂያ ቁጥር 23/23 (1956) ህ. 292 አንቀጽ 3 መሰረት ተሻሻሇ፡፡
326
የፌትህ ሚኒስቴር
327
የፌትህ ሚኒስቴር
ስሇ ሌዩ ሌዩ ፇቃዴ አሰጣሌ
7. ዱሬክተሩ ወይም እሱ በሚገባ በጽሕፇት ሥሌጣን የሰጠው ወኪለ በዘህ ዯንብ
ከተወሰነው በሊይ የሆነ ክብዯት ወይም ትሌቅነት ሊሇው አንዴ ተሽከርካሪ መኪና
ወይም የተቀጣጠለ ተሽከርካሪዎች ወይም ተሳቢ ወይም ግማሽ ተሳቢ ሊንዴ ጊዚ
ባንዴ የመንገዴ መሥመር ሊይ ሇመጓዛ ብቻ ዱሬክተሩ ወይም ወኪለ አስፇሊጊና
ትክክሌ መስል በሚታየው አኳኋን ሌዩ ፇቃዴ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡
ክብዯትን ሇመቀነስ ሇዱሬክተሩ የተሰጠ ሥሌጣን
8. ሀ) በዘሁ ዯንብ የተፇቀደት የጭነት ክብዯቶች ሇመንገድች ወይም ሇመንገዴ
ክፌልች ጉዲት የሚያወጡ ሆነው በተገኙ ጊዚ ዱሬክተሩ ተሇይተው በተነገሩት
መንገድች ወይም የመንገዴ ክፌልች ሊይ ተገቢ ሲሆን ሇተወሰነ ጊዚያት ሊንዴ አክስ
ወይም ሇብ አክሶች የሚፇቀዯውን የክብዯት መጠን አስፇሊጊ መስል እንዯታየው
ሇመቀነስ ሥሌጣን አሇው፡፡
ሇ) ዱሬክተሩ ወይም በራሱ ፉርማ በሚገባ በጽሕፇት ሥሌጣን የሰጠው ወኪለ
በማናቸውም ዴሌዴይ፣ የቦይ መሻገሪያ ወይም የመንገዴ ሕንፃ ሊይ ሇማስተሊሇፌ
የሚፇቀዯውን ጠቅሊሊ ክብዯት ሌክ ሇመወሰን ይችሊሌ፡፡
ሏ) በዘህ በ8ኛው አንቀጽ ‘ሀ’ እና ‘ሇ’ በተመሇከተው መሠረት ማናቸውም
የክብዯትመቀነስ ወይም መወሰን በተዯረገ ጊዚ ውሳኔው በሚነካቸው ዴሌዴዮች፣
የቦይ መሻገሪያዎችና የመንገዴ ሕንፃዎች ወይም የነዘሁ ክፌልች ሊይ
ማስታወቂያ ይሇጠፊሌ፡፡ ከዘህም በቀር ጉዲዩ የሚመሇከታቸው ሰዎች ውሳኔውን
ያውቁት ዖንዴ ዱሬክተሩ የተሻሇ መስል በሚታየው ላሊ መንገዴ አስፇሊጊዎቹን
ጥንቃቄዎች ያዯርጋሌ፡፡
9. እያንዲንደ የንግዴ ተሽከርካሪ መኪና ወይም ተሳቢ ወይ ግማሽ ተሳቢ የራሱ ነጠሊ
ክብዯትና እንዱሁም ፇቃዴ ሲቀበሌ በተመዖገበበት ሰነዴ ሊይ የተወሰነሇት ጠቅሊሊ
ክብዯት ጭምር በግሌጽ በሚነበቡ ቢያንስ 5 ሳንቲ ሜትር ቁመት ባሊቸው ቁጥሮችና
ፉዯልች ከሁሇት ፉት እንዱጻፌበት ያስፇሌጋሌ፡፡
ከተሽከርካሪው ርዛመት ተርፍ ውጭ የሚውሇውን ጭነት
ስሇ መወሰን
10. በማናቸውም ተሽከርካሪ ወይም ተሳቢ ወይም ግማሽ ተሳቢ የሚገኘው ጭነት
ከተሽከርካሪው ከፉቱ ጫፌ ከአንዴ ሜትር በሊይ፣ እንዱሁም ከኋሊ በኩሌ ከዔቃ
328
የፌትህ ሚኒስቴር
329
የፌትህ ሚኒስቴር
330
የፌትህ ሚኒስቴር
120 14,515
150 14,515
185 14,515
215 14,515
245 14,790
275 15,230
305 15,670
335 16,105
365 16,545
395 16,975
425 17,400
455 17,875
65
በ1949 ዒ.ም በወጣው የወንጀሇኛ መቅጫ ሕግ በሚሌ የተገሇጸው በ1996 ዒ/ም በወጣው የኢፋዳሪ ወንጀሌ
ህግ ተተክቷሌ፡፡
331
የፌትህ ሚኒስቴር
485 18,250
520 18,670
550 19,085
580 19,500
610 19,915
640 20,320
670 20,730
700 21,135
730 21,530
760 21,930
790 22,325
820 22,720
855 23,110
885 23,495
915 23,880
945 24,265
975 24,645
1005 25,020
1035 25,395
1065 25,765
332
የፌትህ ሚኒስቴር
1095 26,130
1130 26,500
1160 26,860
1190 27,220
1220 27,580
1250 27,930
1280 28,285
1310 28,635
1340 28,980
1370 29,325
1400 29,665
1450 30,175
1500 30,675
333
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አውጪው ባሇሥሌጣን
ይህን ዯንብ የመገናኛ ሚኒስትሩ ያወጣው በ1960 ዒ.ም፤ በመንገድች ሊይ ጉዜንና
ማመሊሇሻን ሇመቆጣጠር በወጣው አዋጅ (አዋጅ ቁጥር 256/1960 ዒ.ም) አንቀጽ
5/2(ሠ) እና (በ) ከዘህ በታች ‘ዋናው አዋጅ’ እየተባሇ የሚጠቀሰው በተሰጠው
ሥሌጣን መሠረት ነው፡፡
2. አጭር አርእስት
ይህ ዯንብ ‘የ1961 ዒ.ም የባሇሞተር ተሽከርካሪዎች ፌጥነት ወሰን ዯንብ’ ተብል
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
3. ስሇ መሻር
የ1956 ዒ.ም የትራንስፕርት ማሻሻያ ዯንብ፤ የሕግ ማስታወቂያ ቁጥር 279/1956
ዒ.ም አንቀጽ 17 እና አንቀጽ 18 በ1960 ዒ.ም በወጣው በሕግ ክፌሌ ማስታወቂያ
ቁጥር 335 እንዯገና እንዱጸና ተዯርጎ የነበረው ተሽሮ በዘህ የሕግ ክፌሌ ማስታወቂያ
ተተክቷሌ፡፡
4. ትርጉም
የቃለ አግባብ ላሊ ትርጉም እንዱሰጥ ካሊስፇሇገ በስተቀር፤ በዋናው አዋጅ በአንቀጽ
3 ውስጥ ያለት ቃሊት ትርጉም በዘህ ዯንብ ውስጥ ተፇጻሚ ይሆናሌ፤ የሚከተለት
ተጨማሪ ቃሊትም ከታች የተዖረዖረ ትርጉም ይኖራቸዋሌ፡፡
1. ‘የፌጥነት ወሰን’ ማሇት በማንኛውም ሁኔታ አንዴ ባሇሞተር ተሽከርካሪ ሉነዲ
የሚቻሌበት ከፌተኛው ፌጥነት ማሇት ነው፡፡
2. ‘የእርሻ መሣሪያ’ ማሇት ሇእርሻ፣ ሇአትክሌት ወይም ሇከብት እርባት ሥራ
እንዱውሌ የተሠራ ወይም የተዯረገ ማንኛውም ተሽከርካሪ ወይም እንዯዘህ
ያሇውን ተሽከርካሪ ሇማንሣት፣ ሇመሸከም ወይም ሇመሳብ የተሠራ ወይም
የተዯረገ ተሽከርካሪ ማሇት ነው፡፡
3. ‘የአንዯኛ ዯረጃ አውራ ጏዲና’፤
334
የፌትህ ሚኒስቴር
335
የፌትህ ሚኒስቴር
336
የፌትህ ሚኒስቴር
4. አዯጋ እንዲይዯርስ በዛግታ መንዲት አስፇሊጊ ሲሆን ወይም በዘህ ዯንብ በአንቀጽ
6 እና 7 ወይም በአንቀጽ 8 መሠረት በዛግታ መንዲት የተመዯበ ሲሆን
በአጠገቡ ከሚንቀሳቀስ ትራፉክ ሲነፃፀር በዛግታ የሚነዲና በዘያው አቅጣጫ
የሚጓዛ ማንኛውም ባሇሞተር ተሽከርካሪ የመንገደን የቀኝ ጠርዛ ይዜ መሄዴ
አሇበት፡፡
6. ከከተማ ክሌሌ ውጪ በጠቅሊሊ የሚፇቀዴ የፌጥነት ወሰን66
ማናቸውም ሰው ከከተማ ክሌሌ ውጪ፣
1. የግሌ ኦቶሞቢሌ ወይም ሞተር ሳይክሌ ቀጥል ከተመሇከተው የፌጥነት መጠን
በሊይ መንዲት የሇበትም፤
ሀ) በአንዯኛ ዯረጃ አውራ ጏዲና በሰዒት መቶ (100) ኪል ሜትር፤
ሇ) በሁሇተኛ ዯረጃ አውራ ጏዲና ሊይ በሰዒት ሰባ (70) ኪል ሜትር፤
ሏ) በመጋቢ መንገዴና በቀበላ መጋቢ መንገዴ ሊይ በሰዒት ስሌሳ (60) ኪል
ሜትር፤
2. የንግዴ ወይም የኪራይ ተሽከርካሪ ቀጥል ከተመሇከተው የፌጥነት መጠን በሊይ
መንዲት የሇበትም፤
ሀ) በአንዯኛ ዯረጃ አውራ ጏዲና ሊይ በሰዒት ሰማንያ (80) ኪል ሜትር፤
ሇ) በሁሇተኛ ዯረጃ አውራ ጏዲና ሊይ በሰዒት ስሌሳ (60) ኪል ሜትር፤
ሏ) በመጋቢ መንገዴና በቀበላ መጋቢ መንገዴ ሊይ በሰዒት ሃምሳ (50) ኪል
ሜትር፤
3. ባሇሞተር ተሽከርካሪና ተሳቢ፣ ከባዴ ካምዮንና ግማሽ ተሳቢ፣ የእርሻ መሣሪያ
ወይም ማንኛውንም ባሇሞተር ተሽከርካሪ ከሚከተሇው የፌጥነት መጠን በሊይ
መንዲት የሇበትም፤
ሀ) በአንዯኛ አውራ ጏዲና ሊይ በሰዒት ሰባ (70) ኪል ሜትር፤
ሇ) በሁሇተኛ ዯረጃ አውራ ጏዲና ሊይ በሰዒት ሃምሳ (50) ኪል ሜትር፤
ሏ) በመጋቢ መንገዴና በቀበላ መጋቢ መንገዴ ሊይ በሰዒት አርባ (40) ኪል
ሜትር፤
66
የዘህ አንቀጽ ዴንጋጌ በዯንብ ቁጥር 17/89 (2003) ዯ. 208 ከአንቀፅ 11 እስከ 13 በተጠቀሱት ዴንጋጌዎች
የተሸፇነ በመሆኑ በግሌጽ ሳይነገር ተሽሯሌ፡፡
337
የፌትህ ሚኒስቴር
67
የዘህ አንቀጽ ዴንጋጌ በዯንብ ቁጥር 17/89 (2003) ዯ. 208 ከአንቀፅ 11 እስከ 13 በተጠቀሱት ዴንጋጌዎች
የተሸፇነ በመሆኑ በግሌጽ ሳይነገር ተሽሯሌ፡፡
338
የፌትህ ሚኒስቴር
68
በ1949 ዒ.ም በወጣው የወንጀሇኛ መቅጫ ሕግ በሚሌ የተገሇጸው በ1996 ዒ/ም በወጣው የኢፋዳሪ ወንጀሌ
ህግ ተተክቷሌ፡፡
339
የፌትህ ሚኒስቴር
69
በአዋጅ ቁጥር በ22/12(2008) አ.916 አንቀጽ 9 (12) አማካኝነት የትራንስፕርት ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡
340
የፌትህ ሚኒስቴር
341
የፌትህ ሚኒስቴር
12. ‘መንገዴ’ ማሇት ሇማናቸውም ተሊሊፉ ክፌት ካሌሆነ የግሌ መንገዴ በስተቀር
ተሽከርካሪዎች በተሇምድ የሚጠቀሙበት ማናቸውም ጎዲና፣ የከተማ መንገዴ፣ አውራ
ጎዲና ወይም መተሊሇፉያ ነው፤
13. ‘ተሽከርካሪ’ ማሇት ሌዩ ወታዯራዊ ተሽከርካሪዎችን ሳይጨምር በመንገዴ ሊይ
በመንኮራኩር የሚሄዴ ማንኛውም ዒይነት ተሽከርካሪ ሆኖ ሠረገሊ፣ ብስክላት፣
ባሇሞተር ተሽከርካሪ፣ ግማሽ ተሣቢ እና ተሣቢ ተብል ይከፇሊሌ፤
14. ‘ሠረገሊ’ ማሇት ከብስክላት፣ ከባሇሞተር ተሽከርካሪ፣ ከግማሽ ተሣቢ እና ከተሣቢ
በስተቀር ማናቸውም ተሽከርካሪ ነው፤
15. ‘ብስክላት’ ማሇት በሚነዲው ሰው ኃይሌ እየተንቀሳቀሰ የሚሄዴ ተሽከርካሪ ነው፤
16. ‘ባሇሞተር’ ተሽከርካሪ ማሇት በመካኒካሌ ወይም በኤላክትሪክ ኃይሌ እየተንቀሣቀሰ
የሚሄዴ ተሽከርካሪ ሆኖ የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ፣ ባሇሞተር ብስክላት፣ የግሌ
አውቶሞቢሌ፤ የህዛብ ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ፣ ጎታች መኪና አና ሌዩ ተንቀሳቃሽ
መሣሪያ ተብል ይከፇሊሌ፤
17. ‘የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ’ ማሇት ማናቸውንም ዒይነት ዔቃ እንዱያመሊሌስ
ተብል የተሰራና ሇዘሁ አገሌግልት እንዱውሌ የተዯረገ ባሇሞተር ተሽከርካሪ ሲሆን
ጎታች መኪናን ይጨምራሌ፤
18. ‘ባሇሞተር ብስክላት ማሇት’ የጎን ተሽከርካሪውን ሳይጨምር ክብዯቱ ከ400 ኪል
ግራም የማይበሌጥ ከአራት መንኮራኩር በታች ያሇው ባሇሞተር ተሽከርካሪ ነው፤
19. ‘የግሌ ተሽከርካሪ’ ማሇት ከጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ፣ ከባሇሞተር ብስክላት፣
ከሕዛብ ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ፣ ከጎታች መኪና እና ከሌዩ ተንቀሳቃሽ መሣሪያ የተሇየ
ሇግሌ መጠቀሚያ የሚውሌ ባሇሞተር ተሽከርካሪ ነው፤
20. ‘የሕዛብ ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ’ ማሇት መንገዯኞችን ሇማመሊሇስ የሚያገሇግሌ
ባሇሞተር ተሽከርካሪ ሲሆን የንግዴ አውቶሞቢሌና አውቶቡስ ተብል ይከፇሊሌ፤
21. ‘የንግዴ አውቶሞቢሌ’ ማሇት ከአሥራ ሁሇት የማይበሌጡ መንገዯኞችን የሚያሳፌር
የሕዛብ ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ ነው፤
22. ‘አውቶቡስ’ ማሇት ከአሥራ ሁሇት መንገዯኞች በሊይ ሇማሳፇር የሚችሌ የህዛብ
ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ ነው፤
342
የፌትህ ሚኒስቴር
343
የፌትህ ሚኒስቴር
33. 70
34. ‘ሏዱዴ’ ማሇት ሇባቡር መሄጃ ተብል የተሰራ መተሊሇፉያ ነው፤
35. ‘ባሕረኛ’ ማሇት በኢትዮጵያ መርከብ ወይም በአገር አቋራጭ የውሃ ሊይ ማጓጓዡ ሊይ
ተቀጥሮ ወይም ተመዴቦ እንዱሰራ የተዯረገ ማንኛውም ሰው ሲሆን አዙዟን፣ ነጅውንና
ሇማጁን ያጠቃሌሊሌ፡፡
3. የአፇጻጸም ወሰን
ሇክሌሌ ቢሮዎች በሕግ የተሰጠው ሥሌጣንና ተግባር እንዯተጠበቀ ሆኖ ይህ አዋጅ
1. በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ መንገድች አጠቃቀም፣ በመንገድች በሚገሇገለ
ተሽከርካሪዎችና አሽከርካሪዎች፣
71
2.
3. በኢትዮጵያ መርከቦችና ባህረኞች፣
እንዱሁም በጠቅሊሊ የየብስና የውሃ ትራንስፕርት ነክ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ ተፇፃሚ
ይሆናሌ፡፡
ክፌሌ ሁሇት
የትራንስፕርት ባሇሥሌጣን
4. መቋቋም
1. የትራንስፕርት ባሇሥሌጣን ከዘህ በኋሊ ባሇሥሌጣን እየተባሇ የሚጠራ የሕግ ሰውነት
ያሇው የመንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዘህ አዋጅ ተቃቁሟሌ፡፡
2. ባሇሥሌጣኑ ተጠሪነቱ ሇሚኒስቴሩ ይሆናሌ፡፡
5. ዋና መሥርያ ቤት
የባሇሥሌጣኑ ዋና መሥሪያ ቤት በአዱስ አበባ ውስጥ ሆኖ አንዯአስፇሊጊነቱ
በማንኛቸውም ሥፌራ ቅርንጫፌ ጽ/ቤት ሉያቋቁም ይችሊሌ።
6. የባሇስሌጣኑ ዒሊማዎች
ባሇሥሌጣኑ የሚከተለት ዒሊማዎች ይኖሩታሌ፡-
1. ቀሌጣፊ፣ ብቁ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የተመጣጠነ የትራንስፕርት ሲስተም እንዱስፊፊ
ማዴረግ፤
2. የትራንስፕርት አገሌግልት ዯህንነቱ የተጠበቀና ምቾት ያሇው መሆኑን ማረጋገጥ፤
70
በ23/73 (2009) አ.1048 አንቀፅ 51(1) ተሻረ፡፡
71
በ23/73 (2009) አ.1048 አንቀፅ 51(1) ተሻረ፡፡
344
የፌትህ ሚኒስቴር
345
የፌትህ ሚኒስቴር
346
የፌትህ ሚኒስቴር
347
የፌትህ ሚኒስቴር
348
የፌትህ ሚኒስቴር
72
በ23/73 (2009) አ.1048 አንቀፅ 51(1) ተሻረ፡፡
73
በ13/60 (1999) አ. 549 አንቀጽ 17(2) ሀ መሰረት ተሰርዝሌ፡፡
349
የፌትህ ሚኒስቴር
350
የፌትህ ሚኒስቴር
74
በአዋጅ ቁጥር 22/62 (2008) አ. 943 አንቀጽ 3(1) መሰረት የፋዯራሌ ጠቅሊይ ዏ/ህግ ሆኗሌ፡፡
351
የፌትህ ሚኒስቴር
352
የፌትህ ሚኒስቴር
353
የፌትህ ሚኒስቴር
75
በ13/60 (1999) አ. 549 አንቀጽ 17(2) (ሇ) እንዱሁም በ23/73 (2009) አ.1048 አንቀፅ 51(1) ተሻረ፡፡
354
የፌትህ ሚኒስቴር
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀፅ /1/ ዴንጋጌ ቢኖርም በአዋጅ ቁጥር 14/1984
ወጥተዉ ወይም ጸንተው የነበሩ ዯንቦች ሁለ ከዘህ አዋጅ ዴንጋጌዎች ጋር
እስካሌተቃረኑ ዴረስ በዘህ አዋጅ መሠረት እንዯወጡ ተቆጠረው የፀኑ ይሆናለ፡
3. ይህን አዋጅ የሚቃረን ላሊ ማንኛውም አዋጅ፣ ዯንብ፣ መመሪያ ወይም የአሠራር
ሌምዴ በዘህ አዋጅ ውስጥ በተመሇከቱ ጉዲዮች ሊይ ተፇጻሚነት አይኖረውም፡፡
26. ስሇመብትና ግዳታዎች መተሊሇፌ
1. በአዋጅ ቁጥር 14/1984 ተቋቁሞ የነበረው የመንገዴ ትራንስፕርት ባሇሥሌጣን
መብትና ግዳታዎች በዘህ አዋጅ ሇባሇሥሌጣኑ ተሊሌፇዋሌ፡፡
2. የአዱስ አበባ ከተማ የትራንስፕርት ባሇሥሌጣንና የዴሬዲዋ ከተማ
የትራንስፕርት ኤጀንሲ መብትና ግዳታዎች በዘህ አዋጅ ሇባሇሥሌጣኑ
ተሊሌፇዋሌ፤ የባሇሥሌጣኑ ቅርንጫፌ ጽ/ቤቶች ሆነዉ ይዯራጃለ፡፡
27. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌ
1. በአዋጅ ቁጥር 14/1984 መሠረት የተቋቋሙ ማህበራት በዘህ አዋጅ
እንዯተቋቋሙ ተቆጥረው ሥራቸውን ይቀጥሊለ።
2. ክሌልች የራሳቸውን እስኪያወጡ ዴረስ የዘህ አዋጅ ዴንጋጌዎች ትራንስፕርት
ነክ በሆኑት ጉዲዮች ሊይ በክሌልች ውስጥ ተፇፃሚነት ይኖራቸዋሌ።
28. ዯንብ የማዉጣት ስሌጣን
ይህን አዋጅ በአግባቡ ሥራ ሊይ ሇማዋሌ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ
የማውጣት ሥሌጣን ይኖረዋሌ።
29. ቅጣት
ይህን አዋጅና በዘህ አዋጅ መሠረት የወጡ ዯንቦችን የተሊሇፇ ማንኛውም ሰው
በወንጀሌ ሕግ መሠረት ይቀጣሌ፡፡
30. አዋጁ የሚጸናበት ጊዚ
ይህ አዋጅ ከሏምላ 6 ቀን 1997 ዒ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡
355
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘በየብስ የዔቃ ማጓጓዛ ሥራን ሇመዯንገግ ተሻሽል የወጣ አዋጅ ቁጥር
547/1999’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. ‘ዔቃን በየብስ የማጓጓዛ ውሌ’ ማሇት አጓጓዟ የጭነት ክፌያ ወይም ዋጋ
በማስከፇሌ ዔቃን የአገር ውስጥ ውኃን ጨምሮ በየብስ ሊይ ከአንዴ ቦታ ወዯ ላሊ
ቦታ በተሽከርካሪ ሇማጓጓዛ ግዳታ የገባበት ማንኛውም ውሌ ማሇት ነው፤
2. ‘ዔቃ’ ማሇት የቁም እንስሳትን ጨምሮ ኮንቴነሮችን፣ የዔቃ ማሸጊያዎችን ወይም
ተመሳሳይ የዔቃ ማሸጊያ ቁሶችን ወይም በዔቃ ሊኪው ወይም በዔቃ አስረካቢ
በጥቅሌ መሌክ ሇጭነት የሚቀርብ ማንኛውም ንብረት ነው፣
356
የፌትህ ሚኒስቴር
357
የፌትህ ሚኒስቴር
12. ‘ዔቃ አስተሊሊፉ’ ማሇት በአገር ውስጥ ወይም በዒሇም አቀፌ ዯረጃ ዔቃ ተቀባይን
ወይም ዔቃ ሊኪን በመወከሌ የጉምሩክ ሥነ-ሥርዒት፣ የወዯብ ሥነ-ሥርዒት እና
ላልች ሥነ-ሥርዒቶችን አስፇፅሞ የገቢ ወይም የወጪ ዔቃዎች በወዯብ እንዱገቡ
ወይም እንዱወጡ ማዴረግ ሲሆን ዔቃን የማጓጓዛንና የማስረከብን ሥራ
ይጨምራሌ፡፡
3. የተፇፃሚነት ወሰን
1. የዘህ አዋጅ ዴንጋጌ በተሽከርካሪ አማካኝነት ዔቃን በክፌያ በየብስ ሊይ እና
በአገር ውስጥ ውሃ ሊይ ሇማጓጓዛ በሚዯረግ ማናቸዉም ዉሌ ሊይ ተፇፃሚ
ይሆናሌ፡፡
2. የዘህ አዋጅ ዴንጋጌ የማጓጓ ሥራ በዘህ አዋጅ ተፇጻሚነት ወሰን ክሌሌ ውስጥ
በሆነ ጊዚ በመንግሥት ወይም በመንግሥት ተቋማት በሚከናወን የማጓጓዛ ሥራ
ሊይም ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡
3. የዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ /1/ እና /2/ ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ ሆኖ የዘህ አዋጅ
ዴንጋጌ በሚከተለት ሊይ ተፇጻሚ አይሆንም።
ሀ) በፕስታ አገሌግልት ሕግ መሠረት በሚከናወን የማጓጓዛ ስራ፣
ሇ) የቤት ዔቃን ከቤት ቤት የማጓጓዛ ሥራ፡፡
4. ሇዘህ አዋጅ ዒሊማዎች ሲባሌ የአጓጓዟ ወኪልች፣ ሰራተኞችና የማጓጓዛ ሥራውን
ሇማከናወን የሚጠቀምበት ላሊ ማናቸውም ሰው ሇሚፇጽሙት ዴርጊትና መፇፀም
ሲገባቸው ሣይፇፀሙ ሇቀሩተ ተግባር አጓጓዟ ኃሊፉ የሚሆን ሲሆን፤ እነዘሁ
ወኪልች፣ ሠራተኞችና ላልች ሰዎች የፇፀሙት ተግባር በቅጥር ውሊቸው
መሠረት ከሆነ ስራውን መፇፀማቸው ወይም አሇመፇፀማቸው የአጓዟ ኃሊፉነት
ብቻ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
ክፌሌ ሁሌት
የማጓጓዛ ውሌ ስሇመመስረት
4. የማጓጓዡ ሰነዴ
1. ዔቃ የማጓጓዛ ውሌ በማጓጓዡ ሰነዴ መረጋገጥ አሇበት፡፡
2. የዔቃ ማጓጓዛ ሰነዴ አሇመኖር፣ ያሌተሟሊ መሆን ወይም መጥፊት፣ በዘህ አዋጅ
የተመሇከተውን ዴንጋጌና ዔቃዎቹን ስሇማጓጓዛ የተዯረገውን ውሌ ዋጋ ያሇውና
ተፉጸሚ መሆኑን ሉያስቀረው አይችሌም።
358
የፌትህ ሚኒስቴር
359
የፌትህ ሚኒስቴር
360
የፌትህ ሚኒስቴር
361
የፌትህ ሚኒስቴር
362
የፌትህ ሚኒስቴር
363
የፌትህ ሚኒስቴር
4. በዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ /3/ የተጠቀሰው ቢኖርም ሊኪው በማጓጓዡ ሰነደ ሊይ
ዔቃ ተቀባዩ እቃውን የማስተሊሇፌ መብት ይኖረዋሌ የሚሌ አካቶ ከሆነ ተረካቢዉ
የማጓጓዡ ሰነደ ከተፃፇበት ጊዚ ጀምሮ ዔቃውን የማስተሊሇፌ መብት አሇው፡፡
5. ተቀባዩ ዔቃውን የማስተሊሇፌ መብቱን በሚገሇገሌበት ጊዚ ዔቃዎቹ ሇላሊ ሰው
እንዱሰጡ አዜ ከሆነ ይሄዉ የታዖዖሇት ሦስተኛ ሰዉ ላልች ተረካቢዎችን
ሇመሰየም መብት አይኖረዉም፡፡
6. በዔቃዉ ሊይ ያሇውን መብት ሇላሊ የማስተሊሇፌ መብት በሚከተለት ሁኔታዎች
ሊይ ይመሰረታሌ
ሀ) ሊኪው ወይም እንዯነገሩ ሁኔታ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 4 በተጠቀሰዉ
መሠረት ተቀባዩ አዱስ መመሪያዎች ያለበትን የማጓጓዡ ሰነደን አንዯኛ
ቅጅ ሇአጓጓዟ በማቅረብ መብቱን የማስተሊሇፈ ትዔዙዛ አፇፃፀም
ያስከተሇውን ወጪ፤ ኪሣራና ጉዲት አስመሌክቶ አጓጓዟን በመካሥ፣
ሇ) እንዯዘህ ዒይነቶቹ ትዔዙዜች ፇፃሚዉ ሰዉ ዖንዴ በዯረሱ ጊዚ ሉፇፀሙ
የሚችለና ትዔዙዜቹ ከአጓጓዟ መዯበኛ አሰራር ጋር የማይጋጩ የሆነ
እንዯሆነ ወይም የሊኪዉንና የተቀባዩን ላልች ዔቃዎችን ከማጓጓዛ ሥራ
ጋር የማይጋጩ ሆነው ሲገኙ እና፤
ሏ) ትዔዙዜቹ በማጓጓዡ ውለ ሊይ የተመሇከተውን ጭነት የመከፊፇሌ ውጤት
የማይኖራቸው ሲሆን ነው።
7. አጓጓዟ በንዐስ አንቀጽ 6 (ሇ) በተጠቀሰዉ ምክንያት የተቀበሊቸዉን ትዔዙዜች
መፇፀም ባሌቻሇ ጊዚ ትዔዙን ሇሰጠው ሰዉ ወዱያውኑ ማሳወቅ ይኖርበታሌ።
8. አጓጓዟ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /1/ እስከ /7/ በተጠቀሱት ሁኔታዎች
የተቀበሊቸውን ትዔዙዜች ያሌፇፀመ እንዯሆነ ወይም የዔቃ ማጓጓዡ ሰነደን አንዯኛ
ቅጂ ሣይጠይቅ ትዔዙዜቹን ተቀብል የፇፀመ እንዯሆነ ሇሚዯርሰው ጥፊት ወይም
ጉዲት የመብት ጥያቄ ሇማቅረብ መብት ሊሇው ሰው ተጠያቂ ይሆናሌ፡፡
15. የማጓጓዛ ዉሌን መፇፀም የማያስችሌ ሁኔታ
1. የማጓጓዛ ዉሌን በማጓጓዡ ሰነዴ ሊይ በተመሇከቱት ሁኔታዎች መሠረት
ሇመፇፀም የማያስችሌ ምክንያት ካሇ አጓጓዟ በዔቃዎቹ ሊይ የማዖዛ መብት
ካሇው ሰው፣ በአንቀጽ 14 ንዐስ አንቀዕች 1 እስከ 8 ባለት ዴንጋጌዎች መሠረት
ምን መዯረግ እንዲሇበት ትዔዙዛ አንዱሰጠዉ መጠየቅ አሇበት፡፡
364
የፌትህ ሚኒስቴር
2. የዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀጽ /1/ ቢኖርም በተፇጠረዉ ሁኔታ በማጓጓዡ ሰነደ
ከተመሇከቱት ሁኔታዎች በተሇየ መሌኩ ዔቃውን ሇማጓጓዛ የሚያስችለ ከሆነና
አጓጓዟ በቂ ነው ተብል በሚገመት ጊዚ ውስጥ በአንቀጽ 14 ከንዐስ አንቀጽ 1
እስከ 8 ዴረስ ባለት ሁኔታዎች መሠረት በዔቃዎቹ ሊይ ሇማዖዛ መብት ካሇው
ሰው ሊይ ትዔዙዛ ማግኘት ካሌቻሇ በዔቃዎቹ ሊይ ሇማዖዛ መብት ያሇውን ሰው
ተገቢ ጥቅም ሇማስጠበቅ አስፇሊጊ የመሰሇውን እርምጃ መውሰዴ አሇበት፡፡
16. የተረካቢዉ መብት
1. ተቀባዩ ዔቃዎቹ መዴረስ ካሇባቸው ቦታ ከዯረሱ በኋሊ ዔቃውን የሚያመሇክት
ሰነዴ ወይም የማጓጓዡ ሰነደ ሁሇተኛ ቅጂ አባሪ ካሇዉ ከእነአባሪዉ ዔቃዎቹን
እንዱሰጠዉ አጓጓዟን ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡
2. የዔቃዎቹ መጥፊት ታውቆ ከሆነ ወይም በአንቀጽ 25 የተጠቀሰዉ ጊዚ ካበቃ
በኋሊ ዔቃዎቹ ካሌዯረሱ፣ ተቀባዩ ከማጓጓዡ ውለ የሚመነጩ ማናቸውም
መብቶች እንዱፇፀምሇት በራሱ ስም አጓጓዟን ሇማስገዯዴ መብት አሇው፡፡
3. ተረካቢዉ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /1/ በተሰጡት መብቶች የሚጠቀም ከሆነ፣
በማጓጓዡ ሰነደ የተመሇከቱትን ክፌያዎች መክፇሌ አሇበት፡፡ ሆኖም በዘህ ጉዲይ
ሊይ አሇመግባባት በተከሰተ ጊዚ አጓጓዟ ከተቀባዩ ዋስትና እስካሌተሰጠዉ ዴረስ
እቃዎችን እንዱያስረከብ አይገዯዴም፡፡
17. ማስረከብ ስሊሌተቻሇ ዔቃ
1. ዔቃዎቹ መረከብ ካሇባቸው ቦታ ከዯረሱ በኋሊ ሇማስረከብ ሁኔታዎች በከሇከለ
ጊዚ፣ አጓጓዟ ሊኪዉ ምን ማዴረግ እንዲሇበት ትዔዙዛ እንዱሰጠዉ መጠየቅ
አሇበት፡፡ ተቀባዩ ዔቃውን አሌቀበሌም ያሇ እንዯሆነ ሊኪዉ የማጓጓዡ ሰነደን
አንዯኛ ቅጅ ሇማቅረብ ሳይገዯዴ ዔቃውን ሇላሊ ሰው የማስተሊሇፌ መብት
ይኖረዋሌ።
2. ተቀባዩ ዔቃውን ሇመረከብ ፇቃዯኛ ባይሆንም፣ በዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀጽ /1/
መሠረት አጓጓዟ ሊቀረበው የመመሪያ ጥያቄ ከሊኪዉ ተቃራኒ የሆነ መመሪያ
እስካሌዯረሰዉ ዴረስ ተቀባዩ ሃሳቡን በመቀየር አጓጓዟ ዔቃዉን እንዱያስረክበዉ
ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡
365
የፌትህ ሚኒስቴር
366
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አራት
የአጓጓዟ ኃሊፉነት
367
የፌትህ ሚኒስቴር
368
የፌትህ ሚኒስቴር
369
የፌትህ ሚኒስቴር
370
የፌትህ ሚኒስቴር
371
የፌትህ ሚኒስቴር
372
የፌትህ ሚኒስቴር
373
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ስዴስት
በመቀባበሌ ስሇሚፇፀም ማጓጓዛ
374
የፌትህ ሚኒስቴር
375
የፌትህ ሚኒስቴር
376
የፌትህ ሚኒስቴር
377
የፌትህ ሚኒስቴር
378
የፌትህ ሚኒስቴር
379
የፌትህ ሚኒስቴር
380
የፌትህ ሚኒስቴር
381
የፌትህ ሚኒስቴር
382
የፌትህ ሚኒስቴር
383
የፌትህ ሚኒስቴር
384
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሦስት
የመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ ኃሊፉነትና ተጠያቂነት
14. ዔቃ ማስረከብ
1. ዔቃውን ከመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ ወይም ከወኪለ ሇመረክብ መጠየቅ
የሚቻሇው አስፇሊጊ በሆነ ጊዚ ሉተሊሇፌ የሚችሌ መሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት ሰነዴ
እንዯ ሰነደ ዒይነት በአግባቡ ሇዔቃ ተቀባዩ በፉርማ የተሊሇፇ፣ የማይተሊሇፌ ከሆነ
ይህንኑ ሰነዴ በማስረከብ ብቻ ነው፡፡
2. መሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት ሰነደ የተሰጠው ከአንዴ በሊይ በሆነ ዋና የሰነዴ ቅጅ
ከሆነ የመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ ዔቃውን የማስረከብ ኃሊፉነቱን
ማውረዴ የሚችሇው ራሱ ወይም ወኪለ በቅን ሌቦና ከዋናዎቹ ሰነድች አንደን ብቻ
በመቀበሌ ዔቃውን የሇቀቀ እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡
15. የኃሊፉነት ጊዚ ወሰን
1. በዘህ አዋጅ መሠረት መሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ ሇእቃዉ ያሇበት
ኃሊፉነት የሚሸፌነው ጊዚ ዔቃውን ከተረከበበት እስከ አስረከበበት ያሇውን ጊዚ ነው፤
2. ሇአንቀጽ 14 ዴንጋጌዎች አፇፃፀም ሲባሌ፣ መሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ
ሇተረከበዉ ዔቃ ኃሊፉነት እንዲሇበት የሚቆጠረዉ፡-
ሀ) እቃውን ሇማጓጓዛ በኃሊፉነት ከሚከተለት ከተረከበበት ጊዚ አንስቶ ነው፡-
i. ከዔቃ ሊኪው ወይም ከወኪለ፣
ii. በማስረከቢያ ቦታ ተፇፃሚ በሚሆነው ሕግና ዯንብ መሠረት ዔቃው ሉጓጓዛ
ይችሌ ዖንዴ እንዱቀበሌ ከተፇቀዯሇት ባሇስሌጣን ወይም ላሊ ሦስተኛ
ወገን፣
ሇ) ዔቃውን በሚከተሇው አኳኋን እስከ ሚያስረክብበት ጊዚ፡-
385
የፌትህ ሚኒስቴር
386
የፌትህ ሚኒስቴር
387
የፌትህ ሚኒስቴር
388
የፌትህ ሚኒስቴር
389
የፌትህ ሚኒስቴር
390
የፌትህ ሚኒስቴር
391
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አምስት
ማስታወቂያ ስሇመስጠትና በፌርዴ ቤት ክስ ስሇመመስረት
32. በግሌጽ ሉታወቅ የሚችሌ የዔቃ መጥፊት ወይም መጎዲት ሲፇጠር የሚሰጥ ማስታወቂያ
እቃው ሇተረካቢው ከተሰጠበት ቀን በኋሊ ያሇው የሥራ ቀን ሳያሌፌ አጠቃሊይ
የዯረሰው የዔቃ መጥፊት ወይም መጎዲት በግሌፅ ሉታወቅ የሚችሌ ከሆነ የጠፈ ወይም
ጉዲት የዯረሰባቸዉ ሇመሆኑ ዔቃ ተረካቢው ሇመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ
በጽሏፌ ማስታወቂያ እስካሌሰተጠዉ ዴረስ መሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ
በመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት ውሌ በተገሇፀው መሠረት እቃውን በአግባቡ እንዲስረከበ
ይገመታሌ፡፡
33. በግሌጽ ሉታይ የማይችሌ የዔቃ መጥፊት ወይም መጎዲት ሲከሰት የሚሰጥ
ማስታወቂያ
1. የጠፊዉን ወይም ጉዲት የዯረሰበትን ዔቃ በርክክብ ወቅት በግሌፅ አይቶ ማወቅ
የማይቻሌ ከሆነ የዔቃዉ ርክክብ ከተፇፀመበት ቀን በኃሊ ባለት ሰባት ተከታታይ
ቀናት ውስጥ በጽሐፌ ማስጠንቀቂያ ካሌተሰጠ የአንቀጽ 32 ዴንጋጌዎች ሇዘህ
ሁኔታም ተፇፃሚ ይሆናለ፡፡
2. እቃውን ተረካቢዉ ሲረከብ የዔቃዉ ሁኔታ በተዋዋዮቹ ወይም በሕጋዊ ወኪልቻቸዉ
በጋራ የተመረመሩ ወይም ቁጥጥር የተዯረገባቸው ከሆነ በዘህ ቁጥጥር ወይም
ምርመራ አማካኝነት የተረጋገጠውን ዔቃ መጥፊት ወይም መጎዲት በተመሇከተ
የፅሐፌ ማስታወቂያ መስጠት አያስፇሌግም፡፡
3. የእቃዎቹ መጥፊት ወይም መጉዲት እርግጠኛ ሲሆን ወይም ወዱያው የተረጋገጠ
ሲሆን የጠፊዉን ዔቃ ወይም ጉዲት የዯረሰበትን ሇመመርመርና ሇመሇየት ይቻሌ
ዖንዴ የመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ እና ዔቃ ተረካቢዉ አንደ ሇላሊዉ
ምርመራዉን ሇማካሄዴ የሚያስችሌ ተገቢ የሆኑትን ነገሮች ሁለ ማሟሊት
ይኖርባቸዋሌ፡፡
34. የዔቃ ርክክብ በመዖግየቱ ምክንያት ስሇሚሰጥ ማስታወቂያ
እቃዎቹ ሇተረካቢዉ ከተሰጡበት ቀን በኋሊ ባለት ስሌሣ ተከታታይ ቀናት ውስጥ
ሇመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት አከናዋኙ የፅሐፌ ማስታወቂያ ካሌተሰጠዉ በስተቀር
ወይም ሇዔቃ ተረካቢዉ በአንቀጽ 15 (2) (ሇ) (¡) እና (¡¡) መሠረት ርክክቡ የተፇፀመ
392
የፌትህ ሚኒስቴር
393
የፌትህ ሚኒስቴር
394
የፌትህ ሚኒስቴር
395
የፌትህ ሚኒስቴር
396
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የመንገዴ ሌማት ፔሮጀክቶች ተዖዋዋሪ ፇንዴ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር
589/2000’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. መቋቋም
የመንገዴ ሌማት ፔሮጀክቶች ተዖዋዋሪ ፇንዴ ከዘህ በኋሊ ‘ፇንደ’ በመባሌ የሚጠራ
እና የገንዖብና ኢኮኖሚ ሌማት ሚኒስቴር76 በሚከፌተው ሌዩ የባንክ ሂሣብ ውስጥ
ተቀማጭ የሚሆን ፇንዴ በዘህ አዋጅ ተቋቁሟሌ፡፡
3. የፇንደ ዒሊማዎች
ፇንደ የሚከተለት ዒሊማዎች ይኖሩታሌ።
1. የመንገዴ ሌማት ፔሮጀክቶችን አፇፃፀም ማፊጠን፤
2. የመንገዴ ሌማት ፏሮጀክቶችን በገንዖብ የሚዯግፈ ሇጋሽ ወይም አበዲሪ
ዴርጅቶች ገንዖብ በተገቢው ጊዚ ባሇመሌቀቃቸው ዔቃ አቅራቢዎች፣ ሥራ
ተቋራጮች ወይም አማካሪዎች ሇዖገየባቸው ክፌያ በኢትዮጵያ መንገድች
ባሇሥሌጣን ሊይ በሚያቀርቡት የወሇዴና የካሣ ጥያቄ ምክንያት በመንግሥት
ሊይ የሚዯርሰውን የገንዖብ ኪሣራ መከሊከሌ ነው።
4. የፇንደ ምንጭ
የፇንደ ምንጭ አንዴ ጊዚ ከመንግሥት የሚመዯብ ብር 75‗000‗000 /ሰባ አምስት
ሚሉዮን ብር/ በጀት ይሆናሌ።
76
በ25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9(4) መሰረት የገንዖብ ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡
397
የፌትህ ሚኒስቴር
398
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የተሽከርካሪ መሇያ፣ መመርመሪያና መመዛገቢያ አዋጅ ቁጥር
681/2002’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ።
2. ትርጓሜ
በዘህ አዋጅ ውስጥ የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ
አዋጅ ውስጥ፦
1. ‘ተሽከርካሪ’ ማሇት ሌዩ ወታዯራዊ ተሽከርካሪዎችን ሳይጨምር በመንገዴ ሊይ
በመንኮራኩር የሚሄዴ ማንኛውም ዒይነት ተሽከርካሪ ሆኖ ሠረገሊ፣ ብስክላት፣
ባሇሞተር ተሽከርካሪ፣ ግማሽ ተሣቢ እና ተሳቢ ተብል ይከፇሊሌ፤
2. ‘ሠረገሊ’ ማሇት ከብስክላት፣ ከባሇሞተር ተሽከርካሪ፣ ከግማሽ ተሣቢና ከተሳቢ
በስተቀር ማናቸውም ተሽከርካሪ ነው፤
3. ‘ብስክላት’ ማሇት በሚነዲው ሰው ኃይሌ እየተንቀሳቀሰ የሚሄዴ ተሽከርካሪ
ነው፤
4. ‘ባሇሞተር ተሽከርካሪ’ ማሇት በመካኒካሌ ወይም በኤላክትሪክ ኃይሌ በመንገዴ
ሊይ እየተንቀሳቀሰ የሚሄዴ ተሽከርካሪ ነው፤
399
የፌትህ ሚኒስቴር
5. ‘ተሳቢ ወይም ግማሽ ተሳቢ’ ማሇት ሇራሱ የተሇየ የሞተር ሃይሌ የላሇው ጎታች
በሆነ በላሊ ባሇሞተር ተሽከርካሪ ሊይ ሉቀጠሌና ሉጎተት የሚችሌ ተሽከርካሪ
ነው፤
6. ‘ሌዩ ተንቀሳቃሽ መሣሪያ’ ማሇት ሰዉን ወይም እቃን በመንገዴ ሊይ
እንዱያመሊሌስ ሆኖ የተሰራ ተሽከርካሪ ሳይሆን ሇእርሻ፣ ሇአትክሌት፣ ሇከብት
እርባታ፣ ሇመንገዴ፣ ሇሕንፃ፣ ሇቁፊሮ ወይም ሇማናቸዉም ተመሳሳይ ላሊ ስራ
የተሰራ ወይም ሇዘህ ጉዲይ እንዱውሌ የተዯረገ ባሇሞተር ተሽከርካሪ ነው፤
7. ‘ምዛገባ የተዯረገሇት ተሽከርካሪ’ ማሇት ተፇሊጊ ሰነድች መሟሊታቸው
ተረጋግጦ በባሇንብረቱ ስም ምዛገባ የተዯረገሇት ተሽከርካሪ ነው፤
8. ‘መሇያ ቁጥር’ ማሇት አንዴ ተሽከርካሪ ዯህንነቱና ምቾቱ በምርመራ ተረጋግጦ
አግባብነት ባሇው አካሌ ሲመዖገብ የሚሰጠው የቁጥሮች፣ የፉዯልችና የምሌክቶች
ጣምራ ነው፤
9. ‘ዒመታዊ የምርመራ ተሇጣፉ ምሌክት’ ማሇት አንዴ ተሽከርካሪ በመንገዴ ሊይ
ሇመንቀሳቀስ የቴክኒክ ብቃትና ምቾት ያሇው መሆኑን ሇማረጋገጥ የሚሰጥና
ሇአንዴ ዒመት የሚፀና ተሇጣፉ ምሌክት ነው፤
10. ‘የመሇያ ቁጥር ሠላዲ’ ማሇት ተሽከርካሪውን በመንገዴ ሊይ በቀሊለ ሇመሇየት
እንዱያስችሌ በተሽከርካሪው ሊይ የሚዯረግ መሇያ ቁጥሮች የተጻፇበት ሠላዲ
ነው፤
11. ‘የኢንተርናሽናሌ ትራፉክ’ ማሇት በውጭ አገር የተመዖገበና በኢትዮጵያ
ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ መንገድች ሊይ ሇተወሰነ ጊዚ ሇመሽከርከር
እውቅና የተሰጠው ተሽከርካሪ ነው፤ ሆኖም የዘህ ዒይነቱ እውቅና የሚሰጠው
ተሽከርካሪዉ የተመዖገበበት አገር በተመሳሳይ ሁኔታ በኢትዮጵያ የተመዖገበ
ተሽከርካሪ በመንገድቹ ሊይ እንዱሽከረከር የሚፇቅዴ ከሆነ ነው፤
12. ‘የአካሌ ጉዲተኛ ጋሪ’ ማሇት ባሇመንኮራኩር ወንበርና ባሇሦስት እግር ብስክላት
የመሳሰሇ አካሌ ጉዲተኛ የሆኑ ሰዎችን ሇማጓጓዡ ብቻ የተሰራና ሇዘህ ሥራ
ብቻ የሚውሌ ተሽከርካሪ ነው፤
13. ‘በመዛገብ የተያዖ ተሽከርካሪ’ ማሇት በባሇፊብሪካ፣ በነጋዳ፣ በዲግም ሰሪ ወይም
ከጥቅም ውጭ የሆኑ ተሽከርካሪዎችን በሚሰበስብ ሰው መዛገብ ሇሽያጭ የተያዖ
ማንኛውም ተሽከርካሪ ነው፤
400
የፌትህ ሚኒስቴር
401
የፌትህ ሚኒስቴር
402
የፌትህ ሚኒስቴር
403
የፌትህ ሚኒስቴር
404
የፌትህ ሚኒስቴር
405
የፌትህ ሚኒስቴር
3. አግባብነት ያሇው አካሌ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /2/ መሠረት ማመሌከቻ
ሲቀርብሇት አመሌካቹ ተገቢውን የአገሌግልት ክፌያ እንዱፇጽም በማዴረግ
ምትክ የመሇያ ቁጥር ሰላዲ ይሰጠዋሌ፡፡
4. ጠፌቶ የነበረና ምትክ የተሰጠበትን የመሇያ ቁጥር ሰላዲ መሌሶ ያገኘ ሰው
ተጨማሪ የሆነው ሰላዲ እንዱወገዴ አግባብነት ሊሇው አካሌ ማስረከብ አሇበት፡፡
14. ስሇመሇያ ቁጥር ሰላዲ አሇመኖር
1. የተሽከርካሪ መሇያ ቁጥር ሰላዲ አሇመኖር የተሽከርካሪው ባሇንብረትነት በሚገባ
ያሌተረጋገጠ ሇመሆኑ መነሻ ግምት ያስወስዲሌ። የተሽከርካሪውን ባሇንብረትነት
በሚገባ የማረጋገጥ ተግባርም የተሽከርካሪው ባሇይዜታ ይሆናሌ።
2. ማንኛውም ተሽከርካሪ ትክክሇኛ የመሇያ ቁጥር ሰላዲ ሳይዯረግበት በማንኛውም
መንገዴ ሊይ የተንቀሳቀሰ እንዯሆነ የባሇንብረትነቱ ሁኔታ በሚገባ እስኪጣራ ዴረስ
አግባብ ያሇው ሕግ የማስከበር ሥሌጣን የተሰጠው አካሌ ተሽከርካሪውን ይዜ
ማቆየት ይችሊሌ።
15. የመሇያ ቁጥር ሰላዲ ዒይነቶችና ምሌክቶች
1. አግባብነት ባሇው አካሌ የሚሰጡ የመሇያ ቁጥር ሰላዲ ዒይነቶችና ምሌክቶች
ከዘህ አዋጅ ጋር በተያያዖው ሠንጠረዥ በተመሇከተው መሠረት ይሆናሌ፡፡
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /1/ ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ የመሇያ ቁጥር ሰላዲ
ይዖት፣ ቅርጽ እና ሚስጥራዊ ምሌክቶች በባሇሥሌጣኑ ይወሰናለ፡፡
406
የፌትህ ሚኒስቴር
407
የፌትህ ሚኒስቴር
408
የፌትህ ሚኒስቴር
409
የፌትህ ሚኒስቴር
410
የፌትህ ሚኒስቴር
411
የፌትህ ሚኒስቴር
412
የፌትህ ሚኒስቴር
413
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አምስት
ስሇተሽከርካሪዎች ኦፉሲዬሌ መዛገብና ሰነድች
38. ኦፉሲዬሌ መዛገብና ሰነድች ስሇመያዛ
አግባብነት ያሇው አካሌ ባሇንብረትነታቸው የታወቀና የተመዖገቡ ተሽከርካሪዎችን
በሚመሇከት ኦፉሲዬሌ መዛገብና ሰነድች እንዱሁም የዒመቱን የተጠቃሇሇ
የተሽከርካሪዎች ዛርዛር አዯራጅቶ በሚገባ ይይዙሌ።
39. የተሰረቁ ወይም የተሇወጡ ተሽከርካሪዎች ዛርዛር
1. አግባብነት ያሇው አካሌ የተሰረቁ፣ የተሇወጡ፣ ጠፌተው የተገኙና ባሇንብረቱ
ያሌተገኘ ተሽከርካሪዎችን የተጠቃሇሇ ዛርዛር አዯራጅቶ በሚገባ ይይዙሌ፤
ሲጠየቅም ሇሚመሇከተው አካሌ ይሰጣሌ፡፡
2. አግባብነት ያሇው አካሌ አስፇሊጊና ተገቢ መስል ሲያገኘው በማናቸውም ጋዚጣ
ዛርዛሩን ሉያሳትም ይችሊሌ።
40. በኦፉሲዬሌ መዛገብና ሰነድች የተያዖን መረጃ ስሇማግኘት መብት
1. ማንኛውም ጉዲዩ የሚመሇከተው ሰው በኦፉሲዬሌ መዛገብና ሰነድች ውስጥ ያሇን
መረጃ ሇማየት ወይም የተረጋገጠ ቅጅው እንዱሰጠው ሲጠይቅ ተገቢውን
የአገሌግልት ክፌያ አስከፌል መረጃውን እንዱያይ ወይም ቅጅው እንዱሰጠዉ
ያዯርጋሌ፡፡
2. ማንኛውም የሕግ አስፇጻሚ አካሌ ሇሥራው አፇጻጸም የሚያስፇሌገውን መረጃ
ሇማየት ወይም ቅጅው እንዱሰጠው ሲጠይቅ የአገሌግልት ክፌያ አይጠየቅም፡፡
41. ቀዯምትነት ስሇሚኖረው ማስረጃ
1. በኦፉሲዬሌ ሰነዴነት የተያ ማመሌከቻዎች፣ ዯብዲቤዎችና ቅጾች እንዱሁም
በኦፉሲዬሌ መዛገብ ሊይ የሰፇሩ መግሇጫዎች ሇተመዖገቡት ጉዲዮች መነሻ
ማስረጃ ይሆናለ፡፡
2. የባሇንብረትነት መብት በተሊሇፇሊቸው ሰዎች መካከሌ ክርክር በሚነሳበት ጊዚ
ቀዯምትነት ያሇው ማስረጃ የሚወሰነው የባሇንብረትነት መታወቂያ ዯብተር
በተሰጠበት ቀን ቅዯም ተከተሌ ሊይ ተመሠርቶ ይሆናሌ፡፡
414
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ስዴስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
42. የተከሇከለ ተግባሮች
ማንኛውም ሰው፦
1. አግባብነት ካሇው አካሌ የጽሐፌ ፇቃዴ ሳይኖረው ከዘህ አዋጅ ጋር በተያያዖው
ሠንጠረዥ ከተመሇከቱት ላሊ የቀሇም ኅብር፣ የፉዯሌ ጣምራ ወይም ምሌክቶች
ሇተሽከርካሪው መሇያ ቁጥር ሰላዲ መጠቀም፤
2. በተሽከርካሪው መሇያ ቁጥር ሰላዲና አካባቢው ማስታወቂያዎችን ወይም
ላልች ምሌክቶችን መሇጠፌ፤
3. ሇተሽከርካሪው በፊብሪካው ከተገጠመሇት መዯበኛ መብራት ተጨማሪ መብራት
ማስገባት፤
4. የነጂውን የማየት ችልታ በሚያውክ ሁኔታ አሻንጉሉቶችን ወይም ላልች
ጌጣጌጦችን ማስቀመጥ፤ ወይም
5. አግባብነት ካሇው አካሌ አስቀዴሞ ሳያስፇቅዴ በባሇቤትነት መታወቂያ ዯብተር
ሊይ የሰፇሩ መረጃዎችን በተሽከርካሪው አካሊት ሊይ መቀየር ወይም
ተሽከርካሪውን መበተን፤ አይችሌም፡፡
43. የማስጠንቀቂያ ምሌክቶች
አግባብነት ያሇው አካሌ እንዯአስፇሊጊነቱ በማንኛውም ተሽከርካሪ ሊይ አንፀባራቂ
የሆኑ ማስጠንቀቂያ ምሌክቶች እንዱዯረጉ ሉያዛ ይችሊሌ፡፡
44. ስሇሰላዲ ሥራ እና ቁጥር አፃፃፌ
ባሇሥሌጣኑ ሰላዲ አምርቶ የማሰራጨት ተግባሩ እንዯተጠበቀ ሆኖ ተፇሊጊ ሆኖ
ሲያገኘው ተጨማሪ ፉዯሊትና ቁጥሮች ያሇው ሰላዲ በሥራ ሊይ ማዋሌ ይችሊሌ።
45. ስሇመከሊከያ ኃይሌ ተሽከርካሪዎች
1. ሇመከሊከያ ኃይሌ ተሽከርካሪዎች የባሇቤትነት መታወቂያ ዯብተር፣ የመሇያ ቁጥር
ሰላዲዎችና ዒመታዊ የምርመራ ተሇጣፉ ምሌክት የሚሰጠው በአገር መከሊከያ
ሚኒስቴር ይሆናሌ።
2. ሇመከሊከያ ኃይሌ ተሽከርካሪዎች የሚሰጠው የመሇያ ቁጥር ሰላዲ ከዘህ አዋጅ
ጋር በተያያዖው ሠንጠረዥ ከተመሇከቱት የቀሇም ሕብር፣ የፉዯሌ ጣምራና
ምሌክቶች የተሇየ መሆን አሇበት።
415
የፌትህ ሚኒስቴር
416
የፌትህ ሚኒስቴር
417
የፌትህ ሚኒስቴር
77
25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9(9) የትራንስፕርት ሚንስቴር ሆኗሌ፡፡
418
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ በብሔራዊ የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት ምክር ቤት ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች
ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 205/2003 ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ ዯንብ ውስጥ የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር፡-
1. በትራንስፕርት አዋጅ ቁጥር 468/1997 አንቀጽ 2 የተመሇከተው ትርጓሜ ተፇጻሚ
ይሆናሌ፤
2. ‘የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት’ ማሇት የመንገዴ ተጠቃሚዎችና ማናቸውም ሀብት
ከትራፉክ አዯጋ የሚጠበቁበት ሁኔታ ነው፤
3. ‘ሚኒስቴር’ ማሇት የትራንስፕርት ሚኒስቴር ነዉ፡፡
3. መቋቋም
1. ብሔራዊ የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት ምክር ቤት (ከዘህ በኋሊ ‘ምክር ቤት’ እየተባሇ
የሚጠራ) በዘህ ዯንብ ተቋቁሟሌ፡፡
2. ምክር ቤቱ ተጠሪነቱ ሇሚኒስቴሩ ይሆናሌ፡፡
4. ዒሊማ
የምክር ቤቱ ዒሊማ የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት ስሌቶችን በመቀየስ ሇተግባራዊነቱ ጉዲዩ
የሚመሇከታቸው አካሊትን ማስተባበር ይሆናሌ፡፡
5. የምክር ቤቱ ስሌጣንና ተግባር
ምክር ቤቱ በዘህ ዯንብ አንቀጽ 4 የተመሇከተውን ዒሊማ እውን ሇማዴረግ የሚከተለት
ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. ብሔራዊ የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት ዔቅድችንና ኘሮግራሞችን ማዖጋጀት፤
419
የፌትህ ሚኒስቴር
420
የፌትህ ሚኒስቴር
421
የፌትህ ሚኒስቴር
422
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ ‘የተሽከርካሪ መሇያ፣ መመርመሪያና መመዛገቢያ ክፌያ የሚኒስትሮች ምክር
ቤት ዯንብ ቁጥር 206/2003’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በተሽከርካሪ መሇያ፣ መመርመሪያና መመዛገቢያ አዋጅ ቁጥር 681/2002 አንቀጽ 2
የተሠጡ ትርጓሜዎች ሇዘህ ዯንብም ተፇጻሚነት ይኖራቸዋሌ።
3. የተፇፃሚነት ወሰን
ይህ ዯንብ በፋዳራሌ ትራንስፕርት ባሇሥሌጣን በሚመዖገቡ ተሽከርካሪዎች ሊይ
ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡
4. የአገሌግልት ክፌያዎች
ሇተሽከርካሪ መሇያ፣ መመርመሪያ፣ መመዛገቢያና ተያያዥነት ሊሊቸው አገሌግልቶች
የሚጠየቀው ክፌያ ከዘህ ዯንብ ጋር በተያያዖው ሠንጠረዥ በተመሇከተው መሠረት
ይሆናሌ፡፡
5. ዯንቡ የሚፀናበት ጊዚ
ይህ ዯንብ በፋዳራሌ ነጋሪት ጋዚጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናሌ፡፡
አዱስ አበባ ሚያዛያ 6 ቀን 2003 ዒ.ም.
መሇስ ዚናዊ
የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ጠቅሊይ ሚኒስትር
423
የፌትህ ሚኒስቴር
¡õÁ
}.l ¾›ÑMÓKAƒ ¯Ã‖ƒ
(w`)
1.
KV}` dÃKA‹ 8 00
1
1.
KK?KA‹ }iŸ`"]-‹ 15 00
2
1.
´`´` Ñ<ÇÄ‹’ KTeK¨Ø uእÁ’Ç’Æ Ñ<Çà 5 00
3
1.
uUƒ‖ƒ c=cØ Ÿª‘ õÁ u}ÚT] 5 00
4
2.
¾°Kƒ cK?Ç (K›’É ¨`) 250 00
1
2.
sT> WK?Ç KV}` dáM c=cØ ¨ÃU c=}" 10 00
2
2.
sT> WK?Ç KK?KA‹ }iŸ`"]-‹ c=cØ ¨ÃU c=}" 15 00
3
2.
}LLò WK?Ç c=cØ ¨ÃU c=ታÅe (K›’É ¯Sƒ) 250 00
4
424
የፌትህ ሚኒስቴር
¡õÁ
}.l ¾›ÑMÓKAƒ ¯Ã‖ƒ
(w`)
3.
KV}` dáM 20 00
1
G ®
u}ÚT] uSkSÝ 3
®
65 SkSÝ LL‛¨< 80 00
S
u}ÚT] uSkSÝ 4 00
3.
¾ß‖ƒ }iŸ`"]-‹
3
®
Ÿ5 እስከ 70 Ÿ<ንታM KT>ß‖< 55
®
G
®
u}ÚT] uŸ<’ታM 4
®
®
K Ÿ71 እስከ 12 ኩንታM KT>ß‖< 140
®
425
የፌትህ ሚኒስቴር
¡õÁ
}.l ¾›ÑMÓKAƒ ¯Ã‖ƒ
(w`)
®
u}ÚT] uŸ<’ታM 3
®
®
Ÿ120 Ÿ<’ታM uLÃ KT>ß‖< 22®
N ®
u}ÚT] uŸ<’ታM 2 0®
®
T’—¨<U }du= 55
S ®
u}ÚT] uŸ<’ታM 1 00
3. ®
KM¿ }’kdni SX]Á 23®
4 ®
3. ®
´`´` Ñ<ÇÄ‹’ KTeK¨Ø uእÁ’Ç’Æ Ñ<Çà 4
5 ®
3. ®
K}K×ò ¾U`S^ UMƒ ÓMvß 8
6 ®
3. ®
K¯Sታ© ¾U´Ñv "`É ÓMvß 10
7 ®
4. ®
S´Ñw’' W‖Ê‹’‘ S´`´a‹’ KSSMŸƒ 5
1 ®
426
የፌትህ ሚኒስቴር
¡õÁ
}.l ¾›ÑMÓKAƒ ¯Ã‖ƒ
(w`)
4. ®
¾S´`´` pÏ KS¨<cÉ uÑê 5
3 ®
427
የፌትህ ሚኒስቴር
428
የፌትህ ሚኒስቴር
78
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(1) ተሻሻሇ፡፡
79
የዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀጾች (13) እና (14) በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(1) መሰረት አዱስ ተጨመሩ
ሲሆን ነባሮቹ ንዐስ አንቀጾች እንዯቅዯም ተከተሊቸው ከንዐስ አንቀጽ (15) እስከ (35) ሆነው ተሸጋሽገዋሌ፡፡
429
የፌትህ ሚኒስቴር
430
የፌትህ ሚኒስቴር
80
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(2) ተሻሻሇ፡፡
431
የፌትህ ሚኒስቴር
4. የተፇፃሚነት ወሰን
ይህ ዯንብ ማንኛውም ትራፉክ በኢትዮጵያ መንገድች ሊይ በሚያዯርገው እንቅስቃሴ ሊይ
ተፇፃሚነት ይኖረዋሌ።
5. ጠቅሊሊ የጥንቃቄ መርሆዎች
1. በቸሌታ ያሇበቂ ጥንቃቄ ስሇመንዲት
ማንኛውም አሽከርካሪ፡-
ሀ) የጊዚውንና የአየሩን ሁኔታ እንዱሁም የመንገደን ዒይነትና በመንገደ ሊይ
የሚተሊሇፇውን ተመሊሊሽ ሁኔታና ብዙት ሳይገምት እንዱሁም በትምህርት ቤት፣
በጤና ተቋም እና በመሳሰለት ያሇ ጥንቃቄ ወይም በሕዛብ ሊይ ጉዲት
ሉያስከትሌ በሚችሌ ፌጥነት፤ ወይም
ሇ) በመንገደ በሚተሊሇፈ ሇላልች ዯኀንነት ሳያስብና በሚገባ ሳይጠነቀቅ፤
በቸሌታ ተሽከርካሪ ማሽከርከር የሇበትም፡፡
2. ስሇተንቀሳቃሽ ስሌክ እና ምስልች
ሀ) ከአዯጋ አገሌግልት ተሽከርካሪ አሽከርካሪ በስተቀር ማንኛውም አሽከርካሪ
ተንቀሳቃሽ ስሌክን ወይም ሬዱዮ በእጁ ይዜ እየተነጋገረ፣ አጭር መሌዔክት
እየፃፇ፣ እየሊከ፣ ወይም እያነበበ ማንኛውንም ተሽከርካሪ ማሽከርከር የሇበትም፡፡81
ሇ) ማንኛዉም አሽከርካሪ ቴላቪዥን ወይም ላልች ተንቀሳቃሽ ምስልችን
በተሽከርካሪ ውስጥ እያየ ማንኛውንም ተሽከርካሪ ማሽከርከር የሇበትም፡፡
ሏ) የዘህ ንዐስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ (ሀ) ዴንጋጌ በአዯጋ አገሌግልት ተሽከርካሪ
አሽከርካሪዎች ሊይ አይጸናም፡፡
መ) የዘህ ንዐስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ (ሀ) እና (ሇ) ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቀ ሆኖ
በተሽከርካሪ ውስጥ ስሇ ሬዱዮ መገናኛ አጠቃቀም ባሇሥሌጣኑ መመሪያ
ያወጣሌ፡፡
3. ስሇዯኅንነት ቀበቶ
ሀ) ማንኛውም አሽከርካሪ ከሞተር ብስክላት በስተቀር የዯኅንነት ቀበቶ ሳያስር
በመንገዴ ሊይ ማንኛውንም ተሽከርካሪ ማሽከርከር የሇበትም፡፡
81
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(3) ተሻሻሇ፡፡
432
የፌትህ ሚኒስቴር
82
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(4) ተሻሻሇ፡፡
433
የፌትህ ሚኒስቴር
83
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(5) መሰረት አዱስ ገባ ነው፡፡
84
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(6) ተሻሻሇ፡፡
434
የፌትህ ሚኒስቴር
በዘህ ዯንብ ውስጥ በላሊ አኳኋን ካሌታዖዖ በቀር ማንኛውም አሸከርካሪ የመንገደን
ቀኝ ጠርዛ ይዜ ማሽከርከር አሇበት፡፡
11. በዛግታ ስሇሚጓ ተሽከርካሪዎች
ከሚከተለትና በአጠገቡ ከሚተሊሇፊት ተሽከርካሪዎች ባነሰ ፌጥነት የሚሄዴ
ተሽከርካሪ ከቀኝ በኩሌ የሚገኘውን የመንገደን ጠርዛ ተጠግቶ መሄዴ አሇበት፡፡
12. ማየት ባሌተቻሇበት ጊዚ
ማንኛውም የተሽከርካሪ አሽከርካሪ ዔይታውን የሚያውክ ወይም በተወሰነ ርቀት
ሇማየት ባሌቻሇበት ጊዚ የሚሄዴበትን ነጠሊ መሥመር ሇውጦ ወዯ ላሊው መሥመር
ሇመሻገር አይፇቀዴሇትም፡፡
13. በመንገድች ስሇመጠቀም
ሀ) ማንኛውም የተሽከርካሪ አሽከርካሪ መንገዴ ባሇበት ሥፌራ በመንገደ ሊይ ብቻ
ማሽከርከር አሇበት።
ሇ) ሇአንዴ ዒይነት ተሽከርካሪ ተብል የተዖጋጀ የተሇየ ነጠሊ መንገዴ ሲኖር
ማንኛውም የዘህ ዒይነት ተሽከርካሪ አሽከርካሪ በዘሁ ነጠሊ መንገዴ ብቻ
ማሽከርከር አሇበት፤ የላሊ ዒይነት ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች በዘሁ ነጠሊ መንገዴ
እንዱተሊሇፈ አይፇቀዴም፡፡
14. የተከፊፇለ መንገድች
ሀ) መንገደ በዴንጋይ ምሌክት፣ በአትክሌት፣ በትራፉክ ዯሴትና ይህን በመሳስሇ
የተከፊፇሇ እንዯሆነ እያንዲንደ የመንገደ አጋማሽ ባሇአንዴ አቅጣጫ መንገዴ
ሆኖ ይቆጠራሌ፡፡
ሇ) በማያቋርጥ የቀሇም መሥመር በተከፇሇ መንገዴ ሊይ የሚጓ ተሽከርካሪዎች
ቀኙን ረዴፌ ይዖው መሄዴ አሇባቸው፡፡ የቀሇሙ መሥመር በሚቆራረጥበት ቦታ
ሊይ ካሌሆነ ተሽከርካሪዎች ከቀኝ ወዯ ግራ እንዱሻገሩ አይፇቀዴም፡፡
6. ‘እሇፌ’፣ ‘ቁም’ እና ‘የማስጠንቀቂያ’ ትራፉክ ምሌክቶች
1. "እሇፌ" የሚሌ ምሌክት
ሀ/ የምሌክቱ አሠጣጥ፡-
(1) በትራፉክ መቆጣጠሪያ መብራት ሲሆን አረንጓዳ ቀሇም ወይም አረንጓዳ
መብራት ይታያሌ፣
435
የፌትህ ሚኒስቴር
436
የፌትህ ሚኒስቴር
ሀ) የምሌክቱ አሠጣጥ፡-
(1) በትራፉክ መቆጣጠሪያ መብራት ሲሆን ቀይ ቀሇም ወይም ቀይ መብራት
ይታያሌ፤
(2) በትራፉክ ተቆጣጣሪ ሲሆን ተሽከርካሪው ወዯሚቆምበት መሥመር ትራፉክ
ተቆጣጣሪው አንዴ ወይም ሁሇት ክንድቹን ዖርግቶ የእጁን መዲፌ ከፌቶ
ያመሇክታሌ።
ሇ) የምሌክቱ ትርጉም፦
(1) የሚተሊሇፈት ተሽከርካሪዎች ሁለ ሇመቆሚያ በተወሰነው መስመር ሊይ ወይም
ከእግረኞች ማቋረጫ አጠገብ ይቆማለ፤ በመንገዴ ሊይ የማቆሚያ መስመር
ወይም የእግረኛ ማቋረጫ መስመር ምሌክት ባይኖር ተሽከርካሪዎች ሇላልች
ተሽከርካሪዎችና እግረኞች እንቅፊት በማይሆኑበት ቦታ ሊይ መቆም፣ እና
(2) ቁም በሚሌ ምሌክት ምክንያት የቆሙት ተሽከርካሪዎች በሚሄደበት አቅጣጫ
የሚሄደ እግረኞች መንገደን ማቋረጥ አይችለም፡፡
3. ‘የማስጠንቀቂያ’ ምሌክት
ሀ) የምሌክቱ አሠጣጥ፡-
(1) በትራፉክ መቆጣጠሪያ መብራት ሲሆን ቢጫ መብራት ይታያሌ ወይም
ቢጫና ቀይ መብራት በመፇራረቅ ይታያሌ፤
(2) በትራፉክ ተቆጣጣሪው ሲሆን ትራፉክ ተቆጣጣሪው አንዴ ክንደን ከራሱ በሊይ
በቀጥታ ዖርግቶ ያመሇክታሌ።
ሇ) የምሌክቱ ትርጉም፦
(1) ‘እሇፌ’ ከሚሇው ምሌክት በኋሊ የማስጠንቀቂያ ምሌክት ሲሰጥ ከመስቀሇኛው
መንገዴ ውስጥ ገና ያሌገቡ ተሽከርካሪዎች በመቆሚያው መሥመር ሊይ
መቆም አሇባቸው፤ ከመስቀሇኛዉ መንገዴ ውስጥ የገቡ ተሽከርካሪዎች ግን
ፇጥነው ማሇፌ አሇባቸዉ፤
(2) "ቁም" ከሚሇው ምሌክት በኋሊ የማስጠንቀቂያ ምሌክት ሲሰጥ "እሇፌ" የሚሌ
ምሌክት እስኪሰጥ ዴረስ ተሽከርካሪዎች ተዖጋጅተው መጠበቅ እንጂ ማሇፌ
የሇባቸውም፡
(3) እግረኞች መንገደን ማቋረጥ ክሌክሌ ነው፤ እና
437
የፌትህ ሚኒስቴር
438
የፌትህ ሚኒስቴር
85
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(7) መሰረት አዱስ ገባ ነው፡፡
439
የፌትህ ሚኒስቴር
440
የፌትህ ሚኒስቴር
441
የፌትህ ሚኒስቴር
442
የፌትህ ሚኒስቴር
443
የፌትህ ሚኒስቴር
444
የፌትህ ሚኒስቴር
86
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(8) ተሻሻሇ፡፡
445
የፌትህ ሚኒስቴር
446
የፌትህ ሚኒስቴር
በዘህ ዯንብ ውስጥ በላሊ አኳኋን በተሇይ ካሌታዖዖና ጉዲዩ በሚመሇከተው ባሇሥሌጣን
በሕግ ካሌተፇቀዯ በስተቀር ማንኛውም አሽከርካሪ በፉሽካ፣ በዯዉሌ ወይም ከጭስ
ማዉጫ ጋር በተያያዖ መሣሪያ ወይም በሕግ ባሌተፇቀዯ በላሊ በማንኛውም መሣሪያ
የማስጠንቀቂያ ዴምፅ ማሰማት ክሌክሌ ነው።
21. የማስጠንቀቂያ ዴምፅ ስሇመጠቀም
ማንኛውም አሽከርካሪ የሚገጥመውን አዯጋ ሇመከሊከሌ የግዴ አስፇሊጊ ካሌሆነ አዯጋውን
የሚከሊከሌበት ላሊ መንገዴ ከላሇውና የሚያሰማውም የማስጠንቀቂያ ዴምፅ በተቻሇ
መጠን አጭር ካሌሆነ በስተቀር በከተማ መንገዴ ውስጥ የማስጠንቀቂያ ዴምፅ ማሰማት
አይፇቀዴሇትም፡፡ ተሽከርካሪው በቆመበት ጊዚ በማናቸውም አኳኋን የማስጠንቀቂያ
ዴምፅ ማሰማት ክሌክሌ ነው፡፡
ክፌሌ አራት
ቅዴሚያ ስሇመስጠት
22. ከመስቀሇኛ መንገድች ስሇመዴረስና ስሇመግባት
1. ማንኛውም አሽከርካሪ ከአንዴ መስቀሇኛ መንገዴ በዯረሰ ጊዚ መስቀሇኛውን መንገዴ
ሇማሇፌ አስቀዴሞ ከመስቀስኛው መንገዴ ውስጥ ሇገባ ተሽከርካሪ ቅዴሚያ መስጠት
አሇበት፡፡
2. ከተሇያየ አቅጣጫ ሁሇት ወይም ከሁሇት የሚበ ተሽከርካሪዎች በአንዴ ጊዚ
ከመስቀስኛው መንገዴ የዯረሱ እንዯሆነ ማንኛውም አሽከርካሪ ከቀኝ በኩሌ
ሇተቃረበው ተሽከርካሪ ቅዴሚያ መስጠት አሇበት፡፡
3. በአንዴ መስቀሇኛ መንገዴ ሊይ የትራፉክ ክብ ተሠርቶ እንዯሆነ ወዯ ክቡ
የተቃረበው አሽከርካሪ አስቀዴሞ ክቡን በመዜር ሊይ ሊለት ተሽከርካሪዎች ሁለም
ቅዴሚያ መስጠት አሇበት፡፡
23. በመስቀሇኛ መንገዴ ሊይ ወዯ ግራ ስሇመጠምዖዛ
ማንኛውም አሽከርካሪ ከመስቀሇኛ መንገዴ ውስጥ ከገባ በኋሊ ወዯ ግራ ሇመጠምዖዛ
ቢፇሌግ አዯጋ እንዲያስከትሌ በቂ በሆነ ርቀት ሊይ አቁም ከፉት ሇፉቱ ሇተቃረበው
ተሽከርካሪ ቅዴሚያ መስጠት አሇበት።
24. ቅዴሚያ ወዯሚሰጥበት መንገዴ ስሇመግባት
447
የፌትህ ሚኒስቴር
87
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(9) መሰረት አዱስ የገባ ነው፡፡
448
የፌትህ ሚኒስቴር
449
የፌትህ ሚኒስቴር
450
የፌትህ ሚኒስቴር
ከመንገደ ግራና ቀኝ በ25 ሜትር ውስጥ፤ ይሁን እንጂ በሽተኛ ወይም የተጎዲ ሰው
ወይም የአዯጋ መከሊከያ መሣሪያ ይዖው ከዘሁ ከተጠቀሱት ጣቢያዎች የሚወጡ
ወይም የሚገቡ ተሽከርካሪዎች በእነዘህ ሥፌራዎች ሉቆሙ ይችሊለ፤
10. በመንገዴ ጥግ ቆሞ ከሚገኝ ላሊ ተሽከርካሪ ጋር ተዯርቦ፤
11. በዴሌዴይ ወይም በመሿሇኪያ ሊይ፤
12. ከአውቶቡስ ማቆሚያ በስተኋሊና በስተፉት በ15 ሜትር ውስጥና የመንገደ ስፊት
ከ12 ሜትር በሊይ ካሌሆነ በቀር በመንገደ አንጻር ከአውቶቡስ ማቆሚያ በ30 ሜትር
ውስጥ፤ ወይም
13. በእያንዲንደ አቅጣጫ ሇትራፉክ አንዴ ነጠሊ መንገዴ ብቻ ባሇበትና መንገደ በነጭ
ቀሇም በተከፊፇሇበት ሥፌራ፤
ተሽከርካሪውን ሇአጭር ወይም ሇረጅም ጊዚ ማቆም የሇበትም፡፡
32. ተሽከርካሪን ስሇማቆም
1. ማንኛውም አሽከርካሪ እርሱ በላሇበት ጊዚ ተሽከርካሪው ከቆመበት ሥፌራ
እንዲይነሳ ወይም እንዲይንቀሣቀስ አስፇሊጊውን ጥንቃቄ ከሊዯረገ በቀር
ተሽከርካሪውን በማንኛውም መንገዴ ሊይ አቁሞ መሄዴ የተከሇከሇ ነው፡፡
2. ማንኛውም አሽከርካሪ ሞተሩን ሳያጠፊና ማስነሻውን ሳይቆሌፌ፣ የማንሻውን ቁሌፌ
ሳያነሳና እጅ ፌሬን ወይም ተሽከርካሪው ከቆመበት ሥፌራ እንዲይንቀሳቀስ
የሚያዯርገውን ላሊውንም መሣሪያ ሳያጠብቅና በሮቹን ሳይዖጋ ተሽከርካሪዉን ትቶ
መሄዴ የተከሇከሇ ነው፡፡
3. ማንኛውም አሽከርካሪ ተሽከርካሪዉን ከቁሌቁሇት መንገዴ ሊይ ባቆመ ጊዚ
የተሽከርካሪዉን የፉት እግሮች ከመንገደ በጣም ወዯሚቀርበው ጠርዛ መመሇስ
አሇበት፡፡
4. የዴንጋይ ጠርዛ ባሇበት መንገዴ ሊይ ተሽከርካሪውን ሇአጭር ወይም ሇረጅም ጊዚ
የሚያቆም ማንኛውም ሰው ከዴንጋይ ጠርዛ በጣም የሚቀርበውን የተሽከርካሪው
እግር ከ40 ሜትር እንዲይርቅ አዴርጎ ከዴንጋይ ጠርዛ በትይዩ መስመር ማቆም
አሇበት፡፡ ሆኖም ሥራው የሚመሇከተው ባሇሥሌጣን ተሽከርካሪው በማዔዖናዊ
አቅዋም እንዱቆም ፇቅድ ምሌክት ባዯረገበት መንገዴ ሊይ ይህ ዴንጋጌ
አይፀናም፡፡
451
የፌትህ ሚኒስቴር
452
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ስዴስት
የመንገዯኛ ማመሊሇሻ
35. ስሇመሳፇርና መዉረዴ
1. ማንኛዉም ሰው ተሽከርካሪው ጨርሶ ሳይቆም ከተሽከርካሪ ሊይ መውጣት ወይም
መዉረዴ የሇበትም፡፡
2. ከአሽከርካሪዉ በስተቀር ማንኛዉም ሰዉ ከተሽከርካሪ ሊይ መውጣት ወይም
መዉረዴ የሚፇቀዴሇት ተሽከርካሪዉ የቆመዉ ከመንገደ በስተቀኝ እንዯሆነ
በስተቀኝ በኩሌ ወይም ተሽከርካሪዉ የቆመዉ ከመንገደ በስተግራ እንዯሆነ በግራ
በኩሌ ብቻ ነዉ፤
3. ተሽከርካሪ ሊይ ሇመዉጣት ወይም ከተሽከርካሪ ሇመውረዴ የተሇየ ቦታ፣ መዛጊያ
ወይም ላሊ መግቢያ ያሇ እንዯሆነ ማንኛዉም ሰዉ በዘያው መግቢያ ካሌሆነ በቀር
ተሽከርካሪው ሊይ መውጣት ወይም መውረዴ የሇበትም፡፡
36. መንገዯኞችን ስሇማጓጓዛ
1. ማንኛውም አሽከርካሪ ተሽከርካሪው የሞተር ብስክላት ወይም ብስክላት ካሌሆነ
በስተቀር ማንኛውም ሰው ከተሽከርካሪው አካሌ በስተውጭ እንዱሳፇር መፌቀዴ
የሇበትም፡፡ አሽከርካሪውም ሇተሳፊሪዎች ዯህንነትና ምቾት በሚስማማ አኳሃን
ማጓጓዛ አሇበት፡፡
2. ማንኛውም አሽከርካሪ የተሽከርካሪው በሮች ካሌተዖጉ፣ እንዲይከፇቱ ሆነዉ
ካሌተጠበቁና ወዯ ተሽከርካሪው በሚወጡበት ወይም ከተሽከርካሪዉ በሚወርደበት
ወይም በተሽከርካሪው ዉስጥ ባሇዉ ወይም ወዯ ተሽከርካሪው በተቃረበዉ ማንኛውም
ሰዉ ሊይ አዯጋ እንዲይዯርስ ሇማረጋገጥ ተገቢዉን ጥንቃቄ ካሌወሰዯ በቀር
ተሽከርካሪውን ማንቀሳቀስ ወይም ማሽከርከር የሇበትም፡፡
3. ማንኛውም ሰው ማንኛውም ተሽከርካሪ በመንቀሳቀስ ሊይ ባሇበት ጊዚ ወይም በላልች
ተሊሊፉዎች ሊይ አዯጋ እንዲይዯርስ ተገቢውን ጥንቃቄ ካሊዯረገ በስተቀር
የማንኛዉንም ተሽከርካሪ በር መክፇት የሇበትም፡፡
4. ማንኛውም አሽከርካሪ በተጓዦች ጤንነት ሊይ ጉዲት የሚያዯርስ ወይም ሉያዯርስ
የሚችሌ መርዛን፣ በሽታን፣ መጥፍ ሽታን፣ ጨረርን፣ ዴምጽን፣ ንዛረትን፣ ሙቀትን
ወይም ላሊ ክስተትን የሚያመነጭ ማንኛውንም ነገር ወይም ላሊ ቁሳቁስ
ከተሳፊሪዎች ጋር አብሮ መጫን የሇበትም፡፡
453
የፌትህ ሚኒስቴር
454
የፌትህ ሚኒስቴር
88
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(10) መሰረት አዱስ የገባ ነው፡፡
89
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(11) ተሻሻሇ፡፡
455
የፌትህ ሚኒስቴር
456
የፌትህ ሚኒስቴር
457
የፌትህ ሚኒስቴር
90
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(12) ተሻሻሇ፡፡
458
የፌትህ ሚኒስቴር
459
የፌትህ ሚኒስቴር
460
የፌትህ ሚኒስቴር
461
የፌትህ ሚኒስቴር
91
በ 23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(13) ተሻሻሇ፡፡
92
በ 23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(14) ተሻሻሇ፡፡
93
በ 23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(14) ተሻሻሇ፡፡
94
በ 23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(14) ተሻሻሇ፡፡
462
የፌትህ ሚኒስቴር
463
የፌትህ ሚኒስቴር
464
የፌትህ ሚኒስቴር
465
የፌትህ ሚኒስቴር
466
የፌትህ ሚኒስቴር
467
የፌትህ ሚኒስቴር
468
የፌትህ ሚኒስቴር
95
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(16) ተሻሻሇ፡፡
469
የፌትህ ሚኒስቴር
6. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (5) መሰረት በአስር የሥራ ቀናት ውስጥ
የተጣሇበትን ቅጣት ያሌከፇሇ አሽከርካሪ ከዘህ ዯንብ ጋር በተያያዖው ‘ሠንጠረዥ
ሇ’ ተራ ቁጥር (2) (ሏ) መሰረት ተጨማሪ ቅጣትና የጥፊት ሪከርዴ ይያዛበታሌ፤
ከአሽከርካሪ ውጪ ቅጣት የተጣሇባቸውን ሰዎችን የሚመሇከተው ተመሳሳይ
አፇፃፀም ባሇሥሌጣኑ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናሌ፡፡
7. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (5) የተዯነገገው ቢኖርም የተጣሇበት ቅጣት የከፇሇ
ማንኛውም አሽከርካሪ ቅጣቱን በከፇሇ በሰሊሳ ቀናት ውስጥ የተጣሇበት ቅጣት
እንዱሰረዛሇት ቅሬታውን ሇትራንስፕርት ሚኒስቴር ሇማቅረብ ይችሊሌ፤
በሚኒስቴሩ የሚሰጠውም ውሳኔ የመጨረሻ አስተዲዯራዊ ውሳኔ ይሆናሌ፡፡
8. የትራፉክ ተቆጣጣሪው በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) መሰረት ከአሽከርካሪው
ሊይ የተቀበሇውን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ አሽከርካሪው ከየት
መቀበሌ እንዯሚችሌ ማስረዲት እና በሁሇት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ
በአቅራቢያው ሇሚገኘው አግባብነት ሊሇው አካሌ ማስረከብ አሇበት፡፡
9. በዘህ አንቀጽ መሰረት በሚጣሌ ቅጣት የሚመዖገብ የጥፊት ነጥብ በሪከርዴነት
ተመዛግቦ የሚቆየው ሇአንዴ ዒመት ብቻ ይሆናሌ፡፡
86. የትራፉክ ተቆጣጠሪዎች ስሇሚፇፅሙት ጥፊት96
1. ማንኛውም የትራፉክ ተቆጣጣሪ የዘህን ዯንብ ዴንጋጌዎች ሲያስፇፅም ከአዴል
በፀዲ እና ሰብዒዊ መብቶችን ባከበረ ሁኔታ መሆን ይኖርበታሌ፡፡
2. ማንኛውም የትራፉክ ተቆጣጠሪ የዘህን ዯንብ ዴንጋጌዎች ሲያስፇፅም ጥፊት
የፇፀመ ስሇመሆኑ የትራፉክ ተቆጣጣሪው መሥሪያ ቤት እምነት ያዯረበት
እንዯሆነ በላሊ አግባብነት ባሇው ሕግ የሚጠየቅ መሆኑ እንዯተጠበቀ ሆኖ ከዘህ
ዯንብ ጋር በተያያዖው ሠንጠረዥ ―ሏ‖ መሰረት ከትራፉክ ተቆጣጣሪነት ሥራ
እንዱነሳ ይዯረጋሌ፡፡
87. መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን
ሚኒስቴሩ የዘህን ዯንብ ዴንጋጌዎች ሇማስፇፀም መመሪያ ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
96
በ23/8(2009) ዯ.395 አንቀፅ 2(17) መሰረት አዱስ አንቀጾች አንቀጽ 86 እና 87 ተጨምረው ነባሩ
አንቀጽ 86 አንቀጽ 88 ሆኖ ተሸጋሽጓሌ፡፡
470
የፌትህ ሚኒስቴር
¾}uLg S’ÑÉ
471
የፌትህ ሚኒስቴር
Intersection straight
ahead and to the left
472
የፌትህ ሚኒስቴር
473
የፌትህ ሚኒስቴር
474
የፌትህ ሚኒስቴር
475
የፌትህ ሚኒስቴር
476
የፌትህ ሚኒስቴር
›ÅÒ General
danger
477
የፌትህ ሚኒስቴር
TeÖ’kmÁ Attention
eK›"M Ñ<Ç}※‹ disabled
persons
478
የፌትህ ሚኒስቴር
¨Åòƒ ¾ß‖ƒ
}iŸ`"]-‹ ›K<'
Trucks
(S’ÑÆ’ ahead/crossing
Ás`×K<)
479
የፌትህ ሚኒስቴር
pÉT>Á eØ
¾T>M UMƒ Yield sign
¨Åòƒ ›K ahead
uÔ’ uŸ<M
T°²‘© p`î c`‚ Side road
¾T>Ñ‘˜ S’ÑÉ (angled)
›K
480
የፌትህ ሚኒስቴር
¾vu<` GÇ=É
Ts[Ý S’ÑÉ ›K
481
የፌትህ ሚኒስቴር
SËS]Á begins
‘Ç ›K Falling rocks
Road leads to
quay or river
¨Å ¨’´ Ç`‰
bank
¾T>¨eÉ S’ÑÉ
Dangerous
shoulders
¾S’ÑÆ Ç`
›ÅÑ— ‖¨<
482
የፌትህ ሚኒስቴር
Proceed in direction by
arrow mark on sign
483
የፌትህ ሚኒስቴር
Minimum speed
484
የፌትህ ሚኒስቴር
Closed to bicycles
KweK?ƒ ¾}ŸKŸK
485
የፌትህ ሚኒስቴር
way road)
486
የፌትህ ሚኒስቴር
Prohibition of use of
audible warning
¾Ø\Uv ÉUê TcTƒ
appliances
¾}ŸKŸKuƒ
487
የፌትህ ሚኒስቴር
Closed to handcarts
pedestrians
KእÓ[※‹ ¾}ŸKŸK
488
የፌትህ ሚኒስቴር
kilometers
Closed to vehicle of a
total width exceeding
ÖpLL eó~ uT@ƒ` uUM~
that indicated in meters
LÃ Ÿ}SKŸ}¨< uLÃ KJ‖ }iŸ`"]
on the sign
¾}ŸKŸK
Closed to vehicles of a
total height exceeding
ÖpLL Ÿõታ‛¨< uT@ƒ`
that indicated in meter
uUM~ LÃ Ÿ}SKŸ}¨< uLÃ
KJ‖<}iŸ`"]-‹ ¾}ŸKŸK on the sign
489
የፌትህ ሚኒስቴር
490
የፌትህ ሚኒስቴር
Cede priority to
oncoming vehicles
Ÿ¨Åòƒ KT>S× }iŸ`"] pÉT>Á
eØ
Truck's road
491
የፌትህ ሚኒስቴር
492
የፌትህ ሚኒስቴር
Refreshments or
cafeteria
S´‘— (u<‘ u?ƒ)
Restaurant
UÓw u?ƒ
Pedestrian crossing
ahead
¨Å òƒ ¾እÓ[— Ts[Ý ›K
Telephone
‗K?ö’ (eM)
Fuel
493
የፌትህ ሚኒስቴር
TqT>Á xታ•
Parking
494
የፌትህ ሚኒስቴር
495
የፌትህ ሚኒስቴር
496
የፌትህ ሚኒስቴር
Channelising markings;
no vehicle may be drive
T}LKòÁ UM‚‹' ¾kKU ‖Öw×w
on stripe-painted areas
vKv‛¨< MKA‹ Là S’ǃ
›Ã‰MU
497
የፌትህ ሚኒስቴር
W’Ö[» 'K'
1. ¾Øóƒ እርከን
498
የፌትህ ሚኒስቴር
499
የፌትህ ሚኒስቴር
501
የፌትህ ሚኒስቴር
502
የፌትህ ሚኒስቴር
503
የፌትህ ሚኒስቴር
1 4-9 200.00
2 10-11 220.00
3 12-13 240.00
ሏ.eKp׃ ›KSðçU
p×~’ dÃðêU ¾k[ ›iŸ`"] kÉV u}S²Ñuuƒ ‖Øw Là Ÿ²=I በታች vK¨< W’Ö[» ¾}SKŸ}¨<
‖Øw }ÅUauƒ uÉU\ SW[ƒ Ãk×M::
504
የፌትህ ሚኒስቴር
(w`)
505
የፌትህ ሚኒስቴር
506
የፌትህ ሚኒስቴር
507
የፌትህ ሚኒስቴር
508
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሁሇት
የመጫኛ፣ የማራገፉያና የቁጥጥር ጊዚ ገዯብ እና የዱመሬጅ ክፌያ
4. የመጫኛ፣ የማራገፉያና የቁጥጥር ጊዚ ገዯብ
1. ማንኛዉም ሊኪ፣ ተረካቢ ወይም የመጋዖን አገሌግልት የሚሰጥ አካሌ፡-
ሀ) የመጫን አቅሙ 20 ቶን ወይም ከዘያ በሊይ የሆነ የጭነት ማመሊሇሻ
ተሽከርካሪን በ8 ሰዒት ውስጥ የመጫን ወይም 6 ሰዒት ውስጥ የማራገፌ፤
ወይም
ሇ) የመጫን አቅሙ ከ20 ቶን በታች የሆነ የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪን በ5
ሰዒት ውስጥ የመጫን ወይም በ4 ሰዒት ውስጥ የማራገፌ ግዳታ አሇበት፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 የተመሇከተው የጊዚ ገዯብ መቆጠር የሚጀምረዉ
የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪዉ የመጫኛ ወይም የማራገፉያ ቦታው እንዯዯረሰ
ይሆናሌ፡፡
3. የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪው የመጫኛ ወይም የማራገፉያ ቦታው ከዯረሰ በኋሊ
ከአጓጓዟ ጋር ባሌተያያዖ ምክንያት የመጫኛ ወይም የማራገፉያ ቦታ ሇውጥ
ከተዯረገ በሇውጡ ምክንያት የባከነው ጊዚ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1)
በተመሇከተው የጊዚ ገዯብ ውስጥ ተካቶ ይታሰባሌ።
5. የቁጥጥር ጊዚ ገዯብ
1. የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባሇሥሌጣን የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ
የጫነዉን ዔቃ በመግቢያ ወይም በመውጫ በር ወይም በመተሊሇፉያ መንገዴ ሊይ
የሚያዯርገውን ቁጥጥር በአንዴ ሰዒት ውስጥ እንዱሁም በመዲረሻ የጉምሩክ
ጣቢያ የሚያዯርገዉን ከአራት ሰዒት ባነሰ ጊዚ ውስጥ ማጠናቀቅ አሇበት፡፡
2. የግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ኳራንቲን ጣቢያ፡-
ሀ) የአንዴ የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪን ንጽህና እና ምቹነት የማረጋገጥ ስራ
በ30 ዯቂቃ ዉስጥ፤
ሇ) በአንዴ የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪ የተጫኑ እንስሳትን የጤና ማረጋገጫ
ሰርተፌኬት መስራትና መስጠት በሦስት ሰዒት ውስጥ፤
ሏ) የአንዴ የጭነት ማመሊሇሻ ተሽከርካሪን የመኖ የይሇፌ ሰርተፌኬት መስራትና
መስጠት በ30 ዯቂቃ ውስጥ፤
ማጠናቀቅ አሇበት፡፡
509
የፌትህ ሚኒስቴር
510
የፌትህ ሚኒስቴር
511
የፌትህ ሚኒስቴር
512
የፌትህ ሚኒስቴር
513
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የክፌያ መንገድች አዋጅ ቁጥር 843/2006’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ አዋጅ ውስጥ የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር፦
1. ‘ሚኒስቴር’ ማሇት የትራንስፕርት ሚኒስቴር ነው፤
2. ‘ባሇሥሌጣን’ ማሇት የኢትዮጵያ መንገድች ባሇሥሌጣን ነው፤
3. ‘ኢንተርፔራይዛ’ ማሇት በመንግሥት የሌማት ዴርጅቶች አዋጅ ቁጥር 25/1984
መሠረት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ የሚቋቋም የኢትዮጵያ የክፌያ
መንገድች ኢንተርፔራይዛ ነው፤
4. ‘የክፌያ መንገዴ’ ማሇት የመንገዴ ተጠቃሚዎች ክፌያ እየከፇለ የሚጠቀሙበት
መንገዴ ነው፤
5. ‘የአገሌግልት ክፌያ’ ማሇት ማንኛውም ተሽከርካሪ የክፌያ መንገዴን ሇመጠቀም
የሚከፌሇው ክፌያ ነው፤
6. ‘ተሽከርካሪ’ ማሇት ብስክላትን፤ ሞተር ብስክላትን፤ ባሇሶስት እግር
ተንቀሳቃሽን፤ የኮንስትራክሽን ሌዩ ተንቀሳቃሽ መሳሪያንና ሌዩ ወታዯራዊ
514
የፌትህ ሚኒስቴር
515
የፌትህ ሚኒስቴር
516
የፌትህ ሚኒስቴር
7. በዘህ አንቀጽ ከንዐስ አንቀጽ (1) እስከ (5) በተዯነገጉት መሰረት ቅጣት
የተጣሇበት አሽከርካሪ ቅጣቱን እስከሚከፌሌ ዴረስ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፇቃደ ተይዜ ይቆያሌ፡፡
8. ኢንተርፔራይ ራሱ የሚያስተዲዴራቸው የክፌያ መንገድችን በሚመሇከት በዘህ
አንቀጽ የተጣለ ቅጣቶችን ያስፇጽማሌ፡፡
9. በዘህ አዋጅ ያሌተሸፇኑ የትራፉክ ዯንብ መተሊሇፌ ጉዲዮች በሥራ ሊይ ባለ
ላልች ሕጎች ይታያለ።
10. ሚኒስቴሩ መመሪያ በማውጣት በዘህ አንቀጽ የተጣለትን ቅጣቶች መጠን
የማሻሻሌ ሥሌጣን በዘህ አዋጅ ተሰጥቶታሌ።
10. ተፇፃሚነት የማይኖራቸው ህጎች
ከዘህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ሕግ በዘህ አዋጅ የተሸፇኑ ጉዲዮችን
በሚመሇከት ተፇጻሚነት አይኖረውም
11. ዯንብና መመሪያ የማውጣት ስሌጣን
1. የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ በሚገባ ሇማስፇጸም የሚያስፇሌጉ
ዯንቦችን ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
2. ሚኒስቴሩ ይህንን አዋጅና በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የወጡ
ዯንቦችን በሚገባ ሇማስፇጸም የሚያስፇሌጉ መመሪያዎችን ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
12. የመተባበር ግዳታ
ማንኛውም ሰው ይህንን አዋጅ ሇሚያስፇጽሙ አካሊት የመተባበር ግዳታ
አሇበት፡፡
13. አዋጁ የሚፀናበት ጊዚ
ይህ አዋጅ በፋዳራሌ ነጋሪት ጋዚጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀም የፀና ይሆናሌ፡
517
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርእስ
ይህ ዯንብ ‘በክብዯት ሊይ የተመሠረተ ዒመታዊ የተሽከርካሪ ፇቃዴ ማዯሻ ክፌያ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 340/2007’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ ዯንብ ውስጥ፤
1. ‘አዋጅ’ ማሇት የመንገዴ ፇንዴ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 66/1989 ነው፤
2. በአዋጁ አንቀጽ 2 የተሰጡ ትርጓሜዎች በዘህ ዯንብም ተፇጻሚ ይሆናለ፤
3. ‘በክብዯት ሊይ የተመሠረተ ዒመታዊ የተሽከርካሪ ፇቃዴ ማዯሻ ክፌያ’ ማሇት
ሇማናቸውም ተሽከርካሪ በሚኖረው የመጫን አቅም ወይም የመቀመጫ ብዙት እና
የአክስሌ መጠን ከዘህ ዯንብ ጋር በተያያዖው ሠንጠረዥ መሠረት የሚፇፀም
ክፌያ ነው፤
4. ‘ተሇጣፉ ምሌክት’ ማሇት የተሽከርካሪ ባሇንብረት ወይም ባሇይዜታ በዘህ ዯንብ
መሠረት ዒመታዊ የተሽከርካሪ ፇቃዴ ማዯሻ ክፌያ መፇፀሙን ሇማረጋገጥ
የሚሰጥ ተሇጣፉ ምሌክት ነው፤
5. ‘ባሇሥሌጣን’ ማሇት የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ
ትራንስፕርት ባሇሥሌጣን ነው፤
6. ‘ቢሮ’ ማሇት በተሽከርካሪዎች ሊይ ዒመታዊ ምዛገባና የቴክኒክ ምርመራ
ሇማካሄዴ በሕግ ሥሌጣን የተሰጠው የክሌሌ አካሌ ነው፤
7. ‘ክሌሌ’ ማሇት በኢትዮጵያ ዳሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 47
(1) የተመሇከተው ማንኛውም ክሌሌ ሲሆን የአዱስ አበባ እና ዴሬዲዋ ከተሞች
አስተዲዯሮችን ይጨምራሌ፤
518
የፌትህ ሚኒስቴር
8. ‘ሰው’ ማሇት የተፇጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካሌ ነው፤
9. ማንኛውም በወንዴ ጾታ የተገሇጸው የሴትንም ጾታ ይጨምራሌ፡፡
3. የተፇጻሚነት ወሰን
ይህ ዯንብ በሕግ በግሌፅ ተሇይተው ተፇጻሚ እንዲይሆንባቸው ከተዯረጉት
ተሽከርካሪዎች በስተቀር በማንኛውም የኢትዮጵያ መንገድች ሊይ በሚንቀሳቀሱ
ማናቸውም ተሽከርካሪዎች ሊይ ተፇፃሚነት ይኖረዋሌ፡፡
4. ስሇክፌያ
1. የማናቸውም ተሽከርካሪ ባሇንብረት ከዘህ ዯንብ ጋር በተያያዖው ሠንጠረዥ
በተመሇከተው ታሪፌ መሠረት ዒመታዊ የተሽከርካሪ ፇቃዴ ማዯሻ ክፌያ
መክፇሌ አሇበት፤
2. በዘህ ዯንብ መሠረት መከፇሌ ያሇበት ክፌያ ያሌተፇፀመሇትን ተሽከርካሪ ይዜ
የተገኘ ማንኛውም ባሇይዜታ ወይም አሽከርካሪ በዘህ አንቀጽ ንዐስ ቁጥር (1)
የተመሇከተውን ክፌያ መክፇሌ አሇበት፡፡
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ወይም (2) መሠረት ክፌያ ከተፇጸመ በኋሊ
ባሇሥሌጣኑ ወይም ቢሮው ሇባሇንብረቱ፣ ባሇይዜታው ወይም አሽከርካሪው ክፌያ
በተፇፀመሇት ተሽከርካሪ መሇያ ቁጥር ሰላዲ አንዴ ተሇጣፉ ምሌክት
ይሰጠዋሌ።
5. ተሇጣፉ ምሌክትን ስሇመያዛና ስሇማሳየት
1. ከፉት የንፊስ መከሊከያ መስታወት ሊሊቸው ባሇሞተር ተሽከርካሪዎች የተሰጠው
ተሇጣፉ ምሌክት ከመስታወቱ ሊይ በታችኛው የቀኝ ማዔዖን ተሇጥፍ መታየት
አሇበት፡፡
2. ከፉት የንፊስ መከሊከያ መስታወት ሇላሊቸው ባሇሞተር ተሽከርካሪዎች የተሰጠው
ተሇጣፉ ምሌክት በማንኛውም ተሽከርካሪውን በሚነዲው፣ በሚያንቀሳቅሰው ወይም
በሚያስጠግነው ሰው እጅ መቀመጥ አሇበት፡፡
3. ሇተሳቢ ወይም ግማሽ ተሳቢ የሚሰጥ ተሇጣፉ ምሌክት በጎታቹ ባሇሞተር
ተሽከርካሪ መስታወት ሊይ በታችኛው የቀኝ ማዔዖን ይህንኑ ተሳቢ ወይም ግማሽ
ተሳቢ ከሚጎትተው ባሇሞተር ተሽከርካሪ ከተሰጠው ተሇጣፉ ምሌክት ጎን ተሇጥፍ
መታየት አሇበት፡፡
519
የፌትህ ሚኒስቴር
6. ስሇክፌያ አሰባሰብ
1. በአዋጁ አንቀጽ 6(4) በተዯነገገው መሠረት ባሇሥሌጣኑ ወይም ቢሮው ወይም
እነርሱ ውክሌና የሚሰጡት አካሌ ማናቸውም ተሽከርካሪ ሇዒመታዊ የቴክኒክ
ምርመራና ምዛገባ ሲቀርብሇት ከዘሁ ተሽከርካሪ ሉሰበሰብ የሚገባውን ዒመታዊ
የተሽከርካሪ ፇቃዴ ማዯሻ ክፌያ መሰብሰብ አሇበት፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የተሰበሰበ ክፌያ በአንዴ ወር ውስጥ
ወዯ መንገዴ ፇንዴ የባንክ ሂሣብ ገቢ መዯረግ አሇበት፡፡
7. ተሇጣፉ ምሌክት ስሇማዖጋጀት እና የአገሌግልት ዖመን
1. በባሇሥሌጣኑ፣ በቢሮው ወይም እነርሱ በሚወክለት አካሌ በኩሌ አገሌግልት ሊይ
የሚውለትን ተሇጣፉ ምሌክቶች እና የክፌያ መሰብሰቢያ ዯረሰኞች አዖጋጅቶ
የሚያሠራጨው የመንገዴ ፇንዴ ጽህፇት ቤት ነው፡፡
2. የተሇጣፉ ምሌክት ከተሠጠበት ቀን አንስቶ ሇአንዴ አመት ብቻ የሚያገሇግሌ
ይሆናሌ፡፡
8. ተሇጣፉ ምሌክት አሇመኖር
1. ተሽከርካሪን የሚነዲ፣ የሚያንቀሳቅስ ወይም የሚያሠራ ሰው የተሽከርካሪውን
ተሇጣፉ ምሌክት እንዱያሳይ በትራፉክ ፕሉስ ወይም በላሊ ሕግ ሥሌጣን
በተሰጠው አካሌ ሲጠየቅ ወዱያውኑ ማሳየት አሇበት፡፡
2. የተሽከርካሪው ባሇቤት ወይም ባሇይዜታ ክፌያ መፇጸሙን እስኪያረጋግጥ ዴረስ
ትራፉክ ፕሉስ ተሽከርካሪውን በቁጥጥር ሥር አውል በሥራ ሰዒት የተያዖ ከሆነ
ከስዴስት ሰዒት ባሌበሇጠ ጊዚ ውስጥ፣ ከሥራ ሰዒት ውጪ የተያዖ ከሆነ
እንዯሁኔታው ከአስራ ሁሇት ወይም ከሃያ አራት ሰዒት ባሌበሇጠ ጊዚ ውስጥ
ተሽከርካሪው በተገኘበት ክሌሌ ሇሚገኘው ክፌያ ሰብሳቢ ባሇስሌጣን ወይም ቢሮ
ያቀርበዋሌ፡፡
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) መሠረት በቁጥጥር ሥር የዋሇው ተሽከርካሪ
የሚሇቀቀው በዘህ ዯንብ የተወሰነውን ክፌያ ተፇጽሞ ተሇጣፉ ምሌክት ሲሰጠው
ወይም ክፌያውን የፇጸመ ሇመሆኑ የሚያስረዲ ማስረጃ ሲያቀርብ ይሆናሌ፡፡
520
የፌትህ ሚኒስቴር
521
የፌትህ ሚኒስቴር
522
የፌትህ ሚኒስቴር
4 ላልች
523
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የባቡር ትራንስፕርት አስተዲዯር አዋጅ ቁጥር 1048/2009’ ተብል ሉጠቀስ
ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. ‘የእውቅና የምስክር ወረቀት’ ማሇት በዘህ አዋጅ መሰረት የተወሰነ አገሌግልት
እንዱሰጥ የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን የተሰጠው አካሌ
እውቅና ሇተሰጠው ተቋም የሚሰጥ የምስክር ወረቀት ነው፤
2. ‘እውቅና የተሰጠው ተቋም’ ማሇት የጥገና ተቋም፣ የሥሌጠና ማዔከሌ፣ ወይም የምዖና
ተቋም ነው፤
3. ‘ምዖና’ ማሇት የባቡር ሥራ ባሇሙያን ሙያዊ ብቃት ወይም የባቡርንና የባቡር
መሠረተ-ሌማት ክፌልችን የቴክኒክና የዯህንነት ብቃትን ሇማረጋገጥ ሲባሌ የባቡር
ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ ወይም በምዖና
ተቋም የሚከናወን ተግባር ነው፤
4. ‘የምዖና ባሇሙያ’ ማሇት የባቡር ሥራ ባሇሞያዎችን፣ ባቡሮችን፣ ወይም የባቡር
መሠረተ-ሌማት ክፌሌን የቴክኒክና የዯህንነት ብቃት ሇመመዖን ወይም ሇመፇተሽና
የሙያ ምስክርነት ሇመስጠት እንዱችሌ የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር
524
የፌትህ ሚኒስቴር
525
የፌትህ ሚኒስቴር
526
የፌትህ ሚኒስቴር
22. ‘አገሌግልት ሰጪ’ ማሇት በዘህ አዋጅ መሠረት አግባብነት ያሇው ፇቃዴ
የተሰጠውና ዋነኛ ተግባሩ የባቡር ትራንስፕርት አገሌግልት መስጠት የሆነ
የመንግስት ወይም የግሌ ተቋም ነው፤
23. ‘የባቡር ሥራ’ ማሇት በባቡር ማስተርነት፣ በጥገና ኃሊፉነት፣ በአሰሌጣኝነት፣
በፇታኝነት፣ በባቡር ፌሰት ተቆጣጣሪነት፣ በምዖና ባሇሙያነት፣ በዯህንነት አስተዲዯር
ሥርዒት ኃሊፉነት የሚከናወን ተግባር ነው፤
24. ‘የዯህንነትና የመገናኛ መሣሪያዎች’ ማሇት ዯህንነቱ የተጠበቀ የባቡር ትራንስፕርት
አገሌግልት ሇመስጠት ተብል ጥቅም ሊይ የሚውሌ ማንኛውም መሣሪያ ማሇት ሲሆን
የሬዱዮና የምስሌ መሌዔክት መቀበያና ማስተሊሇፉያ መሣሪያን፣ ከባቡር ውጪ
በመሆን የባቡርን እንቅስቃሴ ሇማወቅ፣ ሇመምራትና ሇመቆጣጠር የሚያገሇግሌ
የግንኙነትና የመቆጣጠሪያ መሣሪያን፣ በባቡር መሠረተ-ሌማት ውስጥና አቅራቢያ
የተተከሇ ምሌክትና ማመሊከቻን ይጨምራሌ፤
25. ‘የዯህንነት ማረጋገጫ ፇቃዴ’ ማሇት በዘህ አዋጅ መሠረት ሇመሠረተ-ሌማት
አስተዲዲሪ ዯህንነቱ የተረጋገጠ የባቡር ትራንስፕርት አገሌግልት ሇመስጠት
የሚያስችሌ ዛግጅትና አቅም ያሇው መሆኑን ሲረጋገጥ የባቡር ትራንስፕርትን
እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ የሚሰጥ ፇቃዴ ነው፤
26. ‘የዯህንነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት’ ማሇት አገሌግልት ሰጪ ተቋም ዯህንነቱ
የተረጋገጠ የባቡር ትራንስፕርት አገሌግልት ሇመስጠት የሚያስችሌ ዛግጅትና
አቅም ያሇው መሆኑን ሲረጋገጥ የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ
ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ የሚሰጥ ምስክር ወረቀት ነው፤
27. ‘የዯህንነት አስተዲዯር ሥርዒት’ ማሇት የመሰረተ ሌማት አስተዲዲሪ ወይም
የአገሌግልት ሰጪ ተቋም የሚያከናውናቸው ተግባራት ዯህንነቱ የተጠበቀ የባቡር
ትራንስፕርት አገሌግልት ሇመስጠት የሚያስችለ መሆናቸውን ሇማረጋገጥ
የሚዖረጉት ዴርጅታዊ መዋቅርና የአሠራር ሥርዒት ነው፤
28. ‘የዯህንነት አስተዲዯር ሥርዒት ኃሊፉ’ ማሇት የዯህንነት አስተዲዯር ሥርዒት
በአግባቡ ስሇመተገበሩ ኃሊፉነት ያሇበት የተፇጥሮ ሰው ነው፤
29. ‘የዯህነት ሥጋት ክስተት’ ማሇት በባቡር ትራንስፕርት አገሌግልት ሊይ የዯህንነት
ሥጋት የፇጠረ ነገር ግን የባቡር አዯጋ ያሊስከተሇ ማንኛውም ክስትት ወይም
ዴርጊት ነው፤
527
የፌትህ ሚኒስቴር
30. ‘ተጨማሪ የባቡር ማስተርነት የምስክር ወረቀት’ ማሇት የባቡር ማስተር የብቃት
ማረጋገጫ ፇቃዴ ያሇው ሰው አንዴን የባቡር ዒይነት በአንዴ የባቡር መስመር ሊይ
ሇመንዲት እንዱችሌ በዘህ አዋጅ መሰረት በአገሌግልት ሰጪ ተቋም የሚሰጥ
የምስክር ወረቀት ነው፤
31. ‘ባቡር’ ማሇት የራሱን የሞተር ኃይሌ በመጠቀም ወይም በላሊ የሞተር ኃይሌ
በተገጠመሇት ተሽከርካሪ በመሳብ ወይም በመገፊት በሀዱዴ ሊይ የሚጓዛ ተሽከርካሪ
ሲሆን ልኮሞቲቭ ወይም ፈርጎ በመባሌ ይከፇሊሌ፤
32. ‘የባቡር አዯጋ’ ማሇት ከባቡር ትራንስፕርት ጋር በተያያዖ መነሻው ከባቡር መሰረተ
ሌማት ወይም ከባቡር ውስጥ ሆኖ በባቡር መሰረተ ሌማት ውስጥ፣ በባቡር ውስጥ እና
ከባቡር መሰረተ ሌማት ውጪ ወይም ከባቡር ውጪ በሰው ህይወት ወይም ንብረት
ሊይ ጉዲት ያስከተሇ ዴርጊት ወይም አጋጣሚ እና መነሻው ከባቡር መሰረተ ሌማት
ወይም ከባቡር ውጪ ሆኖ በባቡር እና በባቡር መሰረተ ሌማት ውስጥ በሰው
ህይወት፣ አካሌ እና ንብረት ሊይ ጉዲትን ያስከተሇ ያሌተፇሇገ ወይም ያሌታሰበና
ዴንገተኛ የሆነ አንዴ ክስተት ወይም ተከታታይነት ያሊቸው ክስተቶች ነው፡፡
33. ‘አሰሌጣኝ’ ማሇት ሇባቡር ሥራ ባሇሙያዎች የንዴፇ-ሀሳብ እና የተግባር ትምህርት
የሚሰጥ ማንኛውም የተፇጥሮ ሰው ነው፤
34. ‘የባቡር ፌሰት ተቆጣጣሪ’ ማሇት በባቡር መሰረተ-ሌማት ሊይ ባቡሮች
የሚያዯርጉትን ትራፉክ የሚመራና የሚቆጣጠር የመሰረተ-ሌማት አስተዲዲሪ
ሠራተኛ የሆነ የተፇጥሮ ሰው ነው፤
35. ‘የሥሌጠና ማዔከሌ’ ማሇት የባቡር ሥራ ባሇሙያዎችን እንዱያሰሇጥን የባቡር
ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ እውቅና የተሰጠው
ማንኛውም ተቋም ሲሆን በባቡር መሠረተ-ሌማት አስተዲዲሪ ወይም በአገሌግልት
ሰጪ ተቋም ሥር ሇተመሳሳይ ተግባር የተዯራጀ የሥራ ክፌሌን ይጨምራሌ፤
36. ‘የባቡር ማስተርነት ብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ’ ማሇት በዘህ አዋጅ መሰረት
መሰረታዊ መስፇርቶችን ሊሟሊና የብቃት ማረጋገጫ ምዖና ፇተና ሊሇፇ ሰው የባቡር
ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ የሚሰጥ ባቡርን
ሇመንዲት የሚያስችሌ ፇቃዴ ነው፤
37. ‘የባቡር ማስተር’ ማሇት በባቡር ውስጥ ሆኖ የባቡሩን እንቅስቃሴ በመምራትና
በመቆጣጠር ባቡሩን በሀዱደ ሊይ እንዱንቀሳቀስ የሚያዯርግ የተፇጥሮ ሰው ነው፤
528
የፌትህ ሚኒስቴር
529
የፌትህ ሚኒስቴር
530
የፌትህ ሚኒስቴር
531
የፌትህ ሚኒስቴር
532
የፌትህ ሚኒስቴር
533
የፌትህ ሚኒስቴር
ብቻ ነው፡፡
534
የፌትህ ሚኒስቴር
535
የፌትህ ሚኒስቴር
536
የፌትህ ሚኒስቴር
4. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (3) ፉዯሌ ተራ (መ) የተዯነገገው ቢኖርም ባቡሮቹ
የሚጠገኑት የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ
የእውቅና ምስክር ወረቀት በተሰጠው የጥገና ተቋም አማካኝነት የሆነ እንዯሆነ
አገሌግልት ሰጭ ተቋሙ ሇራሱ የጥገና ሥራ ክፌሌ የዔውቅና ምስክር ወረቀት
ማቅረብ አያስፇሌገውም፡፡
5. የዯህንነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በየዒመቱ መታዯስ አሇበት፡፡
16. ስሇታሪፌ
1. ማንኛውም የመሠረተ ሌማት አስተዲዲሪ ሇሚሰጠው የባቡር መሠረተ ሌማት
የመጠቀም አገሌግልት የሚያስከፌሇውን የክፌያ መጠንና አገሌግልቱ የሚሰጥባቸውን
ሁኔታዎች ሇሚኒስቴሩ አቅርቦ ሳያጸዴቅ ተግባራዊ ማዴረግ አይችሌም፡፡
2. ማንኛውም አገሌግልት ሰጪ ተቋም ሇሚሰጠው የመንገዯኛና የዔቃ ማጓጓዛ
አገሌግልት የሚያስከፌሇውን የክፌያ መጠንና አገሌግልቱ የሚሰጥባቸውን ሁኔታዎች
የያዖ በሚኒስቴሩ የፀዯቀ ወቅታዊ ታሪፌ ከላሇው በስተቀር የባቡር ትራንስፕርት
አገሌግልትን በክፌያ ሇመስጠት አይችሌም፡፡
3. ሇዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) እና (2) አፇፃፀም ማንኛውም የመሠረተ-ሌማት
አስተዲዲሪና አገሌግልት ሰጭ ተቋም ሇሚሰጠው አገሌግልት ሉያስከፌሌ
የሚፇሌገውን የታሪፌ መጠን ሇመወሰን የተጠቀመባቸውን ዛርዛር መረጃዎች
በማያያዛ ሚኒስቴሩ በሚወስነው ፍርም መሠረት ሇሚኒስቴሩ ማቅረብ አሇበት፡፡
4. ሚኒስቴሩ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (3) መሠረት ታሪፌ እንዱፀዴቅ ጥያቄ
ሲቀርብሇት፤ ታሪፈን ሇመወሰን ጥቅም ሊይ የዋለትን መረጃዎች እንዱሁም ላልች
አግባብነት ያሊቸውን መረጃዎች በመመርመር ሇማጽዯቅ ወይም አሻሽል ሇመወሰን
ይችሊሌ፡፡
ክፌሌ አምስት
ስሇሥሌጠና፣ ጥገና፣ እና ምዖና
17. የእውቅና ምስክር ወረቀት አስፇሊጊነት
የሚከተለትን ተግባራት ሇማከናወን የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ
ሥሌጣን ከተሰጠው አካሌ የተሰጠና የፀና የእውቅና ምስክር ወረቀት መኖር አሇበት፤
1. የባቡር ሥራ ባሇሙያዎችን ሇማሠሌጠን፤
2. ባቡርን እና የባቡር መሠረተ-ሌማት ክፌልችን ሇመጠገን፤
537
የፌትህ ሚኒስቴር
538
የፌትህ ሚኒስቴር
539
የፌትህ ሚኒስቴር
540
የፌትህ ሚኒስቴር
541
የፌትህ ሚኒስቴር
542
የፌትህ ሚኒስቴር
543
የፌትህ ሚኒስቴር
544
የፌትህ ሚኒስቴር
545
የፌትህ ሚኒስቴር
546
የፌትህ ሚኒስቴር
የሇበትም፡፡
7. የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን የተሰጠው አካሌ በዘህ
አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ፣ (4) እና (6) መሠረት ሪፕርት ሲዯርሰው ወዱያውኑን
ሇሚኒስቴሩ በጽሁፌ ማሳወቅ አሇበት፡፡
35. የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ ስሇሚዯረግ
ምርመራ
1. የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን የተሰጠው አካሌ በዘህ
አዋጅ አንቀጽ 34 ንዐስ አንቀጽ (1) ፣ (4) እና (6) መሰረት ሪፕርት ሲዯርሰው
ሪፕርቱን በመመርመር፤
ሀ) የቀረበሇትን ሪፕርትና የተወሰዯውን የመፌትሔ እርምጃ ተቀብል ያፀዯቀው
እንዯሆነ ይህንኑ ሇባቡር መሠረተ ሌማት አስተዲዲሪው ወይም ሇአገሌግልት
ሰጪ ተቋሙ ማሳወቅ አሇበት፤
ሇ) በሪፕርቱና በተወሰዯው የመፌትሔ እርምጃ ተገቢነት ሊይ ጥርጣሬ ያዯረበት
እንዯሆነ እንዯ አግባብነቱ፣
(1) ተጨማሪ መረጃዎች እንዱቀርቡሇት፣ ተገቢ የሆነው የመፌትሔ እርምጃ
እንዱወሰዴ፣ ወይም ላሊ አግባብነት ያሇውን ትዔዙዛ ሇመስጠት፤ ወይም
(2) በራሱ ሠራተኞች ወይም በሚወክሇው ላሊ ባሇሙያ የራሱን ምርመራ
ሇማዴረግ፣
ይችሊሌ፡፡
ክፌሌ ዖጠኝ
548
የፌትህ ሚኒስቴር
549
የፌትህ ሚኒስቴር
3. ሚኒስትሩ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) መሰረት አቤቱታ ሲቀርብሇት ተጨማሪ
ዛርዛር ማጣራቶችን ማዴረግ የማያስፇሌግ ከሆነ አቤቱታው በቀረበሇት በ20 የሥራ
ቀናት ውስጥ፤ ተጨማሪ ዛርዛር ማጣራቶችን ማዴረግ የሚያስፇሌግ የሆነ እንዯሆነ
ዯግሞ በ60 ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት እና ሇአቤት ባዩ ውሳኔውን ማሳወቅ
አሇበት፡፡
4. ሚኒስትሩ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (3) በተመሇከተው ጊዚ ውስጥ የይግባኙን
ምክንያቶች እና የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን የተሰጠውን
አካሌ ውሳኔ መርምሮ ውሣኔውን በማጽዯቅ፣ በመሻር ወይም በማሻሻሌ ሇይግባኝ ባዩ
በጽሁፌ ማሳወቅ አሇበት፡፡
5. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4) መሰረት የተሰጠ ውሳኔ የመጨረሻው አስተዲዯራዊ
ውሳኔ ይሆናሌ፡፡
ክፌሌ አስር
የወንጀሌ ጥፊቶችና ቅጣቶች
39. የፇቃዴ አሇመኖር
1. ማንኛውም ሰው
ሀ) የባቡር ትራንስፕርትን እንዱያስተዲዴር በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ
ያሌተመዖገቡ እና አገሌግልት ሊይ የማዋሌ የፀና ፇቃዴ ያሌተሰጣቸው
ልኮሞቲቮች፣ ፈርጎዎች ወይም የባቡር መሰረተ ሌማቶችን ሇባቡር ትራንስፕርት
አገሌግልት ያዋሇ ወይም እንዱውለ ያዯረገ እንዯሆነ፤ ወይም
ሇ) በዘህ አዋጅ መሰረት የተሰጠው የፀና የዯህንነት ማረጋገጫ ፇቃዴ ወይም
የዯህንነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ሳይኖረው የመሠረተ ሌማት አስተዲዲሪነት
ወይም የአገሌግልት ሰጪነት ተግባርን ያከናወነ እንዯሆነ
ከአስር ዒመት በማይበሌጥ ጽኑ እስራት እና ከሀያ ሺ ብር በማይበሌጥ መቀጮ
ይቀጣሌ፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) የተገሇፀው ጥፊት የሰው ህይወት መጥፊትን ወይም
አካሌ መጉዯሌን ወይም ከአንዴ ሚሉዮን ብር በሊይ የሆነ የንብረት ጉዲትን ያስከተሇ
እንዯሆነ ቅጣቱ ከሀያ ዒመት የማይበሌጥ ጽኑ እስራት እና ከሁሇት መቶ ሺ ብር
በማያንስ ከአምስት መቶ ሺ ብር በማይበሌጥ መቀጮ ይሆናሌ፡፡
550
የፌትህ ሚኒስቴር
551
የፌትህ ሚኒስቴር
552
የፌትህ ሚኒስቴር
553
የፌትህ ሚኒስቴር
554
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች
1. አጭር ርእስ
ይህ ዯንብ ‘የባቡር ትራንስፕርት ትራፉክ እና ዯህንነት መቆጣጠሪያ የሚኒስትሮች
ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 348/2008’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ ዯንብ ውስጥ፤
1. ‘የባቡር መሰረተ ሌማት’ ማሇት የባቡር ትራንስፕርት አገሌግልትን ሇመስጠት
የሚያስፇሌግ ሏዱዴ፣ የዯህንነትና የመገናኛ መሣሪያዎች፣ መጠገኛ ጋራዦች እና
የባቡር ጣቢያዎችን የሚያካትት መሠረተ ሌማት ሲሆን በሀዱደ ሊይ የሚሄዯውን
ባቡር አይጨምርም፤
2. ‘ኦፔሬተር’ ማሇት የባቡር መሠረተ ሌማት ኦፔሬተር ወይም የባቡር ኦፔሬተር
ነው፤
3. ‘የባቡር መሠረተ ሌማት ኦፔሬተር’ ማሇት የባቡር መሠረተ-ሌማትን
የሚያስተዲዴር የባቡር መሠረተ ሌማት ባሇቤት ነው፤
4. ‘የባቡር ኦፔሬተር’ ማሇት የራሱን ወይም የላሊን ሰው ባቡር በመጠቀም በራሱ
ወይም በላሊ ሰው ባሇቤትነት በተያዖ የባቡር መሠረተ ሌማት ሊይ የባቡር
የትራንስፕርት አገሌግልት የሚሰጥ ሰው ነው፤
5. ‘የባቡር ማስተር’ ማሇት በባቡር ውስጥ ሆኖ የባቡሩን እንቅስቃሴ በመምራትና
በመቆጣጠር ባቡሩን በሀዱደ ሊይ እንዱንቀሳቀስ የሚያዯርግ የተፇጥሮ ሰው ነው፤
6. ‘የባቡር ማስተርነት የብቃት ማረጋገጫ ፌቃዴ’ ማሇት አግባብ ባሇው ሕግ
መሠረት በባሇሥሌጣኑ የተሰጠ በኢትዮጵያ ውስጥ ባቡር ሇመንዲት
የሚያስችሌ ፌቃዴ ነው፤
555
የፌትህ ሚኒስቴር
556
የፌትህ ሚኒስቴር
557
የፌትህ ሚኒስቴር
558
የፌትህ ሚኒስቴር
6. ስሇ አገሌግልት አሰጣጥ
ማንኛውም የባቡር መሠረተ ሌማት ኦፔሬተር፣
1. የሚሰጠው አገሌግልት ሇተገሌጋዮች ምቹ እና ዯህንነቱ የተጠበቀ መሆኑን
ማረጋገጥ አሇበት፡፡
2. የባቡር መሠረተ-ሌማቱ ሇአቅመ ዯካማ ሰዎች፣ ሇአካሌ ጉዲተኞች፣ ሇአረጋዊያን
እና ነፌሰ ጡር ሴቶች ተዯራሽ እና ምቹ ማዴረግ አሇበት፡፡
7. ስሇ ባቡር መሰረተ ሌማት ባሇሙያ
ማንኛውም የባቡር መሠረተ ሌማት ኦፔሬተር የሚቀጥረው የባቡር መሠረተ ሌማት
ባሇሙያ ተገቢው ሙያ ያሇው መሆኑን አረጋግጦ የመቅጠር እና ቀጣይ ብቃቱም
ወቅቱ የሚጠይቀውን የሙያ መስፇርት የተከተሇ መሆኑን ማረጋገጥ አሇበት፡፡
8. ምሌክት ስሇመትከሌ
ማንኛውም የባቡር መሰረተ-ሌማት ኦፔሬተር፤
1. ተሽከርካሪዎች በባቡር ዴሌዴይ ሥር በሚያሌፈበት ቦታ የዴሌዴዩን ከፌታ
የሚገሌጽ ምሌክት በግሌጽ በሚታይ ሥፌራ መትከሌ፤
2. የተሽከርካሪ መንገዴ የባቡር ሀዱዴን አቋርጦ በሚያሌፌበት ቦታ ሊይ ሇባቡር
የኃይሌ አቅርቦት የተዖረጋውን የኤላክትሪክ መስመር ከፌታ የሚገሌጽ ምሌክት
በግሌጽ በሚታይ ሥፌራ መትከሌ፤
3. ዯህንነቱ የተጠበቀ የባቡር ትራንስፕርት አገሌግልት ሇመስጠት የሚያስፇሌጉ
ምሌክቶችና አመሊካቾችን በባቡር መሠረት ሌማት ሊይ በተገቢው ቦታ መትከሌ፤
4. የተሽከርካሪ መንገደን አቋርጠው ወዯ ባቡር ጣቢያው የሚገቡ እና ከባቡር ጣቢያ
የሚወጡ ተሳፊሪዎችን ዯህንነት ሇመጠበቅ ተሽከርካሪዎች ቆመው እግረኞች
መንገደን እንዱያቋርጡ የሚያስገዴዴ ምሌክትና ማመሊከቻዎችን
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመነጋገር በባቡር ጣቢያዎች አካባቢ
መተከሊቸውን ማረጋገጥ፤
559
የፌትህ ሚኒስቴር
560
የፌትህ ሚኒስቴር
561
የፌትህ ሚኒስቴር
562
የፌትህ ሚኒስቴር
ያሇመሆን የተነሳ ወይም በዴካም መንፇስ ውስጥ ሆኖ፣ ወይም ከአእምሮ ጉዴሇት
የተነሳ አዯጋ በማያስከትሌ አኳኋን ሇመንዲት በማይችሌበት ጊዚ ሁለ ባቡር
መንዲት የሇበትም።
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት ‘አሌኮሌ ጠጥቶ ሰክሯሌ’ የሚባሇው
በዯሙ ውስጥ ያሇው የአሌኮሌ መጠን 0.8 ግራም በሉትር በሌጦ ሲገኝ ወይም
በትንፊሽ በሚያስወጣው አየር ውስጥ የአሌኮሌ መጠኑ 0.4 ሚ.ግ. በሉትር በሌጦ
ሲገኝ ነው፡፡
3. ማንኛውም የባቡር ማስተር በስካር ተጠርጥሮ ተገቢው አካሌ የአሌኮሌ መጠኑን
እንዱመረመር ሲጠይቅ ፇቃዯኛ ሆኖ መቅረብና መመርመር አሇበት፡፡
4. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) በተመሇከተው መሠረት የባቡር ማስተሩ
ሇመመርመር ፇቃዯኛ ካሌሆነ በመጠጥ እንዯሰከረ ይቆጠራሌ፡፡
16. የዯህንነት እና የጥንቃቄ እርምጃዎች
ማንኛውም የባቡር ማስተር፡-
1. ባቡሩ ከመንቀሳቀሱ በፉት የባቡሩ በሮች መዖጋታቸውን ማረጋገጥ፤
2. ከባቡር ዱፕ፣ ጣቢያ እና ዋሻ ሲወጣ እና ሲገባ፣ እግረኛና መኪና የባቡር ሀዱደን
በሚያቋርጡባቸው ቦታዎች ሲቃረብ ሁለ የጡሩንባ ዴምጽ ማሰማት፤
3. ሇእይታ አስቸጋሪ በሆነበት ጊዚ እና ቦታ ሁለ የባቡር መብራት መጠቀም፤
4. ምንም አይነት አዯጋ በላሇበት ሁኔታ የዴንገተኛ አዯጋ መሣሪያዎችን ከመጠቀም
መቆጠብ፤ እና
5. ባቡር በሚነዲበት ጊዚ በጆሮ ማዲመጫ መሣሪያ ከመቆጣጠሪያ ማዔከሌ ከሚሊኩ
መሌዔክቶች ውጭ የሆኑ ላልች ዴምጾችን እና ተንቀሳቃሽ ስሌክ ከመጠቀም
መቆጠብ፤ አሇበት፡፡
ክፌሌ ሶስት
ስሇአሽከርካሪ፣ ተሳፊሪ እና እግረኛ
ንዐስ ክፌሌ አንዴ
ስሇ አሸከርካሪ
17. ተሽከርካሪ ስሇማቆም
ማንኛውም አሽከርካሪ፡-
1. ከባቡር ጣቢያ ፉት እና ኋሊ በ20 ሜትር ርቀት ውስጥ፤
563
የፌትህ ሚኒስቴር
564
የፌትህ ሚኒስቴር
565
የፌትህ ሚኒስቴር
566
የፌትህ ሚኒስቴር
97
ክፌሌ ስዴስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
30. የመተባበር ግዳታ
ይህን ዯንብ ሇማስፇጸም የሚመሇከታቸው የመንግስት አካሊት የመተባበር ግዳታ
አሇባቸው።
31. መመሪያ የማውጣት ስሌጣን
ይህን ዯንብ ሇማስፇጸም ሚኒስቴሩ መመሪያ ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
32. ምሌክቶችን ስሇማክበር
ማንኛውም የባቡር ማስተር፣ አሽከርካሪ እና እግረኛ በዘህ ዯንብ ሰንጠረዥ ‘ሀ’
የተመሇከቱትን የትራፉክ ምሌክቶች እና ማመሊከቻዎችን ማክበር አሇበት።
33. ቅጣት
1. በላልች ሕጎች የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የዘህን ዯንብ ዴንጋጌዎች ተሊሌፍ
የተገኘ ሰው ከዘህ ዯንብ ጋር በተያያዖው ሠንጠረዥ ‘ሇ’ መሠረት ይቀጣሌ።
2. ትራንስፕርት ባሇሥሌጣን ወይም ትራፉክ ፕሉስ የዘህን ዯንብ ዴንጋጌዎች
ተሊሌፍ በተገኘ ሰው ሊይ ተፇጻሚ የሚሆነውን ቅጣት እንዱፇጽም ሇጥፊተኛው
ወዱያውኑ በጽሁፌ ያሳውቃለ፡፡
34. ቅሬታ አቀራረብ
1. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4) የተዯነገገው እንዯጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ሰው
በዘህ ዯንብ አንቀፅ 33 በተዯነገገው መሰረት የተጣሇበትን ቅጣት እንዱፇጽም
በጽሁፌ ሲገሇጽሇት ወዱያውኑ ቅጣቱን ከፌል ቅሬታ ካሇው ይህንኑ በሶስት
የሥራ ቀናት ውስጥ ሇባሇሥሌጣኑ ሇማቅረብ ይችሊሌ።
2. ባሇሥሌጣኑም በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት ሇቀረበው ቅሬታ ተገቢ
በሆነ አጭር ጊዚ ውስጥ ውሳኔ መስጠት አሇበት፤ ባሇስሌጣኑ የሚሰጠው ውሳኔም
የመጨረሻ ይሆናሌ።
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት ቅጣቱን ወዱያውኑ ሇመክፇሌ
የማይችሌ እግረኛ፣ ተሳፊሪ ወይም ላሊ ሰው መታወቂያው ተይዜ በአንዴ ወር
ውስጥ ቅጣቱን ሇመክፇሌ ቃሌ እንዱገባ ይዯረጋሌ፡፡
97
የዯንቡ ክፌሌ አራት እና አምስት አንቀጽ 24፣ 25፣ 26፣ 27፣ 28 እና 29 ዴንጋጌዎች በ23/73 (2009)
አ.1048 አንቀፅ 51(2) ተሽረዋሌ፡፡
567
የፌትህ ሚኒስቴር
568
የፌትህ ሚኒስቴር
569
የፌትህ ሚኒስቴር
570
የፌትህ ሚኒስቴር
571
የፌትህ ሚኒስቴር
572
የፌትህ ሚኒስቴር
573
የፌትህ ሚኒስቴር
574
የፌትህ ሚኒስቴር
ሠንጠረዥ ‘ሇ’
1. እግረኞች ስሇሚቀጡበት
ቅጣት
(በብር)
ተ.ቁ የጥፊቶች ዛርዛር
575
የፌትህ ሚኒስቴር
2. ተሳፊሪዎች ስሇሚቀጡበት
576
የፌትህ ሚኒስቴር
ዴርጊት መፇጸም
3. አሽከርካሪዎች ስሇሚቀጡበት
ቅጣት
(በብር)
ተቁ የጥፊቶች ዛርዛር
3 ባቡር ጣቢያ ከፉት ወይም ከኋሊ በ20 ሜትር ርቀት ውስጥ 500.00
ተሽከርካሪ ማቆም
577
የፌትህ ሚኒስቴር
578
የፌትህ ሚኒስቴር
ማንቀሳቀስ
579
የፌትህ ሚኒስቴር
580
የፌትህ ሚኒስቴር
581
የፌትህ ሚኒስቴር
በአገር አቀፌ ዯረጃ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ አሰጣጥ ሥርዒት ወጥነት ያሇው፣
ዯረጃውን የጠበቀ እና ውጤታማ እንዱሆን ማዴረግ አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ አዋጅ ቁጥር 1074/2010’ ተብል
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. ‘ባሇሥሌጣን’ ማሇት የፋዯራሌ የትራንስፕርት ባሇሥሌጣን ነው፤
2. ‘የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ’ ማሇት ባሇሞተር ተሽከርካሪዎችን
ሇመንዲት የሚያስችሌ በዘህ አዋጅ መሠረት የሚሰጥ ፇቃዴ ነው፤
3. ‘የፋዯራሌ መንጃ ፇቃዴ’ ማሇት በእንካ ሇእንካ መርህ (ሪሲፔሮሲቲ) መሠረት
ሇውጭ አገር ዚጎች፣ ወይም ሇጉብኝት፣ ሇንግዴ ሥራ ወይም ሇመንግስት ሥራ
ወዯ ውጭ አገር ሇሚሄደ ኢትዮጵያውያን ባሇሞተር ተሽከርካሪ ሇማሽከርከር
የሚያስችሌ በዘህ አዋጅ በሚወጣ መመሪያ መሰረት የሚሰጥ መንጃ ፇቃዴ ነው፤
582
የፌትህ ሚኒስቴር
583
የፌትህ ሚኒስቴር
584
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሁሇት
ተግባርና ኃሊፉነት
585
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሦስት
አጠቃሊይ ግዳታዎች
586
የፌትህ ሚኒስቴር
587
የፌትህ ሚኒስቴር
588
የፌትህ ሚኒስቴር
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ዴንጋጌ ቢኖርም የራሱን ሠራተኞች ወይም
በአሽከርካሪነት ሇመቅጠር ሇመሇመሊቸው ሰዎች ብቻ የማሽከርከር ብቃት
ሥሌጠና እንዱሰጥ በባሇስሌጣኑ የተፇቀዯሇት የሕግ ሰውነት ያሇው የማሰሌጠኛ
ተቋም የንግዴ ፌቃዴ እንዱኖረው አይገዯዴም፡፡
10. የማስተማሪያ ተሽከርካሪ አነዲዴ ሁኔታዎች
1. የማስተማሪያ ተሽከርካሪ ሉነዲ የሚችሇዉ አግባብ ባሇው አካሌ ሲፇቀዴ ሇዘሁ
ተብል በተዖጋጀው ቦታ ወይም አነስተኛ የትራፉክ እንቅስቃሴ በሚኖርበት
መንገዴ ሊይ ሆኖ፡-
ሀ) ‘ሇማጅ’ የሚሌ ምሌክት ከተሽከርካሪው ፉትና በስተኋሊ ተሇጥፍ በ 50 ሜትር
ርቀት ከፉት ሇፉቱ ሊሇ ወይም ሇተከታይ አሽከርካሪ በግሌጽ የሚታይ
መሆን፣ እና
ሇ) ተሽከርካሪው በሚንቀሳቀስበት ጊዚ ሁለ ከሇማጁ ጏን አሰሌጣኝ መቀመጥ፣
አሇበት፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ፉዯሌ ተራ (ሇ) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ
ዔጩ አሽከርካሪዎች ሇብቻቸው ራሳቸውን ችሇው እያሽከረከሩ ስሇሚሰሇጥኑበት
ሁኔታ ባሇስሌጣኑ ይወስናሌ፡፡
3. የማስተማሪያ ተሽከርካሪው ባሇሁሇት ወይም ባሇሦስት እግር ሞተር ሳይክሌ
ሲሆን፡-
ሀ) ‘ሇማጅ’ የሚሌ ምሌክት ከሞተር ሳይክለ በስተኋሊ ተሇጥፍ ከ 50 ሜትር
ርቀት ሇተከታይ አሽከርካሪ በግሌጽ የሚታይ መሆን፣
ሇ) ከሇማጁ በስተኋሊ በሞተር ሳይክለ ኮርቻ የሚቀመጥ አሰሌጣኝ መኖር፣ እና
ሏ) ሇማጁና አሰሌጣኙ የአዯጋ መከሊከያ ቆብ የሚጠቀሙ መሆን አሇበት፡፡
11. ስሇ መንዲት ፇተና
በዘህ አዋጅ አንቀጽ 10 የተዯነገገው ቢኖርም ሇፇተና ሲሆን ሇማጁ ብቻውን ራሱን
ችል ማሽከርከር አሇበት፡፡
589
የፌትህ ሚኒስቴር
590
የፌትህ ሚኒስቴር
591
የፌትህ ሚኒስቴር
592
የፌትህ ሚኒስቴር
593
የፌትህ ሚኒስቴር
594
የፌትህ ሚኒስቴር
595
የፌትህ ሚኒስቴር
4. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) እና (2) መሠረት በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ
ማንኛውም ሰው ውሳኔው በዯረሰው በ 30 ቀናት ውስጥ ሇሚኒስቴሩ ቅሬታውን
ሉያቀርብ ይችሊሌ፤ የሚኒስቴሩም ውሳኔ የመጨረሻ አስተዲዯራዊ ውሳኔ ይሆናሌ፡
5. ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ የተገኘው በሀሰተኛ ማስረጃ፣
በማታሇሌ ወይም በላሊ በማንኛውም ሕገ ወጥ በሆነ መንገዴ መሆኑ በባሇስሌጣኑ
ወይም በፇቃዴ ሰጭው አካሌ ሲረጋገጥ አጥፉው አግባብነት ባሇው ሕግ መሰረት
የሚጠየቅ መሆኑ እንዯተጠበቀ ሆኖ ተሰጥቶ የነበረው የብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ
ይሰረዙሌ፡፡
21. የፌቃዴ ሰጭ አካሊትን ፇቃዴ ስሇማገዴና ስሇመሰረዛ
1. የዘህ አዋጅ አንቀጽ 6 (4) አጠቃሊይ ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ ፇቃዴ ሰጪ
አካሌ ይህን አዋጅና አዋጁን ተከትሇው የወጡ ዯንቦችና መመሪያዎችን የተሊሇፇ
እንዯሆነ በተሇይም፡-
ሀ) በባሇሥሌጣኑ የወጣውን መስፇርት ሇማያሟሊ የማሰሌጠኛ ተቋም የብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሰጠ ወይም ያዯሰ፤
ሇ) ዔጩ አሽከርካሪው ሏሰተኛ የትምህርት፣ የጤናና የእዴሜ ማስረጃ ማቅረቡን
እያወቀ ወይም ማወቅ እየቻሇ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና
እንዱወስዴ ያዯረገ፣ ወይም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ
እንዱሰጠው ያዯረገ፤
ሏ) በሀገር አቀፌ ዯረጃ ተግባራዊ እንዱሆን በባሇስሌጣኑ ከተዖጋጀው የጽሁፌና
የተግባር ፇተና መመሪያ ውጪ ፇተና የሰጠ፤
መ) ከባሇስሌጣኑ ወይም በባሇስሌጣኑ ውክሌና ከተሰጣቸው አካሊት የተሰጠ
የብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ የላሊቸውን ወይም ፇቃዲቸው የታገዯ፣ ወይም
ያሌታዯሰ ፇታኞችን ተጠቅሞ ፇተና እንዱሰጥ ያዯረገ፤ ወይም የተፇታኞች
ብቃት እንዱረጋገጥ ያዯረገ፤
ሠ) የፌቃዴ ሰጪ አካሊት ሉያሟሎቸው ከሚገቡዋቸው መስፇርቶች ውስጥ
አንደን አጉዴል የተገኘ፤
596
የፌትህ ሚኒስቴር
597
የፌትህ ሚኒስቴር
598
የፌትህ ሚኒስቴር
ሪፏብሉክ ፔሬዘዲንት
599
የፌትህ ሚኒስቴር
ሠንጠረዥ
600
የፌትህ ሚኒስቴር
601
የፌትህ ሚኒስቴር
602
የፌትህ ሚኒስቴር
603
የፌትህ ሚኒስቴር
ሇ/ የአየር ትራንስፕርት
አዋጅ ቁጥር 432/1997
የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ሴኩሪት አዋጅ
በአየር ትራንስፕርት ዯህንነት፣ አስተማማኝነትና ቅሌጥፌና ሊይ እየጨመረ የመጣውን የሕገ
ወጥነት አዯጋ መቋቋም አስፇሊጊ በመሆኑ፤
ኢትዮጵያ የተቀበሇችዉን የቺካጎ ኮንቬንሽንና በአሇም አቀፌ ሲቪሌ አቪዬሽን ዴርጅት
የወጣውን የኮንቬንሽኑ አካሌ የሆነውን ተቀፅሊ 17 ተግባራዊ ማዴረግ በማስፇሇጉ፤
በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ህገ መንግሥት አንቀጽ 55/1/ መሠረት
የሚከተሇው ታዉጇሌ፡፡
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የኢትዮጵያ አቪዬሽን ሴኩሪቲ አዋጅ ቁጥር 432/1997’ ተብል ሉጠቀስ
ይችሊሌ።
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጓሜ የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ:-
1. ‘ሕገ ወጥ ጣሌቃ ገብነት’ ማሇት በበረራ ዯህንነት ሊይ ስሇሚፇጸሙ ወንጀልች
በወጣው አዋጅ ቁጥር 31/1988 የተመሇከተዉ ማናቸውም የወንጀሌ ዴርጊት ነው፤
2. ‘አይሮፔሊን’98 ማሇት የኢትዮጵያ ሲቪሌ አቪዬሽን ባሇ ሥሌጣንን እንዯገና
ሇማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 273/1994 የተሰጠው ትርጓሜ ይኖረዋሌ፤
3. ‘ዙቻ’ ማሇት በፇንጂ ወይም በላልች አዯገኛ ቁሳቁሶች የሚፇፀም በበረራ ወይም
በመሬት ሊይ በሚገኝ አይሮፔሊን፣ በኤርፕርት አገሌግልት መስጫዎች ወይም
በማንኛውም ግሇሰብ ሊይ ጉዲት እንዯሚዯርስ የሚገሌጽ ትክክሇኛነቱ የተረጋገጠ
ቢሆንም ባይሆንም በስም ወይም ያሇስም የሚተሊሇፌ መረጃ ነው፤
98
በ15/23 (2001) አ. 616 አንቀጽ 2(5) መሰረት ‘አይሮፔሊን’ ሇሚሇው ሀረግ የተሰጠው ትርጓሜ በዘህ አዋጅ
ሊይ ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡
604
የፌትህ ሚኒስቴር
605
የፌትህ ሚኒስቴር
99
በዘህ አንቀጽ ውስጥ የዯህንነት፣የኢሚግሬሽንና የስዯተኞች ጉዲይ ባሇስሌጣን በሚሌ የተገሇጸው ባሇስሌጣኑ
የተቋቋመበት አዋጅቁጥር 6/1988 በአዋጅቁጥር 19/55 (2005) አ. 804 አንቀጽ 29(1) ተሽሮ መስሪያ ቤቱ
የብሔራዊ መረጃ እና ዯህንነት አገሌግልት ሆኗሌ፡፡ እንዱሁም በዘህ አዋጅ ውስጥ የዯህንነት፣ የኢሚግሬሽንና
የስዯተኞች ጉዲይ ባሇስሌጣን ተብል የተገሇጸው ሁለ ብሔራዊ መረጃ እና ዯህንነት አገሌግልት ተብል
ይነበባሌ፡፡
606
የፌትህ ሚኒስቴር
ስሌት ይቀይሳሌ፣
ሰ) የሚመሇከታቸው አካሊት በዘህ አዋጅ ተሇይቶ የተሰጣቸውን ተግባርና ኃሊፉነት
መፇጸማቸውን ይከታተሊሌ፤
ሸ) ሕገወጥ ጣሌቃ ገብነት በሚፇጸምበት ወቅት ሇመገናኛ ብኀን መግሇጫ
ይሰጣሌ፣ ከተሇያዩ የዚና አገሌግልቶች ሇሚቀርቡ ከአቪዬሽን ሴኩሪቲ ጋር
የተዙመደ ጥያቄዎች ምሊሽና መግሇጫ ይሰጣሌ፤
ቀ) ከዘህ አዋጅ ጋር የተጣጣመ የኤርፕርት አቪዬሽን ሴኩሪቲ መመሪያ ያወጣሌ፣
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
በ) የኤርፕርት አቪዬሽን ሴኩሪቲ መመሪያን በኃሊፉነት የሚያስፇጽም የበሊይ
ኃሊፉ ይሾማሌ፣
ተ) የአንዴ አገር አየር መንገዴ ኦፔሬተር ሌዩ የሴኩሪቲ ጥንቃቄ ሲጠይቅ በጥያቄዉ
መሠረት አስፇሊጊውን ጥንቃቄና ዴጋፌ ያዯርግሇታሌ፤
ቸ) በኢትዮጵያ ሲቪሌ አቪዬሽን ሊይ ሕገወጥ ጣሌቃ ገብነቶች ሲፇጸሙ ጥቃቶቹን
ወይም ዴርጊቶቹን አስመሌክቶ የዒሇም አቀፌ ሲቪሌ አቪዬሽን ዴርጅት ስሇ
ሪፕርት አቀራረብ ባወጣው ሥርዒት መሠረት ሇዴርጅቱ በጽሐፌ ሪፕርት
ያቀርባሌ፤
ኀ) በየአገሮቹ ከሚገኙት የሲቪሌ አቪዬሽን ሴኩሪቲ አግባብ ያሊቸው ባሇሥሌጣኖች
ጋር ፇጣን እና አስተማማኝ የግንኙነት ሥርዒት ይዖረጋሌ፣
ነ) በዒሇም አቀፌ ኤርፕርቶች አዲዱስ ሕንፃዎች፣ መንገድች ወይም ፊሲሉቲዎች
ሲገነቡ ወይም የነበሩት ሲሇወጡ ዱዙይኑ የአቪዬሽን ሴኩሪቲ እርምጃዎችን በበቂ
ሁኔታ ሇማስፇጸም በሚያስችሌ መሌኩ መሆኑን አረጋግጦ ያጸዴቃሌ፤
ኘ) እንዯአስፇሊጊነቱ ከሚመሇከታቸዉ አካሊት ጋር በመሆን የሲቪሌ አቪዬሽን
ሴኩሪቲን የሚመሇከት ብሔራዊ ፕሉሲና ሕግ ያመነጫሌ፣ የፀዯቀዉን ፕሉሲና
ህግ ሇሚመሇከታቸዉ አካሊት ያሳዉቃሌ፤
አ) የዘህን አዋጅ ውጤታማነት በቀጣይነት ሇማረጋገጥ እንዱቻሌ በየወቅቱ
መረጃዎችን ይመዛናሌ፣ የስኬታማነት መስፇርት በማዖጋጀትና በመገምገም
ተገቢዉን የእርምት እርምጃ ይወስዲሌ፤ ያስወስዲሌ፤
607
የፌትህ ሚኒስቴር
608
የፌትህ ሚኒስቴር
609
የፌትህ ሚኒስቴር
100
በ14/44 (2000) አ. 587 አንቀጽ 3(1) መሰረት የገቢዎች እና ጉምሩክ ባሇስሌጣን ተብል ይነበባሌ፡፡
101
25/70 (2011) ዯ.452 አንቀጽ 2(2) የኢትዮጲያ አየር መንገዴ ግሩፔ በሚሌ ስያሜው ተሸሽሎሌ፡፡
610
የፌትህ ሚኒስቴር
611
የፌትህ ሚኒስቴር
612
የፌትህ ሚኒስቴር
613
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የሲቪሌ አቪዬሽን አዋጅ ቁጥር 616/2001’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፤102
1. ‘አዯጋ’ ማሇት ማንኛውም ሰው በአውሮፔሊን ሇመሄዴ በማሰብ በአውሮፔሊን
ከተሳፇረበት ጊዚ ጀምሮ ሁለም ሰው እስከሚወርዴበት ዴረስ ባሇው ጊዚ
ከአውሮፔሊኑ እንቅስቃሴ ጋር ግንኙነት ያሇው ሆኖ ወይም ሰው አሌባ አውሮፔሊን
ከሆነ አውሮፔሊኑ በረራን በማሰብ ሇመንቀሳቀስ ከተዖጋጀበት ጊዚ ጀምሮ በበረራው
መጨረሻ አውሮፔሊኑ እስከሚያርፌበት እና ቀዲሚው የማንቀሳቀሻ ሲስተም
እስከሚጠፊበት ዴረስ ባሇው ጊዚ ውስጥ:-
102
በ26/27(2012) አ.1179 አንቀፅ 2(1) መሰረት ተሻሻሇ፡፡
614
የፌትህ ሚኒስቴር
615
የፌትህ ሚኒስቴር
616
የፌትህ ሚኒስቴር
617
የፌትህ ሚኒስቴር
18. ‘የንግዴ በረራ’ ወይም ‘የንግዴ አየር ትራንስፕርት’ ማሇት መንገዯኞችን፣ ጭነትን
ወይም ፕስታን በክፌያ ወይም በኪራይ የሚያመሊሌስ የአውሮፔሊን ኦፔሬሽን ነው፤
19. ‘የበረራ አባሌ’ ማሇት በበረራ ሊይ ባሇ አውሮፔሊን ውስጥ የተወሰኑ ተግባረችን
እንዱያከናውን በኦፔሬተሩ የተመዯበ ሰው ነው፤
20. ‘አዯገኛ ክሌሌ’ ማሇት በአንዴ በተወሰነ የአየር ክሌሌና የተወሰነ ጊዚ ውስጥ
ሇአውሮፔሊን በረራ አዯገኛ የሆኑ እንቅስቃሴዎች የሚካሄደበት አካባቢ ነው፤
21. ‘አዯገኛ ዔቃ’ ማሇት በአየር በሚጓጓዛበት ወቅት ሇጤና፣ ሇበረራ ዯህንነት ወይም
ሇንብረት አስጊ ሁኔታን የሚፇጥር ማንኛውም ዔቃ ነው፤
22. ‘የሀገር ውስጥ የአየር ትራንስፕርት’ ማሇት በኢትዮጵያ ውስጥ ባለ ቦታዎች መሃከሌ
የሚከናወን የአየር ማመሊሇስ ተግባር ነው፤
23. ‘የኢትዮጵያ አውሮኘሊን’ ማሇት በኢትዮጵያ የተመዖገበ ማንኛውም አውሮኘሊን
ነው፤
24. ‘የበረራ ሠራተኞች አባሌ’ ማሇት በበረራ ወቅት ሇአውሮኘሊን በረራ ሥራ ተፇሊጊ
በሆኑ ተግባሮች ሊይ የተመዯበ ፇቃዴ ያሇው የበረራ ሠራተኛ ነው፤
25. ‘የበረራ ወቅት’ ማሇት አንዴ የበረራ ሠራተኞች አባሌ ሥራውን ከሚጀምርበት ጊዚ
ጀምሮ አንዴን በረራ ወይም ተከታታይ በረራዎቹን አጠናቅቆ ከሁለም ተግባሮች ነፃ
አስከሚሆንበት ያሇው ጊዚ ነው፤
26. ‘የውጭ አገር አዉሮፔሊን’ ማሇት በኢትዮጵያ ውስጥ ያሌተመዖገበ ማንኛውም
አውሮፔሊን ነው፤
27. ‘የውጭ አገር አየር አጓጓዥ’ ማሇት በኢትዮጵያ ግዙት ወይም የአየር ክሌሌ ውስጥ
በንግዴ አየር ትራንስፕርት ተግባር ሊይ የተሰማራ ኢትዮጵያዊ ያሌሆነ የአየር
አጓጓዥ ነው፤
28. ‘ጠቅሊሊ አቪዬሽን ኦፔሬሽን’ ማሇት ከንግዴ አየር ትራንስፕርትና ከኤሪያሌ ሥራ
ውጭ የተሇየ የአቪዬሽን ሥራ ማሇት ነው፤106
29. ‘በበረራ ሊይ’ ማሇት መንገዯኞች ከተሳፇሩ በኋሊ የአውሮፔሊኑ የውጭ በሮች
ከሚዖጉበት ጊዚ ጀምሮ በሮቹ መንገዯኞቹን ሇማራገፌ እስከሚከፇቱበት ዴረስ ያሇ
ጊዚ ነው፤ ባሌተጠበቀ ሁኔታ ሇማረፌ በሚገዯዴበት ጊዚ ግን የሚመሇከታቸው
618
የፌትህ ሚኒስቴር
619
የፌትህ ሚኒስቴር
38. ‘የተከሇከሇ ቦታ’ ማሇት አውሮፔሊን እንዲይበርበት ተወስኖ የተከሇሇ የአየር ክሌሌ
ነው፤
39. ‘ቅኝት’ ማሇት ሇአየር ትራፉክ ቁጥጥር ዒሊማ የራዲርንና ላልች መሳሪያዎችን
ተጠቅሞ አውሮፔሊን ያሇበትን ትክክሇኛ ቦታ ማወቅ ማሇት ነው፡፡109
40. ‘ማጽዯቅ’ ማሇት ይህ አዋጅ ሇባሇሥሌጣኑ በሰጠው ሥሌጣን መሠረተ መዉሰዴ
በሚገባዉ እርምጃ ምትክ በላሊ አገር የሲቪሌ አቪዬሽን የተወሰዯ እርምጃን በጽሐፌ
መቀበሌ ነዉ፤
41. ‘ትዔዙዛ ወይም ስርዒት’ ማሇት በዘህ አዋጅ መሰረት ወይም በአዋጁ በሚወጣ ዯንብ
መሰረት በባሇስሌጣኑ የሚወጣ የጽሐፌ መመሪያ ነዉ፤
42. ‘ዯንብ’ ማሇት ማንኛውም በዘህ አዋጅ መሠረት የወጣ ዯንብ ነው፤
43. ‘አባሌ አገር’ ማሇት የቺካጏ ኮንቬንሽን ተዋዋይ ወገን የሆነ አገር ነው፤
44. ‘ኢትዮጵያዊ ዚጋ’ ማሇት
ሀ) ኢትዮጵያዊ ዚግነት ያሇው ግሇሰብ፣
ሇ) አባሊቱ ሁለ ኢትዮጵያ የሆኑበት ሽርክና፣ ወይም
ሏ) በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት የተቋቋመና የተመዖገበ የንግዴ ማህበር፣
ነው፤
45. ‘ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር’ ማሇት እንዯቅዯም ተከተለ የትራንስፕርት ሜኒስቴር
ወይም ሚኒስትር ነው።110
46. ባሇሥሌጣን ማሇት የኢትዮጵያ ሲቪሌ አቪዬሽን ባሇሥሌጣን ነው፤
47. ሰው ማሇት የተፇጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካሌ ነው፤
3. የተፇፃሚነት ወሰን
1. ይህ አዋጅ በሚከተለት ሊይ ተፇፃሚ ይሆናሌ፤
ሀ) በኢትዮጵያ ባለ የሲቪሌ አውሮፔሊን ማረፉያዎች፤
ሇ) በኢትዮጵያ ውስጥ በተቋቋሙ ወይም በሚሠሩ አየር አገሌግልት እና የጠቅሊሊ
አቪዬሽን አገሌግልት ዴርጅቶች፤
ሏ) በባሇሥሌጣኑ በተመዖገበ ማንኛውም አዉሮፔሊን፤
በ26/27(2012) አ.1179 አንቀፅ 2(8) መሰረት አንቀጽ 2 ንዐስ አንቀጽ (38) ቀጥል የሚከተሇው አዱስ ንዐስ
109
አንቀጽ (39) ተጨምሮ ከንዐስ አንቀጽ (39 እስከ (46) ያለት እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው ከንዐስ አንቀጽ (40)
እሰከ (47) ተሸጋሽገዋሌ፡፡
110
በ26/27(2012) አ.1179 አንቀፅ 2(9) መሰረት ተሻሻሇ፡፡
620
የፌትህ ሚኒስቴር
621
የፌትህ ሚኒስቴር
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) መሠረት የተሊሇፇ ትዔዙዛ በመፇጸሙ ወይም
በትዔዙ መሠረት በቅን ሌቦና በተወሰደ እርምጃዎች ምክንያት ምንም ዒይነት
ካሣ አይከፇሌም፡፡
6. የሥሌጣን ውክሌና
1. ሚኒስቴሩ በዘህ አዋጅ የተዯነገጉትን ሥሌጣንና ኃሊፉነቱን በከፉሌ
ሇባሇሥሌጣኑ በውክሌና ሉያስተሊሌፌ ይችሊሌ፡፡
2. ተቃራኒ ማስረጃ ከላሇ በስተቀር፣ ባሇሥሌጣኑ በዘህ አንቀጽ የተሰጠውን
ውክሌና በሥራ ሊይ ሲያውሌ የሚፇጽማቸው ተግባሮች በውክሌናው መሠረት
እንዯተፇጸሙ ይቆጠራሌ፡፡
ምዔራፌ ሁሇት
ስሇኢትዮጵያ ሲቪሌ አቪዬሽን ባሇሥሌጣን
7. እንዯገና መቋቋም
1. የኢትዮጵያ ሲቪሌ አቪዬሽን ባሇሥሌጣን የራሱ የሕግ ሰውነት ያሇው
የመንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዘህ አዋጅ እንዯገና ተቋቁሟሌ፡፡
2. ባሇሥሌጣኑ ተጠሪነቱ ሇሚኒስቴሩ ይሆናሌ፡፡
8. ዋና መሥሪያ ቤት
የባሇሥሌጣኑ ዋና መሥሪያ ቤት በአዱስ አበባ ሆኖ ቅርንጫፌ መሥሪያ ቤቶችን
እንዯአስፇሊጊነቱ በላልች ቦታዎች ሉያቋቁም ይችሊሌ፡፡
9. ዒሊማ
ባሇሥሌጣኑ የሚከተለት ዒሊማዎች ይኖሩታሌ፤
1. ቀሌጣፊና ኢኮኖሚያዊ የአየር አገሌግልትና ጠቅሊሊ የአቪዬሽን አገሌግልት
እንዱኖር የማዴረግና የአየር አገሌግልት ዯኀንነት በከፌተኛ ሁኔታ መጠበቁን
የማረጋገጥ፤
622
የፌትህ ሚኒስቴር
የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፆች 3፣ 4 እና 15 በ26/27(2012) አ.1179 አንቀፅ 2(11)(12) መሰረት ተሻሻሇ፡፡
112
623
የፌትህ ሚኒስቴር
በ26/27(2012) አ.1179 አንቀፅ 2(13) መሰረት ከአዋጁ አንቀጽ 10 ንዐስ አንቀጽ (16) ቀጥል አዱስ ንዐስ
113
አንቀጾች (17 እስከ 33) ተጨምረው ነባሮቹ ንዐስ አንቀጸች (17 እስከ 19) እንዯቅዯም ተከተሊቸው ከንዐስ
አንቀጽ (34) እስከ (36) ሆነው ተሸጋሽገዋሌ።
624
የፌትህ ሚኒስቴር
625
የፌትህ ሚኒስቴር
626
የፌትህ ሚኒስቴር
627
የፌትህ ሚኒስቴር
628
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሦስት
የአዉሮፔን ምዛገባ
16. ምዛገባና ምሌክት
1. ማንኛውም ሰው አንዴን የሲቪሌ አውሮፔሊን፣
ሀ) የተመዖገበ ካሌሆነ፣ እና
ሇ) የዚግነትና የምዛገባ ምሌክቶች ግሌጽና የሚታይ ሆኖ በአውሮፔሊኑ ሊይ የተቀባ
ወይም የተጣበቀ ካሌሆነ በስተቀር፣
በኢትዮጵያ አየር ክሌሌ ውስጥ ማብረር አይችሌም፡፡
2. የኢትዮጵያ አውሮፔሊን የዚግነትና የምዛገባ ምሌክቶች ባሇሥሌጣኑ በሚወስነው
መሠረት በአውሮፔሊኑ ሊይ መቀባት ወይም መሇጠፌ አሇበት፡፡
17. የአውሮኘሊን ዚግነት
1. በኢትዮጵያ የተመዖገበ አዉሮኘሊን የኢትዮጵያ ዚግነት ይኖረዋሌ፡፡ ምዛገባዉ
ፀንቶ በሚቆይበት ጊዚ ውስጥም በላሊ አገር ሉመዖገብ አይችሌም፡፡
2. በላሊ አገር የተመዖገበ አዉሮኘሊን የመዛጋቢዉ አገር ዚግነት እንዲሇው
ይቆጠራሌ፡፡ ምዛገባዉ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዚ ውስጥም በኢትዮጵያ ሉመዖገብ
አይችሌም፡፡
18. የምዛገባ ሥርዒትና መሥፇርቶች
ባሇሥሌጣኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ብሔራዊ የሲቪሌ አውሮፔሊን አመዖጋገብ ሥርዒትንና
መሟሊት ያሇባቸውን መስፇርቶች ይወስናሌ፤ በሥራ ሊይ እንዱውለ ያዯርጋሌ፡፡
19. የምዛገባ ምስክር ወረቀት
1. ባሇሥሌጣኑ ሇመዖገበዉ አውሮፔሊን ባሇቤት የምዛገባ ምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፡፡
2. የአውሮኘሊን ባሇቤትነትን በሚመሇክት በሚነሳ ክርክር የምዛገባ ምስክር ወረቀት
የባሇቤትነት ማስረጃ ሆኖ ይቆጠራሌ፡፡
3. የአውሮፔሊን ምዛገባ የምስክር ወረቀት በዘህ አዋጅ ክፌሌ ስምንት ዴንጋጌዎች
መሠረት በባሇሥሌጣኑ ሉታገዴ ወይም ሉሠረዛ ይችሊሌ፡፡
20. በአዉሮፔሊን ሊይ ያሇ መብትን የሚመመሇከቱ ሰነድችን ሰሇመመዛገብ
1. ባሇሥሌጣኑ በኢትዮጵያ በተመዖገበ የሲቪሌ አወሮኘሊን ወይም በኢትዮጵያ
ሇተመዖገበ አውሮፔሊን አገሌግልት በሚውሌ ሞተር፣ ውሌብሌቢት፣ መሇዋወጫ
629
የፌትህ ሚኒስቴር
630
የፌትህ ሚኒስቴር
631
የፌትህ ሚኒስቴር
632
የፌትህ ሚኒስቴር
መ) የጉዜ መዛገብ፤
ሠ) የአውሮፔሊን ሬዱዮ ፇቃዴ፤
ረ) መንገዯኞች ካለ ወይም ጭነት ካሇ፤ የመንገዯኞች ዛርዛር ወይም የጭነት
ማኒፋስት፤
ሰ) የበረራ መመሪያ፤ እና
ሸ) የንግዴ በረራ በሆነ ጊዚ የአየር ኦፔሬተር የምስክር ወረቀት፡፡
2. በላሊ አገር በተመዖገበ አውሮፔሊን ውስጥ የሚገኙ ሠነድች ከዘያ አገር መስፇርት
ጋር የሚጣጣሙ መሆን አሇባቸው፤ ሆኖም ባሇሥሌጣኑ ሠነድቹን አስቀርቦ
የመመርመር ሥሌጣን ይኖረዋሌ፡፡
29. የኦፏሬተሮችና የአቪዬሽን ባሇሙያዎች ኃሊፉነት
1. ማንኛውም የአየር ኦፔሬተር የምስክር ወረቀት ባሇቤት አውሮፔሊኑና ሇሲቪሌ
አቪዬሽን ጥቅም የሚውለ መሣሪያዎች በየጊዚው ምርመራና እዴሳት
የሚዯረግሊቸውና ኦፔሬሽኑ በዘህ አዋጅና በዘህ አዋጅ መሠረት በወጡ ዯንቦች፣
መመሪያዎችና ትዔዙዜች መሠረት የሚፇፀም መሆኑን የማረጋገጥ ኃሊፉነት
አሇበት፡፡
2. ማንኛውም የአቪዬሽን ባሇሙያ የምስክር ወረቀት ባሇቤት በምስክር ወረቀቱ
የተመሇከቱትን ሥሌጣኖችና ገዯቦች እንዱሁም ከሥራው ጋር የተያያ የዘህን
አዋጅ ዴንጋጌዎችና በዘህ አዋጅ መሠረት የወጡ ዯንቦች፤ መመሪያዎችና ትዔዙዜች
የማክበርና የመፇጸም ኃሊፉነት አሇበት፡፡
3. ማንኛውም የሲቪሌ አቪዬሽን ሥራ የሚያከናዉን ሰው ሥራውን የሚመሇከቱትን
የዘህን አዋጅ ዴንጋጌዎችና በዘህ አዋጅ መሠረት የወጡ ዯንቦች፣ መመሪያዎችና
ትዔዙዜች የማክበርና የመፇጸም ኃሊፉነት አሇበት፡፡
4. በዒሇም አቀፌ በረራዎች መነሻቸው ወይም መዴረሻቸው ኢትዮጵያ ሇሆኑም ሆነ
በኢትዮጵያ ውስጥ ሇሚካሄደ የንግዴ አየር ትራንስፕርት በረራዎች ጭነት ወይም
ጓዛ የሚያቀርብ ወይም የሚቀበሌ ሰው በኮንቬንሽኑና አዯገኛ ዔቃዎችን ዯህንነቱ
በተጠበቀ መንገዴ በአየር ማጓጓዛን በተመሇከተ የአሇም አቀፌ የሲቪሌ አቪዬሽን
ዴርጅት ባወጣው ቴክኒካዊ መመሪያ መሠረት ጭነቶቹን ወይም ጓዜቹን የማስረከብ
ወይም የመረከብ ኃሊፉነት አሇበት፡፡
30. ቁጥጥር ስሇማዴረግ
633
የፌትህ ሚኒስቴር
1. ባሇሥሌጣኑ፣
ሀ) በማንኛውም የሲቪሌ አውሮፔሊን ኦፏሬተር ጥቅም ሊይ የሚውለ
አውሮፔሊኖችና የአውሮፔሊን ሞተሮች፣ ውሌብሉቢቶችና አፔሉያንሶች
ዯህንነታቸው በተጠበቀ ሁኔታ መገኘታቸውን ሇማረጋገጥ እነዘህኑ በሚመሇከቱ
ሠነድች ሊይ ጭምር ቁጥጥር የማዴረግ፣ እና
ሇ) የእነዘህን ዔቃዎች ቁጥጥርና እዴሳት በተመሇከተ እያንዲንደን ኦፔሬተር
የማማከር፣
ሥሌጣንና ኃሊፉነት ይኖረዋሌ።
2. ባሇሥሌጣኑ በማንኛውም ኦፔሬተር ሇሲቪሌ አቪዬሽን ጥቅም ሊይ የዋሇ ወይም
እንዱውሌ የታሰበ ማንኛውም አውሮፔሊን ወይም የአውሮፔሊን ሞተር፣ ውሌብሉቢት
ወይም አፔሉያንስ ዯህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ኦፔሬሽን ሊይ ሉውሌ አሇመቻለን
ሲረዲ ይህንኑ ሇኦፔሬተሩ በማሳወቅ ዯህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ኦፔሬሽን ሊይ
ሉውሌ መቻለን አስከሚያረጋግጥ ዴረስ ጥቅም ሊይ እንዲይውሌ ያግዲሌ፡፡
3. ባሇሥሌጣኑ የዘህን አዋጅና በአዋጁ መሠረት የወጡ ዯንቦች፣ መመሪያዎችና
ትዔዙዜች መከበር ሇማረጋገጥ፣
ሀ) ፇቃዴ ያገኙ የጥገና ዴርጅቶችን፣ የአቪዬሽን ሥሌጠና ትምህርት ቤቶችንና
የአየር ኦፔሬተሮችን፣
ሇ) ኤርፕርቶች፣ የአየር ናቪጌሽን ፊሲሉቲዎችንና የኤርፕርት ሴኩሪቲን፣
እንዱሁም
ሏ) በዘህ አዋጅ ወይም በአዋጁ መሠረት በወጡ ዯንቦችና መመሪያዎች መሠረት
መያዛ ያሇባቸውን ሰነድች፣
የመቆጣጠር ሥሌጣንና ኃሊፉነት ይኖረዋሌ፡፡
4. ባሇሥሌጣኑ በዘህ አዋጁ መሠረት የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው የአቪዬሽን
ባሇሙያዎችን በየጊዚው እንዯገና ሉፇትን ይችሊሌ፡፡
31. ቁጥጥር ሇማዴረግ የመግባት መብት
1. በአግባቡ የተወከሇ ማንኛውም የባሇሥሌጣኑ ኢንስፓክተር በዘህ አዋጅ አንቀጽ 30
መሠረት ሇሚዯረግ ቁጥጥር ዒሊማ፣
ሀ) በኢትዮጵያ ውስጥ በአገሌግልት ሊይ ወዯአሇ ማናቸውም የሲቪሌ አውሮፔሊን፣
ሇ) በየትኛውም ቦታ በአገሌግልት ሊይ ወዯአሇ በኢትዮጵያ ወዯ ተመዖገበ
634
የፌትህ ሚኒስቴር
አውሮፔሊን፤
ሏ) ወዯ ማንኛውም የአየር ኦፔሬተር ይዜታ፤
መ) ወዯ ማንኛውም የጥገና ተቋም ወይም የስሌጠና ትምህርት ቤት፣
ሠ) ወዯ ማናቸውም አውሮፔሊን ማረፉያ፣ የአየር ናቪጌሽን ፊሲሉቲ ወይም
የኤርፕርት ሴኩሪቲ፣
መግባት ይችሊሌ፡፡
2. ማንኛውም ኢኒስፓክተር በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ወዯተጠቀሰወ አዉሮኘሊን
ወይም ይዜታ ሇመግባት ከባሇሥሌጣኑ የተሰጠውን መታወቂያ ወረቀት ማሳየት
አሇበት፡፡
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) በተጠቀሱት አገሌግልቶች የተሰማራ ማንኛውም
ሰው ሇኢንስፓክተሮች ተገቢውን ትብብር የማዴረግ ግዳታ አሇበት፡፡
32. የምስክር ወረቀትንና ፇቃዴን ስሇማገዴና መሠረዛ
ባሇሥሌጣኑ በዘህ አዋጅ አንቀጽ 30 መሠረት በተካሄዯ ቁጥጥር ወይም ፇተና ወይም
በላሊ ዒይነት ምርመራ ምክንያት ሇሲቪሌ አቪዬሽን ዯህንነት አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘዉ
በዘህ አዋጅ መሠረት የተሰጠን ማንኛውንም የምስክር ወረቀት በሙለም ሆነ በከፉሌ
በዘህ አዋጅ ክፌሌ ስምንት ዴንጋጌዎች መሠረት የሚያግዴ ወይም የሚሠርዛ ትዔዙዛ
ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
33. ማፅዯቅ
ባሇሥሌጣኑ የምስክር ወረቀትና ፇቃዴ የመስጠትና ቁጥጥር የማዴረግ ኃሊፉነቶቹን
ሇመወጣት የተሇየ እርምጃ ከመውሰዴ ይሌቅ ዯህንነትን ሇማስጠበቅ ሲባሌ ያስፇሌጋለ
ብል የሚወስናቸው ሁኔታዎችና የሚከተለት ገዯቦች እንዯተጠበቁ ሆነው
የላሊን አገር ሲቪሌ አቪዬሽን ባሇሥሌጣን ተግባራትን ሉያፀዴቅ ይችሊሌ፤
1. የአቪዬሽን ባሇሙያዎችና የበረራ ብቁነት የምስክር ወረቀቶችን አሰጣጥና ፀንቶ
መቆየትን በሚመሇከት ስሇሚወሰደ እርምጃዎች ላሊዉ አገር የኮንቬንሽኑ ፇራሚ
መሆኑንና በኮንቬንሽኑ መሰረት ግዳታዎችን የሚያሟሊ መሆኑ መረጋገጥ ያሇበት
መሆኑ፤
2. በአየር አጓጓዥ ፇቃዴ ሊይ ተፇፃሚነት ያሊቸዉ እርምጃዎችን በሚመሇከት
ባሇስሌጣኑ በተሇየ ሁኔታ ሇመወሰንና ዯጋፉ ሰነድችን መጠየቅ የሚችሌ መሆኑ፤
635
የፌትህ ሚኒስቴር
636
የፌትህ ሚኒስቴር
637
የፌትህ ሚኒስቴር
638
የፌትህ ሚኒስቴር
639
የፌትህ ሚኒስቴር
2. ማንኛውም ሰው፣
ሀ) ኦፏሬተሩና የኦፏሬተሩ አውሮፔሊን በዘህ አዋጅ መሠረት በወጡ ዯንቦችና
መመሪያዎች ውስጥ የተቀመጡትን የበረራ ብቁነትና የኦፏሬሽን የፇቃዴ
ሁኔታዎችን ያከበሩ መሆኑ፣ እና
ሇ) አፔሬሽኑ እንዱካሄዴ ባሇሥሌጣኑ የፇቀዯ መሆኑ፣
ካሌተረጋገጠ በስተቀር በኢትዮጵያ የተመዖገበ ሲቪሌ አውሮኘሊንን የተቀነሰ ዛቅተኛ
የከፌታ መሇያያ ተግባራዊ እንዱሆን በተወሰነበት የአየር ክሌሌ ውስጥ ማብረር
አይችሌም።
44. የአየር ሥርዒትን መተሊሇፌ
ማንኛውም አዙዥ ፒይሇት፤ ወይም አወሮፔሊኑን በኃሊፉነት የሚያንቀሳቅስ ረዲት
ፒይሇት፡-
1. ማንኛውንም አውሮፔሊን የኢትዮጵያን የአየር ክሌሌ በማቋረጥ ወይም በውስጡ
ሲያበር የኢትዮጵያን የአየር ሥርዒቶች ከተሊሇፇ፣
2. በኢትዮጵያ የተመዖገበን አውሮፔሊን የውጭ አገርን የአየር ክሌሌ በማቋረጥ ወይም
በውስጡ ሲያበር በዘያ አገር ተፇፃሚነት ያሊቸውን የአየር ሥርዒቶች ከተሊሇፇ፣
ወይም
3. በኢትዮጵያ የተመዖገበን አውሮፔሊን የአሇም አቀፌ ባሕርን የአየር ክሌሌ በማቋረጥ
ሲያበር በኮንቬንሽኑ የተመሇከቱትን የአየር ሥርዒቶች ከተሊሇፇ፤
በዘህ አዋጅ መሠረት ጥፊተኛ ተዯርጎ ይቀጣሌ፡፡
ምዔራፌ ሦስት
ስሇ አቪዬሽን ባሇሙያዎች
640
የፌትህ ሚኒስቴር
3. ባሇሥሌጣኑ የዒሇም አቀፌ ሲቪሌ አቪዬሽን ዴርጅት አባሌ የሆነ የውጭ አገር ቀዯም
ሲሌ የሰጠውን የአቪዬሽን ባሇሙያ ምስክር ወረቀት አመሌካቹ ከተጠየቀው የምስክር
ወረቀት ጋር ግንኙነት ያሊቸውን ተግባራት ሇማከናወን አስፇሊጊው ችልታ ያሇውና
ጤንነቱ የተሟሊ መሆኑን በሙለም ሆነ በከፉሌ የሚያረጋግጥ ማስረጃ አዴርጏ
ሉቀበሇው ይችሊሌ፡፡
4. የምስክር ወረቀቱ ባሇሥሌጣኑ የሲቪሌ አቪዬሽንን ዯህንነት ሇማረጋገጥ አስፇሊጊ
ናቸው ብል የሚወስናቸዉን ዴንጋጌዎችና የአካሌ ብቃት ማረጋገጫ ምርመራዎችን
ሉይዛ ይችሊሌ፡፡
5. ባሇሥሌጣኑ የበረራ አባሊትን ወይም የአዉሮፔሊንና የአዉሮፔሊን ሞተሮች፣
ዉሌብሌቢቶችና አፔሉያንሶች ጥገና ባሇሙያዎችን የማሰሌጠንና የመቆጣጠር
ኃሊፉነት ያሇባቸውን ጨምሮ ሇአቪዬሽን ባሇሙያዎች የሚሰጡትን የምስክር
ወረቀቶች ዒይነትና የሚሰጡበትን መሥፇርት የሚወስን ሥርዒት ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
6. በላሊ አገር የተሰጠ የአቪዬሽን ባሇሙያ የምስክር ወረቀትን በተመሇከተ ባሇስሌጣኑ
የማጽዯቂያ የምስክር ወረቀት ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
46. ክሌከሊ
1. ማንኛውም ሰዉ በዘህ አዋጅ መሠረት የተሰጠ ወይም የፀዯቀ የአቪዬሽን ባሇሙያ
የምስክር ወረቀት ካሌያዖ በስተቀር በኢትዮጵያ በተመዖገበ አውሮፔሊን የበረራ አባሌ
ሆኖ መብረር አይችሌም፡፡
2. ማንኛውም ሰው፣
ሀ) በዘህ አዋጅ ወይም አውሮፔሊኑ በተመዖገበበት አገር ህግ መሰረት የተሰጠ
የአቪዬሽን ባሇሙያ ምስክር ወረቀት ካሌያዖ፣
ሇ) ምስክር ወረቀቱ በላሊው አገር የተሰጠው በኮንቬንሽኑ መሠረት ከወጡት መነሻ
ዯረጃዎች ጋር እኩሌ በሆነ ወይም በበሇጠ መስፇርት መሠረት ካሌሆነ፣ እና
ሏ) ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ የምስክር ወረቀት ያሌተከሇከሇ ሰው ካሌሆነ፤
በስተቀር በኢትዮጵያ አየር ክሌሌ በላሊ አገር በተመዖገበ አውሮፔሊን የበረራ አባሌ
በመሆን ሉበር አይችሌም፡፡
641
የፌትህ ሚኒስቴር
642
የፌትህ ሚኒስቴር
ምዔራፌ አራት
የኤሮኖቲካሌ አገሌግልቶች
50. የኤርናቪጌሽን አገሌግልት116
1. ባሇሥሌጣኑ በኮንቬንሽኑ መሠረት በየጊዚው ከሚወጡት ሥርዒቶች ጋር በተቻሇ
መጠን የሚጣጣሙና በኢትዮጵያ ግዙት ውስጥ ተፇጻሚ የሚሆኑ የአየር ትራፉክ
ቁጥጥር ሥርዒቶችን ያወጣሌ፡፡
2. ባሇሥሌጣኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ሇኤሮኖቲካሌ ጠቀሜታ ብቻ የሚውሌ የሬዱዮ
መገናኛና የናቪጌሽንና የቅኝት ፊሲሉቲዎች የመትከሌ፣ የማስተዲዯርና የመጠገን
ሥሌጣን ይኖረዋሌ፡፡ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝና በሚኒስትሩ ሲፇቀዴ በቀጠና ወይም
በአህጉር ዯረጃ ሲቪሌ አቪዬሽንን በተመሇከተ በሚፇጠሩ የመገናኛ ሥርዒት ተቋሞች
ውስጥ በመሳተፌ የመገናኛ ሥርዒቶች ተጠቃሚ ሉሆን ይችሊሌ፡፡
3. ባሇሥሌጣኑ በብሔራዊ ዯረጃ ወይም በቀጠና ትብብር አማካይነት የመገናኛ፣
የናቪጌሽንና የቅኝት መረቦችን በተገቢው ቴክኖልጂ ሊይ ተመሥርቶ ማቋቋምና
ማካሄዴ ይችሊሌ፡፡
4. ባሇሥሌጣኑ የአየር ናቪጌሽን ፊሲሉቲዎችንና ሠራተኞችን በሚመሇከት ተፇጻሚ
የሚሆኑና በተቻሇ መጠን በኮንቬንሽኑ መሠረት ከወጡ ዯረጃዎችና ተመራጭነት
ካሊቸው አሠራሮች ጋር የሚጣጣሙ ሥርዒቶችና ዯረጃዎች ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
643
የፌትህ ሚኒስቴር
117
በ26/27(2012) አ.1179 አንቀፅ 2(17) መሰረት የአዋጁ አንቀፅ 53 ርዔስ ተሰርዜ ‘የምስክር ወረቀትና ፇቃዴ
አስፇሊጊነት’ በሚሌ ሏረግ የተተካ ሲሆን በዘሁ አንቀጽ በንዐስ አንቀጽ (1)፣ (2)፣ (4) እና (5) ‘ኦፔሬሽን
ፇቃዴ’ ከሚሇው ሀረግ ቀጥል ‹‹የምስክር ወረቀት ወይም ላሊ ሕጋዊ ማስረጃ›› የሚሌ ሏረግ ተጨምሯሌ፡፡
644
የፌትህ ሚኒስቴር
645
የፌትህ ሚኒስቴር
646
የፌትህ ሚኒስቴር
647
የፌትህ ሚኒስቴር
648
የፌትህ ሚኒስቴር
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) የተመሇከተውን የመዴን ዋስትና ፕሉሲ አሇመያዛና
ተፇጻሚነት ኖሮት እንዱቀጥሌ አሇማዴረግ ሉያስከትሌ ከሚችሇው ማንኛውም ላሊ
ቅጣት በተጨማሪ አውሮፔሊን እንዲይበር ሇማዴረግና ሇፇቃዴ መታገዴ ወይም
መሰረዛ ምክንያት ይሆናሌ፡፡
3. ባሇሥሌጣኑ የአየር ትራንስፕርት ወይም የኤርያሌ ሥራ ፇቃዴ በሚሰጥበት ጊዚ
ሇሕዛብ ጥቅም አስፇሊጊ የሆኑ ላልች ሁኔታዎችና ገዯቦች ከፇቃደ ጋር እንዱያያ
ማዴረግ ይችሊሌ፡፡
4. ማንኛውም የአየር ኦፏሬተር የምስክር ወረቀት የአየር ኦፔሬተሩ በንግዴ አየር
ትራንስፕርት እንዱሰማራ የተፇቀዯሇትን መዴረሻና በመሃሌ ያለ ማረፉያ
ቦታዎችና የሚሰጠውን አገሌግልት እንዱሁም ሇሕዛብ ጥቅም ሲባሌ ከፇቃደ ጋር
እንዱያያ የተዯረጉ ሁኔታዎችንና ገዯቦችን መግሇጽ አሇበት፡፡
5. በመዯበኛ ወይም ቻርተር በሚዯረግ የዒሇም አቀፌ የንግዴ አየር ትራንስፕርት
ሇመሠማራት በተሰጠ ፇቃዴ የበረራዉ መዴረሻና በመሃሌ አገሌግልት ሉሰጥባቸዉ
የሚገቡ ማረፉያ ቦታዎችን መግሇጽ ካሌተቻሇ በረራው ሉከተሌ የሚገባውን
አጠቃሊይ የበረራ መስመር ወይም መስመሮች ብቻ መግሇፅ ይችሊሌ፡፡
64. ታሪፌ
1. ማንኛዉም የአየር አጓጓዥ ሇሚሰጠዉ የአየር ትራንስፕርት አገሌግልት የክፌያ
መጠንና አገሌግልቱ የሚሰጥባቸውን ሁኔታዎች ያካተተ ወቅታዊ የሆነ ታሪፌ
ከላሇው በስተቀር በአየር ትራንስፕርት አገሌግልት ሥራ ሉሠማራ አይችሌም፡፡
2. ታሪፈ ባሇሥሌጣኑ በሚወስነው ፍርም የተዖጋጀና ዛርዛር መረጃ የያዖ መሆን
አሇበት፡፡ የዒሇም አቀፌ የአየር ትራንስፕርትን በሚመሇከት ተፇጻሚ የሚሆን
ታሪፌ እስከተቻሇ ዴረስ በዒሇም አቀፌ ዯረጃዎች የተገሇጸዉን ፍርምና ይዖት
ያሟሊ መሆኑን ባሇሥሌጣኑ ማገናዖብ አሇበት፡፡
3. በባሇሥሌጣኑ እንዱመዖገበ ካሌተዯረገ በስተቀር ማንኛውም የአየር አጓጓዥ ወይም
ወኪለ ማንኛውንም መንገዯኛ ወይም ዔቃ ማጓጓዛን አስመሌክቶ በወቅቱ ሥራ ሊይ
በዋሇው ታሪፌ ሊይ ከተጠቀሰው ክፌያ በተሇየ የዋጋ መጠን ወይም በታሪፈ ውስጥ
ከተቀመጠው ዴንጋጌ ወይም ሁኔታ ውጭ ሇማጓጓዛ ስምምነት መፇጸም
አይችሌም፡፡
65. የታሪፌ ምዛገባና እግዴ
649
የፌትህ ሚኒስቴር
650
የፌትህ ሚኒስቴር
651
የፌትህ ሚኒስቴር
በ26/27(2012) አ.1179 አንቀፅ 2(24) መሰረት ንዐስ አንቀፅ 3 እና 4 አዱስ የገቡ ናቸው፡፡
123
652
የፌትህ ሚኒስቴር
653
የፌትህ ሚኒስቴር
654
የፌትህ ሚኒስቴር
655
የፌትህ ሚኒስቴር
656
የፌትህ ሚኒስቴር
657
የፌትህ ሚኒስቴር
658
የፌትህ ሚኒስቴር
128
በ22/84 (2008) አ. 957 አንቀጽ 28(1) መሰረት ተሽሯሌ፡፡
659
የፌትህ ሚኒስቴር
660
የፌትህ ሚኒስቴር
661
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የኢትዮጵያ የአውሮፔሊን አዯጋ እና የአዯጋ አጋጣሚ ምርመራ አዋጅ ቁጥር
957/2008’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. ‘አውሮፔሊን’ ማሇት በጠፇር ውስጥ በአየር ሇመንሳፇፌ የሚያስችሇውን ዴጋፌ
ከመሬቱ ገጽታ ሳይሆን ከአየሩ ሁኔታ የሚያገኝ ማንኛውም በራሪ መሣሪያ ነው፤
2. ‘አዯጋ’ ማሇት ማንኛውም ሰው በአውሮፔሊን ሇመብረር በማሰብ በአውሮፔሊን
ከተሳፇረበት ጊዚ ጀምሮ ሁለም ሰው እስከሚወርዴበት ዴረስ ባሇው ጊዚ ውስጥ
ከአውሮፔሊኑ እንቅስቃሴ ጋር በተገናኘ የሚፇጠር ክስተት ሆኖ:-
662
የፌትህ ሚኒስቴር
663
የፌትህ ሚኒስቴር
664
የፌትህ ሚኒስቴር
15. ‘ታዙቢ’ ማሇት በዯረሰው አዯጋ ጥቅም ያሇው አካሌ የወከሇውና በምርመራው ሊይ
በታዙቢነት እንዱገኝ በቢሮው የተፇቀዯሇት ሰው ነው፤
16. ‘ጥቅም ያሇው አካሌ’ ማሇት በአውሮፔሊን አዯጋ ወይም ከባዴ አጋጣሚ ሊይ ቀጥተኛ
ጥቅም ያሇው ሚኒስቴር፣ ባሇስሌጣን፣ መንግስታዊ ወይም መንግስታዊ ያሌሆነ
ዴርጅት ነው፤
17. ‘የአየር ትራፉክ ቁጥጥር ክፌሌ’ ማሇት የአየር ክሌሌ፣ የመነሻና የመቃረቢያ አካባቢ
ወይም የአውሮፔሊን ማረፉያ ክሌሌ ትራፉክን የሚቆጣጠር ክፌሌ ነው፤
18. ‘ኦፔሬተር’ ማሇት በአውሮፔሊን ኦፔሬሽን የተሰማራ ወይም ሇመሰማራት ጥያቄ
ያቀረበ ሰው ነው፤
19. ‘ዋና አብራሪ’ ማሇት አውሮፔሊኑ በረራ ሊይ እያሇ ሇአውሮፔሊኑ ኦፔሬሽንና ዯህንነት
ኃሊፉ የሆነ ሰው ነው፤
20. ‘የበረራ አባሌ’ ማሇት በበረራ ወቅት በአውሮፔሊን ውስጥ በኦፔሬተሩ ሇሥራ
የተመዯበ ሰው ነው፤
21. ‘ኮንቬንሽን’ ማሇት እ.ኤ.አ ዱሴምበር 7 ቀን 1944 በቺካጎ የተፇረመው የአሇም
አቀፌ የሲቪሌ አቪዬሽን ስምምነት እና ተቀጽሊዎች ናቸው፤
22. ‘ተቀጽሊ 13’ ማሇት ከአውሮፔሊን አዯጋ እና ከአዯጋ አጋጣሚ ምርመራ ጋር
በተያያዖ ዯረጃና የተመረጠ አሰራርን ያካተተ የዒሇም ዒቀፈ የሲቪሌ አቪዬሽን
ዴርጅት ኮንቬንሽን ተቀጽሊ ነው፤
23. ‘ሰነዴ’ ማሇት ማንኛውም የዯብዲቤ ሌውውጥ፣ መግባቢያ ሰነዴ፣ መጽሏፌ፣ ዔቅዴ፣
ካርታ፣ የተሳሇ ንዴፌ፣ ስዔሊዊ ወይም ግራፌ፣ ፉሌም፣ የዴምፅ መቅጃ፣ ቪዱዮ ቴፔ፣
ኤላክትሮኒክ መዙግብት እና መረጃ እና የእነዘህ ማንኛውም ቅጅ ነው፤
24. ‘መረጃ’ ማሇት በጥቅሌ ወይም በከፉሌ፣ በቃሌ ወይም በጽሐፌ ወይም የተቀዲና
ከአዯጋ ወይም ከከባዴ አዯጋ አጋጣሚ ጋር ግንኙነት ያሇው ሇቢሮው የተሰጠ መረጃ
ነው፤
25. ‘የበረራ መመዛገቢያ ሳጥን’ ማሇት የአዯጋ ወይም የአዯጋ አጋጣሚ ምርመራ ሥራን
የሚያግዛ ማንኛውም በአውሮፔሊን ሊይ የሚገጠም መመዛገቢያ መሣሪያ ነው፤
26. ‘የማጠቃሇያ ረቂቅ ሪፕርት’ ማሇት በረቂቅ ሪፕርቱ ሊይ አስተያየት እንዱሰጥበት፣
ሥሌጣን ሇተሰጠው ተወካይ እና በቢሮው እምነት በምርመራ ግኝቱ ሊይ ቀጥተኛ
665
የፌትህ ሚኒስቴር
666
የፌትህ ሚኒስቴር
5. መቋቋም
የኢትዮጵያ የአውሮፔሊን አዯጋ ምርመራ ቢሮ (ከዘህ በኋሊ ‘ቢሮ’ እየተባሇ የሚጠራ)
በሚኒስቴሩ ውስጥ በዘህ አዋጅ መሠረት ተዯራጅቷሌ፡፡
6. የቢሮው አዯረጃጀት
ቢሮው:-
1. በሚኒስትሩ የሚሾም ቢሮ ኃሊፉ እና
2. ሇሥራው አስፇሊጊ ባሇሞያዎች፣
ይኖሩታሌ::
667
የፌትህ ሚኒስቴር
668
የፌትህ ሚኒስቴር
669
የፌትህ ሚኒስቴር
670
የፌትህ ሚኒስቴር
671
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አራት
ክስተቶችን ስሇማሳወቅ፣ ማስረጃዎችን ስሇመጠበቅ እና
ማስረጃዎችን ይዜ ስሇማቆየት
672
የፌትህ ሚኒስቴር
673
የፌትህ ሚኒስቴር
674
የፌትህ ሚኒስቴር
675
የፌትህ ሚኒስቴር
676
የፌትህ ሚኒስቴር
ሏ/ የባህር ትራንስፕርት
ዯንብ ቁጥር 1/1988
ስሇመርከብ ምዛገባ የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ አስፇፃሚ
አካሊትን ስሌጣንና ተግባር ሇመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 4/1987 አንቀፅ 5 መሰረት
የሚከተሇውን አውጥቷሌ፡፡
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ ‘የመርከብ ምዛገባ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 1/1988’ ተብል
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ ዯንብ ውስጥ መርከብ ማሇት በባህር ሕግ አንቀፅ 1 ሊይ በተመሇከተው ትርጓሜ
የሚሸፇኑትን እንዱሁም በአገር ውስጥ ውኃዎች ሊይ ሇሚዯረግ ትራንስፕርት
የሚያገሇግለ መርከቦችንና በሞተር የሚሰሩ ጀሌባዎችን ይጨምራሌ፡
3. ምዛገባ
የትራንስፕርትና መገናኛ ሚኒስቴር129 የመርከብ ምዛገባና ከዘሁ ጋር የተያያ
ተግባሮችን ያከናውናሌ፡፡
4. የምዛገባ ቦታ
አዱስ አበባ ወይም የሚመሇከተው አካሌ የሚሰይማቸው ላልች የኢትዮጵያ ከተሞች
የምዛገባ ቦታ (ፕርት ኦፌ ሬጅስተሬሽን) ሆነው የገሇገሊለ፡፡
5. ዯንቡ የሚፀናበት ግዚ
ይህ ዯንብ በነጋሪት ጋዚጣ ታተሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡
129
በ22/12 (2008) አ. 916 አንቀጽ 9 (12) መሰረት የትራንስፕርት ሚኒስቴር ተብል ይነበባሌ፡፡
677
የፌትህ ሚኒስቴር
678
የፌትህ ሚኒስቴር
679
የፌትህ ሚኒስቴር
680
የፌትህ ሚኒስቴር
11. ወዯብ ውስጥ ሇመርከቡ አስፇሊጊ የሆኑ የተሇያዩ አገሌግልቶችን ማሇት ሇመርከበ
ሠራተኞች ምግብ ውሃ የመሳሰለትን መስጠት ወይም የሚሰጥበትን ሁኔታ
ማቀናጀት፤
12. ባሕረኞችን የማቀያየርና ወዯ መጡበት የመመሇስ አገሌግልት መስጠት፤
13. የመርከብ ዔቃ መጫኛ ሠነዴ፣ የዔቃ ማስረከቢያ ሰነዴ ማዖጋጀትና መስጠት
እንዱሁም ላልች የመርከብ ሰነድችን ማዖጋጀት፤
14. ባሇዔቃዎች የሚያቀርቡት የክፌያ ጥያቄ እንዱፇጸም ሁኔታዎችን ማመቻቸት፤
15. የተቆጣጣሪ ውክሌና አገሌግልት መስጠት፤
16. የኮንቴይነር እንቅስቃሴ መከታተሌ ።
5. ስሇፇቃዴ አስፇሊጊነት
1. ማንኛዉም ሰው የዔቃ አስተሊሊፉነት ወይም የመርከብ ውክሌና አገሌግልት ሥራ
ሇመሥራት በዘህ ዯንብ መሠረት ፇቃዴ ማውጣት ይኖርበታሌ፡፡
2. ማንኛውም ሰው በውጭ ንግዴ ረዲትነት ፇቃዴ የመርከብ ዉክሌናና የዔቃ
አስተሊሊፉነት ሥራ ሇመሥራት በዘህ ዯንብ መሠረት ፇቃዴ ማውጣት
ይኖርበታሌ፤
3. በዘህ ዯንብ መሠረት የዔቃ አስተሊሊፉነት ሥራ ፇቃዴ የተሰጠው ሰው የጉምሩክ
አስተሊሊፉነት ሥራ ፇቃዴ እንዯተሰጠው ይቆጠራሌ።
6. ፇቃዴ ሇማግኘት መሟሊት ያሇባቸው መስፇርቶች
1. ሇዔቃ አስተሊሊፉነት ሥራ ወይም ሇመርከብ ውክሌና ሥራ ፇቃዴ ሇማግኘት
አመሌካቹ፤
ሀ) ኢትዮጵያዊ ዚጋ ወይም አንዯኛው ወገን ሇሚሰጠው ጥቅም ላሊኛው ወገን
በተመሳሳይ አጸፊውን የሚሰጥበት ስምምነት ኢትዮጵያ የተፇራረመችበት አገር
ሰዉ፤
ሇ) ሇዔቃ አስተሊሊፉነት ከብር 1,500,000፤ ሇመርከብ ወኪሌነት ከብር 1,000,000
ወይም ሁሇቱንም ሥራዎች ሇማካሄዴ ከብር 2,200,000 ያሊነሰ መነሻ ካፑታሌ
ያሇው፤
ሏ) እራሱ ወይም የቀጠረው ሰው በኢንተርናሽናሌ ትሪንስፕርት በተሇይም በባሕር
ትራንስፕርት ሥራ አስፇሊጊው የሙያ ዔውቀትና ሌምዴ ያሇው፤ ሇዘህም
ከትራንስፕርትና መገናኛ ሚኒስቴር የችልታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
681
የፌትህ ሚኒስቴር
የሚያቀርብ፤
መ) በቴላፍን፤ በፊክስ፤ በቴላክስ እና በላልች ሇሥራው አስፇሊጊ በሆኑ ዖመናዊ
የመገናኛ ዖዳዎች የተዯራጀ ቢሮ ያሇው፤እና
ሠ) የንግዴ ማህበር ከሆነ የማህበሩን መመሥረቻ ጽሁፌና መተዲዯሪያ ዯንብ
የሚያቀርብ መሆን አሇበት፡፡
2. ሇዔቃ አስተሊሊፉነት ሥራ የሚያመሇክት አመሌካች በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ
(1)(ሏ) የተመሇከተውንና ከጉምሩክ ባሇሥሌጣን በጉምሩክ አስተሊሊፉነት መሥራት
የሚያስችሇው የችልታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አሇበት፡፡
3. የጉምሩክ አስተሊሊፉነት ሥራ ፇቃዴ ያሇው አመሌካች የችልታ ማረጋገጫ ምስክር
ወረቀት ማቅረብ አያስፇሌገዉም።
7. የትራንስፕርትና መገናኛ ሚኒስቴር ሥሌጣን
1. የትራንስፕርትና መገናኛ ሚኒስቴር ከዘህ በሊይ በአንቀጽ 6 ንዐስ አንቀጽ (1) (ሏ)
ሇተጠቀሱት መስፇርቶች መመሪያ ያወጣሌ።
2. ሚኒስቴሩ በዘህ ዯንብ አንቀጽ 6 ንዐስ አንቀጽ (1) (ሏ) የተጠቀሱትን መስፇርቶች
ሊሟሊ አመሌካች የችልታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፡፡
8. የንግዴና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር ሥሌጣን
የንግዴና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር በአንቀጽ 6 የተዖረዖሩት ተሟሌተው ሲቀርቡሇት የዔቃ
አስተሊሊፉነት ወይም የመርከብ ውክሌና የንግዴ ሥራ ፇቃዴ ይሰጣሌ፡፡
9. የጉምሩክ ባሇሥሌጣን ሥሌጣን
የጉምሩክ ባሇሥሌጣን በዔቃ አስተሊሊፉነት ሥራ ሇሚሠራ ሰው የጉምሩክ
አስተሊሊፉነትን በተመሇከተ በጉምሩክ አስተሊሊፉነት ሥራ ፇቃዴ የሚኒስትሮች ምክር
ቤት ዯንብ ቁጥር 155/1986 በአንቀጽ 5 ንዐስ አንቀጽ (1) (ሏ) መሠረት የችልታ
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፡፡
10. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሥሌጣን
1. የመርከብ ዔቃ ማስጫኛ ሰነዴ፣ በዘህ ዯንብ አንቀጽ 4 ንዐስ አንቀጽ 13
እንዯተመሇከተው፣ የመርከብ ወኪለ የሚያዖጋጀውና የሚሰጠው የኢትዮጵያ
ብሔራዊ ባንክ በሚያወጣዉ መመሪያ መሰረት ይሆናሌ፡፡
682
የፌትህ ሚኒስቴር
130
በ16/42 (2002) አ. 686 አንቀጽ 63(1) ሀ መሰረት የተሻረ ሲሆን ይህም አዋጅ በ22/101 (2008) አ. 980
አንቀጽ 51 (1) መሰረት እንዯተሻሻሇ ተሽሯሌ፡፡
683
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የማሪታይም ዖርፌ አስተዲዯር አዋጅ ቁጥር 549/1999’ ተብል ሉጠራ
ይችሊሌ፡
684
የፌትህ ሚኒስቴር
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም እንዱሰጠው ካሊስገዯዯ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፤
1. ‘ሚኒስቴር’ ወይም ‘ሚኒስትር’ ማሇት የትራንስፕርትና መገናኛ ሚኒስቴር ወይም
ሚኒስትር ማሇት ነው፡፡131
2. ‘ባሇሥሌጣን’ ማሇት በዘህ አዋጅ አንቀጽ 3 መሠረት የተቋቋመው የማሪታይም
ጉዲይ ባሇሥሌጣን ነው፡፡
3. ‘የባሕር ማመሊሇሻ አገሌግልት’ ማሇት በባሕር መንገዯኛን፤ ጭነትን ወይም ፕስታን
የማመሊሇስ አገሌግልት ነው፤
4. ‘ወዯብ’ ማሇት ዔቃዎች ወዯ ውጪ ሃገር የሚጫኑበትና ወዯ ሃገር ውስጥ ሲገቡም
የሚራገፈበት ቦታ ተብል አግባብነት ባሇው ሕግ ተዯንግጎ የተከሇሇ የጉምሩክ መ/ቤት
ያሇበት የባሕር ወይም ዯረቅ ወዯብ ሲሆን፤ በዘህ ክሌሌ ውስጥና በአዋሳኙ ሇዘሁ
አገሌግልት የሚውለትን ሕንፃዎች፤ዴርጅቶችና መሣሪያዎች ይጨምራሌ፤
5. ‘የወዯብ አገሌግልት’ ማሇት በወዯብ ውስጥ ሇሏመር መቆሚያ መስጠትን፣ ሏመር
መጎተትን፣ የሏመር አገሌግልት መስጠትን፣ ዔቃዎችን በሏመር ሊይ መጫንና
ማራገፌን፣ ሇጭነት ተሽከርካሪዎች መቆሚያ መስጠትን፣ የጭነት ተሽከርካሪዎችን
መጎተተን፣ ዔቃዎችን በወዯብ ውስጥ በጭነት ተሽከርካሪዎች ሊይ መጫንና ማራፌን፣
ወዖተ በወዯብ ክሌሌ ውስጥ ዔቃን ማጓጓዛን፣ የእሳት አዯጋ አገሌግልት መስጠትን፣
የመጋዖን አገሌግልት መስጠትንና የመሳሰለትን ይጨምራሌ፤
6. ‘ባሕረኛ’ ማሇት በሏመር ሊይ ተቀጥሮ ወይም ተመዴቦ እንዱሠራ የተዯረገ
ማንኛውም ሰው ሲሆን አዙዟንና ሇማጆችን ይጨምራሌ፤
7. ‘ሇባህር ጉዜ ብቁነት’ ማሇት አንዴ ሏመር በአሰራሩ፣ በአጫጫን እቅደ፣ በስንቁና
በባህረኞቹ ብቁና የተሟሊ ሆኖ የተመዯበበትን ተግባር ሇማከናወን የሚችሌ መሆኑ
በባሇሥሌጣኑ ሲረጋገጥ ነው፤
8. ‘ሏመር’ ማሇት በውሃ ሊይ ሇመጓጓዛ የሚያገሇግሌ ማንኛውም ዒይነት መርከብ፣
ጀሌባ፣ ታንኳ ወይም ሳንቡቃ ነው።
131
የትራንስፕርትናመገናኛሚኒስቴር በሚሌ የተገሇጸው በ22/12 (2008) አ. 916 አንቀጽ 9 (12) መሰረት
የትራንስፕርት ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡ በዘሁም መሰረት በዘህ አዋጅ ውስጥ የትራንስፕርትና መገናኛ ሚኒስቴር
በሚሌ የተገሇጸው ሁለ የትራንስፕርት ሚኒስቴር በሚሌ ይነበባሌ፡፡
685
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሁሇት
የማሪታይም ጉዲይ ባሇሥሌጣን
3. መቋቋም
ከዘህ በታች ‘ባሇሥሌጣን’ እየተባሇ የሚጠቀሰው የማሪታይም ጉዲይ ባሇሥሌጣን
ተጠሪነቱ ሇትራንስፕርትና መገናኛ ሚኒስቴር የሆነ የህግ ሰውነት ያሇው የመንግሥት
መሥሪያ ቤተ ሆኖ በዘህ አዋጅ ተቋቁሟሌ፡፡
4. ዋና መሥሪያ ቤት
የማሪታይም ጉዲይ ባሇሥሌጣን ዋና መሥሪያ ቤት አዱስ አበባ ሆኖ ቅርንጫፌ መሥሪያ
ቤቶችን በማናቸውም ቦታ ሉያቋቁም ይችሊሌ፡፡
5. ዒሊማዎች
ባሇሥሌጣኑ የተቋቋመባቸው ዒሊማዎች የሚከተለት ናቸው፤
1. በገቢና ውጭ፣ ንግዴ ኮሪዯሮች የሚካሄዯው የገቢና ወጪ ዔቃዎች እንቅስቃሴ
ኢኮኖሚያዊ መሆኑን መቆጣጠር፣ በዔቅዴ እንዱመራ ማዴረግና ማስተባበር፣
2. የገቢና የወጪ ዔቃዎች የትራንዘት ጊዚ እንዱያጥርና ወጪው እንዱቀንስ፤ ዔቃዎች
በወዯቦች ሊይ ጉዲት እንዲይዯርስባቸው የሚመሇከታቸው አካሊት ተቀናጅተው
እንዱሰሩ ማስተባበርና መምራት፤
3. የመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት፣ የባሕርና የአገር ውስጥ ውሃ ትራንስፕርት
በማንኛውም ረገዴ የሚያዴጉበትን መንገዴ መፇሇግ፡፡ የባሕር ማመሊሇሻ አገሌግልት
ከፌተኛ ዯኅንነት እንዱኖረው ማረጋገጥ፤ በአገሪቱ የዲበረና ቀጣይነት ያሇው
የማሪታይም ዖርፌ ክህልት እንዱኖር ማዴረግ፤
4. ከአሇም ዒቀፌ የማሪታይም ዖርፌ ስምምነቶች ጋር በተያያዖ አገሪቷ መፇጸም
ያሇባትን ግዳታና ሌታገኝ የሚገባትን ጥቅም ተከታተል ማስፇፀም፡፡
686
የፌትህ ሚኒስቴር
6. ስሌጣንና ትግባር
ባሇሥሌጣኑ የተሰጡትን ዒሊማዎች ከግቡሇማዴረስ የሚከተሇው ሥሌጣንና ተግባር
ይኖረዋሌ፤
1. በገቢና ወጪ ንግዴ ኮሪዯሮች የሚካሄዯውን የገቢና ወጪ እቃዎች እንቅስቃሴ
የአገሪቷን የገቢና ወጪ ዔቃዎች እንቅስቅሴ ኢኮኖሚያዊነትና ቀሌጣፊነት ማረጋገጥ፣
መቆጣጠር፣ ማስተባበርና ሇችግሮች አፊጣኝ መፌትሔ መስጠት፤
2. የገቢና ወጪ ዔቃዎች የትራንዘት ጊዚ እንዱያጥር የሚመሇከታቸው አካሊት
ተቀናጅተው እንዱሰሩ መምራት፤ የባሕር ወዯብ አጠቃቀምን በተመሇከተ ሇሚከሰቱ
ችግሮች ተከታትል መፌትሔ መስጠት፣ መዯራዯር፣
3. በባሕር ወዯቦች የራሱ የመርከብ መጠጊያ እንዱኖረው መጣር፣ የዯረቅ ወዯብ
ግንባታና አገሌግልት ማስፊፊት፤ የገቢና ወጪ ዔቃዎች የትራንዘት የመርከብና
ላልች ጭነቶች ዋጋ ሇመዯራዯር የሚያስችሌ ክህልት ማዲበር፤
4. ብሔራዊ የንግዴ መርከብ እንዱጎሇብት መጣር፣ አሰራሩን መቆጣጠር፤ ሇባሕርና
ሇሃገር ውስጥ ውሃዎች ማመሊሇሻ አገሌግልት ሰጪ ዴርጅቶች የሥራ ፇቃዴ
መስጠትና መቆጣጠር፤
5. የማንኛውንም ሏመር ሥራ፤ ይዜታ፤ አገሌግልት ሊይ ማዋሌ፤ ሽያጭና ግዥ
መቆጣጠር፤ ሇባሕረኞ፤ ሇላልች በሏመር ሊይ ሇሚሠሩ ሰዎች አስፇሊጊውን የብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት መስጠትና ማዯስ፤
6. ማናቸውንም የዯረቅ ወዯብ አገሌግልት መስጫ መሣሪያዎች ወይም መገሌገያዎች
መመርመርና መፌቀዴ፤ የዯረቅ ወዯብ አገሌግልት፣ የሃገር ውስጥ ጉምሩክ
ማስተሊሇፉያ ቦታዎችን አገሌግልቶች መቆጣጠር፤
7. በመሌቲ ሞዲሌ ትራንስፕርት ሥራ መሰማራት ሇሚፇሌጉ ፇቃዴ መስጠት፣ ማዯስና
መቆጣጠር፤
8. የዯረቅ ወዯቦችን፣ የወዯብ ዔቃ አስተሊሊፉዎችን፤ የመርከብ ወኪልችንና የጉምሩክ
አስተሊሊፉነትን ሥራ መቆጣጠር፤ ዛርዛር መመሪያዎችን ማውጣት፣ ሥራቸውን
ማስተባበር፣ አቅማቸውን ማጏሌበት፤
9. ሚኒስቴሩን በማስፇቀዴ ዒሇም አቀፌ የማሪታይምና ትራንዘት አገሌግልት
ስምምነቶች መዯራዯር፣ ዯንቦች እንዱወጡ ወይም እንዱተገበሩ ማዴረግ፣
አፇጻጸማቸውን መከታተሌ፤
687
የፌትህ ሚኒስቴር
688
የፌትህ ሚኒስቴር
689
የፌትህ ሚኒስቴር
690
የፌትህ ሚኒስቴር
691
የፌትህ ሚኒስቴር
692
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ በማሪታይም ጉዲይ ባሇሥሌጣን ሇሚሰጡ አገሌግልቶች የሚከፇሌ
የአገሌግልት ክፌያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 454/2012’ ተብል
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. በማሪታም ጉዲይ ባሇሥሌጣን ሇሚሰጡ አገሌግልቶች የሚከፇሌ የአገሌግልት ክፌያ
የማሪታይም ጉዲይ ባሇሥሌጣን በማሪታይም ዖርፌ አስተዲዯር አዋጅ ቁጥር
549/1999 መሠረት ሇሚሰጣቸው አገሌግልቶች የሚያስከፌሇው ክፌያ ከዘህ ዯንብ
ጋር በተያያዖው ሠንጠረዥ በተመሇከተው መሠረት ይሆናሌ፡፡
3. የተሻረ ዯንብ
ሇማሪታይም ጉዲይ ባሇሥሌጣን የሚከፇለ የአገሌግልት ክፌያዎች የሚኒስትሮች
ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 274/2012 በዘህ ዯንብ ተሽሯሌ፡፡
4. ዯንቡ የሚፀናበት ጊዚ
ይህ ዯንብ በፋዯራሌ ነጋሪት ጋዚጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናሌ፡፡
693
የፌትህ ሚኒስቴር
694
የፌትህ ሚኒስቴር
3. የተፇፃሚነት ወሰን
የዘህ አዋጅ ዯንጋጌዎች ማናቸውም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚቋቋም ማናቸውም የዯረቅ
ወዯብ ሇባሇእቃዎች የመብት ጥያቄ የሚኖርበትን ሃሊፉነት በሚመሇከት ተፇፃሚ
ይሆናለ።
ክፌሌ ሁሇት
የዯረቅ ወዯብ ሃሊፉነት
4. የኃሊፉነት መሠረት
1. ማንኛውም ዔቃ በዯረቅ ወዯብ አስተዲዯሩ ቁጥጥር ሥር እያሇ ቢጠፊ፣ ጉዲት
ቢዯርስበት ወይም ዔቃ ማስረከብ በሚገባው ጊዚ ሳያስረከብ ቢቀር በኃሊፉነት
ይጠየቃሌ፡፡
2. የተሇየ ውሌ ወይንም ዯንብ ከላሇ በስተቀር በዘህ አዋጅ አንቀፅ 8 የተዯነገገው
እንዯተጠበቀ ሆኖ ዔቃ ማስረከብ ዖገየ የሚባሇው ዯረቅ ወዯቡ በውሌ ወይም
በዯንብ መሠረት በተመሇከተው ጊዚ ውስጥ፣ ከቀረበሇት ጊዚ ጀምሮ በ3 ቀን ጊዚ
ውስጥ ማስረከብ ሳይችሌ ሲቀር ነው።
3. ዔቃው የጠፊው ወይም ጉዲት የዯረሰበት ወይም ርክክቡ የዖገየው በባሇእቃው
ወይም በአጓጓዟ ጥፊት ወይም በዔቃው የተሇየ ባህሪ የተነሳ ወይም ከአቅም በሊይ
በሆነ ምክንያት መሆኑ ከተረጋገጠ የዯረቅ ወዯቡ ተጠያቂነት አይኖርበትም፡፡
5. የኃሊፉነት ወሰን
1. የጠፈ ወይም ጉዲት የዯረሰበትን ዔቃ በሚመሇከት የዯረቅ ወዯብ የሚኖርበት
የኃሊፉነት መጠን በዔቃው ዋጋ ሌክ ይሆናሌ፤ ሆኖም በርክክቡ ወቅት የዔቃው
ዋጋ በሰነዴ ያሌተገሇፀ ከሆነ የሃሊፉነቱ መጠን በዔቃው ክብዯት ሊይ ተመስርቶ
በኪልግራም ኤስ.ዱ.አር. 2.5 ይሆናሌ፡፡
2. የዔቃ ማስረከብ መዖግየትን በሚመሇከት የዯረቅ ወዯብ የሚኖርበት ሃሊፉነት
ዔቃውን በሚመሇከት የተቀበሇው የወዯብ አገሌግልት ዋጋ በሁሇት ተኩሌ /2.5/
ተባዛቶ በሚገኘው መጠን ሌክ ይሆናሌ፡፡
695
የፌትህ ሚኒስቴር
6. የተተወ ዔቃ
1. በዯረቅ ወዯብ ውስጥ የተቀመጠ ዔቃ እንዯ ተተው ዔቃ የሚቆጠርበትን የጊዚ
ገዯብና ሉወሰዴበት የሚገባውን እርምጃ በሚመሇከት የጉምሩክ ባሇሥሌጣንን
እንዯገና ሇማቋቋምና አሠራሩን ሇመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 60/1989132
/እንዯተሻሻሇ/ አግባብ ያሊቸው ዴንጋጌዎች ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡
2. የዯረቅ ወዯብ የተተወን ዔቃ በሚመሇከት ሇሰጠው አገሌግልት ዔቃው በዘህ
አንቀጽ ንዐስ አንቀፅ /1/ መሠረት ተሸጦ ከሚገኘው ገቢ ሊይ ተቀናሽ ተዯርጎ
የመክፇሌ መብት ይኖረዋሌ፡፡
ክፌሌ ሶስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
7. የይርጋ ጊዚ
1. በዘህ አዋጅ መሠረት የሚቀርብ የዔቃ ርክክብ ሆነ የሚጠየቅ ክፌያን በሚመሇከት
የሚቀርብ ክስ በሁሇት ዒመት ጊዚ ውስጥ ካሌቀረበ በይርጋ ቀሪ ይሆናሌ፡፡
2. የይርጋ ጊዚው መታሰብ የሚጀምረው፡-
ሀ/ ዯረቅ ወዯብ ዔቃዎቹን ሇመረከብ መብት ሊሇው ሰው በሙለ ወይም በከፉሌ
ካስረከበበት ወይም ማስረከብ ከሚገባው ቀን ወይም፣
ሇ/ ዔቃዎቹ በአጠቃሊይ የጠፈ ከሆነ ዯረቅ ወዯብ ስሇመጠየቅ መብት ሊሇው ሰው
እቃዎቹ ስሇመጥፊታቸው ካሳወቀበት ቀን ጀምሮ ይሆናሌ፡፡
3. የተተወ ዔቃ ሽያጭ የተገኘ ቀሪ ገንዖብን በተመሇከተ የዔቃው ባሇቤት የጉምሩክ
ቀረጥና ታክስ እንዱሁም የዯረቅ ወዯብ አገሌግልት ክፌያና ወጪዎች ተቀንሶ
ተራፉ ገንዖብ ካሇ ይህን የተረፇ ገንዖብ በሁሇት ዒመት ጊዚ ውስጥ እንዱሰጠው
ካሌጠየቀ በቀር መብቱ በይርጋ ይታገዲሌ፡፡
4. የይርጋ ጊዚው የሚጀምርበት ቀን በይርጋ ጊዚው ውስጥ አይካተትም፡፡
8. ተፇፃሚ ስሇማይሆኑ ህጎች
ከዘህ አዋጅ ዴንጋጌዎች ጋር የሚቃረን ማንኛውም ሕግ፣ ዯንብ ወይም መመሪያ
ሇዘህ አዋጅ አተገባበር ተፇፃሚ አይሆንም፡፡
132
ይህ አዋጅበ15/27 (2001) አ. 622 አንቀጽ 113 (1) የተሻረሲሆንይህምበ20/82 (2006) አ. 859 አንቀጽ
181 (1) የተሻረበመሆኑአንቀፁ በዘሁ አንቀጽ ተተክቶ የሚነበብ ይሆናሌ፡፡
696
የፌትህ ሚኒስቴር
9. አዋጁ የሚፀናበት ጊዚ
ይህ አዋጅ በፋዳራሌ ነጋሪት ጋዚጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናሌ።
አዱስ አበባ ሏምላ 7 ቀን 2000 ዒ.ም
ግርማ ወሌዯጊዮርጊስ
የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ፔሬዘዲንት
697
የፌትህ ሚኒስቴር
መ/ ፕስታና ቴላኮሙኒኬሽን
አዋጅ ቁጥር 464/1997
የቴላኮሙኒኬሽን የኤላክትሪክ ኃይሌ አውታሮችን ዯህንነት ሇመጠበቅ የወጣ አዋጅ
ፇጣን ኢኮኖሚያዊና ማኀበራዊ ዔዴገት ሇማምጣት የቴላኮሙኒኬሽን አገሌግልትና
የኤላክትሪክ ኃይሌ አቅርቦት ወሳኝ ሚና ያሊቸው በመሆኑና እነዘህንም ሇማስፊፊት ከፌተኛ
መዋዔሇ ንዋይ ሚጠይቅ በመሆኑ፣
የቴላኮሙኒኬሽንና የኤላክትሪክ ኃይሌ አውታሮች በመሊ ሀገሪቱ ተሰራጭው የሚገኙ ሲሆን
በባሕሪያቸው ሇጥቃት ዴርጊት የተጋሇጡ በመሆናቸውና አገሌግልቶቹ ሇአፌታ እንኳ
ቢቋረጡ በብሔራዊ ኢኮኖሚና ዯህንነት ሊይ የሚዯርሰው ጉዲት እጅግ ከፌተኛ በመሆኑ፣
የቴላኮሙኒኬሽንና የኤላክትሪክ ኃይሌ አውታሮች ከብሔራዊ ጥቅምና ዯህንነት አንጻር
የተሇየ የሕግ ጥበቃ የሚያስፇሌጋቸው በመሆኑ፣
በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሕገ መንሣሥት አንቀጽ 55 /1/ መሠረት
የሚከተሇው ታውጇሌ፡፡
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የቴላኮሙኒኬሽንና የኤላክትሪክ ኃይሌ አውታሮችን ዯህንነት ሇመጠበቅ
የወጣ አዋጅ ቁጥር 464/1997’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉሙ የሚያሰጠዉ ካሌሆነ ስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፣
1. ‘የቴላኮሙኒኬሽን አዉታር’ ማሇት ከቴላኮሙኒሽን ሲስተም ጋር በተያያዖ
አገሌግልት ሊይ የዋሇ ወይም እንዱውሌ የታቀዯ ማናቸውም መሣሪያ፤ የመሣሪያው
ተገጣሚ አካሌ፣ ሳተሊይት፤ ኦፔቲካሌ ፊይበር፤ ታወር፣ ማስት፣ አንቴና፣ ሽቦ፣ ኬብሌ፤
ምሰሶ ወይም ማናቸውም እስትራክቸር ነው፣
2. ‘የኤላክትሪክ ኃይሌ አውታር’ ማሇት የኤላክትሪክ ኃይሌ ከማመንጨትና ማስተሊሇፌ
ሲስተም ጋር በተያያዖ አገሌግልት ሊይ የዋሇ ወይም እንዱውሌ የታቀዯ ማናቸዉም
መሳሪያ፤ የመሳሪያዉ ተገጣሚ አካሌ፤ ሽቦ፣ ኬብሌ፣ ምሰሶ ወይም ማናቸውም
እስትራክቸር ነው፣
3. ‘የቴላኮሙኒኬሽን አገሌግልት ሰጪ ዴርጅት’ ማሇት በሕግ የተቋቋመና ከኢትዮጵያ
ቴላኮሙኒኬሽን ኤጀንሲ ፇቃዴ አዉጥቶ የቴላኮሙኒኬሽን ሥራ የሚሠራ ሰዉ
ነዉ፡፡
698
የፌትህ ሚኒስቴር
699
የፌትህ ሚኒስቴር
6. አዋጁ የሚፀናበት ጊዚ
ይህ አዋጅ ከሰኔ 23 ቀን 1999ዒ.ም ጀምሮ የፀናይሆናሌ፡፡
አዱስ አበባ ሰኔ 23 ቀን ዒ.ም.
ግርማ ወሌዯጊዮርጊስ
የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ፔሬዘዲንት
700
የፌትህ ሚኒስቴር
701
የፌትህ ሚኒስቴር
702
የፌትህ ሚኒስቴር
703
የፌትህ ሚኒስቴር
704
የፌትህ ሚኒስቴር
31. ‘ነፃና ገሇሌተኛ’ ማሇት በአሰራር ተሇይቶ የተቋቋመ በዘህ አዋጅ የተሰጠውን
ሥሌጣንና ተግባር ከማንኛውም ወገን ተፅዔኖ ነፃ ሆኖ በግሌፅነት እና በተጠያቂነት
የሚፇፅምና ውሳኔ የሚሰጥ የመንግስት ተቋም ነው፤
32. ‘ኢንስፓክተር’ ማሇት ባሇፇቃድች ይህን አዋጅ እና በአዋጁ መሰረት የወጡ ዯንቦችና
መመሪያዎችን አክብረው መስራታቸውን የሚቆጣጠር በባሇሥሌጣኑ የሚመዯብ
ሰራተኛ ነው፤
33. "ሰው" ማሇት ማንኛውም የተፇጥሮ ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካሌ
ነው፤
34. በወንዴ ጸታ የተገሇጸው ሇሴት ጾታም በእኩሌ ያገሇግሊሌ፡፡
ክፌሌ ሁሇት
የኮሙኒኬሽን ባሇሥሌጣን መቋቋም
3. መቋቋም
1. የኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ባሇሥሌጣን (ከዘህ በኋሊ "ባሇሥሌጣን" ተብል የሚጠራ)
ራሱን የቻሇ፣ የተሰጠውን ተሌዔኮ ሇማሳካት የሚያስችሌ ነፃና ገሇሌተኛ የሕግ ሰውነት
ያሇው የፋዯራሌ መንግሥት መሥሪያ ቤት በዘህ አዋጅ ተቋቁሟሌ፡፡
2. የባሇሥሌጣኑ ተጠሪነት ሇጠቅሊይ ሚኒስትሩ ይሆናሌ፡፡
4. ዋና መስሪያ ቤት
የባሇሥሌጣኑ ዋና መሥሪያ ቤት በአዱስ አበባ ሆኖ እንዯ አስፇሊጊነቱ የዴሬዲዋ ከተማ
አስተዲዯርን ጨምሮ በማናቸውም ስፌራ ቅርንጫፌ መሥሪያ ቤት ሉኖረው ይችሊሌ፡፡
5. ዒሊማ
የባሇሥሌጣኑ ዒሊማ ተወዲዲሪ የገበያ ሥርዒትን በማበረታታት፣ የተጠቃሚዎችን
ተዯራሽነትና ፌሊጎት ያሟሊ፣ ጥራቱ የተጠበቀ፣ ቀሌጣፊ፣ አስተማማኝ እና ኢኮኖሚያዊ
አቅምን ያገናዖበ የኮሙኒኬሽን አገሌግልት በመሊ ሀገሪቱ እንዱስፊፊ
ማዴረግ ይሆናሌ፡፡
6. የባሇሥሌጣኑ ሥሌጣንና ተግባር
ባሇሥሌጣኑ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፦
1. የኮሙኒኬሽን አገሌግልት በመንግስት ፕሉሲ መሠረት ሇሀገሪቱ የኢኮኖሚ እና
ማህበራዊ ዔዴገት ተገቢውን አስተዋጽኦ ሉያበረክት በሚችሌ መሌኩ መካሄደን
ያረጋግጣሌ፤
705
የፌትህ ሚኒስቴር
706
የፌትህ ሚኒስቴር
707
የፌትህ ሚኒስቴር
708
የፌትህ ሚኒስቴር
709
የፌትህ ሚኒስቴር
710
የፌትህ ሚኒስቴር
5. ቦርደ በተገኙ አባሊት አብሊጫ ዴምፅ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡ ሆኖም ውሳኔ እንዱሰጥበት
በቀረበ ጉዲይ ሊይ የአባሊት ዴምፅ እኩሌ በእኩሌ ከተከፇሇ ሉቀመንበሩ ወሳኝ ዴምፅ
ይኖረዋሌ፡፡
14. የዋና ዲይሬክተሩ ሥሌጣንና ተግባር
1. ዋና ዲይሬክተሩ የባሇሥሌጣኑ ዋና ስራ አስፇፃሚ ሲሆን በቦርደ በሚሰጠው
መመሪያ እና በዘህ አዋጅ መሠረት የባሇሥሌጣኑን ሥራዎች ይመራሌ፣
ያስተዲዴራሌ፡፡
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) እንዯተጠበቀ ሆኖ ዋና ዲይሬክተሩ፥
ሀ) በዘህ አዋጅ አንቀጽ 6 የተመሇከቱትን የባሇሥሌጣኑን ሥሌጣንና ተግባር
ያከናውናሌ፤
ሇ) በፋዯራሌ ሲቪሌ ሰርቪስ ሕግ መሠረት የባሇሥሌጣኑን ሰራተኞች ይቀጥራሌ፣
ያስተዲዴራሌ፤ ዯመወዛና ላልች ጥቅማ ጥቅሞችን በተመሇከተ የወቅቱን የገበያ
ሁኔታ ባገናዖበ መሌኩ አጥንቶ ሇመንግስት ያቀርባሌ፤ ሲፇቀዴም ሥራ ሊይ
ያውሊሌ፤
ሏ) የባሇሥሌጣኑን ፔሮግራም እና በጀት በማዖጋጀት ሇመንግሥት ያቀርባሌ፣
ሲፇቀዴም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
መ) ሇባሇሥሌጣኑ በተፇቀዯው በጀት መሠረት ወጪዎችን ያወጣሌ፤
ሠ) በዘህ አዋጅ መሠረት የተሰበሰቡ የንግዴና ላልች ሚስጥራዊ መረጃዎችን
ይጠብቃሌ፤
ረ) ከሦስተኛ ወገን ጋር በሚዯረግ ግንኙነት ሁለ ባሇሥሌጣኑን ይወክሊሌ፤
ሰ) የባሇሥሌጣኑን የስራ እንቅስቃሴዎች እና የፊይናንስ ሪፕርቶችን በማዖጋጀት
ሇሚመሇከታቸው የመንግሥት አካሊት ያቀርባሌ፡፡
3. ዋና ዲይሬክተሩ ሇሥራው ቅሌጥፌና አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ ሥሌጣንና ተግባሩን
በከፉሌ ሇባሇሥሌጣኑ ላልች ኃሊፉዎች እና ሠራተኞች በውክሌና ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
15. የምክትሌ ዋና ዲይሬክተሮች ሥሌጣንና ተግባር
1. ምክትሌ ዋና ዲይሬክተሮች ከዋና ዲይሬክተሩ በሚሰጥ መመሪያ መሠረት
ሀ) የባሇሥሌጣኑን ተግባራት በማቀዴ፣በማዯራጀት በመምራትና በማስተባበር ዋና
ዲይሬክተሩን ያግዙለ፣፤
ሇ) የዖርፊቸውን ዔቅዴ በማዖጋጀትና በማፀዯቅ ተግባራዊ ያዯርጋለ፣
711
የፌትህ ሚኒስቴር
712
የፌትህ ሚኒስቴር
713
የፌትህ ሚኒስቴር
714
የፌትህ ሚኒስቴር
715
የፌትህ ሚኒስቴር
716
የፌትህ ሚኒስቴር
717
የፌትህ ሚኒስቴር
718
የፌትህ ሚኒስቴር
719
የፌትህ ሚኒስቴር
720
የፌትህ ሚኒስቴር
721
የፌትህ ሚኒስቴር
722
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ስዴስት
የባሇሥሌጣኑ አሠራሮች
34. የባሇሥሌጣኑ የሕዛብ ውይይት የማዴረግ ሥሌጣን
1. ባሇሥሌጣኑ በራሱ ተነሳሽነት ወይም ፌሊጎት ካሇው አካሌ በጽሁፌ በቀረበ ጥያቄ
መሠረት በዘህ አዋጅ በተሰጠው የሥሌጣን ክሌሌ ውሰጥ በሆኑ ማንኛውም ጉዲይ
ሊይ የሕዛብ ውይይት ሉያካሄዴ ይችሊሌ፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሰረት የሚካሄዯው የሕዛብ ውይይት በውይይቱ
ወቅት ከሚታየው ጉዲይ ሚስጥራዊነት ባህሪ የተነሳ ሇህዛብ ይፊ መሆን እንዯላሇበት
በባሇሥሌጣኑ ካሌተወሰነ በስተቀር ሇሁለም ሰው ክፌት መሆን አሇበት፡፡
3. ባሇሥሌጣኑ በማንኛውም ሂዯት የመረጃ ተዯራሽነትን ከሕዛቡ የሚገዴብበትን
ምክንያት ማሳወቅ እና በተቻሇ መጠን ሁለም የውይይት መዴረኮች ሙለ በሙለ
ሇሕዛብ ክፌት መሆናቸውን ሇማረጋገጥ ጥረት ማዴረግ አሇበት፡፡
35. የባሇሥሌጣኑ የባሇዴርሻ አካሊት ምክክር ሁኔታዎች
1. ባሇሥሌጣኑ በማንኛውም ወገን መብት ወይም የሕዛብ ጥቅም ሊይ ተፅዔኖ ሉያሳርፌ
በሚችሌ በማንኛውም በሥሌጣን ወሰኑ ውስጥ ባሇ ጉዲይ ሊይ ውሳኔ
በሚያስተሊሌፌበት ጊዚ ሙለ በሙለ ወይም በከፉሌ በጽሁፌ ብቻ
እንዱቀርብ በማዴረግ የባሇዴርሻ አካሊት ምክክር ማካሄዴ አሇበት፡፡
2. ባሇሥሌጣኑ የባሇዴርሻ አካሊት ምክክር ሇማካሄዴ ሲፇሌግ እንዯሚከተሇው በሕዛብ
ማስታዎቂያ ማሳወቅ አሇበት፦
ሀ) የሂዯቱን መጀመር ማሳወቅ፤
ሇ) ከባሇዴርሻ አካሊት ምክክር ጋር የሚያያዖውን ጉዲይ መሇየት፤
ሏ) የማመሌከቻ መስፇርቶችን ጨምሮ አስተያየት መቅረብ የሚችሌበትን ጊዚ
መግሇጽ፤
መ) ፌሊጎት ሊሊቸው አካሊት አስተያየት ዛግጅት የሚረደ ማንኛውንም የውይይት
መነሻ ጽሁፌ ወይም ላልች መረጃዎችን መስጠት፤ እና
ሠ) ባሇሥሌጣኑ እንዯ ሁኔታው ተገቢ ናቸው ብል ያመነባቸውን ላልች ተጨማሪ
መረጃዎች፡፡
723
የፌትህ ሚኒስቴር
724
የፌትህ ሚኒስቴር
725
የፌትህ ሚኒስቴር
726
የፌትህ ሚኒስቴር
727
የፌትህ ሚኒስቴር
728
የፌትህ ሚኒስቴር
729
የፌትህ ሚኒስቴር
730
የፌትህ ሚኒስቴር
731
የፌትህ ሚኒስቴር
732
የፌትህ ሚኒስቴር
733
የፌትህ ሚኒስቴር
734
የፌትህ ሚኒስቴር
735
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሃያ አራት
ኮንስትራክሽንና ከተማ ሌማት
አዋጅ ቁጥር 177/1991
ስሇኮንስትራክሽን መሣሪያዎች ምዛገባና ቁጥጥር የወጣ አዋጅ
የኮንስትራክሽን ሥራ ዖርፌን ሇማጠናከር የሚያስችሌ ሁኔታዎችን ማመቻቸት
በማስፇሇጉ፣
በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት
የሚከተሇው ታውጇሌ፡፡
1. አጭር ርዔስ
133
25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9(10) የከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ሚንስቴር ሆኗሌ፡፡
736
የፌትህ ሚኒስቴር
134
በ1996ቱ የወንጀሌ ህግ የተተካ በመሆኑ ‘የወንጀሇኛ መቅጫ ህግ’ በሚሌ የተገሇጸው ዴንጋጌ ‘የወንጀሌ
ህግ’ ተብል ይነበባሌ፡፡
737
የፌትህ ሚኒስቴር
8. አዋጁ የሚጸናበት ጊዚ
ይህ አዋጅ ከሰኔ 22 ቀን 1991 ዒ.ም. ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡
አዱስ አበባ ሰኔ 22 ቀን 1991 ዒ.ም
ድ/ር ነጋሶ ጊዲዲ
የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ፔሬዘዲንት
738
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የኢትዮጵያ የሕንፃ አዋጅ ቁጥር 624/2001’ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ የተሇየ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፤
1. ‘ሚኒስቴር’ ማሇት የሥራና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ነው፤135
2. ‘ሕንፃ’ ማሇት ሇመኖሪያ፣ ሇቢሮ፣ ሇፊብሪካ ወይም ሇማናቸውም ላሊ አገሌግልት
የሚውሌ ቋሚ ወይም ጊዚያዊ ግንባታ ነው፤
3. ‘የሕንፃ ሹም’ ማሇት ይህንን አዋጅ እንዱያስፇጽም በከተማ አስተዲዯር ወይም
በተሰየመ አካሌ የተሾመ ሰው ነው፤
4. ‘የተመዖገበ ባሇሙያ’ ማሇት ሥሌጣን ባሇው አካሌ ተመዛግቦ በዱዙይን ወይም
በኮንስትራክሽን የባሇሙያነት የምስክር ወረቀት የተሰጠው ሰው ወይም በዱዙይን
ወይም በኮንስትራክሽን የአማካሪነት የምዛገባ ምስክር ወረቀት የተሰጠው ዴርጅት
ነው፤
135
በ25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9(10) መሰረት የከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡
739
የፌትህ ሚኒስቴር
740
የፌትህ ሚኒስቴር
741
የፌትህ ሚኒስቴር
742
የፌትህ ሚኒስቴር
743
የፌትህ ሚኒስቴር
744
የፌትህ ሚኒስቴር
745
የፌትህ ሚኒስቴር
746
የፌትህ ሚኒስቴር
747
የፌትህ ሚኒስቴር
17. ስሇቁሳቁስ
1. የህንፃ ሹም ሇግንባታው ያገሇግሊሌ ተብል በግንባታው ሥፌራ የተቀመጠ ወይም
በህንፃው ሥራ ሊይ የዋሇ ጉዴሇት ያሇበት ቁሳቁስ እንዱወገዴ ትዔዙዛ ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡
2. ተገቢ ያሌሆነ የግንባታ ቁሳቁስ መጠቀም ወይም የሥራው ጥራት ከሚጠበቀው በታች
ወርድ በመገኘት የተሰራ ሥራን ሊሇመቀበሌ እንዯበቂ ምክንያት ሆኖ ሉቆጠር
ይችሊሌ፡፡
3. የህንፃ ሹም በሥራ ሊይ የዋሇ ወይም ሉውሌ የታቀዯ ቁሳቁስን በተመሇከተ የጥራት
ምርመራ ምስክር ወረቀት እንዱቀርብ ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡
18. የህንፃ መጠቀሚያ ፇቃዴ
1. በምዴብ ―ሏ‖ ሥር የሚመዯብ አዱስ የተገነባ ህንፃ በዘህ አዋጅ መሠረት መስፇርቱን
ማሟሊቱ በፌተሻ ካሌተረጋገጠና የመጠቀሚያ ፇቃዴ ካሌተሰጠ በስተቀር ህንፃው
ጥቅም ሊይ ሉውሌ አይችሌም፡፡
2. የህንፃ ሹም ዯህንነቱ አስጊ አሇመሆኑ ሇተረጋገጠ እና በከፉሌ ሇተጠናቀቀ ህንፃ
የመጠቀሚያ ፇቃዴ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
3. በዘህ አዋጅ የተመሇከቱት መመዖኛዎች እንዯተጠበቁ ሆነው የህንፃ መጠቀሚያ
ፇቃዴ በህንፃ ሹም የሚሰጥበት የጊዚ ገዯብ ይህን አዋጅ ሇማስፇፀም በሚወጣው
ዯንብ ይወሰናሌ፡፡
4. የህንፃ ሹም የህንፃ መጠቀሚያ ፇቃዴ ሳይኖረው በምዴብ ―ሏ‖ ህንፃ መጠቀም
በጀመረ በማናቸውም ሰው ሊይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰዴ ይችሊሌ፡፡
19. የፔሊን መገምገሚያ ክፌያ
1. ፔሊንና ላልች ሰነድች ቀርበው እንዱመረመሩ በሚያስፇሌግበት ጊዚ የፔሊን
መገምገሚያ ክፌያ ይከፇሊሌ፡፡ የክፌያው መጠን ይህን አዋጅ ሇማስፇፀም በሚወጣው
ዯንብ ይወሰናሌ፡፡
2. ተዯጋጋሚ አሀድች በሚያጋጥሙበት ጊዚ የፔሊን መገምገሚያ ክፌያ የሚጠየቀው
ከእያንዲንደ አሀዴ ዒይነት የአንደን አሀዴ የወሇሌ አጠቃሊይ ሥፊት መሠረት
በማዴረግ ይሆናሌ፡፡
3. የፔሊን መገምገሚያ ክፌያ የሚከፇሇው ፔሊን ሇማፅዯቅ ማመሌከቻ በሚቀርብበት ጊዚ
ይሆናሌ፡፡
748
የፌትህ ሚኒስቴር
749
የፌትህ ሚኒስቴር
750
የፌትህ ሚኒስቴር
751
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሦስት
የመሬት አጠቃቀም፣ ተጓዲኝ ጥናቶችና ዱዙይኖች
29. የመሬት አጠቃቀምና ተጓዲኝ ጥናቶች
በፋዳራሌ፣ በክሌሌ ወይም በከተማ አስተዲዯር የፀዯቀ አገራዊ፣ ክሌሊዊ ወይም ከተማ ነክ
አጠቃሊይ ፔሊን በዘህ አዋጅ በተካተቱና የመሬት አጠቃቀምንና ተጓዲኝ ጥናቶችን
በሚመሇከቱ ዴንጋጌዎች ሊይ የበሊይነት ይኖረዋሌ፡፡
30. ዱዙይኖች
1. ማንኛውም ህንፃ ሇሚገኝበት ምዴብ የሚያስፇሌጉ ዱዙይኖች ሉዖጋጁሇት ይገባሌ፤
2. ማንኛውም ህንፃ ወይም የህንፃ አካሌ ተቀባይነት ባሊቸው የህንፃ ዱዙይን ዯንቦች
መሠረት የተጠቃሚውንም ሆነ የላልች አካሊትን ዯህንነትን፣ ምቾትንና የተሟሊ
ግሌጋልትን ሉያረጋግጥ የሚችሌ ሆኖ ዱዙይን መዯረግ አሇበት፡፡
3. ማንኛውም ህንፃ የሰዎችን፣ የላልች ግንባታዎችንና ንብረቶችን ዯህንነት በማያሰጋ
መንገዴ ዱዙይን መዯረግና መገንባት አሇበት፡፡
31. በግንባታ ወቅት መዯረግ ስሇሚገባቸው ጥንቃቄዎች
የዘህ አዋጅ አንቀጽ 30 ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ ሆነው፤
1. ማንኛውም ግንባታ በግንባታው አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ሰዎችን፣ የግንባታው
ሠራተኞችን፣ የላልች ግንባታዎችን ወይም ንብረቶችን ዯህንነት በማያሰጋ መንገዴ
ዱዙይን መዯረግና መገንባት ይኖርበታሌ፣
2. ከግንባታ ጋር የተያያዖ ቁፊሮ የማንኛውንም ንብረት ወይም አገሌግልት ዯህንነት
ጉዲት ሊይ የሚጥሌ ሲሆን የግንባታ ቦታው ባሇቤት የንብረቱን ወይም የአገሌግልቱን
ዯህንነት ሇመጠበቅ በቂ ጥንቃቄ ማዴረግ አሇበት፤
3. የተቆፇረው ጉዴጓዴ ክፌት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ወይም በጉዴጓደ ውስጥ መሠረት
በሚገነባበት ጊዚ ባሇቤቱ ወይም ቁፊሮውን ያካሄዯው ሰው ጉዴጓደን ሇዯህንነት
በማያሰጋ ሁኔታ መጠበቅ አሇበት፤
4. ከግንባታ ጋር የተያያዖ ቁፊሮ የማንኛውንም ንብረት ወይም አገሌግልት ዯህንነት
አዯጋ ሊይ ሉጥሌ የሚችሌ መሆኑ ሲገመት የግንባታ ቦታው ባሇቤት በቅዴሚያ
የመከሊከያ ዖዳዎችንና የጥንቃቄ እርምጃዎችን ሇከተማው አስተዲዯር ወይም
ሇተሰየመው አካሌ በማቅረብ የፅሁፌ ፇቃዴ ማግኘት አሇበት፤
752
የፌትህ ሚኒስቴር
753
የፌትህ ሚኒስቴር
33. ስሇ አርኪቴክቸር
1. ማንኛውም ክፌሌ ወይም ቦታ ጥቅም ሊይ ሇሚውሌበት ዒሊማ የሚመጥን ስፊት ያሇው
መሆን ይኖርበታሌ።
2. የማንኛውም መኖሪያ ቤት ወሇሌ ስፊት አንዴ መኖሪያ ክፌሌና አንዴ የተሇየ
መፀዲጃ ቤት ሉያሳርፌ ከሚችሌ መጠን ያነሰ መሆን የሇበትም።
3. በማንኛውም የመኖሪያ ሕንፃ ውስጥ የሚገኝ የመኖሪያ ክፌሌ ወይም ሇመኖሪያነት
ወይም ሇተቋምነት በሚያገሇግሌ ሕንፃ ውስጥ ያሇ የመኝታ ክፌሌ ከሰው ሰራሽ
ብርሃን ማግኛ መንገዴ በተጨማሪ የተፇጥሮ ብርሃን የሚያገኝበት ቢያንስ አንዴ
ክፌተት ሉኖረው ይገባሌ፡፡
4. ከመሬት ወሇሌ ከ20 ሜትር በሊይ ከፌታ ያሇው ማንኛውም ህንፃ የአሳንሰር ወይንም
ተመሳሳይ አገሌግልት ሉኖረው ይገባሌ፡፡
5. አሳንስሮች ያሇማቋረጥ አገሌግልት እንዱስጡ መዯረግ ይኖርባቸዋሌ፡፡
34. ስሇ ስትራክቸር
1. ማንኛውም ህንፃና የህንፃው ክፌሌ ወይም አካሌ ተቀባይነት ባሇው የህንፃ ዱዙይን
ዯንብ መሠረት ጥንካሬን፣ ተዯሊዴል መተከሌን፣ ሇጥገና ሥራ አገሌግልት
አመቺነትን፣ እንዱሁም ዖሇቄታዊ አስተማማኝነትን ሉያረጋግጥ የሚችሌ ሆኖ ዱዙይን
መዯረግ አሇበት፡፡ እንዱህ ያሇው ግንባታ በአገሌግልት ዖመኑ ከተመዯበሇት ሸክም
በሊይ እስካሌተጫነ ዴረስ የስትራክቸር ችግር ሉታይበት አይገባም፡፡
2. ማንኛውም ግንባታ የላልች ግንባታዎችን ወይም ንብረቶችን ዯህንነት በማያስጋ
መንገዴ ዱዙይን መዯረግና መገንባት ይኖርበታሌ።
35. የኤላክትሪክ መስመር ተከሊ
ሇአንዴ ግንባታ የሚዯረገው የኤላክትሪክ መስመር ተከሊ እንዱሁም ጥቅም ሊይ
የሚውሇው ቁሳቁስ የዯህንነት ዯንቦችን የጠበቀና ከኤላክትሪክ መስመር ተከሊው ጋር
በተያያዖ ምንም አይነት አዯጋ በማያስክትሌ መሌኩ መሠራት ይኖርበታሌ፡፡
754
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አራት
የውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን
36. የአካሌ ጉዲት ሊሇባቸው ሰዎች ስሇሚዯረጉ ዛግጅቶች
1. በማንኛውም የሕዛብ መገሌገያ ህንፃ ውስጥ በተሽከርካሪ ወንበር ሇመንቀሳቀስ
የሚገዯደትንና መራመዴ የሚችለ ሆኖ ዯረጃ መውጣት የሚሳናቸውን ጨምሮ
የአካሌ ጉዲት ሊሇባቸው ሰዎች የሚመች መዲረሻ መዖጋጀት አሇበት፡፡
2. የመፀዲጃ ቤት ሉሠራበት በሚገባ በማናቸውም ህንፃ ውስጥ የአካሌ ጉዲት ሊሇባቸው
ሰዎች የሚመቹና ሉዯርሱባቸው የሚችለ በቂ መጠን ያሊቸው መፀዲጃ ቤቶች መኖር
አሇባቸው።
37. የውሃ አቅርቦት
1. ሇሰዎች አገሌግልት የታሰበ ማንኛውም ህንፃ በቂ የውሃ አቅርቦት ሉኖረው ይገባሌ፡፡
የውሃ አቅርቦት ዛግጅቱ በቂ ሥርጭት እና የማከማቻ ዖዳ ሉኖረው ይገባሌ፡፡
2. የማንኛውም ግንባታ የውሃ አቅርቦት ዖዳ የጤና ዯረጃውን የጠበቀ መሆን አሇበት፡፡
3. የማንኛውም ግንባታ የውሃ አቅርቦት አሠራር ሇምርመራና ሇሙከራ የሚመች መሆን
ይኖርበታሌ፡፡
38. የፌሳሽ አወጋገዴ
1. አንዴ ግንባታ በአቅራቢያው ተስማሚ የሆነ ፌሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ዖዳ ሲኖረው
የግንባታው ባሇቤት የፌሳሽ መተሊሇፉያውን ማዖጋጀት ይኖርበታሌ፡፡
2. ማንኛውም ሰው በአቅራቢያው ተስማሚ የሆነ የፌሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ከላሇው
ተቀባይነት ባሇው ላሊ መንገዴ ፌሳሹን ማስወገዴ ይኖርበታሌ፡፡
39. ተቀባይነት የላሊቸውን ፌሳሾች መቆጣጠር
1. ማንኛውም ሰው ከመፀዲጃ አገሌግልት መስጫዎች የሚወጣን ፌሳሽ ቆሻሻ
ወዯማንኛውም የጎርፌ ማስወገጃ ቦይ ወይም በላሊ መሌኩ ወዯ ተገነባ የውሃ
መስመር፣ ወንዛ፣ ምንጭ፣ ጎዲና ወይም ላሊ ስፌራ መሌቀቅ ወይም እንዱሇቀቅ
መፌቀዴ የሇበትም፡፡
2. ማንኛውም ሰው የጎርፌ ውሀ በየትኛውም ቦታ ሊይ ወዯሚገኝ ፌሳሽ ማስወገጃ
እንዱገባ ማዴረግ ወይም መፌቀዴ የሇበትም፡፡
755
የፌትህ ሚኒስቴር
756
የፌትህ ሚኒስቴር
757
የፌትህ ሚኒስቴር
758
የፌትህ ሚኒስቴር
759
የፌትህ ሚኒስቴር
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /1/ የተመሇከተው ጥፊት የተፇፀመው በቸሌተኝነት የሆነ
እንዯሆነ ቅጣቱ ከአንዴ ዒመት እስከ አምስት ዒመት ሉዯርስ በሚችሌ እሥራትና
ከብር አንዴ ሺ እስከ ብር አምስት ሺ በሚዯርስ የገንዖብ መቀጮ ይሆናሌ፡፡
52. ዯረጃው የማይፇቅዴሇት ግንባታ ማከናወን
ማንኛውም በግንባታ ሥራ እንዱሰማራ ፇቃዴ የተሰጠው የህንፃ ሥራ ተቋራጭ በዋናነት
ወይም በንዐስ ሥራ ተቋራጭነት አግባብነት ባሇው አካሌ የተሰጠው የሙያ ዯረጃ
የማይፇቅዴሇትን ማንኛውንም የግንባታ ሥራ አከናውኖ የተገኘ እንዯሆነ ወይም
ማንኛውም አግባብ ካሇው አካሌ የተሰጠ የሙያ ፇቃዴ ሳይኖረው በባሇሙያ ሉሰራ
የሚገባውን ግንባታ ሠርቶ የተገኘ እንዯሆነ ከአምስት ዒመት እስከ አሥር ዒመት
በሚዯርስ ፅኑ እሥራት እና ከብር አምስት ሺህ እስከ ብር አሥር ሺህ ይቀጣሌ።
53. ዯረጃውን ያሌጠበቀ ግንባታ ስሇማከናወን
1. ማንኛውም በግንባታ ሥራ እንዱሰማራ ፇቃዴ የተሰጠው የህንፃ ሥራ ተቋራጭ
በዋናነት ወይም በንዐስ ተቋራጭነት ሲሰራ፤
ሀ/ የግንባታው ዱዙይን የሚጠይቀውን የግንባታ ዔቃ ዯረጃ ባሇመጠበቅ የጥራት
ወይም የጥንካሬ ዯረጃውን ባሊሟሊ የግንባታ ዔቃ ወይም በሙያው ዖርፌ
ተቀባይነት ያሇውን አሰራር ሳይከተሌ የሰራ እንዯሆነ፣ ወይም
ሇ/ በዱዙይን ወይም በላልች የውሇታ ሰነድች በግሌጽ የተመሇከቱ የሥራ ሁኔታዎችን
በባሇሙያ ሉሇዩ የሚችለና ተገቢውን ሙያዊ ጥንቃቄ አዴርጎ ቢሆን ኖሮ
ሉታረሙ ይችለ የነበሩ ስህተቶችን ሳያርም ወይም እንዱታረሙ ሳያዯርግ
ያከናወነው ግንባታ አዯጋ ያስከተሇ እንዯሆነ፣
ከአምስት ዒመት እስከ አስር ዒመት በሚዯርስ ፅኑ እሥራት እና ከብር ሃምሳ ሺህ
እስከ ብር መቶ ሺህ ዴረስ ይቀጣሌ።
2. ማንኛውም የግንባታ ባሇቤት፤
ሀ) ሇሚያከናውነው ግንባታ የሚያስፇሌገውን የዱዙይን ሥራ፣ ወይም በተሰራው
ዱዙይን መሠረት የሚከናወነውን ግንባታ የሙያ ዯረጃው በማይፇቀዴሇት ባሇሙያ
ያሰራ እንዯ ሆነ፣ ወይም
ሇ) የሚያከናውነው ግንባታ ዯረጃ ከሚጠይቀው የግንባታ ቁሳቁስ ያነሰ የጥራት ዯረጃ
ያሊቸው ቁሳቁሶች በጥቅም ሊይ እንዱውለ ያዯረገ እንዯሆነ፣ ወይም
760
የፌትህ ሚኒስቴር
761
የፌትህ ሚኒስቴር
762
የፌትህ ሚኒስቴር
136
በማረሚያ ቁጥር 4/2001 ታረመ፡፡
763
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሕንጻ ዯንብ ቁጥር 243/2003’ ተብል
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ የተሇየ ትርጉም የሚያሠጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ ዯንብ ውስጥ፦
1. ‘ጊዚያዊ ግንባታ’ ማሇት የጊዚ ገዯብ ተቀምጦሇት የሚገነባ እና የተሰጠው የጊዚ
ገዯብ ሲጠናቀቅ የሚነሳ የሕንግ ግንባታ ነው፤
2. ‘የሕዛብ መገሌገያ ሕንፃ’ ማሇት በርካታ እና የተሇያዩ ተጠቃሚዎችን የሚስብ
እንዯ ቲያትር ቤት፣ የሕዛብ ቤተ መፃሕፌት፣ መሰብሰቢያ አዲራሽ፣ መዛናኛ፣
የትምህርት ተቋም፣ የህክምና አገሌግልት መስጫ፣ የገበያ ማእከሌ ወይም እነዘህን
የመሳሰለ በርካታ ህዛብ የሚገሇገሌበት ሕንፃ ነው፤
3. ‘ትንታኔ’ ማሇት ፔሊን ወይም ዱዙይን ሇማዖጋጀት የሚሰራ ስላት ወይም እነዘህን
ሇመዯገፌ የሚዖጋጅ ማብራሪያ ነው፤
4. ‘የፔሊን ስምምነት’ ማሇት ሇሕንፃ ግንባታ እንዱቀርብ ሇሚዖጋጅ ኘሊን ከከተማው
ፔሊን ጋር የተጣጣመ እንዱሆን የሚያስችሇው መሆኑን በማረጋገጥ የሚሰጥ
በአንዴ ቦታ ሉገነቡ የሚችለ ወይም ሇቦታው ያሌተፇቀደ የአገሌግልት
አይነቶችን፣ ሇቦታው የተፇቀዯ የሕንፃ ከፌታን፣ በቦታው አካባቢ የሚያሌፈ
የመሠረተ ሌማት አውታሮችን፣ ነባራዊ እና የታቀደ መጠኖችን ወይም ስፊቶችን
የሚያሳይ የኘሊን መረጃ ነው፤
764
የፌትህ ሚኒስቴር
765
የፌትህ ሚኒስቴር
766
የፌትህ ሚኒስቴር
767
የፌትህ ሚኒስቴር
6. የፔሊን መገምገሚያ ጊዚ
1. ሇአንዴ የሕንጻ ዒይነት የተዖጋጁ ፔሊኖችን ሇመገምገም የሚያስፇሌገው ጊዚ፦
ሀ) ከሪሌ እስቴት ውጪ ሊሇ በምዴብ ‘ሀ’ ስር ሇሚካተት ሕንፃ የኘሊኖች
የመገምገሚያ ጊዚ ከአምስት የሥራ ቀናት፤
ሇ) በምዴብ ‘ሇ’ ስር ሇሚካተት ሕንፃ የፔሊኖች መገምገሚያ ጊዚ ከ7 የሥራ
ቀናት፤ እና
ሏ) በምዴብ ‘ሏ’ ውስጥ ሇሚካተት ህንፃ እና በምዴብ ‘ሇ’ ውሰጥ ሇሚካተቱ የሪሌ
እስቴት ህንጻዎች ኘሊኖች የመገምገሚያ ጊዚ ከ21 የሥራ ቀናት፤
የበሇጠ መሆን የሇበትም፡፡
2. በአንዴ ሰው የሚቀርቡ እና በአንዴ የፔሮጀክት ቦታ የሚገነቡ የሕንፃ ዒይነቶች
ከአንዴ በሊይ ከሆኑ ሇፔሊን ግምገማ የሚያስፇሌገው ጊዚ እንዯየ ሕንፃ ዒይነቱ
ሇአንዴ ህንፃ የሚያስፇሌገውን ጊዚ ብዙት ሆኖ የጠቅሊሊው ፔሊን መገምገሚያ ጊዚ
ከ21 ቀናት መብሇጥ የሇበትም፡፡
3. ሇየምዴቡ የተሰጠው የፔሊን መገምገሚያ ጊዚ የሚቆጠረው ፔሊኖቹ ከቀረቡበት
ጊዚ አንስቶ ነው፡፡
4. ከፔሮጀክቶቹ ስፊት ወይም ውስብስብነት የተነሳ ተጨማሪ የመገምገሚያ ጊዚ
ሇሚሹ ሥራዎች የሕንጻ ሹሙ ሇከተማው አስተዲዯር ወይም ሇተሰየመው አካሌ
በማቅረብ ተጨማሪ ቀናት መጠየቅ ይችሊሌ፡፡
7. ፔሊን ፀንቶ ስሇሚቆይበት ጊዚ
1. የግንባታ ሥራው ሳይጀመር የጊዚ ገዯቡ ያበቃ የፀዯቀ ፔሊን የፇቃዴ ጊዚውን
ሇማራዖም የሚቀርብ ጥያቄ ተቀባይነት የሚኖረው በወቅቱ ሇሕንፃ ሹሙ
ግንባታው ያሌተጀመረበት ምክንያት በጽሐፌ ተገሌፆ እንዯሆነና ይኽውም
ምክንያት በሕንፃ ሹሙ ተቀባይነት ሲያገኝ ነው፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) የተመሇከተው የጊዚ ማራዖሚያ ጥያቄ ተቀባይነት
የሚኖረው ግንባታው ሳይጀመር የቀረው፡-
ሀ) ከወሰንተኛ ጋር የተፇጠረ ግንባታ መጀመር የማያስችሌ የዴንበር
አሇመግባባት ሲፇጠር፤ ወይም
ሇ) ሇግንባታው የሚያስፇሌጉ በከተማው አስተዲዯር በኩሌ መሟሊት የሚኖርባቸው
የመሠረተ ሌማት አውታሮች አሇመሟሊት፤ወይም
768
የፌትህ ሚኒስቴር
769
የፌትህ ሚኒስቴር
770
የፌትህ ሚኒስቴር
771
የፌትህ ሚኒስቴር
772
የፌትህ ሚኒስቴር
773
የፌትህ ሚኒስቴር
774
የፌትህ ሚኒስቴር
775
የፌትህ ሚኒስቴር
776
የፌትህ ሚኒስቴር
የዋስትና
ተበ የፔሮጀክት የዋስትና
የሕንጻ መጠን የዋስትና የዋስትና
.ዘ ግምት መጠን
ምዴብ (የፔሮጀክቱ ጊዚ አቀራረብ
ቁ
ህ /ብር/ ጣሪያ /ብር/
ን ግምት)
በ
በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (6) የተመሇከተው የመዴን ሽፊን መስጫ ጊዚ
በፌትሏብሔር ህጉ ስሇማይንቀሳቀስ ንብረት የሥራ ውሌ የተመሇከቱትን ዴንጋጌዎች
የሚነካ አይሆንም፡፡
777
የፌትህ ሚኒስቴር
የዋስትና
የዋስትና
ተ መጠን
የሕንጻ የፔሮጀክት መጠን የዋስትና የዋስትና
. (የፔሮጀክ
ምዴብ ዋጋ /ብር/ ጣሪያ ጊዚ አቀራረብ
ቁ ቱን
/ብር/
ግምት)
778
የፌትህ ሚኒስቴር
ውጪ ያለ ት ጊዚ ዴርጅት፣
የምዴብ አንስቶ እስከ ፔሮጀክቱ
‘ሇ’ አንዴ ዒመት ከመጀመሩ
ህንጻዎች የሚቆይ በፉት
779
የፌትህ ሚኒስቴር
780
የፌትህ ሚኒስቴር
የኘሮጀክት ግምት
ተ.ቁ የኘሊን መገምገሚያ ክፌያ
/በብር/
2 2,500,000+እስከ 1250 +
5,000,000
3 5,000,000+እስከ 2250 +
10,000,000
4 10,000,000+እስከ 3920 +
20,000,000
5 20,000,000+እስከ 6770 +
50,000,000
781
የፌትህ ሚኒስቴር
6 ከ50,000,000 ብር 14270 +
በሊይ
782
የፌትህ ሚኒስቴር
783
የፌትህ ሚኒስቴር
784
የፌትህ ሚኒስቴር
785
የፌትህ ሚኒስቴር
31. አርክቴክቸር
1. የአርክቴክቸር ፔሊኖች በመሪ ፔሊን እና በዛርዛር የአካባቢ ፔሊኖች የተቀመጡ
መስፇርቶችንና የአጎራባች ሕንፃዎችን ያገናዖቡ እንዱሆኑ መዯረግ ይኖርበታሌ፡፡
2. ማንኛውም የሕንጻ ፔሊን የአካባቢውን የአየር ፀባይ ሁኔታ ከግምት ያስገባ መሆን
ይኖርበታሌ፡፡
3. የማንኛውም ሕንፃ የአርክቴክቸር ዱዙይን ሇኃይሌ ቁጠባ አጠቃቀም ተገቢውን
ትኩረት እንዱሰጥ መዯረግ ይኖርበታሌ፡፡።
32. የኤላክትሪክ መሥመር ዛርጋታ
1. የኤላክትሪክ መስመር ፔሊን ተከሊና ዛርጋታ ተቀባይነት ባሊቸው ኮዴና
ስታንዲርድች እንዱሁም የሚመሇከተው አካሌ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት
መፇጸም ይኖርበታሌ፡፡
2. ሇሕንጻው አገሌግልት የሚውሌ በቂ የኃይሌ አቅርቦትና የተገሌጋዩን ዯህንነት
ከስጋት ነጻ የሚያዯርግ ዯረጃውን የጠበቀ የአዯጋ መከሊከያና መቆጣጠሪያ
መሣሪያዎች መገጠም ይኖርባቸዋሌ፡፡
3. በምዴብ ‘ሏ’ የሚካተቱ ህንጻዎች ከዋና የኃይሌ አቅርቦት መስመር ከሚገኘው
ኃይሌ በተጓዲኝ ሇዋና ዋና አገሌግልቶቻቸው የሚሆን አዋጪ በሆነበት ሇታዲሽ
የኃይሌ አቅርቦት ቅዴሚያ በመስጠት አማራጭ የኃይሌ አቅርቦት ሉኖራቸው
ይገባሌ፡፡
33. ሉፌቶች
ሉፌቶች፡-
1. ያሇማቋረጥ አገሌግልት መስጠት እንዱችለ ከዋና የኃይሌ አቅርቦት መስመር
በተጨማሪ የመጠባበቂያ ኃይሌ አቅርቦት ሉኖራቸው፤
2. በዴንገተኛ የኃይሌ መቋረጥ ምክንያት ተገሌጋዩን ወዯ ሚቀጥሇው ወሇሌ
የሚያዯርሱ እና በሮቻቸው እንዱከፇቱ የሚያስችሌ ባትሪ ሉገጠምሊቸው፤
3. የአካሌ ጉዲተኞችን ጨምሮ ሇሁለም ተገሌጋይ ሇአጠቃቀም ምቹ መሆን፤
4. በብሌሽት ምክንያት አገሌግልት እንዲያቋርጡ እና አስተማማኝ አገሌግልት
እንዱሰጡ በተገቢው ባሇሙያ ክትትሌ፣ በተመሰከረሇት ዴርጅት ወቅታዊ
ምርመራ፣ ጥገና እና ዔዴሳት ሉዯረግሊቸው፤
ይገባሌ፡፡
786
የፌትህ ሚኒስቴር
787
የፌትህ ሚኒስቴር
788
የፌትህ ሚኒስቴር
789
የፌትህ ሚኒስቴር
790
የፌትህ ሚኒስቴር
791
የፌትህ ሚኒስቴር
792
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ የጋራ ሕንጻ ቤት ባሇቤትነት
አዋጅ ቁጥር 370/1995’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
በዘህ አዋጅ ውስጥ፤
1. ‘የጋራ ሕንጻ’ ማሇት ከመሬት ወዯሊይ ወይም ጏን ሇጏን የተሠሩ በተናጠሌ የሚያ
አምስትና ከአምስት በሊይ ቤቶች እና በጋራ ባሇቤትነት የሚያ የጋራ
መጠቀሚያዎች ያለት ሇመኖሪያ ወይም ሇላሊ አገሌግልት የሚውሌ ግንባታ ሲሆን
ሕንጻው ያረፇበትን የቦታ ይዜታ ይጨምራሌ፤
2. ‘የጋራ መጠቀሚያ’ ማሇት በተናጠሌ ከተያት ቤቶች ውጭ ያሇ ማናቸውም
የሕንጻው አካሌ ነው፣
793
የፌትህ ሚኒስቴር
794
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሁሇት
የጋራ ሕንጻ ምዛገባና የምስክር ወረቀት
4. የጋራ ሕንጻ ምዛገባ
1. የዘህ አዋጅ ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ ሆነው ማንኛውም የሕንጻ ባሇቤት ወይም ወኪለ
ህንጻው በዘህ አዋጅ እንዱገዙ ፌሊጏቱን በጽሁፌ ሇመዛጋቢው አካሌ በመግሇጽ የሕንጻ
ማሳወቂያና መግሇጫ፣ መተዲዯሪያ ዯንብና ውስጠ ዯንብ ሲያቀርብ ሕንጻው
ይመዖገባሌ፤
2. የሕንጻ ማሳወቂያና መግሇጫ፣ የመተዲዯሪያ ዯንብ እና ውስጠ ዯንብ ይዖት ይህንን
አዋጅ ሇማስፇጸም በሚወጣ ዯንብ ይወሰናሌ፣
3. የሕንጻ ማሳወቂያና መግሇጫ፣ መተዲዯሪያ ዯንቡና ውስጠ ዯንቡ በመዛጋቢው አካሌ
መጽዯቅና መመዛገብ አሇበት፡፡
5. የምዛገባ የምስክር ወረቀት
በዘህ አዋጅ መሠረት ሕንጻው ሲመዖገብ ሇአስመዛጋቢው የምስክር ወረቀት ይሰጠዋሌ፡፡
6. የምዛገባ ውጤት
1. ሕንጻው፣ ሕንጻው ያረፇበት ቦታና ከዘሁ ጋር የተያያ መብቶች፣ ጥቅሞችና
ግዳታዎች በዘህ አዋጅ መሠረት ይገዙለ፣
2. በህንጻ መግሇጫ ሊይ የተገሇጸው ሕንጻ በቤቶችና በጋራ መጠቀሚያዎች ይከፊፇሊሌ፤
3. የቤት ባሇቤቶች ማኅበር የሕግ ሰውነት ያሇው አካሌ ሆኖ ይቋቋማሌ፡፡
7. የሕንጻ ማሳወቂያና መግሇጫ፣ መተዲዯሪያ ዯንብና ውስጠ ዯንብ ስሇማሻሻሌ
1. የሕንጻ ማሳወቂያና መግሇጫ፣ መተዲዯሪያ ዯንብና ውስጠ ዯንብ መሻሻሌ በቤት
ባሇቤቶች 2/3ኛ ዴምጽ መጽዯቅ አሇበት፤
2. በክፌሌ ባሇቤቶች የጸዯቀው የሕንጻ ማሳወቂያና መግሇጫ፣ መተዲዯሪያ ዯንብና ውስጠ
ዯንብ ማሻሻያ ተግባራዊ የሚሆነው ሇመዛጋቢው አካሌ ቀርቦ ሲመዖግብና ሇዘሁም
የምዛገባ የምስክር ወረቀት ሇማህበሩ ሲሰጠው ነው፡፡
ክፌሌ ሦስት
ስሇ ባሇቤትነት
8. ስሇ ቤት ባሇቤትነት
1. በዘህ አዋጅ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የማናቸዉም ቤት ባሇቤት በቤቱ ሊይ
የባሇቤትነት መብት ይኖረዋሌ፣
795
የፌትህ ሚኒስቴር
2. በዘህ አዋጅ መሠረት የሚተዲዯር የጋራ ሕንጻ አባሌ የሆነ ቤት በተናጠሌ ማናቸውም
ሕጋዊ ተግባር የሚከናወንበት ነው፡፡
9. ስሇ ጋራ መጠቀሚያዎች
1. በዘህ አዋጅ፣ በጋራ ሕንጻ ማሳወቂያ፣ በመተዲዯሪያ ዯንብና በውስጠ ዯንብ የተወሰኑ
ገዯቦች እንዯተጠበቁ ሆነው ማንኛውም የጋራ ሕንጻ የቤት ባሇቤት የጋራ
መጠቀሚያዎችን አግባብ በሆነ መንገዴ የመጠቀም መብት አሇው፣
2. በጋራ መጠቀሚያዎች የመጠቀም መብት የማይከፊፇሌእና ከእያንዲንደ ቤት
የባሇቤትነት መብት ጋር የማይነጣጠሌ ነው፤
3. የእያንዲንደ ቤት የባሇቤትነት መብት በጋራ መጠቀሚያ ሊይ የሚያስገኘው
የማይከፊፇሌ መብት ዴርሻ መቶኛ በሕንጻ ማሳወቂያ ይወሰናሌ፣
4. የእያንዲንደ ቤት የባሇቤትነት መብት በጋራ መጠቀሚያ ሊይ የሚያስገኘው መብት
ዴርሻ የእያንዲንደ ቤት አካሌ ሆኖ የሚታይና በቤት ሊይ የሚፇጻመው ማናቸውም
ሕጋዊ ተግባር የሚመሇከተው ነው፣
5. በዘህ አዋጅ መሠረት ካሌሆነ በቀር የጋራ መጠቀሚያዎች ሉከፊፇለ አይችለም፡፡
ክፌሌ አራት
ስሇ የቤት ባሇቤቶች ማህበር
10. ስሇማኅበሩ
የቤት ባሇቤቶች ማኅበር ትርፌ ሇማግኘት ወይም ሇመከፊፇሌ ሣይሆን ሇአባሊቱ የጋራ
ጥቅም የተቋቋመ ማኅበር ነው፡፡
11. ዒሊማ
የቤት ባሇቤቶች ማህበር የሚከተለት ዒሊማዎች ይኖሩታሌ፤
1. የቤት ባሇቤቶችን በመወከሌ የጋራ ሕንጻውን ማስተዲዯር፤
2. የጋራ ሕንጻውን ነዋሪዎች ሰሊምና ዯህንነት ማስጠበቅ፤
3. የቤት ባሇቤቶች፣ ቤቶችን የያ ሰዎች፣ የጋራ መጠቀሚያ ተከራዮች፣ ይህንን አዋጅ፣
የሕንጻ ማሳወቂያና መግሇጫውን፣ መተዲዯሪያ ዯንቡንና ውስጠ ዯንቡን
ማክበራቸውን ማረጋገጥ፤
4. የቤት ባሇቤቶችን የጋራ ጥቅም በመወከሌ አስፇሊጊ የሆኑ ላልች ተግባራትን
መፇጻም፡፡
796
የፌትህ ሚኒስቴር
797
የፌትህ ሚኒስቴር
798
የፌትህ ሚኒስቴር
799
የፌትህ ሚኒስቴር
800
የፌትህ ሚኒስቴር
801
የፌትህ ሚኒስቴር
2. ስሇ ዔዴሣት፡-
ሀ) ማኅበሩ የጋራ መጠቀሚያዎችን የማዯስ ኃሊፉነት አሇበት፣
ሇ) እያንዲንደን ቤት የማዯስ ኃሊፉነት የቤቱ ባሇቤት ነው፣
ሏ) ሇተወሰኑ ቤቶች የተመዯቡ የጋራ መጠቀሚያዎችን ማዯስ፣ የጋራ
መጠቀሚያዎቹ የተመዯቡሊቸው ቤቶች ባሇቤቶች ኃሊፉነት ነው፣
መ) የማዯስ ኃሊፉነት በመዯበኛ የንብረት አጠቃቀም የሚመጣን ማርጀት ወይም
አገሌግልት መቀነስ ማስተካከሌን ይመሇከታሌ፡፡
3. ሇክፌሌ ባሇቤቶች የሚዯረግ ዔዴሣት፣
ሀ) የጋራ መጠቀሚያን ወይም ቤትን የማዯስ ኃሊፉነት የቤት ባሇቤት ከሆነና የቤት
ባሇቤቱ በቂ በሆነ የጊዚ ገዯብ ውስጥ ይህንን ኃሊፉነቱን ባይወጣ ማኅበሩ
ዔዴሳቱንበ ራሱ ሉያከናውን ይችሊሌ፣
ሇ) በዘህ ንዐስ አንቀጽ መሠረት ማኅበሩ ዔዴሳት ሲያከናውን ወጪው ኃሊፉነቱን
ያሌተወጣው የቤት ባሇቤት የጋራ ወጪ ተጨማሪ ዴርሻው ሆኖ ይታሰባሌ፡፡
28. ስሇ ሌዩ ተቀማጭ ገንዖብ
1. ማኅበሩ ሇጥገናና እዴሳት ራሱን የቻሇ የተሇየ ገንዖብ ማስቀመጥ እና ሲያስፇሌግ
ወጪ ማዴረግ አሇበት፣
2. ሇዘህ ተቀማጭ ገንዖብ ማኅበሩ ከክፌሌ ባሇቤቶች መዋጮ ይሰበስባሌ፣
3. በዘህ አንቀጽ የተመሇክተው ተቀማጭ ገንዖብ የማኅበሩ ሀብት ነው፡፡ በዘህ አዋጅ
መሠረት ካሌሆነ በቀር ሇቤት ባሇቤቶች አይከፊፇሌም፡፡
ክፌሌ ሰባት
ስሇ ማኅበራት ውህዯት
29. ስሇ ምዛገባ
1. የዘህ አዋጅ ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ ሆነው ሁሇት ወይም ከሁሇት በሊይ የሆኑ የቤት
ባሇቤቶች ማኅበራት የተዋሃዯ የሕንጻ ማሳወቂያና መግሇጫ፣ መተዲዯሪያ ዯንብና
ውስጠ ዯንብ ሇመዛጋቢው አካሌ በማስመዛገብ ሉዋሃደ ይችሊለ፣
2. ውህዯቱ ከመመዛገቡ በፉት በእያንዲንደ ማኅበር የቤት ባሇቤቶች 80 ፏርሰንት
ዴምፅ መጽዯቁና ማኅበራቱን ሇመወከሌ ሥሌጣን ባሊቸው ሰዎች መፇረሙ
መረጋገጥ አሇበት፣
802
የፌትህ ሚኒስቴር
803
የፌትህ ሚኒስቴር
804
የፌትህ ሚኒስቴር
805
የፌትህ ሚኒስቴር
806
የፌትህ ሚኒስቴር
807
የፌትህ ሚኒስቴር
137
በ25/08 (2011) አ. 1097 አንቀጽ 9 (10) መሰረት የከተማ ሌማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡
808
የፌትህ ሚኒስቴር
3. የተፇጻሚነት ወሰን
1. ይህ አዋጅ በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ከተሞች ሁለ ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /1/ ዴንጋጌ ቢኖርም የክሌሌ መንግስታት
የየአካባቢያቸውን ሁኔታ መሰረት በማዴረግ አዋጁ ዯረጃ በዯረጃ ተፇጻሚ
የሚሆኑበትን ሁኔታ ሉወስኑ ይችሊለ፡፡
4. አሊማዎች
ይህ አዋጅ የሚከተለት ዋና ዋና አሊማዎች ይኖሩታሌ፤
1. በፔሊን የሚመሩና የዲበሩ ከተሞች እንዱኖሩ ሇማዴረግ የሚያስችሌ የህግ ማዔቀፌ
መመስረት፤
2. በከተሞች ውስጥ የሚከናወኑ የሌማት እንቅስቃሴዎችን በመቆጣጠርና
በማመቻቸት የአገሪቱ የኢኮኖሚያዊ ዔዴገት እንዱሻሻሌ ማዴረግ፤
ክፌሌ ሁሇት
የከተማ ፔሊን ስሇማመንጨት እና ስሇማዖጋጀት
5. መሠረታዊ መርሆዎች
በዘህ አዋጅ መሠረት ማናቸውም የከተማ ፔሊን የሚመነጭበት እና የሚዖጋጅበት
ሂዯት የሚከተለትን መሰረታዊ መርሆች መከተሌ ይኖርበታሌ፤
1. የፔሊኖች ተወረዴ መጠበቅ፤
2. በአንዴ አገራዊ ራዔይና የመስፇርት ዯረጃ እንዱሰራና ተፇጻሚነት ያሇው ሆኖ
መገኘት፤
3. የከተሞች የርስበርስ ትስስርና የከተማና ገጠር ግንኙነት ግምት ውስጥ ገብቶ
መገኘት፤
4. ውጤታማ የመሬት አጠቃቀምን ታሳቢ አዴርጎ የከተሞችን ወሰን መከሇሌ፤
5. የሕዛብ ተሳትፍ፤ ግሌፅነት እና ተጠያቂነት እንዱኖር በማዴረግ የህብረተሰቡ
ፌሊጎት መሟሊቱን ማረጋገጥ፡፡
6. የሕዛብ ስርጭት የተመጣጠነ እና ስብጥር ያሇው እንዱሆን ማበረታታት፤
7. የማሕበረሰብና የአካባቢ ዯህንነት መጠበቅ፤
8. የታሪካዊና የባህሊዊ ቅርሶች እንክብካቤና ጥገና ማግኘት፤
9. የህዛብና የግሌ ፌሊጎቶች ተጣጥሞ መገኘት፤
10. ዖሊቂ ሌማትን የሚያረጋግጥ ሆኖ መገኘት፤
809
የፌትህ ሚኒስቴር
6. የከተሞች ወሰን
1. ከተሞች የራሳቸው የተሇየ ወሰን ይኖራቸዋሌ፡፡
2. የከተሞችን ወሰን ማስተካከሌ በሚያስፇሌግበት ወቅት የሚመሇከታቸው የክሌሌ
መንግሥታት ያስተካክሊለ፤ ቻርተር ያሊቸው ከተሞችም ወሰን በቻርተሩ ሊይ
ይመሇከታሌ፡፡
3. አንዴ ከተማ በዘህ አንቀጽ እንዯተመሇከተው የራሱ የሆነ ወሰን ቢኖረውም
አካባቢውን ይዜ እንዱሇማ ሇማዴረግ ሲባሌ አግባብ ባሇው የመንግሥት አካሌ
የዔዴገት ማእከሌ ሆኖ ሉመረጥና ዔውቅና ሉሰጠው ይችሊሌ፡፡
7. የፔሊኖች ዯረጃ
አገር አቀፌና ክሌሌ አቀፌ በሆኑ የሌማት ስትራተጂና እቅድች ሊይ ተመስርቶ
የሚከተሇው የፔሊን ዯረጃ ይኖራሌ፤
1. ብሔራዊ የከተማ ሌማት እቅዴ፤
2. ክሌሊዊ የከተማ ሌማት ፔሊን፤
3. የከተማ ፔሊን፡፡
8. የከተማ ፔሊን ዒይነቶች
የሚከተለት የከተማ ፔሊን ዒይነቶች በዘህ አዋጅ መሠረት እውቅና አግኝተዋሌ፤
1. ከተማ አቀፌ መዋቅራዊ ፔሊን፣ እና
2. የአካባቢ ሌማት ፔሊን፡፡
9. የመዋቅራዊ ፔሊን ትርጓሜና ይዖት
1. መዋቅራዊ ፔሊን በአጠቃሊይ በአንዴ ከተማ ክሌሌ ዯረጃ የተዖጋጀና የተነዯፇ ሆኖ
በማሕበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊና በአካባቢ ዖርፍች የተመጣጠነ የከተማ ሌማት
ሇማስገኘት የሚያስችሌ ፉዘካሊዊ እዴገትን አስመሌክቶ መኖር የሚገባቸውን
መሰረታዊ ጉዲዮች የሚዖረዛርና ሕጋዊ ተፇፃሚነት ያሇው ፔሊን ሲሆን አባሪ
የፅሐፌ ማብራሪያዎችን ይጨምራሌ፡፡
2. ማንኛውም መዋቅራዊ ፔሊን በዋነኛነት የሚከተለትን ማመሌከት አሇበት፤
ሀ) ከተማው የሚያዴግበትን መጠንና አቅጣጫ፤
ሇ) ዋና ዋና የመሬት አጠቃቀም ምዴቦች፤
ሏ) የቤቶችን ሌማት፤
810
የፌትህ ሚኒስቴር
811
የፌትህ ሚኒስቴር
812
የፌትህ ሚኒስቴር
813
የፌትህ ሚኒስቴር
814
የፌትህ ሚኒስቴር
25. ክሌከሊ
1. አስቀዴሞ የሌማት ፇቃዴ ካሌተሰጠ በስተቀር በከተማ ውስጥ የሌማት እንቅስቃሴ
ማከናወን የተከሇከሇ ነው፡፡
2. ቻርተር ያሊቸው ከተሞች ወይም የከተማ አስተዲዯሮች ማናቸውም የሌማት
እንቅስቃሴ ያሇሌማት ፇቃዴ በከተማ ክሌሌ ውስጥ በሚከናወንበት ጊዚ ተገቢውን
እርምጃ ይወስዲለ፡፡
26. መሠረታዊ መርሆች
በማንኛውም የሌማት ሥራ ፇቃዴ የመስጠት ሂዯት የሚከተለት መሠረታዊ
መርሆዎች መከበር ይኖርባቸዋሌ፤
1. ቆጣቢና ዖሊቂነት ያሇው የመሬት አጠቃቀምን ማረጋገጥ፤
2. በአካባቢ ሊይ የጎሊ አለታዊ ተጽእኖ ይኖራቸዋሌ ተብሇው የሚገመቱ የሌማት
ፔሮጀክቶች በአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ ጥናት መዯገፊቸውን ማረጋገጥ፤
3. መሬት ሇሌማት በሚቀርብበት ወቅት በከተማው ፔሊን መሠረት ተፇሊጊ
የመሠረተ ሌማት አውታሮች እንዱሟለሇት ማዴረግ፡፡
27. የሌማት ፇቃዴ ሇማግኘት ስሇሚቀርብ ማመሌከቻ
በአንዴ ከተማ ውስጥ በሌማት እንቅስቃሴ ሇመሰማራት የሚፇሌግ ማንኛውም አሌሚ
ፇቃዴ እንዱሰጠው ማመሌከት አሇበት፡፡
28. የሌማት ፇቃዴ ስሇመስጠት
1. የሚመሇከተው ቻርተር ያሇው ከተማ ወይም የከተማ አስተዲዯር የሌማት ሥራ
ፇቃዴ መርሆዎችን መሠረት በማዴረግ ያወጣቸውን ተፇሊጊ መመዖኛዎች
መሟሊታቸውን አረጋግጦ የሌማት ፇቃዴ ይሰጣሌ፡፡
2. እንዯ ሕንፃ ፇቃዴ ያሇ ተጨማሪ ፇቃዴ የሚያስፇሌጋቸው የሌማት ሥራዎች
በፇቃዴ አወጣጡ ሂዯት ውስጥ በመዋሃዴ እንዯ አንዴ ፇቃዴ ሆነው ሇአሌሚው
ይሰጣለ፡፡ ዛርዛሩ በሕግ ይወሰናሌ፡፡
29. የሌማት ፇቃዴ ጥያቄ ተቀባይነት ስሇሚያጣበት ሁኔታ
የሌማት ፇቃዴ ሇማግኘት የሚቀርብ ማመሌከቻ ከዘህ በታች ከተመሇከቱት
ምክንያቶች በአንደ ተቀባይነት ሉያጣ ይችሊሌ፤
1. የቀረበው የሌማት ዔቅዴ ከፀዯቀው የከተማው ፔሊን ጋር የማይጣጣም ሆኖ
ሲገኝ፤
815
የፌትህ ሚኒስቴር
816
የፌትህ ሚኒስቴር
ቻርተር ያሇው ከተማ ወይም የከተማ አስተዲዯር የሌማት ወይም የማፌሪስ ፇቃዴ
እንዱሁም የተስማሚነት የምስክር ወረቀት ሇመስጠት ተገቢውን የአገሌግልት
ክፌያ ሉያስከፌሌ ይችሊሌ፡፡ ዛርዛሩ በህግ ይወሰናሌ፡፡
ክፌሌ አምስት
ስሇ ቦታ መረጃ
35. የቦታ መረጃ የማግኘት መብት
ፌሊጎት ያሇው ማንኛውም ወገን በአንዴ ከተማ የስሌጣን ክሌሌ ውስጥ የሚገኝ ክፌሇ
ቦታ ስሇሚሇማበት ሁኔታ መረጃ የማግኘት መብት አሇው፡፡
36. ስሇ ቦታ መረጃ የምስክር ወረቀት
1. በከተሞች የሥሌጣን ክሌሌ ውስጥ ስሇሚገኝ ክፌሇ ቦታ ጥያቄ ሲቀርብ የቦታ
መረጃ የምስክር ወረቀት ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
2. ማንኛውም የቦታ መረጃ የምስክር ወረቀት የሚከተለትን ዛርዛሮች መያዛ
ይኖርበታሌ፤
ሀ) በከተማ ፔሊን ዯንቦችና በቦታ አጠቃቀም ረገዴ ተፇሊጊው ክፌሇ ቦታ
የሚገኝበት ሁኔታ፤
ሇ) በወቅቱ ያለና ሇወዯፉቱ የሚታሰቡ የሕዛብ አገሌግልት መስጫ አውታሮች
ይዜታና እነዘህኑ ሇማሟሊት የተጣለ ግዳታዎች ሁኔታ፤
ሏ) በክፌሇ ቦታው ሊይ ተፇጻሚነት ካሇው የግብር አይነት ወይም ኪራይ ጋር
የተያያዖ መረጃ፤
መ) የአፇር አይነት፣ የመሬት መንቀጥቀጠና የጎርፌ አዯጋ እንዱሁም ተፇሊጊውን
መረጃ ማግኘት እስከተቻሇ ዴረስ የክፌሇ ቦታው ላልች አስፇሊጊ
ዛርዛሮች፡፡
3. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ዴንጋጌ ቢኖርም በዯህንነት ቀጠናነት የተከሇለና
በዯንብ የሚዖረዖሩ ላልች አካባቢዎችን አስመሌክቶ የቦታ መረጃ የምስክር
ወረቀት ሇማግኘት የሚቀርብ ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
37. የቅዴሚያ ስምምነት ስሇማስፇሇጉ
የአውሮፔሊን ማረፉያዎችና ላልች ብሔራዊና አሇም አቀፊዊ የመሠረተ ሌማት
አውታሮች፣ የባሕሊዊ ቅርስ አካባቢዎች፣ የአርኪዮልጂና የቱሪዛም መስህብ ስፌራዎች
817
የፌትህ ሚኒስቴር
818
የፌትህ ሚኒስቴር
819
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሰባት
ሌማትን ሇጊዚው ስሇማስቆምና ቦታ ስሇሚገኝበት ሁኔታ
48. ሌማትን ሇጊዚው ስሇማስቆም
በዘህ አዋጅ መሠረት ሌማትን ሇጊዚው የማስቆም ዴርጊት የአንዴ ከተማ ፔሊን
በዛግጅት፣ በክሇሣ ወይም በመሻሻሌ ሊይ በሚገኝበት ወቅት ቻርተር ያሇው ከተማ
ወይም የከተማ አስተዲዯር አንዴን አካባቢ ወይም ክፌሇ ቦታ የማሌማቱ እንቅስቃሴ
ሇጊዚው እንዱቆም ሇማዴረግ የሚያስችሇው ሕጋዊ እርምጃ ነው፡፡
49. ሌማትን ሇጊዚው የማስቆም እርምጃ ስሇሚወሰዴባቸው ሁኔታዎች
የሚከተለት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ቻርተር ያሇው ከተማ ወይም የከተማ አስተዲዯር
ማናቸውንም የሌማት እንቅስቃሴ ሇጊዚው የማስቆም ስሌጣን ይኖረዋሌ፤
1. የማሌማት ወይም የማፌረሱ ተግባር በዛግጅት፣ በክሇሳ ወይም በመሻሻሌ ሊይ
የሚገኝ ማናቸውንም የከተማ ፔሊን በሥራ ሊይ እንዲይውሌ የማሰናከሌ ውጤት
ይኖረዋሌ ተብል የተገመተ እንዯሆነ፤
2. በመካሄዴ ሊይ የሚገኝ ሌማት የአንዴን ንብረት ዋጋ በማናር ሇወዯፉቱ የመሬት
አጠቃቀም ሇውጥ ቢያጋጥም ሉከተሌ የሚችሇውን መሬት የማስሇቀቅ እርምጃ
እንዯሚያውክ ከወዱሁ የተገመተ እንዯሆነ፡፡
50. ክሌከሊ
1. በዘህ አዋጅ መሠረት የሌማት ሥራ ሇጊዚው እንዱቆም በተዯረገባቸው አካባቢዎች
ውስጥ ሇማናቸውም እንቅስቃሴ የሌማትም ሆነ የማፌረስ ፇቃዴ ሉሰጥ
አይችሌም፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ሥር የተዯነገገው ቢኖርም እንዱህ ያሇው የሌማት
እንቅስቃሴ በዛግጅት፣ በክሇሣ ወይም በመሻሻሌ ሊይ ያሇን የአንዴ ከተማ ፔሊን
ተፇጸሚነት ሇዖሇቄታው በከፌተኛ ዯረጃ የማያውከና በጣም አስፇሊጊ መሆኑ
ሲታመንበት ቻርተር ያሊቸው ከተሞች ወይም የከተማ አስተዲዯሮች የተጠየቀውን
820
የፌትህ ሚኒስቴር
821
የፌትህ ሚኒስቴር
822
የፌትህ ሚኒስቴር
823
የፌትህ ሚኒስቴር
824
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሃያ አምስት
የከተማ ቦታና የገጠር መሬት አስተዲዯር
አዋጅ ቁጥር 1161/2011
ሇሕዛብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት ይዜታ የሚሇቀቅበት፣ ካሣ የሚከፇሌበት እና ተነሺዎች
መሌሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ሇመወሰን የወጣ አዋጅ
መንግስት ሇሕዛብ አገሌግልት ሇሚያከናውናቸው የሌማት ሥራዎች መሬትን መጠቀም
አስፇሊጊ ስሇሆነ፤
የአገሪቱ ከተሞች ከጊዚ ወዯ ጊዚ እያዯጉና የነዋሪዎቹም ቁጥር እየጨመረ በመሄደ
በከተሞች ፔሊን መሠረት ሇመኖሪያ ቤት ግንባታ፣ ሇመሠረተ ሌማት፣ ሇኢንቨስትመንትና
ሇላልች አገሌግልቶች የሚውሌ የከተማ መሬትን መሌሶ ማሌማት አስፇሊጊ በመሆኑ፣
እንዱሁም በገጠር ሇሚከናወኑ የሌማት ሥራዎች መሬት አዖጋጅቶ ማቅረብ በማስፇሇጉ፤
የመሬት ይዜታ እንዱሇቅ ሇተዯረገ ባሇይዜታ ተገቢና ተመጣጣኝ ካሣና የተነሽ ዴጋፌ
ሇመክፇሌ ግምት ውስጥ መግባት የሚገባቸውን መሠረታዊ መርሆዎችን ሇይቶ መወሰን
በማስፇሇጉ፤
ካሣውን የመተመን፣ የመክፇሌ እና ተነሺዎችን መሌሶ የማቋቋም ሥሌጣንና ኃሊፉነት
ያሇባቸውን አካሊት በግሌጽ ሇይቶ ሇመወሰን በማስፇሇጉ፤
በነባሩ ሕግ ያጋጠሙ የሕግ ክፌተቶችን ሇማስተካከሌና ላልች የመሬት ይዜታ
የሚሇቀቅበትን እና ካሣ የሚከፇሌበት ሥርዒቱን ይበሌጥ ውጤታማ የሚያዯርጉ
ዴንጋጌዎችን ማካተት አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
ከይዜታ መነሳትና ካሳ ክፌያ ጋር ተያይዜ ስሇሚኖር የቅሬታ አቀራረብና ውሳኔ አሰጣጥ
ስርዒት በግሌጽ መወሰን አስፇሊጊ በመሆኑ፤
የፋዯራሌ መንግሥት የመሬት አጠቃቀም ሕግ የማውጣት ሥሌጣን እንዲሇው በሕገ
መንግስቱ አንቀጽ 51(5) በመዯንገጉ፣
ሇህዛብ ጥቅም ሲባሌ የሚሇቀቅ ንብረትን በሚመሇከት ተመጣጣኝ ካሣ በቅዴሚያ
እንዱከፇሌ በአንቀጽ 40(8) በመዯንገጉ እንዱሁም ተነሺዎች በመንግስት ዔርዲታ
እንዱቋቋሙ በአንቀጽ 44(2) የተቀመጠውን መሠረተ ሀሳብ በዛርዛር መዯንገግ በማስፇሇጉ፤
በኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(2)(ሀ) መሠረት
የሚከተሇው ታውጇሌ፡፡
825
የፌትህ ሚኒስቴር
1. አጭር ርእስ
ይህ አዋጅ "ሇሕዛብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት ይዜታ የሚሇቀቅበት፣ካሣ የሚከፇሌበት እና
ተነሺዎች መሌሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ሇመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር 1161/2011"
ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. "የህዛብ ጥቅም" ማሇት በቀጥታም ሆነ በተዖዋዋሪ መንገዴ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ
ሌማትን ሇማጎሌበት የክሌሌ ካቢኔ፤ የአዱስ አበባ፤ የዴሬዲዋ ወይም አግባብ ባሇው
የፋዯራሌ አካሌ በመሬት አጠቃቀም ዔቅዴ ወይም በሌማት ዔቅዴ ወይም በመሠረተ
ሌማት መሪ ፔሊን መሠረት ሇሕዛብ የተሻሇ የጋራ ጥቅምና ዔዴገት ያመጣሌ ተብል
የተወሰ ነው፡፡
2. "የንብረት ካሣ" ማሇት የመሬት ይዜታውን እንዱሇቅ ሇሚወሰንበት ባሇይዜታ በመሬቱ
ሊይ ሇሰፇረው ንብረት ወይም ሊዯረገው ቋሚ ማሻሻያ በዒይነት ወይም በገንዖብ
ወይም በሁሇቱም የሚከፇሌ ክፌያ ነው፡፡
3. "የሌማት ተነሽ ካሣ" ማሇት ባሇይዜታው የመሬት ይዜታውን ሲሇቅ በመሬቱ ሊይ
የመጠቀም መብቱ በመቋረጡ ምክንያት የሚዯርስን ጉዲት ሇማካካስ የሚከፇሌ ክፌያ
ነው፡፡
4. "የሌማት ተነሽ ዴጋፌ" ማሇት የመሬት ባሇይዜታ ከመሬቱ በጊዚያዊም ሆነ በቋሚነት
ሲነሳ ከአዱሱ አካባቢ ጋር መሊመዴ እንዱችሌ ከንብረት እና ከሌማት ተነሽ ካሣ
በተጨማሪ በዒይነት ወይም በገንዖብ የሚሰጥ ዴጋፌ ነው፡፡
5. "የኢኮኖሚ ጉዲት ካሣ" ማሇት ከቦታቸው ያሌተነሱ ነገር ግን መሬት ሇሕዛብ ጥቅም
በመሇቀቁ ምክንያት በመቀጠር ወይም በመነገዴ ወይም በማከራየት እና ከመሳሰለት
ያገኙት የነበረ ገቢ በመቋረጡ ሇሚዯርስ ጉዲት የሚከፇሌ ካሣ ነው፡፡
6. "የማህበራዊ ትስስር መቋረጥና ሥነ-ሌቦና ጉዲት ካሣ" ማሇት ሇተነሺ ከነበረበት
አካባቢ በመነሳቱ የነበረው ማህበራዊ ትስስር በመቋረጡ የሚከፇሌ የማህበራዊ
ትስስር መቋረጥ እና የስነ ሌቦና ጉዲት ማካካሻ ክፌያ ነው፡፡
7. "መሌሶ ማቋቋም" ማሇት ሇሌማት ተብል በተወሰዯው መሬት ምክንያት የሚያገኙት
ጥቅም ሇሚቋረጥባቸው ተነሺዎች ዖሊቂ የገቢ ምንጭ እንዱኖራቸው የሚሰጥ ዴጋፌ
ነው፡፡
826
የፌትህ ሚኒስቴር
827
የፌትህ ሚኒስቴር
828
የፌትህ ሚኒስቴር
829
የፌትህ ሚኒስቴር
830
የፌትህ ሚኒስቴር
ይሆናሌ፡፡
ሰ) ተነሺን ከቦታው ማስነሳት የሚችሇው ሇተነሺው ካሣ ከከፇሇ እና ምትክ ቦታ
ወይም ቤት ከሰጠ በኋሊ መሆን አሇበት፡፡
ሸ) መሬት የማስሇቀቅ ስርዒት ዛርዛር አፇጻጸሙ ይህን አዋጅ ሇማስፇጸም በሚወጣ
ዯንብ ይወሰናሌ፡፡
2. ተነሺ ወይም ሕጋዊ ወኪለ ባሇመብትነቱን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ወይም ሠነዴ
በገጠርም ሆነ በከተማ መሬት የማስተዲዯር በሕግ ሥሌጣን ሇተሰጠው አካሌ
በሚያወጣው መርሏ-ግብር መሠረት ማቅረብ አሇበት፡፡
3. ተነሺው የካሣ ግምት በጽሁፌ እንዱያውቅ ከተዯረገበት ቀን ጀምሮ፡-
ሀ) በሶስት ወር ጊዚ ውስጥ ተገቢው ካሣ ካሌተከፇሇው በመሬቱ ሊይ ከቋሚ ተክሌና
ግንባታ በስተቀር ላልች ሥራዎችን መስራት ይችሊሌ፡፡
ሇ) በስዴስት ወር ካሣ ካሌተከፇሇው በመሬቱ ሊይ ማንኛውንም በፔሊን
የሚፇቀዴ እና ቀጣይ የቦታውን የሌማት ወጪ በመንግስት ሊይ የማያዙባ
ሥራ መስራት ይችሊሌ፡፡
ሏ) በዘህ ንዐስ አንቀጽ በፉዯሌ ተራ "ሀ" እና "ሇ" መሰረት የተሰራ ሥራ ወይም
የተዯረገ ሇውጥ በካሣ ስላቱ ውስጥ እንዱገባ መዯረግ አሇበት፡፡
4. የማስሇቀቂያ ትዔዙዛ የዯረሰው ባሇይዜታ ትዔዙ በዯረሰው በ30 (ሰሊሳ)ቀናት ውስጥ
ካሣ እና ምትክ ቦታ ወይም ቤት መውሰዴ አሇበት።
5. የማስሇቀቂያ ትዔዙዛ የዯረሰው ባሇይዜታ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 4 መሠረት
በተቀመጠ ጊዚ ገዯብ ውስጥ የካሣ ክፌያውን ካሌወሰዯ በከተማው ወይም በወረዲው
አስተዲዯር ስም በሚከፇት ዛግ የባንክ ሂሳብ እንዱቀመጥሇት ይዯረጋሌ።
6. ሇባሇይዜታ የሚሰጠው የመሌቀቂያ የጊዚ ገዯብ ካሣና ምትክ ቦታ ከተቀበሇ ወይም
ካሳው በዛግ ሂሳብ ከተቀመጠበት ቀን ጀምሮ ከ120 (መቶ ሀያ) ቀናት መብሇጥ
የሇበትም፡፡
7. በሚሇቀቀው መሬት ሊይ ሰብሌ፣ ቋሚ ተክሌ ወይም ቋሚ የሆነ ላሊ ንብረት ከላሇ
ባሇይዜታው የሌማት ተነሽ ካሣ ከተከፇሇው በኋሊ በ30 (ሰሊሳ) ቀናት ውስጥ ይዜታውን
ሇከተማ ወይም ሇወረዲ አስተዲዯር ማስረከብ አሇበት፡፡
831
የፌትህ ሚኒስቴር
832
የፌትህ ሚኒስቴር
833
የፌትህ ሚኒስቴር
834
የፌትህ ሚኒስቴር
ይከፇሇዋሌ፡፡
ሇ) በዘህ ንዐስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ ’ሀ" የሚከፇሇው የሌማት ተነሽ ካሣ መሬቱ
የነበረውን ምርታማነት ሇመመሇስ የሚወስዯውን በአካባቢ የግብርና ተቋም
የሚወሰን ተጨማሪ ጊዚ ታሳቢ ማዴረግ አሇበት፡፡
ሏ) መሬቱ ተመሌሶ በፉት ይሰጥ የነበረውን አገሌግልት መስጠት የማይችሌ ከሆነ
በቋሚነት እንዯሇቀቀ ተቆጥሮ በዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ 1 መሰረት የሌማት
ተነሽ ካሳ ወይም ምትክ ቦታ ይሰጠዋሌ፤
መ) መሬቱ በጊዚያዊነት በተሇቀቀበት ጊዚ የተከፇሇ የሌማት ተነሽ ካሣ በዘህ
ንኡስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ "ሏ" መሠረት በቋሚነት እንዱሇቀቀ ተቆጥሮ
ከሚከፇሌ ካሳ ተቀንሶ ሇተነሺው ሌዩነቱ ይሰጠዋሌ፡፡
ሠ) በጊዚያዊነት ሇሚሇቀቅ መሬት የሚከፇሌ የሌማት ተነሸ ካሣ በማንኛውም ሁኔታ
በዖሊቂነት ከሚከፇሌ የሌማት ተነሽ ካሣ መብሇጥ የሇበትም፡፡
ረ) የዘህ ንዐስ አንቀፅ ዛርዛር አፇፃፀም ይህን አዋጅ ሇማስፇጸም በሚወጣ ዯንብ
ይወሰናሌ፡፡
3. ስሇወሌ ይዜታ የሌማት ተነሺ ካሣ
በቋሚነት ወይም በጊዚያዊነት ሇሚሇቀቅ የወሌ ይዜታ የሌማት ተነሽ ካሣ ስላት እና
አከፊፇሌ ሁኔታ ክሌለ፤አዱስ አበባ፤ዴሬዲዋ በሚያወጣው መመሪያ የሚወሰን ሆኖ
መመሪያው ሲወጣ፦
ሀ) ሇተወሰዯው የወሌ መሬት የሌማት ተነሽ ካሣ ስላት የወሌ መሬቱ ይሰጥ
የነበረውን ጥቅም ወይም ጥቅሙ የቀረባቸውን የአኗኗር ዖይቤ ወይም
መተዲዯሪያ መሠረት ያዯረገ ሉሆን ይገባሌ።
ሇ) የወሌ መሬቱ ተጠቃሚዎች በግሌጽ መሇየት አሇበት፡፡
ሏ) በወሌ መሬቱ ሊይ የሚገኙ የግሌና የወሌ ንብረት መሇየት አሇበት፡፡
መ) የወሌ መሬት በመወሰደ ምክንያት በካሣ የተገኘውን ገንዖብ ሇማህበረሰቡ
አባሊት እኩሌ ሉከፇሌ ወይም በዒይነት ሉጠቀሙበት የሚችለበትን መንገዴ
መቅረጽ አሇበት፡፡
4. በቋሚነት ስሇሚነሳ የከተማ መሬት ባሇይዜታ የሚሰጥ ሌማት ተነሽ ካሳ እና ምትክ
ቦታ የከተማ መሬት ባሇይዜታ ከይዜታው በቋሚነት ተነሺ በሚሆንበት ጊዚ
835
የፌትህ ሚኒስቴር
836
የፌትህ ሚኒስቴር
837
የፌትህ ሚኒስቴር
838
የፌትህ ሚኒስቴር
839
የፌትህ ሚኒስቴር
ይችሊሌ። ውሳኔ ከተሰጠ በኋሊ ይግባኝ ማሇት የሚፇሌግ ከሆነ ሌማቱ እንዲይጓተት
ቦታውን አስረክቦ ክርክሩን የመቀጠሌ መብት አሇው፡፡
3. ተነሺው ንብረቱን በማስረከቡ እና በቅሬታ ምክንያት ካሳውን ባሇመውሰደ
ሇይግባኙኝ ክርክሩ የሚሆን በቂ ገንዖብ ከላሇው እና በዘህ ምክንያት የሚቸገር ከሆነ
መንግስት ነፃ የህግ አገሌግልት የሚያገኝበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፡፡
840
የፌትህ ሚኒስቴር
841
የፌትህ ሚኒስቴር
25. ተጠያቂነት
በዘህ አዋጅ የተቀመጡ ግዳታዎችን በህጉ አግባብና በወቅቱ ያሌተገበረ ማንኛውም
ግሇሰብ፣ ተቋም እና የተቋም ሀሊፉ አግባብ ባሇው ህግ ተጠያቂ ይሆናሌ፡፡
26. ዯንብና መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን
1. የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ሇማስፇጸም ዯንብ ያወጣሌ፡፡
2. ክሌልች፤ አዱስ አበባ እና ዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯሮች ይህንን አዋጅ እና በዘህ
አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 መሠረት የሚወጣ ዯንብ ሇማስፇጸም መመሪያ ያወጣሌ፡፡
27. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌ
ይህ አዋጅ ከመፅዯቁ በፉት ክስ ቀርቦባቸው ውሳኔ ያሊገኙ ጉዲዮች በቀዴሞው አዋጅ
455/1997 መሠረት ይስተናገዲለ፡፡
28. የተሻሩና ተፇፃሚነት የማይኖራቸው ሕጎች
1. ሇሀዛብ ጥቅም ሲባሌ መሬት የሚሇቀቅበትንና ሇንብረት ካሣ የሚከፇሌበትን
ሁኔታዎች ሇመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር 455/1997 በዘህ አዋጅ ተሽሯሌ።
2. ከዘህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ሕግ ወይም የተሇመዯ አሰራር በዘህ አዋጅ
ውስጥ ተመሇከቱት ጉዲዮች ሊይ ተፇፃሚነት አይኖረውም፡፡
29. አዋጁ የሚፀናበት ጊዚ
ይህ አዋጅ በፋዳራሌ ነጋሪት ጋዚጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናሌ።
አዱስ አበባ መስከረም 12 ቀን 2012 ዒ.ም
ሳህሇ ወርቅ ዖውዳ
የኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ፔሬዘዲንት
842
የፌትህ ሚኒስቴር
ዯንብ 472/2012
ሇህዛብ ጥቅም ሲባሌ መሬት ሲሇቀቅ ስሇሚከፇሌ ካሳ እና
ተነሺ ስሇማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት
የኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ አስፇፃሚ አካሊትን ሥሌጣንና ተግባር
ሇመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1097/2011 በአንቀጽ 5 እና ሇሕዛብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት
ይዜታ የሚሇቀቅበትን፣ ካሣ የሚከፇሌበትን እና ተነሺዎች መሌሰው የሚቋቋሙበትን
ሇመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1161/2011 አንቀጽ 26(1) መሠረት የሚኒስትሮች ምክር
ቤት ይህንን ዯንብ አውጥቷሌ፡፡
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ "ሇህዛብ ጥቅም ሲባሌ መሬት ሲሇቀቅ ስሇሚከፇሌ ካሳ እና ተነሺ ስሇማቋቋም
የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 427/2012" ተብል ሉጠቀስ
ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ ዯንብ ውስጥ፡-
1. "አዋጅ" ማሇት ሇህዛብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት ይዜታ የሚሇቀቅበትን፣ ካሣ
የሚከፇሌበትን እና ተነሺዎች መሌሰው የሚቋቋሙበትን ሇመወሰን የወጣ አዋጅ
ቁጥር 1161/2011 ነው፤
2. "ሰብሌ" ማሇት በአንዴ አዛመራ ወቅት የሚዖራ ወይም የሚተከሌ እና የሚሰበሰብ
ማንኛውም እጽዋት ነው፤
3. "የዯረሰ ሰብሌ" ማሇት በመሬት ሊይ ተዖርቶ ወይም ተተክል የሚገኝና ሉሰበሰብ
የሚችሌ ሰብሌ ነው፤
4. "ቋሚ ተክሌ" ማሇት ወቅቱን ጠብቆ ሇዒመታት ምርት የሚሰጥ ተክሌ ነው፤
843
የፌትህ ሚኒስቴር
844
የፌትህ ሚኒስቴር
845
የፌትህ ሚኒስቴር
846
የፌትህ ሚኒስቴር
847
የፌትህ ሚኒስቴር
የተፇቀዯ ከሆነ፣
ነው፡፡
2. በግሌ ወይም በጋራ ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄ የሚቀርበው ቦታው ሇሌማት
እንዯሚፇሇግ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት ከተዯረገበት ጀምሮ ባለ 30 (ስሌሳ) የሥራ
ቀናት ውስጥ መሆን አሇበት፡፡
3. በዘህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2 መሰረት ጥያቄ ካሌቀረበ ነዋሪዎቹ ቅዴሚያ
የማሌማት ፌሊጎት እንዯዯላሊቸው ይቆጠራሌ፡፡
4. ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄን ተቀብል ውሳኔ የሚሰጥ አካሌና የሚፇጽምበት አሰራር
ስርዒት በመመሪያ ይወሰናሌ፡፡
9. በከተማ ቅዴሚያ የማሌማት መብት የሚፇቀዴበት ሁኔታ
1. ሇከተማ ባሇይዜታዎች በግሌ ወይም በጋራ ቅዴሚያ የማሌማት መብት የሚፇቀዯው፡-
ሀ) ተነሺው ሇሌማት በተፇሇገው ቦታ ሊይ ህጋዊ ባሇይዜታ ከሆነ፤
ሇ) በግሌ ሇማሌማት ተነሺው የያዖው የመሬት መጠን ቅርፅን ታሳቢ ሳያዯርግ
በዛርዛር ፔሊኑ ከተቀመጠዉ አነስተኛ ስፊት እኩሌ ወይም በሊይ ሲሆን፤
ሏ) በጋራ ሇማሌማት የፇሇጉት ባሇይዜታዎች የያት የመሬት መጠን ቅርፅን ታሳቢ
ሳያዯርግ በዴምሩ በዛርዛር ፔሊኑ ከተቀመጠዉ አነስተኛ የሽንሻኖ መጠን
እኩሌ ወይም በሊይ ሲሆን፤
መ) ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄ ያቀረቡት ይዜታ የመሬት አጠቃቀም አገሌግልት
በዛርዛር ፔሊኑ የተፇቀዯ የመሬት አጠቃቀም አገሌግልት ሲሆን፤
ሠ) በዛርዛር ፔሊኑ መሠረት በግሌ ወይም በጋራ ሇመገንባት አቅም እንዲሊቸው
መጠኑ በቦታዉ ሇሚዯረገዉ ግንባታ ከሚያስፇሌገዉ ወጭ 10 በመቶ
ያሊነሰ የአቅም ማሳያ በዛግ ሂሳብ ሲያስቀምጡ ወይም የግሌ ገንዖብ ዛዉዉር
ማስረጃ ወይም ከዘህ ገንዖብ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ንብረት ግምት በማስያዡነት
ሲያቀርቡ፤
ረ) የቦታዉ ነባር ባሇይዜታ በግሌ ወይም በጋራ የሚያቀርበዉ የሌማት ዔቅዴ በቦታው
ሉሰራ ከሚጠበቀው ሌማት ዔቅዴ አንጻር እኩሌ ወይም የተሻሇ ሌማት
የሚያመጣ መሆኑ ሲረጋገጥ፤
848
የፌትህ ሚኒስቴር
849
የፌትህ ሚኒስቴር
የሚሰጣቸዉ በዛርዛር ፔሊኑና በተቀመጠዉ የሌማት የጊዚ ገዯብ ዉስጥ በግሌ ወይም
በጋራ ሇማከናወን ከወረዲዉ አስተዲዯር ጋር ዉሌ ሲገቡ ይሆናሌ፡፡
2. ቅዴሚያ ሇማሌማት ጥያቄ ሊቀረቡ ተነሺዎች ውሳኔ ሇመስጠት በዘህ ዯንብ አንቀጽ
7 እና 8 የተዖረዖሩት መሟሊታቸዉን መረጋገጥ አሇበት፡፡
3. ሇቦታው በተዖጋጀው ዛርዛር ፔሊን የተፇቀዯው የቁራሽ መሬት ብዙት እና ቅዴሚያ
የማሌማት መብት ኖሯቸው ቅዴሚያ ሇማሌማት ጥያቄ ያያቀረቡ ተነሺዎች ቁጥር
ተመጣጣኝ ካሌሆነ በጋራ ተዯራጅተዉ የሚያሇሙበት አማራጭ ይሰጣቸዋሌ፡፡
4. ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄ ሊቀረቡ ነባር ባሇይዜታዎች የወረዲ አስተዲዯሩ በ30
(ሰሊሳ) ቀናት ውስጥ መወሰንና የተወሰነውን ውሳኔ በ7 ሰባት የስራ ቀናት ውስጥ
በጽሁፌ ማሳወቅ አሇበት፡፡
5. ቅዴሚያ የማሌማት መብት የተሰጣቸዉ የማሌማት ክትትሌና ዉሳኔ አሰጣጥ ዛርዛር
በመመሪያ ይወሰናሌ፡፡
12. ቅዴሚያ የማሌማት መብት የተሠጠው ባሇይዜታ ግዳታ
1. ቅዴሚያ የማሌማት መብት ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ እስከ 6 ወር ጊዚ ዉስጥ
አስፇሊጊዉን ሁኔታ አሟሌቶ ወዯ ሌማት መግባት አሇበት፤
2. በዘህ ዯንብ አንቀጽ 8 እና 9 የተቀመጠዉን ካሊሟሊ ካሳ ተክፌልት መሬቱን
ያስረክባሌ፤
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 መሰረት ያሎማሇበት ምክንያት ከአቅም በሊይ በሆነ
ምክንያት ከሆነ ተጨማሪ እስከ ሦስት ወር የሚዯርስ ጊዚ ሉሰጠዉ ይችሊሌ፤
ክፌሌ አራት
የካሣ አወሳሰን፤ አተማመንና ቀመር
ንዐስ ክፌሌ አንዴ
የንብረት ካሳ አወሳሳንና ቀመር
13. ንብረት የሚገምት አካሌ
1. የንብረት ግመታ ፌቃዴ ባሇው የግሌ ዴርጅት ወይም ግሇሰብ መከናወን አሇበት፡፡
2. ፌቃዴ ያሇው የግሌ ዴርጅት ወይም ግሇሰብ ከላሇ፣ የክሌልች፤ የአዱስ አበባ እና
የዴሬዲዋ ከተማ መንግሥታዊ የሆነ ተቋም አቋቁመው የንብረት ካሳ
ግምት ስራ ይሰራለ፡፡
850
የፌትህ ሚኒስቴር
851
የፌትህ ሚኒስቴር
አዱስ አበባ እና ዴሬዲዋ ባወጡት ዯረጃ መሰረት ቢያንስ ዛቅተኛውን የቤት ዯረጃ
ሉያስገነባ የሚችሌ መሆን አሇበት፡፡
4. የሚፇርሰው ንብረት በከፉሌ ከሆነና ባሇይዜታው በቀሪው ቦታ ሊይ ሇመቆየት
ከመረጠና ቀሪው ቦታ በሚዖጋጀው ዛርዛር ፔሊን በቂ መሆኑ ተቀባይነት
ካሇው ሇፇረሰው ንብረት ብቻ ካሣ ይከፇሊሌ፡፡
5. ሇሌማት የተፇሇገው ቦታ ሲወሰዴ በቦታው ሊይ ሇመሰብሰብ የዯረሰ ሰብሌ ካሇ
ባሇንብረቱ በሚሰጠው የጊዚ ገዯብ ውስጥ ሰብስቦ ማንሳት አሇበት፡፡
6. በአስቸኳይ ሁኔታ ቦታዉ የሚፇሇግ ሲሆን ሰብለ ሇመሰብሰብ ያሌዯረሰ ከሆነ
እንዯዯረሰ ተቆጥሮ የምርቱ መጠን በወቅቱ የአከባቢ የገበያ ዋጋ ተሰሌቶ
ሇባሇይዜታዉ ካሳ ተከፌልት እንዱሇቅ ይዯረጋሌ፡፡
7. ካሳ የተከፇሇባቸዉ ንብረቶች የካሳ ከፊዩ ንብረት ይሆናለ፡፡
16. የቤት ካሣ አተማመንና ቀመር
1. የቤት ካሣ የሚሰሊዉ:-
ሀ) የሚፇርሰው ቤት የግንባታ ቁስ ሇመተካት የሚያስችሌ ወቅታዊ የገበያ ዋጋ እና
በምትክ ቦታው ሊይ ተመሳሳይ ቤት ሇመገንባት የሚያስፇሌግ የወቅቱን
የባሇሙያ እና የጉሌበት ዋጋ፡፡
ሇ) ከቤቱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን የግቢ ንጣፌና ማስዋብ፣ በረንዲ፣ ሴፔቲክታንክ
ላልች ግንባታዎችን ሇመስራት የሚያስፇሌገውን የወቅቱ የአካባቢው የገበያ
ዋጋ፤
ሏ) ቤቱ በመነሳቱ ምክንያት የተገነቡ የአገሌገልት መስመሮችን ሇማፌረስ፣
ሇማንሳት፣ መሌሶ ሇመገንባት፣ ሇመትከሌና ሇማገናኘት የሚያስፇሌጉትን
ወጪዎች ግምት፤
ታሳቢ በማዴረግ ይሆናሌ፡፡
2. የሚፇርሰው ቤት የግንባታ ቁስ በወቅቱ በገበያ የማይገኝ ከሆነ በተቀራራቢ ቁስ ዋጋ
ይሰሊሌ፡፡
3. በዘህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2 የተዯነገገገው ቢኖርም የሚፇርሰው ቤት የተገነባው
በሉዛ ይዜታ ሊይ ከሆነና ተነሺው ምትክ ቦታ የማይፇሇግ ከሆነ ከቤቱ ካሳ በተጨማሪ
የከፇሇው የቀሪ ዖመን የመሬት ሉዛ ክፌያ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡
852
የፌትህ ሚኒስቴር
853
የፌትህ ሚኒስቴር
854
የፌትህ ሚኒስቴር
855
የፌትህ ሚኒስቴር
856
የፌትህ ሚኒስቴር
857
የፌትህ ሚኒስቴር
26. በቋሚነት ሇሚነሳ የገጠር መሬት ባሇይዜታ የሌማት ተነሺ ካሳ አተማመንና ቀመር
1. ሇሌማት ተነሺው የሚሰጠው ምትክ ቦታ ከሆነና የሚነሳው የመኖሪያ ቤት ወይም
የንግዴ ቤት ከሆነ ተመጣጣኝ ምትክ ቤት ሇሁሇት ዒመት ያሇኪራይ ይሰጠዋሌ
ወይም ሇፇረሰበት ቤት በወቅታዊ የኪራይ ግምት ተሰሌቶ የሁሇት ዒመት የሌማት
ተነሺ ካሣ ይከፇሇዋሌ፡፡
2. በምትክ ቦታ ፊንታ ምትክ ቤት የሚሰጠው ከሆነ ሇፇረሰበት ቤት በወቅታዊ የኪራይ
ግምት ተሰሌቶ የአንዴ ዒመት የሌማት ተነሺ ካሣ ይከፇሇዋሌ፡፡
3. ወቅታዊ የኪራይ ግምቱ የተነሺውን የመኖሪያ ቤት መነሻ አዴርጎ የሚሰሊ ይሆናሌ፡
፡
4. ዛቅተኛው የቤት ኪራይ፣ የቤት ኪራይ የካሬ ሜትር ዋጋ እና ዛቅተኛው የኪራይ ቤት
ዯረጃ በመመሪያ ይወሰናሌ፡፡
5. በቋሚነት ሇሚነሳ የገጠር መሬት ባሇይዜታ የሌማት ተነሺ ካሳ ቀመር
ምትክ የእርሻ መሬት ሊሌተሰጠውና በቋሚነት ሇሚነሳ የገጠር ባሇይዜታ
የሌማት ተነሺ ካሳ = ዒመታዊ ገቢ x 15
28. በቋሚነት ሇሚነሳ የከተማ መሬት ባሇይዜታ የሌማት ተነሺ ካሳ አተማመንና ቀመር
1. ሇሌማት ተነሺው የሚሰጠው ምትክ ቦታ ከሆነና የሚነሳው የመኖርያ ቤት ወይም
የንግዴ ቤት ከሆነ ተመጣጣኝ ምትክ ቤት ሇሁሇት ዒመት ያሇኪራይ ይሰጠዋሌ
858
የፌትህ ሚኒስቴር
የቤት ኪራይ ዋጋ x 12
29. በጊዚያዊነት ሇሚነሳ የከተማ መሬት ባሇይዜታ የሌማት ተነሺ ካሳ አተማመንና ቀመር
1. ዛርዛር አፇጻጸሙ በመመሪያ ይወሰናሌ፡፡
2. በጊዚያዊነት ሇሚነሳ የከተማ መሬት ባሇይዜታ የሌማት ተነሺ ካሳ ቀመር
በጊዚያዊነት ሇተነሳና ሇሚቆይበት ጊዚ ምትክ ቤት ሊሌተሰጠው የከተማ ባሇይዜታ
የሌማት ተነሺ ካሳ = የሚኖርበት ቤት ስፌት በካ.ሜ x የ1 ካሬ ሜ ወቅታዊ የቤት
ኪራይ ዋጋ x የሇቀቀበት ጊዚ መጠን (በወር)
859
የፌትህ ሚኒስቴር
860
የፌትህ ሚኒስቴር
861
የፌትህ ሚኒስቴር
862
የፌትህ ሚኒስቴር
863
የፌትህ ሚኒስቴር
864
የፌትህ ሚኒስቴር
ነው፡፡
3. ኢንቬስትመንቱ የሼር ባሇቤት እንሁን ጥያቄ ሊቀረቡ ነባር ባሇይዜታዎች የከተማ
ወይም የወረዲው አስተዲዯር በ30 ቀናት ውስጥ መወሰንና የተወሰነውን ውሳኔ በ7
የስራ ቀናት ውስጥ በጽሁፌ ማሳወቅ አሇበት፡፡
4. የኢንቬስትመንቱ የሼር ባሇቤት እንሁን ጥያቄ ያቀረበ ባሇይዜታ በዘህ አንቀጽ ንኡስ
አንቀጽ (3) በተቀመጠዉ ጊዚ ውስጥ መሌስ ካሊገኘ ወይም በተሰጠዉ ዉሳኔ ሊይ
ቅሬታ ካሇዉ በዘህ ዯንብ አንቀጽ 39 መሠረት ቅሬታዉን ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
5. የሼር ባሇቤት በመሆን እንዱያሇሙ የተፇቀዯሊቸው ተነሺዎች የማሌማት ክትትሌና
ዉሳኔ አሰጣጥ ዛርዛር በመመሪያ ይወሰናሌ፡፡
ክፌሌ ሰባት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
39. ቅሬታና አቤቱታ አፇታት
1. የመሬት ይዜታ ማስሇቀቂያ ትዔዙዛ የዯረሰው ወይም እንዱሇቅ ትዔዙዛ በተሰጠበት
ንብረት ሊይ መብት ወይም ጥቅም አሇኝ የሚሌ ማንኛውም ተነሺ ትዔዙ በዯረሰው
በ30 ቀናት ውስጥ አቤቱታውን፣ በአዋጁ አንቀጽ 18 ንኡስ አንቀጽ 1 መሠረት
ሇሚቋቋመው አቤቱታ ሰሚ አካሌ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
2. በዘህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ 1 የተጠቀሰው አቤቱታ ሰሚ የሚቀርብሇትን አቤቱታ
በ30 ቀናት ውስጥ ውሳኔ በመስጠት ሇአቤቱታ አቅራቢዉ አካሌ በጽሁፌ ማሳወቅ
አሇበት፡፡
3. በዘህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ 2 መሠረት አቤቱታ ሰሚዉ አካሌ በሰጠው ዉሳኔ ቅር
የተሰኘ አቤቱታ አቅራቢ ዉሳኔዉ በዯረሰዉ በ30 ቀናት ውስጥ ቅሬታዉን ሇይግባኝ
ሰሚ ጉባኤ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
4. ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ቅሬታ አቅራቢዉ ቅሬታዉን ካቀረበበት ቀን ጀምሮ 30 በቀናት
ዉስጥ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡
5. ይግባኝ ሰሚ ጉባኤው በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ አካሌ ዉሳኔው በጽሁፌ ከዯረሰው
ቀን ጀምሮ በ30 የሥራ ቀናት ዉስጥ ይግባኙን ሇክሌሌ ሇከፌተኛዉ ፌርዴ ቤት፣
በአዱስ አበባና በዴሬዯዋ ከተማ አስተዲዯሮች ሇፋዯራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ
ቤት ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
865
የፌትህ ሚኒስቴር
866
የፌትህ ሚኒስቴር
867
የፌትህ ሚኒስቴር
868
የፌትህ ሚኒስቴር
869
የፌትህ ሚኒስቴር
870
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ መንግስት የገጠር መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 456/1997’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፣
1. ‘የገጠር መሬት’ ማሇት ከማዖጋጃ ቤት ክሌሌ ውጪ ወይም አግባብ ባሇው ሕግ
‘ከተማ’ ተብሇው ከሚሰይመው ውጪ ያሇ ማንኛውም መሬት ነው፣
2. ‘የገጠር መሬት አስተዲዯር’ ማሇት በገጠር መሬት ይዜታ ሊይ ዋስትና
የሚሰጥበት፣ የገጠር መሬት አጠቃቀም ዔቅዴ የሚተገበርበት፣ በገጠር መሬት
ተጠቃሚዎች መካከሌ የሚነሱት ግጭቶች የሚፇቱበትና ማንኛውም የገጠር
መሬት ተጠቃሚ መብትና ግዳታዎች የሚተገበሩበት እንዱሁም
የባሇይዜታዎች ማሳዎችን የግጦሽ መሬትን መረጃ በመሰብሰብና በመተንተን
ሇተጠቃሚዎች እንዱዲረሱ የሚዯረግበት ሂዯት ነው፣
3. ‘የገጠር መሬት አጠቃቀም’ ማሇት የገጠር መሬትን በእንክብካቤ ይዜ ዖሊቂነት
ባሇው መንገዴ ሇተሻሇ ጠቀሜታ እንዱውሌ የሚዯረግበት ሂዯት ነው፣
4. ‘የይዜታ መብት’ ማሇት ማንኛውም አርሶ አዯር፣ ከፉሌ አርብቶ አዯር እና
አርብቶ አዯር የገጠርን መሬት በግብርናና በተፇጥሮ ሀብት ሌማት ተግባር
ሊይ ሇማዋሌ፣ ሇማከራየትና ሇቤተሰቡ አባሌና ሇላልች በሕግ መብት
ሇተሰጣቸው ወራሾች ሇማውረስ የሚኖረው መብት ሲሆን፣ በመሬቱ ሊይ
871
የፌትህ ሚኒስቴር
872
የፌትህ ሚኒስቴር
873
የፌትህ ሚኒስቴር
874
የፌትህ ሚኒስቴር
4. መሬቱ የባሌና የሚስት የጋራ ከሆነ ወይም በላልች በጋራ የተያዖ ከሆነ የይዜታ
ማረጋገጫ ዯብተሩ በሁለም የጋራ ባሇይዜታዎች ስም መዖጋጀት አሇበት፣
5. የገጠር መሬት በማን ይዜታ ሥር እንዯሚገኝ፣ ከማን መሬት ጋር እንዯሚዋሰን፣
ዯረጃው ምን ዒይነት እንዯሆነ፣ ሇምን አገሌግልት እንዯሚውሌና ባሇይዜታው ምን
መብትና ግዳታዎች እንዲለበት የሚገሌጽ መረጃ ተመዛግቦ አግባብ ባሇው
ባሇሥሌጣን እንዱያዛ ይዯረጋሌ፣
6. በሉዛ ወይም በኪራይ የተያዖ የገጠር መሬት አግባብ ባሇው አካሌ መመዛገብ
አሇበት፡፡
7. በገጠር መሬት የመጠቀም መብት ፀንቶ ስሇማቆይበት ጊዚ
1. የአርሶ አዯሮች ከፉሌ አርብቶ አዯሮች እና አርብቶ አዯሮች በገጠር መሬት
የመጠቀም መብት የጊዚ ገዯብ የሇውም፣
2. የላልች ባሇይዜታዎች በገጠር መሬት የመጠቀም መብት ፀንቶ የሚቆይበት የጊዚ
ገዯብ በክሌልች የገጠር መሬት አስተዲዯር ሕግ መሠረት ይወሰናሌ፣
3. የገጠር መሬት ባሇይዜታ ሇሕዛብ ጥቅም ሲባሌ መሬቱን በመንግሥት እንዱሇቅ
ሲዯረግ በመሬቱ ሊይ ሊዯረገው ማሻሻያና ሊፇራው ንብረት ተመጣጣኝ ካሣ
ይከፇሇዋሌ፡፡ ወይንም በሇቀቀው መሬት ምትክ በተቻሇ መጠን ላሊ ተሇዋጭ
መሬት እንዱያገኝ ይዯረጋሌ፡፡ የገጠር መሬት ባሇይዜታ መሬቱን እንዱሇቅ
የሚዯረገው በፋዳራሌ መንግሥት ከሆነ ከሚከፇሇው ካሣ ተመን በፋዳራሌ
የመሬት አስተዲዯር ሕግ ይወሰናሌ፣ ባሇይዜታው መሬቱን እንዱሇቅ የሚዯረገው
በክሌሌ መንግሥት ከሆነ ዯግሞ የካሣ ተመኑ በክሌልች የገጠር መሬት
አስተዲዯር ሕግ ይወሰናሌ፡፡
8. በገጠር መሬት የመጠቀም መብትን ሰሇማሰተሊሇፌ
1. የይዜታ ማረጋገጫ ዯብተር የተሰጣቸው አርሶ አዯሮች ከፉሌ አርብቶ አዯሮች እና
አርብቶ አዯሮች እነሱን በማያፇናቅሌ መሌኩ ሇላሊ አርሶ አዯር ወይንም
ባሇሀብት እንዯየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ በጥናት ሊይ ተመሥርቶ በክሌልች
የገጠር መሬት አስተዲዯር ሕግ በሚወሰን የጊዚ ገዯብ ከይዜታቸው ሊይ
ሇተፇሊጊው ሌማት በቂ የሆነ የማሳ ስፊት ማከራየት ይችሊሌ፤
875
የፌትህ ሚኒስቴር
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የሚዯረግ የገጠር መሬት ኪራይ ውሌ
በመሬቱ የመጠቀም መብት ያሊቸውን አባሊት የጋራ ይሁንታ ማግኘትና አግባብ
ባሇው አካሌ ጸዴቆ መመዛገብ አሇበት፤
3. የገጠር መሬትን በጋራ ሇማሌማት የመሬት ባሇይዜታው በመሬቱ የመጠቀም
መብቱን ይዜ ከባሇሀብት ጋር በሚገባው ውሌ መሠረት የሌማት ሥራ ሉሠራ
ይችሊሌ፡፡ ውለም አግባብ ባሇው ባሇሥሌጣን ፀዴቆ መመዛገብ አሇበት፤
4. የገጠር መሬት በሉዛ የተከራየ ባሇሀብት የመጠቀም መብቱን እንዯዋስትና
ሇማስያዛ ይችሊሌ፤
5. ማንኛውም ባሇይዜታ በገጠር መሬት የመጠቀም መብቱን ሇቤተሰቡ አባሊት
የማውረስ መብት አሇው፤
9. ስሇገጠር መሬት ሽግሽግ
1. የመሬቶች ባሇይዜታዎቹ በሕይወት የላለና ወራሽ የላሊቸው ከሆኑ ወይም
ባሇይዜታዎቹ በሰፇራ ወይም በፌሊጏታቸው በክሌልች የገጠር መሬት አስተዲዯር
ሕግ ከተወሰነው ጊዚ በሊይ ከአካባቢው ሇቀው የቆዩ ከሆነ በአካባቢው ሇሚኖሩት
መሬት አሌባ ሇሆኑ ወይም መሬት ሊነሳቸው አርሶ አዯሮች፣ ከፉሌ አርብቶ
አዯሮች እና አርብቶ አዯሮች በሽግሽግ እንዱሰጥ ይዯረጋሌ፡፡
2. የመስኖ መሬትን በአግባቡና በፌታሃዊነት ሇመጠቀም በመስኖ መሬት ሊይ
ሽግሽግ ሉካሄዴ ይችሊሌ፡፡
3. በአርሶ አዯሮች ከፉሌ አርብቶ አዯሮች እና አርብቶ አዯሮች ፌሊጎትና ውሳኔ
የገጠር መሬት ሽግሽግ ማካሄዴ አማራጭ የላሇው ሆኖ ሲገኝ የመሬት ሽግሽጉ
ከአነስተኛ የይዜታ መጠን በታች በማይሆንና የተፇጥሮ ሀብት መመናመንን
በማያስከትሌ መሌኩ ተግባራዊ መሆን አሇበት፡፡
4. የገጠር መሬት ይዜታቸውን ሇመስኖ አውታር ግንባታ ሲባሌ ሇሚያጡ አርሶ
አዯሮች ከፉሌ አርብቶ አዯሮች እና አርብቶ አዯሮች በአካባቢው ከሚዖረጋው
የመስኖ ሌማት ፌትሃዊ በሆነ መንገዴ ተጠቃሚ እንዱሆኑ የመሬት ሽግሽግ
ተግባራዊ ይሆናሌ፡፡
10. የገጠር መሬት ተጠቃሚዎች ግዳታዎች
876
የፌትህ ሚኒስቴር
877
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሦስት
በገጠር መሬት በአጠቃቀም ረገዴ ስሇተጣለ ገዯቦች
13. የገጠር መሬት አጠቃቀም ዔቅዴ ስሇማወጣትና ስሇተዲፊት፣ ቦሪቦርና ረግረጋማ
መሬቶች አጠቃቀም
1. የአፇር ዒይነትን፣ የመሬት አቀማመጥን፣ የተዲፊትነት መጠንን፣ የአየር ፀባይን፣
የዔፅዋት ሽፊንን እና ሶሺዮ-አኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ባካተተ መሌኩ ተፊሰስን
መሠረት ያዯረገ የመሬት አጠቃቀም መሪ ዔቅዴ አግባብ ባሇው ባሇሥሌጣን
ወጥቶ ተግባራዊ ይሆናሌ፣
2. በሊይኛውና በታችኛው የተፊሰስ ክፌሌ ባሇተጠቃሚ ሕብረተሰብ መካከሌ ፌትሃዊ
የሆነ የውሃ አጠቃቀም ሥርዒት እንዱኖር ይዯረጋሌ፣
3. የአፇርና ውሃ ጥበቃ ሥራዎች በተከናወነባቸውና ቋሚ ተክልች በሇሙበት
ማንኛውም ዒይነት የገጠር መሬት ሊይ የሌቅ ግጦሽ የአመጋገብ ሥርዒትን
በመከሌከሌ ዯረጃ በዯረጃ አጭድ መመገብ ሥርዒት እንዱይዛ ይዯረጋሌ፣
4. የመሬት ተዲፊትነታቸው ከ30 ፏርሰንት በታች የሆኑ የገጠር መሬቶች አያያዛ
የአፇር ክሇትን የሚቀንስና ውሃ የመሰብሰብን ስሌት የተከተሇ መሆን አሇበት፡፡
ዛርዛሩ በክሌልች የገጠር መሬት አስተዲዯር ሕግ ይወሰናሌ፣
5. የመሬት ተዲፊትነታቸው ከ31- 60 ፏርሰንት የሆኑ የገጠር መሬቶችን ሇዒመታዊ
ሰብልች ሌማት ሇማዋሌ የሚቻሇው ጠረጴዙማ እርከን በመሥራት ብቻ ነው፣
6. ተዲፊትነታቸው ከ60 ፏርሰንት በሊይ የሆኑ የገጠር መሬቶች ሇእርሻና ሇሌቅ
ግጦሽ እንዲይውለ ሆኖ ሇዙፌ፣ ሇቋሚ ተክልችና ሇእንስሳት መኖ ሌማት
እንዱውለ ይዯረጋሌ፣
7. በማንኛውም ተዲፊት የሚገኝና በጣም የተጏዲ የገጠር መሬት ሇተወሰነ ጊዚ
ከሰውና ከእንስሳት ንክኪ ተጠብቆ እንዱያገግምና ማገገሙ ሲረጋገጥ ጥቅም ሊይ
እንዱውሌ ይዯረጋሌ፡፡ መሬቱን በአግባቡ ባሇመንከባከብ የሚከሰት ጉዲት ካሌሆነ
በስተቀር ሇመሬቱ ተጠቃሚ አርሶ አዯሮች ከፉሌ አርብቶ አዯሮች እና አርብቶ
አዯሮች በክሌለ የመሬት አስተዲዯር ሕግ መሠረት ሇተጠቀሰው ጊዚ አማራጭ
ይፇሇግሊቸዋሌ፣ ወይም ካሣ ይከፇሊቸዋሌ፡፡
878
የፌትህ ሚኒስቴር
138
በ25/08 (2011) አ.1097 አንቀፅ 9(6) መሰረት የግብርና ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡
879
የፌትህ ሚኒስቴር
880
የፌትህ ሚኒስቴር
881
የፌትህ ሚኒስቴር
ይህ አዋጅ ‘የከተማ ቦታን በሉዛ ስሇመያዛ የወጣ አዋጅ ቁጥር 721/2004’ ተብል
ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፦
1. ‘ሉዛ’ ማሇት በጊዚ በተገዯበ ውሌ መሠረት የከተማ ቦታ የመጠቀም መብት
የሚገኝበት የመሬት ይዜታ ስሪት ነው፤
2. ‘የከተማ ቦታ’ ማሇት በከተማ አስተዲዯራዊ ወሰን ክሌሌ ውስጥ የሚገኝ መሬት
ነው፤
3. ‘ከተማ’ ማሇት ማዖጋጃ ቤት የተቋቋመበት ወይም 2000 ወይም ከዘያ በሊይ
የህዛብ ቁጥር ያሇውና ከዘህ ውስጥ 50 በመቶ የሚሆነው የሰው ኃይሌ ከግብርና
ውጭ በሆነ ሥራ ሊይ የተሰማራ ሆኖ የሚገኝበት አካባቢ ነው፤
4. ‘ክሌሌ’ ማሇት በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሕገ መንግሥት
አንቀጽ 47(1) የተመሇከተው ማንኛውም ክሌሌ ነው፤
5. ‘የከተማ አስተዲዯር’ ማሇት የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ወይም የዴሬዲዋ
ከተማ አስተዲዯር ነው፤
6. ‘አግባብ ያሇው አካሌ’ ማሇት የከተማ ቦታን ሇማስተዲዯርና ሇማሌማት ሥሌጣን
የተሰጠው የክሌሌ ወይም የከተማ አስተዲዯር አካሌ ነው፤
7. ‘የሕዛብ ጥቅም’ ማሇት በቀጥታ ወይም በተዖዋዋሪ መንገዴ ሕዛቦች በመሬት ሊይ
ያሊቸውን ተጠቃሚነት ሇማረጋገጥና ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሌማትን በቀጣይነት
ሇማጎሌበት አግባብ ያሇው አካሌ በከተማው ፔሊን መሠረት የሕዛብ ጥቅም ብል
የሚወስነው የመሬት አጠቃቀም ነው፤
8. ‘የከተማ ፔሊን’ ማሇት ሥሌጣን ባሇው አካሌ የፀዯቀና ህጋዊ ተፇፃሚነት ያሇው
የከተማ መዋቅራዊ ፔሊን፣ የአካባቢ ሌማት ፔሊን ወይም መሠረታዊ ፔሊን ሲሆን
አባሪ የፅሁፌ ማብራሪያዎችን ይጨምራሌ፤
9. ‘ጨረታ’ ማሇት የከተማ የመሬት ይዜታ በገበያ የውዴዴር ሥርዒት በሚወጡ
የውዴዴር መስፇርቶች መሰረት አሸናፉ ሇሚሆነው ተጫራች የከተማ መሬት
በሉዛ የሚተሊሇፌበት ስሌት ነው፤
10. ‘ምዯባ’ ማሇት በጨረታ ሉስተናገደ ሇማይችለ ተቋማት የከተማ ቦታ በሉዛ
የሚፇቀዴበት ስሌት ነው፤
882
የፌትህ ሚኒስቴር
883
የፌትህ ሚኒስቴር
884
የፌትህ ሚኒስቴር
885
የፌትህ ሚኒስቴር
886
የፌትህ ሚኒስቴር
887
የፌትህ ሚኒስቴር
888
የፌትህ ሚኒስቴር
889
የፌትህ ሚኒስቴር
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሰረት የተሰሊውን የከተማ ቦታዎች የሉዛ
መነሻ ዋጋ መሰረት በማዴረግ የዋጋ ቀጠና ካርታ መዖጋጀት አሇበት፡፡
3. የሉዛ መነሻ ዋጋ ወቅታዊነቱን ጠብቆ እንዱሄዴ ቢያንስ በየሁሇት ዒመቱ መከሇስ
አሇበት፡፡
15. የችሮታ ጊዚ
1. የከተማ ቦታ በሉዛ የተፇቀዯሇት ሰው እንዯ ሌማቱ ወይም አገሌግልቱ ዒይነት
የችሮታ ጊዚ ሉሰጠው ይችሊሌ፡፡ ዛርዛሩ በክ5ሌልችና በከተማ አስተዲዯሮች
በሚወጡ ዯንቦች ይወሰናሌ፡፡
2. የችሮታ ጊዚ የሉዛ ውሌ ከተፇረመበት ቀን ጀምሮ የሚታሰብ ሆኖ በማንኛውም
ሁኔታ ከግንባታ ማጠናቀቅያ ጊዚ መብሇጥ የሇበትም፡፡
ክፌሌ ሦስት
የከተማ ቦታ ሉዛ አስተዲዯር
16. የሉዛ ውሌ
1. በዘህ አዋጅ መሰረት የከተማ ቦታ በሉዛ እንዱይዛ የተፇቀዯሇት ሰው አግባብ
ካሇው አካሌ ጋር የሉዛ ውሌ መፇራረም ይኖርበታሌ፡፡
2. የሉዛ ውለ የግንባታ መጀመርያ፣ የግንባታ ማጠናቀቅያ፣ የክፌያ አፇፃፀም ሁኔታ፣
የችሮታ ጊዚ፣ የውሌ ሰጪና የውሌ ተቀባይ መብትና ግዳታዎች እንዱሁም
ላልች አግባብነት ያሊቸውን ዛርዛር ሁኔታዎች ማካተት አሇበት፡፡
3. የከተማ ቦታ በሉዛ እንዱይዛ የተፇቀዯሇት ሰው የሉዛ ውሌ ከመፇረሙ በፉት
ስሇውለ ይዖት እንዱያውቅ ተዯርጎ በቅዴሚያ የሚከፇሇውን የገንዖብ መጠን ገቢ
የማዴረግ ግዳታ አሇበት፡፡
4. የሉዛ ውሌ የፇረመ ሰው በዘህ አዋጅ አንቀጽ 17 በተገሇፀው መሰረት በስሙ
የተዖጋጀ የሉዛ ይዜታ የምስክር ወረቀትና ቦታውን በመስክ ተገኝቶ የሚረከብ
ይሆናሌ፡፡
5. አግባብ ያሇው አካሌ በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4) መሰረት ርክክብ
የተፇፀመበት የከተማ ቦታ በሉዛ ውለ መሠረት እንዱሇማ መዯረጉንና በየዒመቱ
የሚከፇሇው የሉዛ ክፌያ ወቅቱን ጠብቆ እየተፇጸመ ስሇመሆኑ ክትትሌ
የማዴረግና የማረጋገጥ ኃሊፉነት ይኖርበታሌ፡፡
17. የሉዛ ይዜታ የምስክር ወረቀት
890
የፌትህ ሚኒስቴር
891
የፌትህ ሚኒስቴር
892
የፌትህ ሚኒስቴር
893
የፌትህ ሚኒስቴር
894
የፌትህ ሚኒስቴር
895
የፌትህ ሚኒስቴር
896
የፌትህ ሚኒስቴር
897
የፌትህ ሚኒስቴር
የከተማ ቦታ ስሇማስሇቀቅ
26. የከተማ ቦታ የማስሇቀቅ ሥሌጣን
1. አግባብ ያሇው አካሌ ከቦታው ሇሚነሳው ንብረት ተመጣጣኝ ካሣ በቅዴሚያ
እንዱከፇሌ በማዴረግ የከተማ ቦታ ይዜታን ሇሕዛብ ጥቅም ሲባሌ የማስሇቀቅና
የመረከብ ሥሌጣን ይኖረዋሌ፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት በሚወሰዴ እርምጃ ምክንያት ተነሺ
ሇሚሆነው ሰው መጠኑ በክሌለ ወይም በከተማው አስተዲዯር የሚወሰን ምትክ
ቦታ በከተማው ውስጥ ይሰጠዋሌ፡፡
3. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ዴንጋጌ ቢኖርም የከተማ ቦታ በሉዛ የያዖ ሰው
የሉዛ ውለን ባሇማክበሩ፣ የቦታ አጠቃቀሙ ከከተማው ፔሊን ጋር ሉጣጣም
የሚችሌ ባሇመሆኑ ወይም ቦታው መንግሥት ሇሚያካሂዯው የሌማት ሥራ
አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ ምክንያት ካሌሆነ በስተቀር የሉዛ ዖመኑ ከማሇቁ በፉት
ይዜታውን እንዱሇቅ አይዯረግም፡፡
4. አግባብ ያሇው አካሌ በሕገ ወጥ መንገዴ የተያዖን የከተማ ቦታ በዘህ አዋጅ
አንቀጽ 27 መሠረት የማስሇቀቂያ ትዔዙዛ መስጠትና ካሣ መክፇሌ ሳያስፇሌግ
የሰባት የሥራ ቀናት የጽሁፌ ማስጠንቀቂያ ብቻ ሇባሇይዜታው በአካሌ በመስጠት
ወይም በቦታው በሠፇረው ንብረት ሊይ በመሇጠፌ የማስሇቀቅ ሥሌጣን
ይኖረዋሌ፡፡
27. የማስሇቀቂያ ትዔዙዛ
1. በዘህ አዋጅ አንቀጽ 26 ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የከተማ ቦታ ይዜታ
እንዱሇቀቅ ሲወሰን ይዜታው የሚሇቀቅበት ጊዚ፣ ሉከፇሌ የሚገባው የካሣ መጠን
እና ሉሰጥ የሚችሇው የምትክ ቦታ ስፊትና አካባቢ ተጠቅሶ የማስሇቀቂያ ትዔዙዛ
ሇባሇይዜታው በጽሁፌ ይሰጣሌ፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የሚሰጠው የማስጠንቀቂያ ጊዚ
በክሌልችና በከተማ አስተዲዯሮች በሚወጡ ዯንቦች ይወስናሌ፤ ሆኖም
በማንኛውም ሁኔታ ከ90 ቀናት ያነሰ ሉሆን አይችሌም፡፡
3. የሚሇቀቀው የከተማ ቦታ ይዜታ የመንግሥት ቤት የሰፇረበት ከሆነ የማስሇቀቂያ
ትዔዙ የሚዯርሰው ቤቱን ሇሚያስተዲዴረው አካሌ ይሆናሌ፡፡
898
የፌትህ ሚኒስቴር
899
የፌትህ ሚኒስቴር
5. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4) መሠረት ይግባኝ መቅረብ የሚችሇው ይግባኝ
ባዩ እንዱሇቀቅ ትዔዙዛ የተሰጠበትን የከተማ ቦታ አግባብ ሊሇው አካሌ ካስረከበና
ያስረከበበትን ሰነዴ ከይግባኝ አቤቱታው ጋር አያይዜ ካቀረበ ብቻ ይሆናሌ፡፡
6. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4) መሠረት ይግባኝ የቀረበሇት ፌርዴ ቤት ይግባኙ
በቀረበሇት 30 የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡ የፌርዴ ቤቱ
ውሳኔም የመጨረሻ ይሆናሌ፡፡
30. ስሇይግባኝ ሰሚ ጉባዓ
1. የከተማ ቦታ ማስሇቀቅና የካሣ ጉዲዮች ይግባኝ ሰሚ ጉባዓዎች በክሌልችና
በከተማ አስተዲዯሮች ይቋቋማለ፡፡
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የተቋቋመ ጉባዓ የቀረበሇትን ይግባኝ
መርምሮ በዘህ አዋጅ አንቀጽ 28 ንዐስ አንቀጽ (3) መሠረት የተሰጠ ውሳኔን
የማጽናት፣ የማሻሻሌ ወይም የመሻር እና የሰጠውን ውሳኔ የማስፇፀም ሥሌጣን
ይኖረዋሌ፡፡
3. የጉባዓው ተጠሪነት እንዯ አግባቡ ሇክሌለ ወይም ሇከተማው አስተዲዯር ምክር
ቤት ይሆናሌ፡፡
4. ጉባዓው አግባብ ካሊቸው አካሊት የተውጣጡ ከ5 የማያንሱ አባሊት ይኖሩታሌ፡፡
5. ጉባዓው አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው አግባብነት ያሊቸውን አካሊት በማዖዛ ሙያዊ
አስተያየት መቀበሌ ወይም ማስረጃ እንዱቀርብሇት ማዴረግ ይችሊሌ፡፡
6. ጉባዓው አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው የፕሉስ ኃይሌ በማዖዛ የሚሰጣቸውን
ውሳኔዎችና ትእዙዜች ማስፇፀም ይችሊሌ፡፡
7. ጉባዓው ከሕግ በቀር ከማናቸውም ተጽዔኖ ነፃ ይሆናሌ፡፡
8. ጉባዓው ስራውን በሚያከናውንበት ጊዚ በመዯበኛው የፌትሏብሔር ስነ-ሥርዒት
ሕግ አይመራም፡፡ ሆኖም በክሌለ ወይም በከተማ አስተዲዯሩ በሚወስን
የተቀሊጠፇ ስነ ሥርዒት ይመራሌ፡፡
9. የጉባዓው አባሊት የስራ ዖመን በክሌለ ወይም በከተማ አስተዲዯሩ ይወሰናሌ፡፡
31. ስሇመረከብ
1. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /2/ ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ አግባብ ያሇው አካሌ
ማስሇቀቂያ ትእዙዛ የተሰጠበትን ቦታ የሚረከበው የከተማ ቦታ ባሇ ይዜታው ካሣ
ከተከፇሇው ቀን ወይም ካሣውን ሇመቀበሌ ፇቃዯኛ ካሌሆነ ዯግሞ ካሣው አግባብ
900
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አምስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
32. የሚኒስቴሩ ሥሌጣንና ተግባር
ሚኒስቴሩ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. ይህ አዋጅ በሁለም ክሌልች በሚገባ መፇጸሙን ይከታተሊሌ፣ ያረጋግጣሌ፤
2. ሇክሌልችና ሇከተማ አስተዲዯሮች የቴክኒክና የአቅም ግንባታ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤
901
የፌትህ ሚኒስቴር
902
የፌትህ ሚኒስቴር
903
የፌትህ ሚኒስቴር
904
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ አዋጅ ‘የከተማ መሬት ይዜታ ምዛገባ አዋጅ ቁጥር 818/2006’ ተብል ሉጠቀስ
ይችሊሌ።
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. ‘ከተማ’ ማሇት ማዖጋጃ ቤት የተቋቋመበት ወይም በህግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ
ከተማ ተብል የተሰየመ ስፌራ ነው፤
2. ‘የከተማ መሬት’ ማሇት በማንኛውም ክሌሌ የከተማ የአስተዲዯር ወሰን ውስጥ
የሚገኝ መሬት ነው፤
3. ‘የመሬት ይዜታ’ ማሇት የሉዛ ሥሪት በሚመራበት ህግ መሰረት በሉዛ የተያዖ
ወይም በሉዛ ህግ መሠረት እውቅና የተሰጠው የከተማ ነባር የመሬት ይዜታ ሊይ
የተገኘ የተጠቃሚነት መብት ነው፤
4. ‘ከተማ አስተዲዯር’ ማሇት በህግ የተቋቋመ ወይም አግባብ ባሇው አካሌ በተሰጠ
ውክሌና የከተማ አስተዲዯር ሥሌጣንና ተግባር የሚያከናውን አካሌ ነው፤
5. ‘ህጋዊ ካዲስተር’ ማሇት ሇእያንዲንደ ህጋዊ ወሰን ሇተሇየሇት ይዜታ፣ የይዜታ
መብት፣ ክሌከሊ እና ኃሊፉነት የሚያመሇክት መረጃ የያዖ፣ የይዜታውን ካርታ
አጣምሮ የያዖ ወቅታዊ የመሬት ይዜታ መረጃ ሥርዒት ነው፤
905
የፌትህ ሚኒስቴር
906
የፌትህ ሚኒስቴር
15. ‘የካዲስተር ቅየሳ’ ማሇት ማንኛውም የመሬት ይዜታ ወሰን ሌኬት በመስክ ሊይ
በመገኘት በምዴር ቅየሳ መሣሪያ አማካኝነት ወይም በፍቶግራሜትሪ ዖዳ
ማከናወን ነው፤
16. ‘ሌዩ ፇቃዴ የተሰጠው ቀያሽ’ ማሇት በከተማ አስተዲዯር ውስጥ ስሌጣን ባሇው
አካሌ የካዲስተር ቅየሳ እንዱያከናውን ኃሊፉነት የተሰጠው ቀያሽ ነው፤
17. ‘የካዲስተር ቀያሽ’ ማሇት የካዲስተር ቅየሳ እንዱያከናውን በተዖጋጀው የሙያ
ምዖና ዯረጃ መሠረት ስሌጣን ባሇው አካሌ የተመዖገበና ፇቃዴ የተሰጠው የቅየሳ
ባሇሙያ ነው፤
18. ‘ምዛገባ’ ማሇት የመሬት ይዜታ መብት፣ ክሌከሊ እና ኃሊፉነት በህጋዊ ካዲስተር
መዛገብ የሚመዖገብበት ሂዯት ነው፡
19. ‘አግባብ ያሇው አካሌ’ ማሇት የፋዯራሌ የከተማ መሬት ይዜታ ምዛገባና መረጃ
ኤጀንሲ ወይም በክሌሌ ዯረጃ የተቋቋመ ወይም የተሰየመ የከተማ መሬት ይዜታ
ምዛገባና መረጃ መዛጋቢ ተቋማትን የሚቆጣጠር አካሌ ነው፡
20. ‘መዛጋቢ ተቋም’ ማሇት በክሌልች አመቺ በሆነ አዯረጃጀት የተቋቋመ ወይም
የተሰየመ አግባብ ሊሇው አካሌ ተጠሪ የሆነ የከተማ መሬት ይዜታና የማይንቀሳቀስ
ንብረት መረጃ ምዛገባ የሚያሄዴበት ተቋም ነው፤
21. ‘የይዜታ አረጋጋጭ ሹም’ ማሇት በስሌታዊ የይዜታ ማረጋገጥ ሂዯት በይዜታ
ማረጋገጫ ቀጠና ውስጥ የይዜታ ባሇመብትነት እንዱያረጋግጥ በመንግስት
የተሾመ እና በዘሁ ቀጠና የይዜታ መረጃን በኃሊፉነት የሚያዯራጅ ሰው ነው፤
22. ‘መዛጋቢ ሹም’ ማሇት በዘህ አዋጅ መሠረት የመሬት ይዜታ መብትን፣
ክሌከሊንና ኃሊፉነትን እንዱመዖግብ እና ማረጋገጫዎችን እንዱሰጥ በክሌሌ ወይም
በከተማ አስተዲዯር ሥሌጣን የተሰጠው ሰው ነው፤
23. ‘መሠረታዊ ካዲስተር ካርታ’ ማሇት በምዴር ቅየሳ ወይም ከአየር ፍቶ የተዖጋጀ
ካርታ ሆኖ በውስጡ የአስተዲዯር ወሰን፣ አጥር፣ መንገዴ፣ የህንፃ ወይም የቤት
የወሰን መስመር፣ ወንዛ፣ ሃይቅ፣ የመሬት ገፅታ፣ ቋሚ የቅየሳ ነጥቦች ስርጭት እና
መሰሌ ነባራዊ ሁኔታዎችን የሚያሳይ መነሻ ካርታ ነው፤
24. ‘ክሌሌ’ ማሇት በኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሕገ መንግሥት
አንቀፅ 47(1) የተመሇከተው ማንኛውም ክሌሌ ሲሆን የአዱስ አበባንና የዴሬዲዋ
ከተማ አስተዲዯሮችን ይጨምራሌ፤
907
የፌትህ ሚኒስቴር
139
በ25/08 (2011) አ.1097 አንቀፅ 9(10) መሰረት የከተማ ሌማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ሆኗሌ፡፡
908
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ ሁሇት
ህጋዊ ካዲስተር
6. መሠረቱ
1. በመሬት ሊይ ያሇውን እውነታ የሚያመሊክት የመሠረታዊ ካዲስተር ካርታ፣
የይዜታ ጠቋሚ ካርታ እና የካዲስተር ማውጫ ካርታ ከአገራዊ የጂኦዯቲክ ቅየሳ
መረብ በመነሳት በወረቀት ወይም በወረቀት እና በዴጅታሌ ፍርም ይዖጋጃሌ፡፡
2. የመሬት ይዜታ ተጠቃሚነት መብት የተሰጠው ሰው በእያንዲንዶ ቁራሽ መሬት
ያሇውን መብት፣ ክሌከሊ እና ኃሊፉነቱን የሚገሌፅ ሰነዴ በወረቀት ወይም
በወረቀት እና በዴጅታሌ ፍርም ይዖጋጅሇታሌ፡፡
3. እያንዲንደ ቁራሽ መሬት ሌዩ መሇያ ኮዴ የሚሰጠው ሲሆን ይህም ኮዴ በዘህ
አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) እና (2) ያለትን እርስ በርሳቸው ማስተሳሰር አሇበት፡፡
4. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1)፣ (2) እና (3) የተዖረዖሩት መሟሊታቸው
ተረጋግጦ በዘህ አዋጅ መሰረት ምዛገባ ሲካሄዴ ህጋዊ ካዲስተር ይመሰረታሌ፡፡
5. ህጋዊ ካዲስተሩ በመዛጋቢ ተቋም ውስጥ ተዯራጅቶ የሚቀመጥ ሲሆን ሇመሬት
ይዜታ ማረጋገጫ ዋና ማስረጃ ሆኖ ያገሇግሊሌ፡፡
7. ስሇ ካዲስተር ካርታ
1. ክሌልች ሇካዲስተር የሚሆን መሰረታዊ መነሻ ካርታ እንዱዖጋጅ ማዴረግ
አሇባቸው፡፡
2. የካዲስተር ካርታው በመዛጋቢው ተቋም አማካኝነት ይዖጋጃሌ፡፡
3. የካዲስተር ካርታ አስተዲዯር ወሰኖችን፣ ቁራሽ መሬቶችን፣ መንገድችን፣ የቁራሽ
መሬት ሌዩ መሇያ ኮዴ እና ጣቢያ ሽንሻኖን መሠረት ያዯረጉ የይዜታ
አዴራሻዎችን እና የቦታ ስፊት መያዛ አሇበት፡፡
4. የካዲስተር ካርታ ከከተማው የአስተዲዯር ወሰን በመነሳት የሚዖጋጅ ሆኖ
በየተዋረደ ያለ አስተዲዯራዊ ወሰኖችን፣ የካዲስተር ማውጫ ካርታዎችን፤ የቁራሽ
መሬት ወሰን እና ኮኦርዴኔቶችን ይይዙሌ፡፡
5. በአንዴ የካዲስተር ጣቢያ ውስጥ የሚገኙ የተረጋገጡ ቁራሽ መሬቶችን የሚያሳይ
የካዲስተር ካርታ አገራዊ ዯረጃን ጠብቆ የከተማውን የአስተዲዯር ወሰን በሚሸፌን
አግባብ እና በተከታታይ የካርታ ቅጠሌ ስያሜ እና ቁጥር እንዱይዛ ተዯርጎ
ይዖጋጃሌ፡፡
909
የፌትህ ሚኒስቴር
910
የፌትህ ሚኒስቴር
911
የፌትህ ሚኒስቴር
912
የፌትህ ሚኒስቴር
913
የፌትህ ሚኒስቴር
914
የፌትህ ሚኒስቴር
915
የፌትህ ሚኒስቴር
916
የፌትህ ሚኒስቴር
917
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አምስት
ስሇምዛገባ ሥርዒትና ውጤቱ
ንዐስ ክፌሌ አንዴ
ስሇምዛገባ ሥርዒትና ምዛገባ
27. የመሬት ይዜታን ሇማስመዛገብ ማመሌከቻ ስሇማቅረብ
1. በመሬት ይዜታ ሊይ ጥቅም አሇኝ የሚሌ ማንኛውም ሰው ይዜታውን ሇማስመዛገብ
ሇመዛጋቢው ተቋም ማመሌከቻ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
2. የምዛገባ ማመሌከቻው የሚቀርበው መዛጋቢው ተቋም ሇዘሁ አገሌግልት
ያዖጋጃቸውን ቅጾች በመሙሊት እና የምዛገባ አገሌግልት ክፌያ በመፇጸም
ይሆናሌ፡፡
3. በመሬት ይዜታ ሊይ ያሇን መብት ሇማስመዛገብ የሚቀርብ ማመሌከቻ በዘህ
አዋጅ መሠረት በሚወጣው ዯንብ የተመሇከቱ በመሬቱ የመጠቀም መብትን፣
ክሌከሊንና ኃሊፉነት በግሌፅ የሚያሳይ ሆኖ ከዯጋፉ ማስረጃዎች ጋር ተያይዜ
መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
4. የይዜታ ማረጋገጥ የተከናወነሇት የይዜታ ባሇመብት ሇመብት ምዛገባ የሚያበቃ
ማስረጃ ባገኘ በ30 የሥራ ቀናት ውስጥ በከተማ መሬት ይዜታ መዛጋቢ ተቋም
ዖንዴ ቀርቦ የመሬት ይዜታ መብት ማረጋገጫ ሠርተፌኬት እንዱሰጠው ጥያቄ
ማቅረብ አሇበት፡፡ ይህ ጥያቄ በተቀመጠው የጊዚ ገዯብ ውስጥ ያሌቀረበ እንዯሆነ
918
የፌትህ ሚኒስቴር
919
የፌትህ ሚኒስቴር
920
የፌትህ ሚኒስቴር
921
የፌትህ ሚኒስቴር
የሉዛ ዖመን ሇሦስተኛ ወገን በሰብ-ሉዛ ካስተሊሇፇ ይኸው መብት፣ ክሌከሊና ኃሊፉነት
ተመዛግቦ የማረጋገጫ ሰርተፌኬት በሰብ-ሉዛ ሇተሊሇፇሇት ባሇመብት ይሰጠዋሌ፡፡
35. ስሇመያዡ እና ዔዲ እገዲ
1. በዘህ አዋጅ አንቀጽ 30(5) መሠረት የተመዖገበ የመሬት ይዜታን በተመሇከተ
መዛጋቢው ተቋም ማመሌከቻ ሲቀርብሇት የመያዡ ውለን ወይም የዔዲ እገዲውን
የሚያሳይ ማረጋገረጫ ይሰጣሌ፡፡
2. በዘህ አንቁጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት በአንዴ የመሬት ይዜታ ሊይ መብት
ያገኘ ማንኛውም ሰው መብቱን ሇማስመዛገብ ሲቀርብ መብቱን ያስተሊሇፇሇት
ሰው ይህንኑ መብት ያገኘበትን ሰነዴ አያይዜ ማቅረብ አሇበት፡፡
36. የህጋዊ ካዲስተር መረጃን ሇህዛብ ክፌት ስሇማዴረግ
መዛጋቢው ተቋም የህጋዊ ካዲስተር መረጃን ሇህዛብ ክፌት ማዴረግ አሇበት፡፡
922
የፌትህ ሚኒስቴር
923
የፌትህ ሚኒስቴር
924
የፌትህ ሚኒስቴር
925
የፌትህ ሚኒስቴር
926
የፌትህ ሚኒስቴር
ይቀጣሌ፡፡
49. የሚኒስቴሩ ሥሌጣንና ተግባር
በላልች ህጎች የተመሇከቱ ሥሌጣንና ተግባራት እንዯተጠበቁ ሆኖ ሚኒስቴሩ
የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. ይህን አዋጅ እና አዋጁን ተከትሇው የወጡ ዯንቦች፣ መመሪያዎች እና
ዯረጃዎች በሁለም ክሌልች በሚገባ መፇጸማቸውን ይከታተሊሌ፤ ጉዴሇቶች
ካለ ተገቢው ማስተካከያ እንዱዯረግ ያዯርጋሌ፤
2. ሇክሌልች የቴክኒክ ዴጋፌ እና በህግ ማዔቀፍች ሊይ የእውቀት እና የክህልት
አቅም እንዱፇጠር የሥሌጠና ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
3. የከተማ መሬት ይዜታ ምዛገባንና ተዙማጅ መረጃን በተመሇከተ አገር አቀፌ
የመረጃ ማዔከሌ በመሆን ያገሇግሊሌ፡፡
927
የፌትህ ሚኒስቴር
928
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ ‘የከተማ ካዲስተር ቅየሳ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 323/2006’
ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ የተሇየ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ ዯንብ ውስጥ፦
1. ‘አዋጅ’ ማሇት የከተማ መሬት ይዜታ ምዛገባ አዋጅ ቁጥር 818/2006 ነው፤
2. በአዋጁ አንቀጽ 2 የተሰጡ ትርጓሜዎች ተፇጻሚ ይሆናለ፤
929
የፌትህ ሚኒስቴር
930
የፌትህ ሚኒስቴር
12. ‘ብሔራዊ የጂኦዳቲክ መነሻ ነጥብ’ ማሇት በአገር አቀፌ ዯረጃ ስሌጣን በተሰጠው
አካሌ የተመሠረተ የብሔራዊ የጂኦዳቲክ የምዴር መቆጣጠሪያ ነጥቦች መረብ
አካሌ የሆነና ሇቀጣይ የቅየሣ ሥራ መነሻ ሆኖ የሚያገሇገሌ ነው፤
13. ‘የተመሰረተ የቅየሳ ምሌክት’ ማሇት የቅየሳ ምሌክት ሆኖ በቅየሳ መዛገብ ሊይ
በስታንዲርዴ ሊይ በተቀመጠው አግባብ የአግዴሞሽ የቅየሳ ሌኬት ሆኖ የተመዖገበ
ነው፤
14. ‘መንገዴ’ ማሇት ማንኛውንም መንገዴ፣ ጎዲና፣ መተሊሇፉያ ወይም መገናኛ ሆኖ
አሁን በጥቅም ሊይ የዋሇ ወይም ሉሰራ የታቀዯ ነው፤
15. ‘የቅየሳ ሰርተፉኬት’ ማሇት የቅየሳ ሥራ ትክክሇኛነት በስታንዲርደ መሠረት
ሇመሰራቱ የሚያመሊክት ሰርተፉኬት ነው፤
16. ‘የከተማ መሬት ቅየሳ’ ማሇት የመሬት ቅየሳ ሆኖ፡-
ሀ) በከተማ መሬት አጠቃቀም ፔሊን ክሌሌ ውስጥ ያሇ የመኖሪያ አካባቢ፣ የገጠር
መኖሪያ አካባቢ፣ የንግዴ ሥፌራ፣ የኢንደስትሪ ሥፌራ፣ የአስተዲዯርና
የማህበራዊ ቦታዎች፣ የህዛብ መገሌገያ ሥፌራ፤ ወይም
ሇ) ማንኛውም የመኖሪያ ቤት ግንባታ፣ የገጠር መኖሪያ ግንባታ፣ የንግዴ ወይም
የኢንደስትሪ መሰረተ ሌማት ሇማካሄዴ የተፇቀዯ መሬት ወይም ህጋዊ
የሌማት ፇቃዴ በህጉ መሠረት ያሊገኘ ሥፌራ፤ የሚከናወን ቅየሳ ነው፡፡
ክፌሌ ሁሇት
የካዲስተር ቅየሳና መረጃ
3. የካዲስተር ቅየሳ ሥርዒት ትግበራ መርሆዎች
1. ቅየሳ የሚካሄዯው በሚከተለት መርሆዎች ሊይ በመመሥት ይሆናሌ፡-
ሀ) የቅየሳ መሳሪያ ጥራት ዯረጃውን የጠበቀ እና ከዖመኑ ቴክኖልጂ ጋር
የሚጣጣም መሆኑ የተረጋገጠ መሆን አሇበት፤
ሇ) ዲተምን መነሻ ያዯረገ እና አግባብነት ያሇው ሆኖ ሲገኝ ዯረጃቸውን ከጠበቁ
የቅየሳ ነጥቦች መነሻ ወይም በመሬት የተቀመጡ የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች
ትስስር ያዯረገ መሆን አሇበት፤
ሏ) የቅየሳ መነሻ ትክሌ ዴንጋዮችን ወይም ሞኑመንት በአንጻራዊነት ቀዴሞ
ከነበራቸው ይዜታ አሇመናጋቱን ማረጋገጥ አሇበት፤
931
የፌትህ ሚኒስቴር
932
የፌትህ ሚኒስቴር
933
የፌትህ ሚኒስቴር
934
የፌትህ ሚኒስቴር
935
የፌትህ ሚኒስቴር
936
የፌትህ ሚኒስቴር
937
የፌትህ ሚኒስቴር
938
የፌትህ ሚኒስቴር
939
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አምስት
ስሇመስክ ማስታወሻ
24. የመስክ ማስታወሻ አዖገጃጀት
የመስክ ማስታወሻ በስታንዲርደ በተገሇጸው መሰረት በምዛገባ ተቋሙ መዖጋጀት
አሇበት፡፡
25. የመስክ ማስታወሻ መረጃን መሰብሰብ
ቀያሹ የመስክ ማስታወሻ መረጃን ሲሰበስብ ሌኬቶችን፣ የአየሩን ሁኔታና የሌኬት
አመዖጋገቡን ከላልች ጠቃሚ መረጃዎች ጋር በማመሳከር እና በማስተሳሰር
940
የፌትህ ሚኒስቴር
941
የፌትህ ሚኒስቴር
942
የፌትህ ሚኒስቴር
943
የፌትህ ሚኒስቴር
944
የፌትህ ሚኒስቴር
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዔስ
ይህ ዯንብ ‘የከተማ መሬት ይዜታ ማረጋገጥ እና ምዛገባ የሚኒስትሮች ምክር ቤት
ዯንብ ቁጥር 324/2006’ ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ የተሇየ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ ዯንብ ውስጥ፦
1. ‘አዋጅ’ ማሇት የከተማ መሬት ይዜታ ምዛገባ አዋጅ ቁጥር 818/2006 ነው፤
2. በአዋጁ አንቀጽ 2 የተሰጡ ትርጓሜዎች ተፇጻሚ ይሆናለ፤
3. ‘የመሬት ይዜታ ማረጋገጥ’ ማሇት በአንዴ ቁራሽ መሬት ሊይ ያሇ የመሬት ይዜታ
መብትን በአዋጁና በዘህ ዯንብ መሠረት ማረጋገጥ ነው፤
4. ‘የከተማ ጣቢያ’ ማሇት በአንዴ ከተማ ዛቅተኛ አስተዲዯር እርከን ሥር የሚገኝ
መሬት ሆኖ ሇከተማ ጣቢያ በተቀመጠው ስታንዲርዴ መሰረት በሪያ ገጠም
መንገድችን እና መስመራዊ ገጽታዎችን ተከትል የሚከሇሌ በውስጡ አንዴ
ወይም ከአንዴ በሊይ ይዜታዎች የያዖ ሥፌራ ነው፤
5. ‘የመሬት ይዜታ መብት ሰጪ ተቋም’ ማሇት በሚረጋገጠው ቁራሽ መሬት ሊይ
በህግ መሠረት መሬትን የመጠቀም መብት የመስጠት ሥሌጣን የነበረው እና
ያሇው አካሌ ነው፤
6. ‘የመሬት ይዜታ የክርክር መዛገብ’ ማሇት የይዜታ ማረጋገጥ ሇጊዚው
የማይከናወንባቸው የመሬት ይዜታዎች ሰነድቻቸው እስኪረጋገጥ በጊዚያዊነት
የሚቆዩበት መዛገብ ነው፤
7. ‘የመሬት ይዜታ ማረጋገጫ መዛገብ’ ማሇት በወረቀት ወይም በዱጂታሌ መዛገብ
ዯረጃ የሚዖጋጅ የቁራሽ መሬት ሌዩ መሇያ ኮዴ የታወቀ የመሬት ይዜታ መብት
እና ወሰን ተረጋግጦ የሚመዖገብበት መዛገብ ነው፤
8. ‘የመሬት ይዜታ መብት መዛገብ’ ማሇት በወረቀት ወይም በወረቀትና በዱጂታሌ
የሚዖጋጅ በሌዩ የመሇያ ቁጥር የታወቀ የእያንዲንደ የይዜታ ተጠቃሚዎችን፣
መብት፣ ክሌከሊና ኃሊፉነት የሚመዖገብበት መዛገብ ነው፤
945
የፌትህ ሚኒስቴር
946
የፌትህ ሚኒስቴር
947
የፌትህ ሚኒስቴር
948
የፌትህ ሚኒስቴር
949
የፌትህ ሚኒስቴር
950
የፌትህ ሚኒስቴር
951
የፌትህ ሚኒስቴር
952
የፌትህ ሚኒስቴር
953
የፌትህ ሚኒስቴር
954
የፌትህ ሚኒስቴር
955
የፌትህ ሚኒስቴር
956
የፌትህ ሚኒስቴር
3. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) መሠረት ከየሠፇሮቹ የሚወከለ አባሊት እንዯ
ይዜታ ማረጋገጫ ሠፇሮቹ ብዙት በነዋሪ ህብረተሰብ ከባሇይዜታዎች የሚወከለ
ይሆናሌ፡፡
4. የጉባዓው አባሊት መመሌመያ መመዖኛ እና አሰያየም በመመሪያ ይወሰናሌ፡፡
5. የቀጠናው ጉባዓ የሥራ ቦታ በዛቅተኛው የአስተዲዯር መዋቅር ጽሕፇት ቤት
ውስጥ አስፇሊጊ በሆነ መጠን ይዯራጃሌ፡፡
23. የጉባዓው ሥሌጣንና ኃሊፉነት
1. ጉባዓው የሚከተለት ሥሌጣንና ኃሊፉነት ይኖሩታሌ፡-
ሀ) በጽሁፌ የሚቀርቡሇትን ቅሬታዎችና ማስረጃዎች ተቀብል በመመርመር በ15
ቀናት ውስጥ ውሳኔ የመስጠት፤
ሇ) ውሳኔ ከመስጠቱ በፉት አስፇሊጊውን ማስረጃ ከቅሬታ አቅራቢ፣ ከመሬት
ይዜታ አረጋጋጭ ሹም እና ከሚመሇከተው አካሌ እንዱቀርብሇት የማዴረግ፤
ሏ) በቀረቡሇት ማስረጃዎች ሊይ ተመስርቶ ውሳኔ የመስጠት፤
መ) ውሳኔውን ሇቅሬታ አቅራቢው እና ሇመሬት ይዜታ አረጋጋጭ ሹም እንዱሁም
ሇሚመሇከተው አካሌ በጽሁፌ የማሳወቅ፡፡
2. ጉባዓው በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት በ15 ቀናት ውሳኔ ካሌሰጠ
ቅሬታ አቅራቢው ቅሬታውን ሥሌጣን ሊሇው የከተማ ነክ ፌርዴ ቤት ወይም
ሇመዯበኛ ፌርዴ ቤት ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
3. መዛጋቢ ተቋሙ በ15 ቀናት ውስጥ ውሳኔ ያሌሰጡ የጉባዓ አባሊት ሊይ
አስተዲዯራዊ እርምጃ ይወስዲሌ፡፡
4. በህዛብ የተመረጠ የጉባዓ አባሌ የመንግስት፣ የግሌ፣ የማህበራት ወይም
መንግስታዊ ያሌሆነ ተቋም ሰራተኛ ከሆነ ጉባዓው ሥራውን እስኪያጠናቅቅ ዴረስ
ጥቅማ ጥቅሙ ተጠብቆ ሌዩ ፇቃዴ የማግኘት መብት ይኖረዋሌ፡፡
24. ስሇይግባኝ አቀራረብና አወሳሰን
1. ጉባዓው በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ሰው ውሳኔው በዯረሰው በ15 ቀናት ውስጥ
በአዋጁ አንቀጽ 17(3) መሠረት ይግባኝ ማቅረብ ይችሊሌ፤ በዘህ ጊዚ ውስጥ
ይግባኙን ካሊቀረበ ግን ውሳኔው ተቀባይነት እንዲገኘ ይቆጠራሌ፡፡
2. ይግባኝ የቀረበሇት ፌርዴ ቤት ይግባኙን መርምሮ ውሳኔውን ሇይግባኝ ባይና
ሇመዛጋቢው ተቋም እንዱዯርስ ያዯርጋሌ፡፡ በዘህ ይግባኝ ምክንያት በአንዴ
957
የፌትህ ሚኒስቴር
958
የፌትህ ሚኒስቴር
959
የፌትህ ሚኒስቴር
960
የፌትህ ሚኒስቴር
961
የፌትህ ሚኒስቴር
962
የፌትህ ሚኒስቴር
963
የፌትህ ሚኒስቴር
2. በዘህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) መሠረት በህግ ስሌጣን በተሰጠው አካሌ የተሰጠ
የመሬት የመጠቀም መብት፣ ክሌከሊ እና ኃሊፉነት ጋር በተያያዖ የውሌ ሰነዴ እና
የእግዴ ጥያቄ ሇማስመዛገብ የቀረበ ማመሌከቻ ተቀባይነት ካገኘ የምዛገባ አካሌ
ሆኖ በሁሇት ወገኖች መካከሌ የተዯረገ ህጋዊ እና የተፇጸመ የመሬት ይዜታ ውሌ
እንዯሆነ ይቆጠራሌ፡፡
3. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) እንዯተጠበቀ ሆኖ በከተማ የመሬት ይዜታ
መብት ሰጪ ተቋምና በማንኛውም ሰው መካከሌ የተዯረገው የሉዛ ወይም የኪራይ
ውሌ የምዛገባው ዋና መነሻ ሆኖ የሚያገሇግሌ ሲሆን ሇወረቀትና ሇዱጂታሌ
መዛገብና ሇአገሌግልት አሰጣጥ ሲባሌ ከውለ ሊይ የተመሇከተ መብት፣ ክሌከሊና
ኃሊፉነት ይመዖገባሌ፡፡
4. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (3) መሠረት የሚመዖገበው የመብት ማስተሊሇፌ
በገዯብ ወይም ያሇገዯብ ስሇመሆኑ፣ ክሌከሊን በተመሇከተ ዋስትና እና በዔዲ
964
የፌትህ ሚኒስቴር
965
የፌትህ ሚኒስቴር
966
የፌትህ ሚኒስቴር
967
የፌትህ ሚኒስቴር
968
የፌትህ ሚኒስቴር
969
የፌትህ ሚኒስቴር
970
የፌትህ ሚኒስቴር
971
የፌትህ ሚኒስቴር
972
የፌትህ ሚኒስቴር
973
የፌትህ ሚኒስቴር
974
የፌትህ ሚኒስቴር
975
የፌትህ ሚኒስቴር
976
የፌትህ ሚኒስቴር
977
የፌትህ ሚኒስቴር
978
የፌትህ ሚኒስቴር
979
የፌትህ ሚኒስቴር
980
የፌትህ ሚኒስቴር
981
የፌትህ ሚኒስቴር
982
የፌትህ ሚኒስቴር
983
የፌትህ ሚኒስቴር
984