You are on page 1of 4

ቀን 07/02/2016

የደ/ብርሃን ገቢዎች መምሪያ የደንበኞች አገ/ዋና የስራ ሂደት አስከ 07.02 2016 ዓም የተከናወነ ሳምንታዊ ሪፖርት፤
ይህ ሪፖርት ለክልል የደንበኞች አገ/ - ለመምሪያ ኃላፊ - ለመምሪያው ዕቅድና ለግብር ትምህርት በየሳምንቱ ይሰጣል፤

I. ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ ጥያቄዎችን 98% ፈጣንምላሽ መስጠት


ተቁ የቀረቡ አቤቱታዎች ምላሽ የተሰጣቸው አፈጻጸም ምርመራ
መምሪያና በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት
ክፍለ ከተማ
1 መምሪያ 5 31 5 31 100
2 ምኒልክ 0 30 0 30 - -
3 ጣይቱ 0 13 0 13 -
4 ዘሪያዕቆብ 25 323 25 32 100
5 ጠባሴ 0 0 0 0 0
6 ጫጫ 20 40 20 40 100
ድምር 50 437 50 146 100

II. የታክስ ዉሳኔን በመቃወም የሚቀርቡ ቅሬታዎች 96% ምላሽ እንዲያገኙ ማድረግ የማጽናት አቅምን 80% ማድረስ፣

ተቁ የቀረቡ ቅሬታዎች ምላሽ የተሰጣቸው አፈጻጸም የማሸነፍ አቅም ምርመራ


መምሪያና በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት ቅሬታ ከታየው
ክፍለ ከተማ በማየት በ%
በ%
1 መምሪያ 0 47 0 47 100 95.7%
2 ምኒልክ 7 7 0 0 0 -
3 ጣይቱ 79 97 0 0 0 -
4 ዘሪያዕቆብ 10 10 10 10 100 100%
5 ጠባሴ 18 29 0 4 13.7 100%
6 ጫጫ 9 9 9 9 100 100%
ድምር 123 199 19 70 35

1
III. ይግባኝ የሚጠየቅባቸዉ የታክስ ዉሳኔዎች 95% ምላሽ እንዲያገኙ ማድረግ፣ተከራክሮ የማሸነፍ አቅም 75% በላይ እንዳይበልጥ ማድረግ

ተቁ የቀረበ ይግባኝ ምላሽ የተሰጠ ይግባኝ አፈጻጸም የማሸነፍ ምርመራ


መምሪያና በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት ከሽፋን አቅም
ክፍለ ከተማ በ% በ%
1 መምሪያ 0 11 0 10 91% 80%
2 ምኒልክ 0 0 0 0 0 0
3 ጣይቱ 0 0 0 0 0 0
4 ዘሪያዕቆብ 0 0 0 0 0 0
5 ጠባሴ 0 0 0 0 0 0
6 ጫጫ 0 0 0 0 0 0
ድምር 0 11 0 10 91% 80%

IV. የግብር ከፋይ ምዝገባ ስረዛ የአገልግሎት ጥያቄዎችን 100% ምላሽ መስጠት ፣

ተቁ የቀረበ ጥያቄ VAT &/0r አዲስ TIN ምላሽ የተሰጠ VAT &/0r አዲስ TIN አፈጻጸም VAT ምርመ
መምሪያና በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት &/0r አዲስ TIN ራ
ክፍለ ከተማ

1 መምሪያ 8 678 8 678 100


2 ምኒልክ 50 50 50 50 100
3 ጣይቱ 0 0 0 0 0
4 ዘሪያዕቆብ 0 0 0 0 0
5 ጠባሴ 0 0 0 0 0
6 ጫጫ 44 121 44 121 100
ድምር 102 849 102 849 100

V. የታክስ ክሊራንስ ጥያቄ 100% ፈጣን ምላሽ መስጠት፣

2
ተቁ የቀረበ ሁሉም ዓይነት ክሊራንስ ምላሽ የተሰጠ ሁሉም ዓይነት ክሊራንስ አፈጻጸም ምርመራ
መምሪያና በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት
ክፍለ ከተማ
1 መምሪያ 30 183 30 183 100
2 ምኒልክ 34 724 34 724 100
3 ጣይቱ 86 346 86 346 100
4 ዘሪያዕቆብ 55 361 55 361 100
5 ጠባሴ 137 612 137 612 100
6 ጫጫ 40 154 40 154 100
ድምር 382 2380 382 2380 100

VI. የንግድ ግብር ከፋዮችን የሊዝ መረጃን ጨምሮ 75%በወረደዉ ሶፍት ዌር በዘመናዊ መንገድ ያልተደራጀዉን እንዲደራጅ ማድረግ፣

ተ በበለፀገ ሶፍትዌር የተደራጀ ፋይል ምርመራ


ቁ መምሪያና በዚህ ሳምንት የተደራጀ እስዚህ ሳምንት የተደራጀ
ክፍለ ከተማ የነጋዴ ሥራ የሊዝ ድም የነጋዴ ሥራግብር የሊዝ ድምር
ግብር ና ር ና
ሌሎ ሌሎች

1 መምሪያ 0 0 0 0 895 ለክ/ከተሞች 136 30 1061
ለ ሐ - - - - ለ ሐ - - -
2 ምኒልክ 0 0 0 0 0 0 39 2563 115 813 3530
3 ጣይቱ 0 0 0 0 0 0 37 593 69 1130 1829
4 ዘሪያዕቆብ 0 0 0 0 0 0 57 491 69 1660 2277
5 ጠባሴ 0 0 0 0 0 0 0 0 498 0 498
6 ጫጫ 0 0 0 0 0 0 42 682 0 690 1414
ድምር 0 0 0 0 0 895 175 4329 887 4323 4189

VII. የግብር ዉሳኔን ጨምሮ ሌሎች ለግብር ከፋዩ መድረስ የሚገባቸዉ ዉሳኔዎችን 98% ለግብር ከፋዩ ማድረስ
3
ተቁ ለስርጭት የቀረበ የግብር ውሳኔ + አከ/ተ የተሰራጨ የግብር ውሳኔ + አከ/ተ አፈጻጸም
መምሪያና በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት በዚህ ሳምንት እስከዚህ ሳምንት
ክፍለ ከተማ ምርመራ

1 መምሪያ 8 114 8 111 97.3


2 ምኒልክ 1239 1700 634 959 56.4
3 ጣይቱ 233 1489 968 1161 78
4 ዘሪያዕቆብ 330 1354 650 1007 74.3
5 ጠባሴ 11 1485 211 605 40.74
6 ጫጫ 713 866 444 571 66
ድምር 2534 7008 2915 4414 63
በአገልግሎት አሰጣጥ፤ በመልካም አስተዳደር፤ ዙሪያ ምርጥ ተሞክሮና ያጋጠሙ ጉዳዮች፤

የተሸለ ተሞክሮ

 በክ/ከተማ በጠበቆች የግብር አከፋፈል ዙሪያ ለተነሳበት የይታይልን ጥያቄ፤ ከጠበቆች ማኀበር፤ ከንግድ ም/ቤት እና ከፍትህ ጋር በጋራ በመነጋገር የትኛው ጠበቃ በተገቢው ገቢ በማግኘት ሰርቷል
ማን አልሰራም የሚለውን በበቂ ማስረጃ ላይ ተመስርቶ በመመርመር ምላሽ መስጠት መቻሉ የነበረውን የመልካም አስተዳደር ችግር መፍታት መቻሉ፤
 ከቁርጥ ግብር ጥናቱ ጋር በተያያዘ የአከራይ ተከራይ በዛብን በሚል የመልካም አስተዳደር ጥያቄ አቅርበው ባለጉዳዮች ቁጭ አድርጎ በማወያየት በስሌቱና በፍትሐዊነተቱ ዙሪያ በተገቢው
በመተማመን ወደ ክፍያ የገቡ መኖራቸው፤

ያጋጠሙ ችግሮች

 ከወቅታዊ ጉዳዩ ጋር በማያያዝ ለምን ግብር ተጨምሮ መጣ በሚል በድፍኑ መቃወም፤


 አልፎ አልፎ በጥናቱ ላይ የፍትሐዊነት ችግር መታየቱ በተለይ በአከራይ ተከራይና በደረጃ ሐ ጭምር፤

ገቢ ለልማት

ወንዳፍራሽ አባተ የደ/አገ/ዋና የሥ/ሂ/አስተባባሪ

You might also like