Professional Documents
Culture Documents
4 - Biblical Leadership RC
4 - Biblical Leadership RC
በረከት ታዲዎሰ
(አይዛክ ሊም)
መጽሃፍ ቅዱሳዊ ምሳሌዎች
አብርሃም
ሙሴ
ዳዊት
አስቴር
ሌሎች ትርጉሞች
እግዚአብሄርና
ቃሉ
መንፈሳዊ
መንፈሳዊ መሪነት
መግቢያ
ተፈጥሯዊ መንፈሳዊ
በራስ መተማመን በእግዚአብሄር መተማመን
ሰዎችን ያውቃል እግዚአብሄርንም ያውቃል
ውሳኔ በራሱ ፈቃድ ያደርጋል በእግዚአብሄር ፈቃድ ያደርጋል
የሃሳብ አለም ሰው አይቶ የሚንቀሳቀስ ሆኖም
ትሁት ነው
ተፈጥሯዊና መንፈሳዊ መሪ
ተፈጥሯዊ መንፈሳዊ
መንገዶችን በራሱ ያመቻቻል የእግዚአብሄርን መንገድ
ይከተላል
ሌሎችን ማዘዝ ያስደስተዋል እግዚአብሄርን በመታዘዝ ይመራል
በራሱ ግምት ይበረታታል እግዚአብሄርንና ህዝቡን ባለው
መውደድ ይበረታታል
በራሱ ይደገፋል በእግዚአብሄር ይደገፋል
መንፈሳዊ መሪነት በአጭሩ ሲቀመጥ
አገልጋይ መሪ ማለት ዝቅ ብሎ
በማገልገል ለመሪነት አርአያ የሚሆን ማለት
ነው።
ሮበርት ኬ ግሪንሊፍ
የአገልጋይ መሪነት ትርጉም
(ዮሃንስ ፲፫፡፪ ፬ - ፭)
አርአያነቱ
እንዲህም አላቸው ፦ እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን
እግራችሁን ካጠብሁ እናንተ ደግሞ እርስ በእርሳችሁ እግራችሁን
ትተጣተቡ ዘንድ ይገባችኋል። እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ
ደግሞ ታደርጉ ዘንድ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁና።
(ዮሃንስ ፲፫:፲፪ ፲፬ - ፲፭)
አርአያነቱ
መግቢያ
ዘኪዎስ
ማቴዎስ
ጴጥሮስ
ማጠቃለያ
እግዚአብሄርና
ቃሉ
መንፈሳዊ
እግዚአብሄር እውነተኛ መጽሃፍ ቅዱሳዊ መሪዎችን
ይፈልጋል። ታሪክን ለመለወጥም ይጠቀምባቸዋል።