You are on page 1of 310

ትምህርት

እና
ቃል ኪዳኖች
የኋለኛው ቀን ቅዱሳን
የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን

ትምህርት እና
ቃል ኪዳኖች
ይህም ለነቢዮ ለጆሴፍ ስሚዝ
የተሰጡ ራእዮችን እና በእርሱ

ተተኪ በሆኑት የቤተክርስቲያኗ አመራር


ጥቂት የተጨመሩትን የያዘ ነው
ማውጫዎች

መግቢያ .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .   5
የዘመን ቅድመ ተከተል .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  . 9
ክፍሎች .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .   ፩
አስተዳደሪያዊ አዋጆች .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .  .፪፻፺፭
መግቢያ

ትምህርት እና ቃልኪዳኖች፣ በመጨረሻው ቀናት የእግዚአብሔርን መንግስት በምድር ላይ


ለማቋቋም እና ለማስተዳደር መለኮታዊ ራእዮች እና የተነሳሱ ምሪት የተሰጡ አዋጆች
ስብስብ ነው። ምንም እንኳን አብዛኞቹ ክፍሎች የኋለኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ
ቤተክርስቲያን አባላትን የሚመለከቱ ቢሆኑም፣ መልእክቶቹ፣ ማስጠንቀቂያዎቹ፣ እና
ማበረታቻዎቹ ለሰው ዘር በሙሉ ጥቅም ናቸው፤ እንዲሁም በሁሉም ቦታ ላሉት ሰዎች
ሁሉ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስን ድምጽ ለጊዜአዊ ጥቅማቸውና ለዘለአለማዊ ደህንነታቸው
ሲናገራቸው እንዲሰሙ ግብዣን የያዙ ናቸው።
በዚህ ጥራዝ ውስጥ ያሉት አብዛኛዎቹ ራዕዮች በኋለኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ
ቤተክርስቲያን የመጀመሪያ ነቢይ እና ፕሬዘደንት በነበረው በጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ፣ አማ
ካኝነት የተሰጡ ነበሩ። ሌሎቹ በአመራሮቹ ውስጥ የእርሱ ተተኪ በሆኑት በኩል የተሰጡ
ነበሩ (የክፍል ፻፴፭፣ ፻፴፮፣ እና ፻፴፰፣ እና የአስተዳደሪያዊ አዋጆች ፩ እና ፪ ርዕሶችን
ተመልከቱ)።
መፅሐፈ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ይፋ ከሆኑት የቤተክርስቲያኗ ጽሁፎች፣ ከመጸሐፍ
ቅዱስ፣ ከመጸሐፈ ሞርሞን፣ እና የታላቅ ዋጋ ዕንቁ፣ መካከል አንዱ ነው። ሆኖም ትምህርት
እና ቃል ኪዳኖች የጥንት ጽሁፍ ትርጉም ባለመሆኑ ልዩ ነው፣ ነገር ግን ዘመናዊ ግኝት ነው
እናም በእግዚአብሔር በተመረጡ ነቢያት አማካኝነት ለቅዱስ ስራው ዳግመኛ መመለስ እና
በእነዚህ ዘመናት የእግዚአብሔርን መንግስት በምድር ላይ ለማቋቋም የተሰጠ ነበር። በራዕዮቹ
ውስጥ ለስላሳ ነገር ግን ፅኑ የሆነው የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ድምፅ በዘመን ፍጻሜ እንደገና
ሲነገር ይደመጣል፤ እናም በዚህ ውስጥ የተጀመረው ስራ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ በቅዱሳን
ነቢያት የተነገሩትን ቃላት በማሟላት እና በማስማማይ ለዳግም ምፅዓት መዘጋጂያ ነው።
ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ፣ በሻሮን፣ ዊንድሰር አውራጃ፣ ቨርሞንት ውስጥ በታህሳሥ ፳፫፣
፲፰፻፭ (እ.አ.አ.) ተወለደ። በህይወቱ መጀመሪያ ላይ ከቤተሰቦቹ ጋር በምዕራብ ኒው ዮርክ
በሚገኘው በዚህ ዘመን ማንቸስተር ወደሚባለው ሄደ። በዚያ አቅራቢያ እየኖረ ሳለ፣ በ፲፰፻፳
(እ.አ.አ.) ጸደይ፣ የአስራ አራት አመት ልጅ በነበረበት ወቅት ነበር የመጀመሪያውን ራእዩን
የተቀበለው፣ በዚሁም በግል በእግዚአብሔር በዘለአለማዊው አባት፣ እና በልጁ በኢየሱስ
ክርስቶስ ተጎብኝቶ ነበር። በእዚህ ራእይ በአዲስ ኪዳን የተመሰረተችው እና ሙላተ ወን
ጌልን ስታካሂድ የነበረችው እውነተኛይቷ የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በምድር ላይ
እንደማትገኝ ተነግሮት ነበር። በብዙ መላዕክት ትምህርት እንዲሰጠው የተደረገበት ሌሎች
መለኮታዊ መገለጦችም ተከትለው ነበር፤ እግዚአብሔር በምድር ላይ የተለየ ስራ ለእርሱ
እንዳለው እናም በእርሱ አማካኝነት የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ዳግመኛ ወደ ምድር
ተመልሳ እንደምትመጣ እንዲያይ ተደርጎ ነበር።
ከጊዜ በኋላም፣ ጆሴፍ ስሚዝ በመለኮታዊ እርዳታ መጽሐፈ ሞርሞንን እንዲተረጉምና
እንዲያሳትም ይችል ዘንድ ተደርጎ ነበር። በዚያም ጊዜ እርሱ እና ኦሊቨር ካውድሪ በግን
ቦት ፲፰፻፳፱ (እ.አ.አ.) በመጥምቁ ዮሐንስ ወደ አሮናዊ ክህነት ተሹመው ነበር (ት. እና ቃ.
፲፫ን ተመልከቱ)፣ እናም ብዙም ሳይቆይ፣ በጥንቶቹ ኃዋሪያት በጴጥሮስ፣ በያዕቆብ እና
በዮሐንስ ወደ መልከ ጼዴቅ ክህነት ተሹመው ነበር (ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፪ን ተመልከቱ)።
ሌሎችም ሹመቶች ተከትለው ነበር፣ በዚህም በሙሴ፣ በኤልያስ እና በኤልያ፣ እንዲሁም
በብዙ የጥንት ነቢያት የክህነት ቁልፎች ተስጥቷቸው ነበር (ት. እና ቃ. ፻፲፤ ፻፳፰፥፲፰፣
፳፩ን ተመልከቱ)። እነዚህ ሹመቶች በእርግጥም ለሰው ልጅ የመለኮታዊ ስልጣኖች ዳግመኛ
የተመለሱባቸው ናቸው። በሚያዝያ ፮፣ ፲፰፻፴ (እ.አ.አ.) በመለኮታዊ አመራር መሰረት፣
ነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ ቤተክርስቲያኗን አደራጀ፣ እንዲህም እውነተኛዋ የኢየሱስ ክርስቶስ
መግቢያ 6
ቤተክርስቲያን ዳግመኛ በሰዎች መካከል እንደ እምነት ተቋም ወንጌልን ለማስተማር እና
የደህንነት ስርዓቶችን ለማከናወን በስልጣን ስራዋን ጀመረች። (ት. እና ቃ. ፳ን እና የታላቅ
ዕንቁ ዋጋ፣ የጆሴፍ ስሚዝ—ታሪክ ፩ን ተመልከቱ)።
እነዚህ የተቀደሱ ራዕዮች ችግር በነበረበት ጊዜ የተቀበሉት የጸሎት መልስ ነበሩ፣ እናም
የመጡትም እውነተኛ ሰዎች ከተሳተፉበት ከገሀዱ የህይወት ጉዳዮች ነበር። ነቢዩ እና ተባባ
ሪዎቹ የመለኮታዊ ምሪትን ፈልገው ነበር፣ እና እነዚህ ራዕዮችም እነርሱ ይህን እንደተቀበሉ
ያረጋግጣሉ። በራዕዮቹም፣ የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ዳግመኛ መመለሱንና መገለጡን፣
እናም የዘመኑ ፍጻሜም የተቃረበ መሆኑን አንድ ሰው ለመመልከት ይችላል። የቤተክርስቲያኗ
ከኒው ዮርክ እና ፔንሲላቫኒያ ወደ ኦሃዮ፣ ወደ ሚዙሪ፣ ወደ ኢሊኖይ፣ እና በመጨረሻም
ወደ ታላቁ የምዕራብ አሜሪካ ሸለቆ ከነበራት የምዕራብ እንቅስቃሴ፣ እና በአሁኑ ዘመን
ቅዱሳን ፅዮንን ለመገንባት የሞከሩበትን ትግል በእነዚህ ራዕዮች ውስጥ ተመልክተዋል።
ቀደም ብለው ያሉት አብዛኞቹ ክፍሎች ስለመጽሐፈ ሞሮሞን መተርጎም እና ህትመት
የተመለከቱ ነገሮችን ያካተቱ ናቸው(ክፍል ፫፣ ፭፣ ፲፣ ፲፯፣ እና ፲፱ን ተመልከቱ)። ወደኋላ
ያሉት አንዳንዶቹ ክፍሎች የነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተነሳሳ የመፅሐፍ ቅዱስ ትርጉም ስራውን
የሚያንጸባርቁ ናቸው፣ በዚህም ጊዜ አብዛኞቹ ታላላቅ የትምህርት ክፍሎች ተገልጸዋል
(ለምሳሌ ክፍል ፴፯፣ ፵፭፣ ፸፫፣ ፸፮፣ ፸፯፣ ፹፮፣ ፺፩ እና ፻፴፪ን ተመልከቱ፣ እያንዳንዳ
ቸው ከመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ጋር አንዳንድ ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው)።
በራዕዮቹ ውስጥ፣ የአምላክ ስነ-ፍጥረትን፣ የሰው ልጅ አጀማመርን፣ የሰይጣን መኖርን፣
የምድራዊ ህይወት ዓላማን፣ የመታዘዝን አስፈላጊነት፣ የንስሃን አስፈላጊነት፣ የመንፈስ
ቅዱስ ስራዎችን፣ ደህንነትን የተመለከቱ ስርዐቶችና አፈጻጸሞችን፣ የምድር ዕጣ ፈንታን፣
ከትንሳኤ በኋላ የሚኖረው የሰው ልጅ ሁኔታ እና ፍርድን፣ የጋብቻ ግንኙነት ዘላለማዊነትን፣
እናም የቤተሰብ ዘለአለማዊ የመሆን ሁኔታን በሚመለከት መሰራታዊ ነገሮች መግለጫ በመ
ስጠት የወንጌል ትምህርቶች ተገልጸዋል። እንደዚሁ ከኤጲስ ቆጳሳት፣ ከቀዳሚ አመራር፣
ከአስራ ሁለቱ ቡድን፣ እና ከሰባዎቹ እና ከሌሎች የአመራር ሹመቶች እና ቡድኖች ጥሪዎች
ጋር በሂደት የተገለጸው የቤተክርስቲያኗ አስተዳደራዊ ቅርጾች ተገልጸዋል። በመጨረሻም
ስለኢየሱስ ክርስቶስ መለኮታዊነት፣ ግርማው፣ ፍጹምነቱ፣ ፍቅሩ፣ እና የማዳን ኃይሉ
የተሰጠው ምስክርነት ይህንን መጽሐፍ ለሰው ልጆች ቤተሰብ ታላቅ ዋጋ ያለው እና “ለቤ
ተክርስቲያኗም ከምድር ሀብት ሁሉ የበለጠ ዋጋ እንዲኖረው” ያደርገዋል (የት. እና ቃ. ፸
መግቢያ ተመልከቱ)።
ራዕዮቹ በመጀመሪያ የተመዘገቡት በጆሴፍ ስሚዝ ጸሀፊዎች ነበር፣ እናም የቤተክርስቲያኗ
አባላት በእጅ የተጻፉ ቅጂዎችን እርስ በእርስ በደስታ ይካፈሉ ነበር። ቋሚ መዝገብ ለመፍ
ጠር፣ ጸሀፊዎች እነዚህን ራዕዮች ባልታተሙ የመዝገብ መፅሀፎች ውስጥ በቅጂ አዘጋጁ፣
እነዚህንም የቤተክርስቲያኗ መሪዎች ራዕዮችን ለማተም ለማዘጋጀት ተጠቀሙባቸው።
ጆሴፍ ስሚዝ እና የመጀመሪያ የቤተክርስቲያኗ አባላት እነዚህን ራእዮች ቤተክርስቲያኗ
በተመለከቱበት ሁኔታ ይመለከቷቸው ነበር፥ ህያው፣ ለውጥ የሚፈጥር፣ እና በተጨማሪ
ራዕይ ለመጣራት የሚችል። ራዕዮችን በሚቀዱበት ጊዜ እና ለመታተም በሚዘጋጁበት ጊዜ
ሳይታወቅ ስህተቶች ሊገቡባቸው እንደሚችሉም አውቀው ነበር። ስለዚህ፣ የቤተክርስቲያኗ
ጉባኤ በ፲፰፻፴፩ (እ.አ.አ.) ጆሴፍ ስሚዝ “በመንፈስ ቅዱስ በኩል ሊያገኛቸው የሚችላቸውን
እነዚያን ጉድለቶች እና ስህተቶች እንዲያስተካክል” ጠየቁት።
ራዕዮች ከተገመገሙ እና ከተስተካከሉ በኋላ፣ የቤተክርስቲያኗ አባላት በምዙሪ ውስጥ
የነቢዩን ብዙ የመጀመሪያ ራዕዮች የያዘውን፣ A Book of Commandments for the
Government of the Church of Christ (በርዕስ መጽሐፈ ትእዛዛት ለክርስቶስ ቤተክ
ሪስቲያን አስተዳደር) የሚባለውን መፅሀፍ ማተም ጀመሩ። ነገር ግን፣ በሀምሌ ፳፣ ፲፰፻፴፫
7 መግቢያ
(እ.አ.አ.) በጃክሰን የግዛት ክፍል ውስጥ የነበረውን የቅዱሳንን የእትመት ቢሮ በመደምሰሳ
ቸው፣ ራዕዮችን ለማተም የተደረገው የመጀመሪያ ጥረት ቆመ።
የምዙሪ የእትመት ቢሮ እንደተደመሰሰ በሰሙበት ጊዜ፣ ጆሴፍ ስሚዝ እና ሌሎች የቤተ
ክርስቲያኗ መሪዎች ራዕዮችን በከርትላንድ ኦሀዮ ለማተም ዝግጅት ጀመሩ። እንደገና ስህተ
ቶችን ለማስተካከል፣ አባባሎችን ለመግለጽ፣ እና የቤተክርስቲያኗ ትምህርት እና ድርጅትን
ለማሳወቅ፣ ጆሴፍ ስሚዝ የአንዳንድ ራዕዮችን ጽሁፎች የማረም ስራን በመቆጣጠር እነዚህን
በ፲፰፻፴፭ (እ.አ.አ.) እንደ Doctrine and Covenants of the Church of the Latter Day
Saints (መጽሐፈ ትእዛዛት ለኋለኛው ቀን ቅዱሳን ቤተክሪስቲያን አስተዳደር) ለማሳተም
አዘጋጀ። ጆሴፍ ስሚዝ የትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ሌላ ቅጂ እኒድታተም ፈቃድ ሰጠ፣
ይህም የታተመው በ፲፰፻፵፬ (እ.አ.አ.) ከነቢዩ ሰማዕትነት ጥቂት ወሮች ካለፉ በኋላ ነበር።
የመጀመሪያዎቹ የኋለኛው ቀን ቅዱሳን ለራዕዮቹ ታላቅ ዋጋ ሰጧቸው እናም እንደ
እግዚአብሔር መልእክቶች ይመለከቷቸው ነበር። በ፲፰፻፴፩ (እ.አ.አ.)፣ አንድ ጊዜ፣ ብዙ
የቤተክርስቲያኗ ሽማግሌዎች ጌታ በነፍሳቸው እነዚህ ራዕዮች እውነት እንደሆኑ እንደመሰከረ
ላቸው የክብር ምስክራቸውን ሰጥተው ነበር። ይህ ምስክርነት በ፲፰፻፴፭ (እ.አ.አ.) የትምህርት
እና ቃል ኪዳን ቅጂ ውስጥ በአስራ ሁለቱ ሐዋሪያት የተጻፈ ምስክር በመባል ታትሞ ነበር።

የመጽሐፈ ትምህርት እና ቃል ቃል ኪዳኖች


እውነተኛነትን በተመለከተ የአስራ ሁለቱ
ሐዋሪያት ምስክርነት
በቤተክርስቲያኗ ድምጽ ለዚህ ዓላማ በተመደበው ጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ አማካኝነት
ለቤተክርስቲያኗ የሰጠውን ትዕዛዛት፣ ይኸውም የጌታ ትእዛዛት መጽሐፍን በተመለከተ
የምስክሮች ምስክርነት፥
ስለዚህ እኛ በአለም ለሚገኙ ለሰው ዘር በሙሉ፣ በምድር ገጽታ ላይ ላሉ ፍጡራን
ሁሉ፣ እነዚህ ትእዛዛት በእግዚአብሔር ምሪት ለሰዎች ሁሉ ጥቅም እንደተሰጡ እና
እውነት መሆናቸውን ጌታ ለነፍሳችን እንደመሰከረልን፣ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነትም
እንዳፈሰሰልን ምስክርነታችንን ለመስጠት ፈቃደኞች ነን።
ጌታ እረዳታችን ሆኖ፣ ይህን ምስክርነት ለዓለም እንሰጣለን፤ እናም ለዓለም
ምስክርነታችንን እድንሰጥ ይህንን ዕድል እድናገኝ የተፈቀደልን በእግዚአብሔር
አብ፣ እና በልጁ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ነው፣ እኛም የሰው ልጆችም ሁል ጊዜ በዚህ
ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ ለጌታ እየጸለይን፣ በዚሁ ምስክርነት እጅግ በጣም ተደስተናል።
የአስራ ሁለቱ ስም ዝርዝር፥
ቶማስ ቢ ማርሽ ኦርሰን ሀይድ ዊሊያም ስሚዝ
ዴቪድ ደብሊው ፓተን ዊሊያም ኢ መክለልን ኦርሰን ፕራት
ብሪግሃም ያንግ ፓርለይ ፒ ፕራት ጆን ኤፍ ቦይንቶን
ሂበር ሲ ኪምቦል ሉክ ኤስ ጆንሰን ላይማን ኢ ጆንሰን
በተከታታይ የትምህርት እና ቃልኪዳኖች ቅጂዎች፣ ተጨማሪ ራእዮች እና ሌሎች
መረጃዎች ብቁ በሆኑ ተሰብሳቢዎች ወይም በቤተክርስቲያኗ ጉባዔ ሲስተናገዱ እና ተቀባ
ይነትን ሲያገኙ እንዲጨመሩ ተደርገዋል። በብሪገም ያንግ አመራር ስር በሽማግሌ ኦርሰን
ፕራት የተዘጋጀው የ፲፰፻፸፰ (እ.አ.አ.) ቅጂ፣ ራዕዮችን በዘመን ቅድመ መከተል እና አዲስ
ርዕሶችንና ታሪካዊ መግቢያዎች በመስጠት አዘጋጀ።
ከ፲፰፻፴፭ (እ.አ.አ.) ቅጂ ጀምሮ፣ ሰባት የመንፈሳዊ ትምህርት ትምህርቶች ተካተው
መግቢያ 8
ነበር፤ Lectures on Faith (የእምነት ንግግሮች) የሚል ርዕስ ተስጥቷቸው ነበር። እነዚህ
ከ፲፰፻፴፬ (እ.አ.አ.) እስከ ፲፰፻፴፭ (እ.አ.አ.) በከርትላንድ፣ ኦሃዮ፣ ለነቢያት ትምህርት ቤት
መጠቀሚያ የተዘጋጁ ነበሩ። ለትምህርት እና መመሪያ ቢጠቅሙም፣ ከ፲፱፻፳፩ (እ.አ.አ.) ቅጂ
ጀምሮ እነዚህ ንግግሮች ከትምህርትና ቃል ኪዳኖች ውስጥ እንዲወጡ ተደርገዋል፣ ምክንያ
ቱም አጠቅላይ ቤተክርስቲያኗን በሚመለከት የተሰጡ ወይም የቀረቡ ራእዮች ስላልሆኑ ነው።
በትምህርት እና ቃል ኪድኖች የ፲፱፻፹፩ (እ.አ.አ.) በእንግሊዝኛው ቅጂ ውስጥ ሶስት
መረጃዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ተጨምረው ነበር። እነዚህም የመታን ደህንነት መሰረታዊ
መርሆችን የሚመሰርቱት ክፍሎች ፻፴፯ እና ፻፴፰፣ እና ያለዘር እና የቀለም ልዩነት ብቁ
የቤተክርስቲያኗ ወንድ አባላት ለክህነት ለመሾም እንደሚችሉ ያስተዋወቀው የአስተዳደራዊ
አዋጅ ፪ ነበሩ።
እያንዳንዱ የትምርት እና ቃል ኪዳን ቅጂ የድሮ ስህተቶችን አስተካክለዋል እና አዲስ
መረጃዎችን፣ በተለይም በክፍል ርዕሶች የታሪክ ክፍሎችን፣ ጨምረዋል። የዚህ ጊዜ ቅጂ
ቀናትን እና የቦታ ስምችን ያጣራል እና ሌሎችንም በተጨማሪ ያስተካክላል። እነዚህ ለውጦች
የተደረጉት ጽሁፎችን ከብዙዎቹ ትክክለኛው ታሪካዊ መረጃዎች ጋር እንዲስማሙ ለማ
ድረግ ነው። በዚህ አዲስ ቅጂ ውስጥ የሚገኙ ሌሎች ልዩ ነገሮችም ራዕዮች የተቀበለበትን
ቦታዎች የሚያሳዮ ካርታዎችን የተከለሱበት፣ በተጨማሪውም የቤተክርስቲያኗን ታሪካዊ
ፎርትዎች፣ ማጣቀሻዎችን፣ የክፍል ርዕሶችን፣ እና የርዕስ ማጠቃለያዎችን የተሻሻሉበት
ነበሩ፤ ሁሉም ማሻሻያዎች የተደረጉት አንባቢዎች በትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ውስጥ
የተሰጡትን መልእክቶች እንዲረዱና እንዲደሰቱበት ለመርዳት ነበር። በክፍል ርዕሶች ውስጥ
የሚገኙ መረጃዎችም የተወሰዱት ከቤተክርስቲያኗ ታሪክ ያልታተመ ፅሁፍ እና ከታተመው
ከHistory of the Church [የቤተክርስቲያኗ ታሪክ] (እነዚህም በርዕሶች ውስጥ አንድ ላይ
የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ ተብለው ይጠራሉ) እና ከ Joseph Smith Papers [የጆሴፍ ሚዝ
ፅሁፍ] ውስጥ ነበር።
የማውጫዎች የዘመን ቅድመ ተከተል

ቀን (እ.አ.አ.) ቦታ ክፍሎች
፲፰፻፳፫ መስከረም ማንችስተር፣        . . . . . . . . . . . .
ኒው ዮርክ ፪
፲፰፻፳፰ ሐምሌ ሀርመኒ፣ ፔንሲላቬኒያ
     . . . . . . . . . . . . . ፫
፲፰፻፳፱ የካቲት ሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ
     . . . . . . . . . . . . . ፬
መጋቢት ሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ
     . . . . . . . . . . . . . ፭
ሚያዝያ ሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ
     . . . . . . . . . ፮፣ ፯፣ ፰፣ ፱፣ ፲
ግንቦት ሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ
     . . . . . . . . . . ፲፩፣ ፲፪፣ ፲፫*
ሰኔ ፈየት፣ ኒው ዮርክ
   . . . . . . . . ፲፬፣ ፲፭፣ ፲፮፣ ፲፯፣ ፲፰
በጋ ማንችስተር፣      . . . . . . . . . . . . .
ኒው ዮርክ ፲፱
፲፰፻፴ ዌይን አውራጃ፣ ኒው ዮርክ
       . . . . . . . . . . . . ፸፬
ሚያዝያ ፈየት፣ ኒው ዮርክ
   . . . . . . . . . . . . ፳*፣ ፳፩
ሚያዝያ ማንችስተር፣      . . . . . . . . . . .
ኒው ዮርክ ፳፪፣ ፳፫
ሐምሌ      . . . . . . . . . . ፳፬፣ ፳፭፣ ፳፮
ሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ
ነሐሴ      . . . . . . . . . . . . . ፳፯
ሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ
መስከረም    . . . . . . . . . ፳፰፣ ፳፱፣ ፴፣ ፴፩
ፈየት፣ ኒው ዮርክ
ጥቅምት ማንችስተር፣      . . . . . . . . . . . . .
ኒው ዮርክ ፴፪
ጥቅምት    . . . . . . . . . . . . . . ፴፫
ፈየት፣ ኒው ዮርክ
ህዳር    . . . . . . . . . . . . . . ፴፬
ፈየት፣ ኒው ዮርክ
ታሕሣሥ    . . . . . . . . .  ፴፭*፣ ፴፮*፣ ፴፯*
ፈየት፣ ኒው ዮርክ
፲፰፻፴፩ ጥር    . . . . . . . . . . . ፴፰፣ ፴፱፣ ፵
ፈየት፣ ኒው ዮርክ
የካቲት    . . . . . . . . . ፵፩፣ ፵፪፣ ፵፫፣ ፵፬
ከርትላንድ፣ ኦሃዮ
መጋቢት    . . . . . . . . . ፵፭፣ ፵፮፣ ፵፯፣ ፵፰
ከርትላንድ፣ ኦሃዮ
ግንቦት    . . . . . . . . . . . . . ፵፱፣ ፶
ከርትላንድ፣ ኦሃዮ
ግንቦት ቶምሰን፣ ኦሃዮ   . . . . . . . . . . . . . . ፶፩
ሰኔ    . . . . . . . . .፶፪፣ ፶፫፣ ፶፬፣ ፶፭፣ ፶፮
ከርትላንድ፣ ኦሃዮ
ሐምሌ ጽዮን፣ ጃክሰን           . . . . . . . . . .
አውራጃ፣ ሚዙሪ ፶፯
ነሐሴ ጽዮን፣ ጃክሰን           . . . . . . . .
አውራጃ፣ ሚዙሪ ፶፰፣ ፶፱
ነሀሴ ኢንድፔንደንስ፣     . . . . . . . . . . . . .
ሚዙሪ ፷
ነሀሴ የምዙሪ ወንዝ፣     . . . . . . . . . . . . .
ሚዙሪ ፷፩
ነሐሴ ቻሪቶን፣ ሚዙሪ . . . . . . . . . . . . . . . ፷፪
ነሐሴ    . . . . . . . . . . . . . . ፷፫
ከርትላንድ፣ ኦሃዮ
መስከረም    . . . . . . . . . . . . . . ፷፬
ከርትላንድ፣ ኦሃዮ
ጥቅምት ሐይረም፣ ኦሃዮ . . . . . . . . . . . . . ፷፭፣ ፷፮
ህዳር ሐይረም፣ ኦሃዮ . . . . . . . ፩፣ ፷፯፣ ፷፰፣ ፷፱፣ ፸፣ ፻፴፫
ታህሳስ ሐይረም፣ ኦሃዮ . . . . . . . . . . . . . . . ፸፩
ታህሳስ  . . . . . . . . . . . . . . . ፸፪
ከርትላንድ፣ ኦሃዮ
፲፰፻፴፪ ጥር ሐይረም፣ ኦሃዮ   . . . . . . . . . . . . . . ፸፫
ጥር አምኸርስት፣  . . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፸፭
የካቲት ሐይረም፣ ኦሃዮ   . . . . . . . . . . . . . . ፸፮
መጋቢት ሐይረም፣ ኦሃዮ . . . . . . . . . . ፸፯፣ ፸፱፣ ፹፣ ፹፩

* በተጠቆመው ቦታ ላይ ወይም አቅራቢያ


ቀን (እ.አ.አ.) ቦታ ክፍሎች
መጋቢት ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፸፰
ሚያዝያ ኢንድፔንደንስ፣ ሚዙሪ
       . . . . . . . . . . ፹፪፣ ፹፫
ነሀሴ ሐይረም፣ ኦሃዮ
   . . . . . . . . . . . . . . ፺፱
መስከረም ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፹፬
ህዳር ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፹፭
ታህሳሥ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፹፮፣ ፹፯*፣ ፹፰
፲፰፻፴፫ የካቲት ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፹፱
መጋቢት ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፺፣ ፺፩፣ ፺፪
ግንቦት ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፺፫
ሰኔ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፺፭፣ ፺፮
ነሐሴ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፺፬፣ ፺፯፣ ፺፰
ጥቅምት      . . . . . . . . . . . . .
ፔሪስበርግ፣ ኒው ዮርክ ፻
ታህሣሥ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፩
፲፰፻፴፬ የካቲት ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፪፣ ፻፫
ሚያዝያ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፬*
ሰኔ      . . . . . . . . . . . . .
ፊሺንግ ወንዝ፣ ሚዙሪ ፻፭
ህዳር ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፮
፲፰፻፴፭ ሚያዝያ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፯
ነሐሴ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፴፬
ታህሳስ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፰
፲፰፻፴፮ ጥር ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፴፯
መጋቢት ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፱
ሚያዝያ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፲
ነሃሴ      . . . . . . . . . . . . . ፻፲፩
ሴለም፣ ማሳቹሴትስ
፲፰፻፴፯ ሐምሌ ከርትላንድ፣    . . . . . . . . . . . . . .
ኦሃዮ ፻፲፪
፲፰፻፴፰ መጋቢት    . . . . . . . . . . . . . ፻፲፫*
ፋር ዌስት፣ ሚዙሪ
ሚያዝያ    . . . . . . . . . . . . ፻፲፬፣ ፻፲፭
ፋር ዌስት፣ ሚዙሪ
ግንቦት                . . . . . . . .
ስፕሪንግ ሂል፣ ዴቪስ አውራጃ፣ ሚዙሪ ፻፲፮
ሐምሌ    . . . . . . . . . ፻፲፯፣ ፻፲፰፣ ፻፲፱፣ ፻፳
ፋር ዌስት፣ ሚዙሪ
፲፰፻፴፱ መጋቢት ልብርቲ እስር            
ቤት፣ ክለይ አውራጃ፣

ሚዙሪ  . . . . . . . . . . . ፻፳፩፣ ፻፳፪፣ ፻፳፫
፲፰፻፵፩ ጥር ናቩ፣ ኢሊኖይ . . . . . . . . . . . . . . . ፻፳፬
መጋቢት ናቩ፣ ኢሊኖይ . . . . . . . . . . . . . . .፻፳፭
ሐምሌ ናቩ፣ ኢሊኖይ . . . . . . . . . . . . . . . ፻፳፮
፲፰፻፵፪ መስከረም ናቩ፣ ኢሊኖይ . . . . . . . . . . . . . ፻፳፯፣ ፻፳፰
፲፰፻፵፫ የካቲት ናቩ፣ ኢሊኖይ . . . . . . . . . . . . . . . ፻፳፱
ሚያዝያ ራመስ፣ ኢሊኖይ
   . . . . . . . . . . . . . . ፻፴
ግንቦት ራመስ፣ ኢሊኖይ
   . . . . . . . . . . . . . . ፻፴፩
ሐምሌ ናቩ፣ ኢሊኖይ . . . . . . . . . . . . . . . ፻፴፪
፲፰፻፵፬ ሰኔ ናቩ፣ ኢሊኖይ . . . . . . . . . . . . . . .፻፴፭
፲፰፻፵፯ ጥር ዊንተር ኳርተርስ (የአሁኑ ነብራስካ)
             . . . . . . . . . ፻፴፮
፲፰፻፺ ጥቅምት ሶልት ሌክ ሲቲ፣ ዩታ
     . . . . . . . . አስተዳደሪያዊ አዋጅ ፩
፲፱፻፲፰ ጥቅምት      . . . . . . . . . . . .
ሶልት ሌክ ሲቲ፣ ዩታ ፻፴፰
፲፱፻፸፱ ሰኔ      . . . . . . .
ሶልት ሌክ ሲቲ፣ ዩታ  . አስተዳደሪያዊ አዋጅ ፪

* በተጠቆመው ቦታ ላይ ወይም አቅራቢያ


ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች

ክፍል ፩
በህዳር ፩፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በሀይረም ኦሀዮ በቤተክርስቲያኗ ሽማግሌዎች
ልዮ ጉባዔ ወቅት በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት የተሰጠ ራዕይ። ከዚህ ጊዜ
ቀደም ብሎ ብዙ ራእዮች ከጌታ ተሰጥተው ነበር፣ እናም እነዚህ ራዕዮች በመጽ
ሐፍ መልክ ተጠርዘው እንዲታተሙ በጉባኤው ውሳኔ ከተሰጠባቸው ዋነኛ ሐሳ
ቦች መካከል አንዱ ነበር። ይህ ክፍል በዚህ ዘመን የተሰጡትን ትምህርቶች፣ ቃል
ኪዳኖች፣ እና ትዛዛትን በተመለከተ የጌታን መግቢያ የያዘ ነው።
፩–፯፣ የማስጠንቀቂያው ድምጽ ለሁሉም ፫ እናም ሀ አመጸኞች በብዙ ሐዘን ይወ
ሰው ነው፤ ፰–፲፮፣ ክህደትና ክፋት ዳግም ጋሉ፤ ኃጢአታቸውም በቤቶች አናት ላይ
ምፅዓትን ይቀድማሉ፤ ፲፯–፳፫፣ ጆሴፍ ለ 
ይነገራሉ፣ የሚስጥር ተግባሮቻውም ይገ
ስሚዝ የጌታን እውነት እና ሀይል በምድር ለጣሉ።
ዳግመኛ እንዲመልስ ተጠርቷል፤ ፳፬– ፬ እናም ሀ በመጨረሻዎቹ ቀናት፣ እኔ
፴፫፣ መፅሐፈ ሞርሞን መጥቷል እናም በመረጥኳቸው ደቀመዛሙርቶቼ አንደ
እውነተኛ ቤተክርስቲያን ተመስርታለች፤ በት፣ የማስጠንቀቂያው ለ ድምጽ ለሁሉም
፴፬–፴፮፣ ሰላምም ከምድር ይወሰዳል፣ ህዝብ ይሆናል።
፴፯–፴፱፣ እነዚህን ትዛዛት መርምሩ። ፭ እናም እነርሱም ወደፊት ይሄዳሉ፣
ማንም አያግዳቸውም፣ እኔ ጌታ አዝዣ

ከ ፍ ብሎ የሚኖረው እና ሀ አይኖቹንም
በሁሉም ሰዎች ላይ የሆነው፣ የእርሱ
ቸዋለሁና።
፮ እነሆ አቤቱ! የምድር ነዋሪዎች፣ ለእና
ድምፅ አቤቱ እናንት ለ የቤተክርስቲያኔ ንተ ሀ እንዲያሳትሙት የሰጠዋችሁ ይህ የእኔ
ሰዎች ሆይ አድምጡ ይላል፣ አዎን እው ለ 
ስልጣን፣ እንዲሁም የአገልጋዮቼ ስልጣን፣
ነት እላለሁ፥ እናንት በሩቅ ያላችሁ፣ በባህር እናም ለመፅሐፈ ትእዛዛቴ መቅድም ነው።
ደሴቶች ላይ ያላችሁ ሐ ስሙ፣ በአንድነትም ፯ ስለዚህ፣ ሀ ፍሩ እናም ተንቀጥቀጡ፣
አድምጡ። አቤቱ! እናንት ሕዝቦች ሆይ፣ እኔ ጌታ
፪ በእውነት የጌታ ሀ ድምጽ ለሁሉም ሰው በእነርሱ ያወጅኩት ለ ይፈጸማልና።
ነውና፣ እናም ለ ማንም አያመልጥም፤ እናም ፰ እናም እውነት እላችኋለሁ፣ ይህንን
የማያይ አይንም ሆነ የማይሰማ ጆሮ፣ ወይም የምስራች ይዘው ወደ ምድር ነዋሪዎች የሚ
የማይጣስ ሐ ልብ አይኖርም። ሄዱ፣ ለእነርሱ በምድርም ሆነ በሰማይ፣
፩ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፯–፰። ሐ ቅ.መ.መ. ልብ። ማስጠንቀቂያ፤
ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ፫ ሀ ቅ.መ.መ. አመጽ። የሚስዮን ስራ።
አምላክ። ለ ሉቃ. ፰፥፲፯፤ ፲፪፥፫፤ ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፸፪፥፳፩።
ለ ፫ ኔፊ ፳፯፥፫፤ ፪ ኔፊ ፳፯፥፲፩፤ ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
ት. እና ቃ. ፳፥፩። ሞር. ፭፥፰። ክርስቶስ—ስልጣን።
ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፬ ሀ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ ፯ ሀ ዘዳግ. ፭፥፳፱፤
ክርስቶስ ቤተክርስቲያን። ቀናት፣ የኋለኛው ቀናት። መክ. ፲፪፥፲፫።
ሐ ዘዳግ. ፴፪፥፩። ለ ሕዝ. ፫፥፲፯–፳፩፤ ለ ት. እና ቃ. ፩፥፴፰።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፲፮። ት. እና ቃ. ፷፫፥፴፯።
ለ ፊልጵ. ፪፥፱–፲፩። ቅ.መ.መ. ማስጠንቀቅ፣
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፩፥፱–፳፫ ፪
የማያምኑትን እና አመጸኞችን የማሰር
ሀ  ለ 
አምሳያውም የአለም በሆነው፣ አርጅ
መ  ሠ 

ኃይል ተሰጥቷቸዋል፤ ቶም ረ በባቢሎን በሚጠፋው፣ እንዲሁም


፱ አዎን፣ እውነት፣ የእግዚአብሔር ሀ ቁጣ በምትወድቀው በታላቂቷ ባቢሎን እንደ
ለ 
በክፉዎች ላይ ያለልክ የሚወርድበት ቀን አምላኩ ምስል ይጓዛል።
እስከሚመጣ ድረስ እንዲያስሯቸው— ፲፯ ስለዚህም እኔ ጌታ በምድር ሀ ነዎሪ
፲ ጌታ መጥቶ ለእያንዳንዱን ሰው ሀ እንደ ዎች ላይ የሚመጣውን መቅሰፍት በማ
የስራው ለ መጠን ሐ እስኪመልስ እና ሁሉም ወቄ፣ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊን ጠራሁት
ሰው ለባልንጀራው በሰፈረበት መጠን እስ እናም ከሰማይም ተናገርኩት እንዲሁም
ከሚሰፍርበት መ ቀን ድረስ የማሰር ኃይል ትእዛዛትን ሰጠሁት፤
ተሰጥቷቸዋል። ፲፰ እናም ደግሞ ይህንን የምስራች ለአ
፲፩ ስለዚህ የሚሰማ ሁሉ ይሰማ ዘንድ፣ ለም እንዲያውጁ፣ እናም ይህን ሁሉ ያደረ
የጌታ ድምጽ እስከ ምድር ዳርቻ ነው፥ ኩትም በነቢያቶች የተጻፈው ይፈጸም ዘንድ
፲፪ ለሚመጣው ተዘጋጁ ተዘጋጁ፤ ጌታ ለሌሎችም ትእዛዛትን ሰጥቻለሁ—
ተቃርቧልና፤ ፲፱ የአለም ሀ ደካማ ነገሮች ወደፊትም
፲፫ እናም የጌታ ሀ ቁጣ ተቀጣጥሏል፣ ይወጣሉ ብርቱውን እና ጠንካራውን ይሰ
እናም ለ ሰይፉም በሰማይ ታጥቧል፣ እንዲ ብራሉ፣ ሰው ባልጀራውን መምከር አይ
ሁም በምድር ነዋሪዎችም ላይ ይወርዳል። ገባውም፣ በስጋ ክንድ ለ መመካት አይኖ
፲፬ እናም የጌታ ሀ ክንድ ይገለጣል፤ የጌ ርበትም—
ታን ድምጽ ሆነ ያገልጋዮቹን ድምጽ ለ ከማ ፳ ነገር ግን እያንዳንዱ ሰው የአለም አዳኝ
ይሰሙ፣ ለነቢያት እና ለኃዋሪያት ቃላት በሆነው በጌታ እግዚአብሔር ስም ሀ ይናገር
ሐ 
ትኩረት ከማይሰጡ ሰዎች መካከል መ የሚ ዘንድ፤
ገለሉበት ቀን ይመጣል፣ ፳፩ ደግሞም እምነትም በምድር ይበዛ
፲፭ ሀ ከስርዓቴ ለ እርቀዋል፣ እናም ሐ ዘለአ ዘንድ፤
ለማዊ ቃል ኪዳኔን መ አፍርሰዋልና፤ ፳፪ ዘለአለማዊ ሀ ቃልኪዳኔ ይመሰረት
፲፮ ጽድቁን ለመመስረት ጌታን ሀ አይፈል ዘንድ፤
ጉም፣ ነገር ግን ሁሉም ሰው ለ በገዛ ሐ መን ፳፫ ሀ የወንጌሌ ሙላት ለ በደካሞች እና
ገዱ፣ እናም ቁሳቁሱ የጣኦት በሆነው፣ በተራ ሰዎች አማካይነት በነገስታት እና በገ
፰ ሀ ቅ.መ.መ. አመጽ። ፲፬ ሀ ኢሳ. ፶፫፥፩። ረ ት. እና ቃ. ፷፬፥፳፬፤
ለ ቅ.መ.መ. ማተም፣ ለ ፪ ኔፊ ፱፥፴፩፤ ፻፴፫፥፲፬።
ማስተሳሰር። ሞዛያ ፳፮፥፳፰። ቅ.መ.መ. ባቢሎን፤
፱ ሀ ራዕ. ፲፱፥፲፭–፲፮፤ ሐ ት. እና ቃ. ፲፩፥፪። አለማዊነት።
፩ ኔፊ ፳፪፥፲፮–፲፯። መ የሐዋ. ፫፥፳፫፤ ፲፯ ሀ ኢሳ. ፳፬፥፩–፮።
ለ ሞዛያ ፲፮፥፪፤ አልማ ፶፥፳፤ ፲፱ ሀ የሐዋ. ፬፥፲፫፤
ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፩፣ ፶፭። ት. እና ቃ. ፶፥፰፤ ፶፮፥፫። ፩ ቆሮ. ፩፥፳፯፤
፲ ሀ ምሳ. ፳፬፥፲፪፤ ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች። ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፫፤
አልማ ፱፥፳፰፤ ፵፩፥፪–፭፤ ለ ኢያ. ፳፫፥፲፮፤ ፻፴፫፥፶፰–፶፱።
ት. እና ቃ. ፮፥፴፫። ኢሳ. ፳፬፥፭። ቅ.መ.መ. ገር፣ ገርነት።
ለ ማቴ. ፯፥፪። ሐ ቅ.መ.መ. አዲስ እና ለ ፪ ኔፊ ፳፰፥፴፩።
ሐ ሕዝ. ፯፥፬፤ የዘለአለም ቃል ኪዳን። ቅ.መ.መ. መታመን።
ት. እና ቃ. ፶፮፥፲፱። መ ቅ.መ.መ. ክህደት። ፳ ሀ ቅ.መ.መ. መመስከር።
ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ፲፮ ሀ ማቴ. ፮፥፴፫። ፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፴፱፥፲፩።
ክርስቶስ—ዳኛ። ለ ኢሳ. ፶፫፥፮። ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን፤
መ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ሐ ት. እና ቃ. ፹፪፥፮። አዲስ እና የዘለአለም
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። መ ዘፀአ. ፳፥፬፤ ቃል ኪዳን።
፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፮። ፫ ኔፊ ፳፩፥፲፯። ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ወንጌል።
ለ ሕዝ. ፳፩፥፫፤ ቅ.መ.መ. ጣኦት አምላኪ። ለ ፩ ቆሮ. ፩፥፳፮–፳፱።
ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፬። ሠ ኢሳ. ፶፥፱።
፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፩፥፳፬–፴፮
ዢዎች ፊት እስከ ዓለም መጨረሻ ድረስ የመጣል፣ እና መ ከጭለማ እና ከተደበቀች
ሐ 
ይታወጅ ዘንድ ተሰጥቷቸዋል። በት የማውጣት ሠ ኃይል ይኖራቸው ዘንድ
፳፬ እነሆ፣ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፣ እኔም ነው። እነዚህን ነገሮች ለቤትክርስቲያኗ ስና
ተናግሬዋለሁ፤ እነዚህ ሀ ትእዛዛት ከእኔ ገር በጋራ እንጂ በተናጠል አይደለም—
ዘንድ ናቸው፣ በድክመታቸው፣ ለ እንደ ፴፩ እኔ ጌታ ሀ ኃጢአትን በዝቅተኛ ደረጃ
ቋንቋቸው ወደ ሐ መረዳት ይመቱ ዘንድ ለአ መመልከት አይቻለኝምና፤
ገልጋዮቼ ተሰጥተዋቸዋል። ፴፪ ሆኖም፣ ንስሀ የሚገባ እና የጌታን
፳፭ እናም ስህተትን እስከፈጸሙ ድረስ ትእዛዛት የሚጠብቅ ሀ ይቅርታን ይቀበላል፤
ስተታቸውን እንዲታወቁ፤ ፴፫ እናም ሀ ንስሀ የማይገባ፣ የተቀበለ
፳፮ እናም ሀ ጥበብንም እስከፈለጉ ድረስ ውም ብርሀን ቢሆን እንኳን ከእርሱ ለ ይወ
ያንኑ ይማሩ ዘንድ፤ ሰድበታል፤ ሐ መንፈሴም ከሰው ጋር ዘወ
፳፯ እናም ኃጢአትን እስከሰሩ ድረስ ትር መ አይሆንምና፣ ይላል የሰራዊት ጌታ።
ሀ 
ንስሀ እንዲገቡ ለ ይገሰጹ ዘንድ፤ ፴፬ እናም ደግሞ፣ እውነት እላችኋለሁ፣
፳፰ ሀ ትሁት እስከሆኑ ድረስ እንዲበረቱ አቤቱ የምድር ነዋሪዎች ሆይ፥ እኔ ጌታ እነ
እና ከላይም እንዲባረኩ፣ እንዲሁም ከጊዜ ዚህን ነገሮች ለስጋ ለባሽ ሀ ሁሉ ለማሳወቅ
ወደ ጊዜ ለ እውቀትንም ይቀበሉ ዘንድ ነው። ፍቃደኛ ነኝ፤
፳፱ እና አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማ ፴፭ እኔም ለሰዎች ሀ አላደላም፣ እናም
ዊም ቢሆን የኔፋውያንን መዝገብ ከተቀ ለ 
ቀኑ በፍጥነት እንደመጣ ሁሉም ሰው ያው
በለ በኋላ፤ አዎን በእግዚአብሔር ምህረት፣ ቀው ዘንድ ፍቃዴ ነው፤ ሐ ሰላም ከምድር
በእግዚአብሔር ኃይል ሀ መፅሐፈ ሞርሞንን የሚወሰድበት፣ እና መ ዲያብሎስም በግዛ
የመተርጎም ኃይል ይኖረው ዘንድ ነው። ቱም ላይ ኃይል የሚያገኝበት ሰዓት አል
፴ እናም ደግሞ እነዚህ ትእዛዛት የተሰ ደረሰም ነገር ግን ተቃርቧል።
ጣቸው በምድር ገጽ ላይ ሁሉ ብቸኛ እው ፴፮ እናም ደግሞ ጌታ ሀ በቅዱሳኑ ላይ
ነተኛ እና ህያው የሆነችውን ሀ ቤተክርስ ኃይል ይኖረዋል፣ እናም ለ በመካከላቸውም
ቲያን፣ እኔም ጌታ በጣም ለ የተደሰትኩባ ሐ 
ይነግሳል እናም መ በኢዱሜአ ወይም በአ
ትን የእዚህችን ሐ ቤተክርስቲያን መሰረት ለም ላይ ሠ በፍርድ ይወርዳል።
፳፫ ሐ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ት. እና ቃ. ፩፥፪፤ ፵፪፥፶፰።
፳፬ ሀ ፪ ኔፊ ፴፫፥፲–፲፩፤ ቤተክርስቲያን፤ ፴፭ ሀ ዘዳግ. ፲፥፲፯፤
ሞሮኒ ፲፥፳፯–፳፰። የወንጌል ዳግም መመለስ። የሐዋ. ፲፥፴፬፤
ለ ፪ ኔፊ ፴፩፥፫፤ መ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ። ሞሮኒ ፰፥፲፪፤
ኤተር ፲፪፥፴፱። ሠ ት. እና ቃ. ፩፥፬– ት. እና ቃ. ፴፰፥፲፮።
ሐ ት. እና ቃ. ፶፥፲፪። ፭፣ ፲፯–፲፰። ለ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ
ቅ.መ.መ. ማስተዋል። ፴፩ ሀ አልማ ፵፭፥፲፮፤ ቀናት፣ የኋለኛው ቀናት።
፳፮ ሀ ያዕ. ፩፥፭፤ ት. እና ቃ. ፳፬፥፪። ሐ ት. እና ቃ. ፹፯፥፩–፪።
ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፰። ቅ.መ.መ. ኃጢያት። ቅ.መ.መ. ሰላም፤
ቅ.መ.መ. ጥበብ። ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፵፪–፵፫። የጊዜዎች ምልክቶች።
፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። መ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
ንስሀ መግባት። ፴፫ ሀ ሞዛያ ፳፮፥፴፪። ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳን።
ለ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ለ አልማ ፳፬፥፴፤ ለ ዘካ. ፪፥፲–፲፩፤
፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና። ት. እና ቃ. ፷፥፪–፫። ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፩፤
ለ ቅ.መ.መ. እውቀት። ሐ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ፹፬፥፻፲፰–፻፲፱።
፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. መፅሐፈ ሞርሞን። መ ዘፍጥ. ፮፥፫፤ ሐ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
፴ ሀ ኤፌ. ፬፥፭፣ ፲፩–፲፬። ፪ ኔፊ ፳፮፥፲፩፤ ክርስቶስ—የክርስቶስ
ቅ.መ.መ. የእውነተኛ ሞር. ፭፥፲፮፤ የአንድ ሺህ አመት ግዛት።
ቤተክርስቲያን ምልክቶች። ኤተር ፪፥፲፭፤ መ ቅ.መ.መ. አለም።
ለ ት. እና ቃ. ፴፰፥፲። ሞሮኒ ፱፥፬። ሠ ቅ.መ.መ. ዳኛ፣ ፍርድ።
ሐ ቅ.መ.መ. የኋለኛው ቀን ፴፬ ሀ ማቴ. ፳፰፥፲፱፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፩፥፴፯–፪፥፫ ፬
፴፯ እነዚህን ትእዛዛት መርምሩ፣ የታ
ሀ 
ሁሉም ይፈጸማል፣ በእኔ ድምጽ ሆነ
ለ  ሐ 

መኑና እውነተኛዎች ናቸውና፣ እናም መ 


በአገልጋዮቼ ድምጽ፣ ያም ሠ አንድ ነው።
በውስጣቸው ያሉት ትንቢቶች እና ለ የተ ፴፱ ስለሆነም፣ እናም አስተውሉ፣ ጌታ
ስፋ ቃላት ሁሉ ይፈጸማሉ። አምላክ ነው፣ ሀ መንፈስም ይመሰክራል፣
፴፰ እኔ ጌታ የተናገርኩትን፣ ተናግሬያ እናም ምስክርነቱም እውነት ነው፣ እናም
ለሁ፣ እናም አላመካኝም፤ ሰማያትና ምድር ለ 
እውነት ከዘለአለም እስከ ዘለአለም ይኖ
ቢያልፉም ሀ ቃሌ ግን አያልፍም፣ ነገር ግን ራል። አሜን።

ክፍል ፪
በመስከረም ፳፩፣ ፲፰፻፳፫ (እ. አ. አ. ) ምሽት በማንችስተር፣ ኒው ዮርክ በነቢዩ
አባት ቤት ውስጥ ከመልአኩ ሞሮኒ ለጆሴፍ ስሚዝ ከተሰጡ ቃላት ከጆሴፍ
ስሚዝ ታሪክ ውስጥ የተውጣጣ ምንባብ። በአሁኑ ወቅት መፅሐፈ ሞርሞን በመ
ባል በአለም ፊት ያለውን ጽሁፍ ከጻፉት ረጅም የታሪክ ጸሀፊያን ሀረግ ሞሮናይ
የመጨረሻው ነበር (ሚልኪያስ ፬፥፭–፮፤ እንዲሁም ክፍሎች ፳፯፥፱፤ ፻፲፥፲፫–
፲፮፤ እና ፻፳፰፥፲፰ን አነጻጽሩ።)
፩፣ ኤሊያስ ክህነትን ይገልጣል፤ ፪–፫፣ ፪ እናም ለአባቶች የተገባውን ሀ የተስፋ
የአባቶች የተስፋ ቃል በልጆች ልብ ይተ ቃል በልጆች ልብ ለ ይተክላል፣ እናም የል
ከላል። ጆቹም ልብ ወደ አባቶቻቸው ይመለሳል።
፫ እንዲህ ባይሆን ኖሮ፣ መላው ምድር
፩ እነሆ ሀ ታላቁና የሚያስፈራው የጌታ ቀን በምጽአቱ በጠፋ ነበር።
ከመምጣቱ በፊት በነቢዩ ለ ኤሊያስ እጅ ክህ
ነትን እገልጥላችኋለው።

ክፍል ፫
ሐምሌ ፲፰፻፳፰ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ ፔንስልቬንያ ውስጥ መፅሐፈ ሌሒ ተብሎ
ይጠራ የነበረውን የተተረጎመበት ፻፲፮ የመፅሐፈ ሞርሞን ገጾች የመጀመሪያ ክፍል
መጥፋት በተመለከተ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። ነቢዩ በቸልተኛነት
እነዚህን ገጾች ለጥቂት ጊዜ የመፅሐፈ ሞርሞን ትርጉም ጸሐፊ በመሆን ያገለግል
፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት ቅ.መ.መ. ራዕይ፤ ለ ሚል. ፬፥፭–፮፤
መጻህፍት። ድምፅ። ፫ ኔፊ ፳፭፥፭–፮፤
ለ ት. እና ቃ. ፶፰፥፴፩፤ መ ቅ.መ.መ. ነቢይ። ት. እና ቃ. ፻፲፥፲፫–፲፭፤
፷፪፥፮፤ ፹፪፥፲። ሠ ቅ.መ.መ. ስልጣን፤ ፻፳፰፥፲፯፤
፴፰ ሀ ፪ ነገሥ. ፲፥፲፤ የቤተክርስቲያን ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፰–፴፱።
ማቴ. ፭፥፲፰፤ ፳፬፥፴፭፤ መሪዎችን መደገፍ። ቅ.መ.መ. ኤልያስ፤
፪ ኔፊ ፱፥፲፮፤ ፴፱ ሀ ፩ ዮሐ. ፭፥፮፤ የክህነት ቁልፎች።
ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፭። ት. እና ቃ. ፳፥፳፯፤ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ለሙታን
ለ ት. እና ቃ. ፻፩፥፷፬። ፵፪፥፲፯። ደህንነት፤
ሐ ዘዳግ. ፲፰፥፲፰፤ ለ ቅ.መ.መ. እውነት። ማተም፣ ማስተሳሰር።
ት. እና ቃ. ፲፰፥፴፫–፴፰፤ ፪ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፴፬፥፮– ለ ት. እና ቃ. ፳፯፥፱፤
፳፩፥፭። ፱፤ ፵፫፥፲፯–፳፮። ፺፰፥፲፮–፲፯።
፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፫፥፩–፲፪
ለነበረው ማርቲን ሀሪስ ኣሳልፎ ሰጠ። ራዕዩ በኡሪምና ቱሚም አማካይነት የተ
ሰጠ ነው። (ክፍል ፲ን ተመልክቱ።)
፩–፬፣ የጌታ ጎዳና አንድ እና ዘለአለማዊ ፮ እናም እነሆ፣ ምን ያህል ጊዜ የእግዚአ
ዙሪያ ነው፤ ፭–፲፭፣ ጆሴፍ ስሚዝ ንስሀ ብሔርን ትእዛዛትና ህግጋት ሀ ተላልፈሀል፤
መግባት ወይም የመተርጎም ስጦታውን እናም በሰዎችም ለ ሀሳብ ምን ያህል ሄደሀል።
ማጣት አለበት፤ ፲፮–፳፣ መፅሐፈ ሞር ፯ ስለሆነም እነሆ ሰውን ከእግዚአብ
ሞን የሌሒ ዘሮችን ለማዳን ይመጣል። ሔር አስበልጠህ ሀ ፍርሀት አልነበረብህም።
ምንም እንኳን ሰዎች የእግዚአብሔርን
፩ የእግዚአብሔር ሀ ስራ፤ ጥበብ፤ እና ምክር ከንቱ ቢያደርጉም እናም ቃሉንም
ዓላማ ሊከሸፍም ሆነ ከንቱ ሊሆን አይች ለ 
ቢንቁ—
ልም። ፰ ነገር ግን ታማኝ መሆን ነበረብህ፤ እናም
፪ ሀ እግዚአብሔር በተጣመመ መንገድ እጁን ዘርግቶ ሀ ከጠላትም ክፉ ለ ፍላፃ ይደ
አይጓዝም፣ ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ አይ ግፍህ ነበር፤ እናም ሐ በመከራህ ጊዜ ሁሉ
ዞርም፣ የተናገረውንም አይለውጥም፣ ስለ ከአንተ ጋር ይገኝ በነበር።
ዚህ መንገዱ ቀጥተኛ ነው፣ ለ ጎዳናውም ፱ እነሆ አንተ ጆሴፍ ነህ፣ እናም የጌታን
አንድ እና ዘለአለማዊ ዙሪያ ነው። ስራ እንድትሰራ ተመርጠሀል፣ ነገር ግን
፫ አስታውሱ፣ አስታውሱ የሚሰናከለው በመተላለፍህ ምክንያት ካልተጠነቀቅህ
የሰው ስራ እንጂ የእግዚአብሔር ሀ ስራ አይ ትወድቃለህ።
ደለም፤ ፲ ነገር ግን አስታውስ፤ እግዚአብሔር
፬ ሰው ብዙ ራዕይ ቢቀበል፣ እናም ብዙ መሀሪ ነው፤ ከሰጠሁህ ትእዛዛት ተጻራሪ
ታላላቅ ነገሮችን ለመስራት ሀይል ቢኖረ የሆነውን ለሰራህበት ንስሐ ግባ፣ እናም
ውም፣ ነገር ግን በራሱ ጥንካሬ ሀ ቢታበይ፣ አሁን የተመረጥህ ነህ፣ እናም ለስራው
የእግዚአብሔርን ለ ምክር ከንቱ ቢያደርግ ዳግም ተጠርተሀል፤
እናም ሐ በስጋው እና በራሱ ፈቃድ ቢመራ፣ ፲፩ ይህን ካላደረግህ በቀር፣ ትተዋለህ
ውድቀትንና የእግዚአብሔርን መ በቀል እናም እንደሌሎችም ሰዎች ትሆናለህ፣
በራሱ ላይ ማምጣት አለበት። እና ስጦታም አይኖርህም።
፭ እነሆ፣ እነዚህ ነገሮች ተሰጥተውሀል፣ ፲፪ እናም እግዚአብሔር የሰጥህን ሀ የመ
ነገር ግን የተሰጡህ ትእዛዛቶች እንዴት የጠ ተርጎም መንፈሣዊ ብርሀንና ሀይል አሳል
በቁ ነበሩ፤ እናም ካልተላለፍካቸው፣ ለአ ፈህ በሰጠህ ጊዜ፣ የተቀደሰውን ነገር በኃ
ንተ የተገባልህን የተስፋ ቃላት እንዲሁ አስ ጢአተኛ ለ ሰው እጅ ውስጥ እንዲገባ አሳ
ታውስ። ልፈህ ሰጥተሀል፣
፫ ፩ ሀ መዝ. ፰፥፫–፱፤ አልማ ፴፯፥፴፯። ብርቱነት፤
ት. እና ቃ. ፲፥፵፫። ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)፤ ፍርሀት።
፪ ሀ አልማ ፯፥፳። የእግዚአብሔር ትእዛዛት። ለ ዘሌዋ. ፳፮፥፵፪–፵፫፤
ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ሐ ቅ.መ.መ. ስጋዊ። ፩ ኔፊ ፲፱፥፯፤
አምላክ። መ ቅ.መ.መ. በቀል። ያዕቆ. ፬፥፰–፲።
ለ ፩ ኔፊ ፲፥፲፰–፲፱፤ ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፳፩፤ ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
ት. እና ቃ. ፴፭፥፩። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፳፰–፳፱። ለ ኤፌ. ፮፥፲፮፤
፫ ሀ የሐዋ. ፭፥፴፰–፴፱፤ ለ ት. እና ቃ. ፵፭፥፳፱፤ ፩ ኔፊ ፲፭፥፳፬፤
ሞር. ፰፥፳፪፤ ፵፮፥፯። ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፯።
ት. እና ቃ. ፲፥፵፫። ፯ ሀ መዝ. ፳፯፥፩፤ ሐ አልማ ፴፰፥፭።
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፸፫። ሉቃ. ፱፥፳፮፤ ፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፳፱፤ ፭፥፬።
ቅ.መ.መ. ኩራት። ት. እና ቃ. ፻፳፪፥፱። ለ ት. እና ቃ. ፲፥፮–፰።
ለ ያዕቆ. ፬፥፲፤ ቅ.መ.መ. መበርታት፣
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፫፥፲፫–፬፥፫ ፮
፲፫ የእግዚአብሔርንም ምክር ከንቱ ላደ ፲፰ እናም ይህ ምስክርነት በአባቶቻቸው
ሀ 

ረገ ሰው፣ እና በእግዚአብሔር ፊት የተ ክፋት ምክንያት እምነት በማጣት ለ ወደ


ደረገውን በጣም የተቀደሱ ቃል ኪዳኖ መነመኑት፣ ጌታ ወንድሞቻቸው ኔፋው
ችን ላፈረሰና፣ በራሱ ፍርድ ላይ ለሚመ ያንን፣ በኃጢአታቸው እና በእርኩስነታ
ካና በራሱም ጥበብ ሀ ለሚታበይ ሰው አሳ ቸው የተነሳ፣ ሐ እንዲጠፉ ወዳደረጋቸው፣
ልፈህ ሰጥተሀል። ወደ መ ላማናውያን እና ልሙኤላውያን እና
፲፬ እናም በዚህ መክንያት ነው ለጊዜው እስማኤላውያን እውቀት ይመጣል።
ስጦታህን ያጣኽው— ፲፱ በዚህ ሀ ዓላማ ምክንያት ነው ጽሁፎቹን
፲፭ ምክንያቱም ሀ የመሪህን ምክር ከመጀ የያዘው ይህ ለ ሰሌዳ የተጠበቀው—ጌታ ለህ
መሪያው ጀምሮ እንዲረገጥ አድርገኃልና። ዝቦቹ የገባው ሐ የተስፋ ቃል ይፈጸም ዘንድ፤
፲፮ ሆኖም፣ ስራዬ ወደፊት ይቀጥላል፣ ፳ እናም ሀ ላማናውያን ወደ አባቶቻቸው
ሀ 
የአዳኝ እውቀት ወደ አለም በአይሁዶች እውቀት ይመጡ ዘንድ፣ እናም የጌታን የተ
ለ 
ምስክርነት እንደመጣ እንዲሁ፣ የአዳኝ ስፋ ቃል ያውቁ ዘንድ፣ እናም ወንጌልንም
ሐ 
እውቀት ወደ ህዝቤ ይመጣል— ለ 
ያምኑ ዘንድ፣ እናም በኢየሱስ ክርስቶስ
፲፯ እንዲሁም ሀ ለኔፋውያን፣ እናም ለያ መልካም ስራ ሐ ይመኩ ዘንድ፣ እናም በእ
ዕቆባውያን እናም ለዮሴፋውያን እናም ምነት በስሙ መ ይከብሩ ዘንድ፣ እናም በን
ለዞራማውያን በአባቶቻቸው ምስክርነት ሰሀቸው ይድኑ ዘንድ ነው ሰሌዳው የተጠ
ይመጣል— በቀው። አሜን።

ክፍል ፬
የካቲት ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ ፔንስልቬንያ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
ለአባቱ ለጆሴፍ ስሚዝ ቀዳማዊ የተሰጠ ራዕይ።
፩–፬፣ የጌታን አገልጋዮች የጀግና አገልግ ፪ ስለዚህ እናንት በእግዚአብሔር ሀ አገል
ሎት ያድናቸዋል፤ ፭–፮፣ አምላካዊ ባህሪ ግሎት ውስጥ መሳተፍ የጀመራችሁ፤ በመ
ያት ላገልግሎቱ ብቁ ያደርጋቸዋል፤ ፯፣ ጨረሻው ቀን በእግዚአብሔር ፊት ለ ያለ
የእግዚአብሔር ነገሮች መሻት አለባቸው። ወቀሳ ትቆሙ ዘንድ፣ በሙሉ ሐ ልባችሁ፤
ኃይላችሁ፣ አዕምሮአችሁ እና ጉልበታችሁ
፩ አሁን እነሆ፣ በሰዎች ልጆች መካከል መ 
እንደምታገለግሉት አረጋግጡ።
ድንቅ ስራ ሊመጣ ነው።
ሀ 
፫ ስለዚህ፣ እግዚአብሔርን ለማገልገል
፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. ኩራት። ለ ቅ.መ.መ. የወርቅ ሰሌዳዎች። ቅ.መ.መ. የወንጌል
፲፭ ሀ ይህም ጌታ ማለት ነው። ሐ ፫ ኔፊ ፭፥፲፬–፲፭፤ ዳግም መመለስ።
፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. አዳኝ። ት. እና ቃ. ፲፥፵፮–፶። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. አገልግሎት።
ለ ፩ ኔፊ ፲፫፥፳፫–፳፭፤ ፳ ሀ ፪ ኔፊ ፴፥፫–፮፤ ለ ፩ ቆሮ. ፩፥፰፤
፪ ኔፊ ፳፱፥፬–፮። ት. እና ቃ. ፳፰፥፰፤ ያዕቆ. ፩፥፲፱፤
ሐ ሞዛያ ፫፥፳። ፵፱፥፳፬። ፫ ኔፊ ፳፯፥፳።
፲፯ ሀ ፪ ኔፊ ፭፥፰–፱። ለ ሞር. ፫፥፲፱–፳፩። ሐ ቅ.መ.መ. ልብ፤
፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. መፅሐፈ ሞርሞን። ሐ ፪ ኔፊ ፴፩፥፲፱፤ አዕምሮ።
ለ ፪ ኔፊ ፳፮፥፲፭–፲፮። ሞሮኒ ፮፥፬። መ ኢያ. ፳፪፥፭፤
ሐ ሞር. ፰፥፪–፫። መ ሞሮኒ ፯፥፳፮፣ ፴፰። ፩ ሳሙ. ፯፥፫፤
መ ፪ ኔፊ ፭፥፲፬፤ ፬ ፩ ሀ ኢሳ. ፳፱፥፲፬፤ ት. እና ቃ. ፳፥፲፱፤ ፸፮፥፭።
ኢኖስ ፩፥፲፫–፲፰። ፩ ኔፊ ፲፬፥፯፤ ፳፪፥፰፤
፲፱ ሀ ፩ ኔፊ ፱፥፫፣ ፭። ት. እና ቃ. ፮፥፩፤ ፲፰፥፵፬።
፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፬፥፬–፭፥፭
ፈቃድ ካላችሁ ወደስራው ሀ ተጠርታች አብሔር ረ ክብር ከማድረግ ጋር ለስራ ብቁ
ኋል፤ ያደርጉታል።
፬ ስለሆነም እነሆ ሀ እርሻው ነጥቷል ፮ እምነት፣ ሀ ምግባረ በጎነት፣ ዕውቀት፣
ለ 
አዝመራውም ዝግጁ ነው፤ እናም አስተ ራስን መግዛት፣ ለ ትዕግስት፣ ወንድማዊ
ውሉ፣ በጥንካሬው የሚያጭድ እንዳይጠፋ ደግነት፣ አምላካዊነት፣ ልግስና፣ ሐ ትህ
ዘንድ ሐ በጎተራው ይከምራል፣ ነገር ግን ለነ ትና፣ መ ትጋትን አስታውሱ።
ፍሱ ደህንነትን ያመጣል፤ ፯ ሀ ለምኑ፣ እናም ይሰጣችኋል፤ አንኳኩ፣
፭ እናም ሀ እምነት፣ ለ ተስፋ፣ ሐ ለጋስነ ይከፈትላችኋል። አሜን።
ትና መ ፍቅር፣ ሙሉ ሠ አይኑን ወደ እግዚ

ክፍል ፭
መጋቢት ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ፣ በማርቲን ሀሪስ ጥያቄ፣
በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ።
፩–፲፣ ይህ ትውልድ የጌታን ቃል በጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ ሰጥቻለሁ፣ እናም ለእ
ስሚዝ በኩል ይቀበላል፤ ፲፩–፲፰፣ ሶስቱ ነዚህም ነገሮች ሀ ምስክር ሆነህ እንድትቆም
ምስክሮች ስለ መፅሐፈ ሞርሞን ይመሰክ አዝዤሀለሁ፤
ራሉ፤ ፲፱–፳፣ እንደ ቀድሞው ጊዜ የጌታ ፫ እናም እኔ ላዘዝኩህ ሀ ሰዎች ካልሆነ በስ
ቃል ይረጋገጣል፤ ፳፩–፴፭፣ ማርቲን ሀሪስ ተቀር እንዳታሳያቸው ከእኔ ጋር ቃል ኪዳን
ንስሀ ይግባና ከምስክሮቹ አንዱ ይሁን። እንድትገባ አድርጌሀለሁ፤ በእነርሱም ላይ
እኔ ካልሰጠሁህ በስተቀር ምንም አይነት
፩ እነሆ፣ እንዲህ እልሀለሁ፣ አንተ አገል ለ 
ስልጣን የለህም።
ጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ ምስክርነት ፬ እናም ሰሌዳዎቹን የመተርጎም ስጦታ
ህን የሰጠህባቸውን ሀ ሰሌዳዎችን ከእኔ እን አለህ፤ እናም ይህም በአንተ ላይ ካደረኩት
ደተቀበልህ አገልጋዬ ለ ማርቲን ሀሪስ ከእኔ የመጀመሪያው ስጦታ ነው፤ በዚህ አላማዬ
ምስክርነትን ፈልጓል፤ እስኪሟላ ድረስ ሌላ ስጦታ እንዳለው እን
፪ እናም አሁን፣ እነሆ፣ ለእርሱም እን ዳታስመስል አዝዤሀለሁ፤ ይህም እስኪያ
ዲህ ትለዋለህ—ለአንተ የተናገረህ፣ እን ልቅ ድረስ ሌላ ምንም ስጦታ አልሰጥህ
ዲህ ብሎሀል፥ እኔ ጌታ አምላክ ነኝ፣ እናም ምና።
እነዚህን ነገሮች ለአንተ፣ ለአገልጋዬ ጆሴፍ ፭ እውነት፣ እልሀለው፣ ቃላቴን ሀ የማያ
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፲፩፥፬፣ ፲፭፤ ሐ ቅ.መ.መ. ልግስና። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፷፩።
፴፮፥፭፤ ፷፫፥፶፯። መ ቅ.መ.መ. ፍቅር። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክር።
ቅ.መ.መ. ጥሪ፣ ሠ መዝ. ፻፵፩፥፰፤ ፫ ሀ ፪ ኔፊ ፳፯፥፲፫። ደግሞም
በእግዚአብሔር መጠራት፣ ማቴ. ፮፥፳፪፤ ሞር. ፰፥፲፭። “የሶስቱ ምስክሮች
የተጠራበት። ረ ቅ.መ.መ. ክብር። ምስክርነት”ን እና
፬ ሀ ዮሐ. ፬፥፴፭፤ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. በጎነት። “የስምንቱ ምስክሮች
አልማ ፳፮፥፫–፭፤ ለ ቅ.መ.መ. ትዕግስት። ምስክርነት”ን በመፅሐፈ
ት. እና ቃ. ፲፩፥፫፤ ሐ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና። ሞርሞን የመጀመሪያ ገጾች
፴፫፥፫፣ ፯። መ ቅ.መ.መ. ትጋት። ውስጥ እመልከቱ።
ለ ቅ.መ.መ. መከር። ፯ ሀ ማቴ. ፯፥፯–፰፤ ፪ ኔፊ ፴፪፥፬። ለ ፪ ኔፊ ፫፥፲፩።
ሐ ፩ ጢሞ. ፮፥፲፱። ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፭ ሀ ኤር. ፳፮፥፬–፭፤
፭ ሀ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ፭ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. የወርቅ ሰሌዳዎች። አልማ ፭፥፴፯–፴፰፤
ለ ቅ.መ.መ. ተስፋ። ለ ት. እና ቃ. ፭፥፳፫–፳፬፤ ት. እና ቃ. ፩፥፲፬።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፭፥፮–፳፩ ፰
ደምጡ ከሆነ በምድር ነዋሪዎች ላይ ዋይታ ጸሀይ መልከ መልካም፣ ሰንደቅ ዓርማን
ይመጣል፤ እንዳነገበ ወታደር የምታስፈራው ለ ቤተ
፮ ስለዚህ ከአሁን በኋላ ሀ ትሾማለህና ሂድ ክርስቲያኔ ከምድረበዳ በምትነሳበት እና
እናም ለ ቃሌን ለሰዎች ልጆች አድርስ። መምጣት በምትጀምርበት ጊዜ፣ ይህን
፯ እነሆ፤ ቃላቴን ሀ የማያምኑ ከሆን፤ አገ አይነት ምስክርነት፣ ይህን ሀይል፣ በዚህ
ልጋዬ ጆሴፍ፣ የሚቻል ሆኖ ለአንተ የሰ ትውልድ መካከል እንዲቀበል ለሌላ ሐ ለማ
ጠሁትን ነገሮች ሁሉ ብታሳያቸውም፣ አን ንም አልሰጥም።
ተን አያምኑህም። ፲፭ እናም ስለቃሌ የሶስቱን ሀ ምስክሮችን
፰ አቤቱ፣ ይህ ሀ የማያምን ለ አንገተ ደን ምስክርነት እልካለሁ።
ዳና ትውልድ—ቁጣዬ በእነርሱ ላይ ተቀ ፲፮ እናም እነሆ፣ ቃሌን ሀ የሚያምኑ ሁሉ
ጣጥሏል። ለ 
በመንፈሴ ሐ መገለጥ መ እጎበኛቸዋለሁ፤
፱ እነሆ፣ እውነት እልሀለሁ፣ አገልጋዬ እናም ከእኔ፣ እንዲሁም ከውሀ እና ከመን
ጆሴፍ፣ ለአንተ በአደራ የሰጠሁህን እነዚ ፈስ ሠ ይወለዳሉ—
ህን ነገሮች ሀ የጠበኩት በጥበብ አላማዬ ምክ ፲፯ እናም ገና ሀ ስላልተሾማችሁ ለትንሽ
ንያት ነው፣ እና ይህም ወደፊት ለሚመ ጊዜ መቆየት አለባችሁ—
ጡት ትውልዶች እንዲታወቅ ይደረጋል፤ ፲፰ እናም በእነርሱ ላይ ልባቸውን ካደነ
፲ ነገር ግን ይህ ትውልድ በአንተ አማካ ደኑ ምስክርነታቸውም ይህንን ትውልድ
ይነት ቃሌን ያገኛል፤ ሀ 
ይኮንን ዘንድ ይሄዳል፤
፲፩ እናም ከአንተ ምስክርነት በተጨማሪ ፲፱ በምድር ነዋሪዎች መካከል ሀ ጥፋ
ጠርቼም የምሾማቸው፣ እነዚህንም ነገሮች ትና መከራ ይመጣል፣ ለ ንስሀ ካልገቡም
የማሳያቸው የሶስቱ አገልጋዬቼ ሀ ምስክር ምድር ሐ ባዶ እስክትሆን ድረስ ከጊዜ ወደ
ነት እናም በአንተ አማካይነት የተሰጡትን ጊዜ መውረዱ ይቀጥላል፣ እንዲሁም የም
ቃሎቼን ይዘው ወደፊት ይጓዛሉ። ድር ነዋሪዎች መ በምፅዓቴም ብርሀን ይበላሉ
፲፪ አዎን፣ እነዚህ ነገሮች በእርግጥም እናም ፈጽሞ ይጠፋሉ።
እውነት እንደሆኑ ያውቃሉ፣ ምክንያቱም ፳ እነሆ፣ በኢየሩሳሌም መጥፊያ ጊዜ
ከሰማይ እኔ አውጅላቸዋለሁና። ሀ 
እንደነገርኳቸው ህዝብ፣ እነዚህን ነገሮች
፲፫ እነዚህን ነገሮች እንዳሉ እና ማየት እነግርሀለሁ፤ በዚያም ጊዜ ለ ቃሌ እንደ
ይችሉ ዘንድ ሀይልን እሰጣቸዋለሁ፤ ተረጋገጠ ሁሉ በዚህም ጊዜ ይረጋገጣል።
፲፬ እናም ሀ እንደጨረቃ የጠራች፣ እንደ ፳፩ እናም አሁን አገልጋዬ ጆሴፍ በፊቴ
፮ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፪–፫። ሐ ፪ ኔፊ ፳፯፥፲፫። ፲፱ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፰፤
ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፲፯። ፴፭፥፲፩፤ ፵፫፥፲፯–፳፯።
ለ ፪ ኔፊ ፳፱፥፯። ቅ.መ.መ. የመፅሐፈ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ ቀናት፣
፯ ሀ ሉቃ. ፲፮፥፳፯–፴፩፤ ሞርሞን ምስክሮች። የኋለኛው ቀናት፤
ት. እና ቃ. ፷፫፥፯–፲፪። ፲፮ ሀ ኤተር ፬፥፲፩። የጊዜዎች ምልክቶች።
፰ ሀ ቅ.መ.መ. አለማመን። ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ለ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣
ለ ሞር. ፰፥፴፫። ሐ ት. እና ቃ. ፰፥፩–፫። ንስሀ መግባት።
ቅ.መ.መ. ኩራት። መ ፩ ኔፊ ፪፥፲፮። ሐ ኢሳ. ፳፬፥፩፣ ፭–፮።
፱ ሀ አልማ ፴፯፥፲፰። ሠ ቅ.መ.መ. የመንፈስ ቅዱስ መ ኢሳ. ፷፮፥፲፭–፲፮፤
፲፩ ሀ ፪ ኔፊ ፳፯፥፲፪፤ ስጦታ፤ ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፵፩።
ኤተር ፭፥፫–፬፤ ዳግመኛ መወለድን፣ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ት. እና ቃ. ፲፯፥፩–፭። ከእግዚአብሔር መወለድ፤ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
፲፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፭፥፴፩፤ ጥምቀት፣ መጥመቅ። ፳ ሀ ፩ ኔፊ ፩፥፲፰፤
፻፱፥፸፫። ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት፤ ፪ ኔፊ ፳፭፥፱።
ለ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ክርስቶስ ስልጣን። ለ ት. እና ቃ. ፩፥፴፰።
ቤተክርስቲያን፤ ፲፰ ሀ ፩ ኔፊ ፲፬፥፯፤
የወንጌል ዳግም መመለስ። ት. እና ቃ. ፳፥፲፫–፲፭።
፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፭፥፳፪–፴፭
በቅንነት እንድትራመድ፣ ንሰሀ እንድት ራውን ስህተት ካልተቀበለ እና ትእዛዛቴን
ግባ፣ እናም ከዚህ በኋላ በሰዎች ሀሳብ እን ለመጠበቅ ከእኔ ጋር ቃል ካልገባ፣ እና በእኔ
ዳትወሰድ አዝሀለሁ፤ ካላመነ በስተቀር፣ እነሆ፣ እንዲህ እለዋለሁ
፳፪ እናም ያዘዝኩህ ትእዛዛት ሀ በመጠበቅ ምንም አይነት እይታ አይኖረውም፣ የተና
ጠንካራ እንድትሆን አዝሀለሁ፤ እናም ይህ ገርኳቸውን ነገሮች እይታ አልሰጠውምና።
ንን ካላደረግህ ለ ብትገደልም እንኳን ዘለአ ፳፱ እናም ነገሩ ይህ ከሆነ፣ አገልጋዬ
ለማዊ ህይወትን እሰጥሀለሁ። ጆሴፍ ካሁን በኋላ ምንም ነገር እንደማይ
፳፫ እናም አሁን፣ ዳግም፣ አገልጋዬ ሰራ እንዲሁም ስለዚህም ነገር ካሁን በኋላ
ጆሴፍ፣ ምስክርነትን ስለሚፈልገው ሀ ሰው እንዳያታክተኝ እንድትነግረው አዝሀለሁ።
እናገርሀለሁ— ፴ ነገሩ እንዲህ ከሆነ፣ እነሆ እንዲህ እል
፳፬ እነሆ እንዲህ እለዋለሁ፣ ራሱን ከፍ ሀለሁ ጆሴፍ፣ ጥቂት ገጾችን ከተረጎምህ
ከፍ ያደርጋል እና እራሱን በብቃት በፊቴ በኋላ፣ ዳግም ትተረጉም ዘንድ ዳግመኛ
ዝቅ አያደርግም፤ ነገር ግን እራሱን በታላቅ እስከማዝህ ድረስ ለጥቂት ጊዜ ታቆማለህ።
ጸሎት እና እምነት ከልብ በሆነ ፈቃድ ዝቅ ፴፩ እናም ይህንን ካላደረግህ በስተቀር፣
የሚያደርግ ከሆነ ማየት የሚሻውን ነገሮች ምንም ስጦታ አይኖርህም እናም የሰጠሁ
ሀ 
እይታ አሰጠዋለሁ። ህን ነገሮች እወስዳቸዋለሁ።
፳፭ እናም ለዚህ ትውልድ እንዲህ ይላል፥ ፴፪ እናም፣ ምክንያቱም አንተን ለማጥ
እነሆ ጌታ ለጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ ያሳ ፋት የታለመውን ዕቅድ አስቀድሜ ማየት
የውን ነገሮች አይቻለሁ እናም በእርግጥም ስለምችል፣ አዎን አገልጋዬ ማርቲን ሀሪስ
እውነት እንደሆኑ ሀ አውቃለሁ፣ ምክንያ ራሱን ዝቅ የማያደርግ ከሆነ እና ምስክር
ቱም ተመልክቻቸዋለሁና፣ በሰው ሳይሆን ነትን ከእጄ የማይቀበል ከሆነ ወደመተላ
በእግዚአብሔር ሀይል አይቻቸዋለሁና። ለፍ እንደሚወድቅ አስቀድሜ አይቻለሁ፤
፳፮ እናም እኔ ጌታ አገልጋዬን ማርቲን ፴፫ እናም ሌሎች ብዙ አንተን ከምድር
ሀሪስን እነዚህን ነገሮች በተመለከተ ተመ ላይ ሀ ለማጥፋት የሚያቅዱ አሉ፤ እናም
ልክቻቸዋለሁ፣ በእግዚሐብሔር ሀይል በዚህ ምክንያት ቀኖችህ ይራዘሙ ዘንድ
አይቻቸዋለሁ ከማለት በስተቀር ምንም ለአንተ እነዚህን ትእዛዛት ሰጥቻለሁ።
ተጨማሪ ነገር እንዳይነግራቸው አዝዘዋ ፴፬ አዎን፣ በዚህ ምክንያት እንዲህ ብያ
ለሁ፤ እናም የሚናገራቸው ቃላት እነዚ ለሁ፣ እስከማዝህ ድረስ አቁም እናም ባለህ
ህን ናቸው። በት ሁን፣ እናም ያዘዝኩሁን ነገሮችን የም
፳፯ ነገር ግን ይህን ከካደ ቀደም ብሎ ከእኔ ታከናውንበትን ሁኔታዎች ሀ አዘጋጃለሁ።
ጋር የገባውን ቃል ኪዳን ያፈርሳል እናም ፴፭ እናም ትእዛዛቴን በመጠበቅ ሀ ታማኝ
እነሆ፣ ይኮነናል። ከሆንህ፣ በመጨረሻው ቀን ለ ከፍ ትላለህ።
፳፰ እናም እራሱን ዝቅ አድርጎ እናም የሰ አሜን።
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ሞርሞን መጀመሪያ ገጾች ት. እና ቃ. ፲፩፥፳።
ታዛዥ፣ መታዘዝ። ውስጥ ተመልከቱ። ለ ዮሐ. ፮፥፴፱–፵፤
ለ አልማ ፷፥፲፫፤ ፳፭ ሀ ኤተር ፭፥፫። ፩ ተሰ. ፬፥፲፯፤
ት. እና ቃ. ፮፥፴፤ ፻፴፭። ፴፫ ሀ ት. እና ቃ. ፲፥፮፤ ፫ ኔፊ ፲፭፥፩፤
፳፫ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፩። ፴፰፥፲፫፣ ፳፰። ት. እና ቃ. ፱፥፲፬፤
፳፬ ሀ “የሶስቱ ምስክሮች ፴፬ ሀ ፩ ኔፊ ፫፥፯። ፲፯፥፰፤ ፸፭፥፲፮፣ ፳፪።
ምስክርነት”ን በመፅሐፈ ፴፭ ሀ ዘፀአ. ፲፭፥፳፮፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፮፥፩–፲ ፲

ክፍል ፮
ሚያዚያ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ እና
ለኦሊቨር ካውድሪ የተሰጠ ራዕይ። በሚያዚያ ፯፣ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) ኦሊቨር
ካውድሪ የመፅሐፈ ሞርሞን ትርጉም ጸሐፊ በመሆን ማገልገል ጀመረ። የመፅ
ሐፈ ሞርሞን መዛግብት የተቀረጹበትን ሰሌዳዎች በተመለከተ ስለነቢዩ ምስክ
ርነት እውነትነት ቀደም ብሎ መለኮታዊ መገለጥን ተቀብሎ ነበር። ነቢዩ በኡሪ
ምና ቱሚም ጌታን ጠየቀ እናም ይህን መልስ ተቀበለ።
፩–፮፣ በጌታ የእርሻ ስፍራ የሚያገለግሉ ፭ ስለዚህ፣ እኔን ሀ ብትጠይቁኝ ትቀበላላ
ሰራተኞች ደህንነትን ያገኛሉ፤ ፯–፲፫፣ ችሁ፣ ካንኳኳችሁ ይከፈትላችኋል።
ከደህንነት ስጦታ የበለጠ ስጦታ የለም፤ ፮ አሁን፣ እንደጠየቃችሁት፣ እነሆ፣ እን
፲፬–፳፯፣ የእውነት ምስክርነት በመንፈስ ዲህ እላችኋለሁ፣ ትእዛዛቴን ጠብቁ እናም
ቅዱስ ኃይል ይመጣል፤ ፳፰–፴፯፣ ወደ ሀ 
የፅዮንን አስተሳሰብ ለማምጣት እና ለመ
ክርስቶስ ተመልከቱ እናም ሁልጊዜ መል መስረት ለ እሹ፤
ካምን አድርጉ። ፯ ሀ ጥበብን እንጂ ለ ሀብትን ሐ አትሹ፣
እናም እነሆ፣ የእግዚአብሔር መ ሚስጥራት
፩ ታላቅ እና ሀ ድንቅ ስራ ወደ ሰዎች ይገለጡላችኋል፣ እናም ባለጠጋም ትሆናላ
ልጆች ሊመጣ ነው። ችሁ። እነሆ፣ ሠ ዘለዓለማዊ ሕይወት ያለው
፪ እነሆ፣ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ፈጣን እርሱም ባለጠጋ ነውና።
እና ሀያል፣ ሁለት ስለት ካለው ሰይፍ ይልቅ ፰ እውነት፣ እውነት፣ እላችኋለሁ፣ ላደ
ሀ 
የተሳለ፣ መገጣጠሚያን እና መቅኔን እስ ርግላችሁ እንደምትሹ እንዲሁ ይሆንላች
ኪለይ ድረስ የሚሰራውን ለ ቃሌን አድ ኋል፤ የምትሹ ከሆነም ካላችሁ፣ በዚህ
ምጡ፤ ስለዚህ ቃሎቼን አድምጡ። ትውልድ ውስጥ ለብዙ መልካም ነገሮች
፫ እነሆ፣ ሀ የእርሻው ስፍራ ነጭ ሆኖ መከናወን መሳሪያ ትሆናላችሁ።
አዝመራው ዝግጁ ነው፣ ስለዚህ፣ ለነ ፱ ለዚህ ትውልድ ሀ ከንስሀ በቀር ሌላ
ፍሱም ዘለአለማዊ ደህንነት በእግዚአብ ምንም አትናገሩ፤ ትእዛዛቴን ጠብቁ፣
ሔር መንግስት ያከማች ዘንድ መሰብሰብ እናም ስራዬን በትእዛዛቴ መሰረት ለማም
የሚሻ በኃይሉ ይጨድ እናም ቀኑም እየ ጣት እርዱ፣ እናም ትባረካላችሁ።
መሸ ሳለም ይሰብስብ። ፲ እነሆ ስጦታ አላችሁ፣ እናም በስጦታ
፬ አዎን፣ ማንኛውም ሀ የሚያጭድ እናም ችሁም የተነስ የተባረካችሁ ናችሁ። ሀ ይህም
የሚሰበስብ፣ እንዲሁ በእግዚአብሔር የተ የተቀደሰ እና ከላይ የመጣ መሆኑን አስታ
ጠራ ነው። ውሱ—
፮ ፩ ሀ ኢሳ. ፳፱፥፲፬፤ ት. እና ቃ. ፲፩፥፫–፬፣ ፳፯። መ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩፣ ፷፭።
ት. እና ቃ. ፬፤ ፲፰፥፵፬። ፭ ሀ ማቴ. ፯፥፯–፰። ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
፪ ሀ ሔለ. ፫፥፳፱፤ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ሚስጥሮች።
ት. እና ቃ. ፴፫፥፩። ለ ፩ ኔፊ ፲፫፥፴፯። ሠ ት. እና ቃ. ፲፬፥፯።
ለ ዕብ. ፬፥፲፪፤ ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ጥበብ። ፱ ሀ አልማ ፳፱፥፱፤
ራዕ. ፩፥፲፮፤ ለ ፩ ነገሥ. ፫፥፲–፲፫፤ ት. እና ቃ. ፲፭፥፮፤ ፲፰፥፲፬–
ት. እና ቃ. ፳፯፥፩። ማቴ. ፲፱፥፳፫፤ ፲፭፤ ፴፬፥፮።
፫ ሀ ዮሐ. ፬፥፴፭፤ ያዕቆ. ፪፥፲፰–፲፱። ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ንስሀ
ት. እና ቃ. ፴፩፥፬፤ ቅ.መ.መ. ሀብቶች፤ መግባት፤
፴፫፥፫፤ ፻፩፥፷፬። አለማዊነት። የሚስዮን ስራ።
፬ ሀ ራዕ. ፲፬፥፲፭–፲፱፤ ሐ አልማ ፴፱፥፲፬፤ ፲ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፷፬።
አልማ ፳፮፥፭፤ ት. እና ቃ. ፷፰፥፴፩።
፲፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፮፥፲፩–፳፫
፲፩ እናም ሀ ከጠየቅህ፣ ታላቅ እና ድንቅ ፲፯ እየጻፍህ ያለው ቃላት ወይም ስራ
የሆኑ ለ ሚስጥራትን ታውቃለህ፤ ስለዚህም እውነት እንደሆነ—ለአንተ እንደምስክር
ሀ 

ሚስጥራትን ታውቅ ዘንድ፣ ብዙዎች ነት እነዚህን ነገሮች እነግርሀለሁ።


ንም ወደ እውነት እውቀት ታመጣ ዘንድ፣ ፲፰ ስለዚህ ሀ ትጉህ ሁን፤ በታማኝነት፣
አዎን፣ የተሳሳተ መንገዳቸውን ሁሉ እን ለቃሉ ሲል በሚገጥመው በማንኛውም
ዲተው ሐ ታሳምናቸውም ዘንድ መ ስጦታህን አስቸጋሪ ሁኔታ ከአገልጋዬ ከጆሴፍ ጎን
ትጠቀምበታለህ። ለ 
ቁም።
፲፪ በአንተ እምነት ውስጥ ካልሆኑ በስተ ፲፱ በስህተቱም ገስጸው፣ እናም ከእርሱም
ቀር ስጦታህን ለማንም አታሳውቅ። ሀ በተ ተግሳጽን ተቀበል። ትዕግስተኛ ሁን፤ የተረ
ቀደሱ ነገሮች አትቀልድ። ጋጋህ ሁን፣ ራስህን ግዛ፣ ትዕግስት፣ እም
፲፫ መልካምን ካላደረግህ፣ እናም እስከ ነት፣ ተስፋ እና ልግስና ይኑርህ።
ሀ 
መጨረሻም ለ በእምነት ሐ ከጸናህ ከእግ ፳ እነሆ፣ አንተ ኦሊቭር ነህ፣ እናም በፈ
ዚአብሔር የስጦታዎች ሁሉ የበላይ በሆ ቃድህ ምክንያት ተናግሬሀለሁ፤ ስለዚህ
ነው በእግዚአብሔር መንግስት ትድናለህ፤ እነዚህን ቃላት በልብህ ሀ አከማች። የእግ
መ 
ከደህንነት በላይ የሆነ ምንም ስጦታ የለ ዚአብሔርን ትእዛዝ በመጠበቅታማኝ እና
ምና። ትጉህ ሁን፣ እናም በፍቅሬ እቅፍ ውስጥም
፲፬ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ባደ አደርግሀለሁ።
ረግኸው የተባረክህ ነህ፤ ምክንያቱም እኔን ፳፩ እነሆ፣ እኔ ሀ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየ
ሀ 
ጠይቀኃል እናም በጠየቅኸው መጠን የመ ሱስ ክርስቶስ ነኝ። ለ የእኔው ወደሆኑት የመ
ንፈሴን መመሪያ ተቀብለኃል። ይህ ባይ ጣሁት እናም የራሴም ያልተቀበሉኝ እኔው
ሆን ኖሮ አሁን ያለህበት ስፍራ ባልደረስህ ነኝ። እኔ በጭለማም የማበራ ሐ ብርሀን ነኝ፣
ነበር። እናም መ ጭለማውም አይገነዘበውም።
፲፭ እነሆ፣ እንደጠየቅኸኝ ታውቃለህ ፳፪ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ተጨ
እናም ሀ አዕምሮህን አብርቻለሁ፤ እናም ማሪ ምስክርነትን ከፈለግህ፣ ስለ እነዚህ ነገ
አሁን በእውነት መንፈስ መረዳትን እንዳ ሮች ሀ እውነትነት ታውቅ ዘንድ በልብህ ወደ
ገኘህ ታውቅ ዘንድ እነዚህን ነገሮች እነግ እኔ የጮህክበትን ምሽት አስታውስ።
ርሀለሁ፤ ፳፫ ይህንን ነገር በተመለከተ ለአምሮህ
፲፮ አዎን፣ ከእግዚአብሔር በስተቀር ሀ 
ሰላምን አልተናገርኩምን? ከእግዚአብ
ማንም ሀሳብህንና ሀ የልብህን ፈቃድ እንደ ሔር ከመጣ ምስክርነት ይልቅ ምን አይ
ማያውቅ ለ እንድታውቅ ዘንድ እነግርሀለሁ። ነት ለ ምስክርነት ትፈልጋለህ?
፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፪፥፳፫፤ ሐ ፩ ኔፊ ፲፭፥፳፬። ት. እና ቃ. ፹፬፥፹፭።
ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፲፰፣ ፳፮። መ ቅ.መ.መ. ደህንነት። ፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ክርስቶስ።
ለ ማቴ. ፲፩፥፳፭፤ ፲፫፥፲–፲፩፤ ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ለ ዮሐ. ፩፥፲–፲፪፤
አልማ ፲፪፥፱። ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. አዕምሮ። የሐዋ. ፫፥፲፫–፲፯፤
ሐ ያዕ. ፭፥፳፤ ፲፮ ሀ ፩ ነገሥ. ፰፥፴፱። ፫ ኔፊ ፱፥፲፮፤
አልማ ፷፪፥፵፭፤ ለ ፩ ዜና ፳፰፥፱፤ ት. እና ቃ. ፵፭፥፰።
ት. እና ቃ. ፲፰፥፵፬። ማቴ. ፲፪፥፳፭፤ ሐ ዮሐ. ፩፥፭፤
መ ቅ.መ.መ. ስጦታ፤ ዕብ. ፬፥፲፪፤ ት. እና ቃ. ፲፥፶፰።
የመንፈስ ስጦታዎች። ሞዛያ ፳፬፥፲፪፤ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣
፲፪ ሀ ማቴ. ፯፥፮። ፫ ኔፊ ፳፰፥፮። የክርስቶስ ብርሀን።
፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. መፅናት። ቅ.መ.መ. ሁሉን የሚያውቅ። መ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ።
ለ ሞዛያ ፪፥፵፩፤ ፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፲፰፥፪። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. የመለየት ስጦታ።
ኤተር ፬፥፲፱፤ ፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. ትጋት። ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ሰላም።
ት. እና ቃ. ፶፩፥፲፱፤ ለ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፺፭–፺፮። ለ ፩ ዮሐ. ፭፥፱፤
፷፫፥፵፯። ፳ ሀ ኤተር ፫፥፳፩፤ ት. እና ቃ. ፲፰፥፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፮፥፳፬–፴፯ ፲፪
፳፬ እናም አሁን፣ እነሆ፣ ምስክርነትን ፴፩ ነገር ግን በሚሰጠው ምስክርነት ሀ 

ተቀብለሀል፤ ሌላ ሰው የማያውቃቸውን ነገ የሚጸናውን ቃሌን ለ ካልተቃወሙ፣ የተ


ሮች ነግሬህ ምስክርነትን አልተቀበልክምን? ባረኩ ናቸው፣ እና ከዚያም በስራችሁ ፍሬ
፳፭ እናም፣ እነሆ፣ ከእኔም የምሻ ከሆነ ትደሰታላችሁ።
ልክ እንደ አገልጋዬ ጆሴፍ ሀ ትተረጉም ፴፪ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ልክ
ዘንድ ስጦታን እሰጥሀለሁ። ለደቀመዛሙርቴ እንደተናገርሁት፣ ሁለት
፳፮ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ በሰ ወይም ሶስት ሆነው በስሜ፣ አንድን ነገር
ዎች ሀ ኃጢአት የተነሳ ያስቀረኋቸው አብ በተመለከተ፣ ሀ በሚሰበሰቡበት፣ በዚያም
ዛኛውን ወንጌሌን የያዙ ለ ጽሁፎች አሉ። ለ 
በመካከላቸው እሆናለሁ፣ እንዲሁም በመ
፳፯ እናም አሁን አዝሀለሁ፥ ለራስህ ሀብ ካከላችሁ ነኝ።
ትን በሰማይ የማከማቸት ፈቃድ የሆነ መል ፴፫ ልጆቼ፣ መልካምን ለማድረግ ሀ አት
ካም ፈቃድ ካለህ፣ ከዚያም፣ በኃጢአት ፍሩ፣ ለ የዘራችሁትን ያንኑ መልሳችሁ
የተነሳ ተደብቀው የነበሩትን ሀ ቅዱሳን መጻ ታጭዳላችሁ፤ ስለዚህ መልካምን ከዘራ
ህፍቴን በስጦታህ ወደ ብርሀን በማምጣት ችሁ ያንኑ መልካም የሆነውን እንደ ደመ
ትረዳለህ። ወዝ ታጭዳላችሁ።
፳፰ እናም አሁን፣ እነሆ፣ ለአንተ እና ፴፬ ስለዚህ፣ አትፍሩ፣ እናንት ትንሽ
ለአገልጋዬ ለጆሴፍ ይህንን አገልግሎት ወደ መንጋዎች፣ መልካምን አድርጉ፤ ምድርና
ብርሀን የሚያመጣውን ስጦታ ቁልፍ እሰጣ ገሀነም ቢቀናጁባችሁም፣ በእኔ ሀ ዐለት ላይ
ችኋለሁ፤ በሁለት ወይም በሶስት ሀ ምስክር ከተገነባችሁ ሊቋቋሟችሁ አይችሉምና።
አንደበት ሁሉም ቃል ይጸናል። ፴፭ እነሆ፣ አልኮንናችሁም፤ በመንገዳ
፳፱ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ቃሌን ችሁ ሂዱ እናም ዳግምም ሀ ኃጢአትን አት
እና የዚህን የወንጌል ክፍል እናም አገል ስሩ፤ ያዘዝኳችሁን ስራ በርጋታ እከናውኑ።
ግሎቴን የማይቀበሉ ከሆኑ፣ የተባረካችሁ ፴፮ ባሰባችሁት ነገር ሁሉ ወደ እኔ ሀ ተመ
ናችሁ፣ ምክንያቱም በእኔ ላይ ካደረጉብኝ ልከቱ፤ አትጠራጠሩ፣ አትፍሩ።
በላይ ሊያደርጉባችሁ አይችሉምና። ፴፯ ጎኔ ላይ የተወጋሁት ቁስል፣ እናም
፴ እናም በእኔ ላይ እንዳደረጉት እንዲሁ በእጄ እና በእግሬ ላይ ያሉትን ሀ የምስማር
በእናንተ ላይ ሀ ቢያደርጉም እንኳን፣ የተ ምልክቶች ለ አስቧቸው፤ እናም እምነት ይኑ
ባረካችሁ ናችሁ፣ ከእኔም ጋር ለ በክብር ራችሁ፣ ትእዛዛቴን ጠብቁ፣ እናም ሐ መን
ሐ 
ትኖራላችሁና። ግስተ ሰማያትን መ ትወርሳላችሁ። አሜን።
፳፭ ሀ ሞዛያ ፰፥፲፫፤ ለ ቅ.መ.መ. ክብር። ሔለ. ፭፥፲፪፤
ት. እና ቃ. ፭፥፬፤ ሐ ራዕ. ፫፥፳፩። ት. እና ቃ. ፲፥፷፱፤ ፲፰፥፬፣
፱፥፩–፭፣ ፲። ፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ፲፯፤ ፴፫፥፲፫፤
፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. ክፉ፣ ክፋት። ለ ፫ ኔፊ ፲፮፥፲–፲፬፤ ሙሴ ፯፥፶፫።
ለ ት. እና ቃ. ፰፥፩፤ ፱፥፪። ት. እና ቃ. ፳፥፰–፲፭። ቅ.መ.መ. አለት።
ቅ.መ.መ. ቅዱሳት ፴፪ ሀ ማቴ. ፲፰፥፲፱–፳። ፴፭ ሀ ዮሐ. ፰፥፫–፲፩።
መጻህፍት—እንደሚመጡ ቅ.መ.መ. አንድነት። ፴፮ ሀ ኢሳ. ፵፭፥፳፪፤
የተተነበዩ ቅዱሣት ለ ት. እና ቃ. ፳፱፥፭፤ ፴፰፥፯። ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፬።
መጻህፍት። ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. መበርታት፣ ፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. መሰቀል።
፳፯ ሀ ት. እና ቃ. ፴፭፥፳። ብርቱነት። ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
፳፰ ሀ ዘዳግ. ፲፱፥፲፭፤ ለ ገላ. ፮፥፯–፰፤ ክርስቶስ—ክርስቶስ
፪ ቆሮ. ፲፫፥፩፤ ሞዛያ ፯፥፴–፴፩፤ ከሟችነት በኋላ መገለጡ።
፪ ኔፊ ፳፯፥፲፪–፲፬፤ አልማ ፱፥፳፰፤ ሐ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፫። ት. እና ቃ. ፩፥፲። መንግስት ወይም
፴ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፳፪፤ ፻፴፭። ፴፬ ሀ መዝ. ፸፩፥፫፤ መንግስተ ሰማያት።
ቅ.መ.መ. ሰማዕት፣ ማቴ. ፯፥፳፬–፳፭፤ መ ማቴ. ፭፥፫፣ ፲፤
ሰማዕትነት። ፩ ቆሮ. ፲፥፩–፬፤ ፫ ኔፊ ፲፪፥፫፣ ፲።
፲፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፯፥፩–፰

ክፍል ፯
ሚያዚያ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ፣ ነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝና
ኦሊቨር ካውድሪ በኡሪምና ቱሚም ተወዳጁ ደቀመዝሙር ዮሐንስ በስጋ መኖ
ርና አለመኖርን በተመለከተ ለጠየቁት ጥያቄ የተሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ በዮሐ
ንስ በብራና ላይ ተጽፎ በራሱ ተደብቆ ከነበረው ጽሁፍ ላይ የተተረጎመው ነው።
፩–፫፣ የተወደደው ዮሐንስ እስከ ጌታ ምፅ ነገር ግን አንተ በቶሎ ወደ እኔ ሀ በመንግ
ዓት ድረስ ይኖራል፤ ፬–፰፣ ጴጥሮስ፣ ያዕ ስቴ መምጣትን ፈልገሀል።
ቆብ፣ እና ዮሐንስ የወንጌልን ቁልፍ ይዘ ፭ ጴጥሮስምሆይ ለአንተ እንዲህ እልሀ
ዋል። ለሁ፣ ይህ መልካም ፈቃድ ነበር፤ ነገር ግን
የምወደው እርሱ ተጨማሪ፣ ወይም ቀደም
፩ እናም ጌታ እንዲህ ሲል ተናገረኝ፥ ብሎ ካደረገው የበለጠ ስራ በሰዎች መካከል
የምወድህ ሀ ዮሐንስ ሆይ፣ ምንን ለ ትሻ ያደርግ ዘንድ ፈለገ።
ለህ? የፈለግኸውን ብትጠይቅ እሱም ይሰ ፮ አዎን፣ ታላቅ የሆነን ስራ ወስዷል፤
ጥኃል። ስለዚህ እንደነበልባል እሳት እና እንደ
፪ እናም እኔም እንዲህ አልኩት፥ ጌታ ሀ 
አገልጋይ መልአክ አደርገዋለሁ፤ እር
እንድኖርና ነፍሳትን ወደ አንተ እንዳመጣ ሱም ለ በምድር ለሚኖሩ የደህንነት ሐ ወራ
ሀ 
በሞት ላይ ስልጣንን ስጠኝ አልኩት። ሾችን ያገለግላል።
፫ እናም ጌታም እንዲህ ይላልኝ፥ እው ፯ እናም ለእርሱና ለወንድምህ ለያዕቆብ
ነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ይህንን ስለፈ እንድታገለግል አደርግሀለሁ፤ እናም ለእ
ለግህ እኔ ሀ በክብር እስክመጣ ድረስ ለ ትኖ ናንተ ለሶስታችሁም እኔ እስክመጣ ድረስ
ራለህ እናም በሀገሮች፣ በነገዶች፣ በቋንቋ ይህን ስልጣን እና የአገልግሎቱን ሀ ቁልፍ
ዎች፣ እና በህዝብም ፊት ሐ ትተነብያለህ። እሰጣችኋለሁ።
፬ በዚህም ምክንያት ጌታ ጴጥሮስን እን ፰ እውነት እላችኋለሁ፣ ሁለታችሁም
ዲህ ይላልው፥ እኔ እስክመጣ እንዲኖር እንደመሻታችሁ ይሆንላችኋል፤ ሁለታ
ብፈቅድ ያ ለአንተ ምንድን ነው? እርሱ ችሁም በፈለጋችሁት ነገሮች ሀ ትደሰታላ
ወደ እኔ ነፍሳትን ለማምጣት ፈልጓል፣ ችሁና።

ክፍል ፰
ሚያዝያ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማ
ካይነት ለኦሊቨር ካውድሪ የተሰጠ ራዕይ። በመፅሐፈ ሞርሞን ትርጉም ሂደት
በጸሀፊነት በማገልገል የነቢዩን ቃል እየጻፈ የቀጠለው ኦሊቨር፣ የትርጉም ስጦታ
እንዲሰጠው ፈለገ። ጌታም ይህን እራይ በመስጠት ለልመናው መልስ ሰጠው።
፯ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ዮሐንስ፣ ለ ዮሐ. ፳፩፥፳–፳፫። ት. እና ቃ. ፸፯፥፲፬።
የዘብዴዎስ ልጅ። ቅ.መ.መ. የተቀየሩ ሰዎች። ሐ ት. እና ቃ. ፸፮፥፹፮–፹፰።
ለ ፫ ኔፊ ፳፰፥፩–፲። ሐ ራዕ. ፲፥፲፩። ፯ ሀ ማቴ. ፲፮፥፲፱፤
፪ ሀ ሉቃ. ፱፥፳፯። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር የሐዋ. ፲፭፥፯፤
ቅ.መ.መ. ስጋዊ ሞት። መንግስት ወይም ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፸፪።
፫ ሀ ቅ.መ.መ. ክብር፤ መንግስተ ሰማያት። ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች።
የኢየሱስ ክርስቶስ ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፭። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ደስታ።
ዳግም ምፅዓት። ለ ዮሐ. ፲፥፰–፲፩፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፰፥፩–፲፪ ፲፬
፩–፭፣ ራዕይ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል እማ ፮ ስጦታህ ይህ ብቻም አይደለም፤ የአሮን
ካኝነት ይመጣል፤ ፮–፲፪፣ የእግዚአብሔር ስጦታ የሆነው ሌላም ስጦታ አለህ፤ እነሆ፣
የሚሥጥራት እውቀት እና የጥንት መዛግ ይህም ብዙ ነገሮችንም ነግሮኃል፤
ብትን የመተርጎም ኃይል የሚመጣው በእ ፯ እነሆ፣ ከእግዚአብሔር በስተቀር ይህ
ምነት ነው። ንን የአሮንን ስጦታ ካንተ ጋር እንዲሆን
የሚያደርግ ምንም ኃይል የለም።
፩ ሀ ኦሊቨር ካውድሪ፣ እውነት፣ እው ፰ ስለዚህ፣ አትጠራጠር፣ ይህ የእግዚ
ነት፣ እልሀለሁ፣ ጌታ አምላክህንና ቤዛህ አብሔር ስጦታ ነውና፤ እናም በእጅህም
ህያው እንደሆነ፣ ጥንታዊ የሆኑትን በመ ትይዘዋለህ፣ እናም ድንቅም የሆነ ስራ ትሰ
ንፈሴ ለ መገለጥ የተነገሩትን የቅዱስ መጻ ራለህ፤ ከእጅህም ምንም አይነት ኃይል
ህፍቴ ክፍል የሆኑትን የቆዩ ሐ መዛግብት ሊወስደው አይችልም፣ የእግዚአብሔር
ጽሁፎችን መ እውቀት እንደምትቀበል በማ ስራ ነውና።
መን በታማኝ ልብ፣ በእምነት ሠ የጠየከውን ፱ እናም፣ ስለዚህ በእነዚህ መንገዶች እን
ሁሉ እውቀት ትቀበላለህ። ድነግርህ የምትጠይቀኝን፣ ይህንንም እሰ
፪ አዎን፣ እነሆ፣ በአንተ ላይ በሚሆ ጥሀለሁ፣ እናም እርሱን በተመለከተ እው
ነው እና ሀ በልብህም በሚኖረው ለ በመንፈስ ቀት ይኖርሀል።
ቅዱስ አማካይነት በአዕምሮህ እና በልብህ ፲ ያለ ሀ እምነት ምንም ማድረግ እንደማት
ሐ 
እነግርሀለሁ። ችል አስታውስ፤ ስለዚህ በእምነት ጠይቅ።
፫ አሁን፣ እነሆ፣ ይህ የራዕይ መንፈስ በእነዚህም ነገሮች አትቀልድ፤ የማያስፈል
ነው፤ እነሆ ይህም ሙሴ የእስራኤልን ጉህን ነገሮች ለ አትጠይቅ።
ልጆች ሀ በቀይ ባህር ውስጥ በደረቅ ምድር ፲፩ የእግዚአብሔርን ሚስጥራት ታውቅ
ያሻገረበት መንፈስ ነው። ዘንድ፣ እናም ተደብቀው ያሉትን የተቀደሱ
፬ ስለዚህ ይህ ያንተ ስጦታ ነው፣ ተጠ ጥንታዊ መዛግብትን ሀ መተርጎም፣ እንዲ
ቀምበት፣ እናም ከጠላቶችህ እጆች ስለ ሁም ከእነርሱም እውቀት ማግኘት ትችል
ሚያወጣህ የተባረክ ነህ፣ ይህ ባይሆን ኖሮ ዘንድ ጠይቅ፤ እናም እንደ እምነትህ ይደ
ይገድሉህ እንዲሁም ነፍስህንም ወደጥፋት ረግልሀል።
ባመጡት ነበር። ፲፪ እነሆ፣ እኔ ነኝ የተናገርኩት፤ እናም
፭ አቤቱ፣ እነዚህን ሀ ቃላት አስታውስ፣ ከመጀመሪያው ጀምሮ የተናገርኩህ እኔው
እናም ትእዛዛቴን ጠብቅ። ይህ ስጦታህ እን ራሴው ነኝ። አሜን።
ደሆነ አስታውስ።

ክፍል ፱
ሚያዚያ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማ
ካይነት ለኦሊቨር ካውድሪ የተሰጠ ራዕይ። ኦሊቨር ትዕግስተኛ እንዲሆን ተገሰጸ
፰ ፩ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፷፮። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ልብ። ሞዛያ ፯፥፲፱።
ቅ.መ.መ. ካውደሪ፣ ኦልቨር። ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ቅ.መ.መ. ቀይ ባህር።
ለ ት. እና ቃ. ፭፥፲፮። ሐ ት. እና ቃ. ፱፥፯–፱። ፭ ሀ ዘዳግ. ፲፩፥፲፰–፲፱።
ሐ ት. እና ቃ. ፮፥፳፮– ቅ.መ.መ. ራዕይ። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን።
፳፯፤ ፱፥፪። ፫ ሀ ዘፀአ. ፲፬፥፲፫–፳፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፫–፷፭።
መ ቅ.መ.መ. እውቀት። ዘዳግ. ፲፩፥፬፤ ፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፱፥፩፣ ፲።
ሠ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፩ ኔፊ ፬፥፪፤
፲፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፱፥፩–፲፬
እናም ለመተርጎም ከመሞከር ይልቅ ለጊዜው የተርጓሚውን ቃላት በመጻፍ እን
ዲደሰት ተመከረ።
፩–፮፣ ሌሎች ጥንታዊ መዛግብት ገና ይተ ፰ ነገር ግን እነሆ፣ እንዲህ እልሀለሁ፣
ርጎማሉ፤ ፯–፲፬፣ መፅሐፈ ሞርሞን በጥ በአእምሮህ ውስጥ ሀ ልታጠናው ይገባል፤
ናት እና በመንፈሳዊ ማረጋገጫ ተተረ ከዚያም ትክክለኛ መሆኑን ለ ልትጠይቀኝ
ጎመ። ይገባል፣ እናም ትክክለኛ ከሆነ ሐ ውስጥህም
መ 
እንዲቃጠል አደርጋለሁ፤ ትክክል እንደ
፩ እነሆ፣ ልጄ ሆይ እንዲህ እልሀለሁ፣ ሆነም ሠ ይሰማሀል።
ከእኔ በፈለከው መሰረት ሀ ስላልተረጎምህ ፱ ነገር ግን ትክክል ካልሆነ እንደዚህ ያሉ
እናም ዳግም ለአገልጋዬ፣ ለጆሴፍ ስሚዝ፣ ስሜቶች አይሰሙህም፣ ነገር ግን የተሳሳተ
ዳግማዊ ለ መጻፍን በመጀመርህ ምክንያት ነገርን የሚያስረሳ ሀ የሀሳብ ብዥታ ይሆንል
በእርሱ ላይ እምነት የጣልኩበትን መዝገብ ሀል፤ ስለዚህ፣ ከእኔ ካልተሰጠ በስተቀር
እስክትጨርስ ድረስ እንድትቀጥል እፈ ቅዱስ የሆነውን መጻፍ አትችልም።
ልጋለሁ። ፲ አሁን፣ ይህን አውቀህ ቢሆን ኖሮ
፪ እና ከዚያም እነሆ፣ ሀ ሌሎች ለ መዛግብ ሀ 
መተርጎም በቻልህ ነበር፤ ሆኖም፣ አሁን
ቶች አሉኝ፣ ያንንም በመተርጎም እንድት መተርጎምህ አስፈላጊ አይደለም።
ረዳ ኃይል እሰጥኃለሁ። ፲፩ እነሆ፣ በጀመርህበት ጊዜ አስፈላጊ
፫ ልጄ ትዕግስተኛ ሁን፣ ይህ በእኔ ዘንድ ነበር፤ ነገር ግን ሀ ፈራህ፣ እናም ጊዜውም
ጥበብ ነውና፣ እናም በአሁኑ ጊዜ መተር አለፈ፣ እናም አሁን አስፈላጊ አይደለም፤
ጎምህ አስፈላጊ አይደለም። ፲፪ የጠፋውን ጊዜ ለመተካት ለአገል
፬ እነሆ፣ እንድታደርገው የተጠራህበት ጋዬ ሀ ጆሴፍ በቂ ጥንካሬን አብጅቼ እን
ስራ ለአገልጋዬ ለጆሴፍ እንድትጽፍ ነው። ደሰጠሁት አታይምን? እናም ማናችሁንም
፭ እናም፣ እነሆ፣ ይህንም እድል ከአ ቢሆን አልኮነንኩም።
ንተ የወሰድኩብህ መተርጎም በጀመርህ ፲፫ እንድታደርግ ያዘዝኩህን አድርግ፣
ጊዜ እንደ ጀመርኸው ባለመቀጠልህ ምክ እናም ትበለጽጋለህ። ታማኝ ሁን፣ እናም
ንያት ነው። ሀ 
ለፈተና ራስህን አታጋልጥ።
፮ ሀ አታጉረምርም፣ ልጄ ሆይ፣ ከአንተ ፲፬ አንተን ሀ ለጠራሁበት ለ ስራ ጸንተህ
ጋር በዚህ ሁኔታ ይህን ማድርጌ ጥበብ ነው። ቁም፣ እናም ከራስ ጠጉርህ አንዲት አት
፯ እነሆ፣ አልተረዳህም፤ እኔን ከመጠይ ጠፋም፣ እናም በመጨረሻውም ቀን ሐ ከፍ
ቅህ በስተቀር ምንም ሳታስብበት፣ እንደ ትላለህ። አሜን።
ምሰጥህ ገምተህ ነበር።
፱ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፰፥፩፣ ፲፩። ለ ት. እና ቃ. ፮፥፳፮፤ ፰፥፩። ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ፍርሀት።
ለ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፷፯። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ማጉረምረም። ፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፲፰፥፰።
፪ ሀ ስለተጨማሪ ትርጉም ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ማሰላሰል። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና።
ስራ፣ እንዲሁም ኦሊቨር ለ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ጥሪ፣
ካውደሪ እንደ ጸሀፊ ረጂ ሐ ሉቃ. ፳፬፥፴፪። በእግዚአብሔር መጠራት፣
የነበረባቸውን የጆሴፍ መ ቅ.መ.መ. መነሳሻ፣ የተጠራበት።
ስሚዝ የመፅሐፍ ቅዱስ መነሳሳት፤ ለ ፩ ቆሮ. ፲፮፥፲፫።
ትርጉም እና የመፅሀፈ ምስክርነት። ሐ አልማ ፲፫፥፳፱፤
አብርሐም የሚያመለክት። ሠ ት. እና ቃ. ፰፥፪–፫። ት. እና ቃ. ፲፯፥፰።
ቅ.መ.መ. የጆሴፍ ስሚዝ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፲፥፪።
ትርጉም (ጆ.ስ.ት.)። ፲ ሀ ት. እና ቃ. ፰፥፲፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፥፩–፲ ፲፮

ክፍል ፲
ምንም እንኳን ከፊሎቹን በበጋ ፲፰፻፳፰ (እ. አ. አ. ) አካባቢ የተቀበላቸው ሳይሆን
ባይቀርም፣ በሚያዝያ ፲፰፻፳፰ (እ. አ. አ. ) አካባቢ በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ፣ ለነ
ቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ጌታ ክፉ ሰዎች ከመፅሐፈ ሞርሞን ትር
ጉም ፻፲፮ ገጽ የሌሒ መጽሐፍ የእጅ ጽሁፍ ላይ ስላደረጉት ለውጥ ለጆሴፍ ነገ
ረው። እነዚህ የእጅ ጽሁፎች ለጊዜው በአደራ ተሰጥተውት ከነበረው ከማርቲን
ሀሪስ እጅ ነበር የጠፉት። (የክፍል ፫ ዐርስትን ተመልከቱ።) የክፋት ዓላማውም
በጠፉት ገጾች ላይ ያሉት እስኪተረጎሙ መጠበቅ እና በተለወጠው ነገር የተነሳ
ትርጓሜው አመኔታን እንዲያጣ ለማደረግ ነበር። ይህ የክፋት ዓላማ በክፉው ተጠ
ንስሶ ነበር እንዲሁም ሞርሞን የጥንቱ የኔፋውያን ባለ ታረክ ሰሌዳዎቹን አሳጥሮ
እየጻፈ ሳለ በጌታ ይታወቅ እንደነበር በመፅሐፈ ሞርሞንም ውስጥ ይታያል (የሞ
ርሞን ቃላት ፩፥ ፫–፯ን ተመልከቱ)።
፩–፳፮፣ የጌታን ስራ እንዲቃወሙ ክፉ ጥነት አትሂድ ወይም አትስራ፤ ነገር ግን
ሰዎችን ሰይጣን ያነሳሳል፣ ፳፯–፴፫፣ እር እስከመጨረሻው ሐ ትጉህ ሁን።
ሱም የሰዎችን ነፍስ ለማጥፋት ይሻል፣ ፭ ድል ታደርግ ዘንድ፤ አዎን፣ ሰይጣንን
፴፬–፶፪፣ ወንጌል በመፅሐፈ ሞርሞን አማ ድል ታደርግ ዘንድ፣ እናም የእርሱን ስራ
ካይነት ለላማናውያን እና ለሁሉም ህዝብ ከሚደግፉት የሰይጣን አገልጋዮች እጆች
ይዳረሳል፤ ፶፫–፷፫፣ ጌታ ቤተክርስቲያ ታመልጥ ዘንድ ዘወትር ሀ ጸልይ።
ኑን እና ወንጌሉን በሰዎች መካከል ይመ ፮ እነሆ፣ እነርሱ ሀ ሊያጠፉህ ፈልገ
ሰርታል፤ ፷፬–፸፣ የንስሀ ልብ ያላቸውን ዋል፤ ያመንከው ለ ሰው እንኳን ሊያጠፋህ
ወደ ቤተክርስቲያኑ ይሰበስባል እናም ታዛ ፈልጓል።
ዦቹን ያድናል። ፯ እምነት የተጣሉብህን ነገሮች ለመው
ሰድ ስለፈለገ፤ እናም እንዲሁም ስጦታህን
፩ አሁን፣ እንዲህ፣ እልሀለሁ፣ ሀ በኡሪም ለማጥፋት ስለፈለገ፣ ክፉ ሰው ነው ያል
እና ቱሚም አማካኝነት ለመተርጎም ኃይል ኩት በዚህ ምክንያት ነው።
የተሰጡህን ጽሁፎች ለ ለክፉ ሰው እጅ አሳ ፰ እናም ጽሑፎቹን በእጁ አሳልፈህ በመ
ልፈህ በመስጠትህ አጥፍተሀቸዋል። ስጠትህ ምክንያት፣ እነሆ፣ ክፉ ሰዎች ከአ
፪ እናም ስጦታህንም አብረህ አጥተሀል፣ ንተ ወስደዋቸዋል።
እናም ሀ አእምሮህ ጨልሟል። ፱ ስለዚህ፣ አዎን፣ የተቀደሱትን፣ ለክ
፫ ሆኖም፣ አሁን ሀ ዳግመኛ ተመልሶል ፋት አሳልፈህ ሰጥተሀቸዋል።
ሀል፤ ስለዚህ ታማኝ መሆንህን ተመልከት ፲ እናም፣ እነሆ፣ እንዲጻፉ ያደረግሀቸ
እናም እንደጀመርኸው የቀረውን የትርጉም ውን ወይም አንተ የተረጎምካቸውን፣ ከእ
ስራ ለመጨረስ ቀጥል። ጅህ የወጡትን ጽሁፎች፣ እንዲለወጡ
፬ ለመተርጎም እንዲያስችልህ ከተዘጋ ሀ 
ሰይጣን ክፋትን በልባቸው ውስጥ አስቀ
ጀልህ ሀ ብርታት እና መንስዔ በላይ ለ በፍ ምጧል።
፲ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ኡሪም ፬ ሀ ዘፀአ. ፲፰፥፲፫–፳፮። ቅ.መ.መ. ጸሎት።
እና ቱሚም። ለ ሞዛያ ፬፥፳፯። ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፴፪–
ለ ት. እና ቃ. ፫፥፩–፲፭። ሐ ማቴ. ፲፥፳፪። ፴፫፤ ፴፰፥፲፫።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. አዕምሮ። ቅ.መ.መ. ትጋት። ለ ት. እና ቃ. ፭፥፩–፪።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፫፥፲። ፭ ሀ ፫ ኔፊ ፲፰፥፲፭–፳፩። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
፲፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፥፲፩–፳፰
፲፩ እናም እነሆ፣ እንዲህ እልሀለሁ፣ ቃላ ቸው ውስጥ ታላቅ ስፍራ ይዟል፤ መልካም
ቶቹን በመለወጣቸው ምክንያት፣ ከተረ በሆነው ላይ ሀ በክፋት እንዲነሱ ለ ያነሣሳቸ
ጎምካቸው እና እንዲጻፉ ካደረካቸው ዋል፤
ተጻራሪ የሆነን ነገር ያነባሉ፤ ፳፩ እናም ልቦቻቸው ሀ ተበላሽተዋል፣
፲፪ እናም፣ በዚህ ምክንያት ዲያብሎስ እናም ለ በክፋት እና በርኩሰት ተሞልተ
ይህን ስራ ለማጥፋት የብልጠት ዕቅድ ለማ ዋል፤ እናም ሐ ምግባሮቻቸው ርኩሰት በመ
ሳካት ፈልጓል። ሆናቸው ምክንያት ከብርሀን ይልቅ መ ጨለ
፲፫ ለመተርጎም አስመስለህ በነበሩት ማን ሠ ይወዳሉ፤ ስለዚህም እኔን አይጠይ
ቃላት ውስጥ ሀ ያዝንህ ብለው በሀሰት በመና ቁም።
ገር፣ ይህንን እንዲያደርጉ በልባቸው ውስጥ ፳፪ ነፍሳቸውን ወደ ጥፋት ሀ እንዲመሩ
አስቀምጧልና። ለ 
ሰይጣን ያነሣሳቸዋል።
፲፬ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ሰይጣን የክፋት ፳፫ እናም ስለዚህ የእግዚአብሔርን
እቅዱን እንዲያከናውን አልፈቅድም። እቅድ ለማጥፋት አጨበርባሪ ዕቅድ አስቀ
፲፭ እነሆም፣ ዳግም ለመተርጎም በመጠ ምጧል፤ ነገር ግን ይህንን ከእጃቸው እጠ
የቅ ጌታ አምላክህን እንድትፈትን በልባ ይቃለሁ፣ ሀ በፍርድ ቀንም ወደ እፍረታቸው
ቸው ውስጥ ይህን አስቀምጧል። እና ወደ ኩነኔያቸው ይለውጣል።
፲፮ እናም ከዚያም፣ እነሆ፣ እግዚአብሔር ፳፬ አዎን፣ በዚህ ስራ ላይ ልባቸው በቁጣ
ለመተርጎም ኃይልን እንደሰጠው እናያለን፤ እንዲነሳሳ ያደርጋል።
ይህም ከሆነ ዳግም እንዲሁ ኃይልን ይሰ ፳፭ አዎን፣ እንዲህም አላቸው፥ ማጥ
ጠዋል ይላሉ እናም በልባቸውም ይህንን ፋት ትችሉ ዘንድ፣ አታልሉ እናም ለመ
ያስባሉ፤ ያዝ አድፍጡ፤ እነሆ ይህም ጉዳት አይደ
፲፯ እናም ዳግም እግዚአብሔር ኃይልን ለም። እናም እንዲህ በማለት ይሸነግላቸ
የሚሰጠው ከሆነ፣ ወይም ዳግም የሚተረ ዋል፣ እንዲሁም ውሸታምን ሰው ይዞ ለማ
ጉም ከሆነ፣ ወይም በሌላ አባባል፣ ዳግም ጥፋት ሀ መዋሸት ኃጢአት አይደለም ይላ
አንድ አይነት ቃላት የሚያመጣ ከሆነ፣ ቸዋል።
እነሆ፣ ከእኛም ዘንድ እንዲህ አይነት ፳፮ እናም ስለዚህ ይሸነግላቸዋል፣ እናም
አለን፣ እናም ለውጠናቸዋል፤ ነፍሳቸውን ወደ ሀ ገሀነም ጎትቶ እስኪጥል
፲፰ ስለዚህም አይስማሙም፣ እናም በእ ድረስ ለ ይመራቸዋል፤ እናም እንደዚህ እራ
ነዚህ ቃላት ዋሽቷል፣ እናም ስጦታም የለ ሳቸው በራሳቸው ሐ ወጥመድ ውስጥ እንዲ
ውም፣ እናም ኃይልም የለውም እንላለን፤ ያጠምዱ ያደርጋል።
፲፱ ስለዚህ እርሱንም እናም ደግሞ ስራ ፳፯ እናም ሰለዚህ የሰዎችን ነፍስ ሀ ለማ
ውን እናጠፋለን፤ እናም ይህን የምናደር ጥፋት በምድር ላይ ወደላይ እና ወደታች፣
ገው በመጨረሻ እንዳናፍር፣ እናም የአለ ለ 
ወዲህ እና ወዲያው ይመላለሳል።
ምን ክብር እንድናገኝ ነው። ፳፰ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣
፳ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ሰይጣን በልባ ሌላው ሀ ለማታለል ይዋሻል ብሎ ለማታ
፲፫ ሀ ኤር. ፭፥፳፮። ሠ ሙሴ ፭፥፲፫–፲፰። ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. ሲዖል።
፳ ሀ ቅ.መ.መ. ኃጢያት። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። ለ ቅ.መ.መ. ክህደት።
ለ ፪ ኔፊ ፳፰፥፳–፳፪። ለ ፪ ኔፊ ፪፥፲፯–፲፰። ሐ ምሳ. ፳፱፥፭–፮፤
፳፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፪፥፳፫–፳፬። ፳፫ ሀ ሔለ. ፰፥፳፭፤ ፩ ኔፊ ፲፬፥፫።
ለ ቅ.መ.መ. ክፉ፣ ክፋት። ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፳፫–፳፭። ፳፯ ሀ ፪ ኔፊ ፳፰፥፲፱–፳፫፤
ሐ ዮሐ. ፫፥፲፰–፳፩፤ ፳፭ ሀ ፪ ኔፊ ፪፥፲፰፤ ፳፰፥፰–፱፤ ት. እና ቃ. ፸፮፥፳፰–፳፱።
ት. እና ቃ. ፳፱፥፵፭። አልማ ፲፥፲፯፤ ለ ኢዮብ ፩፥፯።
መ ሞዛያ ፲፭፥፳፮። ሙሴ ፬፥፬። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሽንገላ (ውሸት)፣
ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ። ቅ.መ.መ. ሐሰት። መዋሸት፣ ማታለል።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፥፳፱–፵፮ ፲፰
ለል ለሚዋሽ ወዮለት፣ እንደዚህ እይነቶቹ ዲህ እልሀለሁ፣ ነገሩን በተመለከተ ለአ
ከእግዚአብሔር ለ ፍትህ አያመልጡምና። ለም እስካሳውቅ ድረስ ለ ዝም በል።
፳፱ አሁን፣ እነሆ ሰይጣን አታሏችኋል ፴፰ እናም አሁን፣ እውነት እልሀለሁ፣
ስላላቸው እነዚህን ቃላት ለውጠዋል— ከእጅህ የወጡት የጻፍካቸው ሀ ነገሮች መዝ
እናም በዚህ የተነሳ አንተ ጌታ አምላክህን ገብ ለ በኔፊ ሰሌዳዎች ላይ ተቀርጸው ይገ
ሀ 
እንድትፈታተን፣ ኃጢአት እንዲያደርጉ ኛሉ፤
ይሸነግላቸዋል። ፴፱ አዎን፣ እናም በእነዚህ ጽሁፎች
፴ እነሆ፣ እንዲህ እልሀለሁ፣ ከእጅህ የወ ውስጥ የበለጠ ዝርዝር በኔፊ ሰሌዳ ላይ ተሰ
ጡትን ዳግመኛ አትተረጉምም፤ ጥቷል መባሉን አስታውስ።
፴፩ ስለሆነም በእነዚህ ቃላት ላይ በመዋ ፵ እናም አሁን፣ በኔፊ ሰሌዳ ላይ የተቀ
ሸት የክፋት እቅዳቸውን አያከናውኑም። ረጸው ታሪክ በጥበቤ በዚህ ታሪክ ውስጥ
ስለሆነም ዳግም ተመሣሳይ ቃላት ብታመጣ ላሉት ህዝብ ከማመጣው እውቀት አንጻር
ዋሽተሀል እናም ለመተርጎም አስመስለሀል በቀረበ በመሆኑ ምክንያት—
ነገር ግን ራስህን ተቃውመሀል ይላሉ። ፵፩ ስለዚህ፣ ሀ በኔፊ ሰሌዳዎች ላይ ያሉ
፴፪ እናም እነሆ፣ ይህንንም ያሰራጫሉ ትን ጽሁፎች እስከ ንጉስ ቢንያም አገዛዝ
እናም ሰይጣን ሰዎች በአንተ ላይ በቁጣ ድረስ፣ ወይም ተርጉመህ በእጅህ እስከ አስ
እንዲነሱ፣ ቃላቴን እንዳያምኑ ልባቸውን ቀረሀቸው ድረስ ትተረጉማለህ፤
ያደነድናል። ፵፪ እናም እነሆ፣ እንደ ኔፊ መዝገብ ታሳ
፴፫ ስለዚህ ስራው በዚህ ትውልድ መካ ትመዋለህ፤ እና እንደዚህም ቃላቴን የለወ
ከል እንዳይመጣ ሀ ሰይጣን በዚህ ትውልድ ጡትን አምታታቸዋለሁ።
ያለህን ምስክርነት ለማሸነፍ ያስባል። ፵፫ ሥራዬን ያጠፉ ዘንድ አልፈቅድም፤
፴፬ ነገር ግን እነሆ፣ ጥበብ ይኸው ነው፣ አዎን፣ ጥበቤ ከአጋንንት ብልጠት የላቀ
እናም ለአንተ ሀ ጥበብን ስላሳየሁህ እናም መሆኑንም አሳያቸዋለሁ።
እነዚህን በተመለከተ፣ ምንም ማድረግ እን ፵፬ እነሆ፣ አጥሮ የተጻፈውን ወይም አነ
ደሚገባህ፣ ትእዛዛትን ስለሰጠሁህ፣ የትር ስተኛውን የኔፊ ታሪክን ብቻ ነው ያገኙት።
ጉሙን ስራ እስክታጠናቅቅ ድረስ ለአለም ፵፭ እነሆ፣ በወንጌሌ ላይ ታላቅ መረዳ
እንዳታሳይ። ትን የሚያስገኙ ብዙ ነገሮች በኔፊ ሰሌዳ
፴፭ ጥበብ ይኸው ነው፣ ለአለም እንዳ ላይ ተቀርጸው ይገኛሉ፤ ስለዚህ፣ ይህን
ታሳየው ስላልኩህ አትደነቅ—ለአለም እን የኔፊ ቅርጾች የመጀመሪያ ክፍሎችን መተ
ዳታሳየው ያልሁህ ምክንያት አንተን ለማ ርጎምህ እናም ይህንም ስራ መላክህ በእኔ
ዳን ነው። ዘንድ ጥበብ ነው።
፴፮ እነሆ፣ ለጻድቃንን አታሳያቸው አላ ፵፮ እናም፣ እነሆ፣ የቀሩት እነዚህ ሀ ስራ
ልኩም፤ ዎች የእኔ ቅዱሳን ነቢያቶች፣ አዎን፣ እናም
፴፯ ነገር ግን ዘወትር ሀ ጻድቁን ለመፍረድ እንዲሁም ደቀመዛሙርቴ በጸሎታቸው
ስለማትችል፣ ወይም ክፉን ከጻድቁ ዘወ ለዚህ ህዝብ እንዲመጣ ለ የፈለጉትን ሐ የወ
ትር ለመለየት ስለማትችል፣ ስለዚህ እን ንጌሌን ክፍሎች የያዘ ነው።
፳፰ ለ ሮሜ ፪፥፫። የመጀመሪያ እትም መግቢያ ፵፩ ሀ ቃላት ፩፥፫–፯።
ቅ.መ.መ. ፍትህ። ውስጥ፣ በ፻፲፮ ገጾች ፵፮ ሀ ቅ.መ.መ. መፅሐፈ ሞርሞን።
፳፱ ሀ ማቴ. ፬፥፯። ውስጥ የነበረው መረጃ ለ ኢኖስ ፩፥፲፪–፲፰፤
፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። “መፅሀፈ ሌሂ” ተብሎ ሞር. ፰፥፳፬–፳፮፤
፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. ጥበብ። ከተጠራው ሰሌዳዎች ፱፥፴፬–፴፯።
፴፯ ሀ ማቴ. ፳፫፥፳፰። ላይ የተተረጎሙ ክፍል ሐ ቅ.መ.መ. ወንጌል።
ለ ዘፀአ. ፲፬፥፲፬። እንደነበረ ነቢዩ ገልጿል።
፴፰ ሀ በመፅሐፈ ሞርሞን ለ ቅ.መ.መ. ሰሌዳዎች።
፲፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፥፵፯–፷፫
፵፯ እናም እንዲህ አልኳቸው፣ በጸሎ ፶፮ ነገር ግን ሀ የማይፈሩኝ፣ ትእዛዛቴን
ታቸው ባላቸው ሀ እምነት መጠን ለ ሊሰጣ የማይጠብቁ ነገር ግን ለራሳቸው ለ ጥቅምን
ቸው ይገባል፤ ለማግኘት ሐ ቤተክርስቲያንን የሚገነቡ፣
፵፰ አዎን፣ እናም ይህም እምነታቸው አዎን፣ እርኩሰትን የሚያደርጉ ሁሉ እናም
ነበር፣ በጊዜያቸው እንዲሰብኩ ለእነርሱ የአጋንንትን መንግስት የሚገነቡ—አዎን፣
የሰጠኋቸውን ወንጌል ለወንድሞቻቸው እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ አውካቸዋ
ሀ 
ለላማናውያን እናም ደግሞ በመገንጠላ ለሁ፣ እና መላ ሰውነታቸው እንዲርበተበት
ቸው ምክንያት ላማናውያን ለሆኑት ሁሉ እና እንዲቀጠቀጥ አደርጋለሁ።
ይመጣ ዘንድ ነበር። ፶፯ እነሆ፣ እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ ሀ የእ
፵፱ አሁን፣ ይህ ብቻም አይደለም— ግዚአብሔር ልጅ ነኝ። የእኔው ወደሆኑት
ሌሎች ህዝብ ይህን ምድር እንዲይዙ የሚ መጣሁ፣ የራሴም አልተቀበሉኝም።
ቻል ቢሆን፣ ይህ ወንጌል እንዲሁ ይታወቅ ፶፰ እኔ በጭለማ የማበራ ሀ ብርሀን ነኝ፣
ዘንድ የጸሎት እምነታቸው ነበር፤ እናም በጨለማም ያሉት አይረዱትም።
፶ እናም ስለዚህ በዚህ ምድር ላይ በዚህ ፶፱ ለደቀመዛሙርቴ ከዚህ በረት ያልሆኑ
ወንጌል የሚያምን ሁሉ ዘለአለማዊ ህይወት ሀ 
ሌሎች ለ በጎች አሉኝ ያልሁት እኔው ነኝ።
ይኖረው ዘንድ፣ በዚህ ምድር ላይ በጸሎታ እናም ሐ ያልተረዱኝ ብዙ ነበሩ።
ቸው በረከትን ትተዋል፤ ፷ እናም ለዚህ ህዝብ ሀ የያዕቆብ ቤት ቅር
፶፩ አዎን፣ ለማንኛውም ሀገር፣ ነገድ፣ ንጫፍም እንደነበሩ፤ እና ሌሎች በጎች እን
ቋንቋ፣ ወይም ህዝብ ሁሉ ይህ ነጻ ይሆን ዳሉኝ አሳያቸዋለሁ፤
ዘንድ በጸሎታቸው በረከትን ትተዋል። ፷፩ እናም በስሜ የሰሩትን ድንቅ ስራዎ
፶፪ እና፣ አሁን፣ እነሆ በጸሎታቸው ቻቸውን ወደ ብርሀን አመጣለሁ፤
ውስጥ ባለው እምነት የተነሳ የዚህን የወ ፷፪ አዎን፣ እናም ለእነርሱ አገልግሎት
ንጌሌን ክፍል ወደ ሀዝቦቼ እውቀት አመ የዋለውን ወንጌሌን ወደ ብርሀን አመጣዋ
ጣለሁ። እነሆ፣ የሚመጣው የተቀበሉትን ለሁ፣ እናም እነሆ፣ እናንት የተቀበላችሁ
ለመሻር ሳይሆን፣ ነገር ግን ለመገንባት ነው። ትን አይክዱም ነገር ግን ይገነቡታል፣ እናም
፶፫ እናም በዚህ ምክንያት እንዲህ ብያ ሀ 
የትምህርቴን እውነተኛ ነጥቦች፣ አዎን፣
ለሁ፥ ይህ ትውልድ ልቡን የማያደነድን በእኔ ያለውን ብቸኛ ትምህርት ወደ ብር
ከሆነ፤ ቤተክርስቲያኔን በመካከላቸው ሀን ያመጡታል።
እመሰርታለሁ። ፷፫ እናም ወንጌሌን እመሰረት ዘንድ፣
፶፬ አሁን ይህንን የምለው ቤተክርስቲያኔን ብዙ ፀብ እንዳይኖር ዘንድ ይህንን አደር
ለማፍረስ አይደለም፣ ነገር ግን ቤተክርስ ጋለሁ፤ አዎን፣ የትምህርቴ ነጥቦች በተ
ቲያኔን ለመገንባት ነው። መለከተ ሀ ሰይጣን የሰዎችን ልብ ለ ለፀብ
፶፭ ስለዚህ፣ የቤተክርስቲያኔ ሰው የሆነ ያነሣሳል፤ በዚህም ስህተት ይሰራሉ ቅዱ
ሁሉ ሀ መፍርሀት የለበትም፣ እንደዚህ አይ ሳት መጻሕፍትን ሐ ያጣምማሉ እናም አይ
ነቱ ለ መንግሥተ ሰማይን ሐ ይወርሳልና። ረዷቸውም።
፵፯ ሀ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ሐ ማቴ. ፭፥፲። ሐ ፫ ኔፊ ፲፭፥፲፮–፲፰።
ለ ፫ ኔፊ ፭፥፲፫–፲፭፤ ፶፮ ሀ መክ. ፲፪፥፲፫–፲፬። ፷ ሀ ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን
ት. እና ቃ. ፫፥፲፱–፳። ለ ፬ ኔፊ ፩፥፳፮። አትክልት ስፍራ።
፵፰ ሀ ሞሮኒ ፲፥፩–፭፤ ሐ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ— ፷፪ ሀ ፫ ኔፊ ፲፩፥፴፩–፵።
ት. እና ቃ. ፻፱፥፷፭–፷፮። የዲያብሎስ ቤተክርስቲያን። ፷፫ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
፶፭ ሀ ቅ.መ.መ. ፍርሀት። ፶፯ ሀ ሮሜ ፩፥፬። ለ ቅ.መ.መ. ጸብ።
ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፶፰ ሀ ት. እና ቃ. ፮፥፳፩። ሐ ፪ ጴጥ. ፫፥፲፮።
መንግስት ወይም ፶፱ ሀ ዮሐ. ፲፥፲፮።
መንግስተ ሰማያት። ለ ቅ.መ.መ. መልካሙ እረኛ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፥፷፬–፲፩፥፫ ፳
፷፬ ስለዚህ፣ ይህንን ታላቅ ሚስጥር እገ ያውጅ ሁሉ ከእኔ አይደለም፣ ነገር ግን
ልጽላቸዋለሁ፤ ለ 
ተቃዋሚዬ ነው፤ ስለዚህ ከቤተክርስቲ
፷፭ ስለሆነም፣ ልባቸውን የማያደነድኑ ያኔም አይደለም።
ከሆኑ፣ ዶሮ ጫቹቶቿን በክንፎቿ እንደ ፷፱ እናም አሁን፣ እነሆ፣ የቤተክርስቲያኔ
ምትሰበስብ እንዲሁ እኔም ሀ እሰበስባቸዋ የሆነ ሁሉ እናም በቤተክርስቲያኔ እስከመ
ለሁ፤ ጨረሻው የሚጸና ሀ በአለቴ ላይ የምመሰር
፷፮ አዎን፣ ከመጡ ሀ ከህይወት ውሀ በነፃ ተው እርሱን ነው እናም ለ የሲዖል ደጆችም
ይጠጣሉ። አይቋቋሙትም።
፷፯ እነሆ፣ ይህ ትምህርቴ ነው—ንስሀ ፸ የአለም ሀ ብርሀን እና ህይወት የሆነውን፣
የሚገባ እና ወደ እኔ ሀ የሚመጣ ሁሉ ለ የቤ የአዳኛችሁን፣ ለ የጌታችሁን እና የአምላካ
ተክርስቲያኔ ሰው ነው። ችሁን ቃላት አስታውሱ። አሜን።
፷፰ በዚህ ላይ ጨምሮ ወይም ቀንሶ ሀ የሚ

ክፍል ፲፩
ግንቦት ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማ
ካይነት ለወንድሙ ለሀይረም ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። ይህም ራዕይ የተሰጠው
በኡሪም እና ቱሚም አማካይነት ለጆሴፍ ልመናና ጥያቄ መልስ ለመስጠት ነበር።
ይህ ራዕይ የአሮናዊ ክህነት ዳግመኛ ከተመለሰ በኋላ መሰጠቱን የጆሴፍ ስሚዝ
ታሪክ ያሳስባል።
፩–፮፣ በወይኑ ስፍራ ውስጥ የሚሰሩ ሰራ ፪ እነሆ፣ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ፈጣን
ተኞች ደህንነትን ያገኛሉ፤ ፯–፲፬፣ ጥበብን እና ሀ ሀያል፣ ሁለት አንደበት ካለው ሰይፍ
እሹ፣ ንስሐን አውጁ፣ በመንፈስ ታመኑ፤ ይልቅ ለ የተሳለ፣ መገጣጠሚያን እና
፲፭–፳፪፣ ትዕዛዛቱን ጠብቁ፣ እናም የጌ መቅኔን የሚለየውን ሐ ቃሌን መ አድምጥ፤
ታን ቃል አጥኑ፤ ፳፫–፳፯፣ የራዕይን ስለዚህ ቃሌን እድምጥ።
እናም የትንቢትን መንፈስን አትካዱ፤ ፫ እነሆ፣ የእርሻው ስፍራ ሀ ነጭ ሆኖ
፳፰–፴፣ ክርስቶስን የሚቀበሉ የእግዚአ አዝመራው ዝግጁ ነው፤ ስለዚህ፣ መሰ
ብሔር ልጆች ይሆናሉ። ብሰብ የሚሻ ሁሉ ኃይሉ ይጨድ፣ እናም
ለነፍሱም ለ ዘለአለማዊ ደህንነት በእግዚአ
፩ በሰዎች ልጆች መካከል ታላቅ እና ብሔር መንግስት ሐ ያከማች ዘንድ ቀን ሳለ
ድንቅ ስራ ሊመጣ ነው።
ሀ 
ይሰብስብ።
፷፭ ሀ ሉቃ. ፲፫፥፴፬፤ ፪ ኔፊ ፬፥፴፩–፴፪፤ ፪ ሀ አልማ ፬፥፲፱፤ ፴፩፥፭።
፫ ኔፊ ፲፥፬–፮፤ ት. እና ቃ. ፲፯፥፰፤ ለ ሔለ. ፫፥፳፱–፴፤
ት. እና ቃ. ፵፫፥፳፬። ፻፳፰፥፲። ት. እና ቃ. ፮፥፪።
፷፮ ሀ ቅ.መ.መ. ህያው ውሀ። ፸ ሀ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ሐ ዕብ. ፬፥፲፪።
፷፯ ሀ ማቴ. ፲፩፥፳፰–፴። የክርስቶስ ብርሀን። መ ፩ ኔፊ ፲፭፥፳፫–፳፭፤
ለ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ት. እና ቃ. ፩፥፲፬፤
ክርስቶስ ቤተክርስቲያን። ክርስቶስ። ፹፬፥፵፫–፵፭።
፷፰ ሀ ፫ ኔፊ ፲፩፥፵። ፲፩ ፩ ሀ ኢሳ. ፳፱፥፲፬፤ ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፲፪፥፫።
ለ ሉቃ. ፲፩፥፳፫። ት. እና ቃ. ፬። ለ ፩ ጢሞ. ፮፥፲፱።
፷፱ ሀ ቅ.መ.መ. አለት። ቅ.መ.መ. የወንጌል ሐ ሉቃ. ፲፰፥፳፪፤
ለ ማቴ. ፲፮፥፲፰፤ ዳግም መመለስ። ሔለ. ፭፥፰።
፳፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፩፥፬–፳
፬ አዎን፣ ማንኛውም ሀ የሚያጭድ እናም ፲፪ እናም አሁን፣ እውነት፣ እውነት፣
የሚሰበስብ ሁሉ እንዲሁ በእግዚአብሔር እልሀለሁ፣ ወደ መልካም፣ አዎን፣ በትክ
የተጠራ ነው። ክል ለመስራት፣ ሀ በትህትና ለ ለመራመድ፣
፭ ስለዚህ፣ እኔን ሀ ከጠየቅህ ትቀበላለህ፤ በጽድቅ ሐ ለመፍረድ፣ በሚመራው መ መን
ካንኳኳህ ይከፈትልሀል። ፈስ ላይ ሠ እምነትህን አድርግ፤ እና መንፈ
፮ አሁን፣ እንደጠየቅኸው፣ እነሆ፣ እን ሴም ይህ ነው።
ዲህ እልሀለሁ፣ ትእዛዛቴን ጠብቅ እናም ፲፫ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ከመንፈሴ ሀ አእ
ሀ 
የፅዮንን አስተሳሰብ ለማምጣት እና ለመ ምሮህን ለ እንዲያበራ፣ ነፍስህን ሐ በደስታ
መስረት ፈልግ፤ እንዲሞላ እሰጥሀለሁ፤
፯ ሀ ጥበብን እንጂ ለ ባለጠግነትን አትሻ፤ ፲፬ እናም ከዚያም ታውቃለህ፣ ወይም
እናም፣ እነሆ፣ የእግዚአብሔር ሚስጥራት ሀ 
የጽድቅን ነገሮች በተመለከተ ከእኔ የም
ይገለጡልሀል፣ እናም ባለጠጋም ትሆና ትሻቸውን ማናቸውንም ነገሮች ሁሉ በእ
ለህ። እነሆ፣ ዘለዓለማዊ ሕይወት ያለው ምነት በእኔ በማመን እንደምትቀበል በዚህ
ሰው ባለጠጋ ነው። ታውቃለህ።
፰ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ ላደ ፲፭ እነሆ፣ እስከምትጠራ ድረስ ለመስ
ርግልህ እንደምትሻው እንዲሁ ይደረግ በክ ሀ እንደተጠራህ አድርገህ ማሰብ እንደ
ልሀል፤ እናም፣ ፈቃድህም ከሆነ፣ በዚህ ሌለብህ አዝሀለሁ።
ትውልድ ውስጥ የብዙ መልካም ስራ መከ ፲፮ የትምህርቴን እርግጠኝነት ታውቅ
ናወን መንስኤ ትሆናለህ። ዘንድ ቃሌን፣ ሀ አለቴን፣ ቤተክርስቲያኔን
፱ ለዚህ ትውልድ ሀ ከንስሀ በቀር ሌላ እናም ወንጌሌን እስክትቀበል ድረስ፣ ለጥ
ምንም ለ አትናገር፤ ትእዛዛቴን ጠብቅ፣ ቂት ጊዜ ጠብቅ።
እናም ስራዬን በትእዛዜ ሐ መሰረት እንዲ ፲፯ እናም ከዚያም፣ እነሆ እንደመሻትህ፣
ከናወን እርዳ፣ እናም ትባረካለህ። አዎን፣ እንደ እምነትህም እንዲሁ ይደረ
፲ እነሆ፣ ሀ ስጦታ አለህ፣ ወይም በእም ግልሀል።
ነት፣ ለ በታመነ ልብ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ፲፰ ትእዛዛቴን ጠብቅ፤ ዝም በል፤ ለመ
ሀይል፣ ወይም አንተን በሚናገርህ ሀይሌ ንፈሴ መቃቀትን አድርግ፤
በማመን ከእኔ ከፈለግህ ስጦታ ይኖርሀል፤ ፲፱ አዎን፣ የተነገሩትን ነገሮች ወደብርሀን
፲፩ ስለሆነም፣ እነሆ፣ የምናገረው እኔ በማምጣት ትረዳ ዘንድ፣ በሙሉ ልብህ ወደ
ነኝ፣ በጭለማ የማበራው ሀ ብርሀን እኔ ነኝ፣ እኔ ሀ ጽና—አዎን፣ የስራዬን ትርጉም፤ እስ
እናም ለአንተ እነዚህን ቃላት ለ በሀይሌ እሰ ከምታጠናቅቅም ድረስ ትዕግስተኛ ሁን።
ጥሀለሁ። ፳ እነሆ፣ አዎን፣ በሙሉ ሀይልህ፣ አዕ
፬ ሀ ራዕ. ፲፬፥፲፭፤ ሐ ት. እና ቃ. ፻፭፥፭። ሠ ት. እና ቃ. ፹፬፥፻፲፮።
ት. እና ቃ. ፲፬፥፫–፬። ፲ ሀ ት. እና ቃ. ፵፮፥፰–፲፪። ቅ.መ.መ. መታመን።
፭ ሀ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ለ ሉቃ. ፰፥፲፭። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. አዕምሮ።
፮ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፯–፰፤ ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፲፪።
ት. እና ቃ. ፷፮፥፲፩። የክርስቶስ ብርሀን። ሐ ቅ.መ.መ. ደስታ።
ቅ.መ.መ. ፅዮን። ለ ቅ.መ.መ. ሀይል። ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ።
፯ ሀ ቅ.መ.መ. ጥበብ። ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና። ፲፭ ሀ እ.አ. ፩፥፭።
ለ ፩ ነገሥ. ፫፥፲፩–፲፫፤ ለ ቅ.መ.መ. መራመድ፣ ቅ.መ.መ. ስልጣን፤
፪ ኔፊ ፳፮፥፴፩፤ ከእግዚአብሔር ጋር ጥሪ፣ በእግዚአብሔር
ያዕቆ. ፪፥፲፯–፲፱፤ መራመድ (መሄድ)። መጠራት፣ የተጠራበት።
ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፱። ሐ ማቴ. ፯፥፩–፭፤ ፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፮፥፴፬።
፱ ሀ ት. እና ቃ. ፲፱፥፳፩–፳፪። አልማ ፵፩፥፲፬–፲፭። ቅ.መ.መ. አለት።
ለ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ መ ሮሜ ፰፥፩–፱፤ ፲፱ ሀ ያዕቆ. ፮፥፭፤
ንስሀ መግባት። ፩ ዮሐ. ፬፥፩–፮። ት. እና ቃ. ፺፰፥፲፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፩፥፳፩–፲፪፥፪ ፳፪
ምሮህ እናም ጉልበትህ፣ ትእዛዛቴን መጠ ሀ 
፳፬  አለቴ በሆነው በወንጌሌ ላይ ታነፅ፤
ሀ  ለ 

በቅ ይህ የአንተ ስራ ነው። ፳፭ ሀ የራዕይ መንፈስንም ሆነ፣ ለ የትን


፳፩ ቃሌን ለማወጅ አትፈልግ፣ ነገር ግን ቢትን መንፈስ አትካድ፣ ይህንን ለሚክድ
አስቀድመህ ቃሌን ሀ ለማግኘት ፈልግ፣ ለእርሱ ወዮለት፤
እናም ከእዚያ አንደበትህ ይፈታል፤ ከዚ ፳፮ ስለዚህ፣ በእኔ ጥበብ እስክትወጣ
ያም፣ ፈቃድህ ከሆነ፣ አዎን፣ ሰዎችን ድረስ በልብህ ቃሌን ሀ አከማች።
ለማሳመን የእግዚአብሔር ሀይል የሆነውን ፳፯ እነሆ፣ መልካም ፈቃድ ላላቸው፣
ቃሌን እና መንፈሴን ትቀበላለህ። እናም ሀ በማጭዳቸው ለመሰብሰብ ለሚያ
፳፪ ነገር ግን አሁን ዝም በል፤ አዎን፣ ጭዱ ሁሉ እናገራለሁ።
በዚህ ትውልድ ለሰው ልጆች ሀ የምሰጠውን ፳፰ እነሆ፣ እኔ የእግዚአብሔር ልጅ
እስክትቀበል ድረስ፣ በሰዎች መካከል የሄ ሀ 
ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ። እኔ የአለም ህይ
ደውን ለ ቃሌን ሐ አጥና እናም ደግሞም በሰ ወት እና ለ ብርሀን ነኝ።
ዎች መካከል የሚመጣውን መ ቃሌን፣ ወይም ፳፱ የእኔም ወደሆኑት መጥቼ የእኔም ያል
አሁን እየተተረጎመ ያለውን አጥና፣ እናም ተቀበሉኝ እኔው ራሴው ነኝ፤
ሁሉም ነገሮች በዚያ ላይ ይጨመራሉ። ፴ ነገር ግን እውነት፣ እውነት፣ እልሀ
፳፫ እነሆ አንተ ልጄ ሀ ሀይረም ነህ፣ የእ ለሁ፣ ለተቀበሉኝ ሁሉ፣ በስሜ ለሚያ
ግዚአብሔርን መንግስት ለ ፈልግ፣ እናም ምኑት እንኳን፣ ለእነርሱ የእግዚአብሔር
እንደ ፅድቅ መሰረት ሁሉም ነገሮች ይጨ ሀ 
ልጆች ይሆኑ ዘንድ ለ ስልጣንን እሰጣቸ
መራሉ። ዋለሁ። አሜን።

ክፍል ፲፪
ግንቦት ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካ
ይነት ለጆሴፍ ናይት ቀዳማዊ፣ የተሰጠ ራዕይ። የመፅሐፈ ሞርሞንን ሰሌዳ መያ
ዙን እና በሂደት ላይ ያለውን የትርጉም ስራ በተመለከተ ጆሴፍ ስሚዝ የሰጠውን
መግለጫ ጆሴፍ ናይት አመነ እናም መተርጎም እንዲቀጥሉ ያስቻላቸውን የቁ
ሳቁስ እርዳታ፣ ለጸሐፊው እና ለጆሴፍ ስሚዝ ብዙ ጊዜ ሰጥቶ ነበር። በጆሴፍ
ናይት ጥያቄ፣ ጆሴፍ ስሚዝ ጌታን በመጠየቅ ራእዩን ተቀብሏል።
፩–፮፣ በወይኑ ስፍራ ውስጥ የሚሰሩ ሰራ ፩ በሰዎች ልጆች መካከል ታላቅ እና
ተኞች ደህንነትን ያገኛሉ፤ ፯–፱፣ የሚሹ ድንቅ ስራ ሊመጣ ነው።
ሀ 

እና ብቁ የሆኑ ሁሉ በጌታ ስራ ውስጥ መር ፪ እነሆ፣ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ፈጣን


ዳት ይችላሉ። እና ሀያል፣ ሁለት አንደበት ካለው ሰይፍ
፳ ሀ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ መ አልማ ፳፱፥፰። ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፯።
ታዛዥ፣ መታዘዝ። ፳፫ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፬። ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ።
፳፩ ሀ አልማ ፲፯፥፪–፫፤ ለ ማቴ. ፮፥፴፫። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ክርስቶስ።
ት. እና ቃ. ፹፬፥፹፭። ፳፬ ሀ ማቴ. ፯፥፳፬–፳፯። ለ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣
፳፪ ሀ ይህም መፅሐፍ ቅዱስ ለ ቅ.መ.መ. ወንጌል። የክርስቶስ ብርሀን።
ማለት ነው። ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ራዕይ። ፴ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ለ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት ለ ራዕ. ፲፱፥፲። ወንድ እና ሴት ልጆች።
መጻህፍት—የቅዱሣት ቅ.መ.መ. ትንቢት፣ ለ ዮሐ. ፩፥፲፪።
መጻህፍት ዋጋዎች። መተንበይ። ፲፪ ፩ ሀ ለእንደዚህ አይነት
ሐ ይህም መፅሐፈ ሞርሞን ፳፮ ሀ ዘዳግ. ፲፩፥፲፰፤ ማጣቀሻዎች ት. እና ቃ.
ማለት ነው። ት. እና ቃ. ፮፥፳፤ ፵፫፥፴፬፤ ፲፩፥፩–፮ ተመልከቱ።
፳፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፪፥፫–፲፫፥፩
ይልቅ የተሳለ፣ መገጣጠሚያን እና መቅኔን ንን እንቅስቃሴ ለመፈጸም እና ለመመስ
የሚለየውን ቃሌን አድምጥ፤ ስለዚህ ቃሎ ረት ፈልግ፤
ቼን እድምጥ። ፯ እነሆ፣ ለአንተ እና እንዲሁም ይህንን
፫ እነሆ፣ የእርሻው ስፍራ ነጭ ሆኖ ስራ ለመፈጸምና ለመመስረት ለሚሹ ሁሉ
አዝመራው ዝግጁ ነው፣ ስለዚህ፣ ለነ እናገራለሁ።
ፍሱ ዘለአለማዊ ደህንነትን በእግዚአብ ፰ በሀላፊነት እምነት በተጣሉበት ነገሮች
ሔር መንግስት ያከማች ዘንድ፣ መሰብሰብ ሁሉ ራሱን ገዝቶ፣ ሀ በእምነት፣ ለ በተስፋና
የሚሻ በኃይሉ ይጨድ፣ እናም ቀን ሆኑም ሐ 
በለጋስነት፣ እናም እራሱን መ ትሁት በማ
እያለ ይሰብስብ። ድረግና ሠ በፍቅር ተሞልቶ ካልሆነ በቀር፣
፬ ማንኛውም የሚያጭድ እናም የሚሰበ ማንም ሰው በዚህ ስራ ውስጥ መርዳት አይ
ስብ፣ እርሱ በእግዚአብሔር የተጠራ ነው። ችልም።
፭ ስለዚህ፣ ብትጠይቀኝ ትቀበላለህ፣ ፱ እነሆ፣ እነዚህን ቃላት የምናገረው እኔ
ብታንኳኳ ይከፈትልሀል። የአለም ብርሀን እና ህይወት ነኝ፣ ስለዚህ
፮ አሁን፣ እንደጠየከው፣ እነሆ፣ እንዲህ ባለህ ሀይል አድምጥ እናም ከዚያም ትጠ
እልሀለሁ፣ ትዛዛቴን ጠብቅ እናም የፅዮ ራለህ። አሜን።

ክፍል ፲፫
በግንቦት ፲፭፣ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቬንያ አጠገብ ስለነቢዩ እና
ኦሊቨር ካውድሪ የአሮናዊ የክህነት ሹመት ሥርዓት አፈፃጸም ታሪክን የሚናግር
ከጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ ውስጥ የተውጣጣ ምንባብ። የሹመቱ ስርዓት የተከናወነው
በአዲስ ኪዳን መጥምቁ ዮሐንስ ተብሎ ይጠራ በነበረው፣ እራሱን ዮሐንስ ብሎ
በገለጸው መልአክ እጅ ነበር። መልአኩ ይህንን ስርዓት ያከናወነው የመልከ ጼዴቅ
ክህነት የሚባለውን የታላቁን ክህነት ቁልፍ በያዙት ጴጥሮስ፣ ያእቆብ፣ እና ዮሐ
ንስ ተብለው በተጠሩት የጥንት ኃዋሪያት ስር በመሆን እንደነበረ ገልጿል። በተ
ገቢው ጊዜ ይህ ከፍተኛ ክህነት እንደሚሰጣችው ለጆሴፍ ስሚዝ እና ለኦሊቨር
ካውድሪ የተስፋ ቃል ተሰጥቷቸው ነበር። (ክፍል ፳፯፥፯–፰፣ ፲፪ን ተመልክቱ።)
የአሮናዊ ክህነት ቁልፎች እና ሀይላት ግሎት ቁልፎች የያዘውን መ የአሮንን ክህ
ተዘርዝረዋል። ነት በመሲሁ ስም ለእናንተ ሠ እሰጣችኋ
ለሁ፤ እናም ረ የሌዊ ወንድ ልጆች ዳግም
፩ አገልጋይ ባልንጀሮቼ፣ ሀ የመላእክ መስዋዕት ለጌታ ሰ በጽድቅ እስኪሰዉ ድረስ
ትን፣ እና ለ የንስሀን ወንጌል፣ እና ለኃጢ ይህ ከምድር ላይ ዳግመኛ በፍጹም አይ
አት ስርየት በማጥለቅ ሐ የማጥመቅ አገል ወሰድም።
፰ ሀ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ንስሀ መግባት። ረ በጆሰፍ ስሚዝ—ታሪክ
ለ ቅ.መ.መ. ተስፋ። ሐ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ መጨረሻ ላይ ስለአሮናዊ
ሐ ቅ.መ.መ. ልግስና። መጥመቅ። ክህነት ዳግም መመለስ
መ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ መ ት. እና ቃ. ፳፯፥፰፤ ኦሊቨር ካውደሪ የሰጠውን
ትሕትና። ፹፬፥፲፰–፴፬። ታሪክ ተመልከቱ።
ሠ ቅ.መ.መ. ፍቅር። ቅ.መ.መ. አሮናዊ ክህነት። ዘዳግ. ፲፥፰፤ ፩ ዜና ፮፥፵፰፤
፲፫ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. መላእክት። ሠ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፷፰–፸፭። ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፳፬።
ለ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ሰ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፬፥፩–፱ ፳፬

ክፍል ፲፬
ሰኔ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በፌየት፣ ኒው ዮርክ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት
ለዴቪድ ዊትመር የተሰጠ ራዕይ። በመፅሐፈ ሞርሞን ትርጉም ላይ የዴቪድ ዊት
መር ቤተሰቦች የላቀ ፍላጎት አድሮባቸው ነበር። የትርጉሙን ስራ እስኪያጠና
ቅቅ ድረስ እና በሚመጣው የመጽሐፉ የባለቤትነት መብት በህግ ጥበቃን እስከ
ሚያገኝ ድረስ ነቢዩ መኖሪያውን በፒተር ዊትመር ቀዳማዊ ቤት መስርቶ ነበር።
ሶስቱ የዊትመር ወንድ ልጆች፣ እያንዳንዳቸው የስራውን እውነትነት ምስክርነት
ስላገኙ፣ የእያንዳንዳቸውን ሀላፊነት በተመለከተ ይበልጥ አሳስቧቸው ነበር። ይህ
እና ከዚህ የሚቀጥሉት ሁለቱ ራዕዮች (ክፍል ፲፭ እና ፲፮) የተሰጡት በኡሪም
እና ቱሚም አማካይነት ለተጠየቀው መልስ ነበር። በኋላም ዴቪድ ዊትመር ከሶ
ስቱ የመፅሐፈ ሞርሞን ምስክሮች አንዱ ሆነ።
፩–፮፣ በወይኑ ስፍራ ውስጥ የሚሰሩ ሰራ ሰበስብ፣ እርሱ በእግዚአብሔር የተጠራ
ተኞች ደህንነትን ያገኛሉ፤ ፯–፰፣ ከእ ነው።
ግዚአብሔር ስጦታዎች ውስጥ ዘለአለ ፭ ስለዚህ፣ ብትጠይቀኝ ትቀበላለህ፣
ማዊ ህይወት ከሁሉም በላይ ታላቅ ነው፤ ብታንኳኳም ይከፈትልሀል።
፱–፲፩፣ ክርስቶስ ሰማይ እና ምድርን ፮ ፅዮንን ወደፊት ለማምጣት እና ለመ
ፈጠረ። መስረት ፈልግ። በነገሮች ሁሉ ትእዛዛቴን
ጠብቅ።
፩ በሰዎች ልጆች መካከል ታላቅ እና ፯ እናም፣ ትእዛዛቴን ሀ ብትጠብቅ እናም
ድንቅ ስራ ሊመጣ ነው።
ሀ 
እስከመጨረሻው ለ ብትጸና ከእግዚአብ
፪ እነሆ፣ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ፈጣን ሔር ስጦታዎች ሁሉ ታላቅ ስጦታ የሆነ
እና ሀያል፣ ሁለት አንደበት ካለው ሰይፍ ውን ሐ ዘለአለማዊ ህይወት ይኖርሀል።
ይልቅ የተሳለ፣ መገጣጠሚያን እና መቅኔን ፰ እናም እንዲህም ይሆናል፣ ለዚህ ትው
የሚለየውን ቃሌን አድምጥ፤ ስለዚህ ልድ ንስሀ ታውጅ ዘንድ እናም ሀ ስለምትሰ
ቃላቴን እድምጥ። ማው እና ስለምታየው ለ ምስክር ሆነህ ትቆም
፫ እነሆ፣ የእርሻው ስፍራ ነጭ ሆኖ ዘንድ፣ ቃልን የሚሰጥህን ሐ መንፈስ ቅዱስን
አዝመራው ዝግጁ ነው፣ ስለዚህ፣ ለነ ለመቀበል በማመን በእምነት በስሜ አባቴን
ፍሱ ዘለአለማዊ ደህንነትን በእግዚአብ ትጠይቃለህ።
ሔር መንግስት ያከማች ዘንድ መሰብሰብ ፱ እነሆ፣ ሰማያት እና ሀ ምድርን፣ ለ ጨለ
የሚሻ በኃይሉ ይጨድ፣ እናም ቀን ሆኑም ማም ሊጋርደው የማይችል ሐ ብርሀንን
እያለ ይሰብስብ። መ 
የፈጠርኩ እኔ ሠ የህያው እግዚአብሔር
፬ አዎን፣ ማንም የሚያጭድ እናም የሚ ረ 
ልጅ ሰ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ።
፲፬ ፩ ሀ ለእንደዚህ አይነት ህይወት። ቅ.መ.መ. ብርሀን፣
ማጣቀሻዎች ት. እና ቃ. ፰ ሀ በመፅሐፈ ሞርሞን የክርስቶስ ብርሀን።
፲፩፥፩–፮ ተመልከቱ። የመጀመሪያ ገጾች ውስጥ መ ዮሐ. ፩፥፩–፫፣ ፲፬፤
፯ ሀ ዘሌዋ. ፳፮፥፫–፲፪፤ “የሶስቱ ምስክሮች ፫ ኔፊ ፱፥፲፭፤
ዮሐ. ፲፭፥፲፤ ምስክርነት”ን ተመልከቱ። ት. እና ቃ. ፵፭፥፩።
ሞዛያ ፪፥፳፪፣ ፵፩፤ ለ ሞዛያ ፲፰፥፰–፲። ቅ.መ.መ. መፍጠር፣ ፍጥረት።
ት. እና ቃ. ፶፰፥፪። ቅ.መ.መ. ምስክር። ሠ ዳን. ፮፥፳፮፤ አልማ ፯፥፮፤
ለ ቅ.መ.መ. መፅናት። ሐ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ት. እና ቃ. ፳፥፲፱።
ሐ ፪ ኔፊ ፴፩፥፳፤ ፱ ሀ አብር. ፬፥፲፪፣ ፳፬–፳፭። ረ ሮሜ ፩፥፬።
ት. እና ቃ. ፮፥፲፫። ለ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ። ሰ ሞዛያ ፬፥፪፤
ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ሐ ፪ ሳሙ. ፳፪፥፳፱። ት. እና ቃ. ፸፮፥፳–፳፬።
፳፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፬፥፲–፲፮፥፪
፲ ስለዚህ፣ የወንጌሌን ሀ ሙላት ለ ከአህዛብ ንም ብታደርግ እና እምነትም ቢኖርህ በጊ
ወደ እስራኤል ቤት ላመጣ ይገባኛል። ዜአዊ እና በመንፈሳዊ በረከቶች ትባረካ
፲፩ እናም እነሆ፣ አንተ ዴቪድ ነህ፣ አን ለህ እናም ደመወዝህም ታላቅ ይሆናል።
ተም ለመርዳት ተጠርተሀል እናም ይህን አሜን።

ክፍል ፲፭
ሰኔ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት
ለጆን ዊትመር የተሰጠ ራዕይ (የክፍል ፲፬ ርዕስን ተመልከቱ)። ይህ በቅርበት እና
በሚገርም ሁኔታ የግል መልዕክት ነው፣ ጌታ በጆን ዊትመር እና በራሱ ብቻ የሚ
ታወቀውን ይናገራል። ጆን ዊትመር በኋላም ከስምንቶቹ አንዱ የመፅሐፈ ሞር
ሞን ምስክር ሆነ።
፩–፪፣ የጌታ ክንድ በምድር ላይ ሁሉ ማንም ሰው የማያውቀውን ነገር እነግርሀ
ነው፤ ፫–፮፣ ወንጌልን መስበክ እና ነፍ ለሁ—
ሳትን ማዳን ታላቅ ዋጋ ያለው ነገር ፬ ስለሆነ ብዙ ጊዜ ላንተ ትልቅ ዋጋ ያለው
ነው። ነገር ምን እንደሆነ ከእኔ ለማወቅ ፈልገሀል።
፭ እነሆ፣ ስለ እነዚህ ነገሮች፣ እናም የሰ
፩ አድምጥ፣ አገልጋዬ ጆን እናም የጌ ጠሁህን ቃላቴን በትእዛዛቴ መሰረት ስለተ
ታህን እና የአዳኝህን የኢየሱስ ክርስቶስን ናገርህ የተባረክ ነህ።
ቃላት አድምጥ። ፮ እናም አሁን፣ እነሆ፣ እንዲህ እልሀ
፪ ስለሆነም እነሆ፣ ክንዴ በምድር ሁሉ ለሁ፣ ለአንተ ታላቅ ዋጋ ያለው ነገር፣ ነፍ
ላይ ስለሆነ፣ በስልጣን እና ሀ በሀይል እና ሳትን ወደ እኔ ታመጣ ዘንድ ከእነርሱም ጋር
ገርሀለሁ። ሀ 
በአባቴ ለ መንግስት ሐ ታርፍ ዘንድ ለዚህ
፫ እናም ከእኔ እና ከአንተ ብቻ በቀር ህዝብ ንስሀን መ ማወጅ ይሆናል። አሜን።

ክፍል ፲፮
ሰኔ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት
ለፒተር ዊትመር ዳግማዊ፣ የተሰጠ ራዕይ። (የክፍል ፲፬ ርዕስን ተመልከቱ)። በኋ
ላም ፒተር ዊትመር ዳግማዊ ከስምንቶቹ አንዱ የመፅሐፈ ሞርሞን ምስክር ሆነ።
፩–፪፣ የጌታ ክንድ በምድር ላይ ሁሉ ፩ ሀ አድምጥ፣ አገልጋዬ ፒተር እናም የጌ
ነው፤ ፫–፮፣ ወንጌልን መስበክ እና ነፍ ታህን እና የአዳኝህን የኢየሱስ ክርስቶስን
ሳትን ማዳን ታላቅ ዋጋ ያለው ነገር ነው። ቃላት አድምጥ።
፪ ስለሆነም እነሆ፣ ክንዴ በምድር ሁሉ
፲ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፰–፱፤ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. የሰማይ አባት። መ ት. እና ቃ. ፲፰፥፲፭–፲፮።
ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፬። ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ።
ለ ቅ.መ.መ. አህዛቦች። መንግስት ወይም ፲፮ ፩ ሀ ለእንደዚህ አይነት
፲፭ ፪ ሀ ሔለ. ፫፥፳፱–፴። መንግስተ ሰማያት። ማጣቀሻዎች ት. እና ቃ.
ቅ.መ.መ. ሀይል። ሐ ቅ.መ.መ. እረፍት። ፲፭ ተመልከቱ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፮፥፫–፲፯፥፭ ፳፮
ላይ ስለሆነ፣ በስልጣን እና በሀይል እናገ ጠሁህን ቃላቴን በትእዛዛቴ መሰረት ስለተ
ርሀለሁ። ናገርክ የተባረክ ነህ።
፫ ከእኔ እና ከአንተ ብቻ በቀር ማንም ሰው ፮ እናም አሁን፣ እነሆ እንዲህ እልሀለሁ፣
የማያውቀውን ነገር እነግርሀለሁ— ለአንተ ታላቅ ዋጋ ያለው፣ ነፍሳትን ወደ
፬ ስለሆነ ብዙ ጊዜ ለአንተ ትልቅ ዋጋ እኔ ታመጣ ዘንድ፣ ከእነርሱ ጋር በአባቴ
ያለው ነገር ምን እንደሆነ ከእኔ ለማወቅ መንግስት ታርፍ ዘንድ፣ ለዚህ ህዝብ ንስ
ፈልገሀል። ሀን ማወጅ ይሆናል። አሜን።
፭ እነሆ፣ ስለ እነዚህ ነገሮች፣ እናም የሰ

ክፍል ፲፯
ሰኔ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት
የመፅሐፈ ሞርሞንን ታሪክ የተቀረጸበትን ሰሌዳዎች ከማየታቸው በፊት ለኦሊ
ቨር ካውድሪ፣ ዴቪድ ዊትመር እና ማርቲን ሀሪስ የተሰጠ ራዕይ። ጆሴፍ ስሚዝ
እና ጸሀፊው፣ ኦሊቨር ካውድሪ፣ ሶስት ልዩ ምስክሮች እንደሚመረጡ ከመፅ
ሐፈ ሞርሞን ሰሌዳ ትርጉም ተገንዝበው ነበር (ኤተር ፭፥፪–፬፤ ፪ ኔፊ ፲፩፥፫፤
፳፯፥፲፪ን ተመልከቱ)። ኦሊቨር ካውድሪ፣ ዴቪድ ዊትመር እና ማርቲን ሀሪስ
በልዩ መሻት በመነሳሳት ሶስቱ ምስክሮች መሆንን ፈልገው ነበር። ነቢዩ ጌታን
ጠየቀ፣ እናም ይህ ራዕይ በኡሪም እና ቱሚም አማካይነት የተሰጠ መልስ ነበር።
፩–፬፣ ሰሌዳዎቹ እና ሌሎች የተቀደሱ ነገ ፪ እናም እነርሱን የምትመለከቱት በእም
ሮችን ሶስቱ ምስክሮች በእምነት ይመለከ ነታችሁ፣ እንዲሁም ጥንታዊ ነቢያት በነበ
ታሉ፤ ፭–፱፣ ስለ መፅሐፈ ሞርሞን መለኮ ራቸው አይነት እምነት ነው።
ታዊነት ክርስቶስ ምስክርነቱን ሰጠ። ፫ እምነት ካገኛችሁ እና በአይኖቻችሁ
ካያችኋቸው በኋላ በእግዚአብሔር ሀይል
፩ እነሆ፣ በቃሌ ላይ መደገፍ አለባችሁ ስለእነርሱ ሀ ትመሰክራላችሁ፤
እላችኋለሁ፣ ዓላማም በተሞላበት ልብ ካደ ፬ እናም አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግ
ረጋችሁ፣ ሀ ሰሌዳዎቹን፣ እንዲሁም ጥሩ ማዊ፣ እንዳይጠፋ ዘንድ፣ በዚህ ስራ ለሰው
ርን፣ ለ የላባንን ሰይፍ፣ ከጌታ ጋር ሐ ፊት ልጆች የጽድቅ አላማዬን አመጣ ዘንድ ይህ
ለፊት በተነጋገርንበት ጊዜ ለያሬድ መ ወን ንን ታደርጋላችሁ።
ድም የተሰጡትን ሠ ኡሪም እና ቱሚም፣ ፭ እናም አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግ
እናም ረ በቀይ ባህር ዳርቻ በምድረበዳ ማዊ፣ እንደተመለከታቸው ሁሉ፤ እናን
ለሌሒ የተሰጠውን ሰ ተዓምረኛ ጠቋሚ ተም እንዲሁ እንደተመለክታችሁ ትመሰ
ሸ 
ትመለከታላችሁ። ክራላችሁ፣ እናም እርሱም የተመለከታቸ
፲፯ ፩ ሀ ሞር. ፮፥፮፤ ዘፀአ. ፴፫፥፲፩፤ ሙሴ ፩፥፪። ኤተር ፭፥፪–፬፤
ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፶፪። መ ኤተር ፫። ት. እና ቃ. ፭፥፲፭።
ቅ.መ.መ. ሰሌዳዎች። ሠ ቅ.መ.መ. ኡሪም ደግሞም በመፅሐፈ
ለ ፩ ኔፊ ፬፥፰–፱፤ እና ቱሚም። ሞርሞን የመጀመሪያ ገጾች
፪ ኔፊ ፭፥፲፬፤ ረ ፩ ኔፊ ፪፥፭። ውስጥ “የሶስቱ ምስክሮች
ያዕቆ. ፩፥፲፤ ሰ ፩ ኔፊ ፲፮፥፲፣ ፲፮፣ ፳፮–፳፱፤ ምስክርነት”ን ተመልከቱ።
ሞዛያ ፩፥፲፮። አልማ ፴፯፥፴፰–፵፯። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. መመስከር፤
ሐ ዘፍጥ. ፴፪፥፴፤ ሸ ፪ ኔፊ ፳፯፥፲፪፤ ምስክር።
፳፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፯፥፮–፲፰፥፮
ውም በእኔ ኃይል ነው፣ ምክንያቱም እም ፰ እናም የሰጠኋችሁን የመጨረሻ ትእዛ
ነት ስለነበረው ነበር። ዛቴን ከፈጸማችሁ የሲዖል ሀ ደጆችም አይ
፮ እና እርሱም ሀ መፅሐፍን፣ እንዲሁም ቋቋማችሁም፣ ለ ጸጋዬ ለእናንተ በቂ ነውና፣
እኔ ያዘዝኩትን ለ ክፍል፣ ተርጉሟል፣ እናም እናም በመጨራሻው ቀን ሐ ከፍ ትላላችሁ።
ጌታ እና አምላካህ ህያው እንደሆነ ይህም ፱ እናም ለሰው ልጆች የጽድቅ አላማዬን
እውነት ነው። አመጣ ዘንድ፣ እኔ ሀ ጌታችሁና አምላካ
፯ ስለዚህ ልክ እንደ እርሱ አንድ አይ ችሁ ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን ተናግሬዋ
ነት ሀይል፣ እናም አንድ አይነት እምነት፣ ለሁ። አሜን።
እናም አንድ አይነት ስጦታ ተቀብላችኋል፤

ክፍል ፲፰
ሰኔ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ኦሊቨር ካው
ድሪ፣ እና ዴቪድ ዊትመር የተሰጠ ራዕይ። ነቢዩ እንዳለው፣ ይህ ራዕይ እንዲ
ታወቅ የተደረገው “ስለአስራ ሁለት ሐዋሪያት በእነዚህ በኋለኛው ቀናት መጠ
ራት ነበር፣ እና ደግሞም ቤተክርስቲያኗን ለመገንባት መመሪያዎችን ስለመስ
ጠት ነበር።”
፩–፭፣ ቅዱሳን መጻህፍት ቤተክርስቲያን ፪ እነሆ፣ አንተ የጻፍካቸው ነገሮች ሀ እው
እንዴት እንደሚገነባ ያሳያሉ፤ ፮–፰፣ ነት እንደሆኑ፣ በብዙ አጋጣሚ በመንፈሴ
አለም በኃጢአት እየበሰለ ነው፤ ፱–፲፮፣ ገልጬልሀለሁ፤ ስለዚህም እውነት እንደ
የነፍሳት ዋጋ ታላቅ ነው፤ ፲፯–፳፭፣ ደህ ሆኑ ታውቃለህ።
ንነትን ለማግኘት ሰዎች የክርስቶስን ስም ፫ እናም እውነት እንደሆኑ ካወቅህ፣
በላያቸው ላይ መውሰድ አለባቸው፤ ፳፮– እነሆ፣ ሀ በተጻፉት ላይ እንድትደገፍ፣ ትእ
፴፮፣ የአስራ ሁለቱ ጥሪ እና ተልዕኮ ተገ ዛዛትን ለአንተ እሰጥሀለሁ፤
ልጧል፤ ፴፯–፴፱፣ ኦሊቨር ካውድሪ እና ፬ ስለሆነ በውስጣቸው የቤተክርስቲያኔን፣
ዴቪድ ዊትመር አስራ ሁለቱን መፈለግ ሀ 
የወንጌሌን፣ እና ለ የአለቴን መሰረት በተ
ይገባቸዋል፤ ፵–፵፯፣ ደህንነትን ለማግ መለከተ ሁሉም ነገሮች ተጽፈዋል።
ኘት ሰዎች ንሰሀ መግባት፣ መጠመቅ፣ እና ፭ ስለዚህ፣ በወንጌሌ እና በአለቴ መሰረት
ትእዛዛቶቹን መጠበቅ አለባቸው። ላይ ቤተክርስቲያኔን ከገንባህ የሲዖል ደጆ
ችም አይቋቋሙህም።
፩ አሁን፣ እነሆ፣ አንተ አገልጋዬ፣ ኦሊ ፮ እነሆ፣ ሀ አለም በኃጢአት እየበሰለ
ቨር ካውድሪ ከእኔ ለማወቅ በምትሻው ነገር ነው፣ እናም የሰው ልጆች፣ ለ አሕዛብ እና
ምክንያት፣ እነዚህን ቃላት ለአንተ እሰጥሀ ደግሞም የእስራኤል ቤት፣ ለንስሀ መነሳ
ለሁ፥ ሳት አለባቸው።
፮ ሀ ቅ.መ.መ. መፅሐፈ ሞርሞን። ሐ ፩ ኔፊ ፲፫፥፴፯፤ መጻህፍት—የቅዱሣት
ለ ፪ ኔፊ ፳፯፥፳፪፤ ፫ ኔፊ ፳፯፥፲፬–፲፭፣ ፳፪፤ መጻህፍት ዋጋዎች።
፫ ኔፊ ፳፮፥፯–፲። ት. እና ቃ. ፱፥፲፬። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. ወንጌል።
፰ ሀ ማቴ. ፲፮፥፲፰፤ ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ጌታ። ለ ቅ.መ.መ. አለት።
፫ ኔፊ ፲፩፥፴፱፤ ፲፰ ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፮፥፲፭–፲፯። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. አለም።
ት. እና ቃ. ፲፥፷፱። ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፺፰፥፲፩። ለ ቅ.መ.መ. አህዛቦች።
ለ ቅ.መ.መ. ጸጋ። ቅ.መ.መ. ቅዱሳት
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፰፥፯–፳፪ ፳፰
፯ ስለዚህ፣ እኔ ባዘዝኩት መሰረት በአገል ፲፭ እናም በቀኖቻችሁ ሁሉ ንስሀን ወደ
ጋዬ በጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ እጅ ሀ እን እነዚህ ህዝብ በመጮህ ብታገለግሉ፣ እናም
ደተጠመቅህ ሁሉ፣ ያዘዝኩትን ነገር ፈጽ አንድም ነፍስ ቢሆን እንኳን ወደ እኔ ዘንድ
ሟል። ብታመጡ፣ በአባቴ መንግስት ከእርሱ ጋር
፰ በእኔ ለሚታወቀው አላማ፣ ለአላማዬ ሀ 
ደስታችሁ እንዴት ታላቅ ይሆናል!
ስለጠራሁት አትደነቅ፤ ስለዚህ፣ ትእዛዛቴን ፲፮ እናም አሁን፣ ወደ አባቴ ሀ መንግስት
ሀ 
በመጠበቅ ለ ትጉህ ከሆነ፣ በዘለአለም ህይ ባመጣችሁት አንድ ነፍስ ደስታችሁ ታላቅ
ወት ሐ ይባረካል፤ ስሙም መ ጆሴፍ ነው። ከሆነ፣ ወደ እኔ ብዙ ነፍሳትን ለ ብታመጡ
፱ እናም አሁን፣ በትእዛዝ መልክ ለአ ሐ 
ደስታችሁ ምን ያህል ታላቅ ይሆናል!
ንተ ለኦሊቨር ካውድሪ እናም እንዲሁም ፲፯ እነሆ፣ ወንጌሌ፣ እና አለቴ፣ እናም
ለዴቭድ ዊትመር እናገራለሁ፤ ስለሆነም፣ ሀ 
ማዳኔም በፊታችሁ ነው።
እነሆ፣ በሁሉም ስፍራ ሁሉም ሰዎች ንስሀ ፲፰ እንደምትቀበሉ በማመን በእም
እንዲገቡ አዝዛለሁና፣ እናም እርሱ በተጠ ነት አባቴን ሀ በስሜ ለ ጠይቁ፣ እናም ለሰው
ራበት ጥሪ ስለተጠራችሁ እንደ ሀ ኃዋሪያዬ ልጆች ሐ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ሁሉ
ጳውሎስ እናገራችኋለሁ። የሚገልጠው መንፈስ ቅዱስ ይኖራችኋል።
፲ ሀ የነፍስ ለ ዋጋ በእግዚአብሔር ፊት ፲፱ እናም ሀ እምነት፣ ለ ተስፋ፣ እናም
ታላቅ እንደሆነ አስታውሱ፤ ሐ 
ለጋስነት ከሌላችሁ፣ ምንም ነገር ማድ
፲፩ ስለሆነም፣ እነሆ ጌታ ሀ አዳኛችሁ የስጋ ረግ አትችሉም።
ለ 
ሞትን ሞተ፤ ስለዚህ ሰዎች ንስሀ ገብተው ፳  ሀ የዲያብሎስ ቤተክርስቲያን ካል
ወደ እርሱ ይመጡ ዘንድ የሰዎችን ሁሉ ሆነ በስተቀር ከማንም ቤተክርስቲያን ጋር
ሐ 
ህመም መ ተሰቃየ። ለ 
አትከራከሩ።
፲፪ እናም ሀ በንስሀ ብቻ ሰዎችን ሁሉ ወደ ፳፩ የክርስቶስ ሀ ስም በላያችሁ ላይ ውሰዱ
እርሱ ያመጣ ዘንድ፣ ከሞት ዳግም ለ ተነሳ። እናም እውነትን ለ በቅንነት ሐ ተናገሩ።
፲፫ እናም ንስሀ በሚገባ ነፍስ ሀ ደስታው ፳፪ እናም ስሜ በሆነው በኢየሱስ ክርስ
እንዴት ታላቅ ነው! ቶስ ሁሉ ንስሀ የሚገቡና ሀ የሚጠመቁ እናም
፲፬ ሰለዚህ፣ ለዚህ ህዝብ ንስሀን ሀ እንድ እስከመጨረሻው ድረስ ለ የሚጸኑ፣ እንዲሁ
ትጮሁ ተጠርታችኋል። ይድናሉ።
፯ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፸–፸፩። ማዳን፣ ቤዛነት። ለ ቅ.መ.መ. ጸሎት።
፰ ሀ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፲፱፥፬–፲፰። ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፫–፷፭።
ታዛዥ፣ መታዘዝ። ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን።
ለ ቅ.መ.መ. ትጋት። ንስሀ መግባት። ለ ቅ.መ.መ. ተስፋ።
ሐ ቅ.መ.መ. መባረክ፣ ለ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ሐ ቅ.መ.መ. ልግስና።
የተባረከ፣ በረከት። ፲፫ ሀ ሉቃ. ፲፭፥፯። ፳ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ—
መ ፪ ኔፊ ፫፥፲፬–፲፭። ፲፬ ሀ አልማ ፳፱፥፩–፪፤ የዲያብሎስ ቤተክርስቲያን።
ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ት. እና ቃ. ፴፬፥፭– ለ ፪ ጢሞ. ፪፥፳፫–፳፬፤
ጆሴፍ ዳግማዊ። ፮፤ ፷፫፥፶፯። ፫ ኔፊ ፲፩፥፳፱–፴።
፱ ሀ ሮሜ ፩፥፩። ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ነፍስ— ፳፩ ሀ ፪ ኔፊ ፴፩፥፲፫፤
፲ ሀ ቅ.መ.መ. ነፍስ። የነፍሶች ዋጋ። ሞዛያ ፭፥፰፤
ለ ቅ.መ.መ. ነፍስ— ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፫ ኔፊ ፳፯፥፭፤
የነፍሶች ዋጋ። መንግስት ወይም ት. እና ቃ. ፳፥፴፯።
፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. መድኃኒት። መንግስተ ሰማያት። ለ ሮሜ ፲፪፥፫።
ለ ቅ.መ.መ. መሰቀል። ለ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ሐ ት. እና ቃ. ፻፥፭–፰።
ሐ ኢሳ. ፶፫፥፬–፭። ሐ አልማ ፳፮፥፲፩። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣
ቅ.መ.መ. የኃጢያት ዋጋን ቅ.መ.መ. ደስታ። መጥመቅ።
መክፈል፣ የኃጢያት ክፍያ። ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ደህንነት። ለ ቅ.መ.መ. መፅናት።
መ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣ ፲፰ ሀ ዮሐ. ፲፭፥፲፮።
፳፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፰፥፳፫–፵፪
፳፫ እነሆ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ከአብ ዘንድ ጠው ሀ ጥሪ እና ስጦታ ለ መሰረት ካህናትን
የተሰጠ ሀ ስም ነው፣ እናም ሰው ሊድንበት እና መምህራንን ሐ እንድትሾሙ፣ እና ወን
የሚችል የተሰጠ ሌላ ስም የለምና፤ ጌሌንም እንድታውጁ ዘንድ፣ በእኔ የተ
፳፬ ስለዚህ ይህን፣ ከአብ የተሰጠውን ስም ሾማችሁት እናንት ናችሁ፤
ሁሉም ሰዎች በራሳቸው ላይ ሊወስዱ ይገ ፴፫ እናም እኔ፣ ጌታችሁ እና አምላካችሁ
ባል፣ በመጨረሻውም ቀን በዚያ ስም ይጠ ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን ተናግሬዋለሁ።
ራሉና፤ ፴፬ እነዚህ ሀ ቃላት የእኔ እንጂ የሰው
፳፭ ስለዚህ፣ የሚጠሩበትን ሀ ስም የማያ ወይም የሰዎች አይደሉም፤ ስለዚህ፣ የሰው
ውቁ ከሆነ፣ በአባቴ ለ መንግስት ስፍራ ሊኖ እንዳልሆኑ እናም የእኔ እንደሆኑ ትመሰክ
ራቸው አይችልም። ራላችሁ፤
፳፮ እናም አሁን፣ እነሆ፣ ለአይሁድ እና ፴፭ ለእናንተ እነዚህን የሚናገራችሁ
ሀ 
ለአህዛብ ወንጌሌን እንዲያውጁ የተጠሩ ሀ 
ድምፄ ነው፤ ለእናንተም የተሰጧችሁ
ሌሎች አሉ። በመንፈሴ ነው፣ እናም በኃይሌም አንዳ
፳፯ አዎን፣ እንዲሁም አስራ ሁለቱ፤ ችሁ ለሌላኛችሁ ልታነቧቸው ትችላላ
እናም ሀ አስራ ሁለቱ ደቀመዛሙርቴ ይሆ ችሁ፤ እናም በሀይሌ ካልሆነ በስተቀር እነ
ናሉ፣ እናም በላያቸው ላይ ለ ስሜን ይወስ ርሱ ሊኖሯችሁ ባትችሉም ነበር፤
ዳሉ፤ እናም አስራ ሁለቱም ዓላማ በተሞላ ፴፮ ስለዚህ፣ ድምፄን እንደሰማችሁ እና
ልብ ስሜን በላያቸው ለመውሰድ ፈቃድ ቃላቴን እንደምታውቁ ሀ መመስከር ትች
ያላቸው ናቸው። ላላችሁ።
፳፰ እናም አላማ በተሞላ ልብ ስሜን በላ ፴፯ እናም አሁን፣ እነሆ፣ ለአንተ ለኦሊ
ያቸው ላይ ሊወስዱ ፈቃድ ካላቸው፣ ወደ ቨር ካውድሪ እና እንዲሁም ለዴቪድ ዊት
ሀ 
አለም ሁሉ በመሄድ ለ ወንጌሌን ሐ ለፍጥረ መር የተናገርኩት ነገር ፈቃድ ያላቸውን
ታት ሁሉ ለማወጅ ተጠርተዋል። አስራ ሁለቱን ኃዋሪያት እንድትፈልጉ ኃላ
፳፱ እናም በተጻፈው መሰረት በስሜ ፊነትን ሰጥቻችኋለሁ፤
ሀ 
ለማጥመቅ የተሾሙት እነርሱ ናቸው፤ ፴፰ እናም በፍላጎታቸው እና ሀ በስራቸው
፴ እናም የተጻፈው በፊታችሁ አለላችሁ፤ ታውቋቸዋላችሁ።
ስለዚህ፣ በተጻፉት ቃላት መሰረት ልታከ ፴፱ እናም ባገኛችኋቸው ጊዜ እነዚህ ነገ
ናውኑት ይገባል። ሮች ታሳይዋቸዋላችሁ።
፴፩ እናም ለእናንተ ሀ ለአስራ ሁለቱ እና ፵ እናም ትሰግዳላችሁ እናም አባቴን
ገራለሁ—እነሆ፣ ጸጋዬ ለእናንተ በቂ ነው፤ በስሜ ሀ ታመልካላችሁ።
በፊቴ በቅንነት ተራመዱ እናም ኃጢአት ፵፩ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ንስሀ ሊገቡ
ንም አታድርጉ። እንደሚገባ እና መጠመቅም እንዳለባቸው
፴፪ እናም፣ እነሆ፣ በመንፈስ ቅዱስ በማለት ለአለም መስበክ ይኖርባችኋል፤
ኃይል፣ እናም እግዚአብሔር ለሰዎች በሰ ፵፪ ሁሉም ወንዶች ንሰሀ መገባት እና
፳፫ ሀ ሚል. ፩፥፲፩፤ ለ ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፪። ሐ ሞሮኒ ፫፤
የሐዋ. ፬፥፲፪፤ ፳፰ ሀ ማር. ፲፮፥፲፭–፲፮። ት. እና ቃ. ፳፥፷፤ ፻፯፥፶፰።
ሞዛያ ፫፥፲፯፤ ለ ቅ.መ.መ. ወንጌል። ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት።
ሔለ. ፫፥፳፰–፳፱። ሐ ት. እና ቃ. ፩፥፪፤ ፵፪፥፶፰። ፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት
፳፭ ሀ ሞዛያ ፭፥፱–፲፬። ፳፱ ሀ ፫ ኔፊ ፲፩፥፳፩–፳፰፤ መጻህፍት።
ለ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ት. እና ቃ. ፳፥፸፪–፸፬። ፴፭ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፴፰።
ክብር። ፴፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፳፫–፴፭። ቅ.መ.መ. ድምፅ።
፳፮ ሀ ት. እና ቃ. ፺፥፰–፱፤ ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፳፯። ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. መመስከር።
፻፲፪፥፬። ለ ፪ ጴጥ. ፩፥፳፩፤ ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. ስራዎች።
፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ። ት. እና ቃ. ፷፰፥፫–፬። ፵ ሀ ቅ.መ.መ. ማምለክ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፰፥፵፫–፲፱፥፭ ፴
መጠመቅ አለባቸው እናም ወንዶች ብቻ ችሁ ድንቅ ስራን በሰዎች ልጆች መካ
ለ 

ሳይሆኑ ነገር ግን ሴቶች፣ እናም ሀ ለተጠ ከል እሰራለሁ።


ያቂነት እድሜ የደረሱ ልጆች ሁሉ ንሰሀ ፵፭ ስለዚህ፣ የምሰጣችሁ በረከቶች ከሁ
መግባት እና መጠመቅ አለባቸው። ሉም ነገሮች ሀ በላይ ናቸው።
፵፫ እናም፣ አሁን፣ ይህንን ከተቀበላችሁ ፵፮ እናም ይህን ነገር ከተቀበላችሁ በኋላ፣
በኋላ፣ በሁሉም ነገሮች ሀ ትእዛዛቴን መጠ ትእዛዛቴን ሀ የማትጠብቁ ከሆነ በአባቴ መን
በቅ አለባችሁ። ግስት አትድኑም።
፵፬ እናም፣ ወደ ንስሀ እንዲመጡ ብዙ ፵፯ እነሆ፣ እኔ፣ ጌታችሁ እና አምላካ
ኃጢዓቶቻቸውንም ሀ በማሳመን፣ ወደ ችሁ እና አዳኛችሁ ኢየሱስ ክርስቶስ በመ
አባቴ መንግስት ይመጡ ዘንድ፣ በእጃ ንፈሴ ሀይል ይህን ተናግሬዋለሁ። አሜን።

ክፍል ፲፱
በበጋ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) አካባቢ በማንቺስተር ኒው ዮርክ በጆሴፍ ስሚዝ አማካ
ይነት የተሰጠ ራዕይ። በታሪኩ ውስጥ፣ ነቢዩ ይህን “ለማርቲን ሀሪስ በሰው ሳይ
ሆን ዘለአለማዊ በሆነው በእግዚአብሔር የተስጠ ትእዛዝ” ብሎ አስተዋወቀ።
፩–፫፣ ክርስቶስ ሁሉም ስልጣን አለው፤ ለእኔ ያለውን ፈቃድ አከናውኛለሁ እናም
፬–፭፣ ሰዎች ሁሉ ንሰሀ መግባት አለባ ለ 
ጨረሻለሁ፤
ቸው ወይም ይሰቃያሉ፤ ፮–፲፪፣ ዘለአለ ፫ ሰይጣንን እና ስራዎቹን በአለም ሀ ፍጻሜ
ማዊ ቅጣት የእግዚአብሔር ቅጣት ነው፤ ለ 
ለማፍረስ፣ እና እያንዳንዱን ሰው ሐ በተ
፲፫–፳፣ ንስሀ ቢገቡ እንዳይሰቃዩ ክርስ ግባሩ መሰረት መ በመፍረድ በዚያ በሚኖ
ቶስ ለሰዎች ሁሉ ተሰቃየ፣ ፳፩–፳፰፣ የን ሩት ላይ እንድፈርድባቸው ዘንድ ሠ ሀይልን
ስሀን ወንጌል ስበክ፤ ፳፱–፵፩፣ የምስራ እና የመጨረሻ ታላቅ የቅጣት ቀንን በመያዝ
ችን ቃል አውጅ። የአብን ፈቃድ አከናውናለሁ።
፬ እናም እያንዳንዱ ሰው ሀ ንስሀ መግባት
፩ እኔ ሀ አልፋና ዖሜጋ፣ ጌታ ለ ክርስ አለበት ወይም ለ ይሰቃያል፤ እኔ እግዚአብ
ቶስ ነኝ፤ አዎን፣ መጀመሪያውና መጨ ሔር ሐ መጨረሻ የለኝምና።
ረሻው እናም የአለም ቤዛ የሆንኩት ፭ ስለዚህ የማሳልፈውን ፍርድ ሀ አል
እኔ ነኝ። ሽርም፣ ነገር ግን፣ አዎን፣ ለ በግራዬ ለሚ
፪ ነገሮችን ሁሉ ለእኔ ሀ ይገዙ ዘንድ ይህ ሆኑት ዋይታ፣ ሐ ልቅሶ እና ጥርስ ማፋጨት
ንንም በማድረግ፣ የእርሱ የሆንኩት አብ ይሆናል።
፵፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፸፩፤ ፲፱ ፩ ሀ ራዕ. ፩፥፰፣ ፲፩፤ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፩–፻፲፭።
፳፱፥፵፯፤ ፷፰፥፳፯። ፫ ኔፊ ፱፥፲፰፤ ሐ ቅ.መ.መ. ስራዎች።
ቅ.መ.መ. መልስ ት. እና ቃ. ፴፭፥፩፤ ፷፩፥፩። መ ቅ.መ.መ. ፍርድ፣
መስጠት፣ ሂሳብ፣ ቅ.መ.መ. አልፋ እና ኦሜጋ። የመጨረሻው።
ተጠያቂነት፣ ሀላፊነት። ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ክርስቶስ። ሠ ቅ.መ.መ. ሀይል።
፵፫ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፪ ሀ ዮሐ. ፲፯፥፬፤ ፬ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣
ትእዛዛት። ፫ ኔፊ ፲፩፥፲፩። ንስሀ መግባት።
፵፬ ሀ አልማ ፴፮፥፲፪–፲፱፤ ለ ፊልጵ. ፫፥፳፩። ለ ሉቃ. ፲፫፥፫፤
፷፪፥፵፭። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. አለም— ሔለ. ፲፬፥፲፱።
ለ ኢሳ. ፳፱፥፲፬፤ የአለም መጨረሻ። ሐ ሙሴ ፩፥፫።
ት. እና ቃ. ፬፥፩። ለ ኢሳ. ፲፬፥፲፪–፲፯፤ ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፶፮፥፬፤ ፶፰፥፴፪።
፵፭ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፴፭–፴፰። ፩ ዮሐ. ፫፥፰፤ ለ ማቴ. ፳፭፥፵፩–፵፫።
፵፮ ሀ ት. እና ቃ. ፹፪፥፫። ፩ ኔፊ ፳፪፥፳፮፤ ሐ ማቴ. ፲፫፥፵፪።
፴፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፱፥፮–፳፪
፮ ምንም እንኳን፣ ይህ ስቃይ ማብቂያ ሀ 
ስቃይህ መራር ይሆናል—ምን ያህል
እንደሌለው ሀ ባይጻፍም፣ ነገር ግን ለ ገደብ መራር እንደሆነ አታውቅም፣ ምን ያህል
የለሽ ስቃይ ተብሎ ተጽፏል። እንደሚጎዳህ እንደሆነ አታውቀውም፣
፯ ዳግም፣ ሀ ዘለአለማዊ ኩነኔ ተብሎ አዎን፣ ምን ያህል ለመሸከም እንደሚከ
ተጽፋል፤ ስለዚህ በአንድ ላይ ለስሜ ክብር ብድ አታውቀውም።
በሰዎች ልጆች ልብ ላይ ይሰራ ዘንድ ከሌ ፲፮ ስለሆነም፣ እነሆ፣ ሀ ንስሀ ከገቡ ለ እን
ሎች የቅዱስ መጻሕፍት ጽሁፎች በበለጠ ዳይሰቃዩ ዘንድ እኔ እግዚአብሔር እነዚህን
ግልጽ ነው። ነገሮች ለሁሉም ሐ ተሰቃይቻለሁ፤
፰ ስለዚህ፣ ይህንን ሚስጥር ለአንተ እገ ፲፯ ነገር ግን ንስሀ ካልገቡ እኔ እንደተሰ
ልጽልኅለሁ፣ አንተም እንደ እኔ ኃዋርያቴ ቃየሁት ሀ መሰቃየት አለባቸው፤
ታውቅ ዘንድ ስለሚገባ ነውና። ፲፰ ይህም ስቃይ የሁሉም ታላቅ የሆንኩ
፱ አንድ ሆናችሁ ወደ ሀ እረፍቴ ትገቡ ትን እኔን እግዚአብሔርን፣ ከስቃዩ የተነሳ
ዘንድ ለዚህ ስራ ለተመረጣችሁት ለእና እንድንቀጠቀጥ እናም ከእያንዳንዱ ቀዳዳ
ንተ እናገራለሁ። እንድደማ እናም በአካል እና በመንፈስ እን
፲ ስለሆነም፣ እነሆ፣ የአምላክነት ሀ ሚስ ድሰቃይ እናም መራራውን ጽዋ ሀ እንዳል
ጥር እንዴት ታላቅ ነው! ስለሆነም፣ እነሆ፣ ጠጣ እንድፈልግ እና እንድሸማቀቅ ያደ
እኔ መጨረሻ የለኝም፣ እናም ከእጄ የሚሰ ረገኝን ነው።
ጠው ቅጣት መጨረሻ የሌለው ቅጣት ነው፣ ፲፱ ሆኖም፣ ለአብ ክብር ይሁን፣ እናም
ስሜም ለ መጨረሻ የሌለውም ነውና። ስለ ጠጥቼዋለሁ እናም ለሰዎች ልጆችም ዝግ
ዚህ— ጅቴን ሀ ጨርሻለሁ።
፲፩ ሀ ዘለአለማዊ ቅጣት የእግዚአብሔር ፳ ሰለዚህ፣ ዳግም ንሰሀ እንድትገባ አዝሀ
ቅጣት ነው። ለሁ፣ አለበለዚያም በኃያሉ ኃይሌ ትሁት
፲፪ መጨረሻ የሌለው ቅጣት የእግዚአብ አደርግሀለሁ፤ እናም ሰለዚህ ኃጢአትህን
ሔር ቅጣት ነው። ሀ 
ተናዘዝ፣ አለበለዚያም የተናገርኩትን፣
፲፫ ስለዚህ፣ ንስሀ እንድትገባ እና በስሜ አዎን፣ መንፈሴን ካንተ በወሰድኩበት ጊዜ
ከአገልጋዬ ከጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ እጅ በአነሰ ደረጃ የቀመስከውን፣ ቅጣቴን ትሰ
የተቀበልካቸውን ሀ ትእዛዛት እንድትጠብቅ ቃያለህ።
አዝኃለሁ፤ ፳፩ እናም ከንሰሀ በቀር ምንም ሀ እንዳትሰ
፲፬ እናም እነዚህንም በኃያሉ ኃይሌ ነው ብክ አዝሀለሁ፣ እናም በእኔ ጥበብ እስኪ
የተቀበልከው፤ ሆን ድረስ እነዚህን ነገሮች ለአለም ለ እን
፲፭ ስለዚህ ንስሀ እንድትገባ አዝሀለሁ— ዳታሳይ።
ንስሀ ግባ አለበለዚያ በቁጣዬ እናም በንዴቴ ፳፪ ስለሆነም፣ ስጋን አሁን ሀ መሸከም
እናም በአፌ በትር እመታሀለሁ እናም አይችሉም፣ ነገር ግን ለ ወተትን መቀበል
፮ ሀ ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፭–፻፮፤ ፲፩ ሀ ማቴ. ፳፭፥፵፮። ፲፱ ሀ ዮሐ. ፲፯፥፬፤ ፲፱፥፴።
፻፴፰፥፶፱። ፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፪፤ ፳ ሀ ዘኁል. ፭፥፮–፯፤
ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፴፫፣ ፲፥፮–፯፤ ፲፯። ሞዛያ ፳፮፥፳፱፤
፵፬–፵፭። ፲፭ ሀ አልማ ፴፮፥፲፩–፲፱። ት. እና ቃ. ፶፰፥፵፫፤
፯ ሀ ሔለ. ፲፪፥፳፭–፳፮፤ ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት። ፷፬፥፯።
ት. እና ቃ. ፳፱፥፵፬። ለ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። ቅ.መ.መ. መናዘዝ።
፱ ሀ ቅ.መ.መ. እረፍት። ሐ አልማ ፲፩፥፵–፵፩። ፳፩ ሀ ት. እና ቃ. ፲፩፥፱።
፲ ሀ ያዕቆ. ፬፥፰፤ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ዋጋን ለ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፵፪።
ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፲፬–፻፲፮። መክፈል፣ የኃጢያት ክፍያ። ፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፲፯–፲፰።
ለ ሙሴ ፩፥፫፤ ፯፥፴፭። ፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፯። ለ ዕብ. ፭፥፲፩–፲፬፤
ቅ.መ.መ. ማለቂያ የሌለው። ፲፰ ሀ ሉቃ. ፳፪፥፵፪–፵፬። ት. እና ቃ. ፶፥፵።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፱፥፳፫–፴፰ ፴፪
አለባቸው፤ ስለዚህ እንዳይጠፉ እነዚህን ፴ እናም፣ በእኔ በመታመን፣ ክፋትን
ሀ 

ነገሮች ማወቅ የለባቸውም። ለሚናገሩህ ክፋትን ባለመናገር በሙሉ


፳፫ ከእኔ ተማር፣ እናም ቃላቴን አድ ትህትና ታደርገዋለህ።
ምጥ፤ በመንፈሴ ሀ በትህትና ለ ተጓዝ፣ እናም ፴፩ እናም ሀ የተወሳሰበ የቤተክርስቲያን
በእኔ ሐ ሰላምን ታገኛለህ። ትምህርቶችን አትናገር፣ ነገር ግን ንስ
፳፬ እኔ ሀ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ፣ በአብ ሀን እናም በአዳኛችን ለ እምነትን፣ ሐ በጥ
ፈቃድ መጥቻለሁ፣ እናም ፈቃዱንም ምቀት እናም መ በእሳት አዎን እንዲሁም
አደርጋለሁ። ሠ 
በመንፈስ ቅዱስ ኃጢአት ረ እንደሚሰ
፳፭ እናም ዳግም፣ የባልንጀራህን ሀ ሚስ ረይ አውጅ።
ትም ሆነ የባልንጀራህን ህይወት ለ እንዳት ፴፪ እነሆ፣ ይህንን ነገር በተመለከተ የም
መኝ አዝሀለሁ። ሰጥህ ይህ ትልቅ እና የመጨረሻ ሀ ትእዛዝ
፳፮ እናም ዳግም የራስህንም ንብረት እን ነው፤ ምክንያቱም ይህ ለዕለት ተዕለት እር
ዳትመኝ፣ ነገር ግን በለጋስነት ሀ እውነትን ምጃህ እስከ ህይወትህ ፍጻሜ በቂ ነው።
እና የእግዚአብሔርን ቃል የያዘውን መፅ ፴፫ እናም ይህንን ሀ ምክር ችላ የምትል
ሐፈ ሞርሞንን ለማሳተሚያ ይሆን ዘንድ ከሆነ ስቃይን ትቀበላለህ፣ አዎን፣ በአንተ
እንድትሰጥ አዝሀለሁ— እና በንብረትህ ላይ ቢሆን እንኳን ጥፋትን
፳፯ ይህ ሀ ለአህዛብ የተሰጠ፣ እንዲሁ በቅ ትቀበላለህ።
ርቡ ላማናውያን የእነርሱ ለ ቅሪት በሆኑት ፴፬ የንብረትህን ክፍል፣ አዎን፣ የምድር
ሐ 
አይሁዳውያን ወንጌልን ያምኑ ዘንድ እናም ህን ክፍል ቢሆንም እንኳን፣ እናም ለቤተ
የመጣውን መ መሲህ ይመጣል ብለው እንዳ ሰብህ ከሚያስፈልግህ በቀር ሁሉንም ንብ
ይጠብቁ ወደእነርሱ የሚሄደው ቃሌ ነው። ረትህን ሀ ሽጥ።
፳፰ እናም ዳግም፣ ድምጽህን አው ፴፭ ከአሳታሚው ጋር የገባኸውን ሀ ውል
ጥተህ፣ እንዲሁም በልብህ አዎን በአ ለ 
እዳ ክፈል። ሐ ከባርነት ራስህን ነፃ አውጣ።
ለም ፊት፣ እንዲሁም በስውር፣ በአደባ ፴፮ ቤተሰብህን ለማየት ስትፈልግ ካልሆነ
ባይ እንዲሁም በግል ሀ በድምጽ ለ እንድት በስተቀር ቤትህን እና መኖሪያህን ሀ ተው፤
ጸልይ አዝሀለሁ። ፴፯ እናም በነፃነት ለሁሉም ሀ ተናገር፤
፳፱ እናም የምስራችን ቃል ታውጃለህ፣ አዎን፣ በከፍተኛ ድምጽ ቢሆንም እንኳን፣
አዎን፣ በተራራዎችም ላይ፣ እናም በሁ ሆሳዕና፣ ሆሳዕና፣ የእግዚአብሔር ስም የተ
ሉም ከፍታ ስፍራዎች ላይ፣ እናም ልታ ባረከ ይሁን! በማለት ስበክ፣ ምከር፣ ለ እው
ያቸው በተፈቀደልህ ህዝብ መካከል ሁሉ ነትን አውጅ።
ሀ 
ታውጃለህ። ፴፰ ዘወትር ሀ ጸልይ፣ እናም መንፈሴን
፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ገር፣ ገርነት። መ ቅ.መ.መ. መሲህ። ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፮–፳፱።
ለ ሞሮኒ ፯፥፫–፬። ፳፰ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፵፯፣ ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ሐ ቅ.መ.መ. ሰላም። ፶፩፤ ፳፫፥፮። ትእዛዛት።
፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ክርስቶስ። ለ ፩ ጢሞ. ፪፥፰። ፴፬ ሀ የሐዋ. ፬፥፴፬–፴፭።
፳፭ ሀ ዘፀአ. ፳፥፲፯፤ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፴፭ ሀ ይህም ለመፅሐፈ ሞርሞን
፩ ቆሮ. ፯፥፪–፬። ፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። የመጀመሪያ እትመት
ቅ.መ.መ. ማመንዘር። ፴ ሀ ቅ.መ.መ. መታመን። መክፈል ማለት ነው።
ለ ቅ.መ.መ. መመኘት። ፴፩ ሀ ፪ ጢሞ. ፪፥፳፫–፳፬። ለ ቅ.መ.መ. እዳ።
፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. እውነት። ለ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ሐ ምሳ. ፳፪፥፯።
፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. አህዛቦች። ሐ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ፴፮ ሀ ማቴ. ፲፱፥፳፱።
ለ ኦምኒ ፩፥፲፬–፲፱፤ መጥመቅ። ፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፵፯፤
ሞዛያ ፳፭፥፪–፬፤ መ ማቴ. ፫፥፲፩። ፷፰፥፰፤ ፸፩፥፯።
ሔለ. ፰፥፳፩፤ ሠ ቅ.መ.መ. የመንፈስ ለ ት. እና ቃ. ፸፭፥፬።
፫ ኔፊ ፪፥፲፪–፲፮። ቅዱስ ስጦታ። ፴፰ ሀ ሉቃ. ፲፰፥፩፤ ፪ ኔፊ ፴፪፥፱፤
ሐ ቅ.መ.መ. አይሁዶች። ረ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት። ት. እና ቃ. ፲፥፭።
፴፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፲፱፥፴፱–፳፥፫
በአንተ ላይ ለ አፈሳለሁ—አዎን፣ የምድ ፵ ወይም እውር መሪ የሚሮጠውን ያህል
ርን ሀብት እናም የሚጠፋን ነገር ሁሉ ብታ መሮጥ አትችልምን?
ገኝም እንኳን በረከትህ ከዚህ የበለጠ ታላቅ ፵፩ ወይም በጥበብ ራስህን በፊቴ ሀ ዝቅ
ይሆናል። ማድረግ እና ትሁት ማድረግ ትችላለህ?
፴፱ እነሆ፣ ሳትደሰት እና ልብህን ለደ አዎን፣ ወደ እኔ ወደ አዳኝህ ለ ና። አሜን።
ስታ ሳታነሳሳ ይህን ማንበብ አትችልምን?

ክፍል ፳
ስለቤተክርስቲያን አደረጃጀት እና አስተዳደር፣ በፈየት፣ ኒው ዮርክ ወይም በዚያ
አካባቢ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። የዚህ ራዕይ ክፍሎች የተሰ
ጡት በበጋ ፲፰፻፳፱ (እ. አ. አ. ) አካባቢ ሳይሆን አይቀርም። በዚያ ጊዜ አንቀጾች
እና ቃል ኪዳኖች ተብሎ የሚታወቀው ሙሉ ራዕዩ የተመዘገበው በሚያዝያ ፮፣
፲፰፻፴ (ቤተክርስቲያኗ በተደራጀችበት ቀን) ሳይሆን አይቀርም። ነቢዩ እንደጻ
ፈው፥ “በትንቢት እና ራዕይ መንፈስ ከእርሱ [ከኢየሱስ ክርስቶስ] የሚከተለ
ውን ተቀበልን፤ ይህም ብዙ መረጃዎችን ብቻ ሳይሆን የሰጠን፣ ነገር ግን እንደ
እርሱ ፈቃድ እና ትእዛዝ መቼ የእርሱን ቤተክርስቲያን ዳግም በምድር ላይ ማቋ
ቋም እንደሚገባን ጠቁሞናል።”
፩–፲፮፣ መፅሐፈ ሞርሞን የኋለኛው ቀን ኛችን ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ ከመጣበት
ስራን መለኮታዊነት ያረጋግጣል፤ ፲፯– ጊዜ ጀምሮ አንድ ሺ ስምንት መቶ ሰላሳ
፳፰፣ የፍጥረት፣ የውድቀት፣ የኃጢአት አመት ሲሆን፣ ቤተክርስቲያኗም በእግዚ
ክፍያ፣ እናም የጥምቀት ትምህርቶች ተረ አብሔር ፈቃድ እና ትእዛዝ ሚያዝያ በሚ
ጋግጠዋል፤ ፳፱–፴፯፣ ንስሀ፣ መፅደቅን፣ ባለው በአራተኛው ወር በስድስተኛው ቀን
ቅድስናን፣ እና ጥምቀትን የሚያስተዳድሩ ለአገራችን ህግ ዘወትር ተስማሚ በሚሆን
ህጎች ተገልጸዋል፤ ፴፰–፷፯፣ የሽማግሌ ሁኔታ ሐ ተደራጅታ ተመስርታለች—
ዎች፣ የካህናት፣ የመምህራን፣ እናም የዲ ፪ እነዚህም ትእዛዛት የተሰጡት በእግዚአ
ያቆናት ሀላፊነቶች በአጭር ተጠቃለዋል። ብሔር ሀ ለተጠራው፣ እና የዚህች ቤተክር
፷፰–፸፬፣ የአባላት ሀላፊነቶች፣ ልጆችን ስቲያን መጀመሪያ ለ ሽማግሌ በመሆን የኢ
መባረክ፣ እና ጥምቀት የሚከናወንበትም የሱስ ክርስቶስ ሐ ሐዋርያ እንዲሆን ለተሾ
ዘዴዎች ተገልጠዋል፤ ፸፭–፹፬፣ የቅዱስ መው ለጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ ነበር፤
ቁርባን ጸሎቶች እና የቤተክርስቲያን አባ ፫ እናም በእግዚአብሔር፣ የኢየሱስ ክር
ልነትን ማስተዳደሪያ ደንቦች ተሰጥተዋል። ስቶስ ሀዋሪያ፣ የዚህች ቤተክርስቲያን ሁለ
ተኛ ሽማግሌ እንዲሆን ለተጠራው እና በእ
፩ በእነዚህ በኋለኞቹ ቀናት የክርስቶስ ርሱ እጅ ለተሾመው ለኦሊቨር ካውድሪ
ቤተክርስቲያን ለ መነሳት፣ ጌታችንና አዳ
ሀ 
ነው፤
፴፰ ለ ምሳ. ፩፥፳፫፤ ስም፤ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ።
የሐዋ. ፪፥፲፯። የኋለኛው ቀን ቅዱሳን ለ ቅ.መ.መ. ስልጣን፤
፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥሪ፣ በእግዚአብሔር
ለ ማቴ. ፲፩፥፳፰–፴። ቤተክርስቲያን። መጠራት፣ የተጠራበት።
፳ ፩ ሀ ፫ ኔፊ ፳፯፥፩–፰። ለ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፪። ሐ ቅ.መ.መ. ሽማግሌ።
ቅ.መ.መ. የቤተክርስቲያን ሐ ት. እና ቃ. ፳፩፥፫።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፥፬–፲፱ ፴፬
፬ ይህም እንደጌታችን እና አዳኛችን ኢየ ፲፪ በዚህም እርሱ ትላንትናም ዛሬም
ሱስ ክርስቶስ ጸጋ ነው፣ ለእርሱም አሁንም እናም ለዘለአለም ሀ አንድ አይነት አምላክ
ለዘለዓለምም ክብር ይሁን። አሜን። እንደሆነ በማሳየት ነው። አሜን።
፭ ይህ የመጀመሪያው ሽማግሌ የኃጢአት ፲፫ ስለዚህም፣ በጣም ታላቅ ምስክርነቶች
ስርየት እንደተቀበለ በእውነት ከተገለጸለት ስላሏቸው፣ ዓለም ሁሉ፣ እንዲሁም ከዚህ
በኋላ፣ በአለም ከንቱነት ውስጥ ደግሞም በኋላ ወደዚህ እውቀት የሚመጡት ሁሉ፣
ሀ 
ተጠላለፈ፤ በእነርሱ ይፈረድባቸዋል።
፮ ነገር ግን ንስሀ ከገባ፣ እናም በእምነት ፲፬ እናም በእምነት የሚቀበሉት ሁሉ፣
እራሱን በቅንነት ትሑት ካደረገ በኋላ፣ እናም ሀ ፅድቅን የሚሰሩ፣ የዘለአለማዊ ህይ
ሀ 
መልኩ እንደ መብረቅ ብሩህ፣ እናም ወት ለ አክሊልን ይቀበላሉ፤
ልብሱ ከንጣቶች ሁሉ በላይ ንጹ እና ነጭ ፲፭ ነገር ግን ሀ ባለማመን ልባቸውን የሚ
በነበረው ቅዱስ ለ መልአክ በኩል እግዚአ ያደነድኑ፣ እናም ለሚያስወግዱት፣ ወደ
ብሔርም አገለገለው፤ ኩነኔያቸው ይለወጣል—
፯ እና ያነሳሱትን ትዕዛዛትንም ሰጠው፤ ፲፮ ጌታ እግዚአብሔር ተናግሮታልና፣
፰ እናም መፅሐፈ ሞርሞንን ለመተርጎም እናም እኛ የቤተክርስቲያኗ ሽማግሌዎች፣
ቀደም ብሎ በተዘጋጁት ሀ መንገዶች በኩል በላይ ያለውን የከበረ ግርማዊ ቃላቶቹን
ከላይ ሀይልን ሰጠው፤ ሰምተናል እናም ምስክርነታችንን እንሰ
፱ ይህም የወደቁትን ሰዎች መዝገብ፣ ጣለን፣ ለእርሱም ክብር ከዘለአለም እስከ
እናም ለአህዛብና ለአይሁድ ሁሉ ሀ ሙሉ ዘለአለም ይሁን። አሜን።
የኢየሱስ ክርስቶስን ለ ወንጌል የያዘ ነው፤ ፲፯ በእነዚህ ነገሮች መጨረሻ የሌለውና
፲ በሚያነሳሳ መንፈስ የተሰጠ፣ እናም ዘለአለማዊ የሆነው፣ ሰማይና ምድርን
በመላእክት አገልግሎት ሀ ለሌሎችም የተ እናም በውስጣቸው ያሉትን ነገሮች ሁሉ
ረጋገጠ፣ እና በእነርሱም ለአለምም ለ የተ የፈጠረ ከዘለአለም እስከዘለአለም ያው የሆነ
ገለጸ ነው— የማይቀየር አምላክ ሀ እግዚአብሔር በሰማይ
፲፩ ይህ ቅዱሳን መጻህፍት ሀ እውነት እን ውስጥ እንደሚገኝ ለ እናውቃለን፤
ደሆነ እናም በዚህ እድሜና ዘመን እንደ ፲፰ እርሱም ሰውን፣ ወንድና ሴትን፣
ቀደሙት ትውልዶችም እግዚአብሔር ሀ 
በመልኩ እና በአምሳሉ ለ ፈጠራቸው፤
የእርሱን ቅዱስ ለ ስራ እንዲያከናውኑ ሰዎ ፲፱ እናም እውነተኛውን እና ህያው የሆ
ችን ሐ እንደሚያነሳሳ እና እንደሚጠራ በማ ነውን እግዚአብሔርን ብቻ ሀ እንዲወዱና
ረጋገጥ ነው። ለ 
እንዲያገለግሉ እናም ሐ የሚያመልኩት
፭ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፳፰–፳፱። ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣
፮ ሀ ማቴ. ፳፰፥፪–፫። መጻህፍት—የቅዱሣት አምላክ።
ለ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴–፴፭። መጻህፍት ዋጋዎች። ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፳፪–፳፫።
ቅ.መ.መ. መላእክት። ለ ቅ.መ.መ. ቅዱስ። ፲፰ ሀ ዘፍጥ. ፩፥፳፮–፳፯፤
፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኡሪም ሐ ቅ.መ.መ. መነሳሻ፣ ሞዛያ ፯፥፳፯፤
እና ቱሚም። መነሳሳት። ኤተር ፫፥፲፬–፲፯።
፱ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፬። ፲፪ ሀ ዕብ. ፲፫፥፰፤ ለ ቅ.መ.መ. መፍጠር፣
ለ ቅ.መ.መ. ወንጌል። ፩ ኔፊ ፲፥፲፰–፲፱፤ ፍጥረት።
፲ ሀ ሞሮኒ ፯፥፳፱–፴፪፤ ሞር. ፱፥፱–፲፤ ፲፱ ሀ ዘዳግ. ፲፩፥፩፤
ት. እና ቃ. ፭፥፲፩። ት. እና ቃ. ፴፭፥፩፤ ማቴ. ፳፪፥፴፯፤
ለ በመፅሐፈ ሞርሞን ፴፰፥፩–፬። ሞሮኒ ፲፥፴፪፤
የመጀመሪያ ገጾች ውስጥ ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ። ት. እና ቃ. ፶፱፥፭–፮።
“የሶስቱ ምስክሮች ለ ቅ.መ.መ. ከፍተኛነት፤ ለ ዘዳግ. ፮፥፲፫–፲፭።
ምስክርነት”ን እና የዘለዓለም ህይወት። ቅ.መ.መ. አገልግሎት።
“የስምንቱ ምስክሮች ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. አለማመን። ሐ ቅ.መ.መ. ማምለክ።
ምስክርነት”ን ተመልከቱ። ፲፯ ሀ ኢያ. ፪፥፲፩።
፴፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፥፳–፴፬
እርሱን ብቻ እንዲሆንም ትእዛዛትን ሰጣ ዚአብሔር ለ ስጦታዎች እና ጥሪዎች የሚ
ቸው። ያምኑት ከእርሱ በኋላ የሚመጡትም እን
፳ ነገር ግን እነዚህን ቅዱስ ህጎችን በመ ዲሁም ይሆንላቸዋል፤
ተላለፍ ሰው ሀ ስጋዊና ለ አጋንንታዊ ሆነ፣ ፳፰ አብ፣ ወልድ፣ እና መንፈስ ቅዱስ
እናም ሐ የወደቀ ሆኑ። መጨረሻ የሌላቸውና ዘለአለማዊ ሀ አንድ
፳፩ ስለዚህ፣ ለእርሱ በሰጠው በቅዱሳት አምላክ ናቸው። አሜን።
መጻሕፍት ላይ ስለእርሱ እንደተጻፈው፣ ፳፱ እናም ሁሉም ሰው ሀ ንስሀ መግባትና
ሁሉን የሚገዛው እግዚአብሔር ሀ አንድያ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ለ ማመን፣ እናም
ልጁን ሰጠ። አብን በእርሱ ስም ማምለክ፣ እናም በስሙ
፳፪ እርሱም ሀ በፈተናዎች ተሰቃየ ነገር እስከፍጻሜው መጽናት እንዳለባቸው እና
ግን እራሱን አሳልፎ አልሰጠም። ውቃለን፣ ወይም በእግዚአብሔር መንግ
፳፫ እርሱም ሀ ተሰቀለ፣ ሞተ፣ እናም በሶ ስት ውስጥ ሐ መዳን አይችሉም።
ስተኛውም ቀን ዳግም ከሞት ለ ተነሳ፤ ፴ እናም በጌታችንና አዳኛችን በኢየሱስ
፳፬ እናም ሀ በአብ ቀኝ በኩል ለመቀመጥ፣ ክርስቶስ ሀ ጸጋ በኩል የምናገኘው ለ ፅድቅ
እና እንደአብ ፈቃድ በፍጹም ሀይል ለመ ፍትሀዊ እና እውነተኛ እንደሆነ እናውቃ
ንገስ ወደሰማይ ለ አረገ፤ ለን፤
፳፭ ይህም በእርሱ ቅዱስ ስም ሀ አምነው ፴፩ እናም በጌታችንና አዳኛችን ኢየ
እና ተጠምቀው፣ እናም እስከመጨረሻም ሱስ ክርስቶስ ጸጋ በኩል የሚገኘው ሀ ቅድ
ድረስ በእምነት ለ የጸኑት ሁሉ ይድኑ ዘንድ ስና በሙሉ ለ ሀይላቸው፣ አዕምሮአቸው፣
ነው— እናም ጉልበታቸው እግዚአብሔርን ወድ
፳፮ በስጋ ከመጣበት ሀ ከመካከለኛው ዘመን ደው ለሚያገለግሉት ሁሉ ትክክል እና
በኋላ የሚያምኑት ብቻ ሳይሆን፣ ከመጀመ እውነተኛ እንደሆነ እናውቃለን።
ሪያው ጊዜ ጀምሮ፣ እንዲሁም ከመምጣቱ ፴፪ ነገር ግን ሰው ከጸጋ ሀ ወድቆ ከህያው
አስቀድሞ፣ በመንፈስ ቅዱስ ለ ስጦታ ተነ እግዚአብሔር ለመለየት የሚያስችለው
ሳስተው ሐ ቅዱሳን ነቢያት ስለእርሱ በሁ ሁኔታም አለ፤
ሉም ነገሮች መ በመመስከር በተናገሯቸው ፴፫ ስለዚህ ሀ በፈተና እንዳይወድቁ፣ ቤተ
ቃላት ያመኑት ሁሉ ዘለአለማዊ ህይወትን ክርስቲያኗ ትጠንቀቅ እና በየጊዜውም ትጸ
ያገኛሉ፣ ልይ፤
፳፯ ስለአብና ወልድ ሀ በሚመሰክረው ፴፬ አዎን፣ እንዲሁም የተቀደሱትም
መንፈስ ቅዱስ በኩል በሚመጡት በእግ ቢሆኑም እንኳን ይጠንቀቁ።
፳ ሀ ቅ.መ.መ. ስሜታዊ፣ ለ ቅ.መ.መ. መፅናት። ፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣
ስሜታዊነት። ፳፮ ሀ ት. እና ቃ. ፴፱፥፩–፫። ንስሀ መግባት።
ለ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። ለ ሙሴ ፭፥፶፰። ለ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን።
ሐ ቅ.መ.መ. ፍጥረታዊ ሰው። ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ሐ ቅ.መ.መ. የቤዛነት ዕቅድ፤
፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. አንድያ ልጅ። ሐ ያዕቆ. ፬፥፬፤ ፯፥፲፩፤ ደህንነት።
፳፪ ሀ ማቴ. ፬፥፩–፲፩፤ ፳፯፥፵። ሞዛያ ፲፫፥፴፫። ፴ ሀ ቅ.መ.መ. ጸጋ።
፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. መሰቀል። መ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ለ ቅ.መ.መ. ማፅደቅ፣
ለ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ክርስቶስ—ስለኢየሱስ ከበደል ነጻ መሆን።
፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ክርስቶስ መወለድ እና ፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድስና።
አምላክ—እግዚአብሔር ሞት ትንቢቶች። ለ ዘዳግ. ፮፥፭፤
አብ፤ ፳፯ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፲፯። ሞሮኒ ፲፥፴፪።
የሰማይ አባት። ለ ት. እና ቃ. ፲፰፥፴፪። ፴፪ ሀ ቅ.መ.መ. አመጽ፤
ለ ቅ.መ.መ. ወደ ሰማይ ማረግ። ፳፰ ሀ ዮሐ. ፲፯፥፳–፳፪፤ ክህደት።
፳፭ ሀ ት. እና ቃ. ፴፭፥፪፤ ፫ ኔፊ ፲፩፥፳፯፣ ፴፮። ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና።
፴፰፥፬፤ ፵፭፥፭፣ ፰፤ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣
፷፰፥፱፤ ፸፮፥፶፩–፶፫። አምላክ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፥፴፭–፵፱ ፴፮
፴፭ እናም እነዚህ ነገሮች እውነተኛ እና ፴፱ እናም ሌሎች ሽማግሌዎችን፣ ካህ
ከዮሐንስ ራዕይ ጋር የሚግባቡ፣ ሀ ከቅዱስ ናትን፣ መምህራንን፣ እናም ዲያቆናትን
መጻህፍቶችም፣ ወይም በመንፈስ ቅዱስ ሀ 
ለመሾም፤
ስጦታና ሀይል፣ በእግዚአብሔር ለ ድምጽ፣ ፵ እናም የክርስቶስ ስጋና ደም ምልክቶች
ወይም በመላእክት አገልግሎት በኩል በሚ የሆኑትን ወይንን እና ዳቦን ሀ መባረክ—
መጡት የእግዚአብሔር ራዕዮች ላይም ፵፩ እና ቅዱሳት መጻህፍቱ እንደሚሉ
ሐ 
የማይጨምሩ እና የማይቀንሱ እንደሆኑ ትም፣ ለእሳትና ሀ ለመንፈስ ቅዱስ ጥም
እናውቃለን። ቀት ለ እጆቻቸውን በመጫን ወደ ቤተክር
፴፮ እናም ጌታ እግዚአብሔር ይህን ስቲያኗ የተጠመቁትን ሐ ማጽናት፤
ተናግሯል፤ እናም ክብር፣ ሀይል፣ እናም ፵፪ እናም ማስተማር፣ ማብራራት፣ አጥ
ግርማ ለቅዱስ ስሙ አሁን እናም ለዘለአ ብቆ መምከር፣ ማጥመቅ፣ እናም ቤተክር
ለም ይሁን። አሜን። ስቲያኗን መጠበቅ፤
፴፯ ደግሞም፣ የጥምቀትን ስርዓት በተ ፵፫ እናም እጆችን በመጫን ቤተክርስ
መለከተ ለቤተክርስቲያኗ በትእዛዝ መልክ ቲያኗንም ማጽናት፣ እናም መንፈስ ቅዱ
የተሰጠ—ራሳቸውን በእግዚአብሔር ፊት ስንም መስጠት፤
ትሁት የሚያደርጉ፣ እናም ሀ ለመጠመቅ ፵፬ እናም በስብሰባዎች ሁሉ መሪነትን
ከፈለጉ እናም ለ በተሰበረ ልብ እና በተዋ መያዝ ነው።
ረደ መንፈስ ከመጡ፣ እናም ከቤተክርስ ፵፭ ሽማግሌዎችም እንደ እግዚአብሔር
ቲያኗ ፊት በእውነት ለኃጢአታቸው ሁሉ ትእዛዝና ራዕይ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት
ንስሀ እንደገቡ ምስክር ካደረጉ፣ እናም ስብሰባዎችን ሀ ማስተዳደር አለባቸው።
እርሱን እስከመጨረሻ ድረስ ለማገልገል ፵፮ ሀ የካህን ሀላፊነት መስበክ፣ ለ ማስ
ፈቃድ ኖሯቸው የኢየሱስ ክርስቶስን ሐ ስም ተማር፣ ማብራራት፣ አጥብቆ መምከር፣
በራሳቸው ለመውሰድ መ ፈቃደኛ ከሆኑ፣ እናም ማጥመቅ፣ እናም ቅዱስ ቁርባንን
እናም የኢየሱስ ክርስቶስን መንፈስ ለኃ መባረክ ነው፣
ጢአት ሠ ስርየት እንደተቀበሉ ረ በስራቸው ፵፯ እናም የእያንዳንዱን አባል ቤትን
በእውነት ካሳዩ፣ ወደ እርሱም ቤተክርስቲ መጎብኘት፣ እናም በሚስጥር እና ሀ በድምፅ
ያን በጥምቀት ይወሰዳሉ። ለ 
እንዲጸልዩ እና ሐ የቤተሰብ ሀላፊነታቸውን
፴፰ የሽማግሌዎች፣ የካህናት፣ የመምህ እንዲያከናውኑ በጥብቅ ማበረታት ነው።
ራን፣ የዲያቆናት፣ እናም የክርስቶስ ቤተክ ፵፰ ሌሎች ካህናትን፣ መምህራንን፣
ርስቲያን አባላት ሀላፊነት። ሀ ሐዋርያ ሽማ እናም ዲያቆናትን ሀ መሾምም ይችላል።
ግሌ ነው፣ እናም ለ ማጥመቅም ለእርሱ የተ ፵፱ እናም ሽማግሌ በሌለበትም ጊዜ ስብ
ሰጠ ጥሪ ነው፤ ሰባዎችን ይመራል።
፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት ቅ.መ.መ. ስራዎች። ት. እና ቃ. ፵፮፥፪።
መጻህፍት። ረ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት። ፵፮ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፻፲፩፤
ለ ት. እና ቃ. ፲፰፥፴፫–፴፮። ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ። ፻፯፥፷፩።
ሐ ራዕ. ፳፪፥፲፰–፲፱። ለ ፫ ኔፊ ፲፩፥፳፩–፳፪። ቅ.መ.መ. ካህን፣
፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ፴፱ ሀ ሞሮኒ ፫፤ የአሮናዊ ክህነት።
መጥመቅ። ት. እና ቃ. ፻፯፥፶፰። ለ ቅ.መ.መ. ማስተማር፣
ለ ቅ.መ.መ. የተሰበረ ልብ። ፵ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱስ ቁርባን። አስተማሪ።
ሐ ሞዛያ ፭፥፯–፱፤ ፲፰፥፰–፲። ፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. የመንፈስ ፵፯ ሀ ት. እና ቃ. ፲፱፥፳፰።
ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ቅዱስ ስጦታ። ለ ፩ ጢሞ. ፪፥፰።
ክርስቶስ—የክርስቶስን ስም ለ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን። ሐ ቅ.መ.መ. ቤተሰብ።
በራሳችን ላይ መውሰድ። ሐ ት. እና ቃ. ፴፫፥፲፩፣ ፵፰ ሀ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት።
መ ቅ.መ.መ. መፅናት። ፲፬–፲፭፤ ፶፭፥፫።
ሠ ያዕ. ፪፥፲፰። ፵፭ ሀ ሞሮኒ ፮፥፱፤
፴፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፥፶–፷፯
፶ ሽማግሌ ባለበት ጊዜ ግን፣ የእርሱ ተግ ሰጠው ስጦታዎች እና ለ ጥሪዎች መሰረት
ባር መስበክ፣ ማስተምር፣ ማብራራት፣ ይሾም፤ እናም እርሱን በሚሾመው ውስጥ
አጥብቆ መምከር፣ እናም ማጥምቅ፣ በሚገኝ መንፈስ ቅዱስ ሀይልም ይሾማል።
፶፩ እናም የእያንዳንዱን አባል ቤት መጎ ፷፩ የክርስቶስ ቤተክርስቲያን ውስጥ
ብኘት፣ እናም በሚስጥር እና ድምጻቸውን የሚገኙት ሽማግሌዎችም በሶስት ወር
አውጥተው እንዲጸልዩ እና የቤተሰብ ሀላ አንድ ጊዜ፣ ወይም ጉባኤው እንደሚመ
ፊነታቸውን እንዲያከናውኑ ማበርታት ብቻ ራውና እንደሚቀጥረው በጉባኤ ይሰብሰቡ፤
ነው። ፷፪ እናም ይህም ጉባዔ በወቅቱ መሰራት
፶፪ አስፈላጊ ሲሆን ካህን በእነዚህ ሀላፊነ ያለባቸውን ማንኛውም የቤተክርስቲያኗን
ቶቹ ሁሉ ሽማግሌውን ሀ ይረዳል። ስራ መስራት አለበት።
፶፫  ሀ የመምህሩ ሀላፊነትም ቤተክርስ ፷፫ ሽማግሌዎች አባል ከሆኑበት ቤተክ
ቲያኗን ዘወትር ለ መጠበቅ፣ እና እነርሱን ርስቲያን ወይም ከጉባዔው ሀ በምርጫ አማ
መርዳትና ማጠንከር ነው፤ ካይነት ከሌሎች ሽማግሌዎች ፈቃዳቸውን
፶፬ እናም ምንም ጥፋት በቤተክርስቲያኗ ይቀበሉ።
እንዳይኖር፣ እንዲሁም አባላቶቿ እርስ ፷፬ በካህን የተሾመው እያንዳንዱም ካህን፣
በራሳቸው ሀ እንዳይከፋፉ፣ እንዳይዋሹ፣ መምህር፣ ወይም ዲያቆንም ሀ የምስክር ወረ
እንዳይተማሙ፣ ወይም ለ ክፉ እንዳይነጋ ቀት በተሾመበት ጊዜ ከካህኑ መውሰድ ይች
ገሩ መጠበቅ፤ ላል፣ ይህም የምስክር ወረቀት ለሽማግሌው
፶፭ እናም ቤተክርስቲያንም በየጊዜው በሚያቀርብ የጥሪውን ሀላፊነት ለማከናወን
እንዲሰበሰቡ ማድረግ፣ እናም አባላቶቿ ሀላ የሚያስችለው ስልጣን ይሰጠዋል፣ ወይም
ፊነታቸውን እንዲያከናውኑ ማድረግ ነው። ይህን ከጉባኤ ሊቀበለው ይችላል።
፶፮ ሽማግሌ ወይም ካህን በማይኖሩበት ፷፭ የዚህ ቤተክርስቲያን ቅርንጫፍ
ጊዜም የስብሰባውን መሪነት ይወስዳል— በተደራጀበት ስፍራ፣ ያለቤተክርስቲያኗ
፶፯ እናም አስፈላጊ በሚሆንም ጊዜ፣ በቤ ሀ 
ምርጫ ማንም ሰው በቤተክርስቲያን ሀላ
ተክርስቲያኗ ሀላፊነቶቹ ሁሉ ሀ ዲያቆናት ፊነት ለ አይሾምም፤
ይረዱታል። ፷፮ ነገር ግን የቤተክርስቲያኗ ቅርንጫፍ
፶፰ ነገር ግን መምህራንም ሆኑ ዲያቆ ባለመኖሩ ምርጫ ሊጠራ በማይቻልበት
ናት የማጥመቅ፣ ቅዱስ ቁርባንን የመባ ስፍራ፣ የሽማግሌዎች አመራር፣ ተጓዥ
ረክ፣ ወይም እጆችን የመጫን ስልጣን ኤጲስ ቆጶሳት፣ ከፍተኛ አማካሪዎች፣ ሊቀ
የላቸውም፤ ካህናት፣ እና ሽማግሌዎች የመሾም መብት
፶፱ ነገር ግን እነርሱ ማስጠንቀቅ፣ ማብ ሊኖራቸው ይችላል።
ራራት፣ ማበረታታት፣ እናም ማስተማር፣ ፷፯ እያንዳንዱ የታላቅ ክህነት ፕሬዘደ
እናም ሁሉንም ወደ ክርስቶስ እንዲመጡ ንት (ወይም የካህናት አመራር)፣ ሀ ኤጲስ
መጋበዝ አለባቸው። ቆጶስ፣ ከፍተኛ አማካሪ፣ እናም ለ ሊቀ ካህ
፷ እያንዳንዱም ሀ ሽማግሌ፣ ካህን፣ መም ናት ሐ በከፍተኛ ሸንጎ ወይም በአጠቃላይ
ህር፣ ወይም ዲያቆን ከእግዚአብሔር በተ ጉባኤ አመራር መሾም አለበት።
፶፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፲፬። ፷ ሀ ቅ.መ.መ. ሽማግሌ። ፷፭ ሀ ት. እና ቃ. ፳፮፥፪።
፶፫ ሀ ቅ.መ.መ. መምህር፣ ለ ቅ.መ.መ. ጥሪ፣ ቅ.መ.መ. የጋራ ስምምነት።
የአሮናዊ ክህነት። በእግዚአብሔር መጠራት፣ ለ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት።
ለ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ። የተጠራበት። ፷፯ ሀ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
፶፬ ሀ ፩ ተሰ. ፭፥፲፩–፲፫። ፷፫ ሀ ቅ.መ.መ. የጋራ ስምምነት። ለ ቅ.መ.መ. ሊቀ ካህን።
ለ ቅ.መ.መ. ክፉ መናገር። ፷፬ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፹፬፤ ሐ ቅ.መ.መ. ከፍተኛ ሸንጎ።
፶፯ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያቆን። ፶፪፥፵፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፥፷፰–፸፱ ፴፰
፷፰ አባላት ከተጠመቁ በኋላ ያለባቸው ሷን በስም በመጥራት ይህን ይላል፥ በኢ
ሀላፊነት—ለ ቅዱስ ቁርባኑን ከመውሰዳ
ሀ 
የሱስ ክርስቶስ በተሰጠኝ ስልጣን መሰ
ቸውና ሽማግሌዎች ሐ እጆቻቸውን በመ ረት፣ በአብ፣ በወልድ፣ እናም በመንፈስ
ጫን ከሚያጸኗቸው በፊት፣ ሽማግሌ ቅዱስ ስም አጠምቅሀለሁ (አጠምቅሻ
ዎች ወይም ካህናት ሰዎቹ መ እስኪገባቸው ለሁ)። አሜን።
ድረስ ስለ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን እንዲ ፸፬ ከዚያም እርሱን ወይም እርሷን ውሀ
ያብራሩላቸው ብቁ ጊዜን ማግኘት አለባ ውስጥ ሀ ያጥልቅ፣ እና ከውሀ ውስጥም በድ
ቸው፣ ይህም ሁሉም ነገሮች በዕቅድ ይደ ጋሚ ያውጣ።
ረጉ ዘንድ ነው። ፸፭ ቤተክርስቲያኑም ዘወትር በአንድነት
፷፱ እናም አባላቶቿ በቤተክርስቲያኗ በመገናኘት ጌታ ኢየሱስን ሀ ማስታወስ ዳቦና
ፊት እናም በሽማግሌዎች ፊት በአምላ ወይንን ለ መካፈላቸው አስፈላጊ ነው፤
ካዊ አካሄድ እና ንግግር ብቁ መሆናቸውን ፸፮ እናም ሽማግሌ ወይም ካህን ይህን
ያሳዩ፣ በጌታ ፊት ሀ በቅድስና በመሄድ ከቅ ንም ያድርግ፤ እና በዚህ ሀ መንገድም ይህን
ዱስ መፅሀፍቶች ጋር የሚጣጣሙ ለ ስራዎች ያደርጋል—ከቤተክርስቲያኑ ጋር ተንበር
እና እምነት ይኑራቸው። ክኮና በተረጋጋ ጸሎት ይህን በማለት አብን
፸ ልጆች ያሏቸው እያንዳንዱ የኢየሱስ ይጥራ፥
ክርስቶስ ቤተክርስቲያን አባላትም ልጆ ፸፯ አቤቱ ዘለአለማዊ አባት እግዚአብ
ቻቸውን በቤተክርስቲያኗ ፊት ወደ ሽማ ሔር ሆይ፣ ይህንን ሀ ዳቦ ለሚቋደሱት ነፍ
ግሌዎች ያምጡ፣ እነርሱም እጆቻቸውን ሳት ሁሉ የልጅህን አካል በማሰብ እንዲበ
በክርስቶስ ስም ልጆቹ ላይ ይጫኑ፣ እናም ሉት እና፣ አቤቱ ዘለአለማዊ አባት እግዚ
በእርሱ ስም ሀ ይባርኳቸው። ብሔር ሆይ፣ እነርሱ የልጅህን ስም በላያ
፸፩ ሀ በተጠያቂነት እድሜ ላይ ካልደረሰ፣ ቸው ላይ ለ ለመውሰድ ፈቃደኞች መሆና
እናም ለ ንስሀ ለመግባት ችሎታ ከሌለው፣ ቸውን፣ እና ሁልጊዜ እርሱን እንደሚያስ
ማንም ሰው በክርስቶስ ቤተክርስቲያን አባል ታውሱና እርሱ የሰጣቸውን ትእዛዛት ሐ እን
መሆን አይችልም። ደሚጠብቁ ለአንተም መ ይመሰክሩ ዘንድ፣
፸፪ ንስሀ ለገቡት ሀ ጥምቀት ከእዚህ በሚ በዚህም የእርሱ ሠ መንፈስ ሁልጊዜ እንዲ
ከተለው ስነስርዓት ሁኔታ መሰጠት አለ ኖራቸው ትባርከውና ትቀድሰው ዘንድ በል
በት፥ ጅህ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እንጠይቅሀ
፸፫ በእግዚአብሔር ተጠርቶ ለማጥመቅ ለን። አሜን።
ከኢየሱስ ክርስቶስ ስልጣን ያለው ሰው፣ ፸፰ ወይኑን የሚያስተላልፉበት ሀ መን
እራሱን ወይም እራሷን ለጥምቀት ካቀረ ገድም ይህ ነው—ለ ኩባያውን ወስዶ እን
በው ወይም ካቀረበች ሰው ጋር ወደ ውሀው ዲህ ይላል፥
አብሮ ይገባል፣ እናም እርሱን ወይም እር ፸፱ አቤቱ ዘለዓለማዊ አባት እግዚአ
፷፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሁለንተና። ሂሳብ፣ ተጠያቂነት፣ ፸፮ ሀ ሞሮኒ ፬።
ለ ቅ.መ.መ. ቅዱስ ቁርባን። ሀላፊነት፤ ፸፯ ሀ ሉቃ. ፳፪፥፲፱።
ሐ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን። ጥምቀት፣ መጥመቅ— ለ ሞዛያ ፭፥፰–፲፪።
መ ቅ.መ.መ. ማስተዋል። ለመጠመቅ ብቁነት። ሐ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣
፷፱ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ለ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ታዛዥ፣ መታዘዝ።
ለ ያዕ. ፪፥፲፬–፲፯። ንስሀ መግባት። መ ሞዛያ ፲፰፥፰–፲፤
፸ ሀ ቅ.መ.መ. መባረክ፣ ፸፪ ሀ ፫ ኔፊ ፲፩፥፳፪–፳፰። ት. እና ቃ. ፳፥፴፯።
የተባረከ፣ በረከት— ፸፬ ሀ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ሠ ዮሐ. ፲፬፥፲፮።
ልጆችን መባረክ። መጥመቅ—በማጥለቅ ፸፰ ሀ ሞሮኒ ፭።
፸፩ ሀ ት. እና ቃ. ፲፰፥፵፪፤ መጥመቅ። ለ ሉቃ. ፳፪፥፳።
፳፱፥፵፯፤ ፷፰፥፳፭–፳፯። ፸፭ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱስ ቁርባን።
ቅ.መ.መ. መልስ መስጠት፣ ለ የሐዋ. ፳፥፯።
፴፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፥፹–፳፩፥፩
ብሔር ሆይ፣ ይህንን ሀ ወይን የሚጠጡት ዜው በሚሾሟቸው በአንዱ ሽማግሌ በመ
ነፍሳት ሁሉ ለእነርሱ የፈሰሰውን የልጅ ዝገብ ይጠበቅ ዘንድ ሲመጡም ካለፈው
ህን ደም በማስታወስ ያደርጉት ዘንድ፣ ጉባኤ በኋላ ራሳቸውን የቤተክርስቲያኗ
ሁልጊዜ እርሱን እንደሚያስታውሱ ለአ አባላት ጋር አንድ ያደረጉትን ሰዎች ስም
ንተም፣ አቤቱ ዘለዓለማዊ አባት እግዚአብ ይዘው ይምጡ፤ ወይም በአንዳንድ ካህናት
ሔር ሆይ፣ ይመሰክሩ ዘንድ፣ በዚህም የእ እጅም ይላኩ፤
ርሱ መንፈስ ሁልጊዜ እንዲኖራቸው፣ ትባ ፹፫ ደግሞም፣ ማናቸውም ከቤተክርስቲ
ርከውና ትቀድሰው ዘንድ በልጅህ በኢየ ያኑ ሀ እንዲወጡ ቢደረጉም፣ ስማቸው ከቤ
ሱስ ክርስቶስ ስም እንጠይቅሀለን። አሜን። ተክርስቲያኑ ስም ዝርዝር ውስጥ እንዲሰ
፹ በኃጢአት የሚወድቅ ወይም በጥፋት ረዙ ለማድረግ ነው።
የሚወሰዱ ማንም የክርስቶስ ቤተክርስቲ ፹፬ ወደ ማይታወቁበት ስፍራ አባ
ያን አባል፣ ቅዱሳት መጻሀፍቱ እንደሚ ላት ከሚኖሩበት ቤተክርስቲያን አካባቢ
መሩት ይቀጣሉ። ሲሄዱም፣ ጥሩ የቤተክርስቲያን አባል እን
፹፩ አንድ ወይም ብዙ መምህራንን በቤ ደሆኑ የሚዘረዝር የምስክር ወረቀት በደብ
ተክርስቲያኗ ሽማግሌዎች ወደሚደረገው ዳቤ ይዘው መሄድ ይችላሉ፣ ይህ የምስክር
ብዙ ጉባኤዎች ላይ እንዲገኙ መላክም የክ ወረቀት ደብዳቤውን የሚወስደው ሰው ከሽ
ርስቶስን ቤተክርስቲያን ክፍል የሆኑ ቤተ ማግሌው ወይም ከካህኑ ጋር የሚተዋወቅ
ክርስቲያናት ሀላፊነትም ነው፣ ከሆነ፣ ማንኛውም ሽማግሌ ወይም ካህን
፹፪ በየወቅቱ የቤተክርስቲያኗ አባላት ሊፈርም ይችላል፣ ወይም ይህም በመምህ
ሀ 
ስም ዝርዝር ሌሎች ሽማግሌዎች በየጊ ራን ወይም በዲያቆናት መፈረም ይችላል።

ክፍል ፳፩
ሚያዝያ ፮፣ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ
ራዕይ። ራዕዩ የተሰጠው ቤተክርስቲያኗ በተደራጀችበት ቀን በዴቭድ ዊትመር
ቀዳማዊ፣ ቤት ውስጥ ነበር። ቀደም ብለው የተጠመቁት ስድስት ሰዎች ተሳትፈ
ዋል። እነዚህ ሰዎች በአንድ ድምጽ እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ ለማቋቋም ፍላ
ጎታቸውን እና ውሳኔያቸውን ገልጸዋል (ክፍል ፳ን ተመልክቱ)። ጆሴፍ ስሚዝ
ዳግማዊን እና ኦሊቨር ካውድሪን እንደ ቤተክርስቲያኗ አመራር ለመቀበል መርጠ
ዋል። እጅ በመጫን ጆሴፍ ኦሊቨርን ለቤተክርስቲያን ሽማግሌነት ሾሞታል ኦሊ
ቨር በተመሳሳይ ሁኔታ ጆሴፍን ሾሞታል። ከቅዱስ ቁርባን ስርዐት በኋላ፣ ጆሴፍ
እና ኦሊቨር በእያንዳንዱ ተሳታፊዎች ላይ እጅ በመጫን መንፈስ ቅዱስን እን
ዲቀበሉ አድርገዋል እንዲሁም እንደቤተክርስቲያን አባልነት አጽንተዋቸዋል።
፩–፫፣ ነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ ባለራዕይ፣ ተር ነው ሲናገር የሚናገረውን ቅዱሳን ያም
ጓሚ፣ ነቢይ፣ ኃዋሪያ እና ሽማግሌ እንዲ ናሉ።
ሆን ተጠራ፤ ፬–፰፣ የእርሱም ቃል የፅዮ
ንን መነሻ ይመራል፣ ፱–፲፪፣ አጽናኝ በሆ ፩ እነሆ፣ በመካከላችሁ ሀ መዝገብ ይቀመ
፸፱ ሀ ት. እና ቃ. ፳፯፥፪–፬። አልማ ፭፥፶፯፤ ፳፩ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፯፥፩፤
፹፪ ሀ ሞሮኒ ፮፥፬። ሞሮኒ ፮፥፯። ፷፱፥፫–፰፤ ፹፭፥፩።
፹፫ ሀ ዘፀአ. ፴፪፥፴፫፤ ቅ.መ.መ. ውግዘት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፩፥፪–፲፪ ፵
ጣል፤ እናም ባለራዕይ፣ ተርጓሚ፣ ነቢይ፣
ለ 
ፋት በታላቅ ኃይል አነሳስቼዋለሁ፣ እናም
የኢየሱስ ክርስቶስ ሐ ሐዋርያ፣ በእግዚአ ትጋቱን አውቃለሁ፣ እንዲሁም ጸሎቱን
ብሔር በአብ ፈቃድ እና በጌታህ በኢየ ሰምቻለሁ።
ሱስ ክርስቶስ ፀጋ የቤተክርስቲያኗ ሽማ ፰ ለፅዮን የሚያለቅሰውን ልቅሶ ተመል
ግሌ ተብለህ ትጠራለህ፣ ክቼአለሁ፣ እናም ለእርሷ ካሁን በኋላ እን
፪ በመንፈስ ቅዱስ በመመራት መሰረቱን ዳያዝን አደርገዋለሁ፣ ለኃጢአቱ ሀ ስርየት
ለመጣል ሀ በመነሳሳት፣ እናም ወደተቀደሰ የሚደሰትበት እና በረከቴ በስራው ላይ የሚ
እምነት ትገነባው ዘንድ ተጠርተሀል ገለጥበት ቀን መጥቷል።
፫ ሀ ቤተክርስቲያኗ በጌታ ዓመት በአስራ ፱ ስለሆነም፣ እነሆ፣ ሀ በወይኑ ስፍራዬ
ስምንት መቶ ሰላሳኛው ሚያዚያ ተብሎ የሚሰሩትን በታላቅ በረከት ለ እባርካቸዋ
በሚጠራው አራተኛው ወር በስድስተኛው ለሁ፣ እና እነርሱም ሐ በኃጢአተኛ ሰዎች
ቀን ለ ተመሰረተች። ኢየሱስ ክርስቶስ መ ለአለም ኃጢአት፣
፬ ስለዚህ፣ በፈቴ ሀ በቅድስና በመራመድ አዎን፣ ኃጢአት ስርየት ሠ ልባቸውን ለሚ
የሚቀበላቸውን ለ ቃላቱን እና ትእዛዛቶቹን ያዋርዱ ረ እንደተሰቀለ በእኔ በኩል ሰ በአ
እናንት የቤተክርስቲያኗ አባላት ታደምጣ ጽናኙ ሸ በሚሰጡት ቃሉ ያምኑታል።
ላችሁ፤ ፲ ስለዚህ በአንተ በሐዋሪያዬ በኦሊቨር
፭ ሀ ቃሉን ልክ ከእኔ አንደበት እንደወጣ ካውድሪ ሀ እንዲሾም ፍቃዴ ነው፤
አድርጋችሁ ሁሉ ትዕግስት እና እምነት ፲፩ በ እሱ እጅ ሽማግሌ ስለሆንክ እርሱ
ትቀበላላችሁ። ለአንተ ሀ የመጀመሪያ ስለሆነ ስሜን በመ
፮ ምክንያቱም ይህንን ስታደርጉ የሲዖል ሸከም ለዚህች የክርስቶስ ቤተክርስቲያን
ሀ 
ደጆችም አያሸንፏችሁም፤ አዎን እናም ሽማግሌ ትሆን ዘንድ ይህ ለአንተ ስርዐት
ጌታ አምላክ ለ የጭለማን ኃይል ከላያችሁ ነው።
ላይ ይገፋል እናም ለእናንተ ጥቅም እና ፲፪ እናም ለቤተክርስቲያኗ ለዚህ ቤተክር
ለስሙ ሐ ክብር ሰማያት መ እንዲንቀጠቀጡ ስቲያን፣ እናም በአለም ፊት፣ አዎን፣ በአህ
ያደርጋል። ዛብ ፊት፤ የመጀመሪያ ሰባኪ ትሆን ዘንድ፤
፯ ጌታ አምላክ እንዲህ ይላል፥ ለአንዴ አዎን፣ ሀ ለአይሁድም እንዲሁ ሰባኪ ትሆ
እና ለመጨረሻ ሀ የፅዮንን መሰረት ለማስ ናለህ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። አሜን።

ክፍል ፳፪
ሚያዝያ ፮፣ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በማንችስተር፣ ኒው ዮርክ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
፩ ለ ቅ.መ.መ. ባለራዕይ። የቤተክርስቲያን ሐ ቅ.መ.መ. ኃጢያት።
ሐ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ። መሪዎችን መደገፍ። መ ፩ ዮሐ. ፪፥፪።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. መነሳሻ፣ ፮ ሀ ማቴ. ፲፮፥፲፰፤ ቅ.መ.መ. አለም—ትእዛዛትን
መነሳሳት። ት. እና ቃ. ፲፥፷፱። የማያከብሩ ሰዎች።
፫ ሀ ቅ.መ.መ. የኋለኛው ቀን ለ ቄላ. ፩፥፲፪–፲፫። ሠ ቅ.መ.መ. የተሰበረ ልብ።
ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ሐ ቅ.መ.መ. ክብር። ረ ቅ.መ.መ. መሰቀል።
ቤተክርስቲያን። መ ት. እና ቃ. ፴፭፥፳፬። ሰ ቅ.መ.መ. አፅናኝ።
ለ ት. እና ቃ. ፳፥፩። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ሸ ቅ.መ.መ. መመስከር።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ፰ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፭–፮። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት።
ለ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት ፱ ሀ ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን ፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፪።
መጻህፍት። አትክልት ስፍራ። ፲፪ ሀ ፩ ኔፊ ፲፫፥፵፪፤
፭ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፴፰። ለ ፩ ኔፊ ፲፫፥፴፯፤ ት. እና ቃ. ፲፱፥፳፯፤
ቅ.መ.መ. ነቢይ፤ ያዕቆ. ፭፥፸–፸፮። ፺፥፰–፱።
፵፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፪፥፩–፳፫፥፬
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ የተሰጠው ቀደም ብለው የተጠመቁ ሰዎች
ቤተክርስቲያኗን ያለዳግም ጥምቀት ለመዋሀድ በመፈለጋቸው ምክንያት ነው።
፩፣ ጥምቀት አዲስ እና ዘለአለማዊ ቃል ቱም ሀ በሙሴ ህግም ሆነ ለ በሞተ ስራዎቻ
ኪዳን ነው፤ ፪–፬፣ በስልጣን የተከናወነ ችሁ በጠባቡ ደጅ መግባት አትችሉምና።
ጥምቀት ያስፈልጋል። ፫ ልክ እንደጥንቱ፣ ይህ የመጨረሻው
ቃል ኪዳን ዳግመኛ እንዲመጣ እና ይህች
፩ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣ በዚህ ነገር ሁሉም ቤተክርስቲያን ለእኔ እንድትገነባ ያደረ
ሀ 
የጥንት ቃልኪዳኖች እንዲሻሩ አድርጌ ግሁት በሞቱ ስራዎቻችሁ ምክንያት ነው።
አለሁ፤ ይህ ከመጀመሪያው ጀምሮ የነበረ ፬ ስለዚህ እንዳዘዝኳችሁ ሀ በደጃፉ ግቡ፣
ለ 
አዲስ እና ዘለአለማዊ ቃል ኪዳን ነው። እናም አምላካችሁን ለመምከር ለ አትሹ።
፪ ስለዚህ፣ ሰው መቶ ጊዜያት ቢጠ አሜን።
መቅ ምንም አይጠቅመውም፣ ምክንያ

ክፍል ፳፫
ሚያዝያ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በማንቸስተር፣ ኒው ዮርክ በጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት
ለኦሊቨር ካውድሪ፣ ለኃይራም ስሚዝ፤ ለሳሙኤል ኤች ስሚዝ፣ ለጆሴፍ ስሚዝ
ቀዳማዊ፣ እና ለጆሴፍ ናይት ቀዳማዊ፣ የተሰጠ አምስት ተከታታይ ራዕዮች።
ስማቸው የተጠቀሱት አምስት ሰዎች ሀላፊነታቸውን ለማወቅ በነበራቸው ፈቃድ
ምክንያት፣ ነቢዩ ጌታን ጠይቆ ለእያንዳንዱ ሰው ራዕይን ተቀበለ።
፩–፯፣ እነዚህ ቀደምት ደቀ መዛሙርት ፫ እነሆ፣ ለአንተ ለኃይራም ጥቂት ቃላ
ለመስበክ፣ ለመምከር፣ እና ቤተክርስቲ ትን እናገራለሁ፤ አንትም ብትሆን በም
ያኗን ለማጠንከር ተጠርተዋል። ንም ኩነኔ ስር አይደለህም እናም ልብህ
ተከፍቷል እናም አንደበትህ ተፈትቷል፤
፩ እነሆ፣ ኦሊቨር ለአንተ ጥቂት ቃላትን እናም ጥሪህ ለመምከር እና ቤተክርስቲ
እናገራለሁ። እነሆ፣ አንተ የተባረክህ ነህ፣ ያኗን በቀጣይነት ሀ ለማጠንከር ነው። ስለ
እናም በምንም ኩነኔ ስር አይደለህም። ነገር ዚህ ሀላፊነትህ ለዘለአለም ለቤተክርስቲ
ግን ወደ ሀ ፈተና እንዳትገባ ለ ትዕቢትን ተጠ ያኗ ነው፣ ይህም የሆነው በቤተሰብህ ምክ
ንቀቅ። ንያት ነው። አሜን።
፪ ጥሪህን ለቤተክርስቲያኗ እና እንዲሁም ፬ እነሆ፣ ለአንተ ሀ ሳሙኤል ጥቂት ቃላ
በአለም ፊት እንዲታወቅ አድርግ፣ እናም ትን እናገራለሁ፤ አንትም እንዲሁ በምንም
ከዚህ ጊዜ ጀምሮ እናም ለዘለአለም እው ኩነኔ ስር አይደለህም እናም ጥሪህ ለመም
ነትን ለመስበክ ልብህ ይከፈታል። አሜን ከር እና ቤተክርስቲያኗን በቀጣይነት ለማ
፳፪ ፩ ሀ ዕብ. ፰፥፲፫፤ ለ ሞሮኒ ፰፥፳፫–፳፮። ለ ያዕቆ. ፬፥፲።
፫ ኔፊ ፲፪፥፵፮–፵፯። ፬ ሀ ማቴ. ፯፥፲፫–፲፬፤ ፳፫ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣
ለ ት. እና ቃ. ፷፮፥፪። ሉቃ. ፲፫፥፳፬፤ ፈተና።
ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን፤ ፪ ኔፊ ፱፥፵፩፤ ለ ቅ.መ.መ. ኩራት።
አዲስ እና የዘለአለም ፴፩፥፱፣ ፲፯–፲፰፤ ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፹፩፥፬–፭፤
ቃል ኪዳን። ፫ ኔፊ ፲፬፥፲፫–፲፬። ፻፰፥፯።
፪ ሀ ገላ. ፪፥፲፮። ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ፬ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፬።
ቅ.መ.መ. የሙሴ ህግ። መጥመቅ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፫፥፭–፳፬፥፮ ፵፪
ጠንከር ነው፤ እናም በአለም ፊት ለመስበክ ጥተህ እንዲሁም በሚስጥር እናም በአለም
ገና አልተጠራህም። አሜን። ፊት፣ እናም በቤተሰብህ መካከል፣ እናም
፭ እነሆ፣ ለአንተ ጆሴፍ ጥቂት ቃላትን በባልንጀሮችህ መካከል፣ እናም በሁሉም
እናገራለሁ፤ አንተም በምንም ኩነኔ ስር ስፍራዎች ሐ እንድትጸልይ በእነዚህ ቃላት
አይደለህም እናም ጥሪህ ለመምከር እና እገልጽልሀለሁ።
ቤተክርስቲያኗን በቀጣይነት ለማጠንከር ፯ እነሆም፣ የልፋትህን ዋጋ ትቀበል
ነው፤ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ እናም ለዘለአለም ዘንድ፣ ከእውነተኛዋ ቤተክርስቲያን ጋር
ይህ የአንተ ሀላፊነት ነው። አሜን። ሀ 
አንድ መሆን እና ለመምከር ቃልህን ዘወ
፮ እነሆ ለአንተ ለጆሴፍ ናይት ሀ መስቀል ትር መስጠት ይህ ስራህ ነው። አሜን።
ህን እንድታነሳ፣ በዚህም ለ ድምጽህን አው

ክፍል ፳፬
ሐምሌ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ፣ ፔንስልቫኒያ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ እና
ለኦሊቨር ካውድሪ የተሰጠ ራዕይ። ምንም እንኳን ቤተክርስቲያኗ ከተደራጀች
አራት ወራት ቢያልፉም ስደቱ ጠንክሯል፣ እናም መሪዎች ራሳቸውን ለተወሰነ
ጊዜ በመሰወር ደህንነትን መሻት ነበረባቸው። የሚቀጥሉት ሶስት ራዕይዎች በዚህ
ጊዜ እነርሱን ለማጠንከር፣ ለማበረታታት፣ እና ለማስተማር የተሰጡ ናቸው።
፩–፱፣ ጆሴፍ ስሚዝ ቅዱሳን መጻህፍትን ፫ ተግባርህን ሀ አጉላ፤ እናም በምድርህ
ለመተርጎም፣ ለመስበክ፣ እናም ለማብራ ከዘራህ እና ዋስትናውን ካስጠበቅህ በኋላ
ራት ተጠርቷል ፲–፲፪፣ ኦሊቨር ካውድሪ ለ 
በኮለስቪል፣ ፈየቴ፣ እናም ማንችስተር
ወንጌልን ለመስበክ ተጥርቷል፤ ፲፫–፲፱፣ ወደሚገኙት ቤተክርስቲያኖች በፍጥነት
ተአምራትን፣ እርግማንን፣ የእግርን ትቢያ ሂድ፣ እና እነርሱም ሐ ይደግፉሀል፤ እናም
ማራገፍን፣ ለመንገድ ከረጢት ሳይዙ መሄ በጊዜያዊም ሆነ በመንፈሳዊ በረከት እባር
ድን የተመለከተ ህግ ተገልጧል። ካቸዋለሁ፣
፬ ነገር ግን አንተን የማይቀበሉ ከሆነ፣
፩ እነሆ መፅሐፈ ሞርሞንን ለመጻፍ እናም በበረከት ፈንታ እርግማንን እልክባቸዋ
ወደ አገልግሎቴ ተጠርተህ እናም ተመ ለሁ።
ርጠህ ነበር፤ እናም ከስቃይህ ውስጥ ከፍ ፭ እናም ወደ እግዚአብሔር በስሜ መጣ
አድርጌሀለሁ፣ እናም መክሬሀለሁ፣ ከተ ራትን፣ እናም ሀ በአጽናኙ የሚሰጡህን ነገ
ጠላቶችህም ሁሉ ድነሀል እናም ከሰይጣን ሮች መጻፍን፣ እናም ለቤተክርስቲያኗ
እና ከጨለማ ሀይል ታድጌሀለሁ! ቅድሷን መጻህፍትን ሁሉ ማብራራትህን
፪ ሆኖም፣ ሀ በመተላልፍህ ይቅርታን አታ ትቀጥላለህ።
ገኝም፤ ሆኖም፣ ሂድ ከእንግዲህ ግን ኃጢ ፮ እናም በዚያኑ ጊዜ ሀ የምትናገረውን
አትን አትስራ። እና የምትጽፈው ይሰጥሀል፣ እናም ይሰ
፮ ሀ ማቴ. ፲፥፴፰፤ ፳፬ ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፴፩–፴፪። ማቴ. ፲፥፲፱–፳፤
፫ ኔፊ ፲፪፥፴። ፫ ሀ ያዕቆ. ፩፥፲፱፤ ፪፥፪። ሉቃ. ፲፪፥፲፩–፲፪፤
ለ ት. እና ቃ. ፳፥፵፯፣ ፶፩። ለ ት. እና ቃ. ፳፮፥፩፤ ፴፯፥፪። ሔለ. ፭፥፲፰–፲፱፤
ሐ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ሐ ት. እና ቃ. ፸፥፲፪። ት. እና ቃ. ፹፬፥፹፭፤
፯ ሀ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ፭ ሀ ቅ.መ.መ. አፅናኝ። ፻፥፭–፰፤
መጥመቅ—አስፈላጊ። ፮ ሀ ዘፀአ. ፬፥፲፪፤ ሙሴ ፮፥፴፪።
፵፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፬፥፯–፲፱
ሙታል፣ ወይም ከበረከት ይልቅ እርግማ እፉኝት፣ እናም ገዳይን መርዝ ከመቋቋ
ንን እልክባቸዋለሁ። ውም በስተቀር እኔ ሠ ካላዘዝኳችሁ ሌሎች
፯ በፅዮን ውስጥ ሀ አገልግሎትህን ሁሉ ረ 
ተአምራትን አትሹ፤
ታደርጋለህና፤ እና በዚህም ጥንካሬን ታገ ፲፬ እናም፣ ቅዱሳን መጻህፍት ይፈ
ኛለህ። ጸሙ ዘንድ፣ ሀ እነዚህን ነገሮች የሚፈ
፰ ሀ በስቃይህ ለ ታጋሽ ሁን፣ ብዙም ያጋ ልጓቸው ካልጠየቁህ በስተቅር አታደርጋ
ጥምሀልና፣ ነገር ግን ሐ በጽናት አሳልፋ ቸውም፣ በተጻፈው መሰረት ታደርጋው
ቸው፣ እነሆም መ እስከመጨረሻዎቹ ቀኖ ዘንድ ነውና።
ችህም እንኳን እኔ ከአንተ ጋር ነኝ። ፲፭ እናም ሀ በምትገቡበት ስፍራ ሁሉ
፱ ይህ የተጠራህበት ስላልሆነ፣ በጊዜ በስሜ ካልተቀበሏችሁ፣ በበረከት ፈንታ
ያዊ ስራዎች ጥንካሬ አይኖርህም። ሀ ለጥ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ የእግራችሁን
ሪህ ትኩረትን ስጥ እናም ተግባርህን የም ትቢያ ለ በማራገፍ እናም በመንግድ ዳር ላይ
ታጎላበትንም፣ እናም ሁሉን ቅዱሳን መጻ እግራችሁን በማጽዳት እርግማንን ትተዋ
ህፍት የምታብራራበት እናም እጅን መጫ ላችሁ።
ንን እና ቤተክርስቲያናቱን የምታጸናበት ፲፮ እናም በአመጽም በእናንተ ላይ እጁን
ሁኔታ ይኖርሀል። የሚያነሳ ሁሉ በስሜ ይመታ ዘንድ ታዛ
፲ እናም ወንድምህ ኦሊቨር በአለም ፊት ላችሁ፤ እናም እነሆ፣ እንደ ቃላቶቻችሁ
እንዲሁ በቤተክርስቲያኗ ስሜን መሸከ በጊዜዬ እመታቸዋለሁ።
ምን ይቀጥላል። ስለእኔ በቂ ነገርን መና ፲፯ እናም ከእናንተ ጋርም ወደ ህግ የሚ
ገር እችላለው ብሎ አያስብ፤ እናም፣ አስ ሄዱትም በህጉ ይረገማሉ።
ተውል፣ እኔ እስከመጨረሻው ድረስ ከእ ፲፰ ምንም አይነት ሀ ኮረጆም፣ ከረጢ
ርሱ ጋር ነኝ። ትም፣ በትርም ሆነ ሁለት እጅ ጠባብን
፲፩ በድካም ሆነ፣ ወይም በብርታት፣ በእ አትውሰድ፣ ለምግብ፣ ለምትለብሰው፣
ስራትም ሆነ በነጻነት በራሱ ሳይሆን፣ በእኔ እናም ለመጫሚያ እናም ለገንዝብ እናም
ክብረን ያገኛል። ለከረጢት የሚያስፈልግህን በዚያው ሰዓት
፲፪ እናም በሁሉም ጊዜያት እና በሁሉም ቤተክርስቲያኗ ትሰጥሀለችና።
ስፍራዎች አፉን ይከፍታል እናም ሀ እንደ ፲፱ ስለሆነ በሀያል ግርዘት አዎን ለመ
መለከት ድምጽ በቀንና በማታ ለ ወንጌሌን ጨረሻ ጊዜ፤ የወይን ስፍራዬን ሀ እንድት
ያውጃል። እናም በሰዎች መካከል የማይ ገርዝ ተጠርተሀል፤ እናም ለ የሾምካቸውም
ታወቅን አይነት ብርታት እሰጠዋለሁ። ሁሉ በዚህ መንገድ እንዲሁ ያደርጋሉ።
፲፫  ሀ ዲያብሎስን ለ ከማስወጣት፣ የታ አሜን።
መሙትን ሐ ከመፈወስ እናም መ መርዛምን
፯ ሀ ቅ.መ.መ. አገልግሎት። ሐ ቅ.መ.መ. መፈወስ፣ ሉቃ. ፲፥፲፩፤
፰ ሀ ቅ.መ.መ. ጭንቀት። ፈውሶች። ት. እና ቃ. ፷፥፲፭፤
ለ ቅ.መ.መ. ትዕግስት። መ የሐዋ. ፳፰፥፫–፱፤ ፸፭፥፲፱–፳፪፤ ፺፱፥፬–፭።
ሐ ቅ.መ.መ. መፅናት። ት. እና ቃ. ፹፬፥፸፩– ፲፰ ሀ ማቴ. ፲፥፱–፲፤
መ ማቴ. ፳፰፥፳። ፸፪፤ ፻፳፬፥፺፰–፺፱። ሉቃ. ፲፥፬፤
፱ ሀ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣ ሠ ፩ ኔፊ ፲፯፥፶። ት. እና ቃ. ፹፬፥፸፰–፸፱።
መጋቢነት። ረ ቅ.መ.መ. ምልክት፤ ፲፱ ሀ ያዕቆ. ፭፥፷፩–፸፬፤
፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፴፬፥፮። ተአምራት። ት. እና ቃ. ፴፱፥፲፯፤
ለ ቅ.መ.መ. መስበክ። ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ለታመሙት ፸፩፥፬።
፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ— አገልግሎት መስጠት። ለ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት።
ክፉ መንፈሶች። ፲፭ ሀ ማቴ. ፲፥፲፩–፲፭።
ለ ማር. ፲፮፥፲፯። ለ ማር. ፮፥፲፩፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፭፥፩–፲፩ ፵፬

ክፍል ፳፭
ሐምሌ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ ፔንስልቫኒያ በጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት የተ
ሰጠ ራዕይ። (የክፍል ፳፬ ርዕስን ተመልከቱ)። ይህ ራዕይ ጌታ ለነቢዩ ሚስት
ለኤማ ስሚዝ ያለውን ፈቃድ ይገልጣል።
፩–፮፣ ኤማ ስሚዝ፣ ባለቤቷን ለመርዳት ጋዬ ለጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ በመከራው
እና ለማጽናናት የተጠራች የተመረጠች ወቅት በአበረታች ቃላት፣ በትህትና መን
ሴት ነች፤ ፯–፲፩፣ እንዲሁም ለመጻፍ፣ ፈስ፣ በመስጠት ሀ መጽናኛው እንድት
ቅዱሳን መጻህፍትን ለማብራራት እና ሆኚው ነው።
መዝሙሮችን ለመምረጥ ተጠርታለች፤ ፮ እናም በሚሄድበት ጊዜ አብረሽው
፲፪–፲፬፣ የጻድቃን መዝሙር ለጌታ ጸሎት ትሄጂያለሽ፣ እናም አገልጋዬን ኦሊቨር
ነው፤ ፲፭–፲፮፣ በዚህ ራዕይ ውስጥ ያሉት ካውድሪን ወደፈቀድኩበት ስፍራ እልከው
የታዛዥነት መሰረታዊ መርሆች በሁሉም ዘንድ፣ የሚጽፍለት ሰው ሳይኖር ለእርሱም
ዘንድ ተፈጻሚዎች ናቸው። ጸሀፊም ትሆኛለሽ።
፯ ቅዱሳን መጻህፍትን ለማብራራት እናም
፩ ለአንቺ እየተናገርኩ ሳለ፣ ልጄ ኤማ መንፈሴ እንደሰጠሽ ቤተክርስቲያኗን ታበ
ስሚዝ፣ የጌታ አምላክሽን ድምጽ አድ ረታቺ ዘንድ፣ በእርሱም እጅ ሀ ትሾሚያ
ምጪ፤ እውነት እልሻለሁ፣ ወንጌሌን ለሽ።
ሀ 
የሚቀበሉ ሁሉ ለ በመንግስቴ ወንድ እና ፰ ሀ እጁንም በራስሽ ላይ ይጭናል እናም
ሴት ልጆች ናቸው። መንፈስ ቅዱስን ትቀበያለሽ፣ እናም ጊዜሽ
፪ ፈቀዴን በተመለከተ ራእዬን እሰጥሻ ለመጻፍ እና ብዙ ለመማር የተሰጠ ይሆ
ለሁ፤ ታማኝ ከሆንሽ እና ሀ በምግባረ በጎነት ናል።
መንገድ በፊቴ ለ የምትጓዢ ከሆነ፣ ህይወ ፱ እናም ባለቤትሽ ቤተክርስቲያን ውስጥ
ትሽን እጠብቀዋለሁ እናም በፅዮን ሐ ርስ ስለሚረዳሽ መፍርሀት የለብሽም፤ እንደ
ትን ትቀበያለሽ። እምነታቸው፣ እንደ ፈቃዴ፣ ሁሉም ነገ
፫ እነሆ፣ ሀ ኃጢአቶችሽ ተሰርየውልሻል፣ ሮች ሀ ይገለጡላቸው ዘንድ፣ የእርሱ ለ ጥሪ
እናም እኔ ለ የጠራሁሽ አንቺ የተመረጥሽ ለእነርሱ ነው።
ሴት ነሽ። ፲ እናም እውነት እልሻለሁ የዚህን ሀ አለም
፬ ስላላየሻቸው ነገሮች አታጉረምርሚ፣ ለ 
ነገሮች ወደጎን ትተያቸዋለሽ እናም የተ
ከአንቺ እና ከአለም ታግደዋል፣ ይህም ሻሉ ነገሮችን ሐ ትሺያለሽ።
ወደፊት በሚመጣው በእኔ ዘንድ ጥበብ ፲፩ እናም እንዲሁም፣ በቤተክርስቲ
ነው። ያኔ ውስጥ መኖራቸው ይህም ስለሚያ
፭ የጥሪሽ ሀላፊነት ለባለቤትሽ ለአገል ስደስተኝ፣ እንደሚሰጥሽም መጠን የተ
፳፭ ፩ ሀ ዮሐ. ፩፥፲፪። ሐ ት. እና ቃ. ፶፪፥፵፪፤ ፰ ሀ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን።
ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፷፬፥፴፤ ፻፩፥፲፰። ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ራዕይ፤
ወንድ እና ሴት ልጆች። ቅ.መ.መ. ፅዮን። ትንቢት፣ መተንበይ።
ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፫ ሀ ማቴ. ፱፥፪። ለ ቅ.መ.መ. ነቢይ፤
መንግስት ወይም ለ ቅ.መ.መ. ጥሪ፣ ጥሪ፣ በእግዚአብሔር
መንግስተ ሰማያት። በእግዚአብሔር መጠራት፣ መጠራት፣ የተጠራበት።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. በጎነት። የተጠራበት። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. አለማዊነት።
ለ ቅ.መ.መ. መራመድ፣ ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ርህራሄ። ለ ቅ.መ.መ. ሀብቶች፤
ከእግዚአብሔር ጋር ፯ ሀ ወይም መለየት። መመኘት።
መራመድ (መሄድ)። ቅ.መ.መ. መለየት። ሐ ኤተር ፲፪፥፬።
፵፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፭፥፲፪–፳፮፥፪
ቀደሱ ሀ መዝሙሮችን ትመርጪ ዘንድ እናም በእርሱ ላይ በሚመጣው ክብር ሀሴ
ይሰጥሻል። ትን ታድርግ።
፲፪ ሀ ከልብ ከሆነ ለ ዝማሬ ነፍሴ ትደሰ ፲፭ ዘወትር ትእዛዛቴን ጠብቂ፣ እናም
ታለችና፣ አዎን የጻድቅን መዝሙር በእኔ ሀ 
የጽድቅ ለ አክሊልን ትቀበያለሽ። ይህንን
ዘንድ ጸሎት ነው፣ በረከትንም በራሳቸው ባታደርጊ፣ እኔ ወዳለሁበት ስፍራ መም
ላይ በማድረግ ይመለስላቸዋልና። ጣት ሐ አትችዪምና።
፲፫ ልብሽን አቅኚ እናም ተደሰቺ፣ እና ፲፮ እናም እውነት፣ እውነት እልሻለሁ፣
ከገባሽውም ቃል ኪዳን ጋርም ተጣበቂ። ለሁሉም የሆነው ይህ የእኔ ሀ ድምጽ ነው።
፲፬ ሀ በትህትና መንፈስ ቀጥዪ፣ እናም አሜን።
ለ 
ከትዕቢትም ተጠበቁ። ነፍስሽ በባልሽ

ክፍል ፳፮
በሐምሌ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ ፔንስልቫኒያ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ለኦሊቨር
ካውድሪ፣ እና ለጆን ዊትመር የተሰጠ ራዕይ። (የክፍል ፳፬ ርዕስን ተመልከቱ)።
፩ ቅዱሳን መጻህፍትን እንዲያጠኑ እና ውን ቤተክርስቲያን በማጠንከር፣ በምድሩ
እንዲሰብኩ መመሪያ ተሰጥቷቸዋል፤ ፪፣ ላይ ስራችሁን እንድታከናውኑ ይጠበቅባ
የጋራ ስምምነት ህግ ጸደቀ። ችኋል፣ እናም በመቀጠልም ምን እንደም
ታከናውኑ ይነገራችኋል።
፩ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ ወደ ምዕ ፪ እናም ሁሉም ነገሮች በቤተክርስቲያን
ራብ የሚቀጥለውን ጉባዔ ለማድረግ እስ ሀ 
በጋራ ስምምነት፣ በብዙ ጸሎት እና እም
ክትሄዱ ድረስ ጊዜአችሁን በቅዱሳን መጻ ነት ይከናወናሉ፣ ሁሉንም ነገሮች በእምነት
ህፍት ሀ ጥናት፣ ስብከት፣ ለ በኮለስቪል ያለ ትቀበላላችሁ። አሜን።

ክፍል ፳፯
በነሀሴ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በሀርመኒ ፔንስልቫኒይ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ
ራዕይ። የዳቦ እና ወይን ቅዱስ ቁርባን ሀይማኖታዊ አገልግሎት ለመስጠት ለማ
ዘጋጀት፣ ጆሴፍ ወይን ያገኝ ዘንድ ሄደ። የሰማይ መልአክም ተገናኘው እናም
ይህንን ራዕይ ተቀበለ፣ የዚህም ራዕይ አማካይ ክፍል በወቅቱ ሲጻፍ ቀሪው በቀ
ጣዩ ወር መስከረም የተጻፈ ነበር። በአሁን ወቅት በቤተክርስቲያኗ የቅዱስ ቁር
ባን አገልግሎት ውስጥ በወይን ፋንታ ውሀ ጥቅም ላይ ውሏል።
፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. መዝሙር። ለ ቅ.መ.መ. አክሊል፤ ለ ት. እና ቃ. ፳፬፥፫፤
፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ልብ። ከፍተኛነት። ፴፯፥፪።
ለ ፩ ዜና ፲፮፥፱። ሐ ዮሐ. ፯፥፴፬። ፪ ሀ ፩ ሳሙ. ፰፥፯፤
ቅ.መ.መ. መዘመር። ፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፴፰። ሞዛያ ፳፱፥፳፮።
፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ገር፣ ገርነት። ፳፮ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት ቅ.መ.መ. የጋራ ስምምነት።
ለ ቅ.መ.መ. ኩራት። መጻህፍት—የቅዱሣት
፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ። መጻህፍት ዋጋዎች።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፯፥፩–፲፪ ፵፮
፩–፬፣ በቅዱስ ቁርባን ወቅት በምሳሌ ፮ እናም እንዲሁም አለም ከተጀመረ
ነት መውሰድ ያለባቸው ተገለጡ፤ ፭– በት ጊዜ ጀምሮ በቅዱሳን ነቢያት አንደ
፲፬፣ ክርስቶስ እና ከሁሉም ዘመናት ያሉ በት የመጨረሻውን ቀን በተመለከተ የተ
ደቀመዛሙርቱ ቅዱስ ቁርባንን መውሰድ ነገሩትን የሁሉም ነገሮች ዳግም መመለስ
ይኖርባቸዋል፤ ፲፭–፲፰፣ የእግዚአብሔ ቁልፍ ከሰጠሁት ሀ ከኢልያ ጋር፤
ርን ሙሉ የጦር እቃ ልበሱ። ፯ እናም ደግሞ፣ እርሱ ሀ (ኢልያ) የጎበ
ኝው እና ልጅ እንደሚኖረው እና ስሙም
፩ ሀ ፈጣን እና ኃያል የሆኑትን፣ የጌታህን፣ ዮሐንስ እንዲሚሆን በኤልያስም መንፈስ
የአምላክህን እና የአዳኝህን የኢየሱስ ክርስ እንደሚሞላ የተነገረለት የዘካሪያስ ልጅ
ቶስን ቃላት አድምጥ። ከሆነው ለ ዮሐንስም ጋር፤
፪ ስለሆነም፣ እነሆ፣ በአባቴ ፊት ለእናንተ ፰ ይህም ዮሐንስ ለእናንተ ለአገልጋ
የሰዋሁትን አካሌን እናም ለኃጢአታችሁ ዮቼ፣ ለጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ እና ለኦ
ሀ 
ስርየት የፈሰሰውን ለ ደሜን እያስታወሳ ሊቨር ካውድሪ እንደ ሀ አሮን እንድትጠሩ
ችሁ ሙሉ አይናችሁን ወደ ሐ ክብሬ ካደረ እና ለ እንድትሾሙ የተቀበላችሁትን የመ
ጋችሁ፣ መ ቅዱስ ቁርባንን ስትወስዱ የም ጀመሪያውን ሐ ክህነትን እንድትቀበሉ የላ
ትበሉት ወይም የምትጠጡት ነገር ለውጥ ክሁት ነው፤
አያመጣም። ፱ እናም እንዲሁም መላው ምድር በእር
፫ ስለዚህ፣ ወይንም ሆነ ጠንካራ መጠጥ ግማን እንዳይመታ የአባቶችን ልብ ወደል
ከጠላቶቻችሁ እንዳትገዙ ትእዛዝን እሰጣ ጆች፣ የልጆችን ልብ ወደአባቶች ሀ እንዲ
ችኋለሁ፤ መልስ የሚያስችለውን የኃይል ቁልፍ ከሰ
፬ ስለዚህ፣ በመካከላችሁ፣ አዎን በምድር ጠሁት ለ ኤልያስ፤
ላይ በሚገነባው በዚህ በአባቴ መንግስት፣ ፲ እንዲሁም ሀ ቃል ኪዳኖቹ በጸኑባቸው
አዲስ ካልተሰራ በስተቀር ምንም ነገር እን ከአባቶቻችሁ ከዮሴፍና ያዕቆብና፣ ይስ
ዳትወስዱ፤ ሀቅና፣ አብርሐም ጋር፣
፭ እነሆ፣ ይህ በእኔ ዘንድ ጥበብ ነው፤ ፲፩ እንዲሁም የሁሉም አባት፣ የሁሉም
ስለዚህ፣ ከእናንተ ጋር እና ወደ እናንት ልዑል፣ በዘመናት ከሸመገለው ከሚካኤል
የዘለአለም ወንጌሌን ሙላት የያዘውን ወይም ሀ አዳም ጋር፣
መፅሐፈ ሞርሞንን እንዲገልጥ ከላኩት፣ ፲፪ እናም ሀ ሐዋርያት ትሆኑ ዘንድ ለ በሾም
የኤፍሬምን ሀ በትር ጽሁፍ ቁልፎች ከሰ ኳችሁ እና ባጸደቅኩላችሁእናም የስሜ ልዩ
ጠሁት ለ ከሞሮኒ ጋር በምድር ላይ የወይን ሐ 
ምስክሮች እንድትሆኑ እና የአገልግሎ
ፍሬውን ሐ የምጠጣበት ሰዓት ስለሚመጣ ታችሁን እናም ለእነርሱ የገለጥኩላቸውን
አትደነቁ፤ ተመሳሳይ ነገሮች ቁልፍ እንድትይዙ በላኳ
፳፯ ፩ ሀ ሔለ. ፫፥፳፱፤ ማር. ፲፬፥፳፭፤ ፪ ነገሥ. ፩–፪፤
ት. እና ቃ. ፮፥፪። ሉቃ. ፳፪፥፲፰። ት. እና ቃ. ፪፤ ፻፲፥፲፫–፲፮፤
፪ ሀ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ኢልያ። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፰–፴፱።
ስርየት። ፯ ሀ ሉቃ. ፩፥፲፯–፲፱። ቅ.መ.መ. ኤልያስ።
ለ ቅ.መ.መ. ደም። ለ ሉቃ. ፩፥፲፫፤ ፲ ሀ ቅ.መ.መ. የአብርሐም
ሐ ቅ.መ.መ. ክብር። ት. እና ቃ. ፹፬፥፳፯–፳፰። ቃል ኪዳን።
መ ቅ.መ.መ. ቅዱስ ቁርባን። ፰ ሀ ዘፀአ. ፳፰፥፩–፫፣ ፵፩፤ ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. አዳም።
፭ ሀ ሕዝ. ፴፯፥፲፮። ት. እና ቃ. ፻፯፥፲፫። ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ።
ቅ.መ.መ. ኤፍሬም— ለ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ለ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፸፪።
የዮሴፍ ወይም ሐ ት. እና ቃ. ፲፫። ቅ.መ.መ. የመልከ
የኤፍሬም በትር። ቅ.መ.መ. አሮናዊ ክህነት። ጼዴቅ ክህነት።
ለ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴–፴፬። ፱ ሀ ቅ.መ.መ. የትውልድ ሐረግ። ሐ የሐዋ. ፩፥፰።
ሐ ማቴ. ፳፮፥፳፱፤ ለ ፩ ነገሥ. ፲፯፥፩–፳፪፤
፵፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፯፥፲፫–፳፰፥፩
ቸው ከጴጥሮስ፣ እና ከያእቆብ፣ እና ዮሐ ፲፮ ስለዚህ ሀ መላእክቴ እንዲሰጧ
ንስ ጋር፤ ችሁ ያደረኩትን፣ ወገባችሁን ለ በእውነት
፲፫ ለእነርሱም በሰማይ እና በምድር ያሉ ሐ 
ታጥቃችሁ፣ መ የጽድቅንም ሠ ጥሩር ለብ
ትን ነገሮች ሁሉ ሀ በአንድ በምጠቀልል ሳችሁ፣ ረ በሰላም ወንጌል በመዘጋጀት እግ
በት ለ በዘመናት ሙላት፣ የዚህን ሐ የዘመነ ሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤
ፍጻሜን መ ወንጌልንና የመንግስቴን ሠ ቁል ፲፯ የሚንበለበሉትን የክፉን ሀ ፍላጻዎች
ፎች ረ ለመጨረሻው ጊዜ ሰ ከሰጠኋቸው ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን
ጋር፤ ጋሻ በማንሳት፤
፲፬ እናም እንዲሁ አባቴ ከአለም ሀ ከሰ ፲፰ እናም የመዳንንም ራስ ቁር፣ እናም
ጠኝ ሁሉ ጋር የምጠጣበት ሰዓት ስለሚ በእናንተ ላይ የማፈሰውን የመንፈስንም
መጣ አትደነቁ። ሰይፍ እናም የምገልጥላችሁን ቃሌን ያዙ፣
፲፭ ስለዚህ፣ ልባችሁን ከፍ አድርጋችሁ እናም የምትጠይቁኝንም ነገሮች በተመለ
ተደሰቱ፣ ወገባችሁን አጥብቁ፣ ክፋውን ከተም ተስማሙ፣ እስከምመጣም ድርስ
ቀን ለመቃወም ሁሉንም ፈጽማችሁ ሀ ለመ ታማኝ ሁኑ፣ እናም እናንተም እኔ ወደአ
ቆም እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ለ የጦር ለሁበት ሀ ትሆኑትም ዘንድ ለ ትነጠቃላችሁ።
እቃ ሁሉ ልበሱ። አሜን።

ክፍል ፳፰
በመስከረም ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፈየት ኒው ዮርክ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይ
ነት ለኦሊቨር ካውድሪ የተሰጠ ራዕይ። የቤተክርስቲያን አባል የሆነው ሀይረም
ፔጅ፣ አንድ የሆነ ድንጋይ ነበረው እናም በዚህ ድንጋይ በመረዳት የፅዮንን ግን
ባታ በተመለከተ እና የቤተክርስቲያኗን ስርዐት በተመለከተ ራዕይን እንደተቀ
በለ ተናገረ። በዚህም ብዙ አባላት ተታለሉ፣ እናም ኦሊቨር ካውድሪም መጥፎ
ተጽዕኖ አደረበት። ከተቀጠረው ጉባዔ ቀደም ብሎ፣ ነቢዩ ጌታን ስለነገሩ በት
ጋት ጠየቀው፣ እና ይህም ራዕይ ተከተለ።
፩–፯፣ ጆሴፍ ስሚዝ የሚስጥሩን ቁልፍ አታለለው እናም የሀሰት ራእዮችን
ይዟል፣ እናም ለቤተክርስቲያኗ ራዕይ ሰጠው።
የሚቀበለው እርሱ ብቻ ነው፤ ፰–፲፣
ኦሊቨር ካውድሪ ለላማናውያን ይስ ፩ እነሆ፣ እንዲህ እልሀለሁ፣ ሀ ኦሊቨር፣
በክ፤ ፲፩–፲፮፣ ሰይጣን ሀይረም ፔጅን በአጽናኙ የሰጠሁትን ራእዮች እና ትእ
ለ 

፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፻። ፫ ኔፊ ፲፭፥፳፬፤ ሠ ኢሳ. ፶፱፥፲፯።


ለ ኤፌ. ፩፥፱–፲፤ ት. እና ቃ. ፶፥፵፩–፵፪፤ ረ ፪ ኔፊ ፲፱፥፮።
ት. እና ቃ. ፻፲፪፥፴፤ ፹፬፥፷፫። ፲፯ ሀ ፩ ኔፊ ፲፭፥፳፬፤
፻፳፬፥፵፩። ፲፭ ሀ ሚል. ፫፥፪፤ ት. እና ቃ. ፫፥፰።
ሐ ቅ.መ.መ. ዘመን። ት. እና ቃ. ፹፯፥፰። ፲፰ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፫።
መ ቅ.መ.መ. ወንጌል። ለ ሮሜ ፲፫፥፲፪፤ ለ ፩ ኔፊ ፲፫፥፴፯፤
ሠ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ኤፌ. ፮፥፲፩–፲፰። ት. እና ቃ. ፲፯፥፰።
ረ ያዕቆ. ፭፥፸፩፤ ፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፲፱–፳፩። ፳፰ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፫።
ት. እና ቃ. ፵፫፥፳፰–፴። ለ ቅ.መ.መ. እውነት። ለ ቅ.መ.መ. አፅናኝ።
ሰ ማቴ. ፲፮፥፲፱። ሐ ኢሳ. ፲፩፥፭።
፲፬ ሀ ዮሐ. ፮፥፴፯፤ ፲፯፥፱፣ ፲፩፤ መ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፰፥፪–፲፮ ፵፰
ዛዛትን በተመለከተ የምታስተምራቸው
ሐ 
አልተገለጠም፣ እናም የፅዮን ከተማ የት
ሀ  ለ 

ነገሮች ሁሉ በቤተክርስቲያን እንድትሰማ እንዲሚገነባ ማንም አያውቅም፣ ነገር ግን


ለአንተ ይሰጥሀል። ከዚህ በኋላ ይሰጣል። እነሆ እልሀለሁ፣ በላ
፪ ነገር ግን፣ እነሆ፣ እውነት እውነት እል ማናውያን ድንበር ላይ ይሆናል።
ሀለሁ፣ በዚህ ቤተክርስቲያን ውስጥ ከአገ ፲ ጉባዔው እስኪፈጸም ድረስ ከዚህ
ልጋዬ ሀ ከጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ በስተቀር ስፍራ እንዳትሄድ፤ እናም አገልጋዬ ጆሴፍ
ለ 
ማንም ሰው ትእዛዛትን እና ራእዮችን እን በጉባኤውም ድምጽ ጉባዔውን እንዲመራ
ዲቀበል አይሾምም፣ እርሱም እንደ ሙሴ ይሾማል፣ እናም የሚልህን ሁሉ ትናገራ
ሁሉ ይቀበላቸዋል። ለህ።
፫ እና አንተም፣ ልክ እንደ ሀ አሮን፣ ለእ ፲፩ እናም ዳግም፣ ወንድምህን ሀይረም
ርሱ ለምሰጣቸውን ነገሮች፣ በእምነት ትዛ ፔጅን ወስደህ በአንተ እና በእርሱ ሀ መካ
ዛቱን እና ራእዮቹን በኃይል እና ለ በስል ከል ብቻ ከድንጋዩ የጻፈው ነገሮች ከእኔ
ጣን ለቤተክርስቲያኗ ለማወጅ ታዛዥ ትሆ እንዳልሆኑ እና ለ ሰይጣንም ሐ እንዳታለለው
ናለህ። ንገረው።
፬ እናም ሀ ለመናገር ወይም ለማስተማር ፲፪ ስለሆነም፣ እነሆ እነዚህ ነገሮች ለእ
በአጽናኙ ወይም በሁሉም ጊዜ ለቤተክር ርሱ አልተሰጡትም፣ ማናቸውም ነገሮች
ስቲያኗ በትእዛዝ መልክ ከተመራህ፣ ይህ ቢሆኑ ለማንም የቤተክርስቲያን አባል የቤ
ንንም ልታደርገው ትችላለህ። ተክርስቲያኗን ቃል ኪዳን በሚጻረር መልክ
፭ ነገር ግን በጥበብ እንጂ በትእዛዝ መልክ አይሰጠውም።
አትጻፍ፤ ፲፫ ስለሆነም ሁሉም ነገሮች በስራዐት እና
፮ እናም የቤተክርስቲያኗ የበላይ እና ከአ በቤተክርስቲያኗ ውስጥ ሀ በጋራ ስምምነት፣
ንተም የበላይ የሆነውን አታዝዘውም፤ በእምነት ጸሎት መከናወን አለባቸው።
፯ ስለሆነም በእርሱ ምትክ ሌላ አስክሾም ፲፬ እናም በላማናውያን መካከል ከመሄ
ድረስ ሀ የሚስጥራትን ለ ቁልፎች እና የታተ ድህ በፊት እንደ ቤተክርስቲያኗ ቃል ኪዳን
ሙትን ራዕዮች ሰጥቼዋለሁ። መሰረት ይህ ነገር እንዲረጋጋ ትረዳለህ።
፰ እናም፣ እነሆ፣ እልሀለሁ ሀ ወደላማና ፲፭ እናም ከምትሄድበት ጊዜ ጀምሮ እስ
ውያን ሄደህ ለ ወንጌሌን ትሰብክላቸዋለህ፤ ከምትመለስበት ጊዜ ድረስ የምታከናውነው
እናም ትምህርትህን በተቀበሉ መጠን በመ ነገር ሀ ይሰጥሀል።
ካከላቸው ቤተክርስቲያኔን ትመሰርታለህ፤ ፲፮ እናም ወንጌሌን በደስታ ድምጽ በማ
እናም ራእዬን ትቀበላለህ ነገር ግን በትእዛዝ ወጅ በሁሉም ጊዜ አንደበትህን መክፈት
መልክ አትጻፋቸው። ይገባሀል። አሜን።
፱ እናም አሁን፣ እነሆ፣ እልሀለሁ፣ ይህ
፩ ሐ ቅ.መ.መ. ማስተማር፣ ለ ቅ.መ.መ. ስልጣን። ለ ት. እና ቃ. ፫፥፲፱–፳።
አስተማሪ—በመንፈስ ፬ ሀ ዘፀአ. ፬፥፲፪–፲፮፤ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፶፪፥፵፪–፵፫።
ማስተማር። ት. እና ቃ. ፳፬፥፭–፮። ቅ.መ.መ. ፅዮን።
፪ ሀ ፪ ኔፊ ፫፥፲፬–፳። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ለ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፫።
ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ሚስጥሮች። ፲፩ ሀ ማቴ. ፲፰፥፲፭።
ጆሴፍ ዳግማዊ። ለ ት. እና ቃ. ፷፬፥፭፤ ለ ራዕ. ፳፥፲።
ለ ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፯– ፹፬፥፲፱። ሐ ት. እና ቃ. ፵፫፥፭–፯።
፲፰፤ ፵፫፥፬። ፰ ሀ ፪ ኔፊ ፫፥፲፰–፳፪፤ ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. የጋራ ስምምነት።
፫ ሀ ቅ.መ.መ. አሮን፣ ት. እና ቃ. ፴፥፭– ፲፭ ሀ ፪ ኔፊ ፴፪፥፫፣ ፭።
የሙሴ ወንድም። ፮፤ ፴፪፥፩–፫።
፵፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፱፥፩–፱

ክፍል ፳፱
መስከረም ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፈየት ኒው ዮርክ በስድስት ሽማግሌዎች ፊት በነ
ቢዩ ጆሴፍ በኩል የተሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ የተሰጠው ከጉባዔው ጥቂት ቀናት
ቀደም ብሎ፣ ከመሰከረም ፳፮፣ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) ጀምሮ ነው።
፩–፰፣ ክርስቶስ የመረጣቸውን ይሰበስ በዚህ ጊዜ ለኃጢአታችሁ ሀ ይቅርታን አግ
ባል፤ ፱–፲፩፣ ምፅአቱ አንድ ሺህ ዘመን ኝታችኋል፣ ስለዚህ እነዚህን ነገሮች ትቀበ
እንዲጀምር ያደርጋል፤ ፲፪–፲፫፣ አስራ ላላችሁ፤ ነገር ግን ከዚህ የሚብስ ነገር እን
ሁለቱ መላው እስራኤልን ይፈርዳሉ፤ ዳይመጣባችሁ ዳግመኛ ኃጢአት እንዳ
፲፬–፳፩፣ ምልክቶች፣ መቅሰፍቶች፣ እና ትሰሩ አስታውሱ።
ውድመቶች ዳግም መፅአትን ይቀድማሉ፣ ፬ እውነት እላችኋለሁ፣ ልክ እንደ ሀ መለ
፳፪–፳፰፣ የመጨረሻው ትንሳዔ እና የመ ከትም ድምጽ፣ በደስታ ድምጽ ወንጌሌን
ጨረሻው ፍርድ አንድ ሺህ ዘመንን ይከ ለማወጅ ከአለም ውስጥ ተመርጣችኋልና።
ተላሉ፤ ፳፱–፴፭፣ ሁሉም ነገሮች ለጌታ ፭ እኔ ሀ በመካከላችሁ ስላለሁ እና በአብም
መንፈሳዊ ናቸው፤ ፴፮–፴፱፣ ሰይጣን እና ዘንድ ለ ስለማማልዳችሁ፣ ልባችሁን አንሱ
ተከታዮቹ የሰውን ልጅ እንዲፈትኑ ከሰ እናም ተደሰቱ፤ እናም ሐ መንግስቱን ሊሰ
ማይ ተወርውረዋል፤ ፵–፵፭፣ ውድቀቱ ጣችሁ መልካም ፈቃዱ ነው።
እና የኃጢአት ክፍያው መዳንን ያመጣሉ፤ ፮ እናም፣ እንደተጻፈው—እንደ ትእዛዜ
፵፮–፶፣ ህፃናት ልጆች በሀጢይት ክፍ በጸሎት ሀ አንድ ሆናችሁ ለ በእምነት ሐ የም
ያው ድነዋል። ትጠይቁትን ማንኛውንም ነገር ትቀበላላ
ችሁ።
፩ ታላቁ ሀ እኔ ነኝ ያለውን፣ ለ የምህረቱ ፯ እናም በእኔ የተመረጡትን ሀ ለመሰብ
ክንድ ሐ ለኃጢአታችሁ ክፍያ የሆንውን፣ ሰብ ለ ተጠርታችኋል፣ ምክንያቱም በእኔ
የአዳኛችሁን የኢየሱስ ክርስቶስን ድምጽ የተመረጡት ሐ ድምጼን ይሰማሉ እና መ ልባ
አድምጡ፤ ቸውንም አያደነድኑም፤
፪ ድምጼን የሚያደምጡ እና ራሳቸውን ፰ ስለዚህ ልባቸውን ሀ ለማዘጋጀት እና
በፊቴ ሀ ዝቅ የሚያደርጉ፣ እና ወደ እኔም በክፉዎች ላይ በሚላክበትን ለ መከራ
በታላቅ ጸሎት የሚጣሩትን ህዝቦቹንም ዶሮ እና ጭንቀት ቀን ለመቃወም እንዲዘ
ጫጩቶችዋን ከክንፎችዋ በታች እንደም ጋጁ፣ በዚህ ምድር ላይ በአንድ ስፍራ
ትሰበስብ ለ የሚሰበስበውን የእነርሱን ድምጽ ሐ 
እንዲሰበሰቡ አዋጁ ከአብ ዘንድ
አድምጡ። ወጥቷል።
፫ እነሆ እውነት እውነት እላችኋለሁ፣ ፱ እነሆ ሰዓቱ ተቃርቧል፣ ምድርም የም
፳፱ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ያለና የሚኖር። ፴፰፥፯፤ ፹፰፥፷፪–፷፫። ለ ማር. ፲፫፥፳፤
ለ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። ለ ቅ.መ.መ. አማላጅ። ት. እና ቃ. ፹፬፥፴፬።
ሐ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ዋጋን ሐ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ቅ.መ.መ. ምርጦች።
መክፈል፣ የኃጢያት ክፍያ። መንግስት ወይም ሐ አልማ ፭፥፴፯–፵፩።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና። መንግስተ ሰማያት። መ ቅ.መ.መ. ልብ።
ለ ማቴ. ፳፫፥፴፯፤ ፮ ሀ ፫ ኔፊ ፳፯፥፩–፪፤ ፰ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፮–
፫ ኔፊ ፲፥፬–፮። ት. እና ቃ. ፹፬፥፩። ፱፤ ፸፰፥፯።
፫ ሀ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ለ ማር. ፲፩፥፳፬። ለ ት. እና ቃ. ፭፥፲፱፤
፬ ሀ አልማ ፳፱፥፩–፪፤ ሐ ማቴ. ፳፩፥፳፪፤ ፵፫፥፲፯–፳፯።
ት. እና ቃ. ፲፱፥፴፯፤ ፴፥፱። ዮሐ. ፲፬፥፲፫። ሐ ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፬–፷፮፤
፭ ሀ ማቴ. ፲፰፥፳፤ ፯ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ፶፯፥፩።
ት. እና ቃ. ፮፥፴፪፤ የእስራኤል መሰብሰብ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፱፥፲–፲፱ ፶
ትጠፋበትም ዳርሷል፤ እናም ትዕቢተኞ ሀ  ሐ 
አክሊል ሊቀበሉ እናም ልክ እንደ እኔ መ 

ችና ኃጢአትን የሚሰሩ ሁሉ ለ ገለባ የሚ ሊለብሱ፣ አንድ እንሆን ዘንድ ከእኔ ጋር


ሆኑበት ይሆናሉ፤ በምድር ላይ ኃጢአት እንዲሆኑ ወደፊትም ሠ ይመጣሉ።
እንዳይኖር ሐ አቃጥላቸዋለሁ ይላል የሰራ ፲፬ ነገር ግን፣ እነሆ እውነት እልሀለሁ
ዊት ጌታ፤ ይህ ታላቅ ሀ ቀን ከመምጣቱ በፊት ለ ፀሀይ
፲ ሰዓቱ ተቃርቧል፣ እናም በኃዋሪያቴ ትጨልማለች፣ እናም ጨረቃም ወደ ደም
የተነገረው መፈጸም አለበት፤ ሀ እንደተና ነት ትለወጣለች፣ እናም ከዋክብትም ከሰ
ገሩት እንዲሁ ይፈጸማልና፤ ማይ ይረግፋሉ፣ እናም በላይ በሰማይና
፲፩ ራሴን ከሰማይ በኃይል እና በታላቅ በታች በምድርም ታላቅ ሐ ምልክቶችም
ክብር፣ በሰማይ ሀ ሰራዊት ጋር እገልጣለሁ፣ ይሆናሉ፤
እና ለ በጽድቅም ከሰዎች ጋር በምድር ላይ ፲፭ እናም በስዎች መካካልም ሀ ለቅሶ እና
ለአንድ ሐ ሺህ አመታት እኖራለሁ፣ እናም ሐዘን ይሆናል፤
ኃጢአተኞችም መቆም አይችሉም። ፲፮ እናም ታላቅ ሀ የበረዶ አውሎነፋስም
፲፪ እናም ዳግም፣ እውነት፣ እውነት፣ የምድርን ሰብል ለማጥፋት ይላካል።
እላችኋለሁ፣ በኢየሩሳሌም በአገልግሎቴ ፲፯ እንዲህም ይሆናል፣ በአለም ኃጢአት
ከእኔ ጋር የነበሩት አስራ ሁለቱ ሀ ሐዋሪያቴ፣ የተነሳ፣ ንስሀም ስለማይገቡ፣ ሀ በኃጢአ
ለ 
በእሳት አምድ በምመጣበት ቀን የጽድ ተኞች ላይ ለ በቀልን አደርጋለሁ፣ የቁጣ
ቅን ልብስ ለብሰው፣ አክሊልን በራሳቸው ጽዋዬም ሞልቷልና፤ ስለሆነም እነሆ፣
ላይ ደፍተው፣ ልክ እንደ እኔው ሐ በክብር፣ ካልሰሙኝ ሐ ደሜ አያነጻቸውም።
መላው እስራኤልን መ ለመፍረድ፣ እንዲ ፲፰ ሰለዚህ፣ እኔ ጌታ አምላክ በውስጧ
ሁም የወደዱኝ እና ትእዛዛቴን የጠበቁትን የሚኖሩትን ይይዙ ዘንድ በምድር ላይ ዝን
ብቻ ለመፍረድ፣ ከእኔ ጋር በቀኝ በኩል ቦችን እልካለሁ፣ እናም ስጋቸውንም ይበ
ይቆሙ ዘንድ በአብ ፈቃድ የጸና አዋጅ ላሉ፣ በውስጣቸውም እጭ እንዲያዝ አደ
ወጥቷል። ርጋለሁ፤
፲፫ እነሆ ልክ እንደ ሲና ተራራ ሀ መለ ፲፱ እናም እኔን በመቃወም እንዳይናገሩ
ከትም በረጅም እና በጉልህ ይሰማል፣ ሀ 
ምላሳቸው እንዳይንቀሳቀስ አደርገዋለሁ፤
እናም መላው ምድርም ይናወጣል፣ እናም ስጋቸው ከአጥንታቸው እናም አይኖቻቸው
አዎን በእኔ ለ የሞቱትም ሙታን የጽድቅን ከአይን ጉድጓዶቻቸው ላይ ይረግፋሉ።
፱ ሀ ፪ ኔፊ ፳፥፴፫፤ ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ። ሠ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶።
፫ ኔፊ ፳፭፥፩። ለ ኢሳ. ፷፮፥፲፭–፲፮፤ ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ቅ.መ.መ. ኩራት። ት. እና ቃ. ፻፴፥፯፤ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
ለ ናሆ ፩፥፲፤ ሚል. ፬፥፩፤ ፻፴፫፥፵፩። ለ ኢዩ. ፪፥፲፤
፩ ኔፊ ፳፪፥፲፭፣ ፳፫፤ ሐ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፫።
ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፯። ክርስቶስ—የክርስቶስ ክብር፤ ሐ ቅ.መ.መ. የጊዜዎች
ሐ ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፯፤ ክብር። ምልክቶች።
፷፫፥፴፬፣ ፶፬፤ ፷፬፥፳፬፤ መ ማቴ. ፲፱፥፳፰፤ ፲፭ ሀ ማቴ. ፲፫፥፵፪።
፹፰፥፺፬፤ ፻፩፥፳፫–፳፭፤ ሉቃ. ፳፪፥፴፤ ፲፮ ሀ ሕዝ. ፴፰፥፳፪፤
፻፴፫፥፷፬። ፩ ኔፊ ፲፪፥፱፤ ራዕ. ፲፩፥፲፱፤ ፲፮፥፳፩።
ቅ.መ.መ. ምድር— ሞር. ፫፥፲፰–፲፱። ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ክፉ፣ ክፋት።
ምድርን ማፅዳት። ፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፰፤ ለ ራዕ. ፲፮፥፯–፲፩፤
፲ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፵፭፥፵፭። ፪ ኔፊ ፴፥፲፤
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፯፤ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፶፫–፶፭።
፲፩ ሀ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፯። ፻፴፫፥፶፮። ቅ.መ.መ. በቀል።
ለ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ። ሐ ቅ.መ.መ. አክሊል፤ ሐ ፩ ዮሐ. ፩፥፯፤
ሐ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት፤ ከፍተኛነት። አልማ ፲፩፥፵–፵፩፤
ኢየሱስ ክርስቶስ—የክርስቶስ መ ት. እና ቃ. ፸፮፥፺፬– ት. እና ቃ. ፲፱፥፲፮–፲፰።
የአንድ ሺህ አመት ግዛት። ፺፭፤ ፹፬፥፴፭–፴፱። ፲፱ ሀ ዘካ. ፲፬፥፲፪።
፶፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፱፥፳–፴፫
፳ እናም የጫካ ሀ አውሬዎች እናም የሰማይ ብራቸው ይከፈታልና፣ እናም ወደፊትም
አዕዋፋት ይበሏቸዋል። ሠ 
ይመጣሉ—አዎን ሁሉም ወደፊት ይመ
፳፩ እናም ታላቋና ሀ የርኩሰት ቤተክርስ ጣሉ።
ቲያን፣ እነዚህ ገና ያልተፈጸሙትን ነገሮች ፳፯ እናም ሀ ጻድቃን ለዘለአለም ህይወት
ግን መፈጸም ለ የሚገባቸውን ነገሮች ነቢዩ ለ 
በቀኜ ይሰበሰባሉ፤ እናም በግራዬ የሚ
ሕዝቅኤል እንደተናገረው፣ እና እኔ ህያው ገኙትን ኃጢአተኞችም በአባቴ ፊት የእኔ
እንደሆንኩ፣ የምድር ሁሉ ሐ ጋለሞታ የሆነ እንደሆኑ ለመናገር ያሳፍረኛል፤
ችው መ ወደምትበላ እሳት ትጣላለች፣ ምክ ፳፰ ስለዚህ እንዲህም እላችኋለሁ—እና
ንያቱም የረከሰ አይነግስምና። ንት የተረገማችሁ ሀ ለዲያብሎስ እና ለመ
፳፪ እናም ዳግም፣ እውነት፣ እውነት፣ ላእክቱ ወደተዘጋጀው ዘለአለማዊ ለ እሳት
እላችኋለሁ አንድ ሀ ሺህ አመት ሲጠናቀቅ፣ ከፊቴ ሐ ሂዱ።
እናም ሰዎች ዳግም አምላካቸውን መካድ ፳፱ እናም አሁን፣ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣
ሲጀምሩ፣ ምድርንና የምተዋት ለ ለጥቂት በፍጹም በማንኛው ጊዜ እንዲመለሱ በአፌ
ጊዜ ይሆናል። ተናግሬ አላውቅም፣ እኔ ሀ ወዳለሁበት
፳፫ እናም ሀ መጨረሻው ይመጣል፣ እናም መምጣት አይችሉም፣ ሀይል የላቸውምና።
ሰማይ እና ምድር ይጠፋሉ እናም ለ ያል ፴ ነገር ግን አስታውሱ ሁሉም ፍርዶቼ
ፋሉ፣ እንዲሁም አዲስ ሰማይ እና ሐ አዲስ ለሰዎች አልተሰጡም፤ ከአፌ ቃላት እንደ
ምድርም ይሆናል። ወጡ እንዲሁ ይፈጸማሉ፣ የመንፈሴ ኃይል
፳፬ እነሆ ሁሉም አሮጌ ነገሮች ሀ ያልፋሉ፣ በሆነው በቃሌ ኃይል ከፈጠርኳቸው ነገሮች
ሁሉም ነገሮች፣ እንዲሁም ሰማይ እና ሀ 
ፊተኞችም ኋለኞች፣ ኋለኞቸም ፊተኞች
ምድር እናም በውስጣቸው ያሉት ሁሉ፣ ይሆናሉ።
ሰዎች እና አራዊት፣ የሰማይ አዕዋፋት፣ ፴፩ በመንፈሴ ሀይል ሀ ፈጥሬአቸዋለሁና፤
እናም የባህር አሳዎች ሁሉ አዲስ ይሆናሉ፤ አዎን፣ ለ መንፈሳዊ እንዲሁም ስጋዊ የሆኑ
፳፭ እናም አንድ ሀ ጸጉርም ሆነ ጉድፍ ትን ነገሮች ሁሉ—
ከፊታችሁ እንኳን አይጠፋም፣ የእጄ ስራ ፴፪ የስራዬ ጅማሬ የሆነው በቅድሚያ
ነውና። ሀ 
መንፈሳዊ፣ ሁለተኛ ጊዜአዊዊ፤ እናም
፳፮ ነገር ግን እነሆ፣ እውነት እላችኋ ደግሞ የስራዬ ማብቂያ የሆነውን፣ በቅድ
ለሁ፣ ምድር ከማለፏ በፊት፣ ሀ የመላእክቴ ሚያ ጊዜአዊው፣ እና ሁለተኛም መንፈ
አለቃ ለ ሚካኤል ሐ መለከቱን ይነፋል፣ ከዚ ሳዊው—
ያም በኋላ መ የሞቱት ሁሉ ይነሳሉ፣ መቃ ፴፫ ለእናንተ ስናገር በተፈጥሮ ትረዱ
፳ ሀ ኢሳ. ፲፰፥፮፤ ቅ.መ.መ. አለም— ለ ማቴ. ፳፭፥፴፫።
ሕዝ. ፴፱፥፲፯፤ የአለም መጨረሻ። ቅ.መ.መ. ፍርድ፣
ራዕ. ፲፱፥፲፯–፲፰። ለ ማቴ. ፳፬፥፴፭፤ የመጨረሻው።
፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ— ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፭። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
የዲያብሎስ ቤተክርስቲያን። ሐ ቅ.መ.መ. ምድር—የምድር ለ ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፫።
ለ ት. እና ቃ. ፩፥፴፰። የመጨረሻ ሁኔታ። ሐ ማቴ. ፳፭፥፵፩፤
ሐ ራዕ. ፲፱፥፪። ፳፬ ሀ ራዕ. ፳፩፥፩–፬። ት. እና ቃ. ፳፱፥፵፩።
መ ኢዩ. ፩፥፲፱–፳፤ ፪፥፫፤ ፳፭ ሀ አልማ ፵፥፳፫። ፳፱ ሀ ዮሐ. ፯፥፴፬፤
ት. እና ቃ. ፺፯፥፳፭–፳፮። ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. የመላእክት አለቃ። ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፲፪።
ቅ.መ.መ. ምድር— ለ ቅ.መ.መ. ሚካኤል፤ ፴ ሀ ማቴ. ፲፱፥፴፤
ምድርን ማፅዳት። አዳም። ፩ ኔፊ ፲፫፥፵፪።
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት። ሐ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፶፪–፶፭። ፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. መፍጠር፣
ለ ራዕ. ፳፥፫፤ መ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ፤ ፍጥረት።
ት. እና ቃ. ፵፫፥፴– የማይሞት፣ አለሟችነት። ለ ሙሴ ፫፥፬–፭።
፴፩፤ ፹፰፥፻፲–፻፲፩። ሠ ዮሐ. ፭፥፳፰–፳፱። ፴፪ ሀ ቅ.መ.መ. የመንፈስ ፍጥረት።
፳፫ ሀ ማቴ. ፳፬፥፲፬። ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፱፥፴፬–፵፫ ፶፪
ዘንድ ነው፤ ነገር ግን ለእኔ ለስራዬ መጨ ሀ 
፴፱ እናም ሰይጣን የሰዎችን ልጆች ይፈ ሀ 

ረሻም ሆነ መጀመሪያ የለውም፤ ነገር ግን ትን ዘንድ ግድ ነው፣ ይህ ካልሆነ በራሳ


ለእናንተ ተረዱት ዘንድ ተሰጥቷችኋል፣ ቸው መምረጥ አይችሉምና፤ ምክንያቱም
ምክንያቱም እኔን ጠይቃችኋል እናም ተስ ለ 
መራራውን ካላወቁ ጣፋጩን ማወቅ አይ
ማምታችኋልና። ችሉም ነበር—
፴፬ ስለዚህ፣ እውነት እላችኋለሁ ሁሉም ፵ ስለዚህ፣ እንዲህም ሆነ ዲያብሎስ አዳ
ነገሮች ለእኔ መንፈሳዊ ናቸው፣ እናም በማ ምን ፈተነው፣ እናም የተከለከለውን ሀ ፍሬ
ንኛውም ጊዜ ቢሆን፣ ለሰው ወይም ለሰው በላ እናም ትእዛዙን ተላለፈ፣ በዚህም ለፈ
ልጆች፣ ወይም እኔ ለፈጠርኩት ለአባታ ተና ራሱን አሳልፎ በመስጠቱ ምክንያት
ችሁ አዳምም፣ ጊዜያዊ የሆነ ህግ አልሰጠ በሰይጣን ፈቃድ ለ ተገዢ ሆነ።
ኋቸውም። ፵፩ ስለዚህ፣ እኔ፣ ጌታ አምላክ በመተ
፴፭ እነሆ፣ ለእርሱ ራሱን ሀ እንዲወክል ላለፉ ምክንያት ከፊቴ ሀ ከዔደን ገነት ለ እን
ሰጥቸዋለሁ፣ እናም ለ ትእዛዛትን ሰጠሁት ዲወጣ አደረግሁ፣ በዚህም የተነሳ የመጀ
ነገር ግን ጊዜአዊ ትእዛዝን አልሰጠሁትም፣ መርያ ሞት በሆነው እንዲሁም የመጨረሻ
ትእዛዛቴ መንፍሳዊ ናቸውና፤ ተፍጥሯዊ ሐ 
ሞት በሚሆነው መንፈሳዊ በሆነው በኃ
ሆነ ጊዜያዊ፣ እንዲሁም ስጋዊ ወይም ስሜ ጢአተኞችም ላይ እናንት መ የተረገማችሁ
ታዊ አይደሉም። ወደዚያ ሂዱ በምልበት ጊዜ በሚከሰተው
፴፮ እናም እንዲህም ሆነ፣ አዳም በዲያ ሠ 
የመንፈስ ሞት ሞተ።
ብሎስ በመፈተን—እነሆ፣ ሀ ዲያብሎስም ፵፪ ነገር ግን፣ እነሆ፣ እንዲህ እላችኋለሁ
በአዳም ፊት ነበርና፣ ምክንያቱም ለ ኃይሌ እኔ፣ ጌታ አምላክ፣ ሀ ንስሀ እና ለ በአንድያ
የሆነውን ሐ ክብርህን ስጠኝ በማለት በእኔ ልጄ ስም በእምነት ሐ መዳንን እንዲያውጁ
ላይ መ አምጿልና፤ እንዲሁም ሠ አንድ ሶስ ላቸው እኔ ጌታ አምላክ መ መላእክትን እስከ
ተኛውን የሰማይ ረ ሰራዊት ሰ በነጻ ምርጫ ምልክላቸው ድረስ ሠ በጊዜያው ሞት አዳም
ቸው እኔን እንዲተው አደረገ፤ እና ዘሮቹ እዳይሞቱ አደረግሁኝ።
፴፯ እናም ወደታች ተጥለዋል፣ በዚህም ፵፫ እናም በዚህም የተነሳ እኔ ጌታ እግዚ
የተነሳ ሀ ዲያብሎስ እና ለ መላእክቱ መጥ አብሔር የሰው ልጅ ሀ የሚሞከርበት ቀናቱን
ተዋል፤ መደብኩኝ፣ በዚህም የሚያምኑትም ሁሉ፣
፴፰ እናም፣ እነሆ፣ ከመጀመሪያው በስጋዊ ሞቱ ወደ ለ አለሟችነት እና ሐ በዘለ
ጀምሮ ለእነርሱ ስፍራ ተዘጋጅቶላቸዋል፣ አለማዊ ህይወት መ ለመነሳት እንዲችል እኔ
ይህም ስፍራ ሀ ሲኦል ነው። ጌታ እግዚአብሔር ይህን አደረግሁ።
፴፫ ሀ መዝ. ፻፲፩፥፯–፰፤ ሙሴ ፩፥፬። ለ ፪ ጴጥ. ፪፥፬፤ ይሁዳ ፩፥፮፤ ፳፰፤ ፸፮፥፴፩–፴፱።
፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ። ሙሴ ፯፥፳፮። ሠ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ሞት።
ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ቅ.መ.መ. መላእክት። ፵፪ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣
ትእዛዛት። ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሲዖል። ንስሀ መግባት።
፴፮ ሀ ት. እና ቃ. ፸፮፥፳፭–፳፮፤ ፴፱ ሀ ሙሴ ፬፥፫–፬። ለ ሙሴ ፭፥፮–፰።
ሙሴ ፬፥፩–፬። ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። ሐ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣
ለ ኢሳ. ፲፬፥፲፪–፲፬፤ ለ ሙሴ ፮፥፶፭። ማዳን፣ ቤዛነት።
ት. እና ቃ. ፸፮፥፳፰–፳፱። ፵ ሀ ዘፍጥ. ፫፥፮፤ ሙሴ ፬፥፯–፲፫። መ አልማ ፲፪፥፳፰–፴።
ሐ ቅ.መ.መ. ክብር። ለ ፪ ኔፊ ፲፥፳፬፤ ሠ ፪ ኔፊ ፪፥፳፩።
መ ቅ.መ.መ. የሰማይ ሸንጎ። ሞዛያ ፲፮፥፫–፭፤ ቅ.መ.መ. ስጋዊ ሞት።
ሠ ራዕ. ፲፪፥፫–፬። አልማ ፭፥፵፩–፵፪። ፵፫ ሀ አልማ ፲፪፥፳፬፤ ፵፪፥፲።
ረ ት. እና ቃ. ፴፰፥፩፤ ፵፭፥፩። ፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. ዔድን። ለ ሙሴ ፩፥፴፱።
ቅ.መ.መ. ቅድመ ለ ቅ.መ.መ. የአዳም እና ቅ.መ.መ. የማይሞት፣
ምድራዊ ህይወት። የሔዋን ውድቀት። አለሟችነት።
ሰ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ። ሐ አልማ ፵፥፳፮። ሐ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ህይወት።
፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። መ ት. እና ቃ. ፳፱፥፳፯– መ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ።
፶፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፳፱፥፵፬–፴፥፬
፵፬ እናም የማያምኑት ወደ ዘለአለማዊ ህጻናት ልጆችን ለ ለመፈተን ሰይጣን ሀይል
ሀ 
ጥፋት፣ ንስሀ ባለመግባታቸው ከመንፈ አልተሰጠውምና፤
ሳዊ ውድቀታቸው አይድኑምና፤ ፵፰ ስለዚህ እንደ ፈቃዴ፣ እንደወደድሁ
፵፭ እነሆ ከብርሀን ይልቅ ጭለማን ይወ ሀ 
ከአባቶቻቸው እጅ ታላላቅ ነገሮችን እጠ
ዳሉ፣ እናም ሀ ስራቸውም እርኩስ ነው፣ ብቅባቸው ዘንድ ይህ ተሰጥቷቸዋል።
እናም ለሚታዘዙለት ለዚያ ለ ደሞዛቸውን ፵፱ እናም፣ ዳግም፣ እላችኋለሁ፣ እው
ይቀበላሉ። ቀት ያለው ሁሉ ንስሀ ይገባ ዘንድ አላዘ
፵፮ ነገር ግን፣ እላችኋለሁ፣ ህጻናት ዝሁምን?
ሀ 
ልጆች ከአለም መጀመሪያ ጀምሮ በአን ፶ እናም ሀ መረዳት ለሌለው እርሱ፣ እንደ
ድያ ልጄ ለ ድነዋል፤ ተጻፈው ያደርግ ዘንድ ሀላፊነቱ የእኔ ነው።
፵፯ ስለዚህ፣ ኃጢአትን ሊሰሩ አይች እናም አሁን በዚህ ጊዜ ለእናንተ ተጨማሪ
ሉም፣ በእኔ ፊት ሀ ተጠያቂ እስኪሆኑ ድረስ ነገርን አላውጅም። አሜን።

ክፍል ፴
መስከረም ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፈየት ኒው ዮርክ በነቢዩ ጆሴፍ አማካይነት ከሶ
ስት ቀን ጉባዔ በኋላ፣ ግን የቤተክርስቲያን ሽማግሌዎች ከመለያየታቸው በፊት፣
ለዴቪድ ዊትመር፣ ለፒተር ዊትመር ዳግማዊ፣ እና ለጆን ዊትመር የተሰጠ ራዕይ።
ይህ ጽሁፍ በመጀመሪያ የታተመው እንደ ሶስት ራዕይዎች ነበር፣ ይህም በ፲፰፻፴፭
(እ. አ. አ. ) ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ቅጂ ውስጥ በነቢዩ በአንድ ክፍል ውስጥ
ተካትተው ነበር።
፩–፬፣ ዴቪድ ዊትመር በትጋት ባለመስ ሆኗል፤ እናም መንፈሴን እና ከአንተ በላይ
ራቱ ተገሰጸ፤ ፭–፰፣ ፒተር ዊትመር ዳግ ስልጣን የተሰጣቸውን አላደመጥክም፣ ነገር
ማዊ ከኦሊቨር ካውድሪ ጋር ወደላማናው ግን እኔ ባላዘዝኳቸው ተወስደሀል።
ያን ተልዕኮ ይሂድ፤ ፱–፲፩፣ ጆን ዊትመር ፫ ስለዚህ፣ ከእጄ ለራስህ እንድትጠይቅ
ወንጌልን እንዲሰብክ ተጠራ። ተትተሀል፣ እናም ስለተቀበልካቸውም ነገ
ሮች ሀ አሰላስል።
፩ እነሆ፣ ሀ ዴቪድ እንዲህ እልሀለሁ፣ ፬ እናም ተጨማሪ ትእዛዛትን እስከ
ሰውን ለ በመፍራት ለጥንካሬ በእኔ ሐ መደ ምሰጥህ ድረስ መኖሪያህ በአባትህ ቤት
ገፍ ያለብህን ያህል አልተደገፍክም። ይሆናል። በቤተክርስቲያኗ ውስጥ እናም
፪ ነገር ግን አዕምሮህ በእኔ በፈጣሪህ በአለም ፊት እና በአካባቢው ባሉት
ነገር እንዲሁም በተጠራህበት አገልግሎት ዙሪያዎች ሀ አገልግሎትን ትሰጣለህ።
ላይ ከመሆን ይልቅ ሀ በምድር ነገሮች ላይ አሜን።
፵፬ ሀ ት. እና ቃ. ፲፱፥፯–፲፪። ቅ.መ.መ. ልጅ፣ ልጆች። ፶ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፯፥፯–፲።
ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ለ ት. እና ቃ. ፸፬፥፯። ቅ.መ.መ. ማስተዋል።
፵፭ ሀ ዮሐ. ፫፥፲፰–፳፤ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣ ፴ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ዊትመር፣
ት. እና ቃ. ፺፫፥፴፩–፴፪። ማዳን፣ ቤዛነት። ዴቪድ።
ለ ሞዛያ ፪፥፴፪–፴፫፤ ፵፯ ሀ ቅ.መ.መ. መልስ ለ የሐዋ. ፭፥፳፱።
አልማ ፫፥፳፮–፳፯፤ መስጠት፣ ሂሳብ፣ ሐ ፪ ዜና ፲፮፥፯–፱።
፭፥፵፩–፵፪፤ ፴፥፷። ተጠያቂነት፣ ሀላፊነት። ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፭፥፲።
፵፮ ሀ ሞሮኒ ፰፥፰፣ ፲፪፤ ለ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. ማሰላሰል።
ት. እና ቃ. ፺፫፥፴፰። ፵፰ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፳፭። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. አገልግሎት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፥፭–፴፩፥፬ ፶፬
፭ እነሆ ፒተር፣ እንዲህ እልሀለሁ፣ ከወ
ሀ 
እናም ትእዛዛቴን በመጠበቅ ትጋ፣ እናም
ንድምህ ከኦሊቨር ጋር ለ ትጓዛለህ፤ ወንጌሌን በዘለአለማዊ ህይወት ትባረካለህ። አሜን።
ለማወጅ አንደበትህን ትከፍት ዘንድ ለእኔ ፱ እነሆ፣ አገልጋዬ ጆን እንዲህ እልሀለሁ
አስፈላጊ የሚሆንበት ሐ ወቅት መጥቷል፤ እንደመለከት ሀ ድምጽ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ
ስለዚህ አትፍራ፣ ነገር ግን ወንድምህ የሚ ወንጌሌን ለ ማወጅ ትጀምራለህ።
ሰጥህን ምክር እና ቃላት መ አድምጥ። ፲ እናም አገልግሎትህም ከእዚያ እንድ
፮ እናም በስቃዩ ሁሉ ከእርሱ ጋር ሁን፣ ትሄድ ትእዛዝ እስክሰጠህ ድረስ በወንድ
ለአንተ እና ለእርሱ ደህንነት በጸሎት እና ምህ በፊልፕ በሮው ስፍራና በአካባቢው፣
በእምነት ዘወትር ልብህን ወደ እኔ አንሳ፤ አዎን፣ እንዲሁም ድምጽህ በሚሰማበት
ሀ 
በላማናውያን መካከል ለ ቤተክርስቲያኔን ስፍራ ሁሉ ይሆናል።
እንዲገነባ ኃይልን ሰጥቼዋለሁና፤ ፲፩ እናም ከዚህ ጊዜ ጀምሮም በሙሉ
፯ እናም ከወንድሙ፣ ከጆሴፍ ስሚዝ ነፍስህ አገልግሎትህ ሁሉ በፅዮን ይሆ
ዳግማዊ በቀር በእርሱ ሀ ላይ ማንንም የቤ ናል፤ አዎን፣ ሀ ሰው ሊያደርግ የሚችለ
ተክርስቲያኗን ነገሮች በተመለከተ የእርሱ ውን ለ ሳትፈራ ለእኔ ስራ ዘወትር አንደበ
አማካሪ እንዲሆን አልሾምኩም። ትህን ትክፍታለህ፣ እኔም ዘወትር ከአንተ
፰ ስለዚህ፣ እነዚህን ነገሮች አድምጥ ሐ 
ጋር እሆናለሁና። አሜን።

ክፍል ፴፩
መስከረም ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት ለቶማስ ቢ ማርሽ
የተሰጠ ራዕይ። ወቅቱም የቤተክርስቲያኗ ጉባዔ እንደተጠናቀቀ ወዲያውኑ ነበር
(የክፍል ፴ ርዕስን ተመልከቱ)። ይህ ራዕይ ከመሰጠቱ በፊት በወሩ መጀመሪያ
ላይ የተጠመቀው ቶማስ ማርሽ በቤተክርስቲያን ውስጥ በሽማግሌነት ተሹሞ ነበር።
፩–፮፣ ቶማስ ቢ ማርሽ ወንጌልን እንዲ አዎን፣ ህጻናት ልጆችህን እባርካቸዋለሁ፤
ሰብክ ተጠራ እናም ስለቤተሰቡ ደህንነት እናም የሚያምኑበት እና እውነትን የሚያ
ማረጋገጫ ተሰጠው፤ ፯–፲፫፣ ትዕግስተኛ ውቁበት እንዲሁም ከአንተ ጋር በቤተክር
እንዲሆን፣ ዘወትር እንዲጸልይ እናም ስቲያኔ አንድ የሚሆኑበት ቀን ይመጣል።
አጽናኙን እንዲከተል ተመከረ። ፫ ልብህን አንሳ እናም ተደሰት፣ የተል
ዕኮህ ሰዓት መጥቷልና፤ እናም አንደበትህ
፩ ልጄ ሀ ቶማስ፣ በስራዬ ባለህ እምነት ይፈታል፣ እናም የታላቅ ደስታን ሀ የምስራ
የተባረክህ ነህ። ችንም ለዚህ ትውልድ ታውጃለህ።
፪ እነሆ፣ በቤተሰብህ የተነሳ ብዙ መከራን ፬ ለአገልጋዬ ለጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ፣
አይተሀል፤ ሆኖም፣ ቤተስብህን እና አንተን የተገለጡለትን ነገሮች ሀ ታውጃለህ። ከዚህ
፭ ሀ ቅ.መ.መ. ዊትመር፣ ለ ቅ.መ.መ. የኋለኛው ቀን ሐ ማቴ. ፳፰፥፲፱–፳።
ፒተር ዳግማዊ። ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ፴፩ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማርሽ፣
ለ ት. እና ቃ. ፴፪፥፩–፫። ቤተክርስቲያን። ቶማስ ቢ።
ሐ ት. እና ቃ. ፲፩፥፲፭። ፯ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፪–፫። ፫ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፯፤
መ ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)፤ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፴፫፥፪። ሉቃ. ፪፥፲–፲፩፤
የቤተክርስቲያን ለ ት. እና ቃ. ፲፭፥፮። ሞዛያ ፫፥፫–፭።
መሪዎችን መደገፍ። ፲፩ ሀ ኢሳ. ፶፩፥፯። ፬ ሀ ሞዛያ ፲፰፥፲፱፤
፮ ሀ ት. እና ቃ. ፫፥፳፤ ፵፱፥፳፬። ለ ቅ.መ.መ. መበርታት፣ ት. እና ቃ. ፵፪፥፲፪፤
ቅ.መ.መ. ላማናውያን። ብርቱነት፤ ፍርሀት። ፶፪፥፴፮።
፶፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፩፥፭–፴፪፥፪
ጊዜ ጀምሮ መስበክ፣ አዎን፣ ለ ለነዶ ሊሆን ፱ ሀ በስቃይ ለ ታጋሽ ሁን፣ ክፉ ለሚናገሩህ
የቀረበውን ስብል መሰብሰብ ትጀምራለህ። ክፉ አትመልስ። ሐ ቤትህን በትህትና ግዛ፣
፭ ስለዚህ፣ በሙሉ ነፍስህ ሀ እጨድ፣ እናም የጸናህ ሁን።
እናም ኃጢአትህም ለ ተሰርዮልሀል፣ እናም ፲ እነሆ፣ ስለማይቀበሉህም ለአለም ሳይ
ብዙ ሐ ነዶም በጀርባህ ትሸከማለህ፣ መ ለሰ ሆን ነገር ግን ለቤተክርስቲያኗ ሀኪም ትሆ
ራተኛ ደመወዙ ይገባዋልና። ስለዚህ ቤተ ናለህ።
ሰቦችህም በህይወት ይኖራሉ። ፲፩ እኔ ወደምፈቅደው ስፍራ ሁሉ ሂድ፣
፮ እነሆ፣ እውነት እልሀለሁ፣ ከእነርሱ እናም የምትሄድበት እና የምትሰራው ሀ በአ
ለጥቂት ጊዜ ብቻ ሂድ፣ እናም ቃሌን ጽናኙ ይሰጥሀል።
አውጅ፣ እናም ለእነርሱም ስፍራን አዘጋ ፲፪ ሀ ወደፈተና እንዳትገባ እና ደመወዝ
ጅላቸዋለሁ። ህን እንዳታጣ ዘወትር ለ ጸልይ።
፯ አዎን፣ የስዎቹን ልብ ሀ እከፍታለሁ፣ ፲፫ እስከ ፍጻሜው ድረስ ሀ ታማኝ ሁን፣
እናም ይቀበሉሀል። እና በእጀህም ቤተክ እኔም ከአንተ ለ ጋር ነኝ። እነዚህ ቃላት
ርስቲያንን እመሰርታለሁ፤ የሰውም ሆነ የሰዎች አይደሉም፣ ነገር ግን
፰ እናም ሀ ታጠነክራቸዋለህ እናም ለሚ በአብ ሐ ፈቃድ የእኔ ያዳኛችሁ የኢየሱስ
ሰበሰቡበት ቀንም ታዘጋጃቸዋለህ። ክርስቶስ ናቸው። አሜን።

ክፍል ፴፪
ጥቅምት ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) መጀመሪያ አካባቢ በማንቸስተር፣ ኒው ዮርክ ውስጥ
በጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት ለፓርሊ ፒ ፕራት እና ለዚባ ፒተርሰን የተሰጠ ራዕይ።
ቤተክርስቲያኗ በመፅሐፈ ሞርሞን ውስጥ በረከታቸው ቀደም ብሎ እንደተተነበ
የላቸው ሰለተገነዘበቻቸው ላማናውያን በተመለከተ በሽማግሌዎች መካከል ታላቅ
ፈቃድ እና አትኩሮት አድሮ ነበር። በዚህ የተነሳ ጌታ በምራዕብ ወዳሉት የኢን
ድያን ጎሳዎች ሽማግሌዎች እንዲሄዱ ፈቃዱ እንደሆነ ለመጠየቅ ታላቅ ጸሎት
ተደረገ። ይህ ራዕይም ተከተለ።
፩–፫፣ ፓርሊ ፒ ፕራት እና ዚባ ፒተር ፕራትን በተመለከተ፣ እነሆ፣ እንዲህ እለ
ሰን ከኦሊቨር ካውድሪ እና ፒተር ዊትመር ዋለሁ፣ እኔ ህያው እንደሆንኩኝ፣ ወን
ዳግማዊ ጋር በመሆን ለላማናውያን እንዲ ጌሌን እንዲያውጅ እናም ከእኔም ለ እንዲ
ሰብኩ ተጠሩ፤ ፬–፭፣ ቅዱሳን መጻህፍትን ማር እንዲሁም የዋህ እና ልበ ትሁት እን
ለመረዳት መጸለይ አለባቸው። ዲሆን ፍቃዴ ነው።
፪ እናም እኔ ለእርሱ የሰጠሁት ከአገልጋ
፩ እናም አሁን አገልጋዬን ሀ ፓርሊ ፒ ዮቼ፣ ከኦሊቨር ካውድሪ እና ከፒተር ዊት
፬ ለ ት. እና ቃ. ፬፥፬–፮። ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ጭንቀት። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. መፅናት።
፭ ሀ ራዕ. ፲፬፥፲፭። ለ ቅ.መ.መ. ትዕግስት። ለ ማቴ. ፳፰፥፳።
ለ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ሐ ቅ.መ.መ. ቤተሰብ— ሐ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
ሐ ት. እና ቃ. ፸፱፥፫። የወላጆች ሀላፊነቶች። ክርስቶስ—ስልጣን።
መ ሉቃ. ፲፥፫–፲፩፤ ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤ ፴፪ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ፕራት፣
ት. እና ቃ. ፸፭፥፳፬። አፅናኝ። ፓርሊ ፓርከር።
፯ ሀ ቅ.መ.መ. መቀየር፣ ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። ለ ማቴ. ፲፩፥፳፰–፴።
የተቀየረ። ለ ፫ ኔፊ ፲፰፥፲፯–፳፩።
፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፩፥፭፤ ፻፰፥፯። ቅ.መ.መ. ጸሎት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፪፥፫–፴፫፥፭ ፶፮
መር ዳግማዊ፣ ጋር በላማናውያን መካከል
ሀ 
፬ እናም ለተጻፉት ትኩረትን ይሰጣሉ፣
ሀ 

ወደ ምድረበዳ ለ እንዲሄድ ነው። እናም ሌላን ለ ራዕይ ተቀበልን አይሉም፤


፫ እናም ሀ ዚባ ፒተርሰን እንዲሁ ከእነርሱ እናም እነዚህን ነገሮች ሐ እንዲገባቸው
ጋር ይሄዳል፤ እኔም ራሴ ከእነርሱ ጋር እሄ መ 
ግልጽ አደርግላቸው ዘወትር ይጸልያሉ።
ዳለሁ፣ እናም ለ በመካከላቸውም እሆናለሁ፤ ፭ እናም ለእነዚህ ቃላት ያድምጣሉ እና
እናም ከአብ ዘንድ እኔ የእነርሱ ሐ አማላጅ በቀላሉም አይመለከቷቸውም፣ እናም እባ
ነኝ፣ እናም ምንም ነገር እነርሱን አይቃ ርካቸዋለሁ። አሜን።
ወምም።

ክፍል ፴፫
ጥቅምት ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. )፣ በፈየት፣ ኒው ዮርክ በነቢዩ በጆሴፍ ስሚዝ አማካ
ይነት ለእዝራ ታይር እና ኖርዝሮፕ ስዊት የተሰጠ ራዕይ። ይህንን ራዕይ በማስተ
ዋወቅ፣ የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ እንደሚያረጋግጠው፣ “በእምነት ተግተው ለሚ
ሹት ጌታ ሊያስተምራቸው ዘወትር ዝግጁ ነው።”
፩–፬፣ ሰራተኞች በአስራ አንደኛው ሰዓት ፪ እውነት፣ እውነት፣ እላችኋለሁ፣ ድም
ወንጌልን እንዲያውጁ ተጠርተዋል፤ ፭– ጻችሁን እንደ መለከት ሀ ድምጽ ከፍ እን
፮፣ ቤተክርስቲያኗ ተመስርታለች፤ እና ድታደርጉ እና ወንጌሌን በጠማማና በክፉ
የተመረጡትም ይሰበሰባሉ፤ ፯–፲፣ ንሰሀ ትውልድ መካከል እንድታውጁ ተጠርታ
ግቡ፣ መንግስተ ሰማያት ቀርባለችና፤ ፲፩– ችኋልና።
፲፭፣ ቤተክርስቲያኗ በወንጌል አለት ላይ ፫ እነሆም፣ ሀ የእርሻው ስፍራ ነጭ ሆኖ
ተመስርታለች፤ ፲፮–፲፰፣ ለሙሽራው አዝመራው ዝግጁ ነው፤ እናም ለ አስራ አደ
ምጽአት ተዘጋጁ። ኛው ሰዓት፣ እና ሐ ለመጨረሻ ጊዜ ወደ
እኔ የወይን ስፍራ አገልጋዮቼን የምጠራ
፩ እነሆ፣ እንዲህ እልሀችኋለሁ፣ አገ በት ጊዜ ነው።
ልጋዮቼ እዝራ እና ኖርዝሮፕ፣ ጆሮቻች ፬ እናም አንዳች ፍሬ እንኳን ሳይቀር
ሁን ክፈቱ እናም ፈጣን እና ሀያል፣ ሀ ቃሉ ሀ 
የወይን ስፍራዬም ለ ተበላሽቷል፤ እናም
ሁለት አንደበት ካለው ሰይፍ ይልቅ የተ ከጥቂቶቹ በስተቀር ሐ መልካምን የሚያደ
ሳለ፣ ነፍስንና መንፈስን፣ መገጣጠሚያን ርጉ የሉም፤ እናም ሁሉም ብልሹ አእምሮ
እና መቅኔን እስኪለይ ድረስ የሚሰራውን መ 
በካህን ተንኮል ምክንያት በብዙ መንገ
የጌታን ድምፅ አድምጡ፣ እናም የልብን ዶች ሠ ጥፋት ላይ ወድቀዋል።
ሐሳቦችና ለ ምኞቶች የሚያውቅ ነው። ፭ እናም እውነት፣ እውነት፣ እላችኋ
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፫፥፲፰–፳። መ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፸፬። ሐ ያዕቆ. ፭፥፸፩፤
ለ ት. እና ቃ. ፳፰፥፰፤ ፴፥፭። ፴፫ ፩ ሀ ዕብ. ፬፥፲፪፤ ት. እና ቃ. ፵፫፥፳፰።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፷። ሔለ. ፫፥፳፱–፴። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን
ለ ማቴ. ፲፰፥፳፤ ለ አልማ ፲፰፥፴፪፤ አትክልት ስፍራ።
ት. እና ቃ. ፮፥፴፪፤ ፴፰፥፯። ት. እና ቃ. ፮፥፲፮። ለ ፪ ኔፊ ፳፰፥፪–፲፬፤
ሐ ቅ.መ.መ. አማላጅ። ፪ ሀ ኢሳ. ፶፰፥፩። ሞር. ፰፥፳፰–፵፩።
፬ ሀ ፩ ኔፊ ፲፭፥፳፭፤ ፫ ሀ ዮሐ. ፬፥፴፭፤ ሐ ሮሜ ፫፥፲፪፤
ት. እና ቃ. ፹፬፥፵፫–፵፬። ት. እና ቃ. ፬፥፬፤ ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፪።
ለ ት. እና ቃ. ፳፰፥፪። ፲፪፥፫፤ ፲፬፥፫። መ ቅ.መ.መ. የካህን ተንኮል።
ሐ ቅ.መ.መ. ማስተዋል። ለ ማቴ. ፳፥፩–፲፮። ሠ ፪ ኔፊ ፳፰፥፲፬።
፶፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፫፥፮–፲፰
ለሁ፣ ይህችን ሀ ቤተክርስቲያን ለ መስርቻ በመቀጠልም የእሳት እና የመንፈስ ቅዱስ
ታለሁ እናም ከምድረበዳ እንድትወጣ ጥምቀት ይመጣል።
ጠርቻታለሁ። ፲፪ እነሆ፣ እውነት፣ እውነት፣ እላችኋ
፮ እናም ምርጦቼን፣ እንዲሁም በእኔ ለሁ፣ ይህ ሀ ወንጌሌ ነው፤ እናም በእኔ እም
የሚያምኑትን፣ እና ድምጼን የሚያዳም ነት ከሌላቸው በስተቀር በምንም መንገድ
ጡትን ሁሉ፣ ሀ ከአራቱም የምድር ማዕዘ ሊድኑ አይችሉም፤
ናት ቢሆንም ለ እሰበስባለሁ። ፲፫ እናም በዚህ ሀ አለት ላይ ቤተክርስ
፯ አዎን፣ እውነት፣ እውነት፣ እላችኋ ቲያኔን እገነባለሁ፣ አዎን፣ በዚህም አለት
ለሁ፣ የእርሻው ስፍራ ነጭ ሆኖ አዝመ ላይ ተገንብታችኋል፣ እናም የምትቀጥሉም
ራው ዝግጁ ነው፤ ስለዚህ፣ በማጭዶቻ ከሆነ፣ ለ የሲዖል ደጆችም አያሸንፏችሁም።
ችሁ እጨዱ፣ እናም በሙሉ ኃይላችሁ፣ ፲፬ እናም የቤተክርስቲያኗን ሀ መመሪያ
አዕምሮአችሁ፣ እናም ጉልበታችሁ ሰብ ዎች እና የተስፋ ቃላትን መጠበቅ ታስታ
ስቡ። ውሳላቸሁ።
፰ አንደበታችሁን ሀ ክፈቱ እንዲሁም ፲፭ እናም እምነት ያላቸውን ሁሉ በቤተ
ይሞላሉ፣ ከኢየሩሳሌም በምድረበዳ እን ክርስቲያኔ ውስጥ ሀ እጆቻችሁን በመጫን
ደተጓዘው፣ እንደጥንቱ ለ ኔፊም ትሆናላ ለ 
ታጸኗቸዋላችሁ፣ እናም እኔም የመንፈስ
ችሁ። ቅዱስን ሐ ስጦታን እሰጣቸዋለሁ።
፱ አዎን፣ አንደበታችሁን ከፍታችሁ ፲፮ እናም መፅሐፈ ሞርሞን እናም ሀ ቅዱ
ከመናገር አትቆጠቡ፣ እናም ሀ ነዶንም በጀ ሳን መጻህፍት ለእናንተ ለ መማሪያነት ከእኔ
ርባችሁ የተጫናችሁ ትሆናላችሁ፣ እኔም ለእናንተ ተሰጥተዋል፤ እናም የመንፈሴም
ከናንተ ጋር ነኝና። ኃይል ነገሮችን ሁሉ ሐ ህይወት ይሰጣል።
፲ አዎን፣ አንደበታችሁን ክፈቱ እናም ፲፯ ሰለዚህ፤ ሀ ሙሽራው በሚመጣበት
ይሞላሉ፣ እንዲህ በማለትም ተናገሩ፥ ጊዜ ዝግጁ መሆን እንድትችሉ፣ መብራ
ሀ 
ንሰሀ ግቡ፣ ንሰሀ ግቡ፣ እናም የጌታን ታችሁን አስተካክላችሁ በመለኮስ እና ዘይ
መንገድ አዘጋጁ፣ ጎዳናውንም አስተካ ታችሁን በመያዝ፣ ታማኝ ሁኑ፣ ዘውት
ክሉ፤ መንገሥተ ሰማይ ተቃርባለችና፤ ርም ጸልዩ—
፲፩ አዎን፣ ለኃጢአታችሁም ስርየት፣ ፲፰ እነሆም፣ እውነት፣ እውነት፣ እላች
እያንዳንዳችሁም ንሰሀ ግቡ እና ሀ ተጠ ኋለሁ፣ በቶሎም ሀ እመጣለሁ። እንዲህም
መቁ፤ አዎን፣ በውሀም ተጠመቁ፣ እናም ይሁን። አሜን።
፭ ሀ ቅ.መ.መ. የኋለኛው ቀን ት. እና ቃ. ፸፭፥፭። ለ ቅ.መ.መ. የመንፈስ
ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ፲ ሀ ማቴ. ፫፥፩–፫። ቅዱስ ስጦታ።
ቤተክርስቲያን። ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ሐ ት. እና ቃ. ፳፥፵፩።
ለ ቅ.መ.መ. የወንጌል መጥመቅ። ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት
ዳግም መመለስ። ፲፪ ሀ ፫ ኔፊ ፳፯፥፲፫–፳፪። መጻህፍት።
፮ ሀ ፩ ኔፊ ፲፱፥፲፭–፲፯። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. አለት። ለ ፪ ጢሞ. ፫፥፲፮።
ለ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ለ ማቴ. ፲፮፥፲፮–፲፱፤ ሐ ዮሐ. ፮፥፷፫።
የእስራኤል መሰብሰብ። ት. እና ቃ. ፲፥፷፱–፸። ፲፯ ሀ ማቴ. ፳፭፥፩–፲፫።
፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፹፩። ፲፬ ሀ ይህም ት. እና ቃ. ፳ (የክፍል ቅ.መ.መ. ሙሽራ።
ለ ፪ ኔፊ ፩፥፳፮–፳፰። ፳ ርዕስን ተመልከቱ) ማለት ፲፰ ሀ ራዕ. ፳፪፥፳።
፱ ሀ መዝ. ፻፳፮፥፮፤ ነው። ት. እና ቃ. ፵፪፥፲፫። ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
አልማ ፳፮፥፫–፭፤ ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፬፥፩–፲፪ ፶፰

ክፍል ፴፬
ህዳር ፬፣ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፈያት፣ ኒው ዮርክ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት
ለኦርሰን ፕራት የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ጊዜ ወንድም ፕራት አስራ ዘጠኝ አመቱ
ነበር። ከስድስት ሳምንት ቀደም ብሎ ከታላቅ ወንድሙ፣ ከፓርሊ ፒ ፕራት ዳግም
ስለተመለሰው ወንጌል ስብከት ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሰማ ተለወጠና ተጠመቀ። ይህ
ራዕይ የተሰጠው በፒተር ዊትመር ቀዳማዊ ቤት ውስጥ ነበር።
፩–፬፣ በእምነት የተሞሉት በኃጢአት ክፍ ሀን ጩህ እናም ረጅም እና ጉልህ እንደሆ
ያው አማካይነት የእግዚአብሔር ልጆች ነው መለከት ድምጽ ድምጽህን ከፍ አድ
ይሆናሉ፤ ፭–፱፣ የወንጌል ስብከት የዳ ርግ።
ግም ምጽአትን መንገድ ያዘጋጃል፤ ፲– ፯ እነሆ፣ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣
፲፪፣ ትንቢት በመንፈስ ቅዱስ ሀይል አማ በኃይልና በታላቅ ክብር ሀ በደመና ውስጥ
ካይነት ይመጣል። የምመጣበት ለ ጊዜ ተቃርቧልና።
፰ እናም ሁሉም ህዝብ ሀ ስለሚንቀጠ
፩ ልጄ ሀ ኦርሰን፣ እኔ ጌታ አምላክ፣ እናም ቀጡ፣ የምጽአቴም ጊዜ ለ ታላቅ ቀን ይሆ
እንዲሁም ቤዛህን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአንተ ናል።
የምንናገረውን ስማ እናም አድምጥ፣ እን ፱ ነገር ግን ያ ታላቁ ቀን ከመምጣቱ
ዲሁም ተመልከት፤ በፊት፣ ጸሀይ ትጨልማለች፣ ጨረቃም
፪ በጭለማ የሚያበራ እና ጭለማም የማ ወደ ደምነት ትለወጣለች፤ እናም ከዋክብ
ይረዳውን፣ እኔ የአለም ሀ ብርሀን እና ሕይ ትም ብርሀናቸውን መስጠት ይከለክላሉ፣
ወት የሆንኩትን፤ አንዳንዶቹም ይወድቃሉ፣ እና ታላቅ ጥፋ
፫ ያመኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ሀ ልጆች ትም ኃጢአተኞችን ይጠብቃቸዋል።
ይሆኑ ዘንድ አለምን ለ በመውደድ ሐ እርሱ ፲ ስለዚህም፣ ጌታ እግዚአብሔር ስለተ
ህይወቱን አሳልፎ መ የሰጠውን ስማ እናም ናገረ፣ ድምጽህን ከፍ አድርገህ ከመናገር
አድምጥ፣ እንዲሁም ተመልከት። ስለዚ ሀ 
አትቆጠብ፣ ስለዚህ ትንቢትን ተናገር፣
ህም አንተ ልጄ ነህ፤ እና ይህም በመንፈስ ቅዱስ ለ ሀይል አማካ
፬ እናም በማመንህ ምክንያት ሀ የተባረክ ይነት ይሰጣል።
ነህ፤ ፲፩ እናም እምነት ካለህ፣ እነሆ፣ እስከ
፭ እናም ይበልጡን የተባረክ ነህ ምክንያ ምመጣ ድረስ እኔም ከአንተ ጋር ዘወትር
ቱም ወንጌሌን እንድትሰብክ በእኔ ሀ ተጠር እሆናለሁ—
ተሀል— ፲፪ እናም እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣
፮ ለጠማማና ክፉ ትውልዶች፣ ሀ ለዳግም በቶሎም እመጣለሁ። እኔ ጌታህ እና ቤዛህ
ምፅአቱ የጌታን መንገድ በማዘጋጀት ለ ንስ ነኝ። እንዲህም ይሁን። አሜን።
፴፬ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ፕራት፣ ኦርሰን። ሐ ቅ.መ.መ. መድኃኒት። ለ ት. እና ቃ. ፮፥፱።
፪ ሀ ዮሐ. ፩፥፩–፭። መ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣ ማዳን፣ ፯ ሀ ሉቃ. ፳፩፥፳፯።
ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ቤዛነት፤ ለ ራዕ. ፩፥፫።
የክርስቶስ ብርሀን። የኃጢያት ዋጋን መክፈል፣ ፰ ሀ ኢሳ. ፷፬፥፪።
፫ ሀ ዮሐ. ፩፥፱–፲፪፤ የኃጢያት ክፍያ። ለ ኢዩ. ፪፥፲፩፤
ሮሜ ፰፥፲፬፣ ፲፮–፲፯፤ ፬ ሀ ዮሐ. ፳፥፳፱። ሚል. ፬፥፭፤
ሙሴ ፮፥፷፬–፷፰። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ጥሪ፣ ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፯–፳፮።
ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር በእግዚአብሔር መጠራት፣ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ወንድ እና ሴት ልጆች። የተጠራበት። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
ለ ዮሐ. ፫፥፲፮፤ ፲፭፥፲፫። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፲ ሀ ኢሳ. ፶፰፥፩።
ቅ.መ.መ. ፍቅር። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ለ ፪ ጴጥ. ፩፥፳፩።
፶፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፭፥፩–፯

ክፍል ፴፭
በታህሳስ ፯፣ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ፣ ወይም በአቅራቢያው፣ ለነ
ቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ እና ለሲድኒ ሪግደን የተሰጠ ራዕይ። በዚህን ጊዜ ነቢዩ ከሞላ
ጎደል በየቀኑ በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ተጠምዶ ነበር። ትርጉሙ የተጀመ
ረው በሰኔ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) መባቻ ላይ ነበር፣ እናም ኦሊቨር ካውድሪ እና ጆን
ዊትመር እንደ ጸሀፊ በመሆን አገልግለው ነበር። ለሌላም ስራ ስለተጠሩ፣ ስድኒ
ሪግደን በመለኮታዊ ምርጫ ለነቢዩ እንደ ጸሀፊ በመሆን እንዲያገለግል ተጠርቶ
ነበር (አንቀጽ ፳ን ተመልከቱ)። ከዚህ ራዕይ አስቀድሞ እንደተጻፈው፣ የጆሴፍ
ስሚዝ ታሪክ እንዳሚገልጸው፣ “ በታህሳሥ ሲድኒ ሪግደን ከኦሀዮ ጌታን ለመ
ጠየቅ መጣ፣ እናም ከእርሱ ጋርም ኤድዋርድ አብሮት መጥቶ ነበር።. . . ከእነ
ዚህ ወንድሞች መድረስ ጥቂት ጊዜ በኋላ ጌታ ይህን ተናገረ።”
፩–፪፣ እንዴት ሰዎች የእግዚአብሔር እንዲሁም በእኔ ስም መ ለሚያምኑ ሁሉ
ልጆች መሆን እንደሚችሉ፤ ፫–፯፣ ሲድኒ ሠ 
የተሰቀልኩት የእግዚአብሔር ልጅ የሆ
ሪግደን እንዲጠምቅ እና መንፈስ ቅዱስን ንኩት እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ።
እንዲሰጥ ተጠርቷል፤ ፰–፲፪፣ ምልክ ፫ እነሆ፣ እውነት፣ እውነት፣ ለአገልጋዬ
ቶች እና ታእምራት የሚሰሩት በእምነት ለስዲኒ እናገራለሁ፣ ስራዎችህን እና አን
ነው፤ ፲፫–፲፮፣ የጌታ አገልጋዮች በመን ተን ተመልክቻለሁ። ጸሎቶችህን ሰምቻ
ፈስ ቅዱስ አማካይነት ህዝብን ያሄዷቸ ለሁ፣ እናም ለታላቅ ስራም አዘጋጅቼሀ
ዋል፤ ፲፯–፲፱፣ ጆሴፍ ስሚዝ የሚስጥራ ለሁ።
ቱን ቁልፎች ይዟል፤ ፳–፳፩፣ የተመረ ፬ ታላላቅ ነገሮችን ስለምታደረግ የተባ
ጡት ዳግም ምጽአትን ይታገሳሉ፤ ፳፪– ረክ ነህ። እነሆ እንደ ሀ ዮሐንስ፣ በእኔ እና
፳፯፣ እስራኤል ትድናለች። ከሚመጣው ለ ኤልያስ በፊትም መንገድን
እንድታዘጋጅ ተልከሀል፣ እና መላክህንም
፩ ሀ አልፋና ኦሜጋ፣ የመጀመሪያና የመ አላወክም።
ጨረሻ፣ ለ መንገዱም አንድ ዘለአለማዊ ፭ ለንሰሀ በውሀ ጠምቀሀል፣ ነገር ግን
ዙሪያ የሆነው፣ ዛሬም፣ ትላንት እንዲሁም መንፈስ ቅዱስን ሀ አልተቀበሉም፤
ለዘለአለም ሐ አንድ አይነት የሆነውን መ የጌታ ፮ ነገር ግን አሁን በውሀ ሀ እንድታጠ
አምላካችሁን ድምጽ አድምጡ። መቅ ትእዛዛትን እሰጥሀለሁ፣ እናም ልክ
፪ እነርሱ የእግዚአብሔር ሀ ልጆች ይሆኑ እንደ ጥንቶቹ ኃዋሪያት ለ እጆችን በመጫን
ዘንድ፣ እንዲሁም እኔ በአብ እንዳለሁ ሐ 
መንፈስ ቅዱስን ይቀበላሉ።
እርሱም በእኔ ለ እንዳለ፣ እነርሱም በእኛ ፯ እናም እንዲህም ይሆናል ሞኝነታቸ
ሐ 
አንድ ይሆኑ ዘንድ ለአለም ኃጢአቶች፣ ውና አጸያፊ ስራቸው ለሁሉም ሰዎች አይን
፴፭ ፩ ሀ ራዕ. ፩፥፰። ለ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ለ ፫ ኔፊ ፳፭፥፭–፮፤
ቅ.መ.መ. አልፋ አምላክ። ት. እና ቃ. ፪፥፩፤
እና ኦሜጋ። ሐ ዮሐ. ፲፯፥፳–፳፫። ፻፲፥፲፫–፲፭።
ለ ፩ ኔፊ ፲፥፲፱፤ ቅ.መ.መ. አንድነት። ፭ ሀ የሐዋ. ፲፱፥፩–፮።
ት. እና ቃ. ፫፥፪። መ ት. እና ቃ. ፳፥፳፭፤ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣
ሐ ዕብ. ፲፫፥፰፤ ፵፭፥፭፣ ፰። መጥመቅ።
ት. እና ቃ. ፴፰፥፩–፬፤ ሠ ቅ.መ.መ. መሰቀል። ለ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን።
፴፱፥፩–፫። ፬ ሀ ሚል. ፫፥፩፤ ሐ ቅ.መ.መ. የመንፈስ
መ ቅ.መ.መ. ጌታ። ማቴ. ፲፩፥፲፤ ቅዱስ ስጦታ።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፩ ኔፊ ፲፩፥፳፯፤
ወንድ እና ሴት ልጆች። ት. እና ቃ. ፹፬፥፳፯–፳፰።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፭፥፰–፳ ፷
ግልጽ ስለሚሆን፣ በምድሩ ላይ፣ እንዲ እናም ጋሻና መከታ እሆናቸዋለሁ፤ እናም
ሀ 

ሁም ሀ በአህዛቦችም መካከል ታላቅ ስራ ወገባቸውን አስርላቸዋለሁ፣ እናም ለእኔ


ይሆናል። በወንድነትም ይዋጋሉ፤ ለ ጠላቶቻቸው ከእ
፰ እኔ እግዚአብሔር ነኝና፣ እናም ግሮቻቸው ስር ይሆናሉ፤ ሰይፉንም ስለ
ክንዴም ሀ አጭር አይደለም፤ እናም ለ ተአ እነርሱ ሐ እሰነዝራለሁ፣ እናም በንዴቴም
ምራትን፣ ሐ ምልክቶችን፣ እንዲሁም ድንቅ መ 
እሳት እጠብቃቸዋለሁ።
ስራዎችን በስሜ መ ለሚያምኑት ሁሉ አሳ ፲፭ እናም ሀ ለድሆች እና ለ ትሁቶች ወንጌል
ያለሁ። ይሰበክላቸዋል፣ እናም የምጽአቴንም ጊዜ
፱ እና ሀ በእምነት በስሜ የሚጠይቁትም፣ ሐ 
ይጠባበቃሉ፣ ይህም መ ተቃርቧልና—
ለ 
ዲያብሎስን ሐ ያስወጣሉ፣ የታመሙትንም ፲፮ እናም አሁን የበጋም ወቅት ስለተቃ
መ 
ይፈውሳሉ፤ እውሮች ብርሀናቸውን እን ረበ፣ ሀ የበለሱን ዛፍ ምሳሌ ትምህርት ይማ
ዲያገኙ፣ ደንቆሮዎች እንዲሰሙ፣ እናም ራሉ።
ዱዳዎች እንዲናገሩ፣ እናም ሽባዎች እን ፲፯ እናም የወንጌሌን ሀ ሙላት በአገልጋዬ
ዲራመዱ ያደርጋሉ። ለ 
በጆሴፍ እጅ ልኬአለሁ፤ እናም በድክመ
፲ እናም የሰዎች ልጆች ታላላቅ ነገሮችን ቱም ባርኬዋለሁ፤
እንዲያዩ የሚደረጉበት ጊዜ በቶሎ ይመ ፲፰ እናም ሀ የታተሙትን የሚስጥራቱን
ጣል፤ ለ 
ቁልፎች፣ እንዲሁም አለም ሐ ከተፈጠ
፲፩ ነገር ግን ሀ የዝሙቷን ቁጣ ወይን ጠጅ ረበት ጊዜ ጀምሮ ያሉትን ነገሮች፣ እናም
ህዝብ እንዲጠጡ ካደረገችው ለ ባቢሎን በእኔ የሚያምን ከሆነ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ እስ
ሐ 
ጥፋት በስተቀር፣ መ ያለእምነት ምንም ከእኔ ምጽአት ድረስ የሚመጡትን ነገሮች
ነገር እንዲታይ አይደረግም። ሰጥቼዋለሁ፣ የማያምን ከሆነ በእርሱ ምትክ
፲፪ እናም ለዚህ ትውልድ የላኩትን የወ ሌላ ሰው አደርጋለሁ።
ንጌሌን ሙላት ለመቀብል ከተዘጋጁት በስ ፲፱ ስለዚህ፣ ከእምነቱ እንዳይሰናከል
ተቀር፣ መልካምን የሚያድርጉ ሀ የሉም። ጠብቀው፣ እናም ሁሉንም ነገሮች በሚያ
፲፫ ስለዚህ፣ በመንፈሴ ኃይል ህዝብን ውቀው ሀ በአጽናኙ ለ በመንፈስ ቅዱስ ይህም
እንዳውቃቸው ሀ ያልተማሩትን እና የተናቁ ይሰጣል።
ትን፣ የአለም ለ ደካማ ነገሮችን እጠራለሁ። ፳ እናም ለእርሱም ሀ እንድትጽፍ ትእዛዝን
፲፬ እናም ክንዳቸው የእኔ ክንድ ይሆናል፣ እሰጥሀለሁ፤ እናም በልቤ ውስጥ ያሉትን
፯ ሀ ቅ.መ.መ. አህዛቦች። ለ ፩ ቆሮ. ፩፥፳፯፤ ምልክቶች።
፰ ሀ ኢሳ. ፶፥፪፤ ፶፱፥፩። ት. እና ቃ. ፩፥፲፱–፳፫፤ ፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፲፪።
ለ ቅ.መ.መ. ተአምራት። ፻፳፬፥፩። ለ ት. እና ቃ. ፻፴፭፥፫።
ሐ ቅ.መ.መ. ምልክት። ፲፬ ሀ ፪ ሳሙ. ፳፪፥፪–፫። ፲፰ ሀ ዳን. ፲፪፥፱፤ ማቴ. ፲፫፥፴፭፤
መ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ለ ት. እና ቃ. ፺፰፥፴፬–፴፰። ፪ ኔፊ ፳፯፥፲–፲፩፤
፱ ሀ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ሐ ት. እና ቃ. ፩፥፲፫–፲፬። ኤተር ፬፥፬–፯፤
ለ ማር. ፩፥፳፩–፵፭። መ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፳፬። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፷፭።
ሐ ማር. ፲፮፥፲፯። ፲፭ ሀ ማቴ. ፲፩፥፭። ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፲፱።
መ ቅ.መ.መ. መፈወስ፣ ለ ቅ.መ.መ. ገር፣ ገርነት። ሐ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፲፰።
ፈውሶች። ሐ ፪ ጴጥ. ፫፥፲–፲፫፤ ፲፱ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፲፮፣ ፳፮፤
፲፩ ሀ ራዕ. ፲፰፥፪–፬። ት. እና ቃ. ፴፱፥፳፫፤ ፲፭፥፳፮።
ለ ቅ.መ.መ. ባቢሎን። ፵፭፥፴፱፤ ቅ.መ.መ. አፅናኝ።
ሐ ት. እና ቃ. ፭፥፲፱–፳። ሙሴ ፯፥፷፪። ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ።
መ ት. እና ቃ. ፷፫፥፲፩–፲፪። መ ት. እና ቃ. ፷፫፥፶፫። ፳ ሀ ነቢዩ በዚያ ጊዜ
፲፪ ሀ ሮሜ ፫፥፲–፲፪፤ ፲፮ ሀ ማቴ. ፳፬፥፴፪፤ መፅሐፍ ቅዱስን በራዕይ
ት. እና ቃ. ፴፫፥፬፤ ት. እና ቃ. ፵፭፥፴፮–፴፰፤ በሚተረጉምበት ስራ ላይ
፴፰፥፲–፲፩፤ ፹፬፥፵፱። ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፰። ነበር፣ ለዚህም ስድኒ ሪግደን
፲፫ ሀ የሐዋ. ፬፥፲፫። ቅ.መ.መ. የጊዜዎች እንደ ጸሀፊ ተጠርቶ ነበር።
፷፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፭፥፳፩–፴፮፥፪
ቅዱሳን መጻህፍት እንኳን በእኔ ለ ለተመረ ፳፬ የታሰራችሁበትን ትእዛዛት እና ቃል
ጡት መዳን ይሆን ዘንድ ይሰጣል። ኪዳኖች ሀ ጠብቁ፤ እናም መልካምም ይሆ
፳፩  ሀ ድምጼንም ይሰማሉ፣ እኔንም ንላችሁ ዘንድ ሰማያትን ለ አናውጣለሁ፣
ያያሉ፣ እናም እንቅልፍም አይተኙም፣ እና ሐ ሰይጣንም ይንቀጠቀጣል እናም ፅዮ
እናም ለ የምጽአቴንም ቀን ሐ ይጠባበቃሉ፤ ንም በከፍታዎች ላይ መ ሀሴትን ታደርጋለች
እኔም መ ንጽሁ እንደሆንኩት ሁሉ እነርሱም እናም ታብባለች፤
ንጹኃን ይሆናሉና። ፳፭ እና ሀ እስራኤልም በእኔ ጊዜ ለ ትድና
፳፪ እናም አሁን ሀ ለአንተ እንዲህ እል ለች፤ እናም በሰጠሁት ሐ ቁልፎችም ይመ
ሀለሁ፣ ከእርሱ ጋር ቆይ፣ እናም ከአንተ ራሉ፤ እናም ከአሁን በኋላ በፍጹምም
ጋርም ይጓዛል፤ አትተወው፣ እናም በእር አያፍሩም።
ግጥም እነዚህ ነገሮች ይፈጸማሉ። ፳፮ ልባችሁን አቅኑ ሀሴትንም አድርጉ፣
፳፫ እስካልጻፋችሁ ሀ ድረስ፣ እነሆ፣ ለእ ሀ 
መዳናችሁ ቀርቧልና።
ርሱ እንዲተነብይ ይሰጠዋል፤ እና አንተም ፳፯ እናንት ትንንሽ መንጎች፣ አትፍሩ፣
ወንጌሌን ትሰብካለህ እናም ለእርሱ በተሰጡ እስከምመጣ ድረስ ሀ መንግስቱ የእናንተ
መጠን ቃላቶቹን ያረጋግጡ ዘንድ ለ ቅዱሳን ነው። እነሆ፣ ለ በቶሎም እመጣለሁ። እን
ነቢያትን ትጠቅሳለህ። ዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፴፮
ታህሳሥ ፱፣ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ አቅራቢያ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
አማካይነት ለኤድዋርድ ፓርትሪጅ የተሰጠ ራዕይ (የክፍል ፴፭ ርዕስን ተመል
ከቱ)። የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ ስለኤድዋርድ ፓርትሪጅ እንደገለጸው “የቅድስና
ምሳሌ፣ እና ከጌታ ታላላቅ ሰዎች አንዱ ነው።”
፩–፫፣ በስድኒ ሪግደን አማካይነት ጌታ ባረክህ ነህ፣ እናም ኃጢአትህም ተሰርዮል
እጁን በኤድዋርድ ፓርትሪጅ ላይ ጭኗል፤ ሀል፣ እንዲሁም እንደመለከት ድምጽ ወን
፬–፰፣ ወንጌልንና ክህነትን የሚቀበል ወንድ ጌሌን እንድትሰብክ ተጠርተሀል፤
ሁሉ እንዲሄድ እና እንዲሰብክ ይጠራል። ፪ እናም በአገልጋዬ በስድኒ ሪግደን ሀ እጄን
በአንተ ላይ እጭናለሁ፣ እናም የመንግስትን
፩ የእስራኤል ሀ ኃያል የሆነው፣ ጌታ ለ 
የሰላም ነገሮች የሚያስተምርህን ሐ አጽናኝ
አምላክ እንዲህ ይላል፥ እነሆ፣ አገልጋዬ የሆነውን መንፈሴን፣ መንፈስ ቅዱስን ትቀ
ለ 
ኤድዋርድ እንዲህ እልሀለሁ፣ አንተ የተ በላለህ።
፳ ለ ቅ.መ.መ. ምርጦች። ለ ይህም ቅዱሳት መጻህፍት መንግስት ወይም
፳፩ ሀ ኢዩ. ፪፥፲፩፤ ማለት ነው። መንግስተ ሰማያት።
ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፯–፳፭፤ ፳፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፫፥፯። ለ ራዕ. ፳፪፥፳።
፹፰፥፺፤ ፻፴፫፥፶–፶፩። ለ ፩ ኔፊ ፳፪፥፳፮። ፴፮ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
ለ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ሐ ት. እና ቃ. ፳፩፥፮። ክርስቶስ፤
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። መ ቅ.መ.መ. ደስታ። ያህዌህ።
ሐ ሚል. ፫፥፪–፫። ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል። ለ ት. እና ቃ. ፵፩፥፱–፲፩።
መ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት። ለ ኢሳ. ፵፭፥፲፯፤ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን።
፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፥፱–፲፩። ፩ ኔፊ ፲፱፥፲፭–፲፮፤ ፳፪፥፲፪። ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩።
፳፫ ሀ ይህም ስድኒ ሪግደን ሐ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ሐ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤
በመጻፍ ላይ ባልነበረበት ፳፮ ሀ ሉቃ. ፳፩፥፳፰። አፅናኝ።
ጊዜ ማለት ነው። ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፪፥፩–፲፩ ፸
ሳን እንዳይድገሉ፣ እንዳይሰርቁ፣ ሀሰ ድኒ ሪግደን በቀር ሁላችሁም በስሜ ወደ
ትን እንዳይናገሩ፣ እንዳይመኙ፣ እንዳ ፊት ትሄዱ ዘንድ ይህን የመጀመሪያ ትእ
ያመነዝሩ፣ ወይም በሌሎች ላይ ርኩሰትን ዛዝ እሰጣችኋለሁ።
እንዳይናገሩ ታዘዋል፤ ፴–፴፱፣ የንብረ ፭ እናም ለእነርሱም ለተወሰነ ወቅት
ቶች ቅደሳን የሚመሩ ህግጋቶች ተሰጥ ይሄዱ ዘንድ ትእዛዝን እሰጣቸዋለሁ፣
ተዋል፤ ፵–፵፪፣ ትዕቢት እና ስራ ፈት እናም መቼ እንደሚመለሱም ሀ በመንፈስ
ነት የተረገሙ ናቸው፤ ፵፫–፶፪፣ ህሙማን ኃይል አማካይነት ይሰጣቸዋል።
በአገልግሎት እና በእምነት ይፈወሳሉ፤ ፮ እናም እንደ መለከት ድምጽ ድምጻች
፶፫–፷፣ ቅዱሳን መጻህፍት ቤተክርስቲ ሁን ከፍ በማድረግ፣ ልክ እንደ እግዚአብ
ያኗን ይገዛሉ እናም ለአለምም ይሰበካሉ፤ ሔር መላእክት ቃሌን በማወጅ፣ በመንፈሴ
፷፩–፷፱፣ የአዲሲቷ ኢየሩሳሌም ስፍራ ኃይል ወንጌሌን በመስበክ ሀ ሁለት በሁለት
እና የመንግስተ ሰማይ ሚስጥራት ይገለ በመሆን ወደፊት ትሄዳላችሁ።
ጣሉ፤ ፸–፸፫፣ የተቀደሱ ንብረቶች የቤተ ፯ እናም ንሰሀ ግቡ፣ ንሰሀ ግቡ መንግስተ
ክርስቲያን አገልጋዮችን ለመርዳት ጥቅም ሰማይ ተቃርባለችና በማለት በውሀ እያጠ
ላይ ይውላሉ፤ ፸፬–፺፫፣ ዝሙትን መፈ መቃችሁ ትሄዳላችሁ።
ጸም፣ አመንዝራነትን፣ ግድያን፣ ስርቆ ፰ እናም ከዚህም ስፍራ በምራዕብ አቅ
ትን፣ ኃጢአትን መናዘዝን የሚገዙ ህግጋት ጣጫ ወዳሉ ክልሎች ትሄዳላችሁ፤ እናም
ተሰጥተዋል። የሚቀበሏችሁን ባገኛችኋቸው መጠን በሁ
ሉም ክልሎች ቤተክርስቲያኔን ትገነባላ
፩ በስሜ ባመናችሁና ትእዛዛቴን በጠበቃ ችሁ—
ችሁ መጠን፤ የአለም አዳኝ፣ የህያው እግ ፱ በአንድ ሀ ተሰብስባችሁ እናንት ለ ህዝቤ
ዚአብሔር ልጅ በሆንኩት በኢየሱስ ክርስ እኔም አምላካችሁ እሆን ዘንድ ሐ አዲ
ቶስ፣ በስሜ ራሳችሁን ያሰባሰባችሁ አቤቱ ሲቷም የኢየሩሳሌም መ ከተማ የምትዘጋ
እናንት የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች ሆይ ጅበት ጊዜው ከላይ የሚገለጥበት ጊዜ እስ
አድምጡ። ከሚመጣ ድረስ ቤተክርስቲያኔን ትገነባ
፪ ደግሞም እንዲህ እላችኋለሁ፣ አድ ላችሁ።
ምጡ ስሙ እንዲሁም በምሰጣችሁም ፲ እናም ዳግም፣ እላችኋለሁ፣ አገልጋዬ
ሀ 
ህግ ታዘዙ። ሀ 
ኤድዋርድ ፓርትሪጅ እንደሾምኩት ስራ
፫ እውነት እላለሁ፣ ሀ ባዘዝኳችሁ ትእዛዝ ውን ያከናውን። እና እንዲህም ይሆናል፣
መሰረት ራሳችሁን አንድ ላይ እንዳሰባሰባ የሚተላለፈ ከሆነ በእርሱ ስፍራ ለ ሌላ ይሾ
ችሁ፣ እናም ይህን አንድ ነገር ለ በተመለከተ ማል። እንዲህም ይሁን። አሜን።
ስለተስማማችሁ፣ እናም በስሜ አብን ስለ ፲፩ ዳግም እላችኋለሁ፣ ሀ ስልጣን ባለው
ጠየቃችሁ እንዲሁ ትቀበላላችሁ። ለ 
ካልተሾመ፣ እና ስልጣንም እንዳለው በቤ
፬ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ከአገል ተክርስቲያኗ የሚታወቅ እና በቤተክርስቲ
ጋዮቼ ከጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ እና ከስ ያኗ መሪዎችም ዘንድ በትክክለኛው መን
፵፪ ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፫። ለ ዘካ. ፰፥፰። ፲ ሀ ት. እና ቃ. ፵፩፥፱–
ቅ.መ.መ. ህግ። ሐ ኤተር ፲፫፥፪–፲፩፤ ፲፩፤ ፻፳፬፥፲፱።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፪። ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፮–፸፩፤ ለ ት. እና ቃ. ፷፬፥፵።
ለ ማቴ. ፲፰፥፲፱። ፹፬፥፪–፭፤ ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ስልጣን፤
፭ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ሙሴ ፯፥፷፪፤ ክህነት።
፮ ሀ ማር. ፮፥፯። እ.አ. ፩፥፲። ለ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት፤
ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ቅ.መ.መ. አዲሲቱ ጥሪ፣ በእግዚአብሔር
፱ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ኢየሩሳሌም። መጠራት፣ የተጠራበት።
የእስራኤል መሰብሰብ። መ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፪።
፸፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፪፥፲፪–፳፰
ገድ የተሾመ ካልሆነ በስተቀር፣ ለማንም ገድል በዚህም አለም ሆነ በሚመጣው አለም
ወንጌሌን ሐ እንዲሰብክ ወይም ቤተክርስ ይቅርታን አያገኝም።
ቲያኔን እንዲገነባ አይሰጠውም። ፲፱ እናም ዳግም፣ አትግደል እላለሁ፤
፲፪ እናም ዳግም፣ የዚህች ቤተክርስቲ ነገር ግን የሚገድል እርሱ ሀ ይሞታል።
ያን ሀ ሽማግሌዎች፣ ካህናት እና መምህራን ፳ ሀ አትስረቅ፤ የሚሰርቅ እና ንስሀ የማ
ለ 
በመፅሐፍ ቅዱስ እና ሐ የወንገሌ ሙላት ይገባ ወደውጭ ይጣላል።
በሚገኝበት መ በመፅሐፈ ሞርሞን ውስጥ ፳፩ ሀ ሀሰትን አትናገር፤ ሀሰት የሚናገር
የሚገኙትን የወንጌሌን መሰረታዊ መር እናም ንሰሀ የሚይገባ ወደውጭ ይጣላል።
ሆች ሠ ያስተምራሉ። ፳፪ ሚስትህን በፍጹም ልብህ ሀ ውደዳት፣
፲፫ እናም ሀ ቃል ኪዳኖቹን እና የቤተክር እናም ከሚስትህም በስተቀር ከማንም ጋር
ስቲያን መመሪያዎችን አክብረው ያድርጉ፣ ለ 
አትጣመር።
በመንፈስ ሲመሩም፣ እነዚህ የእነርሱ ትም ፳፫ እናም ሴትን ሀ በምኞት የሚመለከት
ህርት ይሆናሉ። እምነትን ይክዳል፣ እናም መንፈስም አይ
፲፬ እናም በእምነት ሀ ጸሎትም መንፈስ ኖረውም፤ እናም ንሰሀ ካልገባ ወደውጭ
ይሰጣችኋል፤ እናም ለ መንፈስን ካልተቀ ይጣላል።
በላችሁ አታስተምሩምና። ፳፬ ሀ አታመንዝር፤ እናም የሚያመነዝር፣
፲፭ እናም ሀ የቅዱስ መጽሐፍቴ ሙላት እናም ንሰሀ የማይገባ፣ እርሱ ወደ ውጭ
እስኪሰጥ ድረስ ትምህርታችሁን በተመ ይጣላል።
ለከተ እንዳዘዝኳችሁ በማክበር ይህን ሁሉ ፳፭ ነገር ግን የሚያመነዝር እና በፍ
አድርጉ። ጹም ልቡ ሀ ንሰሀ የሚገባ፣ እናም የሚት
፲፮ እናም ሀ በአጽናኙም አማካይነት ድም ውና ዳግም የማያደርገውን፣ እርሱን ለ ይቅር
ጻችሁን ከፍ ስታደርጉ፣ እኔን መልካም እን ትሉታላችሁ፤
ደመሰለኝ ትናገራላችሁ እናም ትተነብያላ ፳፮ ነገር ግን ሀ ዳግም የሚያደርገው
ችሁ፤ ቢሆን፣ ይቅርታ አይደረግለትም፣ ነገር
፲፯ ስለሆነም፣ አጽናኙ ሁሉንም ነገሮች ግን ወደውጭ ይጣላል።
ያውቃል፣ እናም ስለአብ እና ስለወልድ ፳፯ በባልንጀራህ ላይ ሀ ክፋትን አትናገር፣
ይመሰክራል። እንዲሁ ጉዳትንም አታድርግ።
፲፰ እናም አሁን፣ እነሆ፣ ለቤተክርስቲ ፳፰ እነዚህን ነገሮች በተመለከተ በቅዱ
ያኗ እናገራለሁ። ሀ አትግደሉ፤ እናም ለ የሚ ሳት መጻህፍቴ ውስጥ የተሰጡትን ህግጋቴን
፲፩ ሐ ቅ.መ.መ. መስበክ። ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤ ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. ጋብቻ፣ መጋባት፤
፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ሽማግሌ። ማስተማር፣ አስተማሪ— ፍቅር።
ለ ቅ.መ.መ. መፅሐፍ ቅዱስ። በመንፈስ ማስተማር። ለ ዘፍጥ. ፪፥፳፫–፳፬፤
ሐ ቅ.መ.መ. ወንጌል። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፶፮–፶፰። ኤፌ. ፭፥፳፭፣ ፳፰–፴፫።
መ ቅ.መ.መ. መፅሐፈ ሞርሞን፤ ፲፮ ሀ ፩ ቆሮ. ፪፥፲–፲፬፤ ፳፫ ሀ ማቴ. ፭፥፳፰፤
ቅዱሳት መጻህፍት— ት. እና ቃ. ፷፰፥፪–፬። ፫ ኔፊ ፲፪፥፳፰፤
የቅዱሣት መጻህፍት ቅ.መ.መ. አፅናኝ። ት. እና ቃ. ፷፫፥፲፮።
ዋጋዎች። ፲፰ ሀ ዘፀአ. ፳፥፲፫–፲፯፤ ቅ.መ.መ. ምኞት።
ሠ ሞዛያ ፲፰፥፲፱–፳፤ ማቴ. ፭፥፳፩–፴፯፤ ፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ማመንዘር።
ት. እና ቃ. ፶፪፥፱፣ ፴፮። ፪ ኔፊ ፱፥፴፭፤ ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣
ቅ.መ.መ. ማስተማር፣ ሞዛያ ፲፫፥፳፩–፳፬፤ ንስሀ መግባት።
አስተማሪ። ፫ ኔፊ ፲፪፥፳፩–፴፯። ለ ዮሐ. ፰፥፫–፲፩።
፲፫ ሀ ይህም ት. እና ቃ. ፳ ለ ቅ.መ.መ. ግድያ። ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ።
(የክፍል ፳ ርዕስን ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. የሞት ቅጣት። ፳፮ ሀ ፪ ጴጥ. ፪፥፳–፳፪፤
ተመልከቱ) ማለት ነው። ፳ ሀ ቅ.መ.መ. መስረቅ። ት. እና ቃ. ፹፪፥፯።
፲፬ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፷፬። ፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሐሰት፤ ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. አሉባልታ።
ቅ.መ.መ. ጸሎት። ታማኝ፣ ታማኝነት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፮፥፫–፴፯፥፬ ፷፪
፫ እናም ሆሳዕና፣ ልዑል እግዚአብሔር ከዚህ ጠማማ ትውልድ ራሳችሁን አድኑ፣ ሀ 

የተባረከ ይሁን በማለት፣ ከፍ ባለ ድምጽም እናም ከእሳት ውስጥም ተነጥቃችሁ ውጡ፣


ታውጀዋለህ። በረከሰ ስጋ የተበከለውንም ለ ልብስ ተጸየፉ።
፬ እናም አሁን ሰዎችን ሁሉ በተመለከተ፣ ፯ እኔ እንደተናገርኩት በአንድ ልብ ይህን
ይህን ጥሪና ትእዛዝ እሰጥሀለሁ— የሚቀበል ሁሉ እንዲሾምና እንዲላክ ይህ
፭ በአገልጋዮቼ በስድኒ ሪግደን እና ትእዛዝ ለቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች ይሰ
በጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ ፊት ይህንን ጣል።
ጥሪና ትእዛዝ ተቀብለው የሚመጡት ሁሉ፣ ፰ እኔ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክር
ሀ 
ይሾማሉ እናም በአህዛብ መካከል ዘለአለ ስቶስ ነኝ፤ ስለዚህ ወገባችሁን እሰሩ እናም
ማዊ ወንጌሌን ለ እንዲሰብኩ ይላካሉ— በድንገትም ወደ ሀ ቤተመቅደሴ እመጣለሁ።
፮ ንስሀንም በመጮህ፣ እንዲህ ይበሉ፥ እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፴፯
ታህሳሥ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ፣ አቅራቢያ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
እና ለስድኒ ሪግደን የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ዘመን መሰባሰብን በተመለከተ የመጀ
መሪያው ትእዛዝ የተሰጠው በዚህ ውስጥ ነው።
፩–፬፣ ቅዱሳን በኦሀዮ እንዲሰባሰቡ እስከምታጠነክር ድረስ አትሄድም፤ እነ
ተጠሩ። ሆም፣ በታላቅ እምነትም ወደ እኔ ይጸል
ያሉና።
፩ እነሆ፣ ኦሀዮ እስክትሄዱ ድረስ ሀ መተር ፫ እናም ዳግም፣ አገልጋዬ ኦሊቨር ካው
ጎም መቀጠልህ ለእኔ አስፈላጊ አይደለም፣ ድሪ ለሚመለስበት ጊዜ ለመዘጋጀት፣
እና ይህም የሚሆነው በጠላት ምክንያት እና ሀ 
በኦሀዮ አንድ ላይ መሰብሰባቸው አስፈ
ለአንተ ደህንነት ነው። ላጊ እንደሆነ ትእዛዝን ለቤተክርስቲያኗ
፪ እናም ዳግም እንዲህ እልሀለሁ፣ በእ እሰጣለሁ።
ነዚያ ስፍራዎች ወንጌሌን እስክትሰብክ ፬ እነሆ፣ ጥበብ በእዚህ ይላል፣ እናም እኔ
እናም ቤተክርስቲያኔ በሚገኝበት ስፍራ እስክመጣ ድረስ እያንዳንዱ ሰው ለራሱ
ሁሉ፣ በተለይም ሀ በኮስቪል የሚገኘውን ሀ 
ይምረጥ። እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፴፰
ጥር ፪፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይ
ነት የተሰጠ ራዕይ። ወቅቱ የቤተክርስቲያን ጉባዔ የሚካሄድበት ነበር።
፭ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፶፯። ፰ ሀ ሚል. ፫፥፩። ፫ ሀ ይህም የኦሀዮ ስቴት
ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ፴፯ ፩ ሀ ይህም በመተርጎም ማለት ነው። ት. እና ቃ.
ለ ቅ.መ.መ. መስበክ። ላይ ያለው መፅሐፍ ፴፰፥፴፩–፴፪።
፮ ሀ የሐዋ. ፪፥፵። ቅዱስ ማለት ነው። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ።
ለ ይሁዳ ፩፥፳፫። ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፬፥፫፤ ፳፮፥፩።
፷፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፰፥፩–፲፩
፩–፮፣ ክርስቶስ ሁሉን ነገሮች ፈጠረ፤ ፯– የሚያምኑ ሁሉ፣ እኔ ክርስቶስ በመሆኔ፣
ለ 

፰፣ እርሱም በቅርብ በሚያዩት በቅዱሳኑ በስሜ፣ ባፈሰስኩት ሐ ደም ምክንያት በአብ


መካከል ነው፤ ፱–፲፪፣ ሁሉም ስጋ በእ ፊት አማልጃቸዋለሁ።
ርሱ ፊት በስባሽ ነው፤ ፲፫–፳፪፣ ለጊዜአዊ ፭ ነገር ግን እነሆ፣ በምድር ዳርቻ በሚ
እና ለዘለአለም የሚሆን የቃል ኪዳን ምድ መጣው እስከ ታላቁ ሀ ፍርድ ቀን ድረስ የቀ
ርን ለጻድቃኖቹ አስቀምጧል፤ ፳፫–፳፯፣ ሩትን ለ ኃጢአተኞች በጨለማ ሐ ሰንሰለት
ቅዱሳን አንድ እንዲሆኑ እና እርስ በራሳ ውስጥ አስቀምጫቸዋለሁ።
ቸው እንደ ወንድም እንዲተያዩ ታዘዋል፤ ፮ እናም ድምጼን የማይሰማው እና ግን
፳፰–፳፱፣ የጦርነቶች ትንቢቶች ተነግረ ልባቸውን የሚያደነድኑት ጥፋተኞች እን
ዋል፤ ፴–፴፫፣ ቅዱሳን ከላይ ስልጣን ይሰ ዲሁ እንዲቀመጡ አደርጋለሁ፣ እናም
ጣቸዋል እናም በሁሉም ህዞቦች መካከ ወዮላቸው ጥፋታቸው ይሆናል።
ልም ይሄዳሉ፤ ፴፬–፵፪፣ ቤተክርስቲያኗ ፯ ነገር ግን እነሆ፣ እውነት፣ እውነት እላ
ድሆችን እና የተቸገሩን እንድትንከባከብ ችኋለሁ፣ ሀ አይኖቼም በእናንተ ላይ ናቸው።
እና ዘለአለማዊ ሀብትን እንድሻ ታዛለች። እኔም ለ በመካከላችሁ ነኝ እናም እናንተም
አታዩኝም፤
፩ ጌታ አምላካቹ፣ እንዲሁም ኢየሱስ ፰ ነገር ግን ሀ የምታዩኝም ቀን በቶሎ ይመ
ክርስቶስ፣ ታላቁ ሀ እኔ ነኝ፣ አልፋ እና ጣል፣ እናም እኔም እንደሆንኩ ታውቃላ
ኦሜጋ፣ ለ የመጀመሪያው እና የመጨረ ችሁ፤ የጨለማም መጋረጃም ይገፈፋል፣
ሻው፣ አለም ከመፈጠሩ ሐ አስቀድሞ መ በከ እናም ለ ያልነጻ እርሱ ቀኑን ሐ አይቋቋምም።
ፍታና በተቀደሰ ስፍራ ዘለአለማዊነትን እና ፱ ስለዚህ፣ ወገባችሁን ታጠቁ እናም ተዘ
ሁሉን የሰማይ ሱራፌላዊ ሠ ሰራዊትን የተ ጋጁ። እነሆ፣ ሀ መንግስትም የእናንተ ናት፣
መለከተው እንዲህ ይላል፤ እናም ጠላትም አይቋቋማችሁም።
፪ ሁሉንም ነገሮች ሀ የሚያውቀው እንዲህ ፲ እውነት እላችኋለሁ፣ ሀ ንጹሐን ናችሁ፣
ይላል፣ ምክንያቱም ለ ሁሉም ነገሮች በአይ ነገር ግን ሁላችሁም አይደላችሁም፤ እናም
ኖቼ ፊት ናቸውና፤ ከእናንተ ሌላ ለ የተደሰትኩበት ማንም
፫ የተናገርኩትም እኔ ነኝ፣ እናም አለም የለም፤
በእኔ ሀ ሆነ፣ እናም ሁሉም ነገሮች በእኔ ፲፩ በፊቴ ሁሉም ሀ ስጋ በስባሽ ነው፤ እናም
መጡ። በምድር ላይ፣ በሰው ልጆች መካከል፣ እና
፬ የሔኖክን ሀ ፅዮን ወደ እቅፌ የወሰድኩ በሁሉም የሰማይ ሰራዊት ፊት ለ የጭለማው
እኔው ነኝ፤ እናም እውነት፣ እላለሁ፣ በስሜ ሀይል እያሸነፈ ነው—
፴፰ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ያለና የሚኖር። ት. እና ቃ. ፵፭፥፲፩–፲፬፤ ፰ ሀ ራዕ. ፳፪፥፬–፭።
ለ ራዕ. ፩፥፰። ፸፮፥፷፮–፷፯፤ ፹፬፥፺፱–፻፤ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ሐ ቅ.መ.መ. ቅድመ ሙሴ ፯፥፲፰–፳፩። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
ምድራዊ ህይወት። ቅ.መ.መ. ፅዮን። ለ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት።
መ መዝ. ፺፥፪። ለ ት. እና ቃ. ፳፥፳፭፤ ሐ ሚል. ፫፥፪።
ሠ ት. እና ቃ. ፵፭፥፩። ፴፭፥፪፤ ፵፭፥፫–፭። ፱ ሀ ሉቃ. ፮፥፳።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፵፩፤ ሐ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ዋጋን ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ሙሴ ፩፥፴፭። መክፈል፣ የኃጢያት ክፍያ። መንግስት ወይም
ቅ.መ.መ. ሁሉን የሚያውቅ። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ፍርድ፣ መንግስተ ሰማያት።
ለ ምሳ. ፭፥፳፩፤ የመጨረሻው። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ንጹህ እና ርኩስ።
፪ ኔፊ ፱፥፳። ለ ቅ.መ.መ. ኃጢያተኛ፣ አመፃ። ለ ት. እና ቃ. ፩፥፴።
፫ ሀ መዝ. ፴፫፥፮–፱። ሐ ፪ ጴጥ. ፪፥፬፤ ፲፩ ሀ ኢሳ. ፩፥፫–፬፤
ቅ.መ.መ. መፍጠር፣ ይሁዳ ፩፥፮። ት. እና ቃ. ፴፫፥፬።
ፍጥረት። ቅ.መ.መ. ሲዖል። ለ ሚክ. ፫፥፮፤
፬ ሀ ጆ.ስ.ት. ዘፍጥ. ፲፬፥፳፭–፵ ፯ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፩። ት. እና ቃ. ፻፲፪፥፳፫፤
(ተጨማሪ)፤ ለ ት. እና ቃ. ፮፥፴፪፤ ፳፱፥፭። ሙሴ ፯፥፷፩–፷፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፰፥፲፪–፳፮ ፷፬
፲፪ ይህም ዝምታ እንዲነግስ አደረገ፣ ሉም በላይ ታላቅ የሆኑትን ሀብቶች፣ እሰጣ
እናም ዘለአለማዊውም ሁሉ ሀ ተጎድቷል፣ ችሁ ዘንድ እጄን እዘረጋለሁ እናም ይህም
እናም ለ መላእክትም ሐ ገለባውን ሰብስበው ይሆን ዘንድ ፍቃዴ ነው።
መ 
እንዲያቃጠሉ ምድርን ሠ የሚሰበስቡበትን ፲፱ እናም በሙሉ ልባችሁ የምትሹ ቢሆን
ታላቁን ትእዛዝ እየጠበቁ ናቸው፤ እናም፣ የምትወርሱት ምድር እንዲሆን እስጣች
እነሆ ጠላትም ተባብሯል። ኋለሁ።
፲፫ እናም አሁን በጊዜ ሂደትም ሀ ጥፋታ ፳ እናም ይህም ከእናንተ ጋር ቃልኪዳኔ
ችሁ እንዲፈጸም፣ እልፍኝ ውስጥ ተቀምጦ ይሆናል፣ ለዘለአለም፣ ምድርም እስከ
የነበረውን አንድ ሚስጥርም አሳያችኋለሁ፣ ቆመች ድረስ፣ ይህ ለእናንተ ሀ ውርስ ምድር
እናም እናንተም አላወቃችሁትም፤ እናም ለልጆቻችሁም የውርስ ይሆንላች
፲፬ ነገር ግን ይህን ለእናንተ እናገረዋለሁ፣ ኋል፣ እናም ደግሞም ለዘለአለም ዳግም
እና እናንተም የተባረካችሁት በኃጢአታ ላያልፍ የእናንተ ይሆናል።
ችሁ ወይም በልባችሁ አለማመን ምክንያት ፳፩ ነገር ግን፣ እውነት እላችኋለሁ በዚ
አይደለም፤ አንዳንዶቻችሁ በፊቴ ጥፋተ ያን ጊዜ ሀ ንጉስም ሆነ ገዢ አይኖራችሁም፣
ኞች ብትሆኑም፣ ነገር ግን ለድክመታችሁ እኔ ንጉሳችሁ እሆናለሁ እናም እጠብቃች
ምህረትን አደርጋለሁ። ኋለሁና።
፲፭ ስለዚህ፣ ከአሁን ጊዜ ጀምሮ ሀ ብርቱ ፳፪ ስለዚህ፣ ድምጼን ስሙና ሀ ተከተ
ዎች ሁኑ፤ ለ አትፍሩ፣ መንግስተ ሰማይ የእ ሉኝ፣ እናም ለ ነፃ ህዝብም ትሆናላችሁ፣
ናንተ ናትና። እናም እኔ በምመጣበት ጊዜ ከእኔ ህግ
፲፮ እናም ለደህንነታችሁ ትእዛዝን እሰ በስተቀር ሌሎች ሕጎች አይኖሯችሁም፣
ጣችኋለሁ፣ ጸሎታችሁንም ሰምቻለሁና፣ ሐ 
ህግን የምሰጣችሁ እኔ ነኝና፣ እናም እጄ
እናም ሀ ድሆችም በፊቴ አጉረምርመዋል፣ ንስ ምን ያግደዋል?
እናም ለ ባለጠጎችንም የሰራኋቸው እኔው ፳፫ ነገር ግን፣ እላችኋለሁ፣ በሾምኳችሁ
ነኝ፣ ስጋ ለባሽ ሁሉ የእኔ ነው፣ እኔም ለማ ስልጣን መሰረት እርስ በርስ ሀ ተማማሩ።
ንም ሐ አላደላም። ፳፬ እናም እያንዳንዱ ሰው ወንድሙን
፲፯ እናም ምድርን ባለጸጋ እንድትሆን ሀ 
እንደራሱ ይመልከት፣ እናም በፊቴ
አድርጌአለሁ፣ እናም እነሆ ሀ የእግሬ መረ ለ 
መልካምነትን አና ሐ ቅድስናን ተለማ
ገጫ ናት፣ ስለዚህም ዳግምም እቆምባታ መዱ።
ለሁ። ፳፭ እናም ዳግም እላችኋለሁ፣ ሁሉም
፲፰ እናም ጌታ በሚመጣበት ጊዜ እርግ ሰው ወንድሙን እንደራሱ ይመልከት።
ማን የሌለበትን ማር እና ወተት የሚፈስበ ፳፮ ከእናንተ መካከል አስራ ሁለት
ትን እንዲሁም የቃል ኪዳንን ምድር፣ ከሁ ልጆች ኖሮት፣ እነርሱም በታዛዥነት እያ
፲፪ ሀ ሙሴ ፯፥፵፩። ሐ የሐዋ. ፲፥፴፬፤ ሐ ኢሳ. ፴፫፥፳፪፤
ለ ት. እና ቃ. ፹፮፥፫–፯። ሞሮኒ ፰፥፲፩–፲፪፤ ሚክ. ፬፥፪፤
ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፬፤ ት. እና ቃ. ፩፥፴፬–፴፭። ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፱።
፻፩፥፷፭–፷፮። ፲፯ ሀ ፩ ኔፊ ፲፯፥፴፱፤ ፳፫ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፯–፸፱፣
መ ማቴ. ፲፫፥፴። አብር. ፪፥፯። ፻፲፰፣ ፻፳፪።
ሠ ቅ.መ.መ. መከር። ፳ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፰። ቅ.መ.መ. ማስተማር፣
፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፴፪–፴፫። ፳፩ ሀ ዘካ. ፲፬፥፱፤ አስተማሪ።
፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. መበርታት፣ ፪ ኔፊ ፲፥፲፬፤ ፳፬ ሀ ዘዳግ. ፲፯፥፳፤
ብርቱነት። አልማ ፭፥፶። ፩ ቆሮ. ፬፥፮።
ለ ቅ.መ.መ. ፍርሀት— ፳፪ ሀ ዮሐ. ፲፥፳፯። ለ ት. እና ቃ. ፵፮፥፴፫።
ሰውን መፍራት። ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ቅ.መ.መ. በጎነት።
፲፮ ሀ ሞዛያ ፬፥፲፮–፲፰። ክርስቶስ—የክርስቶስ ሐ ቅ.መ.መ. ቅድስና።
ለ ፩ ሳሙ. ፪፥፯። የአንድ ሺህ አመት ግዛት።
፷፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፰፥፳፯–፵
ገለገሉት፣ እናም ለአንዱ፥ ያማረ ልብሰ ፴፫ እናም ከዚያም ስፍራ፣ ፍቃዴ የሆነ
ለብሰህ እዚህም ተቀመጥ፤ ለሌላኛውም፥ ላቸው በሁሉም ህዝብ መካከል ሀ ይሄዳሉ፣
ብጣሽ ልብስ ለብሰህ እዚህ ተቀመጥ በማ እና ምን እንደሚያደርጉም ይነገራቸዋል፤
ለት በእነርሱ ላይ አድሎን የሚያደርግ ማን ያስቀመጥቁት ታላቅም ስራ አለኝና፣ እስ
ሰው በመካከላችሁ አለ—እናም ልጆቹን ራኤልም ለ ትድናለችና፣ እና ወደምፈልግ
ተመልክቶ እኔ ፍትሀዊ ነኝ የሚል ማን ነው? በትም ስፍራ እመራቸዋለሁ፣ እናም እጄን
፳፯ እነሆ፣ ይህን ለእናንተ እንደምሳሌ ምንም ኃይል ሐ አያግደውም።
ሰጠኋችሁ፣ እናም እኔም እንዲሁ ነኝና። ፴፬ እናም አሁን፣ በዚህ ስፍራ ለምትገ
እንዲህ እላችኋለሁ፣ ሀ አንድ ሁኑ፤ እናም ኘው ቤተክርስቲያን የተወሰኑ ሰዎች በመ
አንድ ካልሆናችሁ የእኔ አይደላችሁም። ካከላቸው እንዲሾሙ ትእዛዝን እሰጣለሁ፣
፳፰ እናም ዳግም፣ ጠላትም በተሰውረ በቤተክርስቲያኗም ሀ ድምጽ ይሾማሉ፤
ስፍራ ሆኖ ሀ ሕይወታችሁን ይፈልጋል ፴፭ ድሆችን እና ችግረኞችን ይንከባከ
እላችኋለሁ። ባሉ፣ እንዳይሰቃዩም ሀ በሚያስፈልጋቸው
፳፱ ሩቅም ከሆኑ ሀገሮች ሀ ጦርነትን ትሰ ነገሮች ሁሉ ያገልግሏቸዋል፤ ወደ አዘዝኳ
ማላችሁ፣ እናም ሩቅ ባሉ ሀገራትም ታላቅ ቸውም ስፍራ እልካቸዋለሁ፤
ጦርነት በቅርቡም ይሆናል ትላላችሁ፣ ነገር ፴፮ እናም የዚህች ቤተክርስቲያን ንብረት
ግን በምድራችሁ የሚገኙትን ህዝብ ልብ ጉዳይ ማስተዳደርም የእነርሱ ስራ ይሆናል።
አታውቁም። ፴፯ እናም ሊሸጥ የማይቻል የእርሻ ስፍ
፴ በጸሎቶቻችሁ ምክንያት እነዚህ ነገ ራዎች ያሏቸው፣ መልካም እንደመሰላቸው
ሮችን እነግራችኋለሁ፤ ስለዚህ በልባችሁ ያከራዩት ወይም እንዲተዉ ያድርጉ።
ሀ 
ጥበብን ለ አከማቹ፣ አለበለዚያ የሰዎች ፴፰ ሁሉም ነገሮች ተጠብቀው ያሉ መሆ
ኃጢአት መሬትን በሚነቀንቅ እና ከፍ ባለ ናቸውን አረጋግጡ፤ እናም ሰዎች ከላይ
ድምጽ በጆሮቻችሁ በመናገር፣ በኃጢአ ሀ 
መንፈሳዊ ስጦታ ሲሰጣቸውና ወደፊትም
ታቸው እነዚህ ነገሮች እንዲገለጡ ያደር ሲላኩ፣ እነዚህ ሁሉ ነገሮች በቤተክርስቲ
ጉላችኋል፤ ነገር ግን ከተዘጋጃችሁ ፍር ያኗ እቅፍ ውስጥ ይሰበሰባሉ።
ሀት አይኖራችሁም። ፴፱ እናም አብ ሊሰጣችሁ የፈቀደውን
፴፩ እናም የጠላትን ኃይል ታመልጡ ሀ 
ሀብት ከፈለጋችሁ፣ ከሁሉም ሰዎች
ዘንድ፣ እናም ሀ እንከን የሌላችሁ እና በላይ ባለጠጋም ትሆናላችሁ፣ የዘለአለም
ያልነቀፉ ጻድቅ ህዝብ በመሆን ትሰበሰቡ ሀብትም ይኖራችኋልና፤ እናም እሰጣቸው
ዘንድ— ዘንድ የምድር ለ ሀብት ሁሉ የእኔ ነው፤ ነገር
፴፪ ሰለዚህ፣ በዚህም ምክንያት ወደ ግን ሐ ከኩራት ተጠበቁ፣ አለበለዚያም እንደ
ሀ 
ኦሀዮ እንድትሄዱ ትእዛዛትን ሰጠኋችሁ፤ ጥንቶቹ መ ኔፋውያን ትሆናላችሁ።
በዚያም ለ ህጌን እሰጣችኋለሁ፤ እና በዚ ፵ እናም ደግሞም፣ እላችኋለሁ፣ እያንዳ
ያም ከላይ የሚመጣ ኃይል ሐ ትቀበላላችሁ። ንዱ ሰው፣ ሽማግሌው፣ ካህኑ፣ መምህሩ፣
፳፯ ሀ ዮሐ. ፲፯፥፳፩–፳፫፤ ፴ ሀ ቅ.መ.መ. ጥበብ። ት. እና ቃ. ፻፴፮፥፳፪።
፩ ቆሮ. ፩፥፲፤ ለ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፯። ሐ ዳን. ፬፥፴፭።
ኤፌ. ፬፥፲፩–፲፬፤ ፴፩ ሀ ፪ ጴጥ. ፫፥፲፬። ፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. የጋራ ስምምነት።
፫ ኔፊ ፲፩፥፳፰–፴፤ ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፴፯፥፫። ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. በጎ ድርገት።
ሙሴ ፯፥፲፰። ለ ት. እና ቃ. ፵፪። ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ስጦታ።
ቅ.መ.መ. አንድነት። ሐ ሉቃ. ፳፬፥፵፱፤ ፴፱ ሀ ያዕቆ. ፪፥፲፯–፲፱፤
፳፰ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፴፫፤ ት. እና ቃ. ፴፱፥፲፭፤ ት. እና ቃ. ፲፩፥፯።
፴፰፥፲፫። ፺፭፥፰፤ ፻፲፥፱–፲። ለ ሐጌ. ፪፥፰።
፳፱ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፳፮፣ ፷፫፤ ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ሐ ቅ.መ.መ. ኩራት።
፹፯፥፩–፭፤ ፻፴፥፲፪። ለ ኢሳ. ፵፭፥፲፯፤ ኤር. ፴፥፲፤ መ ሞሮኒ ፰፥፳፯።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፰፥፵፩–፴፱፥፰ ፷፮
እንዲሁም አባል ያዘዝኩትን፣ ባለው ሀይል ሀ 
ስብከታችሁም የማስጠንቀቂያ ድምጽ
ለ 

ሁሉ እየተጓዘ ሀ በእጆቹ ስራዎች፣ እንዲዘ ይሁን።


ጋጅ እና እንዲያከናውን ትእዛዛትን እሰ ፵፪ እናም ከኃጢአተኞችም መካከል
ጣችኋለሁ። ሀ 
ውጡ። ራሳችሁን አድኑ። የጌታን ዕቃ
፵፩ እናም እያንዳንዱ ሰው ለባ የምትሸከሙ ንፁሀን ሁኑ። እንዲህም
ልጀራው በደግነት እና በትህትና ሆኖ፣ ይሁን። አሜን።

ክፍል ፴፱
ጥር ፭፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በፈየት ኒው ዮርክ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይ
ነት ለጄምስ ኮቪል የተሰጠ ራዕይ። ለአርባ አመታት የሜተዲስት ቄስ የነበረው
ጄምስ ኮቪል ጌታ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካይነት የሚሰጠውን ማንኛውንም
ትእዛዝ ለማክበር ከጌታ ጋር ቃል ኪዳን ገባ።
፩–፬፣ ቅዱሳን የእግዚአብሔር ልጆች ፬ ነገር ግን ለተቀበሉኝ ሁሉ ሀ ልጆቼ ይሆኑ
የመሆን ኃይል አላቸው፤ ፭–፮፣ ወንጌ ዘንድ ኃይልን ሰጠኋቸው፤ እናም ለሚቀ
ልን መቀበል ክርስቶስን መቀበል ነው፤ ፯– በሉኝም እንዲሁ፣ ልጆቼ እንዲሆኑ ኃይ
፲፬፣ ጄምስ ኮቪል እንዲጠመቅ እና በጌታ ልን እሰጣቸዋለሁ።
የወይን ስፍራ እንዲሰራ ታዘዘ፤ ፲፭–፳፩፣ ፭ እናም እውነት፣ እውነት እልሀለሁ፣
የጌታ አገልጋዮች ከዳግም ምጽአት በፊት ወንጌሌን ሀ የሚቀበል እኔን ይቀበላል፤ እናም
ወንጌልን ይስበኩ ፳፪–፳፬፣ ወንጌልን የሚ ወንጌሌን የማይቀበል እኔን አይቀበልም።
ቀበሉ ለጊዜአዊ እና ለዘለአለም ይሰባሰ ፮ እናም ይህ የእኔ ሀ ወንጌል ነው—የንሰሀና
ባሉ። የውሀ ጥምቀት፣ እናም በመቀጠል ሁሉን
ነገሮችን የሚያሳየውንና የመንግስተ ስማይን
፩ ሀ ከዘለአለም እስከዘለአለም ህያው የሆን ስላማዊ ነገሮችን ለ የሚያስተምረውና አጽ
ኩትን ታላቁ ለ እኔ ነኝን፣ እንዲሁም የኢየ ናኝ የሆነው፣ ሐ የእሳት እና የመንፈስ ቅዱስ
ሱስ ክርስቶስን ድምፅ አድምጥ እናም ጥምቀት ይከተላል።
ስማ— ፯ እናም አሁን፣ እነሆ፣ አገልጋዬ ሀ ጄምስ
፪ በጨለማ የሚያበራውን እና በጨለማም እልሀለሁ፣ ስራዎችህን ተመልክቻለሁ
ያሉት የማይረዱበት፣ የአለም ሀ ብርሀን እና እናም አውቅሀለሁ።
ህይወት የሆነውን፤ ፰ እናም እውነት እልሀለሁ፣ በዚህ ወቅት
፫ ሀ በመካከለኛው ዘመን የእኔ ወደሆኑት ልብህ በፊቴ የቀና ነው፤ እናም፣ እነሆ፣
መጣሁ እና የእኔም የሆኑትም አልተቀ በራስህም ላይ ታላቅ በረከቶችን አድርጌ
በሉኝም፤ አለሁ፤
፵ ሀ ፩ ቆሮ. ፬፥፲፪። ቅ.መ.መ. ያህዌህ። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ንስሀ
፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. መስበክ። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ መግባት፤
ለ ቅ.መ.መ. ማስጠንቀቅ፣ የክርስቶስ ብርሀን። ወንጌል፤
ማስጠንቀቂያ። ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፳፮፤ ጥምቀት፣ መጥመቅ።
፵፪ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፲፩። ሙሴ ፮፥፶፯፣ ፷፪። ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩።
፴፱ ፩ ሀ ዕብ. ፲፫፥፰፤ ፬ ሀ ዮሐ. ፩፥፲፪። ሐ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤
ት. እና ቃ. ፳፥፲፪፤ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ዳግመኛ መወለድን፣
፴፭፥፩፤ ፴፰፥፩–፬። ወንድ እና ሴት ልጆች። ከእግዚአብሔር መወለድ።
ለ ዘፀአ. ፫፥፲፬። ፭ ሀ ዮሐ. ፲፫፥፳። ፯ ሀ ት. እና ቃ. ፵፥፩።
፷፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፴፱፥፱–፳፬
፱ ሆኖም፣ በመታበይ እና ሀ በአለም ነገ እጄን በፍርድ በህዝብ ላይ ከማድረግ እን
ሮች ምክንያት ብዙ ጊዜ ስላልተቀበልከኝ፣ ደምቆጠብ በማሰብ፣ በኦሀዮ የሚገኙ ህዝብ
ታላቅ መከራን አይተሀል። በታላቅ እምነት ወደ እኔ ይጣራሉ፣ ነገር ግን
፲ ነገር ግን፣ እነሆ፣ ተነሳና ሀ ተጠመቅ፣ ቃሌን አልክድም።
እናም ስሜንም እየጠራህ ኃጢአቶችህን ፲፯ ስለዚህ፣ ለመጨረሻም ጊዜ ሀ ይገ
እጠብ፣ መንፈሴንና የማታውቀውን ታላቅ ረዝ ዘንድ፣ በታላቅ ኃይልህ ስራህን ጀምር
በረከትን ትቀበላለህ የሚለውን ድምጼንም እናም ታማኝ ሰራተኞችን ወደ ወይን ስፍ
የምታደምጥ ከሆነ የመዳንህ ቀናት መጥ ራዬ ጥራ።
ተዋል። ፲፰ እናም ንሰሀ እስከገቡና የወንጌሌን
፲፩ እናም ይህን የምታደርግ ከሆነ፣ ለታ ሙላት እስከተቀበሉ እንዲሁም እስከተ
ላቅ ስራ አዘጋጅቼሀለሁ። በዚህ የመጨረ ቀደሱ ድረስ፣ እጄን ሀ በፍርድ ከማድረግ
ሻው ቀናት የላክሁትን የወንጌሌን ሙላት፣ እቆጠባለሁ።
እንዲሁም የእስራኤል ቤት የሆኑትን ህዝ ፲፱ ስለዚህም፣ ከፍ ባለ ድምጽም፣ መን
ቤን ሀ እንዲመለሱ ለማድረግ የላክሁትን ግስተ ሰማይ ቀርባለች በማለት፥ ሆሳዕና!
ቃል ኪዳን ትሰብካለህ። የልዑል እግዚአብሔር ስም የተባረከ ይሁን
፲፪ እናም እንዲህም ይሆናል ኃይልም ብለህ በመጮህ ወደፊት ሂድ።
በአንተ ላይ ሀ ይሆናል፤ ታላቅ እምነትም ፳ ሀ ለምፅዓቴም ቀን ከፊት ለፊቴ መንገ
ይኖርሀል፣ እናም ከአንተም ጋር እሆና ድን በማዘጋጀት፣ በውሀ በማጥመቅ ወደ
ለሁ፣ ከፊትህም እሄዳለሁ። ፊት ሂድ፤
፲፫ በወይን ስፍራዬም ሀ እንድትሰራ፣ ፳፩ ጊዜው ተቃርቧልና፤ ሀ ቀኑን እና ሰአ
እናም ቤተክርስቲያኔን ትገነባ፣ እና በከ ቱን ማንም ሰው ለ አያውቅም፤ ነገር ግን በእ
ፍታዎችም ላይ እንድታብብና ሀሴትንም ርግጥም ይመጣል።
ለ 
ታደርግ ዘንድ ፅዮንን ሐ ለማምጣት ተጠ ፳፪ እና እነዚህንም ነገሮች የሚቀበል
ርተሀል። እኔን ይቀበላል፤ እናም ለጊዜውና ለዘለ
፲፬ እነሆ፣ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣ አለም ወደ እኔ ይሰበሰባሉ።
ወደ ኦሀዮ እንድትሄድ እንጂ፣ ወደ ምስ ፳፫ እናም ዳግም፣ እንዲህም ይሆናል
ራቅ ሀገሮች እንድትሄድ አልተጠራህም። በውሀ ባጠመቅሀቸው ሁሉ ላይ፣ ሀ እጆች
፲፭ እናም በኦሀዮ ህዝቤ ራሳቸውን እስ ህን ትጭናለህ፣ እናም የመንፈስ ቅዱስን
ካሰባሰቡ ድረስ፣ በሰዎች ልጆች መካ ለ 
ስጦታ ይቀበላሉ፣ እንዲሁም ሐ የምጽአቴን
ከል የማይታወቅን ሀ በረከትን አስቀምጫ ቀን ምልክቶች መ ይጠባበቃሉ እናም እኔ
ለሁ፣ እናም በራሶቻቸውም ላይ ይፈሳል። ንም ያውቃሉ።
ከዚያም ወንዶቹ ለ በህዝብ ሐ ሁሉ መካከል ፳፬ እነሆ፣ በቶሎም እመጣለሁ። እንዲ
ይሄዳሉ። ህም ይሁን። አሜን።
፲፮ እነሆ፣ እውነት፣ እውነት፣ እልሀለሁ፣
፱ ሀ ማቴ. ፲፫፥፳፪። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፪፤ ፳፩ ሀ ማቴ. ፳፬፥፴፮።
፲ ሀ ት. እና ቃ. ፵። ፺፭፥፰፤ ፻፲፥፰–፲። ለ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፵።
ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ለ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን።
መጥመቅ። ሐ ት. እና ቃ. ፩፥፪። ለ ቅ.መ.መ. የመንፈስ
፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ፲፯ ሀ ያዕቆ. ፭፥፷፩–፸፭፤ ቅዱስ ስጦታ።
የእስራኤል መሰብሰብ። ት. እና ቃ. ፳፬፥፲፱። ሐ ፪ ጴጥ. ፫፥፲–፲፬።
፲፪ ሀ ፪ ቆሮ. ፲፪፥፱። ፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ መ ራዕ. ፫፥፫፤
፲፫ ሀ ማቴ. ፳፥፩–፲፮። ክርስቶስ—ዳኛ። ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፭፤
ለ ት. እና ቃ. ፻፲፯፥፯። ፳ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፵፭፥፴፱–፵፬።
ሐ ኢሳ. ፶፪፥፰። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፥፩–፵፩፥፪ ፷፰

ክፍል ፵
ጥር ፮፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በፈየት፣ ኒው ዮርክ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ እና ለሲድኒ
ሪግደን የተሰጠ ራዕይ። ይህ እራይ ከመመዝገቡ ቀደም ብሎ፣ የነቢዩ ታሪክ እን
ደሚገልጸው፣ “ጄምስ [ኮቪል] የጌታን ቃል ስላልተቀበለ እና ወደ ቀድሞው
መሰረታዊ መርሆችና ሰዎች ስለተመለሰ፣ ጌታ ለእኔ እና ለስድኒ ሪግደን ተከታ
ዩን ራዕይ ሰጠን” (ክፍል ፴፱ን ተመልከቱ)።
፩–፫፣ የስደት ፍራቻ እና ለአለም መጨነቅ ፪ እናም ቃሉን በደስታ ሀ ተቀበለ፣ ነገር
ወንጌልን አለመቀበልን ያመጣል። ግን ወዲያውኑ ሰይጣን ፈተነው፤ እናም
ለ 
የስደት ፍራቻና ለአለም መጨነቅ ቃሉን
፩ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ቃሌን ሐ 
እንዳይቀበል አደረገው።
ለመታዘዝ ቃል ኪዳንን ስለገባ፣ የአገል ፫ ስለዚህም ቃል ኪዳኔን አፈረሰ፣ እናም
ጋዬ ሀ የጄምስ ኮቪል ልብ በፊቴ መልካም መልካም የመሰለኝን በእርሱ ላይ አደርግ
ነበር። ዘንድ ፍቃዴ ነው። አሜን።

ክፍል ፵፩
የካቲት ፬፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ፣ ኦሀዮ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማ
ካይነት ለቤተክርስቲያኗ የተሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ ነቢዩን እና የቤተክርስቲ
ያኗን ሽማግሌዎች የእግዚአብሔርን “ህግጋት” ለመቀበል እንዲጸልዩ ያስተም
ራል (ክፍል ፵፪ን ተመልከቱ)። ጆሴፍ ስሚዝ ከከርትላንድ ወደ ኒው ዮርክ ገና
መድረሱ ነበር፣ እናም በቶምሰን ኦሀዮ የሚኖረው የቤተክርስቲያኗ አባል ሊመን
ኮፕሊ “ወንድሞች ጆሴፍ እና ስድኒ (ሪግደን). . .ከእርሱ ጋር እንዲኖሩ እና እር
ሱም ቤቶች እና ድጋፎች እንደሚሰጣቸው ጠየቀ።” የሚቀጥለው ራዕይ ጆሴፍ
እና ስድኒ የት መኖር እንደሚገባቸው ይገልጻል እና ደግሞም ኤድዋርድ ፓርት
ሪጅን እንደ ቤተክርስቲያኗ የመጀመሪያ ኤጲስ ቆጶስ ጥሪን ይሰጣል።
፩–፫፣ ሽማግሌዎቹ ቤተክርስቲያኗን በራ ንኩት እናንት ህዝቤ ሆይ፣ አድምጡ እናም
ዕይ መንፈስ ያስተዳድራሉ፤ ፬–፮፣ እው ስሙ ይላል ጌታ እና አምላካችሁ፤ እናም
ነተኛ ደቀ መዛሙርት የጌታን ህግ ይቀበ የማያደምጡኝን እና በከንቱ ስሜን ለ የጠሩ
ላሉ እናም ይጠብቃሉ፤ ፯–፲፪፣ ኤድዋ ትን ከእርግማኖች ሁሉ ከባድ በሆነው እር
ርድ ፓርትሪጅ ለቤተክርስቲያኗ ኤጲስ ግማን ሐ እረግማቸዋለሁ።
ቆጶስነት ተሹሟል። ፪ እኔ የጠራኋችሁ የቤተክርስቲያኔ ሽማ
ግሌዎች ሆይ አድምጡ፣ እነሆ በቃላቴ ላይ
፩ የምትሰሙኝ፣ ከበረከቶች ሁሉ ታላቅ ሀ 
እንድትስማሙና ራሳችሁን እድታሰባስቡ
በሆነው ሀ በረከት ልባርካችሁ ደስተኛ የሆ ትእዛዝን እሰጣችኋለሁ።
፵ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፴፱፥፯–፲፩። ሐ ቅ.መ.መ. ክህደት። ሐ ዘዳግ. ፲፩፥፳፮–፳፰፤
፪ ሀ ማር. ፬፥፲፮–፲፱። ፵፩ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. መባረክ፣ ፩ ኔፊ ፪፥፳፫።
ለ ማቴ. ፲፫፥፳–፳፪። የተባረከ፣ በረከት። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. አንድነት።
ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣ ለ ት. እና ቃ. ፶፮፥፩–፬፤
መሳደድ። ፻፲፪፥፳፬–፳፮።
፷፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፩፥፫–፲፪
፫ እናም ቤተክርስቲያኔን እንዴት ማስ ድረስ አገልጋዬ ሲድኒ ሪግደን መልካም
ተዳደር እንዳለባችሁ እንድታውቁ እና ነገ እንደመሰለው ይኖር ዘንድ ይገባል።
ሮችን ሁሉ በፊቴ መልካም ታደርጉ ዘንድ ፱ ደግሞም፣ አገልጋዬን ሀ ኤድዋርድ ፓር
በእምነታችሁ ጸሎት ሀ ህጌን ትቀበላላችሁ። ትሪጅን ጠርቼዋለሁ፤ በቤተክርስቲያኗ
፬ እናም እኔ ሀ በምመጣበት ጊዜ የእናንተ ድምጽ እንዲመረጥ እና ለቤተክርስቲያኗ
ለ 
ገዢ እሆናለሁ፤ እናም እነሆ፣ በቶሎም ለ 
ኤጲስ ቆጶስነት እንዲሾም እናም ንግዱን
እመጣለሁ፣ ህጌም እንዲጠበቅ አድርጉ። ትቶ ሙሉ ጊዜውን ለቤተክርስቲያኗ አገል
፭ ህጌን ሀ ተቀብሎ ለ የሚያደርገው፣ እርሱ ግሎት ሐ እንዲያውል ትእዛዝን እሰጣለሁ፤
ደቀ መዛሙሬ ነው፤ እናም ተቀብየዋለሁ ፲ ህግጋቴን በምሰጥ ጊዜ የሚሰጡትን ነገ
የሚል እና የማያደርገው፣ እርሱ ደቀ መዛ ሮች ሁሉ በዚያው መሰረት እንዲያከናው
ሙሬ አይደለም፣ እናም ከመካከላችሁ ንም ትእዛዝን እሰጣለሁ።
ወጥቶ ሐ ይጣላል፤ ፲፩ እናም ይህም የሆነበት ምክንያት
፮ የመንግስተ ስማይ ልጆች የሆኑ ነገሮችን ልቡ በፊቴ ንጹህ ስለሆነ ነው፣ እሱ ለእኔ
ወስዶ፣ ብቁ ላልሆኑ ወይም ሀ ለውሾች ሊሰጥ ሀ 
ተንኮል እንደሌለው እንደ ጥንቱ ለ ናትና
አይገባም፣ ወይም ለ ዕንቁዎችም በእሪያዎች ኤል ነውና።
ፊት እንዳይጣሉ ዘንድ አይገባምና። ፲፪ እነዚህ ቃላት ለእናንተ ተሰጥተዋች
፯ እናም ዳግም፣ ለአገልጋዬ ለጆሴፍ ኋል፣ እናም በፊቴም ንጹህ ናቸው፤ ስለዚ
ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ የሚኖርበትና ሀ የሚተ ህም፣ በፍርድ ቀን በነፍስህ ስለሚመለሱ፣
ረጉምበት ለ ቤት ሊገነባለት ይገባል። እንዴት እንደምትይዛቸውም ተጠንቀቅም።
፰ እናም ዳግም፣ ትእዛዛቴን እስከጠበቀ እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፵፪
የካቲት ፱፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ፣ ኦሀዮ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ አማካ
ይነት በሁለት ክፍል የተሰጠ ራዕይ። ቁጥር ፩ እስከ ፸፪ የያዘው የመጀመሪያው
ክፍልም የተሰጠው በአስራ ሁለት ሽማግሌዎች ፊት እና “ህጉ” በኦሀዮ እንደሚ
ሰጥ ጌታ የገባው የተስፋ ቃል እንዲፈጸም ነበር (ክፍል ፴፰፥፴፪ን ተመልከቱ)።
ሁለተኛው ክፍልም ከቁጥር ፸፫ እስከ ፺፫ የሚያጠቃልል ነበር። ነቢዩ ይህ ራዕይ
“የቤተክርስቲያኗን ህግ እንደሚያቅፍ” አመለከተ።
፩–፲፣ ሽማግሌዎች ወንጌልን ለመስበክ፣ ዱሳን መጻህፍት ውስጥ የሚገኙትን መሰ
የሚለወጡትን ለማጥመቅ፣ እና ቤተክር ረታዊ መርሆች ያስተምሩ ዘንድ ይገባል፤
ስቲያኗን ለመገንባት ተጠርተዋል፤ ፲፩– ፲፫–፲፯፣ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ይተን
፲፪፣ ሊጠሩ እና ሊሾሙ እንዲሁም በቅ ብዩ እናም ያስተምሩ፤ ፲፰–፳፱፣ ቅዱ
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪። ለ ያዕ. ፩፥፳፪–፳፭፤ ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፸፩።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷። ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፴፮፥፩።
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ሐ ት. እና ቃ. ፶፥፰–፱። ለ ት. እና ቃ. ፸፪፥፱–፲፪፤
ለ ዘካ. ፲፬፥፱፤ ቅ.መ.መ. ውግዘት። ፻፯፥፷፰–፸፭።
ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፱። ፮ ሀ ማቴ. ፲፭፥፳፮። ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ለ ማቴ. ፯፥፮። ሐ ት. እና ቃ. ፶፩።
ክርስቶስ—የክርስቶስ ፯ ሀ ይህም መፅሐፍ ቅዱስን ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ተንኮል።
የአንድ ሺህ አመት ግዛት። ተርጉም ማለት ነው። ለ ዮሐ. ፩፥፵፯።
፭ ሀ ማቴ. ፯፥፳፬። ት. እና ቃ. ፵፭፥፷–፷፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፪፥፳፱–፴፱ ፸፪
ታውቃላችሁ፤ ኃጢአትን የሚሰራና ንስሀ እንዲሰጥ፣ ለሚያስፈልገው እያንዳንዱ
የማይገባ እርሱ ወደ ውጭ ሀ ይጣላል። ሰው በበቂ ሁኔታ እንዲሰጠው እና እን
፳፱ ሀ ብትወዱኝ ለ ታገለግሉኛላችሁ እናም ደሚያስፈልገውም መጠን ይቀበል ዘንድ
ሐ 
ትዛዛቴን ሁሉ ትጠብቃላችሁ። ይቀመጣል።
፴ እናም እነሆ፣ ሀ ድሆችን ታስታውሳላ ፴፬ ስለዚህ፣ በቤተክርስቲያኗ ከፍተኛ
ችሁ፣ እናም ለእነርሱ ለ እርዳታ የምታካ አማካሪዎች ጉባኤ እና በኤጲስ ቆጶስ እና
ፍሏቸውን ንብረታችሁን ሊሰበር በማይችል በአማካሪዎቹ አመራር፣ የቀረው ለድ
ቃል ኪዳን እና ተግባር ሐ ትቀድሳላችሁ። ሆች እና በችግር ላይ ላሉት ይሆን ዘንድ
፴፩ ነገሮቻችሁንም ሀ ለድሆች ለ እስካካፈ በጎተራዬ ይጠበቃል፤
ላችሁ ድረስ፣ ለእኔ ታደርጉታላችሁ፤ እና ፴፭ እናም ለቤተክርስቲያኗ የህዝብ
እነዚህም በቤተክርስቲያኔ ሐ ኤጲስ ቆጶስ ጥቅም፣ እናም የአምልኮ ቤት ለመገንባት፣
እናም ለዚህ አላማ በሚሾማቸው ወይም እናም ከዚህ በኋላ የምትገለጠውን ሀ አዲሲቷ
በሾማቸው እና ለአገልግሎት መ በለያቸው ኢየሩሳሌምን ለመገንባት—
በሁለቱ ሽማግሌዎች ወይም ሊቀ ካህናት ፴፮ ወደ ሀ ቤተ መቅደሴ ለ በምመጣ
አማካሪዎቹ ፊት ይቅረቡ። በት በዚያን ቀን የቃል ኪዳን ህዝቤ በአ
፴፪ እናም እንዲህም ይሆናል፣ እነዚህም ንድ ላይ እንዲሰበሰቡ በግምጃ ቤቴ ይቀ
በቤተክርስቲያኔ ኤጲስ ቆጶስ ፊት ከቀ መጣል። እናም ይህን የማደርገው ለህዝቤ
ረቡ በኋላ፣ እናም ስለቤተክርስቲያኔ ንብ መዳን ነው።
ረቶች ሀ መቀደስ፣ ከትእዛዛቴ ጋር በመስ ፴፯ እናም እንዲህም ይሆናል፣ ኃጢአትን
ማማት ከቤተክርስቲያኗ ለመወሰድ እን የሚያደርግ እና ንሰሀ የማይገባ እርሱ ከቤተ
ደማይቻሉም ምስክሮችን ከተቀበለ በኋላ፣ ክርስቲያኗ ውጭ ሀ ይጣላል፣ እናም ለ በቅድ
ሁሉም ሰው ለእኔ ለ ተጠያቂ ይሆናል፣ በን ስና ለቤተክርስቲያኔ ድሆች እና ችግረኞች
ብረቱ ወይም በቅድስና ለእርሱና ሐ ለቤተ የሰጠውን፣ ወይም በሌላ አባባል ለእኔ የሰ
ስቡ በበቂ ሁኔታ በተሰጠውም ላይ መ ጠባቂ ጠውን፣ ዳግሞ አይቀበልም—
ይሆናል። ፴፰ ከሁሉ ለሚያስኑ ለእነዚህ ሀ ካደረጋ
፴፫ እናም ዳግም፣ ይህ ከመጀመሪያው ችሁት፣ ለእኔ አድርጋችኋል።
በቅድስና ከተሰጠ በኋላ በቤተክርስቲያኗ ፴፱ እንዲህም ይሆናል፣ በነቢያቴ አንደ
እጆች ውስጥ ወይም በማንም ግለሰብ እጅ በት የተናገርኩት ይፈጸማል፤ የእስራኤል
ውስጥ ለእርዳታቸው ከሚያስፈልጋቸው ቤት ለሆኑት ድሀ ህዝቤ ይሆን ዘንድ ከአህ
በላይ የሆነ ለኤጲስ ቆጶስ የሚቀደስ ሀ የቀረ ዛብ መካከል ወንጌሌን የሚቀበሉትን ሀብ
ንብረት ካለ፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለሌላቸው ታቸውን እቀድሰዋለሁና።
፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ውግዘት። የምፅዋት ስጦታ። ኢየሩሳሌም፤
፳፱ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፲፭፣ ፳፩። ሐ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ። ፅዮን።
ለ ቅ.መ.መ. አገልግሎት። መ ቅ.መ.መ. መለየት። ፴፮ ሀ ሚል. ፫፥፩።
ሐ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፩፥፬። ለ ት. እና ቃ. ፴፮፥፰።
ታዛዥ፣ መታዘዝ። ለ ት. እና ቃ. ፸፪፥፫–፲፩። ፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፵፩፥፭፤
፴ ሀ ሞዛያ ፬፥፲፮–፳፮፤ ቅ.መ.መ. መልስ ፶፥፰–፱።
አልማ ፩፥፳፯። መስጠት፣ ሂሳብ፣ ቅ.መ.መ. ውግዘት።
ቅ.መ.መ. ደሀ። ተጠያቂነት፣ ሀላፊነት። ለ ቅ.መ.መ. መቀደስ፣
ለ ቅ.መ.መ. በጎ ድርገት። ሐ ት. እና ቃ. ፶፩፥፫። የቅድስና ህግ።
ሐ ቅ.መ.መ. መቀደስ፣ መ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣ ፴፰ ሀ ማቴ. ፳፭፥፴፬–፵።
የቅድስና ህግ። መጋቢነት። ቅ.መ.መ. ልግስና፤
፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ደሀ። ፴፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፶፭፤ በጎ ድርገት።
ለ ሞዛያ ፪፥፲፯። ፶፩፥፲፫፤ ፻፲፱፥፩–፫።
ቅ.መ.መ. ምፅዋት፣ ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. አዲሲቱ
፸፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፪፥፵–፶፱
፵ እና ደግሞም፣ በልብህም ሀ አይታበይ ፈወስ በእኔ ሀ እምነት ያለው፣ እና ለሞትም
ለ 
ልብሶችሁም በጣም ያላጌጡ ይሁኑ፣ ለ 
ያልተሰጠ፣ እርሱ ሐ ይፈወሳል።
እናም ውበታቸውም የእጆችህ ስራ ውበት ፵፱ ለማየት እምነት ያለው ያያል።
ይሁን፤ ፶ ለመስማትም እምነት ያለው ይሰማል።
፵፩ እናም ሁሉም ነገሮች በፊቴ በንጽ ፶፩ ለመዘለል እምነት ያለው ሽባም ይዘ
ህና ይሰሩ። ላል።
፵፪ ሀ ስራ ፈትም አትሁን፤ ስራ ፈት የሆነ ፶፪ እናም እነዚህንም ነገሮች ለማድረግ
እርሱ የሰራተኞችን እንጀራ አይበላም እን እምነት የሌላቸው፣ ነገር ግን በእኔ የሚያ
ዲሁም ልብስንም አይለብስምና። ምኑ፣ ሀ ልጆቼ ይሆኑ ዘንድ ኃይል አላቸው፤
፵፫ እናም በመካከላችሁ ሀ የታመመ ሰው እናም ህግጋቴን አስካላፈረሱ ድረስ ድካማ
ቢኖር፣ እናም ለመፈወስ እምነት ባይኖ ቸውን ለ ትሸከማላችሁ።
ረው፣ ነገር ግን ካመነ፣ በጠላት እጅ ሳይ ፶፫ ሀ በመጋቢነት ስፍራችሁ ትቆማላችሁ።
ሆን በመልካም ርህራሄ፣ ቅጠላቅጠል እና ፶፬ የወንድማችሁንም ልብስ አትው
ለስላሳ ምግብንም በመመገብ እንክብካቤ ሰዱ፤ ከወንድማችሁ የተቀበላችሁትንም
ይደረግለታል። ክፈሉ።
፵፬ እናም ሁለት ወይም ከዚያም በላይ ፶፭ እናም ከምትጠቀሙበት በላይ ሀ ቢኖ
የቤተክርስቲያኗ ሽማግሌዎች ይጠሩ፣ ለእ ራችሁ፣ ሁሉም ነገሮች እንደተናገርኩት
ነርሱም ይጸልዩ እናም እጆቻቸውን በስሜ ይከናወኑ ዘንድ፣ ለ በጎተራዬ ስጡ፣
በላያቸው ላይ ሀ ይጫኑ፣ ቢሞቱም ለእኔ ፶፮ ጠይቁ፣ እናም እንደመረጥኩትም
ለ 
ይሞታሉ፣ ከኖሩም ለእኔ ይኖራሉና። ሀ 
ቅዱሳን መጽሐፍቴ ይሰጣሉ፣ እናም በመ
፵፭ በሞት ላጣችኋቸው፣ በተለይም የክ ልካም ሁኔታ ለ ይጠበቃሉ፤
ብር ትንሳዔ ሀ ተስፋ ለሌላቸው፣ ለ ባለቀሳ ፶፯ እናም እነዚህን በተመለከተ ዝምታ
ችሁ መጠን፣ በአንድ ላይ ሐ በፍቅር መ ትኖ ችሁ፣ እናም ሙሉ ሁሉ እስከምትቀበሏቸ
ራላችሁ። ውም ድረስ ያለማስተማራችሁ ተገቢ ነው።
፵፮ እናም እንዲህም ይሆናል በእኔ የሚ ፶፰ ከዚያም ሁሉንም ሰዎች እነዚህን
ሞቱ ሀ ሞትን አይቀምሱም፣ ለእነርሱም ታስተምሩ ዘንድ ለእናንተ ትእዛዝን እሰ
ለ 
ጣፋጭ ትሆናለችና፤ ጣችኋለሁ፤ ሀ ሁሉም ህዝብ፣ ነገድ፣ ቋንቋ፣
፵፯ እና በእኔ የማይሞቱም፣ ወዮላቸው፣ እና ወገን እንዲማሯቸው ይደረጋልና።
ሞታቸውም መራራ ትሆናለችና። ፶፱ በቅዱሳትት መጻህፍቴ ህግ ሆነው የተ
፵፰ እናም ዳግም እንዲህም ይሆናል ለመ ሰቷችሁን ነገሮች ቤተክርስቲያኔን የሚያ
፵ ሀ ምሳ. ፲፮፥፭። ቅ.መ.መ. ተስፋ። ወንድ እና ሴት ልጆች።
ቅ.መ.መ. ኩራት። ለ አልማ ፳፰፥፲፩–፲፪። ለ ሮሜ ፲፭፥፩።
ለ ቅ.መ.መ. መጠነኛነት። ሐ ቅ.መ.መ. ፍቅር። ቅ.መ.መ. ጓደኝነት።
፵፪ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፴–፴፪። መ ፩ ዮሐ. ፬፥፲፮፣ ፳–፳፩። ፶፫ ሀ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
ቅ.መ.መ. ስራ ሰልቺ፣ ፵፮ ሀ ቅ.መ.መ. ስጋዊ ሞት። መጋቢነት።
ስራ ፈቺ። ለ ራዕ. ፲፬፥፲፫። ፶፭ ሀ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፯–
፵፫ ሀ ቅ.መ.መ. ሕመም፣ ፵፰ ሀ ት. እና ቃ. ፵፮፥፲፱። ፲፱፤ ፻፲፱፥፩–፫።
ታማሚነት። ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፬፤
፵፬ ሀ ቅ.መ.መ. ለታመሙት ለ መክ. ፫፥፩–፪፤ ፶፩፥፲፫።
አገልግሎት መስጠት፤ የሐዋ. ፲፯፥፳፮፤ ፶፮ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፷–፷፩።
እጅን መጫን። ዕብ. ፱፥፳፯፤ ለ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት
ለ ሮሜ ፲፬፥፰፤ ት. እና ቃ. ፻፳፪፥፱። መጻህፍት—የቅዱሣት
ራዕ. ፲፬፥፲፫፤ ሐ ቅ.መ.መ. መፈወስ፣ መጻህፍት ዋጋዎች።
ት. እና ቃ. ፷፫፥፵፱። ፈውሶች። ፶፰ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፪።
፵፭ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፲፱–፳፪። ፶፪ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፪፥፷–፸፭ ፸፬
ስተዳድሩ ህግ ይሆንላችሁ ዘንድ ትቀበሏ ፷፰ ስለዚህ፣ ጥበብ የሚጎድለው፣ እኔን
ሀ 

ቸዋላችሁ። ይጠይቅ ሳልነቅፍ በነጻ እሰጠዋለሁ።


፷ እናም በእነዚህ ነገሮች መሰረት ሀ የሚያ ፷፱ ልባችሁን አንስታችሁ ተደሰቱ፣
ከናውን እርሱ ይድናል፣ የማያደርጋቸውና ሀ 
መንግስት፣ ወይም በሌላ አባባል፣ የቤተ
በእዚህም የሚቀጥል ከሆነም ለ ይጠፋል። ክርስቲያኗ ለ ቁልፎች ለእናንተ ተሰጥተዋ
፷፩ ብትጠየቁ፣ ሀ ደስታንና የሚያመጡ ልና። እንዲህም ይሁን። አሜን።
ትን፣ ዘለአለማዊ ህይወትን የሚያመጡ ፸ እንደ አባላትም፣ ሀ ካህናት እና ለ መም
ትን—ለ ሰላማዊ የሆኑ ነገሮችንና ሐ ሚስጥራ ህራን ሐ መጋቢነታቸውን ያገኛሉ።
ትንም ታውቁ ዘንድ መ በራዕይ ላይ ራዕይን፣ ፸፩ ኤጲስ ቆጶሱን በአማካሪነት በሁ
ሠ 
በእውቀት ላይ እውቀትን ትቀበላላችሁ። ሉም ነገሮች እንዲረዱት የተሾሙት ሽማ
፷፪ ጠይቁ፣ እናም በራሴ ጊዜ ሀ አዲስቷ ግሌዎች ወይም ሊቀ ካህናት፣ አስቀድሞ
ኢየሩሳሌም የምትገነባበትምን ስፍራ ይገ እንደተገለጸው ለድሆች ደህንነት፣ እና
ለጥላችኋል። በሌላ ጉዳዮች፣ ሀ በቅድስና ለኤጲስ ቆጶሱ
፷፫ እናም እነሆ፣ እንዲህም ይሆናል አገ በተሰጡት ንብረቶች ቤተሰቦቻቸውን
ልጋዮቼ ወደ ምስራቅ እና ወደ ምዕራብ፣ ይርዱ።
ወደ ሰሜንና ወደ ደቡብ ይላካሉ። ፸፪ ወይም ለመጋቢነት ወይም በሌላ
፷፬ እናም አሁንም ቢሆን፣ ሀ ወደምስ ጉዳይ አገልግሎታቸው ሁሉ መልካም ይሆ
ራቅ የሚሄደው የሚለወጡትን ወደ ምዕ ናል ተብሎ በታሰበው መንገድ ወይም በአ
ራብ እንዲሸሹ ያስተምር፣ እናም ይህም ማካሪዎቹና በኤጲስ ቆጶሱ ውሳኔ መሰረት
የሚሆነው ወደ ምድር በሚመጣው የተነሳ፣ ተገቢውን ክፍያ ያግኙ።
እናም ለ በሚስጥር ሴራዎች ምክንያት ነው። ፸፫ ኤጲስ ቆጶሱም፣ እንዲሁ፣ በቤተ
፷፭ እነሆ፣ እነዚህን ሁሉ ትጠብቃላ ክርስቲያኗ ውስጥ ለሚሰጠው አገልግ
ችሁ፣ እናም ደመወዛችሁም ታላቅ ይሆ ሎት እርዳታውን ወይም ትክክለኛ ክፍ
ናል፤ የመንግስቱን ሚስጥራት ታውቁ ያን ያግኝ።
ዘንድ ለእናንተ ተስጥቷችኋል፣ ነገር ግን ፸፬ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ማን
አለም እንዲያውቃቸው አልተሰጠም። ኛቸውም ሰዎች ከመካከላችሁ ሀ በአመ
፷፮ የተቀበላችሁትን ህግጋት ትጠብቃላ ንዝራነት ምክንያት ከባለቤታቸውን በፍቺ
ችሁ እናም ታማኞችም ትሆናላችሁ። ቢለዩ፣ ወይም በሌላ አባባል፣ በፊታችሁ
፷፯ እናም በዚህና በአዲስቷ ኢየሩሳሌም በዚህም ምክንያት በተዋረደ ልብ ቢመ
ራሳችሁን ታደራጁ ዘንድ በቂ የሆነ የቤተ ሰከሩ፣ ከመካከላችሁ አውጥታችሁ አት
ክርስቲያን ሀ ቃል ኪዳንን ከዚህ በኋላ ትቀ ጣሏቸው፤
በላላችሁ። ፸፭ ነገር ግን ባለቤታቸውን ሀ በአመንዝራ
፷ ሀ ት. እና ቃ. ፵፩፥፭። እውቀት። ፸ ሀ ቅ.መ.መ. ካህን፣
ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ፷፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፭። የአሮናዊ ክህነት።
ታዛዥ፣ መታዘዝ። ፷፬ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፬። ለ ቅ.መ.መ. መምህር፣
ለ ሙሴ ፭፥፲፭። ለ ቅ.መ.መ. የሚስጥር ስብሰባ። የአሮናዊ ክህነት።
ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ፷፯ ሀ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፩–፲፭። ሐ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
፷፩ ሀ ቅ.መ.መ. ደስታ። ፷፰ ሀ ያዕ. ፩፥፭። መጋቢነት።
ለ ት. እና ቃ. ፴፱፥፮። ቅ.መ.መ. ጥበብ። ፸፩ ሀ ቅ.መ.መ. መቀደስ፣
ሐ ት. እና ቃ. ፷፫፥፳፫። ፷፱ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር የቅድስና ህግ።
ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር መንግስት ወይም ፸፬ ሀ ቅ.መ.መ. በወሲብ የስነ
ሚስጥሮች። መንግስተ ሰማያት። ምግባር ጉድለት፤
መ ቅ.መ.መ. ራዕይ። ለ ማቴ. ፲፮፥፲፱፤ ዝሙት መፈጸም።
ሠ አብር. ፩፥፪። ት. እና ቃ. ፷፭፥፪። ፸፭ ሀ ቅ.መ.መ. ማመንዘር።
ቅ.መ.መ. ምስክርነት፤ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች።
፸፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፪፥፸፮–፺፪
ነት ምክንያት እንደተዉ፣ እናም እራሳቸው ፹፪ እናም፣ ቢቻል፣ ኤጲስ ቆጶሱ መገ
ስህተቱን የፈጸሙ እንደሆኑ፣ እናም ባለቤ ኘቱም አስፈላጊ ነው።
ታቸው በህይወት መኖራቸውን ካወቃችሁ፣ ፹፫ እናም በፊታችሁ ለሚመጡ ጉዳዮች
ከመካከላችሁ ለ ይጣላሉ። ሁሉ እንዲሁ ታደርጋላችሁ።
፸፮ ደግሞም፣ እንዲህ እላችኋለሁ፣ የተ ፹፬ እናም ወንድ ወይም ሴት ቢዘርፍ
ጋቡ ከሆኑ እንደዚህ አይነቶቹን ምንም እን ወይም ብትዘርፍ፣ ለምድሪቷ ህግ ይሰጣል
ዳትቀበሏቸው በብርቱ ጥያቄ ሀ የነቃችሁ እና ወይም ትሰጣለች።
የተጠነቀቃችሁ ሁኑ፤ ፹፭ እናም ከሰረቀ ወይም ሀ ከሰረቀች፣
፸፯ እና ካላገቡም፣ ለሁሉም ኃጢአታ ለምድሪቷ ህግ ይሰጣል ወይም ትሰጣለች።
ቸው ንስሀ ይግቡ አለበለዚያም አትቀበሏ ፹፮ እናም ቢዋሽ ወይም ሀ ብትዋሽ፣ ለም
ቸውም። ድሪቷ ህግ ይሰጣል ወይም ትሰጣለች።
፸፰ እናም ዳግም፣ የዚህች የክርስቶስ ፹፯ እናም ማንኛውንም አይነት ኃጢ
ቤተክርስቲያን አባል የሆነ ሁሉም ሰው አት ቢያደርግ ወይም ብታደርግ፣ የእግዚ
የቤተክርስቲያኗን ትእዛዛት እና ቃል ኪዳን አብሔር ህግ ለሆነው ይሰጣል ወይም ትሰ
ይጠብቅ። ጣለች።
፸፱ እናም እንዲህም ይሆናል፣ ከመካ ፹፰ እናም ሀ ወንድሞቻችሁ ወይም እህቶ
ከላችሁ ማንም ሰው የሰውን ሀ ነፍስ ቢያ ቻችሁ ለ ቢበድሏችሁ፣ ከእርሷ ወይም ከእ
ጠፋ አሳልፋችሁ ስጧቸው እናም በም ርሱ ጋር በግል ተገናኙ፤ ሐ ከተናዘዘ ወይም
ድሪቷ ህግ መሰረት ይቀጡ፤ ምክንያቱም ከተናዘዘችም እርቅን ታደርጋላችሁ።
እርሱ ይቅርታ እንደሌለው አስታውሱ፤ ፹፱ እናም ካልተናዘዘ ወይም ካልተናዘ
እና ይህም በምድሪቷ ህግጋት መሰረት ዘች፣ ለአባሎቹ ሳይሆን ለሽማግሌዎቹ፣
ይረጋገጥ። ለቤተክርስቲያን አልፎ ይሰጣል ወይም
፹ እናም ማንም ወንድ ወይም ሴት ቢያ ትሰጣለች። እና ይህም በአለም ፊት ሳይ
መነዝር፣ በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ሆን፣ በስብሰባ ይደረጋል።
የቤተክርስቲያን ሽማግሌዎች ፊት ይዳኙ ፺ እናም ወንድምህ ወይም እህትህ ብዙ
ዘንድ ትቀርባለች ወይም ይቀርባል፣ እናም ዎችን ቢበድል ወይም ብትበድል፣ በብ
በጠላቶቹ ወይም ጠላቶቿ ሳይሆን፣ በሁለት ዙዎች ፊት ሀ ይገሰጻል ወይም ትገሰጻለች።
ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ የቤተክርስቲያን ፺፩ እናም በግልጽ ማንም ሰው በግልጽ
ምስክሮች ፊት እያንዳንዱ በእርሱ ወይም ቢበድል፣ ያፍርበት ወይም ታፍርበት ዘንድ
በእርሷ ላይ የሚሰጠው ቃል ይጸናል፣ ነገር በግልጽ ይገሰጻል ወይም ትገሰጻለች። እናም
ግን ከሁለት በላይ ምስክሮች መኖራቸው ባናዘዝባት ወይም ባትናዘዝባት፣ ለእግዚ
ይመረጣል። አብሔር ህግ አልፎ ይሰጣል ወይም ትሰ
፹፩ ነገር ግን በሁለት ምስክሮች አንደበት ጣለች።
ይኮነናል ወይም ትኮነናለች፤ እናም ሽማ ፺፪ ማንም ሰው በስውር ቢበድል፣ ለበ
ግሌዎች ጉዳዩን በቤተርስቲያኗ ፊት ያቀ ደለው ወይም ለበደለችው፣ እናም ለእግ
ርባሉ፣ እናም በእግዚአብሔር ህግ ይዳኙ ዚአብሔር በስውር ለመናዘዝ እድል ይኖ
ዘንድ ቤተክርስቲያኗም እጆቿን በእርሱ ረው ወይም ይኖራት ዘንድ፣ ቤተክርስቲያኗ
ወይም በእርሷ ላይ ታነሳለች። በማስጠንቀቅ እንዳትናገረው ወይም እንዳ
፸፭ ለ ቅ.መ.መ. ውግዘት። ፹፮ ሀ ቅ.መ.መ. ሐሰት፤ ለ ማቴ. ፲፰፥፲፭–፲፯።
፸፮ ሀ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ። ታማኝ፣ ታማኝነት። ሐ ቅ.መ.መ. መናዘዝ።
፸፱ ሀ ቅ.መ.መ. ግድያ። ፹፰ ሀ ቅ.መ.መ. እህት፤ ፺ ሀ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ።
፹፭ ሀ ቅ.መ.መ. መስረቅ። ወንድሞች፣ ወንድም።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፪፥፺፫–፵፫፥፱ ፸፮
ትናገራት ዘንድ፣ በስውር ይገሰጻል ወይም ፺፫ እናም ሁሉንም ነገሮች በዚህ መልክ
ትገሰጻለች። ታከናውናላችሁ።

ክፍል፤ ፵፫
በየካቲት ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተ
ሰጠ ራዕይ። በዚህ ጊዜ አንዳንድ የቤተክርስቲያኗ አባላት ሰዎች በሀሰት ባለራዕይ
ነን በሚሉ ሰዎች ተረብሸው ነበር። ነቢዩ ጌታን ጠየቀና ለቤተክርስቲያኗ ሽማግ
ሌዎች ይህን መልስ ተቀበለ። የመጀመሪያው ክፍል ስለቤተክርስቲያኗ አመራር
ጉዳይን የሚመለከት ነበር፤ የኋለኛው ክፍል ሽማግሌዎች ለአለም ህዝብ የሚሰ
ጡትን ማስጠንቀቂያዎች የያዘ ነበር።
፩–፯፣ ራዕይ እና ትእዛዛት የሚመጡት ኋለሁ፣ በእርሱ በኩል ካልሆነ በስተቀር
በተመደበው በአንዱ በኩል ብቻ ነው፤ ማንም ለዚህ ስጦታ አይመደብም፤ ይህም
ሀ 

፰–፲፬፣ ቅዱሳኑ የሚቀደሱት በጌታ ፊት ከእርሱ ከተወሰደ በእርሱን ምትክ ሌላ ከመ


በቅድስና በመስራት ነው፤ ፲፭–፳፪፣ ሽማ መደብ በስተቀር ምንም ሀይል አይኖረው
ግሌዎች ለንስሀ እንዲጮሁና ሰዎችን ለዚያ ምና።
ለጌታ ታላቅ ቀን እንዲያዘጋጁ ተልከዋል፤ ፭ እናም፣ በፊታችሁ የሚመጡትን የማ
፳፫–፳፰፣ ጌታ ሰዎችን የሚጠራው በራሱ ንንም እንደ ራእዮች እና ትእዛዛት እንዳ
ድምፅ እና በፍጥረት ሀይል ነው፤ ፳፱– ትቀበሉ፣ ይህም ለእናንተ ህግ ይሆናል፤
፴፭፣ አንድ ሺ ዘመን እና ሰይጣን የሚታ ፮ እና ይህንንም የምሰጣችሁ ሀ እንዳትታ
ሰርበት ይመጣል። ለሉ፣ እነርሱም ከእኔ እንዳልሆኑ ታውቁ
ዘንድ ነው።
፩ የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች ሆይ፣ ፯ እውነት እላችኋለሁ፣ በእኔ ሀ የተሾመ
አድምጡ፣ እናም የምናገራችሁንም ቃላት እርሱ ለ በበሩ ይገባል እናም የተቀበላችሁ
ስሙ። ትን እና በመደብኩት በኩል የምትቀበሏቸ
፪ እነሆ፣ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ውን ራዕዮች ለማስተማር፣ አስቀድሜ እን
ከእጄ ትእዛዛትን እና ራዕዮችን ለመቀበል ደነገርኳችሁ ይሾማል።
በመደብኩት በእርሱ በኩል ሀ ትእዛዛትን ፰ አሁንም፣ እነሆ፣ ስትሰበሰቡ እርስ
እንደ ቤተክርስቲያኔ ለ ህግ ተቀብላችኋልና። በራሳችሁ ሀ ትማማሩ እና ትተናነጹ ዘንድ፣
፫ እናም ይህንንም በእርግጥ ታውቃ እንዴት እንደምትሰሩ እና ቤተክርስቲያኔን
ላችሁ—እርሱ በእኔ ሀ የሚያምን ቢሆን፣ እንደምትመሩ፣ በሰጠኋችሁ ህጋዊ ነጥቦ
እርሱ እስከሚወሰድ ጊዜ ድረስ ማንም ችና ትእዛዛት እንዴት እንደምትሰሩ በጥ
ትእዛዛትን እና ራእዮችን ለመቀበል የሚ ልቅ ታውቁ ዘንድ እሰጣችኋለሁ።
መደብ የለም። ፱ በዚህም በቤተክርስቲያኔ ህግ መመ
፬ ነገር ግን፣ እውነት፣ እውነት እላች ሪያ ይሰጣችኋል፣ እናም በተቀበላችሁ
፵፫ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ራዕይ፤ ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፵፮፥፯። ፪ ኔፊ ፱፥፵፩፤
የእግዚአብሔር ትእዛዛት። ቅ.መ.መ. ሽንገላ (ውሸት)፣ ፴፩፥፱፣ ፲፯–፲፰፤
ለ ት. እና ቃ. ፵፪። መዋሸት፣ ማታለል። ፫ ኔፊ ፲፬፥፲፫–፲፬፤
፫ ሀ ዮሐ. ፲፭፥፬። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ት. እና ቃ. ፳፪።
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፳፰፥፪–፫። ለ ማቴ. ፯፥፲፫–፲፬፤ ፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፯።
፸፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፫፥፲–፳፫
ትም ሀ ትቀደሳላችሁ፣ እናም በፊት ለፊቴም ፲፰ ጌታ ከሰማይ ሀ ድምጹን የሚሰጥበት
በቅድስና ለመሄድ ራሳችሁን ታስተሳስራ ቀን ይመጣልና፤ ሰማያት ለ ይንቀጠቀጣሉ
ላችሁ— እና ምድርም ሐ ትናወጣለች፣ እና ረጅም
፲ ይህንም እስካደረጋችሁም ድረስ፣ ለተ እና ጉልህ የሆነው የእግዚአብሔር መ መለ
ቀበላችሁት መንግስት ክብር ሀ ይጨመርላ ከት ለሚያንቀላፉት ህዝብ እንዲህ ይላል፥
ችኋል። ይህን ባታደርጉ ግን፣ የተቀበላች ቅዱሳን ሆይ ሠ ተነሱና ኑሩ፤ ኃጢአተኞች
ሁትም እንኳ ለ ይወሰድባችኋል። ሆይ ዳግም እስከምጣራ ድረስ ረ ባላችሁበት
፲፩ በመካከላችሁ ያለውን ሀ ክፋት አፅዱ፤ ሁኑ እናም ሰ ተኙ።
በፊቴም ራሳችሁን ቀድሱ፤ ፲፱ ስለዚህ ራሳችሁን ከክፉዎች መካከል
፲፪ የመንግስትን ክብሮች የምትሹ ከሆነ፣ እንዳትገኙ ወገባችሁን ታጠቁ።
አገልጋዬን ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊን መድቡ፣ ፳ ድምጻችሁንም ከፍ አድርጉ እናም
እናም በጸሎት እምነት በፊቴ ሀ ደግፉት። አትቆጥቡ። ለወጣቶችም ሆነ ለአዛው
፲፫ እና ደግሞም፣ እላችኋለሁ፣ የመን ንቱ፣ ለታሰሩትም ሆነ ነፃ ለሆኑት፣ እን
ግስትን ሀ ሚስጥራት የምትሹ ከሆነ፣ ምግ ዲህ በማለት ህዝብን ለንስሀ መግባት ጥሯ
ብና ልብሶች፣ እናም ያዘዝኩትን ስራዎች ቸው፥ ራሳችሁን ለጌታ ታላቅ ቀን አዘጋጁ።
ያከናውነው ዘንድ የሚያስፈልጉትን ማና ፳፩ እኔ፣ ሰው የሆንኩት፣ ድምጼን ከፍ
ቸውንም ነገሮች ስጡት፤ ባደርግ እና ለንስሀ ብጠራችሁ እና ብት
፲፬ እናም ይህን ባታደርጉ፣ በፊቴ ሀ ንጹህ ጠሉኝ፣ ንስሀ ግቡ፣ እና ለጌታ ታላቅ ቀን
ህዝብን ለራሴ አስቀር ዘንድ፣ እርሱን ከሚ ተዘጋጁ፣ በማለት ህያው ለሆኑት ጆሮዎች
ቀበሉት ጋር ይቆያል። ሁሉ ሀ ነጐድጓዶችም ከምድር ዳርቻ በታላቅ
፲፭ ደግሞም እላለሁ፣ የመደብኳችሁ በድምፅ የሚናገሩበት ቀን ሲመጣ፣ ምንስ
የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች ሆይ አድ ትላላችሁ?
ምጡ፥ የተላካችሁት ልትማሩ አይደለም፣ ፳፪ አዎን፣ ደግሞም፣ እነዚህም ቃላት—
ነገር ግን ሀ በመንፈሴ ሀይል በእጆቻችሁ የሰ ንስሀ ግቡ፣ የጌታ ታላቅ ቀን መጥቷልና
ጠኋችሁን ነገሮች ለሰው ልጆች ለ ታስተምሩ በማለት መብረቆች ከምሥራቅ እስከ ምዕ
ዘንድ ነው፤ ራብ ሲታዩ፣ እናም ህያው ለሆኑት ሁሉ
፲፮ እናም ከላይ ሀ ትማሩ ዘንድ ይገባል። በድምጽ ሲናገሩ፣ እና የሚሰሙትን ጆሮ
ራሳችሁን ለ ቀድሱ እና እንደተናገርኩት ዎች ሁሉ ሲሰነጥቁ፣ ምንስ ትላላችሁ?
እንድትሰጡ ዘንድ፣ የሀይል ሐ መንፈሳዊ ፳፫ ደግሞም፣ ጌታ ከሰማይ ቃሉን እን
ስጦታም ይሰጣችኋል። ዲህ በማለት ይሰጣል፥ የምድር ህዝብ ሆይ፣
፲፯ አድምጡ፣ እነሆ፣ የጌታ ሀ ታላቅ ለ ቀን አድምጡ እና የሰራችሁን የእግዚአብሔርን
ቀርቧልና። ቃላት ስሙ።
፱ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. መነሳሻ፣ ለ ኢዩ. ፪፥፲፤ ፫፥፲፮፤
፲ ሀ አልማ ፲፪፥፲። መነሳሳት። ት. እና ቃ. ፵፭፥፵፰።
ለ ማር. ፬፥፳፭። ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፹፯።
፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ኃጢያት። ሐ ሉቃ. ፳፬፥፵፱፤ መ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፫፤
፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. የቤተክርስቲያን ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፪፤ ፵፭፥፵፭።
መሪዎችን መደገፍ። ፺፭፥፰–፱፤ ፻፲፥፰–፲። ሠ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ።
፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፲፯ ሀ ሚል. ፬፥፭፤ ረ ት. እና ቃ. ፸፮፥፹፭፤
ሚስጥሮች። ት. እና ቃ. ፪፥፩፤ ፴፬፥፮–፱። ፹፰፥፻–፻፩።
፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት። ለ ት. እና ቃ. ፳፱፥፰። ሰ ሞር. ፱፥፲፫–፲፬።
፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ማስተማር፣ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፳፩ ሀ ፪ ኔፊ ፳፯፥፪፤
አስተማሪ—በመንፈስ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ት. እና ቃ. ፹፰፥፺።
ማስተማር። ፲፰ ሀ ኢዩ. ፪፥፲፩፤
ለ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፶።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፫፥፳፬–፴፭ ፸፰
፳፬ የምድር ህዝብ ሆይ፣ ዶሮ ጫጩቶሀ 
፳፱ በጊዜዬ በምድር ላይ ለፍርድ እገ ሀ 

ችዋን ከክንፎችዋ በታች እንደምትሰበስብ ለጣለሁና፣ እናም ህዝቤም ይድናሉ፣ እና


ስንት ጊዜ በአንድነት ሰበሰብኳችሁ፣ እና ከእኔም ጋር በምድር ይነግሳሉ።
ንት ግን ለ አልወደዳችሁም! ፴ በአገልጋዮቼ አንደበት የተናገርኩት
፳፭ ሀ በአገልጋዮቼ አንደበት፣ እና በመላዕ ታላቁ ሀ አንድ ሺህ ዘመን ይመጣልና።
ክት ለ አገልግሎት፣ እና በራሴም ድምፅ፣ እና ፴፩ ሀ ሰይጣን ለ ይታሰራልና፣ ደግሞም
በነጎድጓድ ድምጽ፣ እና በመብረቅ ድምጽ፣ ሲፈታ ሐ ለጥቂት ጊዜ ብቻ ይነግሳል፣ ከዚ
እና በማዕበል ድምጽ፣ በምድር በመናወጥ ያም መ የምድርም ፍጻሜ ይሆናል።
ድምጽ፣ እና በበረዶ ናዳ ድምጽ፣ እና ሐ በረ ፴፪ እና ሀ በጽድቅ የሚኖረውም በቅጽበት
ሀብ እናም በሁሉም ዓይነት ቸነፈር ድምጽ፣ ለ 
ይለወጣል፣ እና ምድርም በእሳት በሚመ
እና በታላቅ የመለከት ድምፅ፣ እና በፍርድ ስል ሁኔታ ትጠፋለች።
ድምጽ፣ እና ቀኑን ሙሉ መ ምህረት ድምፅ፣ ፴፫ እና ክፉዎችም ወደ እቶኑ ሀ እሳት
እና በዘለአለማዊ ህይወት ክብር እና ባለጠግ ይጣላሉ፣ እና በፊቴ ለ ለፍርድ እስከሚመ
ነት ድምጽ ስንት ጊዜ ሠ ጠራኋችሁ፣ እናም ጡም ድረስ፣ መጨረሻቸውን ማንም ሰው
ረ 
በዘለአለማዊ ደህንነት አድናችሁም ዘንድ በምድር አያውቀውም፣ ወይም መቼም
ወደድሁ፣ እናንት ግን አልተቀበላችሁኝም! አያውቁትም።
፳፮ እነሆ፣ የቁጣዬ ጽዋ የሚሞላበት ቀን ፴፬ እነዚህን ቃላት አድምጡ። እነሆ፣ እኔ
መጥቷል። ኢየሱስ ክርስቶስ፣ የአለምሁሉ ሀ አዳኝ ነኝ።
፳፯ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እነዚህ እነዚህን ነገሮች በልባችሁ ለ አኑሩዋቸው፣
የጌታ አምላካችሁ ቃላት ናቸው። እናም የዘለአለም ሐ ማስተዋልም መ በአዕም
፳፰ ስለዚህ፣ ስሩ፣ በወይን ስፍራዬ ለመ ሮዎቻችሁ ላይ ሠ ይረፍ።
ጨረሻ ጊዜ ሀ ስሩ—ለመጨረሻም ጊዜ በም ፴፭ ሀ የተረጋጋችሁ ሁኑ። ትእዛዛቴን ሁሉ
ድር የሚኖሩትን ጥሩ። ጠብቁ። እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፵፬
በየካቲት መጨረሻ አካባቢ፣ በ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ እና ለስድኒ
ሪግደን የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ውስጥ የቀረቡትን ትእዛዛት በማክበር፣ ቤተክርስ
ቲያኗ በሚቀጥለው ሰኔ መጀመሪያ ላይ ጉባኤ እንዲኖር መደበች።
፳፬ ሀ ማቴ. ፳፫፥፴፯፤ ፳፰ ሀ ያዕቆ. ፭፥፸፩፤ ፴፪ ሀ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ።
፫ ኔፊ ፲፥፬–፮። ት. እና ቃ. ፴፫፥፫። ለ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፶፩–፶፪፤
ለ ቅ.መ.መ. አመጽ። ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን ት. እና ቃ. ፷፫፥፶፩፤
፳፭ ሀ ማቴ. ፳፫፥፴፬። አትክልት ስፍራ። ፻፩፥፴፩።
ቅ.መ.መ. ነቢይ። ፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ።
ለ ት. እና ቃ. ፯፥፮፤ ፻፴፥፬–፭። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ፴፫ ሀ ማቴ. ፫፥፲፪።
ሐ ኤር. ፳፬፥፲፤ ፴ ሀ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት። ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
ዓሞ. ፬፥፮፤ ፴፩ ሀ ፩ ኔፊ ፳፪፥፳፮። ክርስቶስ—ዳኛ።
ት. እና ቃ. ፹፯፥፮፤ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። ፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. አዳኝ።
ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፳፱። ለ ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፭፤ ለ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፯።
መ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። ፹፬፥፻፤ ፹፰፥፻፲። ሐ ት. እና ቃ. ፹፬፥፷፩፤
ሠ ሔለ. ፲፪፥፪–፬። ሐ ራዕ. ፳፥፫፤ ፻፥፯–፰።
ረ ቅ.መ.መ. የማይሞት፣ ያዕቆ. ፭፥፸፯፤ መ ቅ.መ.መ. አዕምሮ።
አለሟችነት፤ ት. እና ቃ. ፳፱፥፳፪። ሠ ቅ.መ.መ. ማሰላሰል።
የዘለዓለም ህይወት፤ መ ቅ.መ.መ. አለም— ፴፭ ሀ ሮሜ ፲፪፥፫፤
ደህንነት። የአለም መጨረሻ። ት. እና ቃ. ፲፰፥፳፩።
፸፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፬፥፩–፮
፩–፫፣ ሽማግሌዎች በጉባኤ ይሰብሰቡ፤ ፬ እና፤ እንዲህም ሆኖ ሀ በሰው ህግጋት
፬–፮፣ በምድሪቷ ህግጋት መሰረት እናም መሰረት ራሳችሁን ለማደራጀት ሀይልን
ደሆችንም ይንከባከቡ ዘንድ ራሳቸውን እስካገኛችሁ ድረስ ብዙዎች ለ ይለወጣሉ፤
ያደራጁ። ፭ ሀ ጠላቶቻችሁ በእናንተ ላይ ስልጣን
እንዳይኖራቸው በሁሉም ነገሮች እንድ
፩ እነሆ፣ ጌታ ለእናንተ ለአገልጋዮቼ ትጠበቁ፣ ህግጋቴንም ለመጠበቅ እን
እንዲህ ይላል፣ የቤተክርስቲያኔ ሽማግ ድትችሉ፣ ጠላትም ህዝቤን ለማጥፋት
ሌዎች ከምስራቅና ከምእራብ፣ ከሰሜንና የሚሻባቸው ስምምነቶች ይሰበሩ ዘንድ
ከደቡብ፣ በደብዳቤ ወይም በሌላ መንገድ፣ ራሳችሁን ለማደራጀት ሀይል ታገኛላ
መሰብሰባቸው ፍቃዴ ነው። ችሁ።
፪ እናም እንዲህ ይሆናል ያልፋል፣ ታማኝ ፮ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣ ሁሉም ነገሮች
ቢሆኑ፣ እና በእኔም ያላቸውን እምነት በተቀበላችሁት ህጌ መሰረት እስከሚ
ቢጠቀሙ፣ ራሳቸውን በሚሰበስቡበት ቀን ከናወኑ ድረስ ይጠበቁ ዘንድ፣ ደሆች
ሀ 
መንፈሴን አፈስባቸዋለሁ። ንና ችግረኞችን ሀ ተንከባከቡ እና በሚያ
፫ እናም እንዲህ ይሆናል በአካባቢው ስፈልጋቸውም ነገሮች አገልግሏቸው።
ክፍለ ሀገሮች ይሂዱ፣ እና ለህዝቡ ንስሀን አሜን።
መግባትን ሀ ይስበኩ።

ክፍል ፵፭
በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በመጋቢት ፯፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል ለቤተክርስቲያኗ የተሰጠ ራዕይ። ስለ ራዕይ ጽሁፍ ማስረጃን ሲያስተዋ
ውቅ የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ እንዲህ ገልጿል፥ “በዚህ በቤተክርቲያኗ እድሜ፣
ሰዎች የጌታን ስራ እንዳይመረምሩና እምነቱንም እንዳያቅፉ ብዙ የሀሰት ዘገ
ባዎችና ረብ የለሽ ታሪኮች ታትመውና ተሰራጭተው ነበር፤ ነገር ግን ለቅዱሳኑ
ደስታ . . . ይህንን የሚከተለውን ተቀበልኩ”።
፩–፭፣ ክርስቶስ ከአብ ዘንድ አማላጃ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ይቆ
ችን ነው፤ ፮–፲፣ ወንጌል የጌታን መን ማል፣ እና አይሁዶችም በእጆቹና እግ
ገድ በፊቱ የሚያዘጋጅ መልእክተኛ ነው፤ ሮቹ ላይ ያሉትን ቁስሎች ያያሉ፤ ፶፬–፶፱፣
፲፩–፲፭፣ ሔኖክንና ወንድሞቹን ጌታ ወደ ጌታም ለአንድ ሺ አመት ዘመንም ይነግ
እራሱ ተቀብሏቸዋል፤ ፲፮–፳፫፣ በደብረ ሳል፤ ፷–፷፪፣ በጣም አስፈላጊ መረጃዎች
ዘይት ተራራ ላይ እንደተሰጠው ክርስቶስ እንዲታወቁ የሚደረግበትን አዲስ ኪዳንን
የመምጫውን ምልክቶች ገለጠ፤ ፳፬– ነቢዩ ለመተርጎም እንዲጀምር መመሪያ
፴፰፣ ወንጌሉ ደግሞ ይመለሳል፣ የአህ ተሰጥቶታል፤ ፷፫–፸፭፣ ቅዱሳን እንዲ
ዛብ ጊዜያት ይፈጸማሉ፣ እና ምድርም ሰበሰቡ እና ከሁሉም አገሮች ተሰብስበው
በአስከፊ በሽታ ትሸፈናለች፤ ፴፱–፵፯፣ የሚመጡበትን አዲስቷን ኢየሩሳሌም እን
ተአምራት፣ ድንቃ ድንቅ፣ እና ትንሳኤ ዲገነቡ ታዝዘዋል።
ዳግም ምፅአትን ያስከትላሉ፤ ፵፰–፶፫፣
፵፬ ፪ ሀ የሐዋ. ፪፥፲፯። ለ ቅ.መ.መ. መቀየር፣ ፮ ሀ ያዕ. ፩፥፳፯።
፫ ሀ ቅ.መ.መ. መስበክ። የተቀየረ። ቅ.መ.መ. ርህራሄ፤
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፺፰፥፭–፯። ፭ ሀ ፪ ኔፊ ፬፥፴፫። በጎ ድርገት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፭፥፩–፲፪ ፹
፩  መንግስቱ የተሰጣችሁ፣ አቤቱ እናንት
ሀ 
ዖሜጋ፣ የመጀመሪያውና የመጨረሻው፣
የቤተክርስቲያኔ ህዝብ ሆይ፣ አድምጡ፤
ለ 
የአለም ለ ብርሀንና ህይወት—በጭለማም
ምድርን የመሰረተውን፣ ሰማያትንና ሠራ የማበራ ብርሀን ነኝ፣ በጨለማም ያሉት
ዊቱን ሁሉ ሐ የሰራውን፣ እና ህያው የሆ አይረዱትም።
ኑትን፣ የሚንቀሳቀሱትን፣ እና የሚኖሩ ፰ የእኔ ወደ ሆኑት መጣሁ እነርሱም አል
ትን ሁሉ የፈጠረውን አድምጡ እና ስሙ። ተቀበሉኝም፤ ለተቀበሉኝ ሁሉ ግን፣ ለእነ
፪ ደግሞም እንዲህ እላችኋለሁ፣ ሀ ሞት ርሱ ብዙ ሀ ተዓምራት እንዲሰሩ፣ እናም የእ
እንዳይመጣባችሁ ድምጼን አድምጡ፤ ግዚአብሔር ለ ልጆችም ይሆኑ ዘንድ ሐ ስል
ባሰባችሁትም ለ ሰዓት በጋ ያልፋል፣ እና ጣንን እሰጣቸዋለሁ፤ እና በስሜ መ ለሚያ
ሐ 
መኸሩ ይፈጸማል፣ እና መንፈሳችሁም ምኑትም ሠ ዘለአለማዊ ህይወት የሚያገኙበ
አይድኑም። ትንም ሀይል እሰጣቸዋለሁ።
፫ ከአብ ፊት ሀ አማላጅ የሆነውን፣ ፊቱም ፱ እና ይህም ቢሆንም በአለም ብርሀን
ስለእናንተ እንዲህ በማለት የሚማፀንላች እንዲሆን፣ እና ለህዝቤም ሀ መመሪያ እን
ሁን ስሙ— ዲሆን፣ እና ለ አህዛብም እንዲፈልጉት፣
፬ አባት ሆይ፣ ሀ ኃጢአት ያልሰራውን በእ እናም በፊቴም መንገድን የሚያዘጋጅልኝ
ርሱም የተደሰትከውን ለ ስቃይና ሞት ተመ ሐ 
መልእክተኛ እንዲሆን መ ዘለዓለማዊ ሠ ቃል
ልከት፤ የፈሰሰውን የልጅህን ደም ተመል ኪዳኔን ወደ አለም ልኬአለሁ።
ከት፣ ስምህ ሐ ይከበር ዘንድ አንተ የሰጠኸ ፲ ስለዚህ፣ ወደ እርሱ ኑ፣ እናም ከመጡ
ውን የልጅህን ደም ተመልከት፤ ትም ጋር እንደ ቀደሙት ቀናት ከሰዎች ጋር
፭ ስለዚህ፣ አባት ሆይ፣ በስሜ ሀ የሚያ እንዳደረግሁት አነጋግረዋለሁ፣ እና ሀ ጠን
ምኑትን ወደ እኔም መጥተው ለ ዘለአለማዊ ካራ ማስረጃዬንም እሳያችኋለሁ።
ህይወት ይኖራቸው ዘንድ እነዚህ ወንድሞ ፲፩ ስለዚህ፣ በአንድነት አድምጡ እና
ቼን አድናቸው። ጥበቤን—ሀ የሔኖክና የወንድሞቹ አምላክ
፮ የቤተክርቲያኔ ህዝብ ሆይ፣ አድ ነው ብላችሁ የምትሉትን የእርሱን ጥበብ
ምጡ፣ እና እናንት ሽማግሌዎችም አብ ላሳያችሁ፣
ራችሁ ስሙ፣ እና ሀ ዛሬ እየተባለ እስከሚ ፲፪ ከምድር ሀ ተለይተው የተወሰዱትን፣
ጠራ ድረስ ድምጼን አዳምጡ፣ እና ልባ እና በቅዱሳን ሰዎች ዘንድ ሁሉ ተፈልጋ
ችሁንም አታደንድኑ፤ የፅድቅ ቀን እስከሚመጣበት እስከ እዚያ
፯ እውነት እላችኋለሁ፣ እኔ ሀ አልፋና ተጠብቃ ያለውን ለ ከተማ በክፋት እና በር
፵፭ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፶፥፴፭። መክፈል፣ የኃጢያት ክፍያ። ፱ ሀ ፪ ኔፊ ፳፱፥፪።
ለ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ሐ ዮሐ. ፲፪፥፳፰። ለ ኢሳ. ፵፪፥፮፤
ክርስቶስ ቤተክርስቲያን። ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፳፭፤ ፪ ኔፊ ፲፥፱–፲፰።
ሐ ኤር. ፲፬፥፳፪፤ ፫ ኔፊ ፱፥፲፭፤ ፴፭፥፪፤ ፴፰፥፬። ሐ ሚል. ፫፥፩።
ት. እና ቃ. ፲፬፥፱። ለ ዮሐ. ፫፥፲፮። መ ቅ.መ.መ. አዲስ እና
ቅ.መ.መ. መፍጠር፣ ፮ ሀ ዕብ. ፫፥፲፫፤ የዘለአለም ቃል ኪዳን።
ፍጥረት። ት. እና ቃ. ፷፬፥፳፫–፳፭። ሠ ኤር. ፴፩፥፴፩–፴፬፤
፪ ሀ አልማ ፴፬፥፴፫–፴፭። ፯ ሀ ራዕ. ፩፥፰፤ ፳፩፥፮፤ ሞር. ፭፥፳።
ለ ማቴ. ፳፬፥፵፬። ት. እና ቃ. ፲፱፥፩። ፲ ሀ ኢሳ. ፵፩፥፳፩፤
ሐ ኤር. ፰፥፳፤ ለ ዮሐ. ፩፥፭። ት. እና ቃ. ፶፥፲–፲፪።
ት. እና ቃ. ፶፮፥፲፮። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ተአምራት። ፲፩ ሀ ሙሴ ፯፥፷፱።
ቅ.መ.መ. መከር። ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፲፪ ሀ ጆ.ስ.ት. ዘፍጥ. ፲፬፥፴–፴፬
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፷፪፥፩። ወንድ እና ሴት ልጆች። (ተጨማሪ)፤
ቅ.መ.መ. አማላጅ። ሐ ማቴ. ፲፥፩። ት. እና ቃ. ፴፰፥፬፤
፬ ሀ ዕብ. ፬፥፲፭። ቅ.መ.መ. ሀይል። ሙሴ ፯፥፳፩።
ለ ት. እና ቃ. ፲፱፥፲፰–፲፱። መ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ለ ሙሴ ፯፥፷፪–፷፬።
ቅ.መ.መ. የኃጢያት ዋጋን ሠ ት. እና ቃ. ፲፬፥፯። ቅ.መ.መ. ፅዮን።
፹፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፭፥፲፫–፳፱
ኩሰታቸው ምክንያት ለማግኘት ያልቻሉ ስም ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ
ትን ቀን ነው፤ አይቀርም።
፲፫ እናም በምድሪቱም ሀ እንግዶችና መጻ ፳፩ እና እንዲህም ይሆናል፣ ይሆናሉ
ተኞች ነን ብለው የተናዘዙትን፤ ያልኳችሁ ጥፋቶች ከመከሰታቸው በፊት
፲፬ ነገር ግን ይህን እንደሚያገኙት እና ይህ የአይሁድ ትውልድም አያልፍም።
በስጋም እንደሚያዩት ሀ ቃል ኪዳን ያገኙ ፳፪ የአለም ሀ መጨረሻ እየመጣ እንደሆነ
ትን የሔኖክና የወንድሞቹን አምላክ የእነ እናውቃለን ትላላችሁ፤ ምድርና ሰማይ
ርሱን ጥበብ ላሳያችሁ። እንደሚያልፉም እናውቃለን ትላላችሁ፤
፲፭ ስለዚህ፣ አድምጡ እናም ምክንያቴን ፳፫ ስለዚህም እናንት በእውነት ትናገራ
እሰጣችኋለሁ፣ እና እንደ ቀደሙት ቀናት ላችሁ፣ ይህም ነውና፤ ነገር ግን እነዚህ የነ
ሰዎችም አነጋግራችኋለሁ እናም እተነብ ገርኳችሁ ሁሉም ነገሮች እስከሚፈጸሙ
ያለሁም። ድረስ አያልፉም።
፲፮ ለደቀ መዛሙርቴ በስጋዬ በፊት ለፊ ፳፬ እና ይህ የነገርኳችሁ ስለ ኢየሩሳሌም
ታቸው ቆሜ ሀ እንዳሳየኋቸው ለእናንተም ነው፤ እናም ያ ቀን ሲመጣም፣ የቀሩትም
በግልፅ አሳያችኋለሁ፣ እና እንዲህም በማ በሁሉም አገሮች መካከል ሀ ይበተናሉ።
ለት ነገርኳቸው፥ ለአባቶቻችሁ የተሰጠ ፳፭ ነገር ግን ደግሞም ሀ ይሰበሰባሉ፤ ነገር
ውን የተስፋ ቃል ለሟሟላት፣ በክብር በሰ ግን ለ የአህዛብ ጊዜ እስከሚፈጸም ድረስ እን
ማይ ደመና ስለምመጣበት ለ ቀን፣ ስለመመ ዲሁ ይቆያሉ።
ለሴ ምልክቶችን እንደጠየቃችሁኝ፣ ፳፮ ሀ በዚያ ቀንም ስለ ለ ጦርነቶችና የጦር
፲፯ ሀ መንፈሳችሁ ከስጋችሁ ለ ስለመለያ ወሬዎች ይሰማል፣ እና ምድር ሁሉም
የቱን እንደ ምርኮ ስላያችሁት፣ የቤዛ ቀን በሁከት ውስጥ ትሆናለች፣ እናም የሰዎች
እንዴት እንደሚመጣ እና ደግሞም ሐ የተ ልብ በፍርሀት ሐ ይደክማል፣ እና እስከ
በተኑትን እስራኤል መ መመለስንም አሳያ ምድር ጫፍም ድረስ ክርስቶስ መምጫ
ችኋለሁ። ውን መ አዘገየው ይላሉ።
፲፰ አሁን የእግዚአብሔር ቤት ብላችሁ ፳፯ የስዎች ፍቅርም ይቀዘቅዛል፣ እና
የምትጠሩትን በኢየሩሳሌም ውስጥ ያለውን ኃጢአትም ይበዛል።
ቤተመቅደስ ተመልከቱ፣ እና ጠላቶቻች ፳፰ ሀ የአህዛብ ጊዜ ሲመጣም፣ በጨለማ
ሁም ይህ ቤት በምንም አይወድቅም ይላሉ። ውስጥ ለተቀመጡትም ለ ብርሀን ይሆናል፣
፲፱ ነገር ግን እውነት እላችኋለሁ፣ በማታ እና ይህም ወንጌሌ ሙሉ ይሆናል፤
እንደሚመጣው ሌባ በዚህ ትውልድ ላይ ፳፱ ነገር ግን ሀ አይቀበሉትም፤ ብርሀ
ጥፋት ይደርሳል፣ እና ይህ ህዝብም ይጠፋሉ ኑን አይመለከቱትምና፣ እናም በሰዎች
በሁሉም ሀገሮች መካከልም ይበተናሉ። ለ 
አስተያየት ምክንያትም ልባቸውን ከእኔ
፳ እና ይህ አሁን የምታዩት ቤተመቅደ ሐ 
ያዞራሉ።
፲፫ ሀ ዕብ. ፲፩፥፲፫፤ ፩ ጴጥ. ፪፥፲፩። የተበተኑት እስራኤል። ለ ት. እና ቃ. ፹፯፤
፲፬ ሀ ዕብ. ፲፩፥፰–፲፫፤ መ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፳፫።
ሙሴ ፯፥፷፫። የእስራኤል መሰብሰብ። ሐ ሉቃ. ፳፩፥፳፮።
፲፮ ሀ ማቴ. ፳፬፤ ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. አለም— መ ፪ ጴጥ. ፫፥፫–፲።
ሉቃ. ፳፩፥፯–፴፮፤ የአለም መጨረሻ። ፳፰ ሀ ፩ ኔፊ ፲፭፥፲፫።
ጆ.ስ.—ማቴ. ፩። ፳፬ ሀ ፪ ኔፊ ፳፭፥፲፭። ለ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣
ለ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፳፭ ሀ ነሀ. ፩፥፱፤ ኢሳ. ፲፩፥፲፪–፲፬፤ የክርስቶስ ብርሀን፤
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ፩ ኔፊ ፳፪፥፲–፲፪፤ የወንጌል ዳግም መመለስ።
፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ። ፪ ኔፊ ፳፩፥፲፪–፲፬። ፳፱ ሀ ዮሐ. ፩፥፭።
ለ ት. እና ቃ. ፻፴፰፥፶። ለ ሉቃ. ፳፩፥፳፬። ለ ት. እና ቃ. ፫፥፮–፰፤ ፵፮፥፯፤
ሐ ፩ ኔፊ ፲፥፲፪–፲፬። ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፲፱።
ቅ.መ.መ. እስራኤል— ቀናት፣ የኋለኛው ቀናት። ሐ ማቴ. ፲፭፥፰–፱።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፭፥፴–፵፮ ፹፪
፴ በዚያ ትውልድም ውስጥም የአህዛብ ፴፰ እነዚህን ነገሮች ሁሉ በሚያዩበት
ጊዜዎች ይፈጸማሉ። በዚያ ቀንም እንዲህም ይሆናል፣ ከዚያም
፴፩ እናም ተከታታይ ሀ ቀሰፋዎችን ከማ ሰአቱ እንደደረሰ ያውቃሉ።
የታቸው በፊት የማያልፉ ሰዎች በዚያም ፴፱ እና እንዲህም ይሆናል፣ እኔን ሀ የሚ
ትውልድ ይኖራሉ፤ በሽታም ምድርም በአ ፈራ የጌታን መምጫ ታላቅ ለ ቀን፣ እንዲ
ሰቃቂ በሽታ ትሸፈናለችና። ሁም ሐ የሰውን ልጅ መምጫ መ ምልክቶ
፴፪ ነገር ግን ደቀ መዛሙርቴ በተቀደሰ ችን፣ ሠ ይጠብቃል።
ስፍራዎች ላይ ሀ ይቆማሉ፣ እናም አይነ ፵ እናም ምልክቶችንና ተዓምራቶችን
ቃነቁም፤ ነገር ግን ከክፉዎቹም መካከል፣ ያያሉ፣ ምክንያቱም በላይ ሰማይ እና በታች
ሰዎች ድምጾቻቸውን አንስተው እግዚአብ በምድርም ይታያሉና።
ሔርን ለ ይረግማሉ እናም ይሞታሉ። ፵፩ እናም ደምን፣ ሀ እሳትን፣ እና የጢስ
፴፫ የምድርም ሀ መናወጥ እናም ብዙ ጭጋግን ይመለከታሉ።
በዳማም በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ ነገር ፵፪ እና የጌታ ቀን ከመምጣቱ በፊትም፣
ግን ሰዎች በእኔ ላይ ልባቸውን ያደነድናሉ፣ ሀ 
ፀሀይ ትጨልማለች፣ እናም ጨረቃ ወደ
እናም እርስ በራሳቸው ለ ሰይፋቸውን ይማዘ ደምነት ትለወጣለች፣ እናም ክዋክብትም
ዛሉ፣ እናም ይገዳደላሉ። ከሰማይ ይረግፋሉ።
፴፬ እና አሁንም፣ እኔ ጌታ እነዚህን ቃላት ፵፫ እናም የቀሩትም በዚህ ስፍራ ይሰበ
ለደቀ መዛሙርቴ ስነግራቸው ተጨንቀው ሰባሉ፤
ነበር። ፵፬ ከዚያም እኔን ይሻሉ፣ እናም እነሆ፣
፴፭ እናም እኔ እንዲህ አልኳቸው፣ ሀ አት እኔም እመጣለሁ፤ እናም በሀይልና በሰማይ
ጨነቁ፣ ምክንያቱም እነዚህ ሁሉ ነገሮች ደመና፣ በታላቅ ሀ ክብር ተሸፍኜ፣ ከሁሉም
ሊሆኑ ግድ ስለሚሆን፣ ቃል የገባሁላችሁ ቅዱሳን መላእክት ጋርም ያዩኛል፤ እናም
ነገሮች ሁሉ እንደሚፈጸሙ ታውቃላችሁ። እኔን ለ የማይጠብቀውም እርሱ ተለይቶ
፴፮ ብርሀንም መፈንጠቅ ሲጀምር፣ በም ይጠፋል።
ሳሌም እንደማሳያችሁ ለእነርሱም እንዲሁ ፵፭ የጌታ ክንድ ከመውረዱ በፊት ግን፣
ይሆናል— አንድ መልአክ ሀ መለከቱን ይነፋል፣ እናም
፴፯ ተመልከቱ እና ሀ የበለስ ዛፎችንም አንቀላፍተው የነበሩት ቅዱሳንም ለ በደመ
እዩ፣ እናም በአይኖቻችሁም ተመልከቷ ናው እኔን ለመቀበል ሐ ይመጣሉ።
ቸው፣ እና ሲያቈጠቍጡ፣ እናም ቅጠሎ ፵፮ ስለዚህ፣ ሀ በሰላም ብታንቀላፉ የተባ
ቻቸውም ሲለመልሙ፣ በጋ አሁን እየቀ ረካችሁ ናችሁ፤ ምክንያቱም አሁን አይ
ረበ ነው ትላላችሁ፤ ታችሁኝ እንዳወቃችሁኝ፣ እንዲሁም እና
፴፩ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፲፱–፳፤ ፍርሀት—እግዚአብሔርን ት. እና ቃ. ፹፰፥፹፯፤
፺፯፥፳፪–፳፭። መፍራት። ፻፴፫፥፵፱።
፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፳፩–፳፪፣ ለ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፵፬ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
፷፬። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ክርስቶስ—የክርስቶስ ክብር።
ለ ራዕ. ፲፮፥፲፩፣ ፳፩። ሐ ቅ.መ.መ. የሰው ልጅ። ለ ማቴ. ፳፬፥፵፫–፶፩፤
፴፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፰፤ መ ቅ.መ.መ. የጊዜዎች ማር. ፲፫፥፴፪–፴፯።
፹፰፥፹፯–፺። ምልክቶች። ፵፭ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፫፤
ለ ት. እና ቃ. ፷፫፥፴፫። ሠ ፪ ጴጥ. ፫፥፲–፲፫፤ ፵፫፥፲፰።
፴፭ ሀ ማቴ. ፳፬፥፮። ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፭–፲፮፤ ለ ፩ ተሰ. ፬፥፲፮–፲፯።
፴፯ ሀ ማር. ፲፫፥፳፰፤ ሙሴ ፯፥፷፪። ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፮–፺፯።
ሉቃ. ፳፩፥፳፱–፴፩። ፵፩ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፳፩፤ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ።
፴፱ ሀ ት. እና ቃ. ፲፥፶፭–፶፮። ፺፯፥፳፭–፳፮። ፵፮ ሀ አልማ ፵፥፲፪።
ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ፵፪ ሀ ኢዩ. ፪፥፲፤
ታዛዥ፣ መታዘዝ፤ ራዕ. ፮፥፲፪፤
፹፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፭፥፵፯–፷
ንት ወደ እኔ ለ መጥታችሁ ነፍሶቻችሁም ፶፫ እና ከዚያም በኃጢአቶቻቸው ምክ
ሐ 
ህያው ይሆናሉና፣ እና ደህንነታችሁም ንያትም ሀ ያለቅሳሉ፤ ከዚያም ለ ንጉሳቸውን
ፍጹም ይሆናል፤ እና ቅዱሳንም ከአራቱ ስላሰቃዩ በሰቆቃም ያዝናሉ።
የምድር ማዕዘናትም ይመጣሉ። ፶፬ እና ከዚያም ሀ የአህዛብ አገሮችም ይድ
፵፯ ከዚያም የጌታ ሀ ክንድ በአህዛብ ላይ ናሉ፣ እና ህግን የማያውቁትም በፊተኛው
ይወርዳል። ለ 
ትንሳኤ ስፍራ ይኖራቸዋል፤ እና ለእነር
፵፰ ከዚያም ጌታ እግሩን በዚህ ሀ ተራራ ሱም ሐ ይቀልላቸዋል።
ላይ ያቆማል፣ እና ተራራውም ለሁለት ፶፭ በሰው ልጆች ልብ ውስጥ ምንም ስፍራ
ይሰነጠቃል፣ እና ምድርም ለ ትንቀጠቀጣ እንዳይኖረው ሀ ሰይጣንም ለ ይታሰራል።
ለችም፣ ወዲህና ወዲያም ትናወጣለች፣ እና ፶፮ እናም በክብሬ በምመጣበት በዚያም
ሰማያትም ሐ ይንቀጠቀጣሉ። ሀ 
ቀንም፣ ስለ አስሮቹ ለ ደናግል የተናገር
፵፱ እና ጌታም ድምጹን ያሰማል፣ እናም ኩት ምሳሌም ይፈጸማል።
የምድርም ዳርቻ ሁሉ ይሰሙታል፤ እና ፶፯ እነርሱ ጥበበኛ ናቸው እናም ሀ እው
የምድር ነገስታት ሁሉ ሀ ዋይ ዋይ ይላሉ፣ ነትን ተቀብለዋልና፣ እና እንደ ለ መሪያቸ
እና የሳቁትም ሞኝነታቸውን ያያሉ። ውም መንፈስ ቅዱስን ተቀብለዋል፣ እና
፶ አሽሟጣጩንም አደጋ ይሸፍነዋል፣ ሐ 
አልተታለሉም—በእውነት እንዲህ እላ
ፌዘኛውም ይጠፋል፤ እናም ለኃጢአትም ችኋላሁ፣ ቀኑን ይዋጃሉ እንጂ ተቆርጠው
ያደፈጡ ሁሉ ተቆርጠው ወደ እሳት ይጣ ወደ መ እሳቱ አይጣሉም።
ላሉ። ፶፰ እና ሀ ምድርንም ለ ይወርሱ ዘንድ ይሰ
፶፩ ከዚያም ሀ አይሁድም ወደ እኔ ለ ተመ ጣቸዋል እናም ተባዝተውም ብርቱዎች
ልክተው እንዲህ ይላሉ፥ በእጆችህ እና በእ ይሆናሉ፤ እናም ልጆቻቸውም ያለኃጢ
ግሮችህ ያሉት እነዚህ ቍስሎች ምንድን አት ወደ ሐ ደህንነት መ ያድጋሉ።
ናቸው? ፶፱ ጌታም ከእነርሱ ሀ መካከል ይገኛልና፣
፶፪ ከዚያም እኔ ጌታ እንደ ሆንኩም ያው እናም ክብሩም በእነርሱ ላይ ያርፋል፣
ቃሉ፤ ምክንያቱም እኔ እንዲህ እላቸዋለ እናም እርሱም ንጉሳቸውና ለ ህግ ሰጪአ
ሁና፥ እነዚህ ሀ ቁስሎች በወዳጆቼ ቤት ቸው ይሆናል።
የቆሰልኳቸው ቍስሎች ናቸው። እኔም ከፍ ፷ እና አሁንም እነሆ እንዲህ እላችኋላሁ፣
የተደረግሁት ነኝ። እኔም ለ የተሰቀለው ኢየ ሀ 
አዲስ ኪዳን እስከሚተረጎም ድረስ ስለዚህ
ሱስ ነኝ። እኔም የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ። ምዕራፍ ከዚህ ሌላ ታውቁ ዘንድ ምንም
፵፮ ለ ኢሳ. ፶፭፥፫። ፶፬ ሀ ሕዝ. ፴፮፥፳፫፤ ፴፱፥፳፩። ፳፬፤ ፻፩፥፳፪–፳፭።
ሐ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ለ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ፶፰ ሀ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት።
ህይወት። ሐ ት. እና ቃ. ፸፭፥፳፪። ለ ማቴ. ፭፥፭።
፵፯ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፲፪–፲፮። ፶፭ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። ሐ ቅ.መ.መ. ደህንነት።
፵፰ ሀ ዘካ. ፲፬፥፬። ለ ራዕ. ፳፥፪፤ መ ት. እና ቃ. ፷፫፥፶፩፤
ለ ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፰፤ ፩ ኔፊ ፳፪፥፳፮፤ ፻፩፥፳፱–፴፩።
፹፰፥፹፯። ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፩፤ ፶፱ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፩፤
ሐ ኢዩ. ፫፥፲፮፤ ፹፰፥፻፲። ፻፬፥፶፱።
ት. እና ቃ. ፵፱፥፳፫። ፶፮ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ለ ዘፍጥ. ፵፱፥፲፤
፵፱ ሀ ት. እና ቃ. ፹፯፥፮። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ዘካ. ፲፬፥፱፤
፶፩ ሀ ቅ.መ.መ. አይሁዶች። ለ ማቴ. ፳፭፥፩–፲፫፤ ት. እና ቃ. ፴፰፥፳፩–፳፪።
ለ ዘካ. ፲፪፥፲። ት. እና ቃ. ፷፫፥፶፬። ፷ ሀ ቅ.መ.መ. የጆሴፍ ስሚዝ
፶፪ ሀ ዘካ. ፲፫፥፮። ፶፯ ሀ ቅ.መ.መ. እውነት። ትርጉም (ጆ.ስ.ት.)።
ለ ቅ.መ.መ. መሰቀል። ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ደግሞም
፶፫ ሀ ራዕ. ፩፥፯። ሐ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፴፯። የጆሴፍ ስሚዝ ትርጉም
ለ ሉቃ. ፳፫፥፴፰፤ መ ት. እና ቃ. ፳፱፥፯– መፅሐፍ ቅዱስ ምርጫዎችን
ዮሐ. ፲፱፥፫፣ ፲፬–፲፭። ፱፤ ፷፫፥፴፬፤ ፷፬፥፳፫– ተመልከቱ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፭፥፷፩–፸፭ ፹፬
አልሰጣችሁም፣ እና በውስጡም እነዚህ ፷፰ በኃጢአተኞቹም መካከል እንዲ
ሁሉ ነገሮች ይታወቃሉ፤ ህም ይሆናል፣ ሰይፉን በጎረቤቱ ላይ የማ
፷፩ ስለዚህ ወደፊት ለሚመጡት ነገሮች ያነሳው እያንዳንዱ ሰውም ለደህንነት ወደ
ትዘጋጅ ዘንድ፣ አሁን ይህን እንድትተረ ፅዮን መሸሽ ያስፈልገዋል።
ጉም ሰጥቼሀለሁ። ፷፱ በዚያም ከሰማይ በታች ካሉ እያን
፷፪ በእውነት እንዲህ እላችኋላሁ፣ ታላ ዳንዱ ሀገርም ወደ እሷ ሀ ይሰበሰባሉ፤ እና
ላቅ ነገሮች ይጠብቋችኋልና፤ እርስ በራሱ በጦርነት ላይ የማይሆን ህዝብም
፷፫ በባዕድ ሀገሮችም ሀ ጦርነትን ትሰማላ እርሱ ብቻ ይሆናል።
ችሁ፣ ነገር ግን እነሆ እንዲህ እላችኋላሁ፣ ፸ በኃጢአተኞቹ መካከልም እንዲህ
እነዚህ ቅርብ ናቸው፣ እንዲሁም በበራችሁ ይባላል፣ ከፅዮን ጋር ለመዋጋት አንሂድ፣
ላይ ቀርበዋል፣ እና ብዙ አመታት ከማለ ምክንያቱም የፅዮን ኗሪዎች አስፈሪዎች
ፋቸው በፊትም ስለራሳችሁ ሀገርም ጦርነ ናቸውና፤ ስለዚህ ልንቋቋማቸው አንች
ትን ትሰማላችሁ። ልም።
፷፬ ስለዚህ የቤተክርቲያኔ ሽማግሌዎች ፸፩ እናም እንዲህ ይሆናል ጻድቃን ከእያ
ሆይ፣ እኔ ጌታ ከምስራቅ ሀገሮች ተሰብ ንዳንዱ ሀገሮች ተሰብሰበው ይወጣሉ፣ እና
ስባችሁ ውጡ እና በአንድነትም ራሳችሁን የዘለአለማዊ ደስታ መዝሙርንም እየዘመሩ
ሰብስቡ እላችኋለሁ፤ ወደ ሀ ምእራብ ሀገ ወደ ፅዮን ይመጣሉ።
ሮችም ሂዱ፣ በዚያም የሚኖሩትንም ንስሀ ፸፪ እና አሁንም እንዲህ እላችኋላሁ፣
እንዲገቡም ጥሯቸው፣ እና ንስሀ ቢገቡም ይህን ስራ በህዝቡ አይኖች፣ እና በጠላ
ቤተክርቲያኖችን ለእኔ ስሩልኝ። ቶቻችሁ አይኖች እንድታከናውኑ፣ እና
፷፭ እና በአንድ ልብና ሀሳብ፣ ከዚህ ጊዜ ያዘዝኳችሁንም ነገሮች እስከምታከናውኑ
ጀምሮ ለእናንተ የሚመደብላችሁን ውርስ ድረስ ስራችሁን እንዳያውቁ ለእኔ አስፈ
ሀ 
ለመግዛት ትችሉ ዘንድ ሀብቶቻችሁን ሰብ ላጊ ነው እስከምላችሁ ድረስ እነዚህ ነገሮች
ስቡ። ወደ አለም እንዳይወጡ ጠብቁ፤
፷፮ ይህም ሀ አዲሲቷ ኢየሩሳሌም፣ ፸፫ ይህንንም ሲያውቁ፣ እነዚህን ነገሮች
ለ 
የሰላም ሐ ምድር፣ መ መሸሸጊያ ከተማ፣ ያስተውሉ ዘንድ ነው።
የልዑሉ እግዚአብሔር ቅዱሳን ደህንነት ፸፬ ጌታ ሲመጣም ለእነርሱ ሀ አስፈሪ ይሆ
ስፍራ ትባላለች፤ ናል፣ ፍርሀትም ይይዛቸዋል፣ እና በሩቅ
፷፯ እና የጌታ ሀ ክብርም በዚያ ይገኛል፣ ቆመውም ይንቀጠቀጣሉ።
እናም የጌታ ፍርሀትም በዚያ ይኖራል፣ ፸፭ እናም በጌታ ፍርሀት እና በሀይሉ
በዚህ ምክንያትም ኃጢአተኞቹም ወደ ችሎት ምክንያት ሁሉም አገሮች ይፈ
እርሷ አይገቡም፣ እናም ፅዮንም ተብላ ራሉ። እንዲህም ይሁን። አሜን።
ትጠራልች።
፷፫ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፳፱፤ ኢየሩሳሌም፤ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
፹፯፥፩–፭፤ ፻፴፥፲፪። ፅዮን። ክርስቶስ—የክርስቶስ ክብር።
፷፬ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፬። ለ ቅ.መ.መ. ሰላም። ፷፱ ሀ ዘዳግ. ፴፥፫፤
፷፭ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፳፯። ሐ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፫። ኤር. ፴፪፥፴፯–፴፱፤
፷፮ ሀ ኤተር ፲፫፥፭–፮፤ መ ኢሳ. ፬፥፮፤ ት. እና ቃ. ፴፫፥፮።
ሙሴ ፯፥፷፪፤ ት. እና ቃ. ፻፲፭፥፮። ፸፬ ሀ ሶፎ. ፪፥፲፩።
እ.አ. ፩፥፲። ፷፯ ሀ ት. እና ቃ. ፷፬፥፵፩–፵፫፤
ቅ.መ.መ. አዲሲቱ ፺፯፥፲፭–፲፰።
፹፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፮፥፩–፯

ክፍል ፵፮
በመጋቢት ፰፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል ለቤተክስቲያኗ የተሰጠ ራዕይ። በዚህ በቤተክርስቲያኗ ቀደምት ጊዜያት፣
የቤተክርስቲያኗን ስርዓቶች ለማከናወን አንድ ወጥ የሆነ የአሰራር ሁኔታ አል
ነበረም። ነገር ግን፣ በቅዱስ ቁርባን ስብሰባዎች እና በሌሎች ጉባዔዎች የቤተ
ክርስቲያኗን አባላትና በትጋት ቤተክርስቲያኗን እየመረመሩ ያሉትን የመቀበል
ልምድ በመጠኑም ቢሆን ነበር። ይህ ራዕይ የስብሰባዎችን አካሄድና አመራር እና
የመንፈስ ስጦታዎችን ስለመፈለግ እና ለይቶ ስለማወቅ ስላለው መመሪያ በተመ
ለከተ የጌታን ፈቃድ ይገልጣል።
፩–፪፣ ሽማግሌዎች ሰብሰባዎችን መን ፬ እንዲሁም ማንንም ሀ የቤተክርስቲያኗ
ፈስ ቅዱስ እንደመራቸው ማከናወን አለ አባል ከቅዱስ ቁርባን ስብሰባዎች እንዳታ
ባቸው፤ ፫–፮፣ እውነትን የሚሹ ከቅዱስ ስወጡ ታዛችኋል፤ ሆኖም፣ ማንም በደልን
ቁርባን ስብሰባዎች መገለል የለባቸውም፤ ያደረገ ቢኖር እስኪያስተሰርይ ድረስ ቅዱስ
፯–፲፪፣ እግዚአብሔርን ጠይቁ እናም የመ ቁርባንን ለ እንዲወስድ አትፍቀዱለት።
ንፈስ ስጦታዎችን ፈልጉ፣ ፲፫–፳፮፣ ከእነ ፭ ደግሞም እንዲህ እላችኋለሁ፣ ማናቸ
ዚህም ስጦታዎች የጥቂቶቹ ዝርዝር፤ ፳፯– ውንም መንግስትን በትጋት እየፈለጉ ያሉ
፴፫፣ የቤተክርቲያን መሪዎች የመንፈስን ትን ከቅዱስ ቁርባን ስብሰባዎቻችሁ አታ
ስጦታዎች የመለየት ሀይል ተሰጥቷቸዋል። ስወጧቸው—ይህንን የምናገረውም በቤተ
ክርቲያኗ አባል ስላልሆኑት ነው።
፩ የቤተክርቲያኔ ህዝብ ሆይ፣ አድምጡ፤ ፮ ደግሞም እንዲህ እላችኋለሁ፣ ሀ በማ
እውነት እላችኋለሁ፣ እነዚህ ነገሮች ለእና ረጋገጫ ስብሰባዎቻችሁ ውስጥ የቤተክ
ንተው የሚነገሯችሁ ለእናንተ ሀ ጥቅም እና ርቲያን አባል ያልሆኑ፣ በፅኑ መንግስትን
ትምህርት ነውና። የሚሹ፣ የሚገኙ ቢሆን አታስወጧቸው።
፪ ነገር ግን ምንም እንኳን እነዚህ ነገሮች ፯ ነገር ግን በልግስና የሚሰጠውን እግ
ቢጻፉም፣ ከመጀመሪያው ጀምሮ እንዲ ዚአብሔርን ስለሁሉም ነገሮች ሀ እንድ
ሁም ፍጻሜ እስከሚሆንበት ወቅት፣ ሁሉ ትጠይቁት ታዛችኋል፤ እናም መንፈስ
ንም ስብሰባዎች በመንፈስ ቅዱስ ምሪትና የሚመሰክርላችሁንም ሁሉ በልብ ለ ቅድ
አመራር ሀ እንዲያካሂዱ በሁሉም ጊዜያት ስና፣ በፊቴ በቅንነት በመራመድ፣ የደ
ለቤተክርስቲያኔ ለ ሽማግሌዎች ተሰጥቷቸ ህንነታችሁን ፍጻሜ ሐ እያሰባችሁ፣ ሁሉ
ዋል። ንም ነገሮች በጸሎትና መ በምስጋና በማድ
፫ ሆኖም፣ በአለም ፊት ከሚደረጉት የህ ረግ፣ በክፉመናፍስት ወይም ሠ በአጋን
ዝብ ስብሰባዎቻችሁ ውስጥ በፍጹም ማን ንት ትምህርት ወይም በሰዎች ረ ትእዛዛት
ንም ሀ እንዳታስወጡ ታዛችኋል። ሰ 
እንዳትወሰዱ የእኔ ፈቃድ ነው፤ አንዳ
፵፮ ፩ ሀ ፪ ጢሞ. ፫፥፲፮–፲፯። ቅ.መ.መ. ቅዱስ ቁርባን። ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣
፪ ሀ ሞሮኒ ፮፥፱፤ ፮ ሀ ይህም በቅርብ የተጠመቁትን ምስጋናን፣ ምስጋና
ት. እና ቃ. ፳፥፵፭። ማረጋገጥ ማለት ነው። መስጠት።
ለ አልማ ፮፥፩። ፯ ሀ ያዕ. ፩፥፭–፮፤ ሠ ት. እና ቃ. ፫፥፮–፯፤
፫ ሀ ፫ ኔፊ ፲፰፥፳፪–፳፭። ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፫። ፵፭፥፳፱።
ቅ.መ.መ. ጓደኝነት። ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ረ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ሐ ቅ.መ.መ. ማሰላሰል። ሰ ፩ ጢሞ. ፬፥፩–፬፤
ክርስቶስ ቤተክርስቲያን። መ መዝ. ፻፤ ት. እና ቃ. ፵፫፥፭–፯።
ለ ፫ ኔፊ ፲፰፥፳፮–፴፪። አልማ ፴፬፥፴፰።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፮፥፰–፳፯ ፹፮
ንዶቹ ከሰዎች ሌሎቹ ደግሞ ከአጋንንት ፈቃድ፣ እንደ ሰው ልጆች ሁኔታዎች ምህ
ናቸውና። ረቱን በማመቻቸት፣ በመንፈስ ቅዱስ የአ
፰ ስለዚህ፣ እንዳትታለሉ ተጠንቀቁ፤ እና ስተዳደርን ሀ ልዩነት እንዲያውቁ ተስጥቷ
ዘወትር ለምን እንደተሰጧችሁ እያስታወሳ ቸዋል።
ችሁ፣ እንዳትታለሉም የሚበልጠውን የጸጋ ፲፮ ደግሞም፣ ለሌሎችም ስለ አሰራር
ስጦታ በፅኑ ሀ ፈልጉ፤ ልዩነት፣ ከእግዚአብሔርም እንደሚመጡ፣
፱ በእውነት እላችኋለሁ፣ እነዚህ ለሚ መንፈስን መግለጥ ለእያንዳንዱ ለጥቅም
ወዱኝ እና ሁሉንም ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እንደሚሰጠው፣ እንዲያውቁ በመንፈስ
እናም ይህን ለማድረግ ፈቃድ ላላቸው ቅዱስ ይሰጣቸዋል።
ለእነርሱ ጥቅም የተሰጡ ናቸው፤ ለምኞ ፲፯ እናም ዳግም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
ቶቻችሁ ሀ ማስፈፀሚያ በክፉ ለ ለምልክት ለአንዳዶቹ በእግዚአብሔር መንፈስ፣ ሀ የጥ
ሳይጠይቁ፣ ከእኔ የሚሹት ወይም ይጠየ በብ ቃል ተስጥቷቸዋል።
ቁበት ዘንድ እንዲጠቀሙበት ነው። ፲፰ ለሌላም፣ ሁሉም ብልህ እንዲሆኑ እና
፲ እና ደግሞም በእውነት እላችኋለሁ፣ ሀ 
እውቀት እንዲኖራቸው ይማሩ ዘንድ፣
እነዚህ ለቤተክርቲያኗ የተሰጡት ሀ ስጦታ የእውቀት ቃል ተስጥቷቸዋል።
ዎች ምን እንደሆኑ፣ ሁል ጊዜም እንድታ ፲፱ ደግሞም፣ ለአንዳንዶቹ ለመፈወስ
ስታውሷቸውና ለ በአዕምሮአችሁ እንድት ሀ 
እምነት እንዲኖራቸው ተሰጥቷቸዋል፤
ጠብቋቸው ፍቃዴ ነው። ፳ እናም ለሌሎች ሀ ይፈውሱ ዘንድ እም
፲፩ ብዙ ስጦታዎች አሉ፣ ሁሉም ስጦ ነት እንዲኖራቸው ተስጥቷቸዋል።
ታዎች ለሁሉም አልተሰጡም፤ ሀ እያንዳ ፳፩ ደግሞም፣ ለአንዳንዶቹ ሀ ተዓምራትን
ንዱም ሰው አንድ ስጦታ በእግዚአብሔር ማድረግ ተሰጥቷቸዋል።
መንፈስ ተስጥቶታል። ፳፪ እና ለሌሎችም ሀ ትንቢትን መናገር
፲፪ ሁሉም በዚህም እንዲጠቀሙበት፣ ተሰጥቷቸዋል።
ለአንዳንዶቹ አንድ ተሰጥቷል፣ እና ለሌ ፳፫ እና ለሌሎችም መናፍስትን ሀ ለመለ
ሎችም ሌላ ተሰጥቷል። የት ተሰጥቷቸዋል።
፲፫ ለአንዳንዶቹ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግ ፳፬ ደግሞም፣ ለአንዳንዶች ሀ በልሳን
ዚአብሔር ልጅ እንደሆነ፣ እና ለአለምም መናገር ተሰጥቷቸዋል።
ኃጢአት እንደተሰቀለ ሀ እንዲያውቁ በመ ፳፭ እና ለሌላውም በልሳኖች የተነገረውን
ንፈስ ቅዱስ ተሰጥቷቸዋል። መተርጎም ተሰጥቶታል።
፲፬ በታማኝነትም ቢቀጠሉ ዘለአለማዊ ፳፮ እናም እነዚህ ሀ ስጦታዎች ሁሉ፣ ለእ
ህይወት እንዲኖራቸው፣ ለሌሎችም በእ ግዚአብሔር ለ ልጆች ጥቅም፣ ከእግዚአብ
ነርሱ ቃላት ሀ እንዲያምኑ ተሰጥቷቸዋል። ሔር የመጡ ናቸው።
፲፭ እናም ደግሞም፣ ለአንዳንዶቹ፣ አን ፳፯ ለቤተክርቲያኗ ሀ ኤጲስ ቆጶስ፣ እናም
ዱን ጌታ እንደሚያስደስተው፣ እንደ ጌታ ቤተክርቲያኗን እንዲጠብቁና የቤተክር
፰ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፪፥፴፩። ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. ትንቢት፣
፱ ሀ ያዕ. ፬፥፫። ፲፭ ሀ ሞሮኒ ፲፥፰። መተንበይ።
ለ ቅ.መ.መ. ምልክት። ፲፯ ሀ ሞሮኒ ፲፥፱። ፳፫ ሀ ሙሴ ፩፥፲፫–፲፭።
፲ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፬፥፲፪። ቅ.መ.መ. ጥበብ። ፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. የልሳኖች ስጦታ።
ቅ.መ.መ. የመንፈስ ፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. እውቀት። ፳፮ ሀ ሞሮኒ ፲፥፰–፲፱።
ስጦታዎች። ፲፱ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፵፰–፶፪። ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ለ ቅ.መ.መ. አዕምሮ። ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ወንድ እና ሴት ልጆች።
፲፩ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፪፥፬–፲፩። ፳ ሀ ቅ.መ.መ. መፈወስ፣ ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ፈውሶች።
፲፬ ሀ ፫ ኔፊ ፲፪፥፪። ፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ተአምራት።
፹፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፮፥፳፰–፵፯፥፬

ቲያኗ ሽማግሌዎች እንዲሆኑ በእግዚአ ፴ ሀ በመንፈስ ለ የሚጠይቀው እርሱ እንደ


ብሔር ለተመደቡት እና ለተሾሙትም፣ እግዚአብሔር ሐ ፈቃድ ይጠይቃል፤ ስለዚህ
ከመካከላችሁ ከእግዚአብሔር የመጣ ያል እንደጠየቀውም ተደርጓለታል።
ሆኑትን ነገሮች ናቸው እንዳይሉ እነዚህን ፴፩ ደግሞም፣ እንዲህ እላችኋለሁ፣
ስጦታዎች ለ ለይተው እንዲያውቁ ተሰጥ በመንፈስ ምንም ስታደርጉ፣ ሁሉም ነገ
ቷቸዋል። ሮች በክርስቶስ ስም መደረግ አለባቸው፤
፳፰ እናም እንዲህ ይሆናል፣ ሀ በመንፈስ ፴፪ እናም ለማንኛውም የተባረካችሁባ
የሚጠይቅ እርሱ በመንፈስም ይቀበላል፤ ቸው በረከቶች ሀ ምስጋናን በመንፈስ ለእ
፳፱ ለአንዳንዶቹ እነዚህ ሁሉ ስጦታዎች ግዚአብሔር መስጠት አለባችሁ።
የሚሰጧቸውም፣ መሪም እንዲኖር፣ እያ ፴፫ እና በፊቴም ሀ መልካምነትንና ለ ቅድ
ንዳንዱ አባላት በዚህ ይጠቀሙበት ዘንድ ስናን ሁል ጊዜ መለማመድ አለባችሁ። እን
ነው። ዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፵፯
በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በመጋቢት ፰፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ከዚህ ጊዜ እንደ ነቢዩ ጸሀፊ ያገለግል የነበረው ጆን ዊት
መር የታሪክ ምሁር እና መዝጋቢ ሆኖ በመሾም ኦሊቨር ካውደሪን ለመተካት አመ
ንትቶ ነበር። እንዲህም ጻፈ፣ “ላደርገው አልፈልግም ነበር ግን የጌታን ፈቃድ
በዚህ ጉዳይ አከብራለሁ፣ እናምእርሱ ከፈለገው፣ በገላጩ ጆሴፍ በኩል ይህን
እንደሚገልጽ ፍላጎቴ ነው።” ጆሴፍ ስሚዝ ይህን ራዕይ ከተቀበለ በኋላ፣ ጆን
ዊትመር ተቀበለ እናም በተመደበበት ሀላፊነት አገለገለ።
፩–፬፣ ጆን ዊትመር የቤተክርስቲያኗን ፈልግበት ጊዜ ሁሉ በስብሰባዎች ላይ እን
ታሪክ እንዲጠብቅ እና ለነቢዩ ጸሀፊ እን ዲሁ መናገር ይችላል።
ዲሆን ተመድቧል። ፫ ደግሞም፣ እልሀለሁ የቤተክርቲያኗን
መዝገብ እና ታሪክ በቋሚነት እንዲጠብ
፩ እነሆ፣ በሌላ ኃላፊነት እስኪጠራ ድረስ ቅም ይሾም፤ ኦሊቨር ካውድሪ ሌላ ሀላፊ
አጋልጋዬ ጆን ቀጣይነት ያለው ሀ ታሪክ እን ነት ተሰጥቶታልና።
ዲጽፍና እንዲጠብቅ፣ እናም፣ አገልጋዬ ፬ ስለዚህ፣ ታማኝ እስከሆነ ድረስ፣ እነዚ
ጆሴፍ፣ የሚሰጡህ ን ነገሮች ሁሉ በመ ህን ነገሮች እንዲፅፍ ሀ በአፅናኙ ይሰጠዋል።
ጻፍ እንዲረዳህ በእኔ ዘንድ አስፈላጊ ነው። እንዲህም ይሁን። አሜን።
፪ ደግሞም፣ እውነት እልሀለሁ በሚያስ
፳፯ ለ ቅ.መ.መ. የመለየት ስጦታ። ፩ ተሰ. ፩፥፪፤ ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. በጎነት።
፳፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፬–፷፭። አልማ ፴፯፥፴፯፤ ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና።
፴ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ት. እና ቃ. ፶፱፥፯፣ ፳፩። ፵፯ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፷፱፥፪–፰፤
ለ ት. እና ቃ. ፶፥፳፱። ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣ ፹፭፥፩–፪።
ሐ ፪ ኔፊ ፬፥፴፭። ምስጋናን፣ ምስጋና ፬ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤
፴፪ ሀ ፩ ዜና ፲፮፥፰–፲፭፤ መስጠት። አፅናኝ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፰፥፩–፮ ፹፰

ክፍል ፵፰
በመጋቢት ፲፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ቅዱሳኑ የሚሰፍሩበትን መሬት ማግኘት የሚችሉበትን
ዘዴ ነቢዩ ጌታን ጠይቆ ነበር። ወደ ኦሀዮ እንዲሰበሰቡ ጌታ ያዘዛቸውን በማክ
በር፣ ከምስራቅ ዩናይትድ ስቴትስ በሚሰደዱት የቤተክርስቲያኗ አባላት ምክን
ያት ይህ አስፈላጊ ጉዳይ ነበር። ክፍል ፴፯፥፩–፫፤ ፵፭፥፷፬ን ተመልከቱ።
፩–፫፣ በኦሀዮ የሚገኙት ቅዱሳን ከወን ሉትን ያህል ገንዘብ ማጠራቀም እና የምት
ድሞቻቸው ጋር መሬታቸውን ይካፈሉ፤ ችሉትን ነገሮች በፅድቅ ማግኘታችሁ በጣም
፬–፮፣ ቅዱሳን ምድርን ይግዙ፣ ከተማም አስፈላጊ ነው።
ይስሩ፣ እና የቀዳሚ አመራሮቻቸውንም ፭ ስፍራው የሚገለጥበት ወቅት ገና ነው፤
ምክር ይከተሉ። ነገር ግን ወንድሞቻችሁ ከምስራቅ ከመጡ
በኋላ ሀ አንዳንድ ሰዎች ሹመት ይሰጣቸው፣
፩ ለአላችሁበት ሁኔታ አስፈላጊ ስለሆነ፣ እና ለእነርሱም ስፍራውን ለ እንዲያውቁ
አሁን በምትኖሩበት መቆየታችሁ ተገቢ ይሰጣል፣ ወይም ለእነርሱ ይህ ይገለጣል።
ነው። ፮ መሬቶችንም እንዲገዙ እና ሀ የከተማ
፪ መሬት እስካላችሁ ድረስ፣ በምስራቅ ውን መሰረት እንዲጀምሩ ሀላፊነት ይሰጣ
ካሉ ወንድሞቻችሁ ጋር ሀ ተካፈሉ፤ ቸዋል፤ እና ከዚያም እያንዳንዱ ሰው እንደ
፫ መሬት ከሌላችሁም፣ መልካም በሚመ ለ 
ቤተሰቡ፣ እንደ ጉዳዮቹ፣ እና ከዚህ በፊት
ስላቸው ስፍራዎች፣ በአካባቢያቸው ከሚ በተቀበላችሁትና ወደፊትም በምትቀበሉት
ገኙት በአሁንም ጊዜ ይግዙ፣ ምክንያቱም ትእዛዝ በኩል በአመራሩና በቤተክርስቲያኗ
በዚህም ጊዜ መኖሪያ እንዲኖራቸው በጣም ኤጲስ ቆጶስ እንደተወከሉለት፣ ከቤተሰቦ
አስፈላጊ ነውና። ቻችሁ ጋር መሰብሰብ ትጀምራላችሁ። እን
፬ በጊዜው መሬት፣ ሀ እንዲሁም ከተማ፣ ዲህም ይሁን። አሜን።
ለውርስ ለ ለመግዛት እንድትችሉ፣ የምትች

ክፍል ፵፱
በግንቦት ፯፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ ለስድኒ ሪግደን፣
ለፓርሊ ፒ ፕራት፣ እና ለሊመን ኮፕሊ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ
ራዕይ። ሊመን ኮፕሊ ወንጌልን ተቀብሎ ነበር፣ ነገር ግን ቀደም ሲል አባል የነበ
ረበትን የሼከሮቹን [የተወዛዋዦቹ] (ዩናይትድ ሶሳይቲ ኦፍ ብሊቨርስ እን ክራይ
ስትስ ሰክንድ አፒሪንግ [በክርስቶስ ዳግም ምፅዓት የሚያምኑ የአንድነት ህብረተ
ሰብ]) አንዳንድ ትምህርቶችን ይዞ ነበር። አንዳንዶቹ የሼከሮቹ እምነቶች የክርስ
ቶስ ዳግም ምጽአት ቀደም ሲል እንደተከሰተ፣ እና አን ሊ በምትባል ሴት አም
ሳል እንደተገለጠ ነበር። የውሀ ጥምቀት እንደ አስፈላጊ ድርገት አይመለከቱትም
ነበር። ጋብቻን አስወግደው፣ ግብረ ስጋ በማይፈጸምበት ኑሮ ያምኑ ነበር። አንዳ
፵፰ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. በጎ ድርገት። ለ ት. እና ቃ. ፶፯፥፬–፭። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. አዲሲቱ
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፭–፴፮፤ ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፮–፰። ኢየሩሳሌም።
፵፭፥፷፭–፷፯። ለ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፫። ለ ት. እና ቃ. ፶፩፥፫።
፹፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፱፥፩–፱
ንድ ሼከሮችም ስጋ መብላትን ይከለክሉ ነበር። ለዚህ ራዕይ መቅድምም፣ የጆሴፍ
ስሚዝ ታሪክ እንዲህ ይገልጻል፣ “ስለ ርዕሱ ፍጹም እውቀት ለማግኘት፣ ጌታን
ጠየቅሁ፣ እናም የሚከተለውን ተቀበልሁ።” ራዕዩም የሼከሮቹ ቡድን መሰረታዊ
ጽንሰ ሀሳቦችን ያፈርሳል። ከዚህ በፊት የተጠቀሱት ወንድሞችም ይህን ራዕይ
(ክሊቭላንድ ኦሀዮ አካባቢ ላለው) ወደ ሼከሮቹ ማህብረሰብ ወስዱት፣ እና ለእ
ነርሱም ሁሉንም አነበቡላቸው፣ ነገር ግን አልተቀበሉትም ነበር።
፩–፯፣ የክርስቶስ ምጽአት ቀንና ሰአት ልጋዬ ሊመንም ለዚህ ስራ ይሾማል፤ ይህን
እርሱ እስከሚመጣ ድረስ አይታወቅም፤ በማድረግም እባርከዋለሁ፣ አለዚያም አይ
፰–፲፬፣ ደህንነትን ለማግኘት፣ ስዎች ንስሀ በለጽግም።
መግባት፣ በወንጌሉ ማመን፣ እና ስርዓቶ ፭ ጌታ እንዲህም ይላል፤ እኔ እግዚአ
ችን ማክበር አለባቸው፤ ፲፭–፲፮፣ ጋብቻ ብሔር ነኝ፣ እና አንድያ ልጄን ለአለም
ከእግዚአብሔር የተሰጠ ነው፤ ፲፯–፳፩፣ ሀ 
ቤዛነት ወደ አለም ለ ልኬአለሁ፣ እና እር
ስጋን መመገብ የተፈቀደ ነው፤ ፳፪–፳፰፣ ሱን የሚቀበልው ይድናል፣ እናም እርሱ
ከክርስቶስ የዳግም ምፅአት በፊት፣ ፅዮን ንም ያልተቀበለው ሐ ይኮነናል ብዬ እደነ
ትበለፅጋለች እና ላማናውያንም እንደ ፅጌ ግጋለሁና—
ረዳ ያብባሉ። ፮ እናም ሀ የሰውን ልጅም የወደዱትን ሁሉ
አደረጉበት፤ እና ሀይሉንም ለ በክብሩ ሐ ቀኝ
፩ አገልጋዮቼ ስድኒ፣ ፓርሊ፣ እና ሊመን በኩል ወስዷል፣ እናም አሁንም በሰማያት
ቃሌን አድምጡ፤ እነሆም፣ እውነት እላ ነግሷል፣ እናም በምድር ላይ ወርዶ ሁሉ
ችኋለሁ፣ የተቀበላችሁትን ወንጌሌን፣ እን ንም ጠላቶች ሁሉ ከእግሩ መ በታች እስከ
ደተቀበላችሁ እንዲሁ፣ ወደ ሼከሮቹ ሄዳ ሚያደርጋቸው ጊዜ ድረስም ይነግሳል፤ እና
ችሁ ሀ እንድትሰብኩላቸው ትእዛዝን እሰ ይህም ጊዜ ተቃርቧል—
ጣችኋለሁ። ፯ እኔ፣ ጌታ አምላክ፣ ይህን ተናግሬአ
፪ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣ ሙሉ እውነትን ለሁ፤ ነገር ግን ሰአቱንና ሀ ቀኑን የሰማይ
ሳይሆን ከፈሉን ብቻ ለማወቅ ይሻሉ፣ ንስሀ መላእክትም ይሁን ሰው የሚያውቅ የለም፣
መግባትም አለባቸው እና በፊቴ ሀ ትክክል እስከሚመጣም ድረስ አያውቁትም።
አይደሉምና። ፰ ስለዚህ፣ ለራሴ ካስቀረኋቸው፣ ከማ
፫ ስለዚህ፣ አገልጋዮቼ ስድኒን እና ታውቋቸው ሀ ቅዱሳን ሰዎች በስተቀር፣
ፓርሊን፣ ወንጌልን እንድትሰብኩላቸው ሁሉም ለ ኃጢአተኞች ስለሆኑ፣ ሁሉም
እሰዳችኋለሁ። ሰዎች ንስሀ ይገቡ ዘንድ ፍቃዴ ነው።
፬ ከእነርሱ በተቀበላቸው ሳይሆን፣ በእ ፱ ስለዚህ፣ እላችኋለሁ ከመጀመሪያ ጊዜ
ናንተ በአገልጋዮቼ በኩል ሀ በሚማራቸው ጀምሮ የነበረውን ዘለአለማዊ ሀ ቃል ኪዳኔን
በኩል እነርሱን በሚገባ እንዲያስረዳ አገ ለእናንተ ልኬላችኋለሁ።
፵፱ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. መስበክ። ሐ ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ራዕ. ፲፮፥፲፭፤
፪ ሀ የሐዋ. ፰፥፳፩። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. የሰው ልጅ። ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፲፩።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. እውነት፤ ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ፰ ሀ ዕብ. ፲፫፥፪፤
ወንጌል። ክርስቶስ—የክርስቶስ ክብር። ፫ ኔፊ ፳፰፥፳፭–፳፱።
፭ ሀ ቅ.መ.መ. መድኃኒት፤ ሐ የሐዋ. ፯፥፶፭–፶፮፤ ለ ገላ. ፫፥፳፪፤
ቤዛ፣ ማዳን፣ ቤዛነት። ት. እና ቃ. ፸፮፥፳–፳፫። ሞዛያ ፲፮፥፫–፭።
ለ ዮሐ. ፫፥፲፮–፲፯፤ መ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፳፭፤ ፱ ሀ ዘፍጥ. ፲፯፥፯፤
ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፳፬። ት. እና ቃ. ፸፮፥፷፩። ት. እና ቃ. ፷፮፥፪።
ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ፯ ሀ ማቴ. ፳፬፥፴፮፤ ቅ.መ.መ. አዲስ እና
ክርስቶስ—ስልጣን። ማር. ፲፫፥፴፪–፴፯፤ የዘለአለም ቃል ኪዳን።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፱፥፲–፳፬ ፺
፲ እናም ቃል የገባሁትን ፈጽሜአለሁ፣ እንደፍጥረቱ፣ ምድር በተመደበላት የሰው
ለ 

እና የምድር ሀ ህዝብ ለዚህ ለ ይሰግዳሉ፤ ቁጥርም ትሞላ ዘንድ ነው።


እናም፣ በራሳቸውም ካላደረጉት፣ በሀይል ፲፰ እናም ሰውን ሀ ስጋ እንዳይበላ፣ ከስ
ሐ 
ዝቅ ይላሉ፣ አሁን ራሳቸውን ከፍ ከፍ ጋም ለ እንዲለይ የሚከለክል በእግዚአብ
ያደረጉትም በሀይል ይዋረዳሉና። ሔር የተሾመ አይደለም፤
፲፩ ስለዚህ፣ በእነዚህ ህዝብ መካከል ሀ እን ፲፱ ስለሆነም፣ የምድር ሀ አራዊት እና
ድትሄዱና፣ ስሙ ጴጥሮስ እንደነበረው የሰማይ አዕዋፋት እና በምድር የሚበቅ
እንደ ቀደመው ሐዋርያዬ፣ እንዲህም እን ለውም፣ ለሰው ምግብና ልብስ ጥቅም፣
ድትሏቸው ትእዛዝን እሰጣችኋለሁ፥ እናም በበቂም እንዲኖረው የተመደበ ነው።
፲፪ በመጀመሪያውና በመጨረሻው፣ ፳ ነገር ግን አንድ ሰው ከሌላው በላይ
በምድር ላይ በነበረው፣ እና ተመል ሀ 
እንዲኖረው አልተሰጠም፣ ስለዚህም
ሶም በሚመጣው፣ በጌታ ኢየሱስ ስም ለ 
አለም በኃጢአት ወድቃለች።
እመኑ፤ ፳፩ ሳያስፈልገው፣ ደምን ሀ ለሚያፈሰው
፲፫ በቅዱስ ትእዛዝ መሰረት፣ ለኃጢአ ወይም ስጋን ለሚያባክነው ሰው፣ ወዮለት።
ቶች ስርየት፣ ሀ ንስሐ ግቡ እናም በኢየሱስ ፳፪ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
ክርስቶስም ስም ተጠመቁ፤ የሰው ልጅ ሀ የሚመጣው በሴት ወይም በም
፲፬ ይህን የሚያደርጉም በቤተክርስቲያኗ ድር በሚጓዝ ሰው አምሳል አይደለም።
ሽማግሌዎች ሀ እጆችን በመጫን የመንፈስ ፳፫ ስለዚህ፣ ሀ አትታለሉ፣ ነገር ግን ጸን
ቅዱስ ለ ስጦታን ይቀበላሉ። ታችሁ ቆዩ፣ ሰማያት የሚንቀጠቀጡበትን፣
፲፭ እናም ዳግም፣ እንዲህ እላችኋለሁ፣ እና ምድርም እንደሰካራም የምትንቀጠቀ
ጋብቻን ሀ የሚከለክል በእግዚአብሔር የተ ጥበትን እና ወዲህና ወዲያ የምትናወጥበ
ሾመ አይደለም፣ ለ ጋብቻ ለሰው ከእግዚአ ትን፣ እና ለ ሸለቆዎችም ከፍ ከፍ የሚሉበ
ብሔር የተሰጠ ነውና። ትን፣ እና ሐ ተራራዎችም ዝቅ የሚሉበትን፤
፲፮ ስለዚህ፣ ሰው አንዲት ሀ ሚስት እን ስርጉጥጓጡም ሜዳ የሚሆንበትን ይህንን
ድትኖረው ህግ ነው፣ እናም ሁለቱም መ 
ጠብቁ—እና ይህ ሁሉ የሚሆነውም መላ
አንድ ለ ሥጋ ይሆናሉ፣ እናም ይህም የሆ ዕክቱ ሠ መለከቱን ሲነፋ ነው።
ነው ሐ ምድር የተፈጠረችበትን አላማ ታሟላ ፳፬ ነገር ግን የጌታ ታላቅ ቀን ከመምጣቱ
ዘንድ ነው፤ በፊት፣ ሀ ያዕቆብ በዱር ይበለፅጋል፣ እና
፲፯ እናም ምድር ከመፈጠሯ ሀ አስቀድሞ ላማናውያንም እንደ ፅጌረዳ ለ ያብባሉ።
፲ ሀ ዘካ. ፪፥፲፩፤ ሐ ቅ.መ.መ. ምድር— ፲፭ (ተጨማሪ)።
ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፮– ለሰው የተፈጠረች ነች። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
፷፱፤ ፺፯፥፲፰–፳፩። ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድመ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
ለ ኢሳ. ፷፥፲፬። ምድራዊ ህይወት። ፳፫ ሀ ማቴ. ፳፬፥፬–፭።
ሐ ማቴ. ፳፫፥፲፪። ለ ሙሴ ፫፥፬–፭። ለ ኢሳ. ፵፥፬፤
፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ቅ.መ.መ. መፍጠር፣ ት. እና ቃ. ፻፱፥፸፬።
፲፫ ሀ ፫ ኔፊ ፳፯፥፲፱–፳። ፍጥረት። ሐ ሚክ. ፩፥፫–፬።
፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን። ፲፰ ሀ ዘፍጥ. ፱፥፫፤ መ ፪ ጴጥ. ፫፥፲፪፤
ለ ቅ.መ.መ. የመንፈስ ፩ ጢሞ. ፬፥፩–፫። ት. እና ቃ. ፵፭፥፴፱።
ቅዱስ ስጦታ። ለ ይህም ለመከልከል ሠ ማቴ. ፳፬፥፳፱–፴፩።
፲፭ ሀ ፩ ጢሞ. ፬፥፩–፫። አዘዘ ማለት ነው። ፳፬ ሀ ፫ ኔፊ ፭፥፳፩–፳፮።
ለ ዘፍጥ. ፪፥፲፰፣ ፳፬፤ ፲፱ ሀ ት. እና ቃ. ፹፱፥፲–፲፫። ለ ኢሳ. ፴፭፥፩፤
፩ ቆሮ. ፲፩፥፲፩። ፳ ሀ የሐዋ. ፬፥፴፪፤ ፪ ኔፊ ፴፥፭–፮፤
ቅ.መ.መ. ጋብቻ፣ መጋባት። ት. እና ቃ. ፶፩፥፫፤ ፫ ኔፊ ፳፩፥፳፪–፳፭፤
፲፮ ሀ ያዕቆ. ፪፥፳፯–፴። ፸፥፲፬፤ ፸፰፥፮። ት. እና ቃ. ፫፥፳፤ ፻፱፥፷፭።
ለ ዘፍጥ. ፪፥፳፬፤ ለ ቅ.መ.መ. አለማዊነት።
ማቴ. ፲፱፥፭–፮። ፳፩ ሀ ጆ.ስ.ት. ዘፍጥ. ፱፥፲–
፺፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፵፱፥፳፭–፶፥፮
፳፭ ፅዮንም ሀ በኮረብታዎች ላይ ለ ትበለ ፳፯ እነሆ፣ ከፊታችሁ እሄዳለሁ እናም
ፅጋለች እናም በተራራዎችም ላይ ሀሴትን ሀ 
እከተላችኋለሁ፤ እና ለ በመካከላችሁ እሆ
ታደርጋለች፣ እናም በመረጥኩትም ስፍራ ናለሁ፣ እና እናንተም ሐ አታፍሩም።
ላይ አብራ ትሰበሰባለች። ፳፰ እነሆ፣ እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ፣
፳፮ እነሆ፣ እንዲህ እላችኋለሁ፣ እንዳዘ ሀ 
በቶሎም እመጣለሁኝ። እንዲህም ይሁን።
ዝኳችሁ ሂዱ፤ ለኃጢአታችሁ ሁሉ ንስሀ አሜን።
ግቡ፤ ሀ ለምኑ፣ ይሰጣችኋል፤ አንኳኩ፣
ይከፈትላችሁማል።

ክፍል ፶
በግንቦት ፱፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ እንደሚገልጸው፣ አንዳንድ ሽማ
ግሌዎች እንዴት የተለያዩ መናፍስት ራሳቸውን በአለም ላይ እንደሚገልጹ እን
ዳልገባቸው፣ እናም ስለዚህ ጉዳይ ባደረገው ልዩ ጥያቄ ምክንያትም ይህ ራዕይ
እንደተሰጠ ገለጸ። መንፈሳዊ አጋጣሚዎች የሚባሉት በአባላቱ መካከል አዲስ
አልነበሩም፣ አንዳንዶችም ራዕዮችንና መግለጦንች ተቀብለናል ይሉም ነበር።
፩–፭፣ ብዙ የሀሰት መናፍስት በምድር እንደሚነካው እና እንደተስማማችሁት ስለ
ውስጥ ይገኛሉ፤ ፮–፱፣ ለግብዞች እና ከቤ ጠየቃችሁኝ የሚሰጣችሁን የጥበብ ቃላት
ተክርስቲያኗ ለሚቆረጡት ወዮላቸው፤ ፲– አድምጡ።
፲፬፣ ሽማግሌዎች ወንጌሉን በመንፈስ ይስ ፪ እነሆ፣ እውነት እንዲህ እላችኋለሁ፣
በኩ፤ ፲፭–፳፪፣ ሰባኪዎቹ እና ሰሚዎቹም አለምን የሚያታልሉ፣ በምድር ውስጥ
በመንፈስ መታነጽ ያስፈልጋቸዋል፤ ፳፫– የሚሄዱ፣ ብዙ ሀ የሀሰት መናፍስት የሆኑ
፳፭፣ የማያንጸውም ከእግዚአብሔርም መናፍስት አሉ።
የሚመጣ አይደለም፤ ፳፮–፳፰፣ ታማኞች ፫ እናም ሀ ሰይጣን፣ እንዲጥላችሁም፣
የሁሉም ነገሮች ባለቤቶች ናቸው፤ ፳፱– ሊያታልላችሁ ፈልጓል።
፴፮፣ የንጹህ ሰዎች ጸሎቶችም መልስ ያገ ፬ እነሆ፣ እኔ ጌታ እናንተን ተመልክቼአ
ኛሉ፤ ፴፯–፵፮፣ ክርስቶስ መልካም እረኛ ለሁ፣ እናም በስሜ ሀ በምትታወቀው ቤተ
እና የእስራኤል አለት ነው። ክርስቲያን ውስጥም አፀያፊነቶችን ተመ
ልክቻለሁ።
፩ የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች ሆይ፣ ፭ ነገር ግን፣ በህይወትም ይሁን በሞት፣
አድምጡ፣ እና ለሕያው አምላክም ድምፅ ታማኝ የሆኑ እና ሀ የሚጸኑ የተባረኩ ናቸው፣
ጆሮአችሁን ስጡ፤ እናም በምድር ውስጥ ዘለአለማዊ ህይወትን ይወርሳሉና።
ስላሉት መናፍስት፣ እና ቤተክርስቲያኗን ፮ ነገር ግን ሀ ለሚያስቱ እና ለግብዞችም
፳፭ ሀ ዘፍጥ. ፵፱፥፳፮፤ ት. እና ቃ. ፹፬፥፻፲፮። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
፪ ኔፊ ፲፪፥፪–፫። ፳፰ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፲፪። ክርስቶስ—የክርስቶስን ስም
ለ ት. እና ቃ. ፴፭፥፳፬። ፶ ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፱። በራሳችን ላይ መውሰድ።
፳፮ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፫። ቅ.መ.መ. መንፈስ— ፭ ሀ ቅ.መ.መ. መፅናት።
፳፯ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፲፪። ክፉ መንፈሶች። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ሽንገላ (ውሸት)፣
ለ ፫ ኔፊ ፳፥፳፪። ፫ ሀ ሉቃ. ፳፪፥፴፩፤ መዋሸት፣ ማታለል።
ሐ ፩ ጴጥ. ፪፥፮፤ ፫ ኔፊ ፲፰፥፲፰።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፥፯–፳፬ ፺፪
ወዮላቸው፣ ምክንያቱም፣ ጌታ እንዲህ ፲፮ እነሆ ይህን ጥያቄ ራሳችሁ ትመልሳላ
ይላል፣ ወደ ፍርድ አመጣቸዋለሁና። ችሁ፤ ይሁን እንጂ፣ ምህረት አደርግላችኋ
፯ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ከእናንተ ለሁ፤ ከዚህ በኋላ በእናንተ መካከል ደካማ
መካከል፣ አንዳንዶችን በማታለል ሀ ለጠላት የሆነ ሀ ብርቱም ይሆናል።
ለ 
ሀይል የሰጡ ሐ ግብዞች አሉ፤ ነገር ግን እነሆ ፲፯ እውነት እላችኋለሁ፣ በእኔ ተሹሞ
መ 
እነዚህም ደግመው ሊመለሱ ይችላሉ፤ እና፣ በእውነት መንፈስ በኩል፣ በአፅናኙ
፰ ግብዞቹ ግን፣ በዚህ ህይወትም ይሁን የእውነትን ቃል ሀ ለመስበክ እንዲሄድ የታ
በሞት፣ እንደፈቃዴ ይታወቃሉ እናም ዘዘ፣ ለ በእውነት መንፈስ ይሰብካልን ወይስ
ይቆረጣሉ፤ እናም ከቤተክርስቲያኔ ሀ ለተ በሌላ ዘዴ?
ቆረጡ ለእነርሱ ወዮላቸው፣ በአለም ተሸ ፲፰ እናም በሌላ ዘዴ ከሆነ ከእግዚአብ
ንፈዋልና። ሔር አይደለም።
፱ ስለዚህ፣ በፊቴ እውነት እና ፅድቅ ያል ፲፱ እና ደግሞም፣ የእውነትንስ ቃል የተ
ሆነውን እንዳያደርግ እያንዳንዱ ሰው ይጠ ቀበለው፣ በእውነት መንፈስ ነው ወይስ
ንቀቅ። በሌላ ዘዴ?
፲ እናም አሁን፣ በመንፈስ ወደ ቤተክር ፳ በሌላ ዘዴ ከሆነ ከእግዚአብሔር አይ
ስቲያኑ ሽማግሌዎች፣ ኑ ይላል ጌታ፣ እና ደለም።
ይገባችሁ ዘንድ ሀ እንወቃቀስ፤ ፳፩ ስለዚህ፣ ቃልን በእውነት መንፈስ
፲፩ ሰው እርስ በርሱ እንደሚወቃቀስም የተቀበለው በእውነት መንፈስ ተሰብኮለት
ፊት ለፊት እንወቃቀስ። እንደተቀበለው፣ የማይገባችሁ እናም የማ
፲፪ አሁን፣ አንድ ሰው ሲወቃቀስ ሰውም ታውቁት ለምንድን ነው?
ይረዳዋል፣ ምክንያቱም እንደ ሰው ይወቃ ፳፪ በዚህም ምክንያት፣ የሚሰብከው እና
ቀሳልና፣ እንዲሁም እኔ ጌታ፣ ሀ ይገባችሁ የሚቀበለውም እርስ በርሳቸው ይግባባሉ፣
ዘንድ ከእናንተ ጋር እወቃቀሳለሁ። እና ሀ ይተናነጻሉ እና አብረውም ለ ይደሰ
፲፫ ስለዚህም፣ እኔ ጌታ ይህን እጠይቃ ታሉ።
ችኋለሁ—ስለምን ነበር ሀ የተሾማችሁት? ፳፫ እና ያለማነጽ ያልሆነውም ከእግዚ
፲፬  ሀ በመንፈስ፣ እንዲሁም እውነትን አብሔር ዘንድ አይደለም፣ እና ሀ ከጭለማ
ለማስተማር በተላከው ለ አፅናኝ፣ ወንጌሌን ነው።
ትሰብኩ ዘንድ ነው። ፳፬ ከእግዚአብሔር የሆነው ሀ ብርሀን
፲፭ እና ከዚያም የማይገባችሁን ሀ መናፍ ነው፤ እና ብርሀንን ተቀብሎ በእግዚአ
ስት ተቀብላችሁ፣ እናም ከእግዚአብሔር ብሔር ለ የሚቀጥል፣ ሐ ተጨማሪ ብርሀንን
እንደሆኑም በማስመሰል እነዚህን ትቀበ ይቀበላል፤ እናም ብርሀኑም ፍጹም እስ
ላላችሁ፤ እናም በዚህስ ትጸደቃላችሁን? ከሆነው ቀን ድረስም እየጨመረ ይበራል።
፯ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። እውነት።
ለ ሞዛያ ፳፯፥፰–፱። ፲፬ ሀ ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፭። ፳፪ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፬፥፳፮።
ሐ ማቴ. ፳፫፥፲፫–፲፭፤ ቅ.መ.መ. ማስተማር፣ ለ ዮሐ. ፬፥፴፮።
አልማ ፴፬፥፳፰። አስተማሪ—በመንፈስ ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ።
መ ይህም እነዚያ የታለሉት ማስተማር። ፳፬ ሀ ፩ ዮሐ. ፪፥፰–፲፩፤
ሰዎች ማለት ነው። ለ ቅ.መ.መ. አፅናኝ። ሞሮኒ ፯፥፲፬–፲፱፤
፰ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፲፬፤ ፶፮፥፫፤ ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. የመለየት ስጦታ። ት. እና ቃ. ፹፬፥፵፭–፵፯፤
፷፬፥፴፭። ፲፮ ሀ ኤተር ፲፪፥፳፫–፳፯። ፹፰፥፵፱።
ቅ.መ.መ. ውግዘት። ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. መስበክ፤ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣
፲ ሀ ኢሳ. ፩፥፲፰፤ የሚስዮን ስራ። የክርስቶስ ብርሀን።
ት. እና ቃ. ፵፭፥፲። ለ ት. እና ቃ. ፮፥፲፭። ለ ዮሐ. ፲፭፥፬–፭፣ ፲።
፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፳፬። ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤ ሐ ፪ ኔፊ ፳፰፥፴።
፺፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፥፳፭–፵
፳፭ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ፴፫ በመንፈሱም እንዳትሸንፉ፣ ሀ በስድብ
እናም ይህን የምለውም ሀ እውነቱን ታውቁ ቃል ሳይሆን፣ ወይም በዚያም እንዳትያዙ፣
ዘንድ፣ ከመካከላችሁም ጭለማን ታስወ ለ 
በኩራት ወይም በደስታ ሳይሆን፣ ከእግ
ግዱ ዘንድ ነው፤ ዚአብሔር እንዳልሆነ ታሳውቁታላችሁ።
፳፮ ምንም እንኳን እርሱ ታናሽ እና የሁሉ ፴፬ ከእግዚአብሔር የተቀበለውም፣ ከእ
ሀ 
አገልጋይ ቢሆንም፣ በእግዚአብሔር የተ ግዚአብሔር እንደተቀበለው ይቁጠረው፤
ሾመ እና የተላከ፣ እርሱ ለ ታላቅ ይሆን ዘንድ እናም ለመቀበልም በእግዚአብሔር ብቁ
ተመርጧል። ሆኖ ስለተቆጠረም ይደሰት።
፳፯ በመሆኑም፣ እርሱ የሁሉም ነገሮች ፴፭ እናም በማድመጥ እናም የተቀበላ
ሀ 
ባለቤት ነው፤ በሰማይ እናም በምድር በልጁ ችሁትን እነዚህን ነገሮች—እናም ከአብ
ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ አብ ፈቃድ የተላኩ ሀ 
መንግስቱን፣ እና ከእርሱ ያልተመደቡ
ነገሮች ሁሉ፣ ህይወት እና ብርሀን፣ መን ትን ነገሮች ለማሸነፍ ለ ሀይል ተሰጥቷች
ፈስ እና ለ ሀይል፣ ለእርሱ ተገዢ ናቸውና። ኋል—እናም ከዚህም በኋላ የምትቀበሏቸ
፳፰ ነገር ግን ከሁሉም ኃጢአት ሀ የጸዳ እና ውን በማድረግ፣
ለ 
የነጻ ካልሆነ በስተቀር ማንም ሰው የሁሉም ፴፮ እናም እነሆ፣ በእውነትም እንዲህ
ነገሮች ባለቤት ሊሆን አይችልም። እላችኋላሁ፣ በአገልጋዬ አንደበት የተሰ
፳፱ እና ከሁሉም ኃጢአቶች ከጸዳችሁ ጡትን እነዚህን ቃላቴን አሁን የምታደ
እና ከነጻችሁ፤ የምትሹትን ሁሉ በኢየሱስ ምጡ ሁሉ የተባረካችሁ ናችሁ፣ ለኃጢ
ስም ሀ ትጠይቃላችሁ እናም ይህም ይከና አቶቻችሁ ሀ ምህረት ተሰጥቷችኋልና።
ወናል። ፴፯ የተደሰትኩበት አገልጋዬ፣ ጆሴፍ
፴ ነገር ግን ይህን እወቁ፣ የጠየቃችሁት ዌክፊልድ እና አገልጋዬ ሀ ፓርሊ ፒ ፕራት
ይሰጣችኋል፤ እናም ሀ የመሪነት ሀላፊነት ከቤተክርስቲያናቱ መካከል ይሂዱ እናም
ሲሰጣችሁም፣ መናፍስትም ይገዙላችኋል። ለ 
በምክር ቃላትም ያጠናክሯቸው፤
፴፩ በመሆኑም፣ እንዲህም ይሆናል፣ ፴፰ እናም አገልጋዬ ጆን ኮርል፣ ወይም
የማትረዱትን ሀ መንፈስ ስታዩ፣ እና መን ለዚህ ሀላፊነት የተሾሙት አገልጋዮቼ
ፈሱንም ካልተቀበላችሁ፣ አብን በኢየሱስ ሁሉ፣ ሀ በወይን ስፍራ ወስጥ ያገልግሉ፤
ስም ጠይቁ፤ እና ያን መንፈስ እርሱ ካል እና ሀላፊነት የሰጠኋቸውን ነገሮች ያከና
ሰጣችሁ፣ ከዚያም ከእግዚአብሔር እንዳ ውኑ ዘንድ ማንም ሰው አያደናቅፋቸው—
ልሆነ ታውቃላችሁ። ፴፱ ስለዚህ፣ በዚህ ነገር አገልጋዬ
፴፪ እና ለእናንተም በዚያ መንፈስ ላይም ሀ 
ኤድዋርድ ፓርትሪጅ ትክክል አይደለም፤
ሀ 
ሀይል ይሰጣችኋል፤ እና ያ መንፈስ ከእ ይህም ቢሆን ንስሀ ይግባ እናም ይቅርታን
ግዚአብሔር እንዳልሆነም በታላቅ ድምጽ ይቀበላል።
ታሳውቁታላችሁ፣ ፵ እነሆ፣ እናንት ህጻናት ናችሁ እና ሁሉ
፳፭ ሀ ዮሐ. ፰፥፴፪። ፳፱ ሀ ሔለ. ፲፥፭፤ መንግስተ ሰማያት።
፳፮ ሀ ማር. ፲፥፵፪–፵፭። ት. እና ቃ. ፵፮፥፴። ለ ፩ ዮሐ. ፬፥፬፤
ቅ.መ.መ. አገልግሎት። ቅ.መ.መ. ጸሎት። ት. እና ቃ. ፷፫፥፳፣ ፵፯።
ለ ማቴ. ፳፫፥፲፩። ፴ ሀ ቅ.መ.መ. ስልጣን። ፴፮ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፵፪–፵፫።
፳፯ ሀ ት. እና ቃ. ፸፮፥፭–፲፣ ፴፩ ሀ ፩ ዮሐ. ፬፥፩። ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ።
፶፫–፷፤ ፹፬፥፴፬–፵፩። ቅ.መ.መ. መንፈስ— ፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ፕራት፣
ለ ቅ.መ.መ. ሀይል። ክፉ መንፈሶች። ፓርሊ ፓርከር።
፳፰ ሀ ፫ ኔፊ ፲፱፥፳፰–፳፱፤ ፴፪ ሀ ማቴ. ፲፥፩። ለ ት. እና ቃ. ፺፯፥፫–፭።
ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፬–፸፭። ፴፫ ሀ ይሁዳ ፩፥፱። ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን
ቅ.መ.መ. ቅድስና፤ ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፷፯፣ ፸፫። አትክልት ስፍራ።
ንጹህ፣ ንጹህነት። ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣
ለ ፩ ዮሐ. ፩፥፯–፱። መንግስት ወይም ኤድዋርድ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፥፵፩–፶፩፥፫ ፺፬
ንም ነገሮች አሁን ትሸከሙ ዘንድ አትች
ሀ 
ከተቀበላችሁ፣ እናንተ በእኔ አላችሁ እና
ሉም፤ ለ በጸጋ እና ሐ በእውነት እውቀትም እኔም በእናንተ አለሁ።
መ 
ማደግ አለባችሁ። ፵፬ ስለዚህ፣ እኔ በመሀከላችሁ ነኝ፣ እና
፵፩ እናንት ሀ አትፍሩ፣ ለ ህጻናት፣ የእኔ እኔም ሀ መልካሙ እረኛ፣ እና የእስራኤል
ናችሁና፣ እናም እኔ አለምን ሐ አሸንፌዋ ለ 
ድንጋይ ነኝ። በዚህ ሐ አለት ላይ የተመሰ
ለሁ፣ እና እናንተም ከአባቴ ዘንድ መ የተ ረተም መ አይወድቅም።
ሰጣችሁ ናችሁ፤ ፵፭ እና ድምጼን የምትሰሙበትና እና
፵፪ አባቴ ከሰጠኝ ማንኛቸውም ሀ አይጠ ሀ 
የምታዩኝ፣ እና እኔ እንደሆንኩኝም የም
ፋም። ታውቁበት ቀን ይመጣል።
፵፫ እናም አብ እና እኔ ሀ አንድ ነን። እኔ ፵፮ ስለዚህ፣ ሀ ትዘጋጁም ዘንድ ለ ጠብቁ።
በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ ነው፤ እና እኔን እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፶፩
በግንቦት ፳፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በቶምሰን ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ጊዜ ከምስራቅ አገሮች የተሰደዱ ቅዱሳን ኦሀዮ እየ
ደረሱ ነበር፣ እናም የሚኖሩበትን ስፍራ ማዘጋጀት አስፈላጊ ሆነ። የዚህ ስራ መከ
ናወን የኤጲስ ቆጶሱ ሀላፊነት ስለነበር፣ ኤጲስ ቆጶስ ኤድዋርድ ፓርትሪጅ ስለ
ጉዳዩ መመሪያ ፈለገ፣ እና ነቢዩም ጌታን ጠየቀ።
፩–፰፣ ኤድዋርድ ፓርትሪጅ ሀላፊነትንና ገራለሁ፣ እና መመሪያዎችን እሰጠዋለሁ፤
ንብረትን እንዲቆጣጠር ተሹሟል፤ ፱– ምክንያቱም እነዚህን ህዝብ የሚያደራጅበ
፲፪፣ ቅዱሳን በቅንነት ይስሩ እና በእኩል ትን መንገድ ይቀበል ዘንድያስፈልገዋልና።
ነትም ይቀበላሉ፤ ፲፫–፲፭፣ የኤጲስ ቆጶስ ፪ ሀ በህግጋቴ አማካይነትም መደራጀት
ጎተራ ይኑራቸው እና ንብረቶችንም በጌታ አለባቸውና፤ ይህ ካልሆነ፣ እነርሱም ተለ
ህግ አማካይነት ይቆጣጠሩ፤ ፲፮–፳፣ ኦሀዮ ይተው ይጠፋሉ።
ጊዜያዊ የመሰብሰቢያ ስፍራ ትሆናለች። ፫ ስለዚህ፣ የተደሰትኩባቸው፣ አገልጋዬ
ኤድዋርድ ፓርትሪጅ እና እርሱ የመረጣቸ
፩ አድምጡኝ፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ፣ ውም፣ ለእነዚህ ህዝብ፣ እያንዳንዱም ሰው
እና ለአገልጋዬ ሀ ኤድዋርድ ፓርትሪጅ እና እንደየቤተሰቡ፣ እንደ ሁኔታው እና ሀ እንደ
፵ ሀ ፫ ኔፊ ፲፯፥፪–፫፤ ፵፪ ሀ ዮሐ. ፲፯፥፲፪፤ መ ሔለ. ፭፥፲፪።
ት. እና ቃ. ፸፰፥፲፯–፲፰። ፫ ኔፊ ፳፯፥፴–፴፩። ፵፭ ሀ ት. እና ቃ. ፷፯፥፲–፲፫።
ለ ቅ.መ.መ. ጸጋ። ፵፫ ሀ ዮሐ. ፲፯፥፳–፳፫፤ ፵፮ ሀ አልማ ፴፬፥፴፪–፴፫።
ሐ ቅ.መ.መ. እውነት። ፫ ኔፊ ፲፩፥፴፭–፴፮። ለ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣
መ ፩ ቆሮ. ፫፥፪–፫፤ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ጠባቂ።
ት. እና ቃ. ፲፱፥፳፪–፳፫። አምላክ። ፶፩ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣
፵፩ ሀ ፩ ዮሐ. ፬፥፲፰። ፵፬ ሀ ዮሐ. ፲፥፲፬–፲፭። ኤድዋርድ።
ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ቅ.መ.መ. መልካሙ እረኛ። ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴–፴፱፤
ወንድ እና ሴት ልጆች። ለ ዘፍጥ. ፵፱፥፳፬፤ ፻፭፥፭።
ሐ ዮሐ. ፲፮፥፴፫። ፩ ጴጥ. ፪፥፬–፰። ቅ.መ.መ. መቀደስ፣
መ ዮሐ. ፲፥፳፯–፳፱፤ ፲፯፥፪፤ ቅ.መ.መ. የማዕዘን ድንጋይ። የቅድስና ህግ።
፫ ኔፊ ፲፭፥፳፬፤ ሐ ፩ ቆሮ. ፲፥፩–፬። ፫ ሀ የሐዋ. ፪፥፵፬–፵፭፤
ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፬፤ ቅ.መ.መ. አለት፤ ፬ ኔፊ ፩፥፪–፫።
፹፬፥፷፫። ኢየሱስ ክርስቶስ።
፺፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፩፥፬–፲፱
ሚያስፈልገው መጠን፣ ድርሻቸውን ለ በእ ስዶ ሀ የሌላ ቤተክርስቲያን ለሆነው አይ
ኩል ይስጧቸው። ሰጥ።
፬ እናም አገልጋዬ አኤድዋርድ ፓርት ፲፩ ስለዚህ፣ ሌላ ቤተክርስቲያን ከዚህች
ሪጅ ለሰው ድርሻውን በሚመድብበት ጊዜ፤ ቤተክርስቲያን ገንዘብ ከተቀበለ፣ በተስ
ይህንንም በቤተክርስቲያን ያለውን መብትና ማሙበትም መጠን መልሰው ለቤተክርስ
ውርስ ኃጢአትን እስካልሰራ እና በቤተክር ቲያኗ ይክፈሉ።
ስቲያንም ድምጽ ተጠያቂ እስካልሆነ ድረስ ፲፪ እና ይህም፣ በቤተክርስቲያኗ ሀ ድምፅ
እንደቤተክርስቲያኗ ህግጋት እና ሀ ቃልኪ በተወከለው፣ በኤጲስ ቆጶሱ ወይም በወኪሉ
ዳኖች መሰረት በቤተክርስቲያኗም ይዞታ በኩል የሚደረግ ይሁን።
ስር እንዲሆን ድርሻውን የሚያረጋግጥለት ፲፫ እና ደግሞም፣ ኤጲስ ቆጶሱ ለዚህች
ጽሁፍ ይስጠው። ቤተክርስቲያን ሀ የግምጃ ቤት ይመስርት፤
፭ እናም ኃጢአት ከሰራ እና የቤተክር እናም ህዝቡ ለ ከሚፈልገው በላይ የሆነው፣
ስቲያን አባል ለመሆን ብቁ ሆኖ ካልተገኘ ሁሉም ነገሮችን፣ በገንዘብ እና በምግብ
ግን፣ ለኤጲስ ቆጶሱ በቅድስና ለቤተክርስ በኤጲስ ቆጶሱ እጆች በኩል ይጠበቁ።
ቲያኔ ድሆች እና ችግረኞች የሰጠውን ድር ፲፬ እናም፣ በዚህ ጉዳይ ላይ ስለሚሰራ፣
ሻውን የመጠየቅ መብት አይኖረውም፤ ስለ ለራሱ ፍላጎቶች፣ እናም ለቤተሰቦቹ ፍላ
ዚህ፣ ስጦታውን ቀጥሎ ለመያዝ አይች ጎቶች፣ የሚሆንን ይዞ ያስቀምጥ።
ልም፣ ነገር ግን ለእርሱ በተሰጠው ድርሻ ፲፭ እና ስለዚህም ራሳቸውን ሀ በህግጋቴ
ላይ ግን የመጠየቅ መብት ሊኖረው ይች በኩል የሚያደራጁበት መብት ለእነዚህ
ላል። ህዝብ ሰጥቻቸዋለሁ።
፮ እና በዚህም በምድሩ ሀ ህግጋት ለ በኩል ፲፮ እኔ ጌታ ሌላ እስከምሰጣቸው ድረስ፣
ሁሉም ነገሮች ይረጋገጣሉ። እና ከዚህም እንዲሄዱ እስከማዛቸው
፯ እናም ለእነዚህ ህዝብ ተገቢ የሆኑት ነገ ድረስ፣ ሀ ይህን ምድር ለጥቂት ወቅት ቀድሼ
ሮችም ለእነዚህ ህዝብ ይሰጡ። እሰጣቸዋለሁ፤
፰ እና ለእነዚህ ህዝብ የተረፈውም ሀ ገን ፲፯ እናም ሰዓቱ እና ቀኑ አልተሰጣቸ
ዘብ—ለ ገንዘቡንም በመውሰድ፣ በህዝቦቹ ውም፣ ስለዚህ ይህን ምድር ለአመታት እን
ፍላጎታቸው መሰረት፣ ምግብ እና ልብሶ ደሚኖሩበት አይነት ይስሩበት፣ እና ይህም
ችን የሚያስገኝ ወኪል ለእነዚህ ህዝብ ይመ ለእነርሱ የሚጠቅም ይሆንላቸዋል።
ደብ። ፲፰ እነሆ፣ ይህም በሌሎች ስፍራዎች፣
፱ እንዳዘዝኳችሁ አንድ ትሆኑ ዘንድ፣ በሁሉም ቤተክርስቲያኖች ውስጥ፣ ለአገ
እያንዳንዱ ሰው ሀ በቅንነት ይስራ፣ እና በእ ልጋዬ ኤድዋርድ ፓርትሪጅ ሀ ምሳሌ ይሆ
ነዚህ ህዝብም መካከል ለ እኩልም ይሁኑ፣ ናል።
እና በእኩልም ይቀበሉ። ፲፱ እና ታማኝ፣ ሐቀኛ፣ እና ብልህ
፲ ለእነዚህ ህዝብ ተገቢ የሆነውም ተወ ሀ 
መጋቢ ሆኖ የተገኘውም ወደ ጌታው
፫ ለ ት. እና ቃ. ፵፱፥፳። ፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፻፬። ቅ.መ.መ. ጎተራ።
፬ ሀ ይህም ክፍል ፳ የክርስቶስ ለ ት. እና ቃ. ፻፬፥፲፭–፲፰። ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፫–፴፬፣
ቤተክርስቲያን አንቀጾች እና ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ታማኝ፣ ታማኝነት። ፶፭፤ ፹፪፥፲፯–፲፱።
ቃል ኪዳኖች ተብሎ ይጠራል ለ ት. እና ቃ. ፴፰፥፳፯። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፶፩፥፪።
ማለት ነው። ት. እና ቃ. ቅ.መ.መ. አንድነት። ፲፮ ሀ ይህም ከርትላንድ፣ ኦሀዮ
፴፫፥፲፬፤ ፵፪፥፲፫። ፲ ሀ ይህም የቤተክርስቲያኗ አካባቢ ማለት ነው።
ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን። ሌላ ቅርንጫፍ እንጂ ሌላ ፲፰ ሀ ይህም ንድፍ ማለት ነው።
፮ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፩–፳፪። ሀይማኖት ማለት አይደለም። ፲፱ ሀ ማቴ. ፳፬፥፵፭–፵፯።
ለ ፩ ጴጥ. ፪፥፲፫፤ ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. የጋራ ስምምነት። ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
ት. እና ቃ. ፺፰፥፭–፯። ፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፶፭። መጋቢነት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፩፥፳–፶፪፥፱ ፺፮
ደስታ ይገባል፣ እና ዘለአለማዊ ህይወት
ለ 
በማታውቁበት ሰአት ቶሎ የምመጣው፣
ሀ  ለ 

ንም ይወርሳል። እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ። እንዲህም


፳ በእውነትም፣ እንዲህ እላችኋለሁ፣ ይሁን። አሜን።

ክፍል ፶፪
በሰኔ ፮፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል ለቤተክርስቲያኗ ሽማግሌዎች የተሰጠ ራዕይ። በሰኔ ፫ ተጀምሮ በሰኔ ፮
የተዘጋ ጉባኤ ከርትላንድ ውስጥ ተካሂዶ ነበር። በዚህ ጉባኤ ውስጥም የመጀ
መሪያው ልዩ የሊቀ ካህን ሀላፊነት ሹመቶች ተደርገው ነበር፣ እናም የሀሰት እና
የሚያታልሉ መናፍስትም ተገልጠው እና ተገስጸውም ነበር።
፩–፪፣ የሚቀጥለው ጉባኤ በሚዙሪ ውስጥ ውን ትተው ለመሄድ ለመዘጋጀት በሚች
እንዲሆን ተወስኗል፤ ፫–፰፣ አንዳንድ ሉበት፣ አገልጋዮቼ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ፣
ሽማግሌዎች አብረው እንዲጓዙም ተመ እና ስድኒ ሪግደን ወዲያው ይጓዙ፣ እና ወደ
ድበዋል፤ ፱–፲፩፣ ሽማግሌዎችም ሐዋ ሚዙሪ ምድርም ይጓዙ።
ርያት እና ነቢያት የጻፉትን ያስተምሩ፤ ፬ እናም ለእኔ ታማኝ እስከሆኑም ድረስ፣
፲፪–፳፩፣ በመንፈስ የሚታነጹት የምስጋና ምን እንደሚያደርጉ እንዲያውቁም ይደ
እና የጥበብ ፍሬ ያመጣሉ፤ ፳፪–፵፬፣ ወደ ረግላቸዋል፤
ሚዙሪ ለጉባኤው እየተጓዙ እያሉ፣ ወንጌ ፭ እናም ደግሞ፣ ታማኝ እስከሆኑም
ልን እየሰበኩ እንዲሄዱ የተለያዩ ሽማግሌ ድረስ፣ የውርሳችሁን ሀ ምድር እንዲያው
ዎች ተመድበዋል። ቁት ይደረጋል።
፮ እና ታማኝ እስካልሆኑም ድረስ፣ በእኔ
፩ እነሆ፣ ጌታ በእነዚህ በመጨረሻው ፈቃድ፣ እና መልካም እንደሚመስለኝም
ቀናት ሀ ለጠራቸው እና ለመረጣቸው ሽማ ይገለላሉ።
ግሌዎች በመንፈሱም ድምፅ፣ እንዲህ ፯ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
ይላል— አገልጋዬ ላይመን ዋይት እና አገልጋዬ ጆን
፪ እንዲህም አለ፤ እኔ ጌታ ሀ በቃል ኪዳን ኮርል ፈጥነው ይጓዙ፤
ወራሾች ለሆኑት፣ እና ለያዕቆብ ለ ቅሪት ፰ እና አገልጋዬ ጆን መርዶክ፣ እና አገ
ለሆኑት ህዝቤ፣ ሐ በቀደስኩላቸው መ ምድር ልጋዬ ሀይረም ስሚዝ በድትሮይት በኩል
ላይ፣ በሚዙሪ ውስጥ የሚቀጥለው ጉባኤ ወደዚያ ይጓዙ።
እስከሚጠራ ድረስ ምን እንደምታደርጉ ፱ ከዚያም ስፍራ፣ ሀ ነቢያት እና ሐዋር
አስታውቃችኋለሁ። ያት ከጻፉት፣ እና በእምነት ጸሎት አማካ
፫ ስለዚህ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ቤታቸ ይነት ለ አፅናኙ ካስተማራቸው ሌላ ሐ ምንም
፲፱ ለ ቅ.መ.መ. ደስታ። ቃል ኪዳን። ፶፪፥፴፮።
፳ ሀ ማቴ. ፳፬፥፵፬። ለ መዝ. ፻፴፭፥፬፤ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት
ለ ራዕ. ፳፪፥፮–፲፮። ፫ ኔፊ ፭፥፳፩–፳፮። መጻህፍት።
፶፪ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ጥሪ፣ ሐ ት. እና ቃ. ፶፰፥፶፯፤ ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤
በእግዚአብሔር መጠራት፣ ፹፬፥፫–፬። ማስተማር፣ አስተማሪ—
የተጠራበት። መ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፫። በመንፈስ ማስተማር፤
፪ ሀ አብር. ፪፥፮–፲፩። ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፫። አፅናኝ።
ቅ.መ.መ. የአብርሐም ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፲፪፤ ሐ ሞዛያ ፲፰፥፲፱–፳።
፺፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፪፥፲–፳፱
ሳይሉ፣ ቃሉን በሚያልፉበት ስፍራዎች ፲፱ ስለዚህ፣ ከሰማይ በታች ሁሉ በዚህ
እየሰበኩ ይጓዙ። ንድፍ አማካይነት መናፍስትን በሁሉም
፲ ሀ ሁለት በሁለት ሆነውም ይጓዙ፣ እና ጉዳዮች ሀ ታውቃላችሁ።
በዚህም በሚያልፉበትም ስፍራዎች፣ ፳ ቀኖቹም ቀርበዋል፤ ሰዎችም እንደ
ለ 
በውሀ በማጥመቅ እና በውሀውም አጠገብ እምነታቸው ሀ ይከናወንላቸዋል።
ሐ 
እጃቸውን በመጫን፣ በእያንዳንዱ ስብሰ ፳፩ እነሆ፣ ይህ ትእዛዝ ለመረጥኳቸው
ባዎች ውስጥ ይስበኩ። ሽማግሌዎች ሁሉ የተሰጠው ነው።
፲፩ ጌታም እንዲህ ይላል፣ ሀ በፅድቅም ፳፪ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
ስራዬን በአጭር እቆርጣለሁ፣ ድል ለመ አገልጋዬ ሀ ቶማስ ቢ ማርሽ እና አገልጋዬ
ንሣት ፍርድን የማመጣበት ቀን ይመጣ እዝራ ቴይርም ቃሉን በየመንገዳቸው እየ
ልና። ሰበኩ ወደ እዚያ ምድር ደግመውም ይጓዙ።
፲፪ አገልጋዬ ላይመን ዋይትም ይጠን ፳፫ እና ደግሞም፣ አገልጋዬ አይዛክ
ቀቅ፣ ሰይጣን እንደ ሀ ገለባ ሊያበጥረው ሞርሊ እና አገልጋዬ እዝራ ቡዝ፣ ቃሉን
ይፈልጋልና። በዚያም ምድር እግረ መንገዳቸውን እየሰ
፲፫ እናም እነሆ፣ ሀ ታማኝ የሆነው እርሱ በኩ፣ ደግመው ይጓዙ።
በብዙ ነገሮች ላይ ገዢ ይሆናልና። ፳፬ እና ደግሞም፣ አገልጋዮቼ ሀ ኤድዋ
፲፬ እና ደግሞም፣ እንዳትታለሉም ለሁ ርድ ፓርትሪጅ እና ማርቲን ሀሪስ ከአገ
ሉም ነገሮች ንድፍን እሰጣችኋለሁ፤ ሰይ ልጋዮቼ ስድኒ ሪግደን እና ጆሴፍ ስሚዝ፣
ጣን በምድር ላይ አለና፣ እና አገሮችን ዳግማዊ ጋር ይጓዙ።
እያሳታቸውም ይሄዳል— ፳፭ አገልጋዮቼ ዴቪድ ዊትመር እና
፲፭ ስለዚህ የሚጸልየው፣ መንፈሱ ሀ የተ ሀርቪ ውትሎክም፣ ደግመውም እግረ
ዋረደውም፣ ለ ስርዓቴን ካከበረ፣ እርሱም መንገዳቸውን እየሰበኩ ወደ እዚያው ምድር
በእኔ ዘንድ ሐ ተቀባይነትን ያገኛል። ይጓዙ።
፲፮ መንፈሱ ትሁት፣ ቋንቋውም ቅንና ፳፮ እናም አገልጋዮቼ ሀ ፓርሊ ፒ ፕራት
የሚያንፅ የሆነው፣ የሚናገረውም፣ ስር እና ለ ኦርሰን ፕራትም፣ እግረ መንገዳቸ
ዓቶቼን ቢያከብር፣ እርሱ ከእግዚአብሔር ውን፣ እንዲሁም ወደ እዚያው ምድር እየ
ነው። ሰበኩ ይጓዙ።
፲፯ እና ደግሞም፣ በሀይሌ የሚንቀጠቀ ፳፯ እናም አገልጋዮቼ ሰለሞን ሀንኮክ እና
ጠውም እርሱ ሀ ጠንካራ እንዲሆን ይደረ ሰሚየን ካርተርም ወደ እዚያ ምድርም ደግ
ጋል፣ እና በምሰጣችሁ ራዕዮች እና እው መውም ይጓዙ፣ እናም እግረ መንገዳቸውን
ነቶች በኩልም የምስጋና እና ለ የጥበብ ፍሬ ይስበኩ።
ዎችን ያመጣል። ፳፰ አገልጋዮቼ ኤድሰን ፉለር እና ጄከብ
፲፰ እና ደግሞም የተሸነፈውም እና በዚ ስኮትም እንዲሁ ይጓዙ።
ህም ንድፍ አማካይነት፣ ፍሬ ሀ የማያመጣ ፳፱ አገልጋዮቼ ሊቫይ ደብሊው ሀንኮክ
ውም ከእኔ አይደለም። እና ዘበዲ ኮልትርንም እንዲሁ ይጓዙ።
፲ ሀ ማር. ፮፥፯፤ ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. የተሰበረ ልብ። ፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፮፥፭።
ት. እና ቃ. ፷፩፥፴፭። ለ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች። ቅ.መ.መ. ማርሽ፣ ቶማስ ቢ።
ለ ዮሐ. ፩፥፳፮። ሐ ት. እና ቃ. ፺፯፥፰። ፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣
ሐ የሐዋ. ፰፥፲፬–፲፯። ፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፷፮፥፰፤ ኤድዋርድ።
፲፩ ሀ ሮሜ ፱፥፳፰። ፻፴፫፥፶፰። ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. ፕራት፣
፲፪ ሀ ሉቃ. ፳፪፥፴፩፤ ለ ቅ.መ.መ. ጥበብ። ፓርሊ ፓርከር።
፫ ኔፊ ፲፰፥፲፯–፲፰። ፲፰ ሀ ማቴ. ፫፥፲። ለ ቅ.መ.መ. ፕራት፣ ኦርሰን።
፲፫ ሀ ማቴ. ፳፭፥፳፫፤ ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. የመለየት ስጦታ።
ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፶፫። ፳ ሀ ማቴ. ፰፥፭–፲፫።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፪፥፴–፵፬ ፺፰
፴ አገልጋዮቼ ሬኖልድዝ ካሁን እና ሳሙ ጆርጅ ጄምስም እንዲሁ እንደ ካህን ለ 

ኤል ኤች ስሚዝም እንዲሁ ይጓዙ። ይሾም።


፴፩ አገልጋዮቼ ዊለር ቦልድውን እና ፴፱ የሚቀሩት ሽማግሌዎችም ቤተክርስ
ውልያም ካርተርም እንዲሁ ይጓዙ። ቲያኖችን ሀ ይጠብቁ፣ እና በአካባቢያቸውም
፴፪ እናም አገልጋዮቼ ሀ ኑወል ናይት እና ቃሉን ያውጁ፤ እናም ለ የጣኦት አምላኮም
ሴላ ጄ ግርፍንም ይሾሙ፣ እናም እንዲሁ እንዳይኖር እና ጥፋት እንዳይሰራም በገዛ
ይጓዙ። እጆቻቸው ይስሩ።
፴፫ አዎን፣ እውነት እላለሁ፣ እነዚህ ሁሉ ፵ እናም በሁሉም ነገሮችም ሀ ድሀውን እና
ወደ አንድ ስፍራ በተለያዩ መንገዶቻቸው ለ 
ችግረኛውን፣ የታመመውን እና የተሰቃ
ይጓዙ እናም አንድ በሌላው ሰው ሀ መሰረት የውን አስታውሱ፣ ይህን የማያደርግም፣
ላይ አያንጽም፣ ወይም በሌላ ሰውም መን እርሱ ደቀ መዝሙሬ አይደለምና።
ገድ አይጓዝም። ፵፩ እና ደግሞም፣ አገልጋዮቼ ጆሴፍ
፴፬ ታማኝ የሆነው፣ እርሱ ይጠበቃል እና ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ እና ስድኒ ሪግደን እና
ብዙ ሀ ፍሬ በማፍራትም ይባረካል። ኤድዋርድ ፓርትሪጅ ከቤተክርስቲያኗ
፴፭ እና ደግሞም፣ እንዲህ እላችኋለሁ፣ ሀ 
ማስተዋወቂያ ይውሰዱ። እና አንድ ደግሞ
አገልጋዮቼ ጆሴፍ ዌክፊልድና ሰለሞን ለአገልጋዬ ኦሊቨር ካውድሪ ይሰጠው።
ሀምፍሪ ወደ ምስራቅ አገሮች ይጓዙ፤ ፵፪ እና በዚህም፣ እንዲሁም እንዳል
፴፮ ትንቢቶቹ እንዲሟሉ፣ ሀ ካዩት እና ኩት፣ ታማኝ ከሆናችሁ፣ ሀ የውርሳችሁ
ከሰሙት እናም በእርግጥ ለ ከሚያምኑት፣ ምድር በሆነው፣ እና አሁንም የጠላቶቻችሁ
ከነቢያትና ከሐዋርያት በቀር ምንም ነገ ምድር በሆነው፣ ለ በሚዙሪ ምድር ለመደ
ሮችን ሐ ሳያውጁ፣ ከቤተሰቦቻቸው ጋርም ሰት ራሳችሁን ትሰበሰባላችሁ።
ያገልግሉ። ፵፫ ነገር ግን፣ እነሆ፣ እኔ ጌታ ከተማውን
፴፯ በኃጢአት ምክንያትም፣ ለሂምን በጊዜው አፈጥነዋለሁ፣ እና ታማኝ የሆነ
በሰት የተሰጠውም ሀ ይወሰድበት፣ እናም ውንም ሀ በደስታ እና በሀሴት አነግሰዋለሁ።
ለሳይመንድስ ራይደር ይሰጥ። ፵፬ እነሆ፣ እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ የእግ
፴፰ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋ ዚአብሔር ልጅ ነኝ፣ እናም በኋለኛው ቀን
ለሁ፣ ጀርድ ካርተር እንደ ካህን ሀ ይሾም፣ ሀ 
አነሳቸዋለሁ። እንዲሁም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፶፫
በሰኔ ፰፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል ለአልጀርኖን ስድኒ ጊልበርት የተሰጠ ራዕይ። በስድኒ ጊልበርት ጥያቄ
ምክንያት፣ ነቢዩ ስለወንድም ጊልበርት የቤተክርስቲያን ስራና ሀላፊነት ጌታን
ጠየቀ።
፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፮፥፮–፯። ፴፯ ሀ ማቴ. ፳፭፥፳፭–፴። ለ ቅ.መ.መ. በጎ ድርገት።
፴፫ ሀ ሮሜ ፲፭፥፳። ፴፰ ሀ ት. እና ቃ. ፸፱፥፩። ፵፩ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፷፬።
፴፬ ሀ ዮሐ. ፲፭፥፲፮፤ ለ ቅ.መ.መ. ካህን፣ ፵፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፭፥፪፤
ት. እና ቃ. ፲፰፥፲፭–፲፮። የአሮናዊ ክህነት። ፶፯፥፩–፫።
፴፮ ሀ ዮሐ. ፫፥፲፩። ፴፱ ሀ አልማ ፮፥፩። ለ ቅ.መ.መ. ፅዮን።
ለ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ለ ቅ.መ.መ. ጣኦት አምላኪ። ፵፫ ሀ ቅ.መ.መ. ደስታ።
ሐ ሞዛያ ፲፰፥፲፱–፳፤ ፵ ሀ ት. እና ቃ. ፻፬፥፲፭–፲፰። ፵፬ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፮–፺፰።
ት. እና ቃ. ፶፪፥፱። ቅ.መ.መ. ደሀ።
፺፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፫፥፩–፶፬፥፪
፩–፫፣ የስድኒ ጊልበርት የቤተክርስቲያን ለመስበክ፣ የሽማግሌነት ሹመቴን በራስህ
ጥሪ እና ምርጫ እንደ ሽማግሌ እንዲሾም ላይ ተቀበል፤
ነው፤ ፬–፯፣ እርሱም እንደ ኤጲስ ቆጶስ ፬ እናም ከዚህ በኋላ በሚሰጠው ትእዛዝ፣
ወኪል እንዲያገለግልም ነው። ኤጲስ ቆጶሱ በሚመድብበት ስፍራም ለዚ
ህች ቤተክርስቲያን ሀ ወኪል እንድትሆንም
፩ እነሆ፣ አገልጋዬ ስድኒ ጊልበርት፣ እን ነው።
ዲህ እልሀለሁ፣ ጸሎቶችህን ሰምቼአለሁ፤ ፭ እና ደግሞም፣ በእውነት እልሀለሁ፣
እኔ ጌታ በኋለኛው ቀናት ባነሳኋት በዚህች ከአገልጋዮቼ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ እና
ቤተክርስቲያን ውስጥ ያለህን ጥሪና ሀ ምርጫ ከስድኒ ሪግደን ጋር ተጓዝ።
እውቀት ይሰጥህ ዘንድ እኔ፣ ጌታ አምላክ ፮ እነሆ፣ እነዚህም የምትቀበላቸው የመ
ህን፣ ጠይቀሀል። ጀመሪያ ስነ ስርዓቶች ናቸው፤ እና በወይን
፪ እነሆ፣ ለአለም ኃጢአት ሀ የተሰቀልኩ ስፍራዬ ውስጥ ባገለገልክ መጠን፣ ቅሪቶ
እኔ ጌታ አለምን ለ እንድትተው ትእዛዝን ቹም በሚመጣው ጊዜ ይገለጣሉ።
እሰጥሀለሁ። ፯ እና ደግሞም፣ እስከ ፍጻሜው ሀ የሚ
፫ በቃሌ በኩል፣ እምነትን እና ንስሀ መግ ጸና እርሱ ብቻ እንደሚድን እንድትማርም
ባትን እና ለኃጢአቶች ሀ ስርየት እና ለ እጆ እፈልጋለሁ። እንዲህም ይሁን። አሜን።
ችን በመጫን መንፈስ ቅዱስን መቀበልን

ክፍል ፶፬
በሰኔ ፲፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል ለኑወል ናይት የተሰጠ ራዕይ። በቶምሰን ኦሀዮ ውስጥ ይኖሩ የነበሩት የቤ
ተክርስቲያኗ አባላት ስለ ንብረት መቀደስ ጉዳዮች አልተስማሙም ነበር። እራ
ስን መውደድና ስግብግብነትም ይታዩ ነበር። ወደ ሼክርስ ሄዶበት ከነበረው
ሚስዮን በኋላ (ክፍል ፵፱ መግቢያን ተመልከቱ)፣ ሊመን ኮፕሊም ትልቅ የእ
ርሻ ስፍራውን ከኮልዝቪል ኒው ዮርክ ለሚመጡ ቅዱሳን በውርስ ለመባረክ የገ
ባውን ቃል ሰብሮ ነበር። በዚህ ምክንያትም፣ (በቶምሰን ውስጥ የሚኖሩ አባላት
መሪ) ኑወል ናይት እና ሌሎች ሽማግሌዎች ምን ማድረግ እንደሚችሉ ለመጠ
የቅ ነቢዩ ዘንድ መጥተው ነበር። ነቢዩም ጌታን ጠይቀ እናም በቶምሰን የሚኖሩ
ትን አባላት ከሊመን ኮፕሊ እርሻ እንዲወጡ እና ወደ ምዙሪ እንዲጓዘ መመሪያ
የሚሰጠውን ይህን ራዕይ ተቀበለ።
፩–፮፣ ምህረት ለማግኘት ቅዱሳን የወንጌ ፩ እነሆ፣ ጌታ፣ እንዲሁም ሀ አልፋና
ሉን ቃል ኪዳን መጠበቅ አለባቸው፤ ፯– ኦሜጋ፣ የመጀመሪያውና የመጨረሻው፣
፲፣ በስቃይም ትዕግስተኛ መሆን አለባ እንዲሁም ለአለም ኃጢአት ለ የተሰቀለው
ቸው። እንዲህ ይላል—
፪ እነሆ፣ በእውነት፣ እውነት እልሀለሁ፣
፶፫ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. መመረጥ፤ አለም። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. መፅናት።
መጠራት እና መመረጥ፤ ፫ ሀ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት። ፶፬ ፩ ሀ ራዕ. ፩፥፰፤
ምርጦች። ለ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን። ት. እና ቃ. ፲፱፥፩።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. መሰቀል። ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፮፣ ፰–፲፣ ቅ.መ.መ. አልፋ እና ኦሜጋ።
ለ ቅ.መ.መ. አለማዊነት፤ ፲፬–፲፭፤ ፹፬፥፻፲፫። ለ ቅ.መ.መ. መሰቀል።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፬፥፫–፶፭፥፪ ፻
አገልጋዬ ኑወል ናይት፣ በሾምኩህ ስልጣን ችሁ አሁን ሂዱ፣ ከአገሩም ሽሹ፤ እናም
ውስጥ ጸንተህ ቁም። ተጓዙ፣ እና መሪያችሁ እና ገንዘቦችን እን
፫ እና ወንድሞችህ ጠላቶቻቸውን ለማ ዲከፍልላችሁ የምትሹትን ምረጡ።
ምለጥ ፈቃድ ካላቸው፣ ለኃጢአቶቻቸው ፰ እንደዚሁም ወደ ምዕራብ ክፍለ ሀገ
ሁሉ ንስሀ ይግቡ፣ እና በፊቴም በእውነት ሮች፣ ወደ ሀ ሚዙሪ ምድር፣ ወደ ላማናው
ሀ 
ትሁት እና የተዋረዱ ይሁኑ። ያን ድንበርም ተጓዙ።
፬ እናም ለእኔ የገቡት ሀ ቃል ኪዳን ስለተ ፱ ጉዟችሁን ከጨረሳችሁ በኋላም፣ እነሆ
ሰበረ፣ ይህም ለ ከንቱ ሆኗል እናም ተሽሮ እንዲህ እላችኋለሁ፣ ስፍራን እስካዘጋጅ
አልም። ላችሁ ድረስ፣ እንደ ሰዎች ሀ የምትኖሩበ
፭ እናም በእርሱ ጠንቅ ሀ ማሰናከያ ለሚ ትን ፈልጉ።
መጣበት ለዚያ ሰው ወዮለት፣ ወደ ጥልቅም ፲ እና ደግሞም፣ ሀ እስክመጣ ድረስ በስ
ባሕር መሰጠም ይሻለው ነበርና። ቃይም ለ ትዕግስተኛ ሁኑ፤ እናም፣ እነሆ፣
፮ ቃል ኪዳንን የሚያከብሩት እና ትእዛ በቶሎም እመጣለሁ፣ እና ደመወዜ ከእኔ
ዝን የሚከተሉት ግን የተባረኩ ናቸው፣ እነ ጋር ነው፣ እናም እኔን ተግተው ሐ የሚ
ርሱም ሀ ምህረትን ያገኛሉና። ሹኝም ለነፍሳቸው መ እረፍትን ያገኛሉ።
፯ ስለዚህ፣ ጠላቶቻችሁ እንዳይመጡባ እንዲሁም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፶፭
በሰኔ ፲፬፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል ለውልያም ደብሊው ፈልፕስ የተሰጠ ራዕይ። አታሚው ውልያም ደብሊው
ፈልፕስ እና ቤተሰቡ ከርትላንድ ውስጥ ገና ደርሰው ነበር፣ እና ነቢዩም ስለ እርሱ
ጉዳይ ጌታ መረጃ እንዲሰጠው ፈልጎ ነበር።
፩–፫፣ ውልያም ደብሊው ፈልፕስ እንዲ ያም እንዲህ ይላልህ፣ ተጠርተሀል እናም
ጠመቅ፣ እንደ ሽማግሌ እንዲሾም፣ እና ተመርጠሀል፤ እና በውሀ ለ ከተጠመቅህ
ወንጌሉን እንዲሰብክ ተጠርቷል እናም በኋላ፣ ሙሉ አይንህን ወደ እግዚአብሔር
ተመርጧል፤ ፬፣ በቤተክርስቲያኗ ትም ክብር በማድረግ ይህንንም ካላደረግህ፣ ለኃ
ህርት ቤት ውስጥ ላሉትም ልጆች መጻህ ጢአቶችህ ስርየትን ታገኛለህ እና ሐ እጅ
ፍትንም እንዲጽፍ ነው፤ ፭–፮፣ የስራው ንም በመጫን መንፈስ ቅዱስን ትቀበላለህ፤
አካባቢ ወደ ሆነው፣ ወደ ሚዙሪም ይጓዝ። ፪ እና ከዚያም በአገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ፣
ዳግማዊ እጅ፣ በህያው እግዚአብሔር
፩ እነሆ፣ ጌታ፣ አዎን፣ እንዲሁም ሀ የአ ልጅ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በመጠመቅ
ለም ሁሉ ጌታ፣ ለአንተ ለአገልጋዬ ውል ንስሀን እና የኃጢአት ሀ ስርየትን ለመስበክ
፫ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ፱ ሀ ፩ ተሰ. ፬፥፲፩። ፶፭ ፩ ሀ ዘዳግ. ፲፥፲፬፤
ትሕትና። ፲ ሀ ራዕ. ፳፪፥፲፪። ፩ ኔፊ ፲፩፥፮፤
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴–፴፱። ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፪ ኔፊ ፳፱፥፯።
ቅ.መ.መ. መቀደስ፣ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ለ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣
የቅድስና ህግ። ለ ቅ.መ.መ. ትዕግስት። መጥመቅ።
ለ ት. እና ቃ. ፶፰፥፴፪–፴፫። ሐ ምሳ. ፰፥፲፯። ሐ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን።
፭ ሀ ማቴ. ፲፰፥፮–፯። ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. የኃጢያት
፮ ሀ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። መ ማቴ. ፲፩፥፳፰–፴። ስርየት።
፰ ሀ ት. እና ቃ. ፶፪፥፵፪። ቅ.መ.መ. እረፍት።
፻፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፭፥፫–፶፮፥፮
በዚህ ቤተክርስቲያን ሽማግሌ እንድትሆን በፊት ለፊቴ መመሪያን እንዲቀበሉ ታደ
ትሾማለህ። ርግ ዘንድ ትሾማለህ።
፫ እና በማንም ላይ እጆችህን ስትጭን፣ ፭ እና ዳግም፣ በእውነት እልሀለሁ፣ ለዚ
በፊቴ የተዋረዱ ከሆኑ፣ መንፈስ ቅዱስን ህም ምክንያት፣ ይህን ስራ ለማከናወን በም
የመስጠት ሀይል ይኖርሀል። ትወርስበት ምድር በዚያ ሀ ጸንተህ ትቆይ
፬ እና ዳግም፣ ለቤተክርስቲያኗ ትምህ ዘንድ ከአገልጋዮቼ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግ
ርት ቤቶች ሀ መጻህፍትን በማተም በመ ማዊ እና ስድኒ ሪግደን ጋር ትጓዛለህ።
ምረጥ እና በመጻፍ አገልጋዬን ኦሊቨር ፮ እና ዳግም፣ አገልጋዬ ጆሴፍ ኮ ከእነርሱ
ካውድሪን በስራው እንድትረዳው፣ በዚ ጋር ይጓዝ። እንዲሁም፣ እንደ ፈቃዴም፣
ህም እንደሚያስደስተኝ ህጻናት ልጆች የሚቀረው ከዚህ በኋላ ይገለጻል። አሜን።

ክፍል ፶፮
በሰኔ ፲፭፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) ከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተ
ሰጠ ራዕይ። ይህም ራዕይ በሚኖርበት በፍሪድሪክ ጂ ዊልያምስ እርሻ ላይ ስላ
ለው ሀላፊነት በተመለከተ ጆሴፍ ስሚዝ ለእርሱ የተቀበለለትን የቀድሞውን ራዕይ
(በቁጥር ፰ “ትእዛዝ” ተብሎ የተጠቀሰው) ባለማክበሩ እዝራ ቴይርን ይገስጻል።
የሚቀጥለው ራዕይ ደግሞም ከቶማስ ቢ ማርሽ ጋር ወደ ሚዙሪ እንዲጓዝ የተጠ
ራበትን ይሰርዛል (ክፍል ፶፪፥፳፪ ተመልከቱ)።
፩–፪፣ ደህንነትን ለማግኘት ቅዱሳን መስ ትእዛዛቴን የማያከብረው፣ እርሱ አይድ
ቀሉን መሸከም እና ጌታን መከተል አለ ንም።
ባቸው፤ ፫–፲፫፣ ጌታ ያዛል እናም ይሽ ፫ እነሆ፣ እኔ ጌታ አዛለሁ፤ እና ትእዛዝን
ራል፣ እና የማይታዘዙትም ይጣላሉ፤ ፲፬– ሰጥቼ እና ትእዛዜም ሀ ከተሰበረ በኋላም የማ
፲፯፣ ድሀውን ለማይረዳው ባለጠጋም ወዮ ይታዘዘውም በራሴ ጊዜ ለ ይቆረጣል።
ለት፣ እና ልባቸው ላልተሰበሩ ድሆችም ፬ ስለዚህ፣ እኔ ጌታ መልካምም እንደመ
ወዮላቸው፤ ፲፰–፳፣ በልባቸው ንጹሀን ሰለኝ አዝዛለሁ ሀ እሽራለሁም፤ እናም፣ ጌታ
የሆኑ ድሆች ብፁዓን ናቸው፣ ምድርን እንዲህ ይላል፣ ይህም ሁሉ ለ በሚያምጹት
ይወርሳሉና። ራስ ላይ ይመለስላቸዋል።
፭ ስለዚህ፣ ለአገልጋዮቼ ሀ ቶማስ ቢ ማርሽ
፩ በስሜ ሀ የምትታወቁ ህዝቤ ሆይ፣ አድ እና እዝራ ቴይር የሰጠሁትን ትእዛዝ እሽራ
ምጡ ይላል ጌታ አምላካችሁ፤ እነሆ ቁጣዬ ለሁ፣ እና ለአገልጋዬ ቶማስ ወደ ሚዙሪ
በአማጸኞች ላይ ነዷል፣ እናም በአህዛብ አገር ፈጥኖ እንዲጓዝም አዲስ ትእዛዝን
ላይ በሚመጣው ለ የጉብኝት እና የመዓት ሰጥቼዋለሁ፣ እና አገልጋዬ ሴላ ጄ ግርፍን
ቀን፣ ክንዴን እና ቁጣዬን ያውቃሉ። አብሮት ይሄዳል።
፪ ሀ መስቀሉን አንስቶ ለ የማይከተለኝ፣ እና ፮ ምክንያቱም እነሆ፣ ቶምሰን ውስጥ
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፰፤ ፪ ሀ ሉቃ. ፲፬፥፳፯። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣
፻፱፥፯፣ ፲፬። ለ ፩ ጴጥ. ፪፥፳፩፤ ታዛዥ፣ መታዘዝ።
፭ ሀ ዓሞ. ፱፥፲፭። ፪ ኔፊ ፴፩፥፲–፲፫፤ ለ ት. እና ቃ. ፩፥፲፬–፲፮፤
፶፮ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፩፥፩። ሞሮኒ ፯፥፲፩። ፶፥፰።
ለ ኢሳ. ፲፥፫–፬፤ ሞር. ፱፥፪፤ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፴፩–፴፫።
ት. እና ቃ. ፩፥፲፫– ክርስቶስ—የኢየሱስ ለ ቅ.መ.መ. አመጽ።
፲፬፤ ፻፳፬፥፲። ክርስቶስ ምሳሌ። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ማርሽ፣ ቶማስ ቢ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፮፥፯–፳ ፻፪
ባሉት ህዝቤ አንገተ ደንዳናነት እና በእ አቶቻችሁ ወደ እኔ መጥተዋል፣ እና ይቅ
ነርሱ አመጽ ምክንያት ለአገልጋዮቼ ሴላ ርታም አልተሰጣቸውምና፣ ምክንያቱም
ጄ ግርፍን እና ኒውል ናይት የሰጠኋቸውን በገዛ መንገዳችሁ ሀ ምክርን ስለምትሹ ነው።
ትእዛዝ እሽራለሁ። ፲፭ እናም ልባችሁም አልረኩም። እናም
፯ ስለዚህ፣ አገልጋዬ ኒውል ናይት ከእነ እውነትን አታከብሩም፣ ነገር ግን ፅድቅ
ርሱ ጋር ይቆይ፤ እና በፊቴ የሚጸጸቱ እና ባልሆነው ሀ ትደሰታላችሁ።
ወደ መረጥኩት ምድር በእርሱ ተመርተው ፲፮ ንብረታችሁን ሀ ለድሆች ለ የማትሰጡ
የሚሄዱት ሁሉም ይሂዱ። እናንት ሐ ባለጠጎች ወዮላችሁ፣ መ ሀብቶቻ
፰ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ችሁም ነፍሳችሁንያዝላሉና፤ እና በጉብኝት
አገልጋዬ እዝራ ቴይር ሀ ለኩራቱ እና ራሱን እና በፍርድ እና በቁጣም ቀንም ለቅሶአችሁ
ለመውደዱ ንስሀ መግባት፣ እናም ስለሚ ይህ ይሆናል፥ ሠ የአዝመራ ወቅት አለፈ፣
ኖርበት ስፍራ በፊት የሰጠሁትን ትእዛዝ በጋም አለቀ፣ እና ነፍሴም አልዳነም!
ማክበር አለበት። ፲፯ ልባችሁ ያልተሰበሩ፣ መንፈሶቻ
፱ እና ይህን ቢያደርግ፣ በምድሩም ላይ ችሁም ያልተዋረዱ፣ እና ሆዳችሁ ያል
መከፋፈል ስለማይኖር፣ ወደ ሚዙሪ አገር ሞላና፣ የሌሎች ሰዎች ንብረቶችን ከመ
እንዲሄድም ይመረጣል፤ ያዝ እጆቻችሁን ያላቆማችሁ፣ አይኖቻ
፲ አለበለዚያም፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአ ችሁ ሀ በስግብግብነት የተሞላና፣ በእጆቻ
ብሔር እንዲህ ይላል፣ የከፈለውን ገንዘብ ችሁ የማትሰሩ ለ ድሀ ሰዎችም ወዮላችሁ!
ይቀበላል፣ እናም ከስፍራው ይሄዳ፣ ከቤ ፲፰ ነገር ግን ልባቸው ንጹህ የሆኑ፣ ልቦ
ተክርስቲያኔም ሀ ይቆረጣል፤ ቻቸው ሀ የተሰበሩ፣ እና መንፈሶቻቸው የተ
፲፩ እና ምንም እንኳን ሰማይ እና ምድር ጸጸቱ ለ ድሆች ግን ብፁዓን ናቸው፣ ምክንያ
ቢያልፉም፣ እነዚህ ቃላት ሀ አያልፉም፣ ቱም ለደህንነታቸው የእግዚአብሔር ሐ መን
ነገር ግን ሁሉም ይፈጸማሉ። ግስት በሀይልና በታላቅ ክብር ሲመጣ ይመ
፲፪ እናም አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማ ለከታሉና፤ መ የምድርም ስብ ለእነርሱ ይሆ
ዊም ገንዘቡን መክፈል ቢኖርበትም፣ እነሆ፣ ናልና።
እኔ ጌታ መልሼ በሚዙሪ አገር ውስጥ እከፍ ፲፱ እነሆ፣ ጌታ ይመጣል፣ እናም ሀ ሽል
ለዋለሁ፣ እና እርሱ የሚቀበላቸውም ባደረ ማቱም ከእርሱ ጋር ይሆናል፣ እና ለእያን
ጉት መጠን ደግመው ዋጋቸውን ይቀበላሉ፤ ዳንዱን ሰውም ዋጋውን ይሰጠዋል፣ እና
፲፫ በውርስ መሬቶቻቸውም እንኳ ቢሆን ድሀውም ይደሰታልና፤
ባደረጉት መጠን ይቀበላሉ። ፳ ትውልዶቻቸውም ምድርን ከትውልድ
፲፬ እነሆ፣ ጌታ ለህዝቤ እንዲህ ይላል— እስከ ትውልድ፣ ከዘለአለም እስከ ዘለአለም
እናንት ብዙ የምታደርጉት እና ንስሀ የምት ድረስ ሀ ይወርሳሉ። እና አሁን የምነግራችሁን
ገቡባቸው ነገሮች አሉአችሁ፤ እነሆ፣ ኃጢ እፈፅማለሁ። እንዲሁም ይሁን። አሜን።
፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኩራት። ሐ ኤር. ፲፯፥፲፩፤ ለ ማቴ. ፭፥፫፣ ፰፤
፲ ሀ ቅ.መ.መ. ውግዘት። ፪ ኔፊ ፱፥፴። ሉቃ. ፮፥፳፤ ፫ ኔፊ ፲፪፥፫።
፲፩ ሀ ፪ ኔፊ ፱፥፲፮። መ ያዕ. ፭፥፫። ቅ.መ.መ. ደሀ።
፲፬ ሀ ያዕቆ. ፬፥፲። ሠ ኤር. ፰፥፳፤ ሐ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
፲፭ ሀ አልማ ፵፩፥፲፤ አልማ ፴፬፥፴፫–፴፭፤ መንግስት ወይም
፫ ኔፊ ፳፯፥፲፩። ት. እና ቃ. ፵፭፥፪። መንግስተ ሰማያት።
፲፮ ሀ ምሳ. ፲፬፥፴፩፤ ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. መመኘት። መ ቅ.መ.መ. ምድር።
አልማ ፭፥፶፭–፶፮። ለ ሞዛያ ፬፥፳፬–፳፯፤ ፲፱ ሀ ራዕ. ፳፪፥፲፪፤
ቅ.መ.መ. ደሀ። ት. እና ቃ. ፵፪፥፵፪፤ ት. እና ቃ. ፩፥፲።
ለ ቅ.መ.መ. ምፅዋት፣ ፷፰፥፴–፴፪። ፳ ሀ ማቴ. ፭፥፭፤
የምፅዋት ስጦታ። ፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. የተሰበረ ልብ። ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፮–፶፰።
፻፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፯፥፩–፰

ክፍል ፶፯
በሀምሌ ፳፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በፅዮን፣ በጃክሰን የአገዛዝ ክፍል ሚዙሪ ውስጥ
ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። “የውርሳችሁን ምድር” ወደሚገልጽበት
ምዙሪ እንዲሄዱ ጌታ ያዘዘውን በመከተል (ክፍል ፶፪)፣ ሽማግሌዎች ከኦሀዮ ወደ
ሚዙሪ ምዕራባዊ ድንበር ተጉዘዋል። ጆሴፍ ስሚዝ ስለላማናውያን ጉዳይ በማ
ሰብ፣ ነቢዩ እንዲህ አለ፥ “ምድረበዳው እንደ ጽጌረዳ የሚያብበው መቼ ነው?
ፅዮን በክብሯ የምትገነባውስ መቼ ነው፣ እና በኋለኛው ቀናት ሁሉም አገሮች
የሚመጡበት ቤተመቅደስህ የት ነው የሚቆመው?” ከዚህ በኋላም ይህን ራዕይ
ተቀበለ።
፩–፫፣ ኢንዲፔንደንስ ሚዙሪ የፅዮን ሁም ሀ በአይሁድና በአህዛብ መካከል እስ
ከተማ እና የቤተመቅደስ ስፍራ ነው፤ ፬– ከሚሄደው መስመር ያሉትን መሬቶች በቅ
፯፣ ቅዱሳንም መሬቶችን ይግዙ እና በዚ ዱሳኑ ለ መገዛታቸው ጥበብ ነው፤
ያም አካባቢ ውርሶችን ይቀበላሉ፤ ፰– ፭ እና ደቀ መዛሙርቶቼ ምድርን ሀ ለመግ
፲፮፣ ስድኒ ጊልበርት ግምጃ ቤትን ያቋ ዛት እስከቻሉም ድረስ፣ የሳር መስክ ድንበር
ቁም፣ ዊልያም ደብሊው ፈልፕስ አሳታሚ ላይ ያሉትን መሬቶች እንዲሁ ጥበብ ነው።
ይሁን፤ እና ኦሊቨር ካውድሪም የሚታተ እነሆ፣ ይህን ለዘለአለም ውርስ ለ ማግኘታ
ሙትን ፅሁፎች ያርም። ቸው ጥበብ ነው።
፮ እና አገልጋዬ ስድኒ ጊልበርትም፣ በፅ
፩ ለቅዱሳኑ መሰብሰቢያ የመደብኩት ድቅ ለመደረግ እስከተከናወነ ድረስ እና
እና ሀ በቀደስኩት በዚህ ለ በሚዙሪ ሐ ምድር ጥበብም እንደመራው መጠን፣ ገንዘብን
ውስጥ በትእዛዜ አማካይነት መ የተሰበሰባ ለመቀበል፣ ለቤተክርስቲያኗ ሀ ወኪል በመ
ችሁ የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች ሆይ፣ ሆን፣ በአካባቢዎችም ሁሉ መሬቶችን ለመ
አድምጡ፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ። ግዛት በሾምኩት ሀላፊነት ይቁም።
፪ ስለዚህ፣ ይህም የቃል ኪዳን ምድር፣ ፯ እናም አገልጋዬ ሀ ኤድዋርድ ፓርት
እና ሀ ለፅዮን ከተማ ለ ስፍራም ነው። ሪጅም በሰጠሁት ሀላፊነት ይቁም፣ እና
፫ እና ጌታ አምላካችሁ እንዲህ ይላል፣ በትእዛዜም አማካይነት ለቅዱሳኑ ውርሳ
ጥበብን የምትቀበሉ ከሆነ እነሆ ጥበብም። ቸውን ለ ያካፍል፤ እናም እንዲረዱት የመ
እነሆ፣ አሁን ኢንዲፔንደንስ ተብሎ የሚ ረጣቸውም ይህን ያድርጉ።
ጠራው አማካዩ ስፍራ ነው፤ እናም ሀ የቤተ ፰ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
መቅደሱ ስፍራ ከፍርድ ቤቱ ሳይርቅ፣ ወደ አገልጋዬ ስድኒ ጊልበርት እራሱን በዚህ
ምዕራብ የሚገኘው ነው። ስፍራ ያቋቁም፣ እናም ያለማታለል እቃ
፬ ስለዚህ፣ ይህ ምድር፣ እናም ከዚያ ዎችን በመሸጥ ምድርን ለቅዱሳኑ እርዳታ
ወደ ምዕራብ ያሉትም መሬቶች፣ እንዲ ለመግዛት እና ደቀ መዛሙርትን በሚወር
፶፯ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፷፩፥፲፯። ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፶፯፤ ለ ት. እና ቃ. ፶፮፥፳።
ለ ት. እና ቃ. ፶፪፥፵፪። ፺፯፥፲፭–፲፯። ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፶፫።
ሐ ት. እና ቃ. ፳፱፥፯–፰፤ ፬ ሀ በዚህም ይሁዳ ስለ ማለት ፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፬።
፵፭፥፷፬–፷፮። ላማናውያን የሚጠቅስ፣ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣
መ ቅ.መ.መ. እስራኤል— አህዛብ ስለ ነጭ ሰፋሪዎች ኤድዋርድ።
የእስራኤል መሰብሰብ። የሚጠቅስ ነው። ለ ት. እና ቃ. ፵፩፥፱–፲፩፤
፪ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ለ ት. እና ቃ. ፵፰፥፬። ፶፰፥፲፬–፲፰።
ለ ት. እና ቃ. ፳፰፥፱፤ ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፵፱፣
፵፪፥፱፣ ፷፪። ፶፩፤ ፻፩፥፷፰–፸፬።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፯፥፱–፲፮ ፻፬
ሱበት ስፍራ ላይ እንዲቋቋሙ የሚያስፈ ጥቅም፣ ምንም የሚያገኘውን በፅድቅ
ልጋቸውን ማንኛውንም ነገሮች ለማግኘት ያግኝ።
የሚያስችሏቸውን ገንዘብ ለማግኘትም የግ ፲፫ እናም አገልጋዬ ሀ ኦሊቨር ካውድሪ፣
ምጃ ቤትን ይመስርት። በምመድብለት በማንኛውም ስፍራ፣ መን
፱ እናም በእርሱ እንደ ጸሀፊ ከተቀጠ ፈሱም በእርሱ በኩል ይህን ስለሚሰጥ፣
ሩት ሰዎች ማናቸውም በኩል ለህዝቡ እቃ ሁሉም ነገሮች በፊቴ ትክክል እንዲሆኑ
ዎች ለመላክ እንዲችል፣ አገልጋዬ ስድኒ ፅሑፍ በመገልበጥ፣ በማስተካከል፣ እና
ጊልበርት ፈቃድ ያግኝ—እነሆ ይህ ጥበብ በመምረጥ እንዳዘዝኩት እርሱን ይርዳው።
ነው፣ እና ማንም የሚያነበው ቢኖር ይረ ፲፬ እናም የተናገርኩባቸውም ሰዎች
ዳው፤ ሁሉ፣ በሚቻለው ፍጥነት ከቤተሰቦቻቸው
፲ እናም ሀ በጭለማ እና በሞት አካባቢ እና ጋር ነገሮችን እንደተናገርኳቸው ለማከናወን
ለ 
ጥላ ውስጥ ላሉት ወንጌሌም እንዲሰበክ፣ በፅዮን ምድር ውስጥ ይመስረቱ።
እንደዚህም ቅዱሳኔን ያስተዳድራቸው። ፲፭ እና አሁን ስለ መሰብሰቡ ጉዳይ—
፲፩ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ኤጲስ ቆጶሱና ወኪሉ ወደዚህ ምድር እን
አገልጋዬ ሀ ውልያም ደብሊው ፈልፕስ ዲመጡ ለታዘዙት ቤተሰቦች በሚቻልበት
በዚህ ስፍራ ላይ ይስፈር፣ እናም ለቤተ በኩል ወዲያውም ይዘጋጁ፣ እናም በሚወ
ክርስቲያኑም አንድ ለ አሳታሚ ሰው ይመ ርሱበትም ስፍራ ይትከሉ።
ስረት። ፲፮ እናም ለሚቀሩትም ሽማግሌዎች እና
፲፪ እናም እነሆ፣ አለምም ፅሁፉን ከተ አባላትም ሌሎች መረጃዎች ከዚህ በኋላ
ቀበሉ—እነሆ ጥበብም እነሆ—ለቅዱሳኑ ይሰጣቸዋል። እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፶፰
በነሀሴ ፩፣ ፲፰፻፴ (እ. አ. አ. ) በፅዮን ጃክሰን የግዛት ክፍል ሚዙሪ ውስጥ በነቢዩ
ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። ነቢዩና አብረውት የተጓዙት በጃክሰን የግ
ዛት ክፍል ሚዙሪ ውስጥ ከገቡ በኋላ በመጀመሪያው ሰንበት፣ የሀይማኖት ስብ
ሰባ ነበር እና ሁለት አባላትም ተጠምቀው ነበር። በዚያ ሳምንትም፣ ከቶምሰን
ቅርንጫፍ የመጡት የኮልዝቪል ቅዱሳን እና ሌሎችም በስፍራው ደረሱ (ክፍል
፶፬ን ተመልከቱ)። በዚህ አዲስ መሰብሰቢያ ስፍራ ውስጥ ጌታ ስለነሱ ምን ፈቃድ
እንዳለው ለማወቅ ብዙዎቹ ጓጉተው ነበር።
፩–፭፣ በስቃይ የሚጸኑ በክብር ይነገሳሉ፤ ጌታ ያዛል ይሽራልም፣ ፴፬–፵፫፣ ንስሀ
፮–፲፪፣ ቅዱሳኑ ለበጉ ጋብቻ እና ለጌታ ለመግባት፣ ሰዎች ኃጢአቶቻቸውን መና
እራት ይዘጋጁ፤ ፲፫–፲፰፣ ኤጲስ ቆጶሳት ዘዝና መተው አለባቸው፤ ፵፬–፶፰፣ ቅዱ
በእስራኤል ውስጥ ፈራጆች ናቸው፤ ፲፱– ሳን ውርሳቸውን ገዝተው በሚዙሪ ይሰ
፳፫፣ ቅዱሳን የአገርን ህግጋት ያክብሩ፣ ብሰቡ፤ ፶፱–፷፭፣ ወንጌሉ ለእያንዳንዱ
፳፬–፳፱፣ ሰዎች ነጻ ምርጫቸውን መል ፍጥረት መሰበክ አለበት።
ካምን ለማድረግ ይጠቀሙበት፤ ፴–፴፫፣
፲ ሀ ኢሳ. ፱፥፪፤ ለ መዝ. ፳፫፥፬። ለ ት. እና ቃ. ፶፰፥፴፯፣
ማቴ. ፬፥፲፮። ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ፈልፕስ፣ ፵–፵፩።
ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ። ውልያም ደብሊው። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. ካውደሪ፣ ኦልቨር።
፻፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፰፥፩–፲፰
፩ አድምጡ፣ የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌ ፱ አዎን፣ ሁሉም አገሮች የሚጋበዙበት
ዎች ሆይ፣ እናም ቃሌንም ስሙ፣ እናም በደንብ የተዘጋጀው የጌታ ቤት እራት የሆ
ስለራሳችሁ እና ስለላኳችሁ ሀ ስለዚህ አገር ነው ይዘጋጅ ዘንድ ነው።
ያለኝን ፈቃድም ከእኔ ተማሩ። ፲ መጀመሪያ፣ ባለጠጋውና የተማረው፣
፪ እውነት እላችኋለሁ፣ በህይወትም ጥበበኛውና መሳፍንቱ፤
ይሁን ሀ በሞት ትእዛዜን ለ የሚጠብቅ የተ ፲፩ እና ከዚያም በኋላ የሀይሌ ቀን ይመ
ባረከ ነው፤ እናም ሐ በመከራው መ ታማኝ ጣል፤ ከዚያም ደሀው፣ አንካሳው፣ እና አይነ
የሆነው፣ እርሱ በመንግስተ ሰማይ ያለው ስውሩም፣ እና ደንቆሮውም ወደ በጉ ሀ ጋብቻ
ዋጋ ታላቅ ይሆናል። ይመጣሉ፣ እናም ለሚመጣው ታላቅ ቀን
፫ ከዚህ በኋላ ስለሚመጡት ነገሮች ሀ አም የተዘጋጀውን የጌታን ለ እራት ይበላሉ።
ላካችሁ ያቀደውን፣ እናም ብዙ መከራን ፲፪ እነሆ፣ እኔ ጌታ ይህን ተናግሬአለሁ።
ተከትሎ የሚመጣውን ለ ክብር፣ በእዚህ ጊዜ ፲፫ እና ሀ ምስክርም ከፅዮን፣ አዎን፣ ከእ
በተፈጥሮ አይኖቻችሁ ልታዩ አትችሉም። ግዚአብሔር ቅርስ ከተማ አንደበት ይሄድ
፬ ከብዙ ሀ መከራ በኋላ ለ በረከቶች ይመ ዘንድ—
ጣሉና። ስለዚህ በብዙ ሐ ክብር መ አክሊልም ፲፬ አዎን፣ ለዚህ ምክንያት ነው ወደዚህ
የምትጭኑበት ቀን ይመጣል፤ ሰአቱ አልደ የሰደድኳችሁ፣ እና አገልጋዬ ሀ ኤድዋርድ
ረሰም፣ ነገር ግን እየቀረበ ነው። ፓርትሪጅንም የመረጥኩት፣ እናም ተል
፭ በልባችሁ ሀ ልታሮሩት እና ቀጥሎ የሚ ዕኮውን በዚህ አገር ውስጥ የሰጠሁት።
መጣውን ትቀበሉ ዘንድ፣ ይህን አስቀድሜ ፲፭ ነገር ግን ያለማመን እና ልበ ደንዳና
የምነግራችሁን አስታውሱ። ነት ከሆኑት ኃጢአቶቹ ንስሀ ካልገባ፣ ሀ እን
፮ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ለዚህ ዳይወድቅ ይጠንቀቅ።
ምክንያት ነው የሰደድኳችሁ—ታዛዥ እን ፲፮ እነሆ ይህ ተልዕኮው ለእርሱ ተሰጥቶ
ድትሆኑ፣ እና ወደፊት ስለሚመጡት ነገ ታል፣ እናም ዳግመኛም አይሰጥም።
ሮች ሀ ለመመስከር ልባችሁ ለ እንዲዘጋጁ፤ ፲፯ በዚህ ተልዕኮ የሚቆመው፣ እንደቀ
፯ ደግሞም የእግዚአብሔር ሀ ፅዮን ስለ ደሙት ቀናት፣ በእስራኤል ሀ ፈራጅ እን
ምትሰራበት ምድር መሰረቱን በመገን ዲሆን፣ የእግዚአብሔር ቅርስ መሬቶችን
ባት፣ እና ምስክርነቱንም በመስጠት ትከ ለ 
ለልጆቹ እንዲያከፋፍል ተመድቧልና፤
በሩ ዘንድ ነው፤ ፲፰ እናም የእርሱን ሕዝብ በእግዚአብ
፰ እና ደግሞም የሶባ ግብዣ ሀ ለደሀው እን ሔር ሀ ነቢያት በኩል በተሰጡት የመንግ
ዲዘጋጅ፤ አዎን፣ የሶባ ግብዣ፣ ለ የሰነበተ ስቱ ህግጋት አማካይነት በጻድቁ ምስክር፣
ወይን እንዲዘጋጅ፣ ይህም አለም የነቢያት እናም በአማካሪዎቹ እርዳታም እንዲፈርድ
አንደበት እንደማይወድቁ እንዲያውቅ ነው፤ ተመድቧል።
፶፰ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፰። የተባረከ፣ በረከት። ራዕ. ፲፱፥፱፤
፪ ሀ ፩ ጴጥ. ፬፥፮። ሐ ሮሜ ፰፥፲፯–፲፰፤ ት. እና ቃ. ፷፭፥፫።
ለ ሞዛያ ፪፥፳፪። ት. እና ቃ. ፻፴፮፥፴፩። ለ ሉቃ. ፲፬፥፲፮–፳፬።
ሐ ቅ.መ.መ. ጭንቀት። መ ቅ.መ.መ. አክሊል፤ ፲፫ ሀ ሚክ. ፬፥፪።
መ ፪ ተሰ. ፩፥፬። ከፍተኛነት። ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣
፫ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ፭ ሀ ዘዳግ. ፲፩፥፲፰–፲፱። ኤድዋርድ።
አምላክ። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ፲፭ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፥፲፪።
ለ ቅ.መ.መ. ክብር። ለ ት. እና ቃ. ፳፱፥፰። ፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፸፪–፸፬።
፬ ሀ መዝ. ፴፥፭፤ ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
ት. እና ቃ. ፻፩፥፪–፯፤ ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ደሀ። ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
፻፫፥፲፩–፲፬፤ ፻፱፥፸፮። ለ ኢሳ. ፳፭፥፮። ወንድ እና ሴት ልጆች።
ለ ቅ.መ.መ. መባረክ፣ ፲፩ ሀ ማቴ. ፳፪፥፩–፲፬፤ ፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. ነቢይ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፰፥፲፱–፴፰ ፻፮
፲፱ እውነት እላችኋለሁና፣ በዚህ አገር ፳፰ ሀይል በእነርሱ ውስጥ ነውና፣ በዚ
ህግጋቴ ይጠበቃል። ህም ራሳቸውን ሀ ይወክላሉ። እናም ሰዎች
፳ ማንም ሰው መሪ ነኝ ብሎ አያስብ፤ መልካም ስራን ከሰሩ ዋጋቸውን አያጡም።
ነገር ግን እንደ ፈቃዱ ምክር የሚፈርደ ፳፱ ነገር ግን እስኪታዘዝ ድረስ ምንም
ውን፣ ወይም በሌላ ቃል፣ የሚመክር ወይም የማያደርግ፣ እና ትእዛዝን በሚጠራጠር
በፍርድ ወንበር የሚቀመጠው እግዚአብ ልብ የሚቀበል፣ እና በስንፍና የሚጠብቅ፣
ሔር እርሱ ይምራው። እርሱ ሀ ይፈረድበታል።
፳፩ የአገርን ህግጋት ማንም ሰው አይጣስ፣ ፴ ሰውን ሀ የፈጠርኩ፣ እኔ ማን ነኝ ትእዛ
ምክንያቱም የእግዚአብሔርን ሀ ህግጋትን ዛቴንስ የማያከብረውን ጥፋተኛ እንዳይሆነ
የሚጠብቅ የአገርን ህግጋት መጣስ አያስ የማልይዘው እኔ እኔ ማን ነኝ? አል ጌታ፤
ፈልገውምና። ፴፩ ሀ ቃል ገብቼ እና ያልፈጸምሁ እኔ ማን
፳፪ ስለዚህ፣ ለመንገስ መብት ያለው ነኝ? ይላል ጌታ፤
እርሱ ሀ እስኪነግስ፣ እና ጠላቶቹን ሁሉ ከእ ፴፪ አዛለሁ እናም ሰዎች አያከብሩም፣
ግሩ በታች እስከሚያደርግ፣ ባሉት ባለስል ሀ 
እሸራለሁ እና በረከቶችንም አይቀበሉም።
ጣናት ተገዙ። ፴፫ ከዚያም በልባቸው እንዲህ ይላሉ፥
፳፫ እነሆ፣ ከእጄ የተቀበላችኋቸው ይህ የጌታ ስራ አይደለም፣ ቃል ኪዳኖቹ
ሀ 
ህግጋት የቤተክርስቲያኗ ህግጋት ናቸው፣ አልተሟሉምና። ነገር ግን ለእነዚህ ወዮ
እና በዚህም ብርሀን ያዙአቸው። እነሆ፣ ይህ ላቸው፣ ዋጋቸው ከላይ ሳይሆን ሀ ከስር
ጥበብ ነው። አድፍጦ ይጠብቃቸዋልና።
፳፬ እና አሁን ይህ አገር መኖሪያው ስለ ፴፬ እናም አሁን ስለዚህ አገር ሌሎች
ሆነው አገልጋዬ ኤድዋርድ ፓርትሪጅ እና ተጨማሪ መመሪያዎችን እሰጣችኋለሁ።
አማካሪዎቹ አድርጎ ስለሾማቸውም፤ እናም ፴፭ ገንዘቡን ለቤተክርስቲያኗ ኤጲስ
ሀ 
ጎተራዬን እንዲጠብቅ ተሹሞ በዚህ አገር ቆጶስ ሀ በመስጠት አገልጋዬ ማርቲን ሀርስ
ስለሚኖረውም ስለእርሱ እናገራለሁ፤ ለቤተክርስቲያኗ ምሳሌ መሆኑ ይህ በእኔ
፳፭ ስለዚህ፣ እርስ በራሳቸው እና ከእ ዘንድ ጥበብ ነው።
ኔም ጋር እንደሚመክሩት፣ ቤተሰቦቻቸ ፴፮ ደግሞም፣ ውርስን ለመቀበል ወደ
ውን ወደዚህ አገር ያምጡ። እዚህ አገር ለሚመጣ ሰው ሁሉ ይህ ህግ
፳፮ እነሆ፣ በሁሉም ጉዳዮች ትእዛዝ መስ ነው፤ እና በገንዘቡም ህጉ እንደሚመራው
ጠቴ ተገቢ አይደለም፤ ምክንያቱም በሁ ያደርግበታል።
ሉም ነገር መገደድ ያለበት እርሱም ሀ ሰነፍ ፴፯ ለጎተራ፣ እናም ሀ ለማተሚያ ቤት፣
ነው እናም ብልህ አገልጋይ አይደለም፤ ስለ የሚሆን ቦታ በኢንዲፔንደንስም መሬቶች
ዚህ ምንም ዋጋን አይቀበልም። እንዲገዙ ይህም ደግሞ በእኔ ዘንድ ጥበብ
፳፯ እውነት እላችኋለሁ፣ ሰዎች መል ነው።
ካም ስራን ሀ በጉጉት ማከናወን፣ እናም ብዙ ፴፰ መልካም እንደመሰለው ውርሱን እን
ነገሮችን በራሳቸው ነጻ ምርጫ ማድረግ፣ ዲቀበልም፣ ሌሎች መመሪያዎችም ለአገ
እናም ብዙ ጽድቅንም መስራት አለባቸው፤ ልጋዬ ማርቲን ሀርስ በመንፈስ ይሰጡታል፤
፳፩ ሀ ሉቃ. ፳፥፳፪–፳፮፤ ፳፬ ሀ ት. እና ቃ. ፶፩፥፲፫፤ ፴ ሀ ኢሳ. ፵፭፥፱–፲፤
ት. እና ቃ. ፺፰፥፬–፲፤ ፸፥፯–፲፩። ሔለ. ፲፪፥፮።
እ.አ. ፩፥፲፪። ፳፮ ሀ ማቴ. ፳፬፥፵፭–፶፩፤ ፴፩ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፴፯–፴፰፤
ቅ.መ.መ. መንግስት። ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፱–፻። ፹፪፥፲።
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. መሲህ፤ ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. ስራዎች፤ ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፮፥፫–፬።
አንድ ሺህ አመት፤ ትጋት። ፴፫ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፵፭።
ኢየሱስ ክርስቶስ። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ። ፴፭ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴–፴፪።
፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ህግ። ፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፲፩–፲፪።
፻፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፰፥፴፱–፶፯
፴፱ ለኃጢአቱም ንስሀ ይግባ፣ የአለምን ፵፱ በቤተክርስቲያኗ ድምፅም፣ በኦሀዮ
ምስጋናን ይፈልጋልና።
ሀ 
ቤተክርስቲያን፣ ሀ በፅዮን ምድር ለመግዛት
፵ እናም አገልጋዬ ሀ ውልያም ደብሊው ገንዘብ የሚቀበል ወኪል ይመረጥ።
ፈልፕስም በተሾመበት ስልጣን ሀላፊነቱን ፶ እናም ለአገልጋዬ ስድኒ ሪግደን የፅዮን
ያከናውን፣ እናም ውርሱንም በዚህ አገር አገርን አገላለፅ፣ እና በመንፈስ እንደሚገ
ይቀበል። ለፅለትም የእግዚአብሔርን ፈቃድ መግ
፵፩ እናም እርሱም ንስሀ ይገባ ዘንድ ለጫ ሀ ይፅፍ ዘንድ ትእዛዝን እሰጠዋለሁ፤
ያስፈልገዋል፣ ምክንያቱም ከሌሎች በላይ ፶፩ እናም በኤጲስ ቆጶስ ወይም በወኪሉ
ስልጣን ለማግኘት ስለሚፈልግ፣ እናም እጅ የሚገቡት ገንዘቦች የሚሰበሰቡበት
በፊቴም በበቂ የዋህ ስላልሆነ፣ እኔ ጌታ ማዘዣ፣ እርሱም መልካም እንደሚመስ
አልተደሰትኩበትም። ለው ወይም እንደሚመራበት ለእግዚአብ
፵፪ እነሆ፣ ለኃጢያቶቹ ሀ ንስሀ የሚገ ሔር ልጆች ውርስ መሬት ይገዛ ዘንድ ለሁ
ባም፣ ለ ይቅርታን ይቀበላል፣ እናም እኔ ሉም ቤተክርስቲያኖች ደብዳቤ እና ማዘዣ
ጌታ ደግሜ ሐ አላስታውሳቸውም። ያቅርብ።
፵፫ በዚህም ሰው ለኃጢአቶቹ ንስሀ እን ፶፪ እነሆ እውነት እላችኋለሁ፣ ደቀ
ደገባ ታውቃላችሁ—እነሆ፣ ሀ ይናዘዛቸዋል መዛሙርቶቹ እና የሰው ልጆች ልባቸ
እናም ለ ይተዋቸዋልም። ውን እንዲከፍቱ፣ እንዲሁም ጊዜ እንደ
፵፬ እናም አሁን ስለተቀየሩት የቤተክርስ ፈቀደ ክፍለ ሀገሩን ሁሉ ይገዛ ዘንድ የጌታ
ቲያኔ ሽማግሌዎች ይህን እላለሁ፣ በእምነት ፍላጎት ነው።
በሆነ ጸሎት ካልፈለጉ በቀር፣ እና ጌታ ካል ፶፫ እነሆ፣ ይህም ጥበብ ነው። ይህን ያድ
መደበላቸው በስተቀር፣ ውርሳቸውን የሚቀ ርጉ ያለበለዚያ ደም ካልፈሰሰ በቀር ምንም
በሉበት ጊዜ፣ ገና ብዙ አመታት፣ ይቀራሉ። ሀ 
ወርስ አይቀበሉምና።
፵፭ እነሆ፣ ህዝብን ከአለም ዳርቻዎች ፶፬ ደግሞም፣ የሚገኝ መሬት እስካለ
ድረስ በአንድነት ሀ ይሰበስቧቸዋልና። ድረስ፣ የተለያዩ ችሎታ ያላቸው ሰራተ
፵፮ ስለዚህ፣ ራሳችሁን በአንድነት አሰ ኞች ለእግዚአብሔር ቅዱሳን እንዲሰሩ
ባስቡ፣ እና በዚህ አገር እንዲቀሩ ያልተ ወደዚህ አገር ይላኩ።
ጠሩትም በአካባቢው ባሉት ክፍለ ሀገሮች ፶፭ እነዚህ ነገሮች ሁሉ በዕቅድ ይደረጉ፤
ወንጌሉን ይስበኩ፣ እና ከዚያም በኋላ ወደ ጊዜ በጊዜም ኤጲስ ቆጶሱ ወይም የቤተክ
የቤቶቻቸው ይመለሱ። ርስቲያኗ ወኪል በምድር ላይ የመስራትን
፵፯ በመንገዳቸውም ላይ ይስበኩ፣ እናም መብት እንዲታወቅ ያድርጉ።
ስለእውነትም በሁሉም ቦታዎች ሀ ምስክር ፶፮ የመሰብሰቢያው ስራም በጥድፊያ
ነት ይስጡ፣ እናም ባለጠጎችን፣ እናም ከፍ ወይም በመሯሯጥ አይሁን፤ ነገር ግን ይህም
ያሉትንም ሆነ ዝቅ ያሉትን፣ እናም ደሆች በቤተክርስቲያኗ ጉባኤ ላይ ሽማግሌዎች
ንም ንስሀ እንዲገቡ ይጥሯቸው። ከጊዜ ወደጊዜ እንደሚቀበሉት እውቀት
፵፰ የምድር ኗሪዎች ንስሀ በሚገቡበት መጠን የሚመክሩት ይሁን።
መጠን፣ ሀ ቤተክርስቲያኖችን ይመስርቱ። ፶፯ አገልጋዬ ስድኒ ርግደን ይህን አገር እና
፴፱ ሀ ፪ ኔፊ ፳፮፥፳፱፤ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። የእስራኤል መሰብሰብ።
ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፴፬–፴፯። ሐ ኢሳ. ፵፫፥፳፭። ፵፯ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፰።
፵ ሀ ቅ.መ.መ. ፈልፕስ፣ ፵፫ ሀ ት. እና ቃ. ፲፱፥፳፤ ፷፬፥፯። ፵፰ ሀ ይህም የቤተክርስቲያኗ
ውልያም ደብሊው። ቅ.መ.መ. መናዘዝ። ቅርንጫፎች ማለት ነው።
፵፪ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ለ ት. እና ቃ. ፹፪፥፯። ፵፱ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን።
ንስሀ መግባት። ፵፭ ሀ ዘዳግ. ፴፫፥፲፯። ፶ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፶፭–፶፮።
ለ ኢሳ. ፩፥፲፰። ቅ.መ.መ. እስራኤል— ፶፫ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፳፯–፴፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፰፥፶፰–፶፱፥፩ ፻፰
ቤተመቅደስ የሚሰራበትን ስፍራ ለጌታ
ሀ 
ቹን ሁሉ አልተናዘዛቸውም፣ እናም ሊደ
ይቀድስ እናም ይመርቅ። ብቃቸው ያስባልና።
፶፰ የጉባኤ ስብሰባም ይጠራ፤ እናም ከዚ ፷፩ አንዳንዶቹ መመዘን ከሚቻለው በላይ
ያም በኋላ አገልጋዮቼ ስድኒ ርግደን እና የተባረኩት ወደዚህ አገር የሚመጡት የቀ
ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ በመሬታቸው ላይ ሩት የቤተክርስቲያኗ ሽማግሌዎችም በጉ
እንዲያከናውኑ የሰጠኋቸውን እናም ጉባ ባኤ በዚህ አገር ውስጥ ይሰብሰቡ።
ኤዎቹ ሀ የመሯቸውን ለማከናወን ይመ ፷፪ አገልጋዬም ኤድዋርድ ፓርትሪጅም
ለሱ፣ እናም ኦሊቨር ካውድሪም ከእነርሱ የእነርሱን ጉባኤ ይምራ።
ጋር ይሂድ። ፷፫ እናም በመንገዳቸውም ወንጌልን
፶፱ የሚያውቀውን እና በእር በመስበክ፣ ስለተገለጡላቸው ነገሮች ምስ
ግጥ የሚያምነውን በሚጓዝበት መን ክር በመስጠት፣ ይመለሱ።
ገድ ሀ ሳይሰብክ ማንም ሰው ከዚህ አገር ፷፬ በእውነት፣ ድምፅ ከዚህ ስፍራ ወደ
አይመለስ። አለም ሁሉ፣ እናም ወደ ምድር ዳርቻ
፷ ለዛይባ ፒተርሰን የተሰጠው ይወሰድ ድረስ፣ ሊሄድ ይገባል—የሚያምኑትን
በት፤ እናም የቤተክርስቲያን አባልነቱ በሚከተለው ሀ ምልክት፣ ወንጌሉ ለእያን
ንም መሆንም ይቀጥል፣ እናም ለኃጢአ ዳንዱ ፍጥረት ለ መሰበክ አለበት።
ቶቹ በሚገባ ሀ እስከሚገሰጽ ድረስ በራሱ ፷፭ እናም እነሆ የሰው ልጅ ሀ ይመጣል።
እጅ ከወንድሞች ጋር ይስራ፤ ኃጢአቶ አሜን።

ክፍል ፶፱
በነሀሴ ፯፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በጃክሰን የግዛት ክፍል ሚዙሪ፣ በፅዮን ውስጥ፣
በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። ከዚህ ራዕዩ በፊትም፣ ህዝቡ በዚ
ያን ጊዜ ስለተሰበሰቡበት የፅዮን መሬት ነቢዩ በግልፅ ጻፈ። ምድሩም ጌታ እን
ዳዘዘው ተቀድሶ ነበር፣ እናም ወደፊት ቤተመቅደስ የሚሰራበት ስፍራም ተመ
ርቆ ነበር። ይህ ራዕይ በተቀበለበት ቀን፣ የጆሴፍ ናይት ቀዳማዊ ባለቤት ፖሊ
ናይት ሞተች፣ እርሷም በ ፅዮን የሞተች የመጀመሪያ የቤተክርስቲያኗ አባል ነበ
ረች። የመጀመሪያ አባላት ይህን ራዕይ “ቅዱሳን ሰንበትን የሚጠብቁበት እና እን
ዴት እንደሚጾሙና እንደሚጸልዩ የሚያስተምር” ነው ብለው ይናገሩበት ነበር።
፩–፬፣ በፅዮን ውስጥ የሚገኙት ታማኝ ጣው አለም ዘለአለማዊ ህይወት ቃል
ቅዱሳን ይባረካሉ፤ ፭–፰፣ ጌታን በማ ተገብቶላቸዋል።
ፍቀር እና በማገልገል ትእዛዛቱን ያክ
ብሩ፤ ፱–፲፱፣ የጌታን ቀን ቅዱስ አድ ፩ እነሆ፣ ጌታም እንዲህ ይላል፣ እንዳ
ርጎ በመጠበቅ፣ ቅዱሳን በስጋ እና በመ ዘዝኳቸው ሙሉ ሀ አይናቸውን ወደ ክብሬ
ንፈስ ተባርከዋል፤ ፳–፳፬፣ ጻድቃ አድርገው ወደዚህ አገር የመጡት የተባ
ኑም በዚህ አለም ሰላም እና በሚመ ረኩ ናቸው።
፶፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፫፤ ፶፱ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ፷፭ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
፹፬፥፫–፭፣ ፷ ሀ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
፴፩፤ ፺፯፥፲–፲፯። ፷፬ ሀ ቅ.መ.መ. ምልክት። ፶፱ ፩ ሀ ማቴ. ፮፥፳፪–፳፬፤
፶፰ ሀ ቅ.መ.መ. የጋራ ስምምነት። ለ ቅ.መ.መ. መስበክ። ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፯።
፻፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፱፥፪–፲፮
፪ በህይወት ያሉት ምድርን ሀ ይወርሳሉ፣ ስን ለ መስዋዕት አድርገህ ለጌታ አምላካህ
እና ለ የሞቱትም ከሁሉም ድካሞቻቸው ሐ 
በፅድቅ አቅርብ።
ያርፋሉ፣ እናም ስራዎቻቸው ይከተሏ ፱ ከአለም ነገሮች ራስህን ንጹህ እና ሀ ነውር
ቸዋል፤ እናም ባዘጋጀሁላቸው በአባቴም የሌለበት ለማድረግ ወደ ጸሎት ቤት ሂድ፣
ሐ 
ቤቶች ውስጥ መ አክሊልን ይቀበላሉ። እናም ለ በቅዱስ ቀኔም ቅዱስ ስርዓቶችህን
፫ አዎን፣ ወንጌሌን በማክበር በፅዮን አቅርብ፤
ምድር ላይ እግሮቻቸውን ያሳረፉትም የተ ፲ በእውነት ከስራህ እንድታርፍ እናም
ባረኩ ናቸው፤ ምክንያቱም፤ የምድር መል ለልዑልም አምልኮህን ሀ እንድትሰጥ ይህ
ካም ነገሮች የእነርሱ ደመወዛቸው ይሆና ቀን ተሰጥቶሀልና፤
ልና፣ እና ምድርም ሀ በጥንካሬዋ መልካ ፲፩ ነገር ግን፣ በሁሉም ቀናት እና በሁ
ምን ውጤት ታመጣለች። ሉም ጊዜያት ስእለትህም በፅድቅ ይቅረብ።
፬ ከላይ በሚመጡም በረከቶችም፣ አዎን፣ ፲፪ በዚህ በጌታ ቀን ግን፣ በወንድሞ
እናም በፊቴ ሀ ታማኝ እና ለ ትጉሆች ለሆኑ ችህ እና በጌታህ ፊት ኃጢአትህን ሀ በመና
ትም፣ ጥቂት ባልሆኑ ትእዛዛት፣ እናም በጊ ዘዝ፣ መስዋዕትህን እና ቅዱስ ለ ቁርባንህን
ዜአቸውም ሐ ራዕይና አክሊልን ይቀበላሉ። ለልዑልህ ለማቅርብ አስታውስ።
፭ ስለዚህ፣ እንዲህ በማለት ትእዛዛትን ፲፫ ሀ ጾምህ ፍጹም እንዲሆን፣ ወይም
እሰጣቸዋለሁ፥ ጌታ አምላክህን በፍጹም በሌላ ቃል ለ ደስታህ እንዲሞላ፣ ምግብህን
ሀ 
ልብህ፣ በሙሉ ሀይልህ፣ አዕምሮህ፣ እና በአንድ ልብ ከማዘጋጀት በቀር በዚህ ቀን
ጉልበትህ ለ ውደድ፤ እናም በኢየሱስ ክር ሌላ ምንም ነገር አታድርግ።
ስቶስ ስምም ሐ አገልግለው። ፲፬ በእውነት፣ ይህ ጾም እና ጸሎት፣
፮ ሀ ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ። ወይም በሌላ ቃል፣ መደሰት እና መጸለይ
ለ 
አትስረቅ፤ ወይም ሐ አታመንዝር፣ ወይም ነው።
መ 
አትግደል፣ ወይም እንደዚህ አይነት ነገ ፲፭ እነዚህን ነገሮች ሀ በምስጋና፣ እና በፈ
ሮችን አታድርግ። ቃደኛ ልብ እና ፊት፣ እናም ኃጢአትም
፯ ጌታ አምላክህን በሁሉም ነገሮች ሀ አመ ስለሆነ በብዙ ለ መሳሳቅ ሳይሆን ሐ በደስተኛ
ስግን። መ 
ልብና ፊት ካደረግህ—
፰ የተሰበረ ልብን እና ሀ የተዋረደ መንፈ ፲፮ በእውነት እላለሁ፣ ይህን ነገር ካላደ
፪ ሀ ማቴ. ፭፥፭፤ ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ልብ። ፱ ሀ ያዕ. ፩፥፳፯።
ት. እና ቃ. ፷፫፥፳፣ ለ ዘዳግ. ፲፩፥፩፤ ለ ቅ.መ.መ. የሰንበት ቀን።
፵፰–፵፱። ማቴ. ፳፪፥፴፯፤ ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ማምለክ።
ለ ራዕ. ፲፬፥፲፫። ሞሮኒ ፲፥፴፪፤ ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. መናዘዝ።
ቅ.መ.መ. ስጋዊ ሞት፤ ት. እና ቃ. ፳፥፲፱። ለ ይህም በጊዜ፣ በችሎታ
ገነት። ቅ.መ.መ. ፍቅር። ወይም በገንዘብም ቢሆን፣
ሐ ዮሐ. ፲፬፥፪፤ ሐ ቅ.መ.መ. አገልግሎት። እግዚአብሔርን እና
ት. እና ቃ. ፸፪፥፬፤ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ጓደኝነት። ሰዎች በማገልገል ቁርባን
፸፮፥፻፲፩፤ ፹፩፥፮፤ ለ ቅ.መ.መ. መስረቅ። ማቅረብ ማለት ነው።
፺፰፥፲፰። ሐ ቅ.መ.መ. ማመንዘር። ቅ.መ.መ. መስዋዕት።
መ ቅ.መ.መ. አክሊል፤ መ ቅ.መ.መ. ግድያ። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. ጾም፣ መጾም።
ከፍተኛነት። ፯ ሀ መዝ. ፺፪፥፩፤ ለ ቅ.መ.መ. ደስታ።
፫ ሀ ዘፍጥ. ፬፥፲፪፤ አልማ ፴፯፥፴፯፤ ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣
ሙሴ ፭፥፴፯። ት. እና ቃ. ፵፮፥፴፪። ምስጋናን፣ ምስጋና
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ብቁ፣ ብቁነት። ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣ መስጠት።
ለ ቅ.መ.መ. ትጋት። ምስጋናን፣ ምስጋና ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፱።
ሐ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩፤ መስጠት። ሐ ዘፀአ. ፳፭፥፪፤
፸፮፥፯፤ ፺፰፥፲፪፤ ፰ ሀ ቅ.መ.መ. የተሰበረ ልብ። ት. እና ቃ. ፷፬፥፴፬።
፻፳፩፥፳፮–፳፱። ለ ቅ.መ.መ. መስዋዕት። መ ምሳ. ፲፯፥፳፪።
ቅ.መ.መ. ራዕይ። ሐ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፶፱፥፲፯–፷፥፬ ፻፲
ረግህ፣ የምድር ሙላት፣ እንዲሁም የዱር ሰጠ እግዚአብሔርን ያስደስተዋል፤ በብ
አራዊቶች እና የሰማይ አዕዋፋት፣ እናም ልጫ ወይም በግድ ሳይሆን፣ በጥበብ እን
በዛፍ ላይ የሚወጡት እና በምድር የሚራ ደዚህ እንዲጠቀሙባቸው ነውና የተፈጠ
መዱ ሁሉ የአንተ ይሆናሉ፤ ሩት።
፲፯ አዎን፣ ቅጠላ ቅጠሎች፣ እናም ለም ፳፩ በሁሉም ነገሮች ውስጥ የእርሱ እጅ
ግብ ይሁን ለልብስ፣ ወይም ለቤትም፣ እንዳለበት ሀ ካለመመስከር እና ትእዛዙን
ወይም ለጋጣ፣ ወይም የመዝናኛ ስፍራዎች፣ ካለማክበር በቀር፣ በምንም መንገድ ሰው
ወይም ለአትክልት ስፍራ፣ ወይም ለወይን እግዚአብሔርን ለ አያስቀይመውም፣ ወይም
ስፍራም፣ የሚሆኑትን ከምድር የሚመጡት በማንም ላይ ቁጣው አይቀጣጠልም።
መልካም ነገሮች ሁሉ የአንተ ይሆናሉ፤ ፳፪ እነሆ፣ ይህም በህግ እና በነብያቱ
፲፰ አዎን፣ በጊዜአቸው ሀ በምድር ላይ መሰረት ነው፤ በዚህም ጉዳይ ደግማችሁ
የሚያድጉት ነገሮች የተፈጠሩት ለሰው አትነትርኩኝ።
ጥቅም፣ አይንን እና ልብን ለማስደሰት ፳፫ ነገር ግን ሀ የፅድቅን ስራ የሚሰራው
ነውና፤ ለ 
ደመወዙን፣ እንዲሁም በዚህ አለም
፲፱ አዎን፣ ለምግብ እና ለልብስ፣ ለጣዕም ሐ 
ሰላም፣ እና በሚመጣው አለምም መ ዘለ
እና ሽታ፣ ሰውነትን ለማጠንከር እና ነፍስ አለማዊ ህይወትን ይቀበላል።
ንም ለማደስ የተፈጠረ ነው። ፳፬ እኔ ጌታ ይህን ተናግሬአለሁ፣ እና
፳ እናም እነዚህን ነገሮች ሁሉ ለሰው ስለ መንፈስም ይመሰክራል። አሜን።

ክፍል ፷
በነሀሴ ፰፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በጃክሰን አውራጃ ሚዙሪ ውስጥ ለነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ጊዜ ወደ ጃክሰን አውራጃ የተጓዙ እና በመሬቱና
በቤተመቅደስ መገንቢያ ቦታ መቀደስ የተሳተፉ ሽማግሌዎች ምን ማድረግ እን
ደሚያስፈልጋቸው ለማወቅ ፈልገው ነበር።
፩–፱፣ ሽማግሌዎች በኃጢአተኞቹ ጉባኤ ፪ ነገር ግን በአንዳንዶች አልተደሰ
መካከል ወንጌልን ይስበኩ፤ ፲–፲፬፣ ጊዜ ትኩም፣ ሀ አንደበቶቻቸውን አልከፈቱ
አቸውን አያጠፉም እናም ችሎታቸውንም ምና፣ ነገር ግን ሰውን ለ በመፍራት የሰጠ
አይደብቁም፤ ፲፭–፲፯፣ ወንጌሉን ባልተ ኋቸውን ችሎታ ሐ ደብቀዋል። ለእነዚህ
ቀበሉት ላይ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ አይነቶችም ወዮላቸው፣ ቁጣዬ በእነርሱ
እግራቸውን ይጠቡ። ላይ ነዳለችና።
፫ እናም እንዲህ ይሆናል፣ ለእኔ ይበልጥ
፩ እነሆ፣ ወደመጡበት አገር ፈጥነው ታማኝ ካልሆኑ ይህም፣ እንዲሁም ያላቸ
ለሚመለሱት ለቤተክርስቲያኑ ሽማግሌ ውም፣ ሀ ይወሰድባቸዋል።
ዎች ጌታ እንዲህ ይላል፥ እነሆ፣ ወደዚህ ፬ እኔ ጌታ ከላይ በሰማያት፣ እናም በም
ስፍራ መምጣታችሁ አስደስቶኛል፤ ድር ሀ ሰራዊት መካከልም እገዛለሁና፤ እናም
፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. ምድር። ሐ ማቴ. ፲፩፥፳፰–፴። ሰውን መፍራት።
፳፩ ሀ ኢዮብ ፩፥፳፩። ቅ.መ.መ. ሰላም። ሐ ሉቃ. ፰፥፲፮፣ ፲፰።
ለ ቅ.መ.መ. መበደል። መ ት. እና ቃ. ፲፬፥፯። ፫ ሀ ማር. ፬፥፳፭፤
፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ። ፷ ፪ ሀ ኤፌ. ፮፥፲፱–፳። ት. እና ቃ. ፩፥፴፫።
ለ ቅ.መ.መ. መባረክ፣ ለ ማቴ. ፳፭፥፲፬–፴። ፬ ሀ አልማ ፵፫፥፶።
የተባረከ፣ በረከት። ቅ.መ.መ. ፍርሀት—
፻፲፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፥፭–፲፯
ለ 
እንቁዎቼን በምሰበስብበት ጊዜ፣ ሁሉም ፲፩ እና የሚችለውም፣ በወኪሉ በኩልም
ሰዎች የእግዚአብሔር ሀይልን የሚያውጀው ይህን ይመልስ፤ እናም ከማይችለውም፣
ምን እንደሆነም ያውቃሉ። ከእርሱ ይህ አይጠበቅበትም።
፭ ነገር ግን፣ ወደ መጣችሁበት አገር ስለ ፲፪ እናም አሁን ወደዚህ ምድር እየመጡ
ምትጓዙበትም እነግራችኋለሁ። ለእኔ ምንም ስላሉትም ቅሪቶች እናገራለሁ።
ልዩነት ስለሌለው፣ እንደሚመስላችሁ መዘ ፲፫ እነሆ፣ በኃጢአተኞቹ ጉባኤ መካከል
ውር ይሰራ ወይም ይገዛ፣ እናም ሴንት ሉዊስ ወንጌሌን እንዲሰብኩ ተልከው ነበር፤ ስለ
ወደሚባለው ከተማም ፈጥናችሁ ተጓዙ። ዚህ፣ እንዲህም ትእዛዝ እሰጣቸዋለሁ፥
፮ ከዚያም ቦታ አገልጋዮቼ ስድኒ ሪግደን፣ ጊዜአችሁን ሀ አታጥፉ፣ ለ ችሎታችሁንም
ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ፣ እና ኦሊቨር ካው እንዳይታወቁ አትቅበሩ።
ድሪ ም ወደ ስንሰናቲ ይጓዙ፤ ፲፬ እናም ወደ ፅዮን ምድር ከመጣችሁም
፯ እናም በዚህ ስፍራም ድምጻቸውን አን እናም ቃሌን ካወጃችሁ በኋላ፣ በችኮላ፣
ስተው፣ ያለ ቍጣና አለ ጥርጥር፣ ቅዱስ ወይም ሀ በቁጣ ወይም በጥላቻ ሳይሆን፣ በኃ
እጆችን በማንሳት፣ በጎላ ድምፅ ቃላቴን ጢአተኞቹ ጉባኤ መካከል ወንጌሌን በማ
ይግለጹ። ሀ ቅዱሳን አደርጋችሁ ዘንድ ወጅ ፈጥናችሁ ተመለሱ።
ይቻለኛልና፣ እናም ኃጢአቶቻችሁም ፲፭ እናም እንዳታስቆጧቸው በፊት ለፊ
ለ 
ተሰርየዋል። ታቸው ሳይሆን በሚስጥር፣ በማይቀበሏ
፰ እና የሚቀሩትም፣ ከመጡባቸው ቤተ ችሁም ላይ ከእግራችሁ በታች ያለውን
ክርስቲያኖች እስከሚመለሱ ድረስ፣ ሁለት ሀ 
ትቢያ አራግፉ፤ ይህም በፍርድ ቀን ምስ
በሁለት በመሆን፣ እናም በችኮላ ሳይሆን፣ ክር ይሆንባቸው ዘንድ እግራችሁን እጠቡ።
ቃሉን በኃጢአተኞቹ ጉባኤ መካከል በመ ፲፮ እነሆ፣ ይህም ለእናንተ በቂ እናም የእ
ስበክ፣ ከሴንት ልዊስ ጎዞአቸውን ይጀምሩ። ርሱ የላካችሁም ፈቃድ ነው።
፱ እናም ይህም ሁሉ ለቤተክርስቲያኖቹ ፲፯ እናም በአገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግ
ጥቅም ነው፤ ለዚህም ምክንያት ልኬአቸ ማዊ አንደበት በኩልም ስለስድኒ ሪግደን
ዋለሁና። እና ኦሊቨር ካውድሪ ይገለጣል። የሚቀ
፲ እናም አገልጋዬ ሀ ኤድዋርድ ፓርትሪጅ ረውም ከዚህ በኋላ ይገለጣል። እንዲህም
የሰጠሁትን ገንዘብ፣ እንዲመለሱ ለታዘዙት ይሁን። አሜን።
ለእኔ ሽማግሌዎች ክፈሉን ይስጥ፤

ክፍል ፷፩
በነሀሴ ፲፪፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በመክኢልዋኢን መታጠፊያ፣ በሚዙሪ ወንዝ
ዳርቻ ላይ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። ወደ ከርትላንድ በሚመለሱ
በት ጉዞ ነቢዩ እና አስር ሽማግሌዎች በሚዙሪ ወንዝ ላይ በታንኳዎች ተጉዘው
ነበር። በጉዞአቸው ሶስተኛው ቀን ብዙ አደገኛ አጋጣሚዎች ነበሯቸው። ሽማ
፬ ለ ኢሳ. ፷፪፥፫፤ ኤድዋርድ። ፲፭ ሀ ማቴ. ፲፥፲፬፤
ዘካ. ፱፥፲፮፤ ፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፵፪። ሉቃ. ፱፥፭፤
ሚል. ፫፥፲፯፤ ቅ.መ.መ. ስራ ሰልቺ፣ የሐዋ. ፲፫፥፶፩፤
ት. እና ቃ. ፻፩፥፫። ስራ ፈቺ። ት. እና ቃ. ፳፬፥፲፭፤
፯ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ለ ማቴ. ፳፭፥፳፬–፴፤ ፸፭፥፳፤ ፹፬፥፺፪።
ለ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፰።
፲ ሀ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣ ፲፬ ሀ ምሳ. ፲፬፥፳፱።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፩፥፩–፲፮ ፻፲፪
ግሌ ዊልያም ደብሊው ፌልፕስ፣ በቀን ራዕይ፣ አጥፊው በውሀ ገጽ ላይ በሀይል
ሲንሳፈፍ አየው።
፩–፲፪፣ ጌታ በውሀዎች ላይ ብዙ ጥፋቶ እና አገልጋዬ ሀ ውልያም ደብሊው ፌልፕስ
ችን አውጇል፤ ፲፫–፳፪፣ ውሀዎች በዮ ወደ ጥሪአቸው እና ተልዕኮአቸው በፍጥነት
ሐንስ ተረግመዋል፣ እናም አጥፊው በእ መሄዳቸው አስፈላጊ ነው።
ነዚህ ገጾች ላይ ይንሳፈፋል፤ ፳፫–፳፱፣ ፰ ይሁን እንጂ፣ አንድ እንድትሆኑ፣
አንዳንዶች ውሀዎችን ለማዘዝ ሀይል አላ ሀ 
በክፋትም እንዳትጠፉ፣ ለኃጢአታችሁ
ቸው፤ ፴–፴፭፣ ሽማግሌዎች ሁለት በሁ ሁሉ ለ ከመገሰጻችሁ በፊት እንድትሄዱ
ለት ይጓዙ እናም ወንጌልን ይስበኩ፤ ፴፮– አልፈቅድም፤
፴፱፣ ለሰው ልጅ መመለስም ይዘጋጁ። ፱ አሁን ግን፣ እንዲህ እላለሁ፣ መሄዳ
ችሁ ፍቃዴ ነው። ስለዚህ፣ አገልጋዮቼ
፩ እነሆ፣ እናም ሁሉም ሀ ሀይል ያለውን፣ ስድኒ ጊልበርት እና ዊልያም ደብሊው
ከዘለአለም እስከ ዘለአለም የሆነውን፣ እን ፌልፕስ በፊት አብረዋቸው የነበሩትን
ዲሁም ለ አልፋና ኦሜጋ፣ የመጀመሪያና ይውሰዱ፣ እናም ተልዕኮአቸውን ለማ
የመጨረሻውን የእርሱን ድምፅ አድምጡ። ሟላትም በፍጥነት ጉዞአቸውን ይጀምሩ፣
፪ እነሆ፣ እኔ ጌታ ኃጢአቶችን ስለምሰ እናም በእምነትም ይቋቋማሉ፤
ርይ፣ እና ኃጢአታቸውን በትሁት ልብ ፲ እናም ታማኝ ከሆኑም ይጠበቃሉ፣ እና
ሀ 
ለሚናዘዙት ለ በምህረት የተሞላሁ ስለሆ እኔ፣ ጌታም፣ ከእነርሱ ጋር ነኝ።
ንኩ፣ ኃጢአታችሁ ሐ የተሰረየላችሁ፣ በዚህ ፲፩ እናም የሚቀሩት ለልብስ የሚያስፈ
ስፍራ የተሰበሰባችሁ የቤተክርስቲያኔ ሽማ ልገውን ይውሰዱ።
ግሌዎች ሆይ፣ ጌታ እንዲህ ይላችኋል፤ ፲፪ አገልጋዬ ስድኒ ጊልበርትም፣ እን
፫ ነገር ግን እንዲህ እላችኋለሁ፣ በዳርቻ ደተስማማችሁበት፣ አስፈላጊ ያልሆኑትን
ዎቹ ያሉት ኗሪዎች እምነት በማጣት እየ ይውሰድ።
ጠፉ እያሉ፣ እነዚህ ሁሉም ሽማግሌዎቼ ፲፫ እናም አሁን፣ እነሆ፣ ስለእነዚህ ነገ
በውሀ ላይ በፍጥነት መጓዝ አያስፈልጋቸ ሮች በተመለከተ ሀ ትእዛዝን የምሰጣችሁ
ውም። ለ 
ለጥቅማችሁ ነውና፤ እናም እኔ ጌታ፣
፬ ይሁን እንጂ፣ ይህን የፈቀድኩት እናንት እንደ ቀደሙት ቀናት ከሰዎች ጋር እንዳ
ምስክር እንድትሰጡ ነው፤ እነሆ፣ በውሀ ደረግሁ አነጋግራችኋለሁ።
ዎች ላይ፣ እና ከዚህ በኋላም ተጨማሪ ብዙ ፲፬ እነሆ፣ እኔ ጌታ በመጀመሪያ ሀ ውሀዎ
አደጋዎች አሉ፤ ችን ባረኩአቸው፤ ነገር ግን በመጨረሻዎ
፭ እኔ ጌታ፣ በቁጣዬ በውሀዎች ላይ ብዙ ቹም ቀናት፣ በአገልጋዬ ዮሐንስ አንደበ
ጥፋቶችን አውጄአለሁ፤ አዎን፣ በተለይም ትም ውሀዎችን ለ ረገምኩ።
በእነዚህ ውሀዎች ላይ። ፲፭ ስለዚህ፣ ማንኛውም ስጋ በውሀዎች
፮ ይሁን እንጂ፣ ሁሉም ስጋ በእጄ ነው፣ ላይ ደህና የማይሆንበት ቀናት ይመጣሉ።
እናም ከመካከላችሁ ታማኝ የሆነው በው ፲፮ እና በመጪዎቹ ቀናትም፣ ልቡ ቅን
ሀዎች አይጠፋም። ከሆነው በስተቀር፣ ማንም ወደ ፅዮን ምድር
፯ ስለዚህ፣ አገልጋዬ ስድኒ ጊልበርት በውሀዎች ላይ ለመጓዝ አይችልም ይባላል።
፷፩ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሀይል። ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ለ ቅ.መ.መ. አልፋ እና ኦሜጋ። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ፈልፕስ፣ ትእዛዛት።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. መናዘዝ። ውልያም ደብሊው። ለ ት. እና ቃ. ፳፩፥፮።
ለ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ክፉ፣ ክፋት። ፲፬ ሀ ዘፍጥ. ፩፥፳።
ሐ ሞዛያ ፬፥፲–፲፩። ለ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ለ ራዕ. ፰፥፰–፲፩።
፻፲፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፩፥፲፯–፴፭
፲፯ እናም፣ እኔ ጌታ በመጀመሪያው ውን ሀ በመትከል፣ እንደ እስራኤል ልጆ
ምድርን ሀ እንደረገምኩት፣ እንዲሁም በመ ችም ያደርጋሉ።
ጨረሻዎቹም ቀናት፣ በጊዜውም ለቅዱሳን ፳፮ እናም፣ እነሆ፣ ይህም ለወንድሞቻ
ጥቅም፣ ከዚህም ስቡን እንዲካፈሉ ባርኬ ችሁ ሁሉ የምትሰጡት ትእዛዝ ነው።
ዋለሁ። ፳፯ ይሁን እንጂ፣ ለአንዱ ውሀዎችን
፲፰ እና አሁንም ለአንዱ የተናገርኩትን ለማዘዝ ሀ ሀይል ተሰጥቶታል፣ ለሌላውም
ለሁሉም እንደተናከርኩ፣ እምነታቸው በመንፈስ መንገዶቹን ሁሉ እንዲያውቅም
ወድቆ እና እንዳይጠመዱ፣ ስለእነዚህ ተሰጥቶታል፤
ውሀዎች ወንድሞቻችሁን እንድታስጠነ ፳፰ ስለዚህ፣ ከዚህ በኋላ የሚሆነው በእኔ
ቅቁ ትእዛዝን እሰጣችኋለሁ፤ ስለሚወሰን፣ በምድርም ይሁን ወይም
፲፱ እኔ ጌታ አውጄአለሁ፣ እናም አጥ በውሀ ላይ፣ የህያው እግዚአብሔር መን
ፊውም በዚህ ፊት ይንሳፈፋል፣ እናም ፈስ እንደሚመራው ያድርግ።
አዋጁን አልሽርም። ፳፱ እናም ለእናንተም የቅዱሳኑ መንገድ፣
፳ ትላንትና፣ እኔ ጌታ፣ ተቆጥቼአችሁ ወይም የጌታ ሰራዊት ቅዱሳን መጓዣ መን
ነበር፣ ነገር ግን ዛሬ ቁጣዬ ከእናንተ ተመ ገድ ተሰጥቷችኋል።
ልሷል። ፴ እና ደግሞም፣ በእውነት እላችኋላሁ፣
፳፩ ስለዚህ፣ በፍጥነት እንዲጓዙ የነገር ስንሰናቲ እስኪደርሱ ድረስ፣ አገልጋዮቼ
ኳቸውም—ደግሞም እንዲህ እላችኋለሁ፣ ስድኒ ሪግደን፣ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ፣ እና
ጉዞአቸውን በፍጥነት ይጀምሩ። ኦሊቨር ካውድሪ በኃጢአተኞቹ ጉባዔዎች
፳፪ እናም ከትንሽ ጊዜ በኋላ፣ ተልዕኮአ መካከል አንደበቶቻቸውን አይክፈቱ፤
ቸውን እስካሟሉ ድረስ፣ በውሀም ይሁን ፴፩ እና በዚያም ስፍራ ወደ እግዚአብ
በምድር መሄዳቸው በእኔ ዘንድ ለውጥ አያ ሔር፣ አዎን፣ በኃጢአታቸው ምክንያት
መጣም፤ ከዚህም በኋላ እንዲያውቁት እን ንዴቱ ወደተቀጣጠለው፣ በእነዚያ ሰዎች፣
ደተደረገው እንደ ውሳኔአቸው ይሁን። ለጥፋትም ሀ በደረሱት ሰዎች ላይ፣ ድምጻ
፳፫ እናም አሁን፣ አገልጋዮቼን ስድኒ ቸውን ከፍ ያደርጋሉ።
ሪግደንን፣ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊን፣ እና ፴፪ እና ከእዚያም ወደ ወንድሞቻቸው
ኦሊቨር ካውድሪ ን በተመለከተም፣ ወደ ጉባኤዎች ይጓዙ፣ እንዲሁም አሁን አግ
ቤቶቻቸው ሲጓዙ፣ በመስኖ ላይ ካልሆነ ልግሎታቸው ከኃጢአተኞቹ ጉባኤ በላይ
በስተቀር፣ ደግመው በውሀዎች እንዳይ በእነርሱ መካከል በጣም የሚፈለግ ነውና።
መጡ፤ ወይም በሌላ አባባልም በመስኖ ፴፫ እናም አሁን፣ የሚቀሩትን በተመል
ካልሆነ በስተቀር በውሀዎች አይጓዙ። ከተ፣ ይጓዙ እናም፣ እንደሚሰጣቸውም፣
፳፬ እነሆ፣ እኔ ጌታ ለቅዱሳኔ የመጓዣ በኃጢአተኞቹ ጉባኤ መካከልም ቃልን
መንገድን ሰጥቻቸዋለሁ፤ እናም እነሆ፣ ሀ 
ይስበኩ፤
ይህም መንገዱ ነው—እንዲጓዙ እና ወደ ፴፬ እናም ይህን እስካደረጉ ድረስ ልብ
ፅዮን ምድር እንዲሄዱ ትእዛዝ እስከተሰ ሳቸውን ሀ ያጸዳሉ፣ እናም በፊቴም እንከን
ጣቸው ድረስ፣ ከመስኖው ከወጡ በኋላ፣ አይኖራቸውም።
በምድር ይጓዛሉ፤ ፴፭ እናም አብረው፣ ወይም መልካም
፳፭ እናም፣ በመንገዱም ድንኳኖቻቸ እንደሚመስላቸው፣ ሀ ሁለት በሁለት ሆነ
፲፯ ሀ ሙሴ ፬፥፳፫። ሔለ. ፲፫፥፲፬፤ ያዕቆ. ፪፥፪፤
፳፭ ሀ ዘኁል. ፱፥፲፰። ት. እና ቃ. ፻፩፥፲፩። ሞዛያ ፪፥፳፰።
፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. ሀይል፤ ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. መመስከር፤ ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ።
ክህነት። መስበክ።
፴፩ ሀ አልማ ፴፯፥፴፩፤ ፴፬ ሀ ፪ ኔፊ ፱፥፵፬፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፩፥፴፮–፷፪፥፮ ፻፲፬
ውም ይጓዙ፣ የተደሰትኩባቸውን አገልጋዬ ረጋችሁ ድረስ፣ የመንግስቱ በረከቶች የእ
ሀ 

ሬኖርልድስ ካሁን እና አገልጋዬ ሳሙኤል ናንተ ናቸው።


ኤች ስሚዝ ብቻ ወደ ቤቶቻቸው እስከሚ ፴፰ የሰው ልጅ መምጣትን ሀ እየጠበ
መለሱ ድረስ አይለያዩ፣ እና ይህም በእኔ ቃችሁ፣ ታጠቁ፣ እናም የነቃችሁ ሁኑ፣
የላቀ ጥበብ እቅድ ነው። እናም በመጠንም ኑሩ፣ ባላሰባችሁበት
፴፮ እና አሁን፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ሰዓት ይመጣልና።
እናም ለአንዱ የተናገርኩትን ለሁሉ እን ፴፱ ሀ ወደ ፈተናም እንዳትገቡ፣ የሚመ
ደምናገር ነው፣ ሀ ህጻናት ሆይ፣ ተደሰቱ፤ ጣበትን ቀን በህይወት ወይም በሞት መታ
ለ 
በመካከላችሁ ነኝ፣ እናም ሐ አልተውኳ ገስ ትችሉ ዘንድ ዘወትር ለ ጸልዩ። እንዲህም
ችሁምና፤ ይሁን። አሜን።
፴፯ እናም ራሳችሁን በፊቴ ዝቅ እስካደ

ክፍል ፷፪
በነሀሴ ፲፫፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በቻርተን ሚዙሪ ውስጥ፣ በሚዙሪ ወንዝ ዳርቻ
ላይ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። ከኢንድፐንደንስ ወደ ከርትላ
ንድ በጉዞ ላይ የነበሩት ነቢዩ እና ቡድኖቹ ወደ ፅዮን ምድር የሚጓዙትን ብዙ
ሽማግሌዎች ተገናኙአቸው፣ እናም ከደስታ ሰላምታ በኋላ፣ ይህን ራዕይ ተቀበለ።
፩–፫፣ ምስክርነቶች በሰማይ ይመዘገባሉ፤ በእናንተም ተደስተዋል፣ እና ሐ ለኃጢአታ
፬–፱፣ ሽማግሌዎች ይጓዙ እናም በማመዛ ችሁም ይቅርታን አግኝታችኋል።
ዘን እና በመንፈስ እንደተመሩ ይስበኩ። ፬ እና አሁንም ጉዞአችሁን ቀጥሉ። ራሳች
ሁንም ሀ በፅዮን ምድር ሰብስቡ፤ እናም ተሰ
፩ እነሆ፣ የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች ብሰቡ አብራችኁም ተደሰቱ እና ለልዑሉም
ሆይ፣ እናም አድምጡ፣ ይላል ጌታ አም ቅዱስ ቁርባንን አቅርቡ።
ላካችሁ፣ እንዲሁም፣ የሰውን ድክመት ፭ እና ከዚያም፣ ለእኔ ምንም ልዩነት
እና ሀ የሚፈተኑትን እንዴት ለ እንደሚረ ስለለው፣ መልካም እንደሚመስላችሁ፣
ዳቸው የሚያውቅው፣ ሐ አማላጃችሁ ኢየ አዎን፣ እንዲሁም ሁላችሁም በአንድ
ሱስ ክርስቶስ። ነት፣ ወይም ሁለት በሁለት፣ ተመልሳችሁ
፪ እናም በእውነትም አይኖቼ ወደ ፅዮን ምስክርነታችሁን ስጡ፤ ታማኝም ሁኑ፣
ምድር ገና ባልተጓዙት ላይ ናቸው፤ ስለ እናም ለምድር ኗሪዎችም፣ ወይም፣ በኃ
ዚህ ተልዕኮአችሁ ገና አልተሟላም። ጢአትኞቹ ጉባኤዎች መካከልም የምስራ
፫ ይሁን እንጂ፣ የተባረካሁ ናችሁ፣ የሰ ችን ሀ ስበኩ።
ጣችሁት ሀ ምስክርነት መላእክት እንዲመ ፮ እነሆ፣ እኔ ጌታ ያገናኘኋችሁ የተ
ለከቱት በሰማይ ለ ተመዝግበዋልና፣ እናም ስፋ ቃል እንዲሟላ፣ በመካከላችሁ ያሉት
፴፮ ሀ ዮሐ. ፲፫፥፴፫። ለ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ቅ.መ.መ. ምስክርነት።
ለ ማቴ. ፲፰፥፳። ፷፪ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። ለ ቅ.መ.መ. የሕይወት
ሐ ኢሳ. ፵፩፥፲፭–፲፯፤ ለ ዕብ. ፪፥፲፰፤ መፅሐፍ።
፩ ኔፊ ፳፩፥፲፬–፲፭። አልማ ፯፥፲፪። ሐ ት. እና ቃ. ፹፬፥፷፩።
፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፥፴፭። ሐ ት. እና ቃ. ፵፭፥፫–፬። ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፪።
፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ። ቅ.መ.መ. አማላጅ። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ።
፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። ፫ ሀ ሉቃ. ፲፪፥፰–፱።
፻፲፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፪፥፯–፷፫፥፬
ታማኞችም በሚዙሪ አገር ውስጥ እንዲጠ በምስጋና ልብ ቢቀበል፣ ይህን በረከት
ሀ 

በቁ እና እንዲደሰቱ ነው። እኔ ጌታ ለታማ ይቀበላል።


ኞች የተስፋ ቃል ሰጥቻለሁ እናም ሀ ለመ ፰ እነዚህ ነገሮችን በማመዛዘን እና መን
ዋሸት አልችልም። ፈስም እንደመራቸው በኩል ማድረጋቸው
፯ እኔ ጌታ ፈቃደኛ ነኝ፣ በመካከላ የእነርሱ ፈንታ ነው።
ችሁ ማንም በፈረሶች፣ ወይም፣ በበቅሎ ፱ እነሆ፣ ሀ መንግስቱ የእናንተ ነውና።
ዎች፣ ወይም በሰረገሎች ለመጓዝ ቢፈልግ እናም እነሆ፣ ዘወትር ለ ከታማኙ ጋር ነኝ።
ካለው፣ ይህን ከጌታ እጅ ለሁሉም ነገሮች እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፷፫
በነሀሴ ፴፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ነቢዩ፣ ስድኒ ሪግደን፣ እና ኦሊቨር ካውድሪ በነሀሴ ፳፯
ከሚዙሪ ጉዞአቸው ወደ ከርትላንድ ደርሰው ነበር። የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ ይህን
ራዕይ እንዲህ በማለት ገልጿል፥ “ቤተክርስቲያኗ አዲስ በሆነችበት በእነዚህ
ቀናት፣ ደህንነታችንን በሚመለከት ከጌታ ቃልን ለማግኘት ታላቅ ጉጉት ነበር፤
እናም አሁን የፅዮን ምድርን በሚመለከት የጊዜው አሳሳቢጉዳይ ስለነበር፣ ስለ
ቅዱሳን መሰባሰብ እና መሬቶችን ስለመገዛት እና ስለ ሌሎች ጉዳዮች ከጌታ ተጨ
ማሪ መረጃዎችን ጠየቅሁ።”
፩–፮፣ በኃጢአተኞች ላይ የቁጣ ቀን ይመ ስጠንቀቂያ ቀን ነው፤ ፶፱–፷፮፣ ያለስል
ጣል፤ ፯–፲፪፣ ምልክቶች በእምነት አማ ጣን በሚጠቀሙት ዘንድ የጌታ ስም በከ
ካይነት ይመጣሉ፤ ፲፫–፲፱፣ በልባቸው ንቱ ይጠራል።
የሚያመነዝሩ እምነትን ይክዳሉ እናም
ወደ እሳቱ ባሕር ይጣላሉ፤ ፳፣ የታመኑ ፩ አድምጡ፣ እናንት ህዝብ ሆይ፣ እናም
በክብር በተለወጠችው ምድር ውርሳቸ ልባችሁን ክፈቱ እናም ከሩቅም ስሙ፤
ውን ይቀበላሉ፤ ፳፩፣ በክብር የመለወጥ እናም፣ ራሳችሁን የጌታ ህዝብ ብላ
ተራራ ላይ የነበረው ሙሉ ታሪክ ገና አል ችሁ የምትጠሩትም ስሙ፣ እናም እናን
ተገለጡም፤ ፳፪–፳፫፣ ታዛዡ የመንግ ተን በሚመለከት የጌታን ቃል እና ፍላጎት
ስትን ሚስጥራት ይቀበላል፤ ፳፬–፴፩፣ አድምጡ።
የፅዮን ውርሶች ይገዙ፤ ፴፪–፴፭፣ ጌታ ፪ አዎን፣ እውነትም እላለሁ፣ በኃጢአ
ጦርነቶችን አውጇል፣ እናም ኃጢአተኛ ተኛው እና ሀ በአመጸኛው ላይ የተቀጣጠለ
ኃጢአተኛውን ይገድላል፤ ፴፮–፵፰፣ ውንም የቁጣውን ቃል አድምጡ፤
ቅዱሳን ወደ ፅዮን ይሰባሰባሉ እናም ይህን ፫ ለመውሰድ የሚፈልገውን ሀ ይወስ
ለመገንባትም ገንዘብ ይስጡ፤ ፵፱–፶፬፣ ዳል፣ እና ለማዳን የሚፈልገውንም በህ
ለታማኞቹ በትንሳኤ፣ እና በአንድ ሺህ ይወት ያድናል፤
ዘመን ዳግም ምፅአት በረከቶች ተረጋ ፬ እንደራሱ ፈቃድ እና ደስታም ይገነ
ግጠውላቸዋል፤ ፶፭–፶፰፣ ይህም የማ ባል፤ እናም የፈለገውንም ያጠፋል፣ እናም
፮ ሀ ኤተር ፫፥፲፪። መስጠት። ፷፫ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. አመጽ።
፯ ሀ ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፷፩፥፴፯። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. ስጋዊ ሞት።
ምስጋናን፣ ምስጋና ለ ማቴ. ፳፰፥፳።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፫፥፭–፲፱ ፻፲፮
ነፍስንም ወደ ገሀነም ይጥል ዘንድ ይቻለ ጥቅም እና ለክብሬ ሳይሆን ለፈቃዳቸው
ዋል። በሚሹ ላይ አልተደሰትኩም።
፭ እነሆ፣ እኔ ጌታ ድምጼን አሰማለሁ፣ ፲፫ ይሁን እንጂ፣ ትእዛዛትን ሰጥቻለሁ፣
እና ይህም ይከበራል። እናም ብዙዎችም ከትእዛዛቴ ፈቀቅ ብለ
፮ ስለዚህ፣ በእውነት እላለሁ፣ ኃጢ ዋል እናም አልጠበቋቸውም።
አተኛው ያድምጥ፣ እናም አመጸኛውም ፲፬ በመካከላችሁም ሀ ዘማዊ እና ዘማ
ይፍራ እናም ይንቀጥቀጥ፤ እናም የማያ ዊት ነበሩ፤ አንዳንዶቹም ከእናንተ ተለ
ምኑትም ከንፈሮቻቸውን ይያዙ፣ እንደ ይተዋል፣ እናም ከዚህ በኋላ የሚገለጡት
ሀ 
አውሎ ነፋስ ለ የቁጣው ቀን ይመጣባቸዋ ሌሎቹም ከእናንተ ጋር ቀርተዋል።
ልና፣ እናም ስጋ ለባሽ ሁሉ እኔ እግዚአብ ፲፭ እንደዚህ አይነቶቹ ይጠንቀቁ እናም
ሔር እንደሆንኩኝም ሐ ያውቃሉ። ፈጥነውም ንስሀ ይግቡ፣ አለበለዚያም
፯ እናም ምልክቶችን የሚሻ ሀ ምልክቶችን ፍርድ እንደ አጥማጅ ይመጣባቸዋል፣
ያገኛል፣ ነገር ግን ለደህንነት አይሆንለትም። እናም ሞኝነታቸውም በግልፅ ይታያል፣
፰ እውነት እላችኋለሁ፣ በመካከላችሁ እናም በህዝብ አይኖች ውስጥ ስራዎቻቸ
ምልክቶችን የሚሹ አሉ፣ እናም እንደነዚህ ውም ይከተሏቸዋል።
አይነቶችም ከመጀመሪያ ጀምሮም ነበሩ። ፲፮ እናም፣ አስቀድሜ እንደተናገርሁ፣
፱ ነገር ግን፣ እነሆ፣ እምነት በምልክቶች በእውነት እንዲህ እላችኋላሁ፣ ሴትን ሀ የተ
አይመጣምና፣ ነገር ግን ምልክቶች የሚያ መለከተ እናም ለ የተመኛትም፣ ወይም ማና
ምኑትን ይከተሏቸዋል። ቸውም በልባቸው ሐ ቢያመነዝሩ፣ መንፈ
፲ አዎን፣ ምልክቶች የሚመጡት ሀ በእ ስም አይኖራቸውም፣ ነገር ግን እምነትን
ምነት ነው፣ በሰዎች ፈቃድ ወይም ፍላጎት ይክዳሉ እናም ይፈራሉ።
ሳይሆን፣ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፈቃድ ፲፯ ስለዚህ፣ እኔ ጌታ እንዳልኩት፣ ሀ የሚ
ነው። ፈሩና የማያምኑ፣ እናም ለ የሐሰተኞችም
፲፩ አዎን፣ ምልክቶች ታላቅ ስራዎች ሁሉ፣ እናም ሀሰትን የሚወዱ እና ሐ የሚ
ይሆኑ ዘንድ ሀ በእምነት ይመጣሉ፣ ምክ ዋሹ፣ እና የሴሰኞችም፣ እና የአስማተኞ
ንያቱም ያለ እምነት ማንም ሰው እግዚአ ችም፣ እና ጣዖትንም የሚያመልኩ፣ ዕድ
ብሔርን ሊያስደስት አይችልምና፤ እናም ላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል መ ባሕር
እግዚአብሔር የተቆጣበት በእርሱም አይደ ነው፤ ይኸውም ሠ ሁለተኛው ሞት ነው።
ሰትም፤ ስለዚህ፣ ለእንደእነዚህ አይነቶች፣ ፲፰ በእውነት አላለሁ፣ እነርሱ ሀ በመጀ
ለ 
በቁጣ ሐ ከእርግማን በቀር፣ ምንም ምልክ መሪያው ትንሳኤ ስፍራ አይኖራቸውም።
ቶችን አያሳይም። ፲፱ እናም አሁን እነሆ፣ እኔ ጌታ እንዲህ
፲፪ ስለዚህ፣ እኔ ጌታ፣ በመካከላችሁ ለእ እላችኋለሁ፣ እነዚህ ነገሮች በመካከላችሁ
ምነት ምልክቶችን እና ድንቆችን ለሰዎች ስላሉ፣ ሀ ትጸድቁ ዘንድ አይቻላችሁም።
፮ ሀ ኤር. ፴፥፳፫። ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፭። ፪ ኔፊ ፱፥፰–፲፱፣ ፳፮፤
ለ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ክርስቶስ ፲፬ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፳፬–፳፭። ፳፰፥፳፫፤
ዳግም ምፅዓት፤ ፲፮ ሀ ማቴ. ፭፥፳፯–፳፰፤ ያዕቆ. ፮፥፲፤
ፍትህ። ት. እና ቃ. ፵፪፥፳፫–፳፮። አልማ ፲፪፥፲፮–፲፰፤
ሐ ኢሳ. ፵፱፥፳፮። ለ ቅ.መ.መ. ምኞት። ት. እና ቃ. ፸፮፥፴፮።
፯ ሀ ት. እና ቃ. ፵፮፥፱። ሐ ቅ.መ.መ. ማመንዘር። ቅ.መ.መ. ሲዖል።
ቅ.መ.መ. ምልክት። ፲፯ ሀ ራዕ. ፳፩፥፰። ሠ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ሞት።
፲ ሀ ሞሮኒ ፯፥፴፯። ለ ቅ.መ.መ. ሐሰት። ፲፰ ሀ ራዕ. ፳፥፮።
ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ሐ ራዕ. ፳፪፥፲፭፤ ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ማፅደቅ፣
፲፩ ሀ ዕብ. ፲፩፥፮። ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፫። ከበደል ነጻ መሆን።
ለ ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፩። መ ራዕ. ፲፱፥፳፤
፻፲፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፫፥፳–፴፯
፳ ይሁን እንጂ፣ በእምነት ሀ የጸናው እና ድረስም፣ እንዲያስቆጣቸው በልቦቻቸው
ፈቃዴንም የሚያደርገው፣ እርሱ ያሸን ውስጥ ቁጣን ያነሳሳል።
ፋል፣ እናም በክብር የመለወጥ ቀን ሲመ ፳፱ ስለዚህ፣ የፅዮን ምድርም በመግዛት
ጣም ለ ውርሱን ይቀበላል ወይም በደም በስተቀር አይገኝም፣ አለበ
፳፩ እንዲሁም፣ ሙሉ ታሪኩን ገና ያል ለዚያም ለእናንተ ምንም ውርስ የላችሁም።
ተቀበላችሁትን፣ ለሐዋሪያቴ ሀ በተራራው ፴ እና በመግዛትም ቢሆን፣ እነሆ የተባ
ላይ ባሳየሁት ስርዓት ለ ምድር ሐ በክብር ስት ረካችሁ ናችሁ፤
ለወጥም፣ ውርሱን ይቀበላል። ፴፩ እናም በደምም ቢሆን፣ ደምን ለማ
፳፪ እናም አሁን፣ በእውነት እላችኋላሁ፣ ፍሰስ ስለተከለከላችሁ፣ እነሆ፣ ጠላቶቻ
እንደተናገርኳችሁ ፈቃዴን አሳውቃችኋ ችሁ ያጠቋችኋል፣ እናም ከከተማ ወደ ከተ
ለሁ፣ እነሆ እንድታውቁትም አደርጋለሁ፣ ማም፣ ከምኩራብ ወደ ምኩራብ ትቀጣላ
ይህም በትእዛዝ አይደለም ምክንያቱም ችሁ፣ እናም ውርስን ለመቀበል ጥቂቶች
ትእዛዛቴን የማያከብሩ ብዙዎች አሉና። ብቻ ይቀራሉ።
፳፫ ነገር ግን ትእዛዛቴን ለሚጠብቀው ፴፪ እኔ ጌታም በኃጢአተኞቹ ተቆጣሁ፤
ለእርሱ የመንግስቴን ሀ ሚስጥራት እሰጠ መንፈሴንም ከምድር ኗሪዎች እከለክላ
ዋለሁ፣ እና በእርሱም ውስጥ ለዘለአለም ለሁ።
ሕይወት ለ የሚፈልቅ ሐ የህያው ውኃ ምንጭ ፴፫ በቁጣዬም ማልሁ፣ እናም በምድርም
ይሆናል። ፊት ላይ ሀ ጦርነቶችን አወጅኩኝ፣ እናም
፳፬ እናም አሁን፣ እነሆ ይህም ጌታ አም ኃጢአተኛውም ኃጢአተኛውን ይገድ
ላካችሁ ለቅዱሳኑ ያለው ፍላጎት ይህ ነው፣ ላል፣ እናም ፍርሀትም በእያንዳንዱ ሰው
ቸነፈር የሚያመጣው ግራ መጋባት እንዳ ላይ ይመጣል፤
ይኖር፣ በፍጥነት ሳይሆን፣ በፅዮን ምድር ፴፬ እናም ሀ ቅዱሳንም ደግመው አያመል
ራሳቸውን ይሰብስቡ። ጡም፤ ይሁን እንጂ፣ እኔ ጌታ ከእነርሱ ጋር
፳፭ እነሆ፣ ሀ የፅዮንን ምድር—እኔ ጌታ ነኝ፣ እና ከአባቴ ፊትም ከሰማይ ለ እወርዳ
በእጆቼ ይዣታለሁ፤ ለሁ እናም ሐ ኃጢአተኞቹንም በማይጠፋ
፳፮ ይሁን እንጂ፣ እኔ ጌታም ሀ የቄሣርን መ 
እሳት አነዳቸዋለሁ።
ለቄሣር አስረክቤአለሁ። ፴፭ እናም እነሆ፣ ይህም ገና አይደለም፣
፳፯ ስለዚህ፣ እኔ ጌታ በአለም ትጠቀሙ ነገር ግን በቅርቡ የሚሆን ነው።
ዘንድ፣ በአለምም የእኛ ነው የምትሉት እን ፴፮ ስለዚህ፣ በምድር ላይ እነዚህን ነገ
ዲኖራችሁ፣ እነርሱም በቁጣም እንዳይነ ሮች ሁሉ እኔ ጌታ በማወጄ ምክንያት፣ የእኔ
ሳሱባቸው፣ መሬቶች እንድትገዙ ፍቃዴ ቅዱሳን ራሳቸውን በፅዮን ምድር መሰብሰ
ነው። ባቸው ፍቃዴ ነው፤
፳፰ ሀ ሰይጣንም፣ ደምን እስከማፍሰስ ፴፯ እናም እያንዳንዱ ሰው ሀ ፅድቅን በእ
፳ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፴፭። ፹፬፥፲፱፤ ፻፯፥፲፰–፲፱። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
ለ ማቴ. ፭፥፭፤ ለ ዮሐ. ፬፥፲፬። ሐ ማቴ. ፫፥፲፪፤
ት. እና ቃ. ፶፱፥፪፤ ሐ ቅ.መ.መ. ህያው ውሀ። ፪ ኔፊ ፳፮፥፮፤
፹፰፥፳፭–፳፮። ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፯፤
፳፩ ሀ ማቴ. ፲፯፥፩–፫። ፳፮ ሀ ሉቃ. ፳፥፳፭፤ ፷፬፥፳፬፤ ፻፩፥፳፫–፳፭፣
ለ ቅ.መ.መ. ምድር—የምድር ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፩–፳፫። ፷፮።
የመጨረሻ ሁኔታ። ቅ.መ.መ. መንግስት። ቅ.መ.መ. ክፉ፣ ክፋት።
ሐ ቅ.መ.መ. አለም— ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። መ ቅ.መ.መ. እሳት።
የአለም መጨረሻ። ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. ጦርነት። ፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ።
፳፫ ሀ አልማ ፲፪፥፱–፲፩፤ ፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳን።
ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩፤ ለ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፫፥፴፰–፶፬ ፻፲፰
ጆቹ እና ታማኝነትን በወገቡ ይውሰድ፣ ካውድሪ ጋር፣ እነዚህን ነገሮች በማብራ
እናም የማስጠንቀቂያ ለ ድምፅም ወደ ምድር ራት፣ ፈጥኖም ቤተክርስቲያኖችን ይጎ
ኗሪዎች ይሰማ፤ እናም በቃል እና ፈጥኖ ብኝ። እነሆ፣ ገንዘብን እንደመራሁት ማግ
በመሄድ በስደት በኃጢአተኞች ላይ ሐ ክፉ ኘቱ ፍቃዴ ነው።
ነገሮች እንደሚመጡ ይገለጹ። ፵፯ ሀ ታማኝ የሆነው እና የሚጸናውም አለ
፴፰ ስለዚህ፣ በከርትላንድ ውስጥ በዚህ ምን ያሸንፋል።
እርሻ የሚኖሩት ደቀ መዛሙርቴ የስጋዊ ፵፰ ወደ ፅዮን ምድር ሀብትን የላከው
ጉዳያቸውን ያዘጋጁ። በዚህ አለም ሀ ውርስን ይቀበላል፣ እናም
፴፱ አገልጋዬ ታይተስ ቢሊንግስ፣ በሚ ስራዎቹ ይከተሉታል፣ እናም በሚመጣው
መጣው ጸደይ፣ ትእዛዝ እስከምሰጣቸው አለምም ዋጋው ይሰጠዋል።
ድረስ ከማይሄዱት ለራሴ ከምጠብቃቸው ፵፱ አዎን፣ እናም፣ ከእንግዲህ ወዲህ
በስተቀር በዚህ ስፍራ ከሚኖሩት ጋር፣ ወደ በጌታ ሀ የሚሞቱ ሙታን ብፁዓን ናቸው፣
ፅዮን ምድር ለመጓዝ መዘጋጀት እንዲችል፣ ጌታ ሲመጣም፣ እና አሮጌው ነገሮች ለ አል
ሀላፊነት ያለበትን መሬትን ይሽጥ። ፈው፣ እናም ሁሉም ነገሮች አዲስ ሲሆ
፵ እናም የሚቀረውም ገንዝብ ሁሉ፣ ኑም፣ ከሞት ሐ ይነሳሉ እናም ከዚህም በኋላ
ብዙም ይሁን ጥቂት ግድ የለኝም፣ ወደ መ 
አይሞቱምና፣ እናም በቅዱስ ከተማውም
ፅዮን ምድር እንዲቀበሉ ለሾምኳቸው ከጌታም ውርስን ይቀበላሉ።
ይላክ። ፶ እናም ጌታ ሲመጣ የሚኖረው፣ እና
፵፩ እነሆም እኔ ጌታ፣ ለአገልጋዬ ጆሴፍ ሀይማኖትን የጠበቀውም፣ እርሱ ሀ የተባ
ስሚዝ ዳግማዊ ወደ ፅዮን ምድር የሚሄዱ ረከ ነው፤ ይሁን እንጂ በሰው እድሜ ለ እን
ትን፣ እና በዚህም የሚቀሩትን ደቀ መዛ ዲሞትም ተወሰኖለታል።
ሙርቴን ሀ ለመለየት የሚያስችለውን ሀይል ፶፩ ስለዚህ፣ ልጆች እድሜአቸው እስ
እሰጠዋለሁ። ኪገፋ ድረስም ሀ ያድጋሉ፤ ሽማግሌዎችም
፵፪ እናም አገልጋዬ ኒውል ኬ ውትኒ የግ ይሞታሉ፤ ነገር ግን በምድርም ትቢያ
ምጃ ቤቱን፣ ወይም በሌላ ቃላት፣ የግምጃ ውስጥ አያንቀላፉም፣ ነገር ግን በቅጽበት
ቤቱን በትንሽ ወቅት እንደያዘ ይቀጥል። ዓይንም ለ ይለወጣሉ።
፵፫ ይሁን እንጂ፣ ለመስጠት የሚችለ ፶፪ ስለዚህ፣ ለዚህም ምክንያት ነው ሀዋ
ውን ገንዘብ ሁሉ ወደ ፅዮን ምድር እንዲ ሪያት ለአለም ስለሙታን ትንሳኤ የሰበ
ላክ ይስጥ። ኩት።
፵፬ እነሆ፣ እነዚህ ነገሮች በእጆቹ ውስጥ ፶፫ እነዚህ ነገሮች ወደፊት መመልከት
ናቸው፣ በጥበብም ያድርጋቸው። ያለባችሁ ነገሮች ናቸው፤ እናም፣ እንደ
፵፭ በእውነትም እላለሁ፣ ለሚቀሩ ጌታ አነጋገር፣ እናም በሚመጣው ጊዜም፣
ትም ደቀ መዛሙርት ወኪል እንዲሆንም እንዲሁም በሰው ልጅ ምፅዓት ቀን፣ አሁ
ይሾም፣ እናም ለዚህ ሀይልም ይሾም፤ ንም ሀ ቀርቧልና።
፵፮ እናም አሁን፣ ከአገልጋዬ ኦሊቨር ፶፬ እናም እስከዚያም ሰአት ድረስ በብልህ
፴፯ ለ ት. እና ቃ. ፩፥፬። ሐ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ፶፩ ሀ ኢሳ. ፷፭፥፳–፳፪፤
ሐ ኢሳ. ፵፯፥፲፩። መ ራዕ. ፳፩፥፬፤ ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፰፤
፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. የመለየት ስጦታ። አልማ ፲፩፥፵፭፤ ፻፩፥፳፱–፴፩።
፵፯ ሀ ሞዛያ ፪፥፵፩፤ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፮። ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት።
ት. እና ቃ. ፮፥፲፫። ቅ.መ.መ. የማይሞት፣ ለ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፶፩–፶፪፤
፵፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፲፰። አለሟችነት። ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፪።
፵፱ ሀ ራዕ. ፲፬፥፲፫፤ ፶ ሀ ቅ.መ.መ. መባረክ፣ ፶፫ ሀ ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፭።
ት. እና ቃ. ፵፪፥፵፬–፵፯። የተባረከ፣ በረከት።
ለ ፪ ቆሮ. ፭፥፲፯። ለ ቅ.መ.መ. ስጋዊ ሞት።
፻፲፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፫፥፶፭–፷፮
መካከል ሰነፎች ሀ ደናግል ይኖራሉ፤ እናም ፷ እነሆ፣ እኔ ሀ አልፋና ኦሜጋ፣ እንዲ
በዚያም ሰዓት ጻድቃን ከኃጢአተኞቹ ሁሉ ሁም ኢየሱስ ክርስቶስ፣ ነኝ።
የሚለዩበት ይመጣል፤ እናም በዚያም ቀን ፷፩ ስለዚህ፣ ሁሉም ሰዎች እንዴት
ኃጢአተኞቹን ለ ነቅለው እንዲያወጡ እና ሀ 
ስሜን በከንፈሮቻቸው እንደሚይዙ ይጠ
በማይጠፋው እሳት ውስጥ እንዲወረውሯ ንቀቁ—
ቸው መላእክቴን እልካለሁ። ፷፪ ምክንያቱም እነሆ፣ እውነት እላ
፶፭ እናም አሁን እነሆ፣ እውነት እላች ለሁ፣ የጌታን ስም በከንቱ የሚጠቀሙ፣
ኋለሁ፣ እኔ ጌታ በአገልጋዬ ሀ ስድኒ ሪግ እናም ያለስልጣን የሚጠሩ፣ በዚህ እርግ
ደን አልተደሰትኩም፤ በልቡም ራሱን ለ ከፍ ማን ውስጥ ያሉ ብዙዎች አሉ።
ከፍ ያደርጋል፣ እናም ምክርንም አልተቀ ፷፫ ስለዚህ፣ ቤተክርስቲያን ለኃጢአ
በለምና፣ ነገር ግን መንፈስንም አሳዝኗል፤ ታቸው ንስሀ ይግቡ፣ እናም እኔ ጌታ የእኔ
፶፮ ስለዚህ የእርሱ ሀ ፅሑፍ በጌታ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ፤ አለበለዚያም ይቆረጣሉ።
ተቀባይነት የለውም፣ እናም ሌላም ይጻፍ፤ ፷፬ ከላይ የሚመጣውእርሱ ሀ ቅዱስ እን
እናም ጌታ ይህን ካልተቀበለውም፣ እነሆ ደሆነ፣ እናም በጥንቃቄ እና በመንፈስም
በሾምኩበት ሹመትም አይቆምም። ቁጥጥር ለ መነገር እንዳለበትም አስታውሱ፤
፶፯ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እና በዚህም ውስጥ እርግማን የለም፣ እናም
በየዋህነት ኃጢአተኞችን ንስሀ እንዲገቡ መንፈሱን የምትቀበሉት በጸሎት ሐ በኩል
ሀ 
ለማስጠንቀቅ በልቦቻቸው ፍላጎት ለ ያላ ነው፤ ስለዚህ፣ ይህ ባይሆን በእርግማን
ቸው፣ በዚህ ሀይልም ይሾሙ። ይቀራሉ።
፶፰ ይህም፣ የብዙ ቃላት ቀን ሳይሆን፣ ፷፭ ሀ በጸሎት በመንፈስ እንደተማሩት፣
የማስጠንቀቂያ ቀን ነውና። እኔ ጌታም በመ አገልጋዮቼ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እና ስድኒ
ጨረሻዎቹ ቀናት ውስጥ አይዘበትብኝምና። ሪግደን ቤትን ይፈልጉባቸው።
፶፱ እነሆ፣ እኔም ከበላይ ነኝ፣ እናም በበ ፷፮ እነዚህ ሀ ከሁሉም ይልቅ የዘለአለም
ታችም ሀይሌ ይኖራል። ከሁሉም በላይ፣ ለ 
ክብርን፣ አለበለዚያም ታላቅን እርግ
እና በሁሉም የምሰራ፣ እናም በሁሉም የም ማን፣ ይቀበሉ ዘንድ፣ እነዚህንም ነገሮች
ኖር ነኝ፣ እናም ሁሉንም ሀ እመረምራለሁ፣ በትዕግስት ማሸነፍ ይቻል ዘንድ ነውና።
እናም ሁሉም ነገሮች ለእኔ ተገዢ የሚሆኑ አሜን።
በትም ቀን ይመጣል።

ክፍል ፷፬
መስከረም ፲፩፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ በኩል ለቤተክርስቲያኗ ሽማግሌዎች የተሰጠ ራዕይ። በሚዙሪ ውስጥ እያለ
ለሌላ ጊዜ ያስተላለፈውን የመፅሐፍ ቅዱስን ትርጉም ስራ ደግሞ ለመጀመር፣
ነቢዩ ወደ ሀይረም ኦሀዮ ለመሄድ እየተዘጋጀ ነበር። ወደ ፅዮን (ሚዙሪ) እንዲ
፶፬ ሀ ማቴ. ፳፭፥፩–፲፫፤ ማስጠንቀቂያ፤ ሐ ት. እና ቃ. ፵፪፥፲፬።
ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፮–፶፱። የሚስዮን ስራ። ፷፭ ሀ ቅ.መ.መ. ጸሎት።
ለ ሞዛያ ፲፮፥፪። ለ ት. እና ቃ. ፬፥፫–፮። ፷፮ ሀ ፪ ቆሮ. ፬፥፲፯።
፶፭ ሀ ቅ.መ.መ. ሪግደን፣ ስድኒ። ፶፱ ሀ ፩ ቆሮ. ፪፥፲። ለ ሮሜ ፰፥፲፰፤
ለ ቅ.መ.መ. ኩራት። ፷ ሀ ቅ.መ.መ. አልፋ እና ኦሜጋ። ት. እና ቃ. ፶፰፥፬፤
፶፮ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፶። ፷፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማራከስ። ፻፴፮፥፴፩።
፶፯ ሀ ት. እና ቃ. ፲፰፥፲፬–፲፭። ፷፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱስ።
ቅ.መ.መ. ማስጠንቀቅ፣ ለ ቅ.መ.መ. ማክበር።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፬፥፩–፲፫ ፻፳

ጓዙ የታዘዙት ወንድሞችም በጥቅምት ለመሄድ በቅንነት እየተዘጋጁ ነበር። በዚህ


ስራ በበዛበት ጊዜ፣ ይህን ራዕይ ተቀብሎ ነበር።
፩–፲፩፣ በራሳቸው ታላቅ ኃጢአት እን ፮ በከንቱ በእርሱ ላይ ምክንያት የሚፈ
ዳይቀር፣ ቅዱሳን እርስ በራሳቸውም ልጉበት አሉ፤
ይቅር እንዲባባሉ ታዘዋል፤ ፲፪–፳፪፣ ፯ ይሁን እንጂ፣ እርሱም ኃጢአትን
ንስሀ የማይገቡት በቤተክርስቲያኗ ለፍ ሰርቷል፤ ነገር ግን፣ እውነት እላችኋ
ርድ ይቅረቡ፤ ፳፫–፳፭፣ አስራትን የሚ ለሁ፣ ኃጢአታቸውን በፊቴ የሚናዘዙ፣
ከፍል በጌታ መምጫ ጊዜ አይቃጠልም፤ እና ሀ ይቅርታን የሚጠይቁ፣ ለ ለሞት ኃጢ
፳፮–፴፪፣ ቅዱሳን እዳን እንዲያስወግዱ አትን ላልሰሩት፣ እኔ ጌታ ሐ ይቅርታ አደ
ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል፤ ፴፫–፴፮፣ ርግላቸዋለሁ።
አመጸኞች ከፅዮን ውስጥ ይቆረጣሉ፤ ፴፯– ፰ ደቀ መዛሙርቶቼ፣ በቀደሙት ቀናት፣
፵፣ ቤተክርስቲያኗ አገሮችን ትፈርዳለች፤ እርስ በርሳቸው ሀ ምክንያት ይፈልጉ ነበር
፵፩–፵፫፣ ፅዮን ታብባለች። እና በልቦቻቸውም ይቅርታን አያደርጉም
ነበር፤ እናም በዚህ ክፉ ነገርም ተሰቃይተው
፩ እነሆ፣ ጌታ አምላካችሁ እንዲህ ይላች እናም በምሬት ለ ተቀጥተው ነበር።
ኋል፣ አቤቱ እናንት የቤተክርስቲያኔ ሽማ ፱ ስለዚህ፣ እርስ በርሳችሁ ሀ ይቅርታን
ግሌዎች ሆይ፣ አድምጡ እናም ስሙ፣ መስጠት አለባችሁ እላችኋለሁ፤ ወንድሙ
እናም እኔ እናንተን በተመለከተ ያለኝን ለተላለፈው ለ ይቅርታን የማይሰጠው በጌታ
ፈቃድ ተቀበሉ። ፊት ይኮነናል፤ ምክንያቱም በእርሱ ታላቁ
፪ እውነት እላችኋለሁ፣ አለምን ሀ እንድ ኃጢአት ይኖራልና።
ታሸንፉ እፈልጋለሁ፤ ስለዚህ፣ በእናንተ ፲ እኔ ጌታ ሀ ይቅር የምለውን ይቅር እላ
ላይ ለ ርህራሄ ይኖረኛል። ለሁ፣ ነገር ግን እናንተ ለሁሉም ሰዎች
፫ በመካከላችሁ ኃጢአት የሰሩ አሉ፤ ነገር ለ 
ይቅርታን ታደርጉ ዘንድ ይጠበቅባችኋል።
ግን በእውነት እላለሁ፣ አንድ ጊዜ፣ ሀ ለክ ፲፩ እና በልባችሁም እንዲህ ማለት ይገባ
ብሬ ስል፣ እናም ለነፍሳት ደህንነት ስል፣ ችኋል—በእኔ እና በአንተ መካከል እግዚ
ለኃጢአታችሁ ለ ይቅርታን አድርጌአለሁ። አብሔር ሀ ይፍረድ፣ እናም ለ እንደስራህም
፬ ለእናንተም መሀሪ እሆናለሁ፣ መንግስ ይከፍልሀልና።
ትንም ሰጥቻችኋለሁና። ፲፪ እናም ለኃጢአቶቹ ንስሀ ያልገባ
፭ ሀ ስርዓቶቼን እስካከበረ ድረስ፣ በህይ ውም፣ እና ያልተናዘዘውንም፣ ሀ በቤተክ
ወት እያለ፣ የመንግስቱ የሚስጥራት ለ ቁል ርስቲያኗ ፊት አምጡት፣ እናም በቅዱሳን
ፎችም ከአገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ፣ መጻህፍት ውስጥ በትእዛዝም ሆነ በራዕይ
በመሰረትኩበት መንገድ፣ አይወሰድበ እንደሚላችሁም እንዲሁ አድርጉበት።
ትም። ፲፫ እናም ይህንንም የምታደርጉት ለእግ
፷፬ ፪ ሀ ፩ ዮሐ. ፭፥፬። ት. እና ቃ. ፲፱፥፳፤ ለ ማቴ. ፮፥፲፬–፲፭፤
ለ ቅ.መ.መ. ርህራሄ። ፶፰፥፵፫። ኤፌ. ፬፥፴፪።
፫ ሀ ሙሴ ፩፥፴፱። ቅ.መ.መ. መናዘዝ። ፲ ሀ ዘፀአ. ፴፫፥፲፱፤
ለ ኢሳ. ፵፫፥፳፭። ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፴፩–፴፯። አልማ ፴፱፥፮፤
፭ ሀ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች። ሐ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት፤ ት. እና ቃ. ፶፮፥፲፬።
ለ ት. እና ቃ. ፳፰፥፯፤ ይቅርታ ማድረግ። ለ ሞዛያ ፳፮፥፳፱–፴፩።
፹፬፥፲፱። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ጸብ። ፲፩ ሀ ፩ ሳሙ. ፳፬፥፲፪።
ቅ.መ.መ. የክህነት ለ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ለ ፪ ጢሞ. ፬፥፲፬።
ቁልፎች። ፱ ሀ ማር. ፲፩፥፳፭–፳፮፤ ፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፹–፺፫።
፯ ሀ ዘኁል. ፭፥፮–፯፤ ት. እና ቃ. ፹፪፥፩።
፻፳፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፬፥፲፬–፳፮
ዚአብሔር ክብር ነው፣ ይቅርታ ስላላደረጋ እንዳይፈተን፣ እናም ሊጎዳችሁም የስህ
ሀ 

ችሁ፣ ወይም ርህራሄ ስለሌላችሁ ሳይሆን፣ ተት ምክር እንዳይሰጥም፣ የእርሻ ቦታው


ነገር ግን በህግ ፊት ይህንኑ ለማረጋገጥ፣ ይሸጥ ዘንድ አዘዝኩኝ።
ህግን የሰጣችሁን እንዳታስቀይሙ ነው— ፳፩ አገልጋዬ ፍሬድሪክ ጂ ዊልያምስ
፲፬ እውነት እላለሁ፣ በእነዚህ ምክንያቶች የእርሻ ቦታውን መሸጡ የእኔ ፈቃድ አይ
እነዚህን ነገሮች አድርጉ። ደለም፣ እኔ ጌታ፣ ኃጢአተኞችን በማ
፲፭ እነሆ፣ እኔ ጌታ አገልጋዬ በነበረው ልጥልበት አምስት አመት ጊዜያት፣ በዚ
ኤዝራ ቡዝ፣ እና ደግሞም በአገልጋዬ አይ ህም የተወሰኑትን አድን ዘንድ፣ በከርት
ዛክ ሞርሊ ተቆጥቻለሁ፣ ምክንያቱም ህግ ላንድ ምድር የምሽግ ስፍራን ለመጠበቅ
ንም ይሁን ትእዛዝን አላከበሩምና። እፈልጋለሁና።
፲፮ በልቦቻቸው ክፋትን ፈልገዋል፣ ፳፪ እናም ከዚያ ቀን በኋላ፣ እኔ ጌታ ወደ
እናም እኔ ጌታ መንፈሴን ከእነርሱ አርቄ ፅዮን ምድር በተከፈተ ልብ የሚሄደውን
አለሁ። ክፉት የሌለባቸውን ነገሮች እንደ ማንንም እንደ ሀ ጥፋተኛ አልቆጥርም፤ እኔ
ክፉ ሀ ኮንነዋልና፤ ይሁን እንጂ፣ አገልጋዬን ጌታ የሰው ልጆችን ለ ልብ እሻለሁና።
አይዛክ ሞርሊን ይቅር ብዬዋለሁ። ፳፫ እነሆ፣ አሁን እስከ ሰው ልጅ ሀ ምፅ
፲፯ እና ደግሞም አገልጋዬ ሀ ኤድዋርድ ዓት ድረስ ቀኑም ለ ዛሬ ተብሎ ይጠራል፣
ፓርትሪጅ፣ እነሆ፣ ኃጢአትን ሰርቷል፣ እናም እውነትም ሐ የመስዋዕት ቀን ነው፣
እናም ለ ሰይጣንም ነፍሱን ሊያጠፋ ይሻል እናም ህዝቤ አስራትን የሚከፍሉበትም ቀን
ነገር ግን፣ እነዚህን ነገሮች ሲያውቋቸው፣ ነው፤ መ አስራትን የሚከፍልም በእርሱ ምፅ
እናም ለክፋታቸው ንስሀ ሲገቡ፣ ይቅርም ዓት ጊዜ ሠ አይቃጠልም።
ይሰጣቸዋል። ፳፬ ከዛሬ በኋላ እንደ ምድጃ እሳት ሀ የሚ
፲፰ እናም አሁን፣ እውነትም እላለሁ፣ ነድ ቀን ይመጣልና—ይህም እንደ ጌታ አባ
አገልጋዬ ስድኒ ጊልበርት፣ ከጥቂት ሳም ባል ነው—እውነትም እላለሁ፣ ለ ትዕቢተ
ንታት በኋላ ወደ ሀላፊነቱ፣ እና በፅዮን ኞችና ኃጢአትን የሚሠሩ ሁሉ ገለባ ይሆ
ምድር ወዳለው ወኪሉ፣ ይመለስ ዘንድ ናሉ፤ እናም አቃጥላቸዋለሁ፣ የሠራዊት
ፍቃዴ ነው፤ ጌታ እግዚአብሔር ነኝና፤ እናም ሐ በባቢ
፲፱ እናም፣ እንዳይጠፉም፣ ያያቸውን ሎን ውስጥ የሚቀሩትንም አላድንም።
እና የሰማቸውን ነገሮች ደቀ መዛሙርቴ ፳፭ ስለዚህ፣ ካመናችሁኝ፣ ዛሬ ተብሎ
እንዲያውቋቸው ያደርጋል። እናም በእዚ በሚጠራው ቀን ትሰራላችሁ።
ህም ምክንያት እነዚህን ነገሮች ተናግሬአ ፳፮ እናም አገልጋዬ ሀ ኒወል ኬ ውትኒ እና
ለሁና። ስድኒ ጊልበርት በዚህ ያላቸውን ንብረት
፳ እና እንዲህም እላችኋለሁ፣ አገልጋዬ እና ለ ግምጃዎቻቸውን መሸጣቸው አስፈ
አይዛክ ሞርሊ ለመሸከም ከሚችለው በላይ ላጊ አይደለም፤ በዚህ ስፍራ ቤተክርስቲ
፲፮ ሀ ፪ ኔፊ ፲፭፥፳፤ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ቅ.መ.መ. ምድር—ምድርን
ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፲፮። ለ ት. እና ቃ. ፵፭፥፮፤ ማፅዳት፤
፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣ ፷፬፥፳፬–፳፭። አለም—የአለም መጨረሻ።
ኤድዋርድ። ሐ ቅ.መ.መ. መስዋዕት። ለ ሚል. ፫፥፲፭፤
ለ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። መ ሚል. ፫፥፲–፲፩። ፪ ኔፊ ፲፪፥፲፪፤ ፳፫፥፲፩።
፳ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። ቅ.መ.መ. አስራት፣ ቅ.መ.መ. ኩራት።
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. በደል። አስራት መክፈል። ሐ ት. እና ቃ. ፩፥፲፮።
ለ ዘፀአ. ፴፭፥፭፤ ሠ ሚል. ፬፥፩፤ ቅ.መ.መ. ባቢሎን።
ት. እና ቃ. ፶፱፥፲፭፤ ፫ ኔፊ ፳፭፥፩፤ ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. ዊትኒ፣ ኒውል ኬ።
፷፬፥፴፬። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፯። ለ ት. እና ቃ. ፶፯፥፰።
፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፳፬ ሀ ኢሳ. ፷፮፥፲፭–፲፮።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፬፥፳፯–፵፫ ፻፳፪
ያን የሚቀሩት ወደ ፅዮን ምድር ከመሄዳ ለ 
ይቆረጣሉ፣ እናም ተለይተው ይሄዳሉ፣
ቸው በፊት ይህም ጥበብ አይደለምና። እናም ምድሩንም አይወርሱም።
፳፯ እነሆ፣ በህግጋቴ ውስጥ በጠላታችሁ ፴፮ በእውነት እላለሁ፣ አመጸኞቹ
ዘንድ ሀ እዳ አትግቡ ይላል፣ ወይም የተከ ሀ 
ከኤፍሬም ወገን አይደሉም፣ ስለዚህም
ለከለ ነው፤ ይነቀላሉ።
፳፰ ነገር ግን እነሆ፣ በሚያስደስተው ጊዜ ፴፯ እነሆ፣ እኔ ጌታ በእነዚህ በመጨረሻ
ጌታ አይወስድም፣ እናም መልካም በመሰ ዎቹ ቀናት ቤተክርስቲያኔን በኮረብታ ላይ
ለውም ይከፍላል አልተባለም። እንደተቀመጠ ዳኛ በአህዛብ ትፈርድ ዘንድ
፳፱ ስለዚህ፣ እናንት ወኪል ስለሆናችሁ፣ እንድትቀመጥ ሰርቻታለሁ።
በጌታ መልእክት ትጓዛላችሁ፤ እናም እንደ ፴፰ እንዲህም ይሆናል የፅዮን ኗሪዎች
ጌታ ፈቃድ በኩል የምታደርጉት ነገር ሁሉ ፅዮንን በሚመለከቱ ነገሮችን ላይ ሀ በፍርድ
የጌታ ስራ ነውና። ይቀመጣሉ።
፴ እናም በእነዚህም የመጨረሻ ቀናት ፴፱ እናም ሐሰተኞች እና ግብዞች በእነርሱ
ለቅዱሳኑ፣ በፅዮን ምድር ሀ ውርስን እንዲ ይፈተናሉ፣ እናም ሀ ሐዋርያት እና ነቢያት
ያገኙ ታደርጉ ዘንድ ተሹማችኋል። ያልሆኑትም ይታወቃሉ።
፴፩ እናም እነሆ፣ ሀ ቃላቴ እርግጥ በመ ፵ እናም ሀ ዳኛ የሆነው ለ ኤጲስ ቆጶስ እና
ሆናቸውና ለ ስለማይወድቁ፣ እነርሱም እን አማካሪዎቹም፣ ሐ በሀላፊነታቸው ታማኝ
ደሚያገኟቸው እኔ ጌታ እገልፅላችኋለሁ። ካልሆኑ፣ ይኮነናሉ፣ እናም መ ሌሎችም
፴፪ ነገር ግን ሁሉም ነገሮች በጊዜአቸው በእነርሱ ስፍራ ይተከላሉ።
ይከናወኑ ዘንድ ግድ ነው። ፵፩ እነሆ፣ እንዲህ እላችኋለሁ ሀ ፅዮን
፴፫ ስለዚህ፣ መልካም ሥራን ትሰሩ ዘንድ ታብባለች፣ እናም የጌታም ለ ክብር በእርሷ
ሀ 
አትታክቱ፣ የታላቅ ስራን መሰረት እየገ ላይ ያርፋል፤
ነባችሁ ነውና። እናም ለ ከትትንሽ ነገሮች ፵፪ እናም እርሷም ለህዝብ ሀ ምልክት ሆና
ታላቅ ነገሮች ይወጣሉና። ትቆማለች፣ እናም ከሰማይ በታች ካሉት
፴፬ እነሆ፣ ጌታ ሀ ልብን እና መልካም ሀገሮች ውስጥም ወደ እርሷ ይመጣሉ።
ፈቃድ ያለውን አዕምሮ ለ ይሻል፤ እናም ፵፫ እናም በእርሷ ምክንያት የአለም ሀገ
ፈቃድ ያለው እና ሐ ታዛዡ የሆነው እርሱ ሮች ሁሉ ሀ የሚንቀጠቀጡበት፣ እናም
በእነዚህ በመጨረሻዎቹ ቀናት የፅዮንን በአስፈሪዎቿም ምክንያት የሚደነግጡ
ምድርን በረከት ይበላሉ። በት ቀን ይመጣል። ጌታም ይህን ተናግ
፴፭ እናም ሀ አመጸኞችም ከፅዮን ምድር ሯል። አሜን።
፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. እዳ። ሐ ኢሳ. ፩፥፲፱። ፻፯፥፸፪–፸፬።
፴ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፵፰። ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ለ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
፴፩ ሀ ማር. ፲፫፥፴፩፤ ታዛዥ፣ መታዘዝ። ሐ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
፪ ኔፊ ፴፩፥፲፭፤ ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. አመጽ። መጋቢነት።
ት. እና ቃ. ፩፥፴፯–፴፰። ለ ት. እና ቃ. ፵፩፥፭፤ መ ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፱–፻።
ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፫። ፶፥፰–፱፤ ፶፮፥፫። ፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን።
፴፫ ሀ ገላ. ፮፥፱። ቅ.መ.መ. ውግዘት። ለ ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፯፤
ለ ት. እና ቃ. ፻፳፫፥፲፮። ፴፮ ሀ ዘዳግ. ፴፫፥፲፮–፲፯። ፹፬፥፬–፭፤ ፺፯፥፲፭–፳።
፴፬ ሀ ዘዳግ. ፴፪፥፵፮፤ ፴፰ ሀ ኢሳ. ፪፥፫–፬፤ ቅ.መ.መ. ክብር።
ኢያ. ፳፪፥፭፤ ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፳፩። ፵፪ ሀ ቅ.መ.መ. ምልክት።
ሞር. ፱፥፳፯። ፴፱ ሀ ራዕ. ፪፥፪። ፵፫ ሀ ኢሳ. ፷፥፲፬፤
ቅ.መ.መ. ልብ። ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ። ት. እና ቃ. ፺፯፥፲፱–፳።
ለ ሚክ. ፮፥፰። ፵ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፲፯፤
፻፳፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፭፥፩–፮

ክፍል ፷፭
ጥቅምት ፴፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በሀይረም ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
ስለጸሎት የተሰጠ ራዕይ።
፩–፪፣ የእግዚአብሔር የመንግስቱ ቁልፎች መንገድ አዘጋጁ፣ የበጉን ሀ እራት አዘጋጁ፣
በምድር ለሰው ተሰጥተዋል፣ እናም ወንጌ ለ 
ለሙሽራውም ተዘጋጁ።
ሉም አሸናፊ ይሆናል፤ ፫–፮፣ የአንድ ሺህ ፬ ወደ ጌታም ጸልዩ፣ ቅዱስ ስሙንም
ዘመን መንግስተ ሰማያት ይመጣል እናም ጥሩ፣ በአህዛብም መካከል ድንቅ ስራዎ
በምድርም በእግዚአብሔር መንግስት ጋር ቹን እንዲታወቁ አድርጉ።
ተዋሀዳለች። ፭ የዚህች ኗሪዎችም እንዲቀበሉት፣
መንግስቱም በምድር ላይ እንዲሄድ፣ ጌታን
፩ አድምጡ፣ እናም ሀያል እና ጠንካራ ጥሩ፣ እናም የሰው ልጅ ሀ የክብሩን ብርሀን
የሆነው፣ አካሄዱም እስከ ምድር ዳርቻ ለ 
ለብሶ ከሰማይ በምድር ከተሰራችው የእ
የሆነውን፣ አዎን ድምጹም ለሰዎች የሆ ግዚአብሔርን ሐ መንግስት ጋር ለመገኛኘት
ነውን፣ ከላይም እንደተላከ ድምጽ የሆነ መ 
በሚገለጥበት ወደ ፊት ለሚመጡት ቀና
ውን፣ እነሆ—የጌታን መንገድ ሀ አዘጋጁ፣ ትም ተዘጋጁ።
ጥርጊያውንም አቅኑ፤ ፮ ስለዚህ፣ ሀ መንግስተ ሰማያት እንድት
፪ በምድርም ለሰው የእግዚአብሔር መጣ፣ የእግዚአብሔር ለ መንግስት ወደ ፊት
ሀ 
መንግስት ለ ቁልፎችም ተሰጥተዋል፣ ይሂድ፣ አንተም፣ እግዚአብሔር ሆይ፣
እናም ከዚህም ወንጌሉ፣ እጅም ሳይነካው በሰማይም እንዳከበርህ እንዲሁ በምድ
ከተራራው ተፈንቅሎ ምድርን ሐ እስከሚ ርም ትከበር ዘንድ፣ ጠላቶችህም ይዋረዱ
ሞላ ድረስ እንደሚንከባለለውም መ ድን ዘንድ፤ ክብርም፣ ኃይልም፣ እና ግርማም
ጋይ፣ ወደ ምድር ዳርቻምይገፋል። ሐ 
የአንተ ናትና፣ ከዘለአለም እስከዘለዓለም።
፫ አዎን፣ ድምፅም ይጮሀል—የጌታን አሜን።

ክፍል ፷፮
ጥቅምት ፳፱፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በሂራም ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ውልያም ኢ መክለለን ለነበሩት አምስት ጥያቄዎች መልስ
በነቢዩ በኩል በሚስጥር እንዲመልስለት ጌታን ጠይቆ ነበር፣ እነዚህም ለጆሴፍ
ስሚዝ የታወቁ አልነበሩም። በመክለለን ጥያቄ፣ ነቢዩ ጌታን ጠየቀ እና ይህን
ራዕይ ተቀበለ።
፷፭ ፩ ሀ ኢሳ. ፵፥፫፤ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ ቀናት፣ ለ መዝ. ፺፫፥፩።
ማቴ. ፫፥፫፤ የኋለኛው ቀናት፤ ሐ ዳን. ፪፥፵፬።
ዮሐ. ፩፥፳፫። ዳንኤል—ትንቢተ ዳንኤል። መ ማቴ. ፳፬፥፴።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፺፥፩–፭። መ ዳን. ፪፥፴፬–፵፭። ፮ ሀ ራዕ. ፲፩፥፲፭።
ለ ማቴ. ፲፮፥፲፱፤ ፫ ሀ ማቴ. ፳፪፥፩–፲፬፤ ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፱። ራዕ. ፲፱፥፱፤ መንግስት ወይም
ቅ.መ.መ. የክህነት ት. እና ቃ. ፶፰፥፲፩። መንግስተ ሰማያት።
ቁልፎች። ለ ቅ.መ.መ. ሙሽራ። ሐ ፩ ዜና ፳፱፥፲፩፤
ሐ መዝ. ፸፪፥፲፱። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ክብር። ማቴ. ፮፥፲፫።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፮፥፩–፲፫ ፻፳፬
፩–፬፣ የወንጌሉ ሙሉነት ዘለአለማዊው ፮ በዚህ ስፍራ ለብዙ ቀናት አትቆይ፤ ወደ
ቃል ኪዳን ነው፤ ፭–፰፣ ሽማግሌዎች ይስ ፅዮን አገርም ገና አትሂድ፣ ነገር ግን፣ ለመ
በኩ፣ ይመስክሩ፣ እናም ከህዝብም ጋር ላክ የምትችለውን ላክ፤ አለበለዚያም፣ ስለ
ይወያዩ፤ ፱–፲፫፣ ታማኝ የወንጌል አገል ንብረቶችህ አታስብ።
ግሎትም የዘለአለም ህይወትን ውርስ ያረ ፯ ወደ ምስራቅ ባሉ ምድሮችም ሀ ተጓዝ፣
ጋግጣል። በእያንዳንዱም ስፍራዎች፣ ለእያንዳንዱም
ሰው እናም በየምኩራቦቻቸው፣ ከህዝብ ጋር
፩ እነሆ፣ ጌታ ለአገልጋዬ ውልያም መክ እየተወያየህ፣ ለ ምስክርነትህን ስጥ።
ለለን እንዲህ ይላል—ከኃጢአቶችህ ዞር ፰ አገልጋዬ ሳሙኤል ኤች ስሚዝም አብ
እስካልህ ድረስ፣ እና እውነቴን እስከተቀ ሮህ ይሂድ፣ እናም አትተወው፣ እናም አስ
በልህ ድረስ የተባርክ ነህ፣ እንዲሁም በስሜ ተምረውም፤ እናም ታማኝ የሆነውም እርሱ
ሀ 
የሚያምኑት ሁሉ፣ ይላል ጌታ ቤዛህ፣ የአ በሁሉም ስፍራ ሀ ጠንካራ ይሆናል፤ እና እኔ
ለም አዳኝ። ጌታም ከአንተ ጋር እሄዳለሁ።
፪ እውነት እልሀለሁ፣ ሀ ዘለአለማዊ ቃል ፱ በታመሙትም ላይ ሀ እጆችህን ጫን፣
ኪዳኔን፣ እንዲሁም በነቢያት እና ሐዋ ለ 
ይድኑማል። እኔ ጌታ እስከምልክህ ድረ
ርያት በቀደሙት ቀናት እንደተጻፈው፣ ስም አትመለስ። በስቃይህም ትእግስተኛ
ለ 
ህይወት እንዲኖራቸው እና በመጨረሻ ሁን። ሐ ለምን፣ እናም ይሰጥሀል፤ አንኳኳ፣
ዎቹም ቀናት የሚገለጡትን ክብሮች ተካ ይከፈትልህማል።
ፋይ ይሆኑ ዘንድ፣ ወደሰው ልጆች የተላከ ፲ ብኩንነትን አትሻ። ከፅድቅ ያልሆኑውን
ውን የወንጌሌን ሙሉነት በመቀበልህ የተ ሁሉ ተው። የተፈተንህበትን ሀ አመንዝራ
ባረክህ ነህ። ትን አትፈጽም።
፫ በእውነትም እልሀለሁ፣ አገልጋዬ ውል ፲፩ እነዚህ ያዘዝኩህን ሀ ጠብቅ፣ እውነት
ያም ሆይ፣ አንተ፣ በሁሉም ባይሆን፣ ንጹህ እና ታማኝ ናቸውና፤ እናም ሀላፊነትህን
ነህ፤ ስለዚህ በፊቴ ለማያስደስቱኝ ነገሮች ታጎላለህ፣ እናም የዘለአለም ደስታ ለ መዝ
ንስሀ ግባ፣ ጌታ እነዚህን ሀ ያሳይሀልና። ሙሮች በራሳቸው ላይ ሆኖ ብዙ ህዝብን
፬ እናም አሁን፣ በእውነትም፣ እኔ ጌታ ወደ ሐ ፅዮን ትገፋለህ።
ስለአንተ በመመልከት ያለኝን ፈቃዴን፣ ፲፪ እስከመጨረሻውም በእነዚህ ነገሮች
ወይም አንተን በተመልከተ ፈቃዴን አሳ ሀ 
ፅና፣ እናም በጸጋ እና በእውነት በተሞላው
ይህ ዘንድ እሻለሁ። በአባቴም ቀኝ በኩልም የዘለአለም ህይወት
፭ እነሆ፣ በእውነትም እልሀለሁ፣ ከስ ለ 
አክሊል ይኖርሀል።
ፍራ ወደ ስፍራ፣ እና ከከተማ ወደ ከተማ፣ ፲፫ በእውነትም፣ እንዲህ ይላል ጌታ ሀ እግ
አዎን፣ ባልታወጁበት አካባቢዎች ውስጥ ዚአብሔርህ፣ ቤዛህ፣ እንዲሁም ኢየሱስ
ሁሉ ወንጌሌን ሀ ታውጅ ዘንድ ፍቃዴ ነው። ክርስቶስ። አሜን።
፷፮ ፩ ሀ ዮሐ. ፩፥፲፪። ፻፴፫፥፶፰። ት. እና ቃ. ፵፭፥፸፩።
ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ለታመሙት ቅ.መ.መ. መዘመር።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. አዲስ እና አገልግሎት መስጠት፤ ሐ ት. እና ቃ. ፲፩፥፮።
የዘለአለም ቃል ኪዳን። እጅን መጫን። ፲፪ ሀ ፪ ጢሞ. ፫፥፲፬–፲፭፤
ለ ዮሐ. ፲፥፲፤ ፫ ኔፊ ፭፥፲፫። ለ ማቴ. ፱፥፲፰። ፪ ኔፊ ፴፩፥፳።
፫ ሀ ያዕቆ. ፬፥፯፤ ቅ.መ.መ. መፈወስ፣ ለ ኢሳ. ፷፪፥፫፤
ኤተር ፲፪፥፳፯። ፈውሶች። ማቴ. ፳፭፥፳፩፤
፭ ሀ ማር. ፲፮፥፲፭። ሐ ያዕ. ፩፥፭። ፩ ጴጥ. ፭፥፬።
፯ ሀ ት. እና ቃ. ፸፭፥፮። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ማመንዘር። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣
ለ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፴፭፥፳፬። አምላክ—እግዚአብሔር
፰ ሀ ት. እና ቃ. ፶፪፥፲፯፤ ለ ኢሳ. ፴፭፥፲፤ ወልድ።
፻፳፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፯፥፩–፲

ክፍል ፷፯
ህዳር መጀመሪያ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። የልዩ ጉባኤ ጊዜ ነበር፣ እናም በነቢዩ በኩል ከጌታ
የመጡት ራዕዮች መታተም ተወያይቶ ውሳኔም ተደርሶበት ነበር (የክፍል ፩
ርዕስን ተመልከቱ)። ውልያም ደብሊው. ፌልፕስ የቤተክርስቲያኗን ማተ
ሚያ በኢንድፔንደንስ፣ ምዙሪ መስርቶ ነበር። በጉባኤው ራዕዮችን በ Book of
Commandments (መጽሐፈ ትእዛዛት) ለማተም እና ፲ ሺህ ቅጂዎች ለማተም
ተወሰነ (ይህም ቀድሞ ባልታወቁ ችግሮች ምክንያት ወደ ፫ ሺህ ተቀንሶ ነበር)።
ብዙ ወንድሞችም፣ በመንፈስ ቅዱስ አማካይነትም እንደተገለጠላቸው፣ በዚያ
ጊዜ ለመታተም የተሰበሰቡት ራዕዮች እውነት እንደሆኑ ምስክርነቶችን ሰጥተው
ነበር። የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ እንደመዘገበው ክፍል ፩ ተብሎ የሚታወቀውን ራዕይ
ከተቀበለ በኋላ፣ በራዕዮቹ ውስጥ የነበሩት ቃላት ጥቂት ንግግሮች ነበሩባቸው።
ይህም ራዕይ ተከተለ።
፩–፫፣ ጌታ የሽማግሌዎችን ጸሎት ይሰ የተቀመጡት ትእዛዛት እውነት እንደሆኑ
ማል እናም ይጠብቃቸዋል፤ ፬–፱፣ ከራ ሀ 
ምስክርነትን እሰጣችኋለሁ።
ዕዮቹ ጥቂቱን ክፍል እንዲያባዛለት ከጠ ፭ አይኖቻችሁ በአገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ፣
ቢባን አንዱን ጠየቀ፤ ፲–፲፬፣ ታማኝ ሽማ ዳግማዊ ላይ ነበሩ፣ እናም ሀ ቋንቋውን ታው
ግሌዎች በመንፈስ ህያው ይሆናሉ እናም ቃላችሁ፣ እናም ፍጹም አለመሆኑን ታው
የእግዚአብሔርንም ፊት ያያሉ። ቃላችሁ፣ እናም በልባችሁም ከቋንቋው
በላይ ለመግለፅ እውቀት እንዲኖራችሁ
፩ እናንት የቤተክርስቲያኔ ሀ ሽማግሌዎች፣ ፈልጋችሁም ነበር፤ ይህንም ታውቃላችሁ።
በአንድነት የተሰበሰባችሁ፣ ጸሎቶቻችሁን ፮ አሁን፣ በመፅሐፈ ትእዛዛት ውስጥ፣
የሰማሁ፣ ልባችሁንም የማውቅ፣ እና ልመ እንዲሁም ከመካከሉ ታናሽ የሆነውንም
ናችሁም በፊቴ የሆነው፣ እነሆ እናም አድ ፈልጉ፣ እናም በመካከላችሁ ከሁሉም በላይ
ምጡ። ሀ 
ጠቢብ የሆነውንም ምረጡ፤
፪ እነሆ እናም አስተውሉ፣ ሀ አይኖቼ በእ ፯ ወይም፣ በመካከላችሁ እንደዚህ አንይ
ናንተ ላይ ናቸው፣ እናም ሰማያት እና ምድ ነት ለመጻፍ የሚችል ማንም ቢኖር፣ ከዚ
ርም በእጆቼ ውስጥ ናቸው፣ እናም የዘለአ ያም እነዚህ እውነት እንደሆኑ አናውቅም
ለም ሀብትንም እሰጥ ዘንድ የእኔ ናቸው። በማለታችሁም መልካም አደረጋችሁ፤
፫ ለእናንተ የቀረቡላችሁን በረከቶች ፰ ነገር ግን፣ እንደዚህ አይነት አንድም
ትቀበሉ ዘንድ እንደሚገባችሁ ለእምነታ መጻፍ ባትችሉ፣ እውነት እንደሆኑ ሀ ባለ
ችሁ ተግታችኋል፤ ነገር ግን እነሆ፣ እው መመሰከራችሁም ትኮነናላችሁ።
ነት እላችኋለሁ በልባችሁ ሀ ፍርሀት አለ፣ ፱ በውስጣቸው ሀ ጽድቅ ያልሆነ እንደ
እናም በእውነት የማትቀበሉበት ምክንያቱ ሌሉ ታውቃላችሁና፣ እናም ፅድቅ የሆ
ይህ ነው። ነው ከላይ፣ ለ ከብርሀናት አባት ይመጣልና።
፬ እናም አሁን እኔ ጌታ በፊት ለፊታችሁ ፲ እና ዳግም፣ እውነት እላችኋለሁ ይህ
፷፯ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሽማግሌ። እውነት። ፱ ሀ ሞሮኒ ፯፥፲፭–፲፰።
፪ ሀ መዝ. ፴፬፥፲፭። ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፳፬። ለ ያዕ. ፩፥፲፯፤
፫ ሀ ቅ.መ.መ. ፍርሀት። ፮ ሀ ፪ ኔፊ ፱፥፳፰–፳፱፣ ፵፪። ት. እና ቃ. ፶፥፳፬፤
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክርነት፤ ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክር። ፹፬፥፵፭፤ ፹፰፥፵፱።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፯፥፲፩–፷፰፥፩ ፻፳፮
እድላችሁ ነው፣ እናም ከቅናት እና ፍር
ሀ  ለ 
፲፪ ማንም ተፈጥሮአዊ ሰው በእግዚአ
ሀ 

ሀት ራሳችሁን ብታርቁ፣ እናም በፊቴም ብሔር ፊት፣ በስጋዊ አዕምሮም፣ ይቆም


ሐ 
ትሁት ብትሆኑ፣ ወደ አገልግሎቱ እን ዘንድ አይችልም።
ደተሾማችሁ ቃል ኪዳንን እሰጣችኋለሁ፣ ፲፫ አሁንም በእግዚአብሔር ፊት፣ ወይም
በብቃት ትሁት አይደላችሁምና፣ መ መጋረ የመላእክትን አገልግሎት፣ ትመለከቱ ዘንድ
ጃውም ይገፈፋል እናም ሠ አይታችሁኝም አትችሉም፤ ስለዚህ፣ ሀ ፍጹም እስክትሆ
እኔ ማን እንደሆንኩም በሰውነት ወይም ኑም ድረስ ለ በትዕግስት ፅኑ።
በስጋዊ አዕምሮ ሳይሆን፣ በመንፈስ ይህን ፲፬ አዕምሮዎቻችሁም ወደ ነበሩበት አይ
ታውቃላችሁ። መለሱ፤ እናም ሀ ብቁ ስትሆኑም፣ በጊዜዬ፣
፲፩ በእግዚአብሔር መንፈስ የተነሳሳ ካል በአገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እጆች
ሆነ በስተቀር፣ ማንም ቢሆን በስጋ እግዚአ በኩል የተሰጣችሁን ታያላችሁ እናም ታው
ብሔርን ያየው ሀ አንድስ እንኳ የለም። ቃላችሁም። አሜን።

ክፍል ፷፰
ህዳር ፩፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ፣ ስለኦርሰን ሀይድ፣ ሉክ
ኤስ ጆንሰን፣ ላይማን ኢ ጆንሰን፣ እና ውልያም ኢ መክለለን የጌታን ሀሳብ እን
ዲታወቅ በቀረበው ልመና መልስ አማካይነት በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተ
ሰጠ ራዕይ። ምንም እንኳን የዚህ ራዕይ ክፍል ለእነዚህ አራት ሽማግሌዎች የተ
ሰጠ ቢሆንም፣ በውስጡ ያሉት አብዛኛዎቹ ለቤተክርስቲያኗ ሁሉ ተገቢ የሆኑ
ናቸው። ይህ ራዕይ በ፲፰፻፴፭ (እ. አ. አ. ) በትምህርት እና ቃል ኪዳን ቅጂ ውስጥ
በታተመበት ጊዜ በጆሴፍ ስሚዝ አመራር ተስፋፍቶ ነበር።
፩–፭፣ ሽማግሌዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነ ፳፱–፴፭፣ ቅዱሳን ሰንበትን ያክብሩ፣ በት
ሳስተው የተናገሩት ቅዱሳን መጻህፍት ጋት ይስሩ፣ እናም ይጸልዩ።
ናቸው፤ ፮–፲፪፣ ሽማግሌዎች ይስበኩ
እናም ያጥምቁ፣ እናም በእውነት የሚ ፩ አገልጋዬ፣ ኦርሰን ሀይድ፣ በህያው
ያምኑትን ምልክቶች ይከተሏቸዋል፤ እግዚአብሔር ሀ መንፈስ በኩል፣ ከህዝብ
፲፫–፳፬፣ ከአሮን ወንድ ልጆች መካከል ወደ ህዝብ፣ ከምድር ወደ ምድር፣ በኃ
በኩሩ በቀዳሚ አመራር ስር እንደ ኤጲስ ጢአተኞቹ ስብሰባዎች ውስጥ፣ በምኩራ
ቆጶስ አመራር ያገለግላል (ይህም ማለት፣ ቦች ውስጥ፣ ምክንያቶችን በመስጠት እና
እንደ ኤጲስ ቆጶስ የአመራር ቁልፎችን ቅዱስ መጻህፍቶችን ሁሉ ለእነርሱ በማብ
ይይዛል)፤ ፳፭–፳፰፣ ወላጆች ወንጌልን ራራት፣ ዘለአለማዊ ወንጌልን እንዲያውጅ
ለልጆቻቸው እንዲያስተምሩ ታዝዘዋል፤ በሹመት ተጠርቶ ነበር።
፲ ሀ ቅ.መ.መ. ቅንዓት፣ (ተጨማሪ)፤ ፲፫ ሀ ማቴ. ፭፥፵፰፤
መቅናት። ዮሐ. ፩፥፲፰፤ ፮፥፵፮፤ ፫ ኔፊ ፲፪፥፵፰።
ለ ቅ.መ.መ. ፍርሀት። ጆ.ስ.ት. ፩ ዮሐ. ፬፥፲፪ ለ ሮሜ ፪፥፯።
ሐ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና። (ተጨማሪ)፤ ቅ.መ.መ. ትዕግስት።
መ ቅ.መ.መ. ዐይነ-እርግብ። ት. እና ቃ. ፹፬፥፲፱–፳፪፤ ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ብቁ፣ ብቁነት።
ሠ ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፰፤ ሙሴ ፩፥፲፩፣ ፲፬። ፷፰ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ።
፺፫፥፩፤ ፺፯፥፲፮። ፲፪ ሀ ሞዛያ ፫፥፲፱።
፲፩ ሀ ጆ.ስ.ት. ዘፀአ. ፴፫፥፳፣ ፳፫ ቅ.መ.መ. ፍጥረታዊ ሰው።
፻፳፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፰፥፪–፲፰
፪ እናም፣ እነሆ፣ እና ተልዕኮአቸው እን ፱ እናም ሀ የሚያምን እና የተጠመቀ
ዲሄዱ ለተወሰነላቸው፣ በክህነት ለተሾ ለ 
ይድናል፣ እናም ያላመነ ግን ሐ ይፈረድ
ሙት ሁሉ ይህም ምሳሌ ነው— በታል።
፫ እናም ይህም በመንፈስ ቅዱስ በመነሳ ፲ እናም የሚያምነውም፣ እንደተጻፈው
ሳት ሀ ለሚናገሩትም ምሳሌ ነው። ይባረካል ሀ ምልክቶችም ይከተሉታል።
፬ እናም ሀ በመንፈስ ቅዱስ ሲነሳሱ የሚ ፲፩ እናም ለእናንተም የዘመኑን ሀ ምልክ
ናገሩት ማንኛውም ነገር ቅዱሳን መጻህፍት ቶች፣ እናም የሰው ልጅ መምጫ ምልክ
ይሆናሉ፣ የጌታ ፈቃድም ይሆናል፣ የጌታ ቶች፣ ታውቁ ዘንድ ይሰጣችኋል፤
አዕምሮም ይሆናል፣ የጌታ ቃል ይሆናል፣ ፲፪ እናም አብም የሚመሰክርላቸው
የጌታ ድምጽ፣ እናም ለደህንነት የእግዚአ ሁሉ፣ ለእናንተም እነርሱን ለዘለአለም
ብሔር ለ ሀይልም ይሆናል። ሀ 
የምታትሙባቸውን ሀይል ይሰጣችኋል።
፭ እነሆ፣ አገልጋዮቼ ሆይ፣ ይህም ለእና አሜን።
ንተ የተሰጠ የጌታ ቃል ኪዳን ነው። ፲፫ እናም አሁን፣ ከቃል ኪዳኖች እና
፮ ስለዚህ፣ ተደሰቱ፣ እናም ሀ አትፍሩ፣ ከትእዛዛት በተጨማሪ ሌሎች ነገሮችን
እኔ ጌታ ከእናንተ ጋር ነኝና፣ እናም ከጎ የሚመለከቱት፣ እነዚህ ናቸው—
ናችሁ እቆማለሁና፣ እና ስለ እኔም፣ እን ፲፬ ጌታ በፈቀደ ጊዜ፣ እንደ መጀመሪያው
ዲሁም ኢየሱስ ክርስቶስ፣ የህያው እግ ለማገልገል፣ ከዚህ በኋላ ለቤተክርስቲያኗ
ዚአብሔር ልጅ እንደሆንኩኝ፣ እስቀድ የሚሾሙ ሌሎች ሀ ኤጲስ ቆጶሳት አሉ፤
ሜም እንደነበርኩኝ፣ ህያውም እንደሆን ፲፭ ስለዚህ እነዚህም ብቁ የሆኑ ሀ ሊቀ ካህ
ኩኝ፣ እናም ዳግምም እንደምመጣ ትመ ናት መሆን ይገባቸዋል፣ እናም፣ ለ የአሮን
ሰክራላችሁ። እውነተኛ ተወላጆች ካለሆኑ በስተቀር፣
፯ ይህም ለአንተ አገልጋዬ ሀ ኦርሰን በመልከ ጼዴቅ ክህነት ሐ ቀዳሚ አመራር
ሀይድ፣ እናም ለአገልጋዬ ሉክ ጆንሰንም፣ በኩልም ይሾማሉ።
እናም ለአገልጋዬ ላይመን ጆንሰንም፣ እና ፲፮ እናም እነርሱም ሀ የአሮን እውነተኛ
ለአገልጋዬ ውልያም ኢ መክለለንም፣ ተወላጆች ሊሆኑ፣ ከአሮን ወንድ ልጆች
እናም ለቤተክርስቲያኔ ታማኝ ሽማግሌ በኩር ከሆኑ፣ ለኤጲስ ቆጶስ አመራርነት
ዎች ሁሉ የተሰጠ የጌታ ቃል ነው— ህጋዊ መብት አላቸው፤
፰ ወደአለም ሁሉ ሀ ሂዱ፣ ለእያንዳንዱም ፲፯ በኩሩም በዚህ ክህነት የአመራር መብ
ለ 
ፍጥረት፣ በሰጠኋችሁ ሐ ስልጣን እየሰራ ትን፣ እናም የዚህንም ሀ ቁልፎች ወይም
ችሁ፣ በአብ፣ እና በወልድ፣ እና በመን ስልጣናት ይይዛልና።
ፈስ ቅዱስ ስም መ እያጠመቃችኋቸው ወን ፲፰ የአሮን ሀ እውነተኛ ተወላጅ እና በኩር
ጌልን ሠ ስበኩ። ካልሆነ በስተቀር፣ ማንም ሰው ለዚህ ሀላፊ
፫ ሀ ፪ ጴጥ. ፩፥፳፩፤ ሠ ቅ.መ.መ. መስበክ፤ ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
ት. እና ቃ. ፲፰፥፴፪፤ የሚስዮን ስራ። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፸፪፥፩።
፵፪፥፲፮፤ ፻፥፭። ፱ ሀ ማር. ፲፮፥፲፮፤ ለ ቅ.መ.መ. አሮን፣
፬ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤ ት. እና ቃ. ፳፥፳፭። የሙሴ ወንድም።
ራዕይ። ለ ቅ.መ.መ. ደህንነት። ሐ ቅ.መ.መ. ቀዳሚ አመራር።
ለ ሮሜ ፩፥፲፮። ሐ ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፲፭–፲፯።
፮ ሀ ኢሳ. ፵፩፥፲። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ምልክት። ቅ.መ.መ. አሮናዊ ክህነት።
፯ ሀ ቅ.መ.መ. ሀይድ፣ ኦርሰን። ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. የጊዜዎች ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች።
፰ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፪፤ ፷፫፥፴፯። ምልክቶች። ፲፰ ሀ ዘፀአ. ፵፥፲፪–፲፭፤
ለ ማር. ፲፮፥፲፭። ፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፰፤ ት. እና ቃ. ፹፬፥፲፰፤
ሐ ቅ.መ.መ. ስልጣን። ፻፴፪፥፵፱። ፻፯፥፲፫–፲፮፣ ፸–፸፮።
መ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ቅ.መ.መ. ማተም፣
መጥመቅ። ማስተሳሰር።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፰፥፲፱–፴፪ ፻፳፰
ነት፣ የዚህን ክህነት ቁልፎች ለመያዝ ህጋዊ ፳፭ እና ደግሞም፣ ወላጆች በፅዮን፣
ሀ 

መብት አይኖረውም። ወይም በተደራጁት ለ ካስማዎቿ፣ ውስጥ


፲፱ ነገር ግን፣ የመልከ ጼዴቅ ክህነት ሀ ሊቀ ልጆች ኖሯቸው፣ ሐ ስምንት አመት ሲሆ
ካህን በታናሾቹ ሀላፊነቶች ለማስተዳደር ናቸው፣ ስለ ንስሀ፣ በህያው እግዚአብሔር
ስልጣን እንዳለው የአሮን እውነተኛ ተወ ልጅ ክርስቶስ እምነት፣ እናም ስለ ጥም
ላጅ እና በኩር በማይገኝበት ጊዜ፣ በመልከ ቀት እና እጆችን በመጫን የመንፈስ ቅዱስ
ጼዴቅ ክህነት ቀዳሚ አመራር እጆች ስር ስጦታን ስለመቀበል ትምህርትን መ ባያስተ
ለዚህ ስልጣን ከተጠራ፣ እና ከተለየ እና ማሯቸው፣ ሠ ኃጢአቱ በወላጆች ራስ ላይ
ከተሾመ፣ ለ በኤጲስ ቆጶስ ሀላፊነት ለማስ ይሆናል።
ተዳደር ይችላል። ፳፮ ይህም ሀ ለፅዮን፣ ወይም በማንኛውም
፳ እና፣ ደግሞም፣ የአሮን እውነተኛ ተወ በተደራጁት ካስማዎቿ፣ ኗሪዎች ህግም
ላጅም በዚህ ቀዳሚ አመራር መመረጥ፣ ነውና።
እና በብቃት መገኘት፣ እናም ሀ መቀባት፣ ፳፯ እናም ልጆቻቸውም ለኃጢአቶ
እናም በአመራሩ እጆች ስር ለ መሾም አለ ቻቸው ሀ ስርየት ለ በስምንት አመታቸው
ባቸው፣ አለበለዚያ በክህነት ስልጣናቸው ሐ 
ይጠመቁ፣ እናም የእጆችንም መጫን
ለማስተዳደር ህጋዊ ስልጣን አይኖራቸ ይቀበሉ።
ውም። ፳፰ እናም ልጆቻቸውን ሀ እንዲጸልዩም፣
፳፩ ነገር ግን፣ ከአባት ወደ ልጅ በሚወረ እናም በጌታ ፊት በቅንነት እንዲራመዱም
ሰው ክህነት መብትን በሚመለከት በታ ያስተምሩ።
ወጀው መሰረትም፣ ተወላጅነታቸውን በሚ ፳፱ እናም የፅዮን ኗሪዎችም ሀ የሰንበትን
ያረጋግጡበት ጊዜ፣ ወይም ከላይ በተጠቀ ቀን ያክብሩ፣ ይቀድሱትም።
ሱት አመራር እጆች ስር በጌታ ራዕይ ካገኙ፣ ፴ እናም የፅዮን ኗሪዎችም፣ እንዲያገለ
መቀባታቸውን ለማረጋገጥ ይችላሉ። ግሉ እስከተጠሩ ድረስ፣ በሙሉ ታማኝነት
፳፪ እና ደግሞም፣ ለዚህ አገልግሎት አገልግሎታቸውንም ያስታውሱ፤ ስራ ፈት
የተለየ፣ ማንም ኤጲስ ቆጶስ ወይም ሊቀ የሆነ እርሱ በጌታ ፊት ይታሰባልና።
ካህን፣ በቤተክርስቲያኗ ሀ ቀዳሚ አመራር ፴፩ አሁን፣ እኔ ጌታ፣ በፅዮን ኗሪዎች
ፊት ካልሆነ በስተቀር፣ በወንጀል መኮነን አልተደሰትኩም፣ ሀ ስራ ፈቶች በመካከ
ወይም ለፍርድ ሊቀርብ አይገባም፤ ላቸው አሉና፤ እናም ልጆቻቸውም ለ በኃ
፳፫ እናም ጥርጣሬ በሌለው ምስክር በአ ጢአት ውስጥ እያደጉ ናቸውና፤ ለዘለአ
መራሩ ፊት ጥፋተኛ ሆኖ ቢገኝ፣ ይፈረ ለማዊ ሀብትም በቅንነት ሐ አይሹም፣ ነገር
ድበታል፤ ግን አይኖቻቸው በስግብግብነት ተሞል
፳፬ እናም ንስሀ ቢገባ፣ በቤተክርስቲያኗ ተዋል።
ቃል ኪዳኖች እና ትእዛዛት መሰረት ሀ ይቅ ፴፪ እነዚህ ነገሮች መሆን አይገባቸውም፣
ርታን ያገኛል። እናም ከመካከላቸው መወገድ አለባቸው፤
፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሊቀ ካህን። ፳፥፸፩። ሐ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣
ለ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ። መ ቅ.መ.መ. ማስተማር፣ መጥመቅ።
፳ ሀ ቅ.መ.መ. መቀባት። አስተማሪ። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ጸሎት።
ለ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ሠ ያዕቆ. ፩፥፲፱፤ ፳፱ ሀ ት. እና ቃ. ፶፱፥፱–፲፪።
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. ቀዳሚ አመራር። ት. እና ቃ. ፳፱፥፵፮–፵፰። ቅ.መ.መ. የሰንበት ቀን።
፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ስራ ሰልቺ፣
፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ቤተሰብ— ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት። ስራ ፈቺ።
የወላጆች ሀላፊነቶች። ለ ቅ.መ.መ. መልስ ለ ቅ.መ.መ. ክፉ፣ ክፋት።
ለ ቅ.መ.መ. ካስማ። መስጠት፣ ሂሳብ፣ ሐ ት. እና ቃ. ፮፥፯።
ሐ ት. እና ቃ. ፲፰፥፵፪፤ ተጠያቂነት፣ ሀላፊነት።
፻፳፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፷፰፥፴፫–፷፱፥፰
ስለዚህ፣ አገልጋዬ ኦሊቨር ካውድሪ እነዚ ፴፬ እነዚህ ሀ አባባሎች እውነተኛዎች እና
ህን አባባሎች ወደ ፅዮን ምድር ይውሰድ። የታመኑ ናቸው፤ ስለዚህ አትተላለፏቸው፣
፴፫ እናም ትእዛዝም እሰጣቸዋለሁ—በት ወይም ለ አታጉድሏቸውም።
ክክለኛው ጊዜ በጌታ ፊት ሀ ጸሎትን የማያ ፴፭ እነሆ፣ እኔ ሀ አልፋና ኦሜጋ ነኝ፣
ከናውነው እርሱ፣ በህዝቤ ዳኛ ፊት ለ ይታ እናም በቶሎ ለ እመጣለሁ። አሜን።
ሰብ።

ክፍል ፷፱
ህዳር ፲፩፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። በአጭር ጊዜ ለመታተም የታሰቡት የራዕይ ዝግጅቶች
በህዳር ፩–፪ ልዩ ጉባኤ ላይ ጸድቀው ነበር። በህዳር ፫፣ በኋላም ተጨማሪ መግ
ለጫ በመባል የታወቀው፣ በዚህ በክፍል ፻፴፫ ውስጥ ያለው ራዕይ ተጨምሮ
ነበር። ኦሊቨር ካውድሪ የራዕዮች እና ትእዛዛት ዝግጅቶች ፅሁፎችን ወደ ኢንዲ
ፔንደንስ ሚዙሪ ለመታተም እንዲወስድ ተመርጦ ነበር። የሚዙሪ ቤተክርስቲያ
ንን ለመገንባት ተሰጥቶ የነበረውን ገንዘብም እንዲሁ መውሰድ ነበረበት። ይህም
ራዕይ ጆን ዊትመር ከኦሊቨር ካውደሪ ጋር አብሮ እንዲሄድ መመሪያ ሰጥቷል
እናም ዊትመር እንደ ቤተክርስቲያኗ የታሪክ ምሁር እና መዝጋቢ እንዲጓዝ እና
ታሪካዊ ነገሮችን እንዲሰበስብ መመሪያ ሰጥቶ ነበር።
፩–፪፣ ጆን ዊትመር ኦሊቨር ካውድሪን መለከታቸውን እና የሚያውቃቸውን አስ
ተከትሎ ወደ ሚዙሪ ይሂድ፤ ፫–፰፣ እር ፈላጊ ነገሮች ሁሉ መጻፉን እና ሀ ታሪክንም
ሱም ይስበክ፣ እና ታሪካዊ መረጃዎችን መሰብሰቡን ይቀጥል፤
ይሰብስብ፣ እናም ይጻፍ። ፬ እና ደግሞም ከኦሊቨር ካውድሪ እና
ከሌሎችም ሀ ምክርን እና እርዳታን ይቀ
፩ ለአገልጋዬ ሀ ኦሊቨር ካውድሪ ጥቅ በል።
ምም አድምጡኝ፣ ይላል ጌታ አምላካ ፭ እና ደግሞም፣ በአለም ያሉት አገል
ችሁ። እውነተኛ እና ታማኝ የሆነ ከእርሱ ጋዮቼም ሀ የመጋቢነታቸውን መግለጫዎች
ጋር ካልሄደ በስተቀር፣ ወደ ፅዮን ምድር ወደ ምድረ ፅዮን ይላኩ፤
ይዞ የሚሄዳቸውን ትእዛዛት እና ገንዘቦች ፮ ምድረ ፅዮንም የመቀበያ እና እነዚህ ነገ
ለእርሱ በአደራ መስጠቱ በእኔ ዘንድ ጥበብ ሮች ሁሉ የሚደረጉባት ዋና ስፍራ ናትና።
አይደለም። ፯ ይሁን እንጂ፣ በቀላል እውቀትን እን
፪ ስለዚህ፣ እኔ ጌታ አገልጋዬ ሀ ጆን ዊት ዲያገኝ፣ አገልጋዬ ጆን ዊትመር፣ ከስፍራ
መር ከአገልጋዬ ኦሊቨር ካውድሪ ጋር ወደ ስፍራ፣ እናም ከቤተክርስቲያኗ ወደ
ይሄዱ ዘንድ ፍቃዴ ነው፤ ቤተክርስቲያኗ፣ ለብዙ ጊዜ ይጓዝ፣
፫ እና ደግሞም ስለቤተክርስቲያኔ የሚ ፰ እየሰበከ እና እያብራራ፣ ለቤተክርስ
፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. አልፋ ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፯፥፩–፫፤
ለ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ፤ እና ኦሜጋ። ፹፭፥፩።
ዳኛ፣ ፍርድ። ለ ት. እና ቃ. ፩፥፲፪። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)።
፴፬ ሀ ራዕ. ፳፪፥፮። ፷፱ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ካውደሪ፣ ፭ ሀ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
ለ ት. እና ቃ. ፳፥፴፭፤ ኦልቨር። መጋቢነት።
፺፫፥፳፬–፳፭። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ዊትመር፣ ጆን።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፥፩–፱ ፻፴
ቲያኗ ጥቅም እና በፅዮን ምድር ለሚያድ
ሀ 
ድም ጥቅም እንዲሆንላቸው፣ ሁሉንም ነገ
ጉት የሚቀጥሉት ትውልዶች እስከዘለአለም ሮች እያባዛ፣ እየመረጠ፣ እና እያገኘ ለብዙ
ይይዟቸው ዘንድ ከትውልድ ወደ ትውል ጊዜ ይጓዝ። አሜን።

ክፍል ፸
ህዳር ፲፪፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በሀይረም ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተ
ሰጠ ራዕይ። የነቢዩ ታሪክ እንደሚገልጸው ከህዳር ፩ እስከ ፲፪ አራት ልዩ ጉባኤ
ዎች ተካሂደዋል። በእነዚህም ስብሰባዎች ማብቂያ ላይ፣ በኋላም እንደ የ Book
of Commandments (መፅሐፈ ትእዛዛት) እና ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች
የታተሙት ራዕዮች ታላቅ አስፈላጊነት ታሰበበት። ይህም ራዕይ የተሰጠው ጉባ
ኤው እነዚህን ራዕዮች “ለቤተክርስቲያኗ ከአለም ሁሉ ሀብቶች በላይ ታላቅ ዋጋ
እንዳላቸው” በድምጽ ምርጫ ከተሰጠ በኋላ ነበር። የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ ስለ
ዚህ ራዕይ “የአዳኛችን መንግስት ሚስጥር ቁልፎች ለሰው በአደራ እንደተሰጡ
በማሳየት፣ በእነዚህ የመጨረሻዎቹ ቀናት የቤተክርስቲያኗ መሰረት፣ እና ለአለ
ምም ጥቅም” የሚሆን ነው ብሎታል።
፩–፭፣ ራዕዮችን እንዲያትሙ መጋቢዎች ራዕዮች እና ትእዛዛት ሀ መጋቢዎች እንዲ
ተመርጠዋል፤ ፮–፲፫፣ በመንፈሳዊ ነገሮች ሆኑ ሾሜአቸዋለሁ፤
የሚያገለግሉ ደሞዛቸው ይገባቸዋል፤ ፲፬– ፬ እናም የዚህን የመጋቢነትን ዘገባ በፍ
፲፰፣ ቅዱሳን በስጋዊ ነገሮች እኩል መሆን ርድ ቀን እፈልግባቸዋለሁ።
አለባቸው። ፭ ስለዚህ፣ እኔም መርጫቸዋለሁ፣ እናም
እነዚህን የሚመለከቱትን ጥቅሞቻቸውን፣
፩ እነሆ፣ እና አድምጡ፣ እናንት የፅዮን አዎን ቅሬታዎችን ማስተዳደር፣ በእግዚአ
ኗሪዎች፣ እናም በሩቅ ያላችሁ የቤተክር ብሔር ቤተክርስቲያን ውስጥ ይህም ሀላፊ
ስቲያኔ ህዝብ፣ እናም ለአገልጋዬ ጆሴፍ ነታቸው ነው።
ስሚዝ ዳግማዊ፣ ለአገልጋዬ ማርቲን ሀሪስ፣ ፮ ስለዚህ፣ እነዚህን ነገሮች ለቤተክርስ
እና ደግሞም ለአገልጋዬ ኦሊቨር ካውድሪ፣ ቲያኗም ሆነ ለአለም እንዳይሰጡ ትእዛዝ
እና ደግሞም ለአገልጋዬ ጆን ዊትመር፣ እሰጣቸዋለሁ፤
ለአገልጋዬ ስድኒ ሪግደን፣ እና ደግሞም ፯ ይሁን እንጂ፣ ከመሰረታዊ ፍላጎቶቻ
ለአገልጋዬ ውልያም ደብሊው ፌልፕስ ቸው እና መሻታቸው በላይ እስከተቀበሉ
በትእዛዝ መንገድ የምሰጣቸውን የጌታን ድረስ፣ ወደ ሀ ጎተራዬ ያግቡ፤
ቃል ስሙ። ፰ እናም፣ እንደ መንግስት ህግጋት ሀ ወራ
፪ ትእዛዝ እሰጣቸዋለሁና፤ ስለዚህ፣ አድ ሾች እስከ ሆኑ ድረስ፣ ጥቅሙም ለፅዮን
ምጡ እናም ስሙ፣ ጌታ እንዲህ ይላቸዋ ኗሪዎች፣ እናም ለትውልዶቻቸው፣ የተ
ልና— ቀደሰ ይሆናል።
፫ እኔ ጌታ መርጫቸዋለሁ፣ እናም በሰ ፱ እነሆ፣ ጌታ ከእያንዳንዱ ሰው፣ እን
ጠኋቸው፣ እና ከዚህም በኋላ ለምሰጣቸው ዲሁም እኔ ጌታ እንደመደብኩት ወይም
፰ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ት. እና ቃ. ፸፪፥፳። ፰ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፳።
፸ ፫ ሀ ፩ ቆሮ. ፬፥፩፤ ፯ ሀ ት. እና ቃ. ፸፪፥፱–፲።
፻፴፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፥፲–፸፩፥፩
ከዚህ በኋላ ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ሁኑ፣ እናም ይህንንም በመሰሰት አይደ
ምመድበው፣ ሀ በመጋቢነቱ የምጠብቅበት ለም፣ አለበለዚያም፣ የመንፈስ መገለጥ
ይህ ነው። ብዛቱ ይከለከላልና።
፲ እናም እነሆ፣ በህያው እግዚአብሔር ፲፭ በእዚህ እያሉ አገልጋዮቼ በረከቴ በላ
ቤተክርስቲያን አባል የሆነ ከእነዚህ የህግ ያቸው እንዲገለጥ እና ሀ በትጋታቸው ምላሽ
ግዴታዎች ነጻ የሆነ ማንም የለም፤ እና ለደህንነታቸው እንዲሁም ለጥቅማቸው
፲፩ አዎን፣ ኤጲስ ቆጶስ ወይም የጌታን ይህን ለ ትእዛዝም እሰጣቸዋለሁ፤
ጎተራን የሚጠብቀው ሀ ወኪል፣ ወይም በስ ፲፮ ለምግብ እና ሀ ለልብስ፣ ለውርስ፣ ለቤ
ጋዊ ነገሮች ላይ መጋቢነት የተሰጠውም ቶች እና መሬትም እኔ ጌታ ባስቀመጥኳ
ቢሆን ከእነዚህ የህግ ግዴታዎች ነጻ አይ ቸው ስፍራ ሁሉ እና በምልካቸው በማን
ደሉም። ኛቸውም ስፍራ ይሆኑ ዘንድ ይህን ትእዛ
፲፪ ለመንፈሳዊ ጉዳዮችንም ሊያስተዳድር ዝም እሰጣቸዋለሁ።
የተመረጠውም፣ ለስጋዊ ጉዳዮች አስተዳ ፲፯ ሀ በብዙ ነገሮች ታማኝ ነበሩና፣ እናም
ደር መጋቢነት እንደተሰጣቸው ሁሉ፣ እር ኃጢአትንም ባለመስራት ድረስ በጎን ነገር
ሱም ሀ ደሞዙ ይገባዋል፤ አድርገዋልና።
፲፫ አዎን፣ እንዲሁም በብዛትም፣ ይህ ፲፰ እነሆ፣ እኔ ጌታ ሀ መሐሪ ነኝ እናም
ብዛትም ለእነርሱ በመንፈስ መግለጥ በኩል እባርካቸዋለሁ፣ እናም ወደ እነዚህ ነገ
ይጨመርላቸዋል። ሮች ደስታም ይገባሉ። እንዲህም ይሁን።
፲፬ ይሁን እንጂ፣ በስጋዊ ነገሮች ሀ እኩል አሜን።

ክፍል ፸፩
ታህሳስ ፩፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ይህን ራዕይ እስከሚቀበል ድረስ ነቢዩ ከጸሀፊው ከስ
ድኒ ሪግደን ጋር መፅሐፍ ቅዱስን መተርጎም ቀጥሎ ነበር፣ በጊዜውም ይህም
በዚህ የተሰጣቸውን መመሪያዎች ያሟሉ ዘንድ ትርጉምን ለጥቂት ጊዜ አቁ
መው ነበር። ቤተክርስቲያኗን የካደው እዝራ ቡዝ በጻፋቸው ደብዳቤዎች ምክን
ያት በቤተክርስቲያኗ ላይ የነበረውን የጥላቻ ስሜት ለማቃለል ወንድሞች ለመ
ስበክ ሊሄዱ ይገባል።
፩–፬፣ ጆሴፍ ስሚዝ እና ስድኒ ሪግደን ወን እንዲህ ይላል፣ በእውነትም አንደበታ
ጌሉን እንዲያውጁ ተልከዋል፤ ፭–፲፩፣ ችሁን ከፍታችሁ፣ እንደተሰጣችሁ መን
የቅዱሳኑ ጠላቶችም ያፍራሉ። ፈስ እና ሀይል፣ እንዲሁም በፈቃዴ ወን
ጌሌን ለ የምትሰብኩበት፣ የመንግስቱንም
፩ እነሆ፣ ለእናንተ አገልጋዮቼ ጆሴፍ ነገሮች፣ ሐ ሚስጥራት ከቅዱስ መጻህፍ
ስሚዝ ዳግማዊ እና ሀ ስድኒ ሪግደን ጌታ ቶች ውስጥ የምታብራሩበት አስፈላጊ እና
፱ ሀ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣ ቅ.መ.መ. መቀደስ፣ ፲፯ ሀ ማቴ. ፳፭፥፳፩–፳፫።
መጋቢነት። የቅድስና ህግ። ፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት።
፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፮። ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ትጋት። ፸፩ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሪግደን፣ ስድኒ።
፲፪ ሀ ሉቃ. ፲፥፯። ለ ዘዳግ. ፲፥፲፪–፲፫። ለ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ።
፲፬ ሀ ት. እና ቃ. ፵፱፥፳። ፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፶፱፥፲፮–፳። ሐ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩፣ ፷፭።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፩፥፪–፸፪፥፫ ፻፴፪
በእኔም ጠቃሚ መስሎ የሚታይበት ጊዜ ፮ ለሚቀበለውም ለእርሱ በብዛት፣ እን
ሀ 

መጥቷል። ዲሁም ሀይል ይሰጠዋልም።


፪ እውነት እላችኋለሁ፣ በየአካባ ፯ ስለዚህ፣ ጠላታችሁን ሀ አሳፍሩ፤ በግ
ቢው ላሉት ለአለም እና ለቤተክርስ ልጽ እናም በግል ለ እንዲያገኟችሁ ጥሯ
ቲያኗም፣ ለአንድ ወቅት፣ እንዲሁም ቸው፤ እናም ታማኝ ብትሆኑ እፍረታቸው
እንድታውቁት እስከሚደረግ ድረስ ይገለጣል።
አውጁ። ፰ ስለዚህ፣ ብርቱ ማስረጃቸውን በጌታ
፫ በእውነት፣ ይህም የሰጠኋችሁ የወቅቱ ላይ ያምጡ።
ተልዕኮ ነው። ፱ በእውነትም፣ ጌታ እንዲህ ይላችኋል—
፬ ስለዚህ፣ በወይን ስፍራዬ አገልግሉ። በእናንተ ላይ እንዳትበለጽጉ የሚከላከል
የምድር ኗሪዎችንም ጥሯቸው፣ እናም ሀ 
መሳሪያ አይከናወንም፤
መስክሩ፣ እናም ለሚመጡት ትእዛዛት ፲ እናም ማንም ሰው በእናንተ ላይ ድም
እና ራዕዮችም መንገድን አዘጋጁ። ጹን ቢያነሳ እኔ በወሰንኩት ጊዜ ያፍራል።
፭ አሁን፣ እነሆ ይህም ጥበብ ነው፤ የሚ ፲፩ ስለዚህ፣ ትእዛዛቴን ጠብቁ፤ እው
ያነበውም ሀ ይረዳው እና ደግሞም ለ ይቀበ ነተኛ እና ታማኝ ናቸውና። እንዲሁም
ለውም፤ ይሁን። አሜን።

ክፍል ፸፪
በታህሳስ ፬፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። ብዙ ሽማግሌዎች እና አባላት ሀላፊነታቸውን ለመማር እና በቤ
ተክርስቲያኗ ትምህርቶች ለመታነፅ ተሰብስበው ነበር። ይህ ክፍል በአንድ ቀን
የተሰጡ ሶስት ራዕዮች የተቀናጁበት ነው። ከ፩ እስከ ፰ ያሉት ቁጥሮች ኒዌል ኬ
ውትኒ እንደ ኤጲስ ቆጶስ የተጠራበትን ያሳውቃሉ። ከዚያም ተጠራ እና ተሾመ፣
ከዚያም፣ ስለ ኤጲስ ቆጶሱ ሀላፊነቶች ተጨማሪ ማስረጃዎች የሚሰጡበትን ከቁ
ጥር ፱ እስከ ፳፫ ያለውንም ተቀብሎ ነበር። ከዚህም በኋላ፣ ከቁጥር ፳፬ እስከ ፳፮
ስለፅዮን መሰብሰብ መመሪያ ሰጥተው ነበር
፩–፰፣ ሽማግሌዎች የመጋቢነታቸውን ሁት የቤተክርስቲያኔ ለ ሊቀ ካህና ትየጌታን
መግለጫ ለኤጲስ ቆጶሱ ይስጡ፤ ፱–፲፭፣ ድምፅ ስሙ።
ኤጲስ ቆጶሱ ግምጃ ቤትን ይጠብቃል፣ ፪ በእውነትም ጌታ እንዲህ ይላል፣ ለእ
እናም ድሆችን እና ችግረኞችን የሚሹት ናንተ፣ ወይም ከእናንት በዚህ የጌታ የወ
ይንከባከባል፤ ፲፮–፳፮፣ ኤጲስ ቆጶሳት ይን ስፍራ በሆነች ቤተክርስቲያን፣ ሀ ኤጲስ
የሽማግሌዎችን ብቃነት ያረጋግጡ። ቆጶስ ይመረጥ ፍቃዴ ነው።
፫ እናም በእውነት በዚህም ነገር ያደረጋ
፩ አድምጡ፣ እናም ሀ መንግስት እና ሀይል ችሁት ጥበብ ነው፣ ከእያንዳንዱ ሀ መጋቢ
የተሰጣችሁ አቤቱ እናንት የተሰባሰባች እጅ፣ በጊዜም ይሁን በዘለአለም፣ ለ የመ
፭ ሀ ቅ.መ.መ. ማስተዋል። ፷፰፥፰–፱። ለ ት. እና ቃ. ፷፰፥፲፬–፲፱።
ለ አልማ ፲፪፥፱–፲፩። ፱ ሀ ኢሳ. ፶፬፥፲፯። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
፮ ሀ ማቴ. ፲፫፥፲፪። ፸፪ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፫ ሀ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
፯ ሀ ሙሴ ፯፥፲፫–፲፯። መንግስት ወይም መጋቢነት።
ለ ት. እና ቃ. ፷፫፥፴፯፤ መንግስተ ሰማያት። ለ ሉቃ. ፲፱፥፲፩–፳፯።
፻፴፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፪፥፬–፲፱
ጋቢነቱን ሐ መግለጫ እንዲያቀርብ በጌታ ፲፫ እናም ለመክፈል ችሎታ ሀ የሌለው
ይጠበቅበታልና። ለእርሱ፣ መግለጫው ይወሰድ እናም፣ ጌታ
፬ በጊዜ ታማኝ እና ሀ ብልህ የሆነው ለእርሱ በእጆቹ ከሚያስቀምጣቸው ገንዘቦች እዳ
በአባቴ የተዘጋጁትን ለ መኖሪያዎች ለመው ውን ለሚከፍልለት፣ ለፅዮን ኤጲስ ቆጶስ
ረስ ብቁ ሆኑ ይገኛል። ይሰጥ።
፭ እውነት እላችኋለሁ፣ በቤተክርስቲያኗ ፲፬ እናም በመንፈሳዊ ነገሮች፣ ወንጌሉን
በዚህ ሀ የወይን ስፍራ ውስጥ ያሉ ሽማግ እና የመንግስቱን ጉዳዮች ለቤተክርስቲያኗ
ሌዎች የመጋቢነታቸውን መግለጫ በዚህ እና ለአለም በማስተዳደር የሚያገለግለውም
የወይን ስፍራዬ በእኔ ለሚመረጠው ኤጲስ ታማኝ አገልጋይ፣ እዳውን ለፅዮን ኤጲስ
ቆጶሱ ይስጡ። ቆጶስ በዚህ ይከፍላል፤
፮ እነዚህ ነገሮችም፣ በፅዮን ላለው ኤጲስ ፲፭ በመሆኑም ከቤተክርስቲያኑ ይወ
ቆጶሱ ተላልፈው እንዲሰጡ በመመዝገቢ ጣል፣ ሀ በህጉ መሰረት ወደ ፅዮን የሚመ
ያው ውስጥ ይሁኑ። ጣው እያንዳንዱ ሰው በፅዮን ኤጲስ ቆጶስ
፯ እናም ሀ የኤጲስ ቆጶሱ ሀላፊነት በተሰ ፊት ሁሉንም ነገሮች ማቅረብ ይኖርበታ
ጡት ትእዛዛት እና በጉባኤ ድምጽ እንዲ ልና።
ታወቅ ይደረጋል። ፲፮ እናም አሁን፣ እውነት እላችኋለሁ፣
፰ እናም አሁን፣ እውነት እላችኋለሁ፣ በዚህ የወይን ስፍራ ያሉት እያንዳንዱ ሽማ
በዚህ ሀይል የሚመረጠው እና የሚሾመው ግሌዎች በዚህ የወይን ስፍራ ለሚገኘው
ሰው አገልጋዬ ሀ ኒወል ኬ ውትኒ ነው። ኤጲስ ቆጶስ የሀላፊነቱን መግለጫ መስ
ይህም፣ የቤዛችሁ፣ የጌታ አምላካችሁ ጠት ይኖርበታል—
ፈቃድ ነው። እንዲህም ይሁን። አሜን። ፲፯ ከዚህ የወይን ስፍራ ዳኛ ወይም ኤጲስ
፱ ከተሰጠው ህግ በተጨማሪ፣ በዚህ የወ ቆጶስ በፅዮን ባለ ኤጲስ ቆጶስ የሚሰጥ ሀ የም
ይን ስፍራ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተሾመ ስክር ወረቀት እያንዳንዱን ሰው ተቀባይ
ውን የኤጲስ ቆጶሱን ሀላፊነት የሚያሳው ያደርገዋል፣ እናም ለሁሉም ነገሮች መልስ
ቀው የጌታ ቃል፣ በእውነትም ይህ ነው— ይሰጣል፣ እንደ ብልህ ለ መጋቢ እና ታማኝ
፲ የጌታን ሀ ጎተራ መጠበቅ፤ በዚህ የወ አገልጋይም ያስቆጥረዋል፤
ይን ስፍራ ቤተክርስቲያን ውስጥ ገንዘቦ ፲፰ አለበለዚያም በፅዮን ኤጲስ ቆጶስ ተቀ
ችን መቀበል ነው፤ ባይነትን አያገኝም።
፲፩ አስቀድሞ እንደታዘዘው የሽማግሌ ፲፱ እናም አሁን፣ እውነት እላችኋለሁ፣
ዎችን መግለጫ ለመቀበል፤ እናም የሚ ለዚህ የወይን ስፍራ ቤተክርስቲያን ኤጲስ
ከፍሉት እስካላቸው ድረስ፣ ለሚቀበሉት ቆጶስ መግለጫ የሚሰጥ እያንዳንዱ ሽማ
የሚከፍሉትን እንደፍላጎታቸው ሀ ለማስ ግሌ፣ ለራሱ እና ለመግለጫው በሁሉም ነገ
ተዳደር ነው፤ ሮች ማረጋገጫ ይሆንለት ዘንድ እንዲያ
፲፪ ይህም ደግሞ ለቤተክርስቲያኗ ቀርብ፣ ባገለገለባት ቤተክርስቲያን ወይም
ጥቅም፣ ለድሀው እና ለችግረኛው፣ ይቀ ለቤተክርስቲያናቱ ብቁ ስለመሆኑ ምስክር
ደስ ዘንድ ነው። ይሰጥ።
፫ ሐ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፪፤ ፵፮፥፳፯፤ ፶፰፥፲፯– ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. ደሀ።
፻፬፥፲፩–፲፫። ፲፰፤ ፻፯፥፹፯–፹፰። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴–፴፩።
፬ ሀ ማቴ. ፳፬፥፵፭–፵፯። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ዊትኒ፣ ኒውል ኬ። ቅ.መ.መ. መቀደስ፣
ለ ት. እና ቃ. ፶፱፥፪። ፲ ሀ ት. እና ቃ. ፸፥፯–፲፩፤ የቅድስና ህግ።
፭ ሀ ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን ፸፰፥፫። ፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፷፬፣ ፹፬።
አትክልት ስፍራ። ቅ.መ.መ. ጎተራ። ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፪።
፯ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፩፤ ፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፸፭፥፳፬።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፪፥፳–፸፫፥፬ ፻፴፬
፳ እና ደግሞም፣ የተጻፉትን ነገሮችን
ሀ 
ይሆናል። እናም አሁን፣ የምለውን አበቃ
በመመልከት ሀላፊነት የተሰጣቸው አገ ለሁ። አሜን።
ልጋዮቼም ከኤጲስ ቆጶስ ወይም ከኤጲስ ፳፬ ስለቤተክርስቲያኗ አባላት፣ ከመንግ
ቆጶሳት በሁሉም ነገሮች እርዳታ የማግኘት ስት ህግጋት በተጨማሪም ጥቂት ቃላት—
መብት አላቸው— በመንፈስ ቅዱስ ወደ ፅዮን እንዲሄዱ ሀ የተ
፳፩ ያም ሀ ራዕዮችም እንዲታተሙ፣ መደቡት፣ እናም ወደ ፅዮን ለመጓዝ እድ
እናም እስከ ምድር ዳርቻ እንዲሄዱ፤ ቤተ ለኛም የሆኑት—
ክርስቲያኗን በሁሉም ነገሮች የሚረዷትን ፳፭ ከቤተክርስቲያኗ ሶስት ሽማግሌዎች፣
ገንዘቦች ያገኙ ዘንድ፤ ወይም ከኤጲስ ቆጶስ የምስክር ወረቀትን፣
፳፪ በሁሉም ነገሮች ራሳቸውን ተቀባይ ለኤጲስ ቆጶሱ ይውሰዱ፤
እንዲያደርጉ፣ እናም እንደ ብልህ መጋ ፳፮ አለበለዚያም ወደ ፅዮን ምድር
ቢም ይረጋገጥላቸው ዘንድ ነው። የሚሄደውም እንደ ብልህ መጋቢ አይረ
፳፫ እናም አሁን፣ እነሆ፣ ይህም፣ በተ ጋገጥለትም። ይህም ደግሞ ምሳሌ ነው።
መሰረተችበት በማንኛውም ምድር ውስጥ፣ አሜን።
ለቤተክርስቲያኔ ቅርንጫፎች ሁሉ ምሳሌ

ክፍል ፸፫
በጥር ፲፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. )፣ በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ እና
ለስድኒ ሪግደን የተሰጠ ራዕይ። ካለፈው ህዳር መጀመሪያ ጀምሮ፣ ነቢዩ እና
ስድኒ ሪግደን በመስበክ ተጠምደው ነበር፣ እናም በዚህም የተነሳ በቤተክርስቲ
ያኗ ላይ ተነስቶ የነበረውን ጥላቻ ለመቀነስ ብዙ ነገሮችን አከናውነው ነበር (የክ
ፍል ፸፩ ርዕስን ተመልከቱ)
፩–፪፣ ሽማግሌዎች በመስበክ ይቀጥሉ፤ የተለያዩት ተልዕኮአቸው ምን እንደሆኑም
፫–፮፣ ጆሴፍ ስሚዝ እና ስድኒ ሪግደን ይገለፅላቸዋል።
መፅሀፍ ቅዱስ እስኪገባደድ ድረስ መተ ፫ አሁንም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ አገል
ርጎምን ይቀጥሉ። ጋዮቼ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እና ስድኒ ሪግ
ደን፣ ጌታም እንዲህ ይላል፣ ዳግም ሀ መተ
፩ በእውነትም ጌታ እንዲህ ይላልና፣ እስከ ርጎም ለ የሚያስፈልግበት ጊዜ ነው፤
ጉባኤ ድረስ ወንጌሌን በመስበክ፣ እናም ፬ እናም፣ በተቻለ መጠን፣ እስከ ጉባኤው
በአካባቢው ዙሪያ የሚገኙትን ቤተክርስ ድረስም በአካባቢው ዙሪያ ውስጥ ስበኩ፤
ቲያኖችን በማበረታታት ሀ ይቀጥሉ ዘንድ እናም ከዚያም ይህም እስኪገባደድ ድረስ
ፍቃዴ ነው፤ የትርጉምን ስራ መቀጠላችሁ አስፈላጊ
፪ እና ከዚያም፣ እነሆ፣ በጉባኤው ሀ ድምፅ ነው።
፳ ሀ ት. እና ቃ. ፸፥፫–፭። ያሉት ማለት ነው፤ ትርጉም (ጆ.ስ.ት.)።
፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ትምህርት ት. እና ቃ. ፶፯– ለ ይህም ጆሴፍ እና ስድኒ
እና ቃል ኪዳኖች። ፷፰ ተመልከቱ። ከዚህ በፊት መፅሐፍ ቅዱስን
፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ጥሪ፣ ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፷፫። መተርጎም እንዲያቆሙና
በእግዚአብሔር ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፷–፷፩፤ ወንጌልን እንዲሰብኩ
መጠራት፣ የተጠራበት። ፸፮፥፲፭። ታዘው ነበር ማለት ነው።
፸፫ ፩ ሀ ይህም በሚስዮን ላይ ቅ.መ.መ. የጆሴፍ ስሚዝ ት. እና ቃ. ፸፩፥፪።
፻፴፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፫፥፭–፸፬፥፯
፭ እናም ተጨማሪ እውቀቶች እስከሚሰ ፮ አሁን ምንም ተጨማሪ በዚህ ጊዜ አል
ጣቸው ድረስ፣ እንዲሁም እንደተጻፈው፣ ሰጣችሁም። ወገባችሁን ሀ ታጠቁ እናም
ይህም ለሽማግሌዎች ምሳሌ ይሁን። በመጠን ኑሩ። እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፸፬
በ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. )፣ በዌይን አውራጃ፣ ኒው ዮርክ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተ
ሰጠ ራዕይ። ቤተክርስቲያኗ ከመደራጀቷ በፊትም፣ ነቢዮ ስለ ርዕሱ መልስ እን
ዲፈልግ ያደረጉ ስለትክክለኛው የጥምቀት መንገድ ጥያቄዎች ነበሩ። የጆሴፍ
ስሚዝ ታሪክ እንደሚገልጸው፣ ይህ ራዕይ የህጻናት ጥምቀት ተቀባይነትን ለማ
ሳየት ሁልጊዜም የሚጠቀሙበትን የቅዱሳት መጻህፍት ጥቅሰት፣ ፩ ቆሮንቶስ
፯፥፲፬ን የሚያብራራ ነው።
፩–፭፣ ጳውሎስ በጊዜው የነበረችውን ፬ እናም እንዲህም ሆነ፣ ልጆቹም በሙሴ
ቤተክርስቲያን የሙሴን ህግጋትን እን ህግ ተገዢ ሆነው በማደጋቸው፣ የአባቶቻ
ዳታከብር መከረ፤ ፮–፯፣ ህጻናት ልጆች ቸውን ሀ ባህሎች ተከተሉ እናም በክርስቶ
ቅዱስ ናቸው እናም በኃጢአት ክፍያውም ስም ወንጌል አላመኑም፣ በዚህም ያልተ
የተቀደሱ ናቸው። ቀደሱ ሆኑ።
፭ ስለዚህ፣ በዚህም ምክንያት ነው ሐዋ
፩ ሀ ያላመነ ባል በሚስቱ ተቀድሶአልና፥ ሪያው ለቤተክርስቲያኗ ከጌታ ሳይሆን
ያላመነችም ሚስት በባልዋ ተቀድሳለች፤ ከራሱ፣ በመካከላቸው የሙሴ ሀ ህግ ካል
አለዚያ ልጆቻችሁ ርኵሳን በሆኑ ነበር፤ ተሻረ በስተቀር የሚያምኑ ከማያምኑ ጋር
አሁን ግን የተቀደሱ ናቸው። ለ 
አንድነት የላቸውምበማለት የጻፈው፣
፪ አሁን፣ በሐዋርያት ዘመን የግርዘት ፮ ልጆቻቸው እንዳይገረዙ፤ እና ይህም
ህግ በኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል በማያም በአይሁዶች መካከል ይተገበር ስለነበር፣
ኑት አይሁዶች ዘንድ ይተገበር ነበር። ህጻናት ልጆች አይጸደቁም የሚለው ባህ
፫ እናም እንዲህ ሆነ በህዝብም መካከል ልም እንዲቀር የትእዛዝን ፅሑፍ ሰጣቸው፤
የግርዘት ህግን የሚመለከት ታላቅ ሀ ክርክር ፯ ነገር ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሀ የኃጢ
ተነስቶ ነበር፣ ያላመነ ባል ልጆቹ ለ እንዲገ አት ክፍያ አማካይነት ለ ስለተቀደሱ ህጻ
ረዙ እና ተፈጽሞ ለነበረውም ለሙሴ ሐ ህግ ናት ሐ ልጆች መ የተቀደሱ ናቸው፤ እና ይህም
ተገዢ እንዲሆን ፍላጎት ነበረውና። የቅዱሳት መጻህፍት ትርጉም ነው።

ክፍል ፸፭
በጥር ፳፭፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. )፣ በአምኸርስት ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
፮ ሀ ፩ ጴጥ. ፩፥፲፫። ፭ ሀ ፪ ኔፊ ፳፭፥፳፬–፳፯። ሐ ሞሮኒ ፰፥፰–፲፭፤
፸፬ ፩ ሀ ፩ ቆሮ. ፯፥፲፬–፲፱። ለ ቅ.መ.መ. ጋብቻ፣ ት. እና ቃ. ፳፱፥፵፮–፵፯፤
፫ ሀ የሐዋ. ፲፭፥፩–፴፭፤ መጋባት—በሀይማኖቶች ፻፴፯፥፲።
ገላ. ፪፥፩–፭። መካከል መጋባት። መ ቅ.መ.መ. ደህንነት—
ለ ቅ.መ.መ. መግረዝ። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ዋጋን የልጆች ደህንነት።
ሐ ቅ.መ.መ. የሙሴ ህግ። መክፈል፣ የኃጢያት ክፍያ።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ባህል። ለ ቅ.መ.መ. ቅዱስ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፭፥፩–፲፫ ፻፴፮

በኩል የተሰጠ ራዕይ። ይህ ክፍል በአንድ ቀን የተሰጡ ሁለት የተለያዩ ራዕዮችን


(የመጀመሪያው ከቁጥር ፩ እስከ ፳፪ ውስጥ እና ሁለተኛው ከቁጥር ፳፫ እስከ ፴፮
ውስጥ ያሉትን) የያዘ ነው። ጊዜውም ጆሴፍ ስሚዝ እንደ ታላቅ ክህነት ፕሬዘደንት
ተደግፎ የተሾመበት ጉባኤ ነበር። መልእክታቸውን ሰዎች እንዲገባቸው በሚያደ
ርጉበት ጊዜ ችግር ያጋጠማቸው አንዳንድ ሽማግሌዎች ወዲያውኑ ስለ ሀላፊነታ
ቸው በዝርዝር ለመማር ፍላጎት አደረባቸው። እነዚህ ራዕዮች ተከትለው መጡ።
፩–፭፣ ወንጌልን የሚሰብኩ ታማኝ ሽማ ፮ ስለዚህ፣ ለአገልጋዬ ዊልያም መክለለን
ግሌዎች ዘለአለማዊ ህይወትን ያገኛሉ፤ በእውነትም እለዋለሁ፣ ወደ ምስራቅ አገ
፮–፲፪፣ ሁሉንም ነገሮች የሚያስተምረ ሮች እንዲሄድ የሰጠሁትን ትእዛዝ ሀ ሽሬ
ውን አፅናኙን ለመቀበል ጸልዩ፣ ፲፫–፳፪፣ ዋለሁ፤
መልእክታቸውን በማይቀበሉት ላይ ሽማ ፯ እናም አዲስ ተልዕኮ እና አዲስ ትእዛዝ
ግሌዎች በፍርድ ይቀመጣሉ፤ ፳፫–፴፮፣ ንም እሰጠዋለሁ፣ በዚህም እኔ ጌታ ለልቡ
የሚስዮኖች ቤተሰቦች ከቤተክርስቲያኗ ሀ 
ስለማጉረምረሙም ለ እገስጸዋለሁ፤
እርዳታን ይቀበሉ። ፰ እናም ኃጢአትን ሰርቷል፤ ይሁን
እንጂ፣ ይቅርታ ሰጥቼዋለሁ እና ዳግም እን
፩ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እኔ፣ ዲህም እለዋለሁ፣ ወደ ደቡብ አገሮች ሂድ።
እንዲሁም ሀ አልፋና ኦሜጋ፣ ጌታችሁ እና ፱ እናም አገልጋዬ ሉክ ጆንሰን ከእርሱም
አምላካችሁ፣ በመንፈስ ለ ድምፅም እናገ ጋር ይሂድ፣ እናም ያዘዝኳቸውን ነገሮች
ራለሁ— ንም ያውጁ—
፪ እናንት ወንጌሌን ለመስበክ፣ እና ሀ የወ ፲ የሚያስፈልጋቸውን ሁሉንም ነገሮች
ይን ስፍራዬን ለ ለመግረዝ ስማችሁን የሰጣ የሚያስተምራቸውን ሀ አፅናኙን በጌታ ስም
ችሁ ሆይ፣ አድምጡ። በመጥራትም—
፫ እነሆ፣ እንዲህ እላችኋለሁ ሳትዘገዩ፣ ፲፩ እንዳይታክቱም ዘወትር ሀ ይጸልዩ፤
ወይም ሀ ስራ ሳትፈቱ፣ በአቅማችሁ ሁሉ እና ይህን እስካደረጉ ድረስ፣ እስከመጨ
እየሰራችሁ ትሄዱ ዘንድ ፍቃዴ ነው— ረሻም አብሬአቸው እሆናለሁ።
፬ በሰጠኋችሁ ራዕዮች እና ትእዛዛት መሰ ፲፪ እነሆ፣ ይህም እናንተን በተመልከተ
ረት ሀ እውነትን ለ በማወጅ ድምጻችሁን እንደ የጌታ አምላካችሁ ፈቃድ ነው። እንዲሁም
መለከት ድምጽ ከፍ አድርጉ። ይሁን። አሜን።
፭ እናም ታማኝ ብትሆኑ ብዙ ሀ ነዶም በጀ ፲፫ እናም ዳግም፣ በእውነት ጌታ እንዲህ
ርባችሁ ትሸክማላችሁ፣ እናም ለ በክብር፣ ይላል፣ አገልጋዬ ሀ ኦርሰን ሀይድ እና አገ
እናም ሐ በግርማ፣ መ አለሟችነት፣ እናም ልጋዬ ለ ሳሙኤል ኤች ስሚዝ ወደ ምስራቅ
ሠ 
በዘለአለም ሕይወት ረ አክሊልም ይጫን አገሮች ጎዞአቸውን ይጀምሩ፣ እናም ያዘ
ላችኋል። ዝኳቸውን ነገሮች ያውጁ፤ እናም ታማኝም
፸፭ ፩ ሀ ራዕ. ፩፥፰። ለ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፷፮።
ቅ.መ.መ. አልፋ ፭ ሀ መዝ. ፻፳፮፥፮፤ ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ሀሳቦች፤
እና ኦሜጋ። አልማ ፳፮፥፭። ማጉረምረም።
ለ ቅ.መ.መ. ራዕይ። ለ ቅ.መ.መ. ክብር። ለ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን ሐ ቅ.መ.መ. ክብር። ፲ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፳፮።
አትክልት ስፍራ። መ ቅ.መ.መ. የማይሞት፣ ቅ.መ.መ. አፅናኝ።
ለ ያዕቆ. ፭፥፷፪። አለሟችነት። ፲፩ ሀ ፪ ኔፊ ፴፪፥፱።
፫ ሀ ቅ.መ.መ. ስራ ሰልቺ፣ ሠ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. ሀይድ፣ ኦርሰን።
ስራ ፈቺ። ህይወት። ለ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፲፱፥፴፯። ረ ቅ.መ.መ. አክሊል። ሳሙኤል ኤች።
፻፴፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፭፥፲፬–፳፱
ቢሆኑ፣ እስከ መጨረሻም ሐ አብሬአቸው ችሁን ሀ ታጠቁ እናም ታማኝ ሁኑ፣ እናም
እሆናለሁ። ሁሉንም ነገሮች ታሸንፋላችሁ፣ እናም
፲፬ እና ደግሞም፣ በእውነት ለአገልጋዬ በመጨረሻም ቀን ከፍ ትደረጋላችሁ። እን
ላይመን ጆንሰን፣ እናም ለአገልጋዬ ሀ ኦርሰን ዲህም ይሁን። አሜን።
ፕራት ይህን እላቸዋለሁ፣ እነርሱም ወደ ፳፫ ደግሞም፣ ጌታ ለእናንተ እንዲህ
ምስራቅ አገሮች ጎዞአቸውን ያቅኑ፣ እናም ይላል፣ ስለእናንተ ያለውን ፈቃዱን ለማ
እነሆ፣ እስከ መጨረሻውም እኔ ከእነርሱ ወቅ ስማችሁን የሰጣችሁ የቤተክርስቲያኔ
ጋር ነኝና። ሽማግሌዎች ሆይ—
፲፭ እና ደግሞም፣ ለአገልጋዬ አሳ ፳፬ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣ እነዚያን ቤተ
ዶድስ፣ እና ለአገልጋዬ ካልቭስ ውልሰን ሰቦች መርዳት፣ እናም የተጠሩት እና ወደ
እናገራለሁ፣ እነርሱም ወደ ምእራብ አገ አለም ወንጌልን ለመስበክ መሄድ ያለባቸ
ሮች ጎዞአቸውን ያቅኑ፣ እናም እንዳዘዝኳ ውን ቤተሰቦች መርዳት፣ የቤተክርስቲያኗ
ቸው ወንጌሌን ያውጁ። ሀላፊነት ነው።
፲፮ እናም ታማኝ የሆነውም ሁሉንም ነገ ፳፭ ስለዚህ፣ እኔ ጌታ ይህን ትእዛዝ እሰ
ሮች ያሸንፋል፣ እናም በመጨረሻም ቀን ጣችኋለሁ፣ ወንድሞቻችሁ ልቦቻቸውን
ሀ 
ከፍ ይደረጋል። ለመክፈት ፈቃደኛ እስከሆኑ ድረስ፣ ለቤ
፲፯ እና ደግሞም፣ ለአገልጋዬ ሜጀር ኤን ተሰቦቻችሁ ስፍራዎችን ተቀበሉ።
አሽሊ እና ለአገልጋዬ በር ሪግስ እላቸዋል ፳፮ እናም ስፍራዎችን፣ እና የቤተክር
ለሁ፣ ወደ ደቡብ አገሮችም ጉዞአቸውን ስቲያኗን እርዳታ ለቤተሰባቸው ለመቀ
ያቅኑ። በል የሚችሉት እንደነዚህ አይነቶች፣ ወደ
፲፰ አዎን፣ ሁሉም እንዳዘዝኳቸው፣ በየ አለም፣ ወደ ምስራቅም ወይም ምዕራብ፣
ቤቱ፣ እና በየመንደሩ፣ እና በየከተማው ወይም ሰሜን፣ ወይም ወደ ደቡብ፣ ከመ
ይጓዙ። ሄድ እንዳይቀሩ።
፲፱ እናም በሚገቡበትም ቤት ውስጥ፣ ፳፯ ይጠይቁ እናም ይቀበላሉ፣ ያንኳኩ
እና ከተቀበሏችሁም፣ በቤቱ ላይ በረከታ እናም ይከፈትላቸዋል፣ እናም ከላይም፣
ችሁን ተዉ። እንዲሁም ሀ ከአፅናኙ ዘንድ፣ የት መሄድ
፳ እናም በምትገቡበትም ቤት ውስጥ፣ እንዳለባቸው ያውቃሉ።
ባይቀበሏችሁም፣ በቶሎ ከቤቱ ውጡ፣ ፳፰ እና ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
እናም ምስክር እንዲሆንባቸው ከእግራ ሀ 
ቤተሰቡን ለ የማስተዳደር ሀላፊነት ያለበት
ችሁ ትቢያን ሀ አራግፉ። እያንዳንዱም ሰው፣ ያስተዳድር፣ እናም
፳፩ እናም ሀ በደስታ እና በስኬታማነት ዘውዱን በምንም አያጣውም፣ እናም በቤ
ይሞላሉ፤ እናም ይህን እወቁ፣ ለ በፍርድም ተክርስቲያኗም ውስጥ ያገልግል።
ቀን የእዚያ ቤት ፈራጆች ትሆናላችሁ እናም ፳፱ እያንዳንዱም ሰው በሁሉም ነገሮች
ትኮንናቸዋላችሁም፤ ሀ 
ይትጋ። እናም ለ ስራ ፈት የሆነ፣ ንስሀ ካል
፳፪ እናም ከዚያ ቤት ይልቅ ለአረመኔው ገባ እና መንገዱን ካላሻሻለ፣ በቤተክርስቲ
በፍርድ ቀን ይቀልለታል፤ ስለዚህ፣ ወገባ ያኗ ውስጥ ስፍራ አይኖረውም።
፲፫ ሐ ማቴ. ፳፰፥፲፱–፳። ፳፩ ሀ ማቴ. ፭፥፲፩–፲፪። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ቤተሰብ።
፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ፕራት፣ ኦርሰን። ለ ቅ.መ.መ. ዳኛ፣ ፍርድ። ለ ፩ ጢሞ. ፭፥፰፤
፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፭፥፴፭። ፳፪ ሀ ኤፌ. ፮፥፲፬፤ ት. እና ቃ. ፹፫፥፪።
፳ ሀ ማቴ. ፲፥፲፬፤ ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፭–፲፰። ፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. ትጋት።
ሉቃ. ፲፥፲፩–፲፪፤ ፳፯ ሀ ፪ ኔፊ ፴፪፥፭፤ ለ ቅ.መ.መ. ስራ ሰልቺ፣
ት. እና ቃ. ፳፬፥፲፭፤ ት. እና ቃ. ፰፥፪። ስራ ፈቺ።
፷፥፲፭። ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፭፥፴–፸፮፥፩ ፻፴፰
፴ ስለዚህ፣ አገልጋዬ ስሚኦን ካርተር እና ፴፬ እና ደግሞም አገልጋዬ ሲልቨስተር
አገልጋዬ ኢመር ሀሪስ በአገልግሎት ይተ ስሚዝ እና አገልጋዬ ጊድየን ካርተር
ባበሩ፤ ፴፭ እና ደግሞም አገልጋዬ ራግልስ ኤምስ
፴፩ እና ደግሞም አገልጋዬ ኤዝራ ታየር እና አገልጋዬ ስቲቨን ባርነትም፤
እና አገልጋዬ ሀ ቶማስ ቢ ማርሽም፤ ፴፮ እና ደግሞም አገልጋዬ ማይካ ቢ ዌል
፴፪ እና ደግሞም አገልጋዬ ሀይረም ስሚዝ ተን እና አገልጋዬ ኢድን ስሚዝም። እንዲ
እና አገልጋዬ ሬይኖልድ ካሁንም፤ ህም ይሁን። አሜን።
፴፫ እና ደግሞም አገልጋዬ ዳንኤል ስታ
ተን እና አገልጋዬ ሲሞር ብረንሰንም፤

ክፍል ፸፮
በየካቲት ፲፮፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ እና
ለስድኒ ሪግደን የተሰጠ ራዕይ። ከዚህ ራዕይ ጽሑፉ አስቀድሞ፣ የጆሴፍ ስሚዝ
ታሪክ እንደሚገልጸው፥ “ከአምኸርስት ጉባኤ እንደተመለስኩ፣ ቅዱሳን መጻህ
ፍትን መተርጎምን ቀጠልኩ። ከተቀበልኳቸው ከተለያዩ ራዕዮች፣ የሰውን ልጅ
ደህንነት የሚመለከቱ ብዙ አስፈላጊ ነጥቦች ከመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንደተወ
ሰዱ፣ ወይም ከመከማቸቱ በፊት እንደጠፉ ግልፅ ነበር። እግዚአብሔር ለእያን
ዳንዱ በስጋ ባከናወነው በኩል ደመወዙን የሚሰጥ ከሆነ፣ ለቅዱሳን የዘለአለም
ቤት እንዲሆን የተወሰነበት ሰማይ ከአንድ በላይ የሆኑ መንግስታትን እንደሚያ
ጠቃልል ቀሪው እውነት በራሱ የሚያስረዳ ነው። በዚህም መሰረት፣. . . የቅዱስ
ዮሐንስን ወንጌል ስንተረጉም፣ እኔ እና ሽማግሌ ሪግደን የሚቀጥለውን ራዕይ
ተመለከትን።” ራዕዩ በተሰጠበት ግዜ፣ ነቢዩ ዮሐንስ ፭፥፳፱ን እየተረጎመ ነበር።
፩–፬፣ ጌታ እግዚአብሔር ነው፤ ፭–፲፣ ልጿል፤ ፸፩–፹፣ የተረስትሪያልን መን
የመንግስት ሚስጥራት ለታማኞቹ ሁሉ ግስት የሚወርሱትም ተገልጸዋል፤ ፹፩–
ይገለጣሉ፤ ፲፩–፲፯፣ ሁሉም በጻድቃንም ፻፲፫፣ በቲለስቲያል፣ ተረስትሪያል፣ እና
ሆነ በኃጢአተኛ ትንሳኤ ከሞት ይነሳሉ፤ በሰለስቲያል ክብሮች ውስጥ ያሉት ሁኔ
፲፰–፳፬፣ የብዙ አለማት ኗሪዎች በኢየ ታቸው ተገልጿዋል፤ ፻፲፬–፻፲፱፣ ታማኝ
ሱስ ክርስቶስ የኃጢአት ክፍያ አማካይነት የሆኑት የእግዚአብሔርን መንግስት ሚስ
የእግዚአብሔር ወንዶች እና ሴቶች ልጆች ጥራት በመንፈስ ቅዱስ ሀይል አማካይነት
ናቸው፤ ፳፭–፳፱፣ የእግዚአብሔር መል ማየት እና መረዳት ይችላሉ።
አክ ተጣለ እናም ዲያብሎስም ሆነ፤ ፴–
፵፱፣ የጥፋት ልጆችም በዘለአለም እርግ ፩ ሀ አድምጡ፣ እናንት ሰማያት ሆይ፣
ማን ይሰቃያሉ፤ ሌሎች ሁሉም የተወሰነ ምድር ሆይ ጆሮሽን ስጪ፣ እናም ነዋሪ
የደህንነትን ደረጃ ያገኛሉ፤ ፶–፸፣ በሰለ ዎችዋም ተደሰቱ፣ ጌታ ለ እግዚአብሔር
ስቲያል መንግስት ውስጥ ዘለአለማዊ ክብር ነውና፣ እናም ከእርሱም በቀር ሐ ማንም
ያላቸው ፍጡራን ክብር እና ደመወዝ ተገ መ 
አዳኝ የለምና።
፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማርሽ፣ ለ ኤር. ፲፥፲። ወልድ።
ቶማስ ቢ። ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ሐ ኢሳ. ፵፫፥፲፩፤ ሆሴ. ፲፫፥፬።
፸፮ ፩ ሀ ኢሳ. ፩፥፪። አምላክ—እግዚአብሔር መ ቅ.መ.መ. አዳኝ።
፻፴፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፮፥፪–፲፯
፪ ጥበቡ ሀ ታላቅ ነው፣ መንገዶቹም ለ ድንቅ ዲሁም ሐ ዓይን ያላየውን ጆሮም ያልሰማ
ናቸው፣ እናም የአሰራሩንም መጠን ማንም ውን፣ በሰውም ልብ ያልታሰቡትንም ነገ
ሊያገኘው አይቻለውም። ሮች፣ መ በሀይሌ አሳውቃቸዋለሁ።
፫ ሀ አላማዎቹ አይወድቁም፣ እጁንም ፲፩ እኛ፣ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እና ስድኒ
ይከለክል ዘንድ የሚቻለው ማንም የለም። ሪግደን፣ በጌታችን አንድ ሺ ስምንት መቶ
፬ ከዘለአለም እስከ ዘለአለም ሀ አንድ ነው፣ ሰላሳ ሁለት አመት በየካቲት አስራ ስድስት
እና አመታቱም ከቶ ለ አያልቁም። ቀን ሀ በመንፈስ ሆነን—
፭ ጌታ እንዲህ ይላል—እኔ ጌታ ሀ ለሚፈ ፲፪ ሀ በመንፈስ ሀይልም፣ የእግዚአብሔ
ሩኝ ለ መሀሪ እና ይቅር ባይ ነኝ፣ እና በፅድቅ ርን ነገሮች ለማየት እና ለመረዳት፣ ለ አይ
እና በእውነት እስከ መጨረሻው ሐ የሚያገለ ኖቻችን ተከፈቱ እናም እውቀቶቻችንም
ግሉኝንም በማክበር እደሰታለሁ። ብሩህ ሆኑ—
፮ ዋጋቸውም ታላቅ እና ሀ ክብራቸውም ፲፫ እንዲሁም አለም ከመፈጠሯ በፊት
ዘለአለማዊ ይሆናል። ከመጀመሪያ ጀምሮ የነበሩት ነገሮችም፣
፯ እና ለእነርሱም ሁሉንም ሀ ሚስጥራት፣ በአብ እቅፍ ውስጥ በነበረው በአንድያ
አዎን፣ ከጥንት ጀምሮ የተሰወሩትን የመ ልጁ በኩል፣ ሀ ከመጀመሪያው ጀምሮ፣
ንግስቴን ሚስጥራት ሁሉ ለ እገልጽላቸዋ በአብ ተቀድሰው የነበሩትም፤
ለሁ፣ እና በሚመጡት ዘመናትም መን ፲፬ ስለ እርሱም ምስክርን እንሰጣለን፤
ግስቴን የተመለከቱትን ነገሮች ሁሉ በጎ እናም የምንመሰክረውም፣ ልጅ ስለሆነው፣
ፈቃዴን ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ። ያየነው እናም በሰማያዊ ሀ ራዕይ ለ ስላነጋገ
፰ አዎን፣ የዘለአለምን ድንቆችንም ያው ርነው ስለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሉ ወንጌል
ቃሉ፣ የሚመጡትን፣ እንዲሁም የብዙ ነው።
ትውልዶች ነገሮችንም አሳያቸዋለሁ። ፲፭ ጌታ የሰጠንን ሀ የትርጉም ስራ እየ
፱ እናም ሀ ጥበባቸውም ታላቅ ይሆናል፣ ሰራን እያለ፣ እንደሚከተለው ወደ
እናም ለ መረዳታቸውም እስከ ሰማያት የዘ ተሰጠን ወደ ዮሐንስ መፅሐፍ በአ
ለቀ ይሆናል፤ እናም የጥበበኞችም ጥበብ ምስተኛው ምዕራፍ ቁጥር ሀያ ዘጠኝ
ትጠፋለችና፣ እናም የአስተዋዮችም ሐ ማስ ላይ ደረስን—
ተዋል ትሰወራለች። ፲፮ ስለ ሙታን ትንሳኤ፣ እነዚያ ሀ የሰው
፲  ሀ በመንፈሴም ለ አብራላቸዋለሁና፣ ልጅ ድምፅ ለ ስለ ሚሰሙት በመናገር፥
እናም የፈቃዴን ሚስጥራት—አዎን እን ፲፯  ሀ መልካምም ያደረጉ ለ ጻድቃን
፪ ሀ ፪ ኔፊ ፪፥፳፬፤ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። ፫ ኔፊ ፲፯፥፲፭–፲፯፤
ት. እና ቃ. ፴፰፥፩–፫። ሐ ት. እና ቃ. ፬፥፪። ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፲፬–፻፲፮።
ለ ራዕ. ፲፭፥፫። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል መ ቅ.መ.መ. ሀይል።
፫ ሀ ፩ ነገሥ. ፰፥፶፮፤ ክብር። ፲፩ ሀ ራዕ. ፩፥፲።
ት. እና ቃ. ፩፥፴፰፤ ፯ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. መለወጥ።
፷፬፥፴፩። ሚስጥሮች። ለ ት. እና ቃ. ፻፲፥፩፤ ፻፴፯፥፩፤
፬ ሀ ዕብ. ፲፫፥፰፤ ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩፤ ፶፱፥፬፤ ፻፴፰፥፲፩፣ ፳፱።
ት. እና ቃ. ፴፭፥፩፤ ፺፰፥፲፪፤ ፻፳፩፥፳፮–፴፫። ፲፫ ሀ ሙሴ ፬፥፪።
፴፰፥፩–፬፤ ፴፱፥፩–፫። ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ጥበብ። ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ራዕይ።
ለ መዝ. ፻፪፥፳፭–፳፯፤ ለ ቅ.መ.መ. ማስተዋል። ለ ት. እና ቃ. ፻፱፥፶፯።
ዕብ. ፩፥፲፪። ሐ ኢሳ. ፳፱፥፲፬፤ ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. የጆሴፍ ስሚዝ
፭ ሀ ዘዳግ. ፮፥፲፫፤ ፪ ኔፊ ፱፥፳፰–፳፱። ትርጉም (ጆ.ስ.ት.)።
ኢያ. ፬፥፳፫–፳፬። ፲ ሀ ሞሮኒ ፲፥፭። ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. የሰው ልጅ።
ቅ.መ.መ. ማክበር፤ ለ ቅ.መ.መ. ምስክርነት፤ ለ ዮሐ. ፭፥፳፰።
ፍርሀት። ራዕይ። ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ስራዎች።
ለ ዘፀአ. ፴፬፥፮፤ ሐ ኢሳ. ፷፬፥፬፤ ለ የሐዋ. ፳፬፥፲፭።
መዝ. ፻፫፥፰። ፩ ቆሮ. ፪፥፱፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፮፥፲፰–፴፪ ፻፵
ሐ 
ትንሣኤ፣ ክፉትንም ያደረጉ በኃጥአን ረው፣ አብ ይወደው የነበረው እና በአብም
ትንሣኤ ይነሳሉ። እቅፍ የነበረው በአንድያ ልጁ ያመጸው፣
፲፰ አሁን ይህም እንድንደነቅ አደረገን፣ የእግዚአብሔር ሀ መልአክ ከእግዚአብሔር
ምክንያቱም በመንፈስ ለእኛ ተሰጥቶን ነበ እና ከወልድ ፊት ተጥሎ ነበር፣
ርና። ፳፮ እና የጥፋት ልጅ ተብሎም ተጠራ፣
፲፱ እናም በእነዚህ ነገሮች ላይ ሀ እያሰላሰ ሰማያትም ስለእርሱ አነቡ—እርሱም ሀ ሉሲ
ልን ሳለን፣ ጌታ የመረዳት አይኖቻችንን ነካ ፈር፣ የንጋት ልጅ ነበር።
እናም ተከፈቱ፣ እናም የጌታ ክብርም በዙ ፳፯ እናም የንጋት ልጅ የሆነው እርሱም
ሪያችን በራ። ሀ 
የወደቀ ነው፣ ወድቋልም፣ ይህንንም
፳ እናም የወልድን ሀ ክብር፣ ለ በአብ ሐ ቀኝ ተመለከትን፣ እናም አስተዋልን!
በኩል ተመለከትን እናም እርሱን በሙላት ፳፰ እናም በመንፈስ እያለን፣ ጌታ ራዕ
ተቀበልን፤ ይን እንድንፅፍ አዘዘን፤ ሰይጣንን፣ እን
፳፩ እናም ቅዱሳን ሀ መላእክት፣ እና በዙ ዲሁም በእግዚአብሔር ላይ ሀ ያመጸውን፣
ፋኑ ፊት ለ ተቀድሰው የነበሩትን፣ እግዚአ እና የእግዚአብሔርንና የእርሱን ክርስቶስ
ብሔርን ሲያመልኩት እና እርሱንም ለዘለ መንግስት ለመውሰድ የሻውን የቀደመውን
አለም ሐ የሚያመልከውን በጉን አየን። ለ 
እባብ ሐ ዲያብሎስ አይተነዋልና—
፳፪ እናም አሁን፣ ስለ እርሱ ከተሰጡት ፳፱ እነሆ፣ ከእግዚአብሔር ቅዱሳን ጋርም
ብዙ ሀ ምስክሮች በኋላ፣ ይህም በመጨረሻ ሀ 
ተዋጋ፣ እናም በዙሪያቸውም ከበባቸው።
ስለ እርሱ የምንሰጠው ምስክርነት፥ እርሱ ፴ እናም በራዕይም የተዋጋቸውን እና
ለ 
ህያው መሆኑን ነው! ያሸነፋቸውን ስቃይ ተመለከትን፣ እንደ
፳፫ ሀ በእግዚአብሔር ቀኝ ለ አይተነዋልና፤ ህም ሲል የጌታ ድምፅ ወደ እኛ መጣ፥
እናም እርሱ የአብ ሐ አንድያ ልጅ እንደሆ ፴፩ ጌታም ሀይሌን ስለሚያውቁት ሁሉ፣
ነም ሲመሰክርም ድምፅ ሰምተናል— እናም በዚህም ተካፋይ ስለሆኑት፣ እናም
፳፬ ሀ አለማትም ለ በእርሱ፣ እናም በእር በዲያብሎስም ሀይል አማካይነት ራሳቸ
ሱም አማካይነት፣ እናም ከእርሱም ዘንድ ውን ሀ እንዲሸነፉ እውነትንም እንዲክዱና
ናቸው እናም ተፈጥረዋል፣ እናም ነዋሪ ሀይሌም እንዲረክስ የፈቀዱትን በተመለ
ዎችዋም የእግዚአብሔር ወንዶችና ሴቶች ከተ እንዲህ ይላል—
ሐ 
ልጆች ናቸው። ፴፪ ባይወለዱ ይሻላቸው ብዬ ያል
፳፭ እናም ይህንም አየን፣ እንመሰክራለ ኳቸው፣ ሀ የጥፋት ለ ልጆች እነርሱ
ንም፣ በእግዚአብሔር ፊት ስልጣን የነበ ናቸው፤
፲፯ ሐ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። አምላክ— ወንድ እና ሴት ልጆች።
፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ማሰላሰል። እግዚአብሔር አብ። ፳፭ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፴፮–፴፱፤
፳ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ሙሴ ፬፥፩–፬።
ክርስቶስ—የክርስቶስ ክብር። ክርስቶስ—ክርስቶስ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
ለ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ከሟችነት በኋላ መገለጡ። ፳፮ ሀ ኢሳ. ፲፬፥፲፪–፲፯።
አምላክ— ሐ ዮሐ. ፩፥፲፬። ቅ.መ.መ. አጥቢያ ኮከብ።
እግዚአብሔር አብ። ቅ.መ.መ. አንድያ ልጅ። ፳፯ ሀ ሉቃ. ፲፥፲፰።
ሐ የሐዋ. ፯፥፶፮። ፳፬ ሀ ሙሴ ፩፥፴፩–፴፫፤ ፯፥፴። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. የሰማይ ጦርነት።
፳፩ ሀ ማቴ. ፳፭፥፴፩፤ ቅ.መ.መ. መፍጠር፣ ለ ራዕ. ፲፪፥፱።
ት. እና ቃ. ፻፴፥፮–፯፤ ፍጥረት። ሐ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
፻፴፮፥፴፯። ለ ዕብ. ፩፥፩–፫፤ ፫ ኔፊ ፱፥፲፭፤ ፳፱ ሀ ራዕ. ፲፫፥፯፤
ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ት. እና ቃ. ፲፬፥፱፤ ፪ ኔፊ ፪፥፲፰፤ ፳፰፥፲፱–፳፫።
ሐ ቅ.መ.መ. ማምለክ። ፺፫፥፰–፲። ፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ክህደት።
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ሐ የሐዋ. ፲፯፥፳፰፣ ፳፱፤ ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፸፮፥፳፮፤
ለ ት. እና ቃ. ፳፥፲፯። ዕብ. ፲፪፥፱። ሙሴ ፭፥፳፪–፳፮።
፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ለ ቅ.መ.መ. የጥፋት ልጆች።
፻፵፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፮፥፴፫–፶
፴፫ ከዲያብሎስ እና ከመላእክቱ ጋር ለዘ ሀይል ያደረጋቸውን እና በእርሱ የተሰሩት
ለአለም በእግዚአብሔር ቁጣ ለመሰቃየት ሁሉ ሀ ይድኑ ዘንድ፤
የተረገሙ የቁጣ እቃዎች ናቸውና፤ ፵፫ እርሱም አብን የሚያከብር፣ እናም
፴፬ እነርሱን በተመለከተ በዚህም አለም አብም ከገለጠው በኋላ ወልድን ከሚክዱት
ይሁን በሚመጣው አለም ሀ ይቅርታ የላቸ የጥፋት ልጆች በስተቀር የእጆቹን ስራዎች
ውም ብያለሁ— ሁሉ የሚያድን ነው።
፴፭ ከተቀበሉት በኋላ መንፈስ ቅዱስን፣ ፵፬ ስለዚህ፣ ከእነርሱም በስተቀር ሁሉን
እና የአብን አንድያ ልጅ ሀ ስለካዱት፣ እናም ያድናል—እነርሱም መጨረሻ ወደሌለው፣
እርሱንም በራሳቸው ለ ስለሰቀሉት እና ስላ ሀ 
የዘለአለም ለ ቅጣት ወደሆነው፣ ሐ ከዲያ
ዋረዱት ይቅርታ የላቸውም። ብሎስ እና ከመላእክቱ ጋር ገዢ ለመሆን
፴፮ እነዚህም፣ ከዲያብሎስ እና ከመላእ ስቃያቸው የሆነው መ ትላቸው ወደ ማይሞ
ክቱ ጋር ወደ እሳቱና ወደ ዲኑ ሀ ባሕር የሚ ትበት እሳቱም ወደ ማይጠፋበት ወደ ዘለ
ሄዱት ናቸው— አለም ቅጣት ይሄዳሉ—
፴፯ እናም ሁለተኛው ሀ ሞትም ሀይልን ፵፭ እናም ሀ መጨረሻውን፣ ወይም ስፍ
የሚያገኝባቸውም እነርሱ ናቸው፤ ራውን፣ ወይም ስቃያቸውን ማንም ሰው
፴፰ አዎን፣ በእውነትም፣ ከቁጣው ስቃይ አያውቅም፤
በኋላ፣ በጌታ ዘመንም የማይድኑት እነርሱ ፵፮ ይህም አልተገለጠም፣ ወይም የዚህ
ሀ 
ብቻ ናቸው። ተካፋዮች ከሆኑት በስተቀር፣ ይህም የተ
፴፱ ሌሎቹም ሁሉ፣ በታረደው፣ አለማ ገለጠም አይደለም፣ ወይም ለሰውም አይ
ትም ከመሰራታቸው አስቀድሞ በአብ እቅፍ ገለጠም፤
በነበረው ሀ በበጉ ታላቅ ድል እና ክብር የተ ፵፯ ይሁን እንጂ፣ እኔ ጌታ ይህን በራዕይ
ነሳ፣ በሙታን ለ ትንሳኤ ሐ ይመጣሉ። ለብዙዎች አሳይቻለሁ፣ ነገር ግን ወዲያ
፵ እና ይህም የሰማያት ድምፅ ለእኛ የመ ውም ደግሜ ዘግቼዋለሁ።
ሰከረልን ምስራች ሀ ወንጌል ነው— ፵፰ ስለዚህ፣ የዚህን መጨረሻ፣ ስፋት፣
፵፩ እርሱም፣ እንዲሁም ኢየሱስ፣ ለአ ከፍታ፣ ሀ ጥልቀት፣ እና ስቃይ አልተረዱ
ለም ሀ ሊሰቀልና ለ የአለም ኃጢአቶችን ትም፣ ወይም በዚህ ለ ፍርድ ሐ ከተመደቡት
ሐ 
ሊሸከም፣ እናም አለምንም መ ሊቀድ በስተቀር ማንም ሰው አይረዳውም።
ስና፣ ከርኩሳትም ሠ ሊያጸዳ ወደ አለም ፵፱ እናም ድምፅም እንዲህ ሲል ሰማን፥
እንደመጣ፣ የሰማያት ድምፅ የመሰከረልን ይህን ራዕይ ጻፍ፣ የኃጢአተኞችም ስቃይ
ምስራች ይህ ነው፤ መጨረሻ ይህ ነውና።
፵፪ በእርሱም አማካይነት አብ በእርሱ ፶ ደግሞም እንመሰክራለን—አይተን
፴፬ ሀ ማቴ. ፲፪፥፴፩–፴፪። ፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ክርስቶስ። መ ቅ.መ.መ. ቅድስና።
ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ለ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ሠ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣
፴፭ ሀ ፪ ጴጥ. ፪፥፳–፳፪፤ ሐ ይህም መቤዠት ማለት ነው፤ ማዳን፣ ቤዛነት።
አልማ ፴፱፥፮። ቁጥር ፴፰ ተመልከቱ። ፵፪ ሀ ቅ.መ.መ. ደህንነት።
ቅ.መ.መ. ይቅርታ ሁሉም ከሞት ይነሳሉ። ፵፬ ሀ ት. እና ቃ. ፲፱፥፮–፲፪።
የሌለው ኃጢያት። አልማ ፲፩፥፵፩–፵፭ ለ ቅ.መ.መ. ኩነኔ።
ለ ዕብ. ፮፥፬–፮፤ ፩ ኔፊ ፲፱፥፯፤ ተመልከቱ። ሐ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፳፯። ቅ.መ.መ. ህያው ማድረግ። መ ኢሳ. ፷፮፥፳፬፤
፴፮ ሀ ራዕ. ፲፱፥፳፤ ፳፥፲፤ ፵ ሀ ፫ ኔፊ ፳፯፥፲፫–፳፪። ማር. ፱፥፵፫–፵፰።
፳፩፥፰፤ ቅ.መ.መ. ወንጌል፤ ፵፭ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፳፰–፳፱።
፪ ኔፊ ፱፥፲፮፤ ፳፰፥፳፫፤ የቤዛነት ዕቅድ። ፵፰ ሀ ራዕ. ፳፥፩።
አልማ ፲፪፥፲፮–፲፰፤ ፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. መሰቀል። ለ አልማ ፵፪፥፳፪።
ት. እና ቃ. ፷፫፥፲፯። ለ ፩ ዮሐ. ፪፥፩–፪። ሐ ይህም የፍርድ ውሳኔ
፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ሞት። ሐ ኢሳ. ፶፫፥፬–፲፪፤ መሰጠት፣ መመደብ
፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. የጥፋት ልጆች። ዕብ. ፱፥፳፰። ማለት ነው።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፮፥፶፩–፷፫ ፻፵፪
ሰምተናልና፣ እናም ይህም መልካምን ፶፮ እነርሱም የእርሱን ሙላት እና ክብር
በማድረግ በጻድቃት ሀ ትንሣኤ የሚነሱትን የተቀበሉ ሀ ካህናት እና ነገስታት ናቸው፤
በሚመለከት የክርስቶስ ወንጌል ለ ምስክር ፶፯ እናም ከአንድያ ልጅ ሀ ስርዓት እና
ነት ይህ ነው— ለ 
የሔኖክ ስርዓት ከነበረው እንደ መልከ
፶፩ እነርሱም የኢየሱስን ምስክር የተቀ ጼዴቅ ስርዓት የልዑልም ሐ ካህናት ናቸው።
በሉ፣ እናም በስሙም ሀ ያመኑ እና ቀብ ፶፰ ስለዚህ፣ እንደተጻፈውም፣ እነርሱ
ሩን በሚመስል ለ ድርጊት፣ በስሙ በውሀ ሀ 
አማልክቶች፣ እነሆ ለ የእግዚአብሔር
ውስጥ ሐ በመቀበር መ የተጠመቁ ናቸው፣ እና ሐ 
ልጆች ናቸው፣
ይህንም ያደረጉት እርሱ በሰጣቸው ትእዛዝ ፶፱ ስለዚህ፣ ሁሉም ነገሮች የእነርሱ
መሰረት ነው— ናቸው፣ በህይወትም ይሁን በሞት፣ ወይም
፶፪ ይህም ትእዛዛትን በማክበርም ከኃጢ አሁን ያሉ ነገሮች ወይም ወደፊት የሚመ
አታቸው ሁሉ ሀ እንዲታጠቡ እና ለ እንዲ ጡት ነገሮች፣ ሀ ሁሉም የእነርሱ ናቸውም
ጸዱ፣ እናም ወደዚህ ሐ ሀይል መ በተሾመው እነርሱ የክርስቶስ ናቸው፣ እናም ክርስቶ
እና በተሳሰረው ሠ እጆችንም በመጫን መን ስም የእግዚአብሔር ነው።
ፈስ ቅዱስን ይቀበሉ ዘንድ በሰጠው ትእዛዝ ፷ እናም እነርሱም ሁሉንም ነገሮች ሀ ያሸ
መሰረት ነው፤ ንፋሉ።
፶፫ እናም በእምነት ያሸነፉም፣ እናም ፷፩ ስለዚህ፣ ማንም በሰው ሀ አይመካ፣
መልካም ለሚያደርጉት እና ለእውነተኞች ነገር ግን ጠላቶቹን ሁሉ ከእግሩ በታች
ሁሉ አብ በሚያፈሰው ሀ በቅዱሱ የተስፋ ለ 
በሚያደርገው በእግዚአብሔር ሐ ይመካ።
መንፈስ ለ ታትመዋል። ፷፪ እነዚህም በእግዚአብሔር እና በእ
፶፬ እነርሱም ሀ የበኩር ልጅ ቤተክርስቲ ርሱ ክርስቶስ ሀ ፊት ለዘለአለም ለ ይኖራሉ።
ያን ናቸው። ፷፫ በምድር በህዝቡ ላይ ሀ ሊነግስ በሰማይ
፶፭ እነርሱም አብ ሀ ሁሉንም ነገሮች በእ ደመና ለ በሚመጣበት ጊዜ ይዞአቸው የሚ
ጆቻቸው የሰጣቸው ናቸው— መጣውም ሐ እነዚህ ናቸው።
፶ ሀ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ፶፬ ሀ ዕብ. ፲፪፥፳፫፤ ፶፱ ሀ ሉቃ. ፲፪፥፵፪–፵፬፤
ለ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ት. እና ቃ. ፺፫፥፳፩–፳፪። ፫ ኔፊ ፳፰፥፲፤
፶፩ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፳፭–፳፯፣ ቅ.መ.መ. በኩር። ት. እና ቃ. ፹፬፥፴፮–፴፰።
፴፯። ፶፭ ሀ ፪ ጴጥ. ፩፥፫–፬፤ ፷ ሀ ራዕ. ፫፥፭፤ ፳፩፥፯።
ለ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፲፫። ት. እና ቃ. ፶፥፳፮– ፷፩ ሀ ዮሐ. ፭፥፵፩–፵፬፤
ሐ ሮሜ ፮፥፫–፭። ፳፰፤ ፹፬፥፴፭–፴፰። ፩ ቆሮ. ፫፥፳፩–፳፫።
ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ፶፮ ሀ ዘፀአ. ፲፱፥፮፤ ለ ት. እና ቃ. ፵፱፥፮።
መጥመቅ—በማጥለቅ ራዕ. ፩፥፭–፮፤ ፳፥፮። ሐ ፪ ኔፊ ፴፫፥፮፤
መጥመቅ። ፶፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፩–፬። አልማ ፳፮፥፲፩–፲፮።
መ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ለ ዘፍጥ. ፭፥፳፩–፳፬። ቅ.መ.መ. ክብር።
መጥመቅ። ቅ.መ.መ. ሔኖክ። ፷፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፯።
፶፪ ሀ ፪ ኔፊ ፱፥፳፫፤ ሐ ቅ.መ.መ. ካህን፣ የመልከ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም
ሞሮኒ ፰፥፳፭–፳፮። ጼዴቅ ክህነት። ህይወት።
ለ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት። ፶፰ ሀ መዝ. ፹፪፥፩፣ ፮፤ ለ መዝ. ፲፭፥፩–፫፤ ፳፬፥፫–፬፤
ሐ ቅ.መ.መ. ስልጣን። ዮሐ. ፲፥፴፬–፴፮። ፩ ኔፊ ፲፭፥፴፫–፴፬፤
መ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ቅ.መ.መ. ሰው፣ ሰዎች— ሙሴ ፮፥፶፯።
ሠ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን፤ የሰው እንደ እግዚአብሔር ፷፫ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፪።
የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ። አይነት ለመሆን ያለው ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
፶፫ ሀ ኤፌ. ፩፥፲፫፤ ችሎታ። ክርስቶስ—የክርስቶስ
ት. እና ቃ. ፹፰፥፫–፭። ለ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፴፪። የአንድ ሺህ አመት ግዛት።
ቅ.መ.መ. ቅዱስ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ለ ማቴ. ፳፬፥፴።
የተስፋ መንፈስ። አምላክ። ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፮–፺፰።
ለ ቅ.መ.መ. ማተም፣ ሐ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ማስተሳሰር። ወንድ እና ሴት ልጆች። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
፻፵፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፮፥፷፬–፹፩
፷፬ እነዚህም ሀ በመጀመሪያው ትንሳኤ የአብን ሙላት ከተቀበለው የበኩር ቤተ
ስፍራም የሚኖራቸውም እነዚህ ናቸው። ክርስቲያን የተለዩ ናቸው።
፷፭ እነዚህም በጻድቃን ሀ ትንሳኤ የሚመ ፸፪ እነሆ፣ እነዚህም ሀ ካለህግ የሞቱት
ጡት ናቸው። ናቸው፤
፷፮ ወደ ሀ ፅዮን ለ ተራራ፣ እናም ከሁሉም ፸፫ እና እነርሱ ደግሞም እንደ ሰዎች
በላይ ቅዱስ ወደሆነው ሰማያዊ ስፍራ፣ ወደ በሥጋ ይፈረድባቸው ዘንድ ወልድ የጎ
ህያው እግዚአብሔር ከተማ የሚመጡትም በኛቸው፣ እናም ሀ ወንጌሉንም ለ የሰበከላ
እነዚህ ናቸው። ቸው ሐ በወኀኒ ውስጥ የነበሩ የሰዎች መ ነፍ
፷፯ እነዚህም ወደ አእላፋት መላእክት፣ ሳት ናቸው፤
ወደ ሀ ሔኖክ እና ወደ ለ በኩራት ቤተክር ፸፬ በስጋ የኢየሱስን ሀ ምስክር ያልተቀ
ስቲያንና ወደ ታላቁ ጉባኤ የመጡት በሉ፣ ነገር ግን በኋላ የተቀበሉት ናቸው።
ናቸው። ፸፭ እነዚህ በምድር የተከበሩ፣ በሰዎች
፷፰ እነዚህም እግዚአብሔር እና ክርስ ተንኮል ምክንያት የታወሩ ሰዎች ናቸው።
ቶስ ሁሉንም ሀ በሚፈርዱበት በሰማይ ስሞ ፸፮ እነርሱ ክብሩን ቢቀበሉም፣ ሙላቱን
ቻቸው ለ የተጻፉላቸውም ናቸው። ግን የማይቀበሉ ናቸው።
፷፱ እነዚህ ሀ የአዲስ ኪዳን አማላጅ በሆ ፸፯ እነዚህ የወልድን መገኘት ቢቀበ
ነው፣ ይህን ፍጹም ለ የኃጢአት ክፍያን ሉም፣ የአብን ሙላት የማይቀበሉ ናቸው።
በመፈጸም የራሱን ሐ ደም በማፍሰስ ባከና ፸፰ ስለዚህ፣ ሀ የተረስትሪያል ሰውነቶች
ወነው በኢየሱስ መ ፍጹም የሆኑት ጻድቃን እንጂ የሰለስቲያል ሰውነቶች አይደሉምና፣
ሠ 
ሰዎች ናቸው። እናም ጨረቃ ከጸሀይ ልዩ እንደሆነም ክብ
፸ እነዚህ ሰውነታቸው ሀ ሰለስቲያል የሆኑ ሩም እንዲሁ ልዩ ነው።
ናቸው፣ ለ ክብራቸውም እንደ ሐ ጸሀይ፣ እን ፸፱ እነዚህም በኢየሱስ ምስክርነት ሀ ደፋር
ዲሁም ከሁሉም በላይ በሆነ የእግዚአብሔር ያልሆኑት ናቸው፤ ስለዚህ፣ የአምላካችንን
ክብር፣ ክብሩም የጠፈር ጸሀይ አይነተኛ መንግስት አክሊል አይቀበሉም።
ሆኖ እንደተጻፈ የሆነው ነው። ፹ እናም አሁን ይህም በመንፈስ እያለን
፸፩ እና ደግሞም፣ ሀ የተረስትሪያልን ጌታ እንድንፅፈው ያዘዘን ስለ ተረስትሪያል
አለም አየን፣ እና እነሆ እናም አስተውሉ፣ ያየነው ራዕይ መጨረሻ ነው።
እነዚህም የተረስትሪያል የሆኑ፣ ለ ጨረቃ ፹፩ እና ደግሞም፣ እንዲሁም በጠፈር
ከጠፈር ጸሀይ እንደሚለይ፣ ክብራቸው ውስጥ የኮኮብ ክብር ከጨረቃ ክብር ልዩ
፷፬ ሀ ራዕ. ፳፥፮። የዘለአለም ቃል ኪዳን። ፸፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፯፥፯፣ ፱።
፷፭ ሀ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ለ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ዋጋን ቅ.መ.መ. ህግ።
፷፮ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። መክፈል፣ የኃጢያት ክፍያ። ፸፫ ሀ ቅ.መ.መ. ወንጌል።
ለ ኢሳ. ፳፬፥፳፫፤ ሐ ቅ.መ.መ. ደም። ለ ፩ ጴጥ. ፫፥፲፱–፳፤ ፬፥፮፤
ዕብ. ፲፪፥፳፪–፳፬፤ መ ሞሮኒ ፲፥፴፪–፴፫። ት. እና ቃ. ፻፴፰፥፳፰–፴፯።
ራዕ. ፲፬፥፩፤ ሠ ት. እና ቃ. ፻፳፱፥፫፤ ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፱፤
ት. እና ቃ. ፹፬፥፪፤ ፻፴፰፥፲፪። ፻፴፰፥፰።
፻፴፫፥፶፮። ፸ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፳፰–፳፱፤ ቅ.መ.መ. ለሙታን
፷፯ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፱–፲፪። ፻፴፩፥፩–፬፤ ፻፴፯፥፯–፲። ደህንነት፤
ለ ዕብ. ፲፪፥፳፫፤ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ሲዖል።
ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፫–፶፬። ክብር። መ አልማ ፵፥፲፩–፲፬።
ቅ.መ.መ. በኩር። ለ ት. እና ቃ. ፻፴፯፥፩–፬። ቅ.መ.መ. መንፈስ።
፷፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ሐ ማቴ. ፲፫፥፵፫። ፸፬ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክርነት።
ክርስቶስ—ዳኛ። ፸፩ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፴። ፸፰ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፵–፵፪።
ለ ቅ.መ.መ. የሕይወት ቅ.መ.መ. ተረስትሪያል ፸፱ ሀ ት. እና ቃ. ፶፮፥፲፮።
መፅሐፍ። ክብር።
፷፱ ሀ ቅ.መ.መ. አዲስ እና ለ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፵–፵፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፮፥፹፪–፻፪ ፻፵፬
እንደሆነ፣ አነስተኛ የሆነውን የቲለስቲያ ሀ 
፺፪ እናም ከሁሉም ነገሮች በላይ የሆነ
ልን ክብር ተመለከትን። ውን፣ እግዚአብሔር፣ እንዲሁም አብ፣
፹፪ እነዚህም የክርስቶስን ወንጌል በዙፋኑ ላይ ለዘለአለም የሚነግስበትን የሰ
ወይም የኢየሱስን ሀ ምስክርነት ያልተቀበ ለስቲያል ክብርን እንዲህ ተመለከትን፤
ሉት ናቸው። ፺፫ በዙፋኑ ፊትም ሁሉም ነገሮች በትህ
፹፫ እነዚህም መንፈስ ቅዱስን ያልካዱት ትና ሀ በማወደስ ይሰግዳሉ፣ እናም ለእርሱም
ናቸው። ለዘለአለም ክብርን ይሰጣሉ።
፹፬ እነዚህም ወደ ሀ ሲኦል የተጣሉት ፺፬ በእርሱ ሀ ፊት የሚኖሩትም ለ የበኩር
ናቸው። ቤተክርስቲያን ናቸው፤ እናም የእርሱን
፹፭ እነዚህ ሀ እስከመጨረሻው ትንሳኤ ሙላት እና ሐ ጸጋ በመቀበልም እንደሚ
ድረስ፣ ጌታ እንዲሁም ክርስቶስ፣ ለ በጉ፣ ታዩም ያያሉ፣ እናም መ እንደሚታወቁም
ስራውን እስከሚጨርስ ድረስ ሐ ከዲያብሎስ ያውቃሉ፤
ነጻ የማይሆኑት ናቸው። ፺፭ እና በሀይልም፣ እና በስልጣን፣ እና
፹፮ እነዚህም ዘለአለማዊ በሆነው አለም በአለቅነትም ሀ እኩል ያደርጋቸዋል።
ውስጥ የእርሱን ሙላት የማይቀበሉ፣ ነገር ፺፮ እና ሀ የጸሀይ ክብር አንድ እንደሆነ የሰ
ግን በተረስትሪያል አገልግሎት አማካይ ለስቲያል ክብርም አንድ ነው።
ነት የመንፈስ ቅዱስን ሙላት የሚቀበሉት ፺፯ እናም የጨረቃ ክብር አንድ እንደ
ናቸው፤ ሆነም፣ የተረስትሪያል ክብር አንድ ነው።
፹፯ እናም ተረስትሪያልም በሰለስቲያል ፺፰ እናም የከዋክብት ክብር አንድ እን
ሀ 
አገልግሎት አማካይነት ይቀበላሉ። ደሆን፣ እንዲሁ የቲለስቲያል ክብር አንድ
፹፰ እና ደግሞ የቲለስቲያልም እንዲ ነው፤ አንዱ ኮከብ ከሌላው ኮከብ በክብር
ያገለግሉአቸው በተመረጡት መላእክት እንደሚለይም፣ በቲለስቲያል ክብር ውስጥ
ወይም ለእነርሱ አገልጋይ መናፍስት እን በክብር አንዱ ከሌላው የተለየ ነው፤
ዲሆኑ በተመረጡ ይህን ይቀበላሉ፤ እነር ፺፱ እነዚህም ሀ የጳውሎስ፣ እናም የአ
ሱም የደህንነት ወራሾች ይሆናሉና። ጵሎስ፣ እናም የኬፋ ናቸው።
፹፱ እናም በሰማያዊ ራዕይ አዕምሮን ሁሉ ፻ እነዚህም የአንድ እና የሌላም—አንዳ
የሚያልፈውን የቲለስቲያል ክብርን እንደ ንዶች የክርስቶስ እና አንዳንዶች ዮሐንስ፣
ዚህም ተመለከትን፤ እናም አንዳንዶቹም የሙሴ፣ እናም አን
፺ እና እግዚአብሔር ከገለጠለት በስተቀር ዳንድ የኤልያስ፣ እናም አንዳንዱ የኢሳ
ማንም አያውቀውም። ይያስ፣ አንዳንዱ የኢሳይያስ፣ እናም አን
፺፩ እናም ከቲለስቲያል ክብር በሁሉም ዳንዱ የሔኖኮች ነን የሚሉ ናቸው፤
ነገሮች፣ እንዲሁም በክብር፣ በሀይል፣ ፻፩ ነገር ግን ወንጌሉን፣ ወይም የኢየሱስን
እናም በስልጣን፣ እናም በአለቅነት የላቀ ወይም የነቢያትን ምስክርነት፣ ወይም ሀ የዘ
ውን የተረስትሪያል ክብርን እንዲህ ተመ ለአለም ቃል ኪዳንን ያልተቀበሉ ናቸው።
ለከትን። ፻፪ በመጨረሻም፣ እነዚህም ከቅዱሳኑ
፹፩ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፴፩። ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፺፭ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፫፤
ቅ.መ.መ. ቲለስቲያል ክብር። በግ። ፸፰፥፭–፯፤ ፹፬፥፴፰፤
፹፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፰፥፳፩። ሐ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። ፹፰፥፻፯፤ ፻፴፪፥፳።
፹፬ ሀ ፪ ኔፊ ፱፥፲፪፤ ፹፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፰፥፴፯። ፺፮ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፵–፵፩።
አልማ ፲፪፥፲፩። ፺፫ ሀ ቅ.መ.መ. ማክበር። ፺፱ ሀ ፩ ቆሮ. ፫፥፬–፯፣ ፳፪።
ቅ.መ.መ. ሲዖል። ፺፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፯። ፻፩ ሀ ቅ.መ.መ. አዲስ እና
፹፭ ሀ አልማ ፲፩፥፵፩፤ ለ ቅ.መ.መ. በኩር። የዘለአለም ቃል ኪዳን።
ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፰፤ ሐ ቅ.መ.መ. ጸጋ።
፹፰፥፻–፻፩። መ ፩ ቆሮ. ፲፫፥፲፪።
፻፵፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፮፥፻፫–፻፲፰
ጋር፣ ወደ በኩር ሀ ቤተክርስቲያን በደመና ሰማን፥ በዙፋኑ ላይ ለሚቀመጠው ከዘለ
ለ 
እንዲነጠቁ የማይሰበሰቡት ናቸው። አለም እስከ ዘለአለም እነዚህ ሁሉ በጉል
፻፫ ሀ እነዚህም ለ ሀሰተኞች፣ እና አስማተ በት ይንበረከካሉ፣ እናም እያንዳንዱ ምላ
ኞች፣ እና ሴሰኞች፣ እና ሐ አመንዝሮች፣ ስም ሀ ይናዘዝለታል፤
እና ሀሰትንም የሚወዱ እና የሚያደርጉ ፻፲፩ እንደ ስራቸውም መጠን ይፈረድባ
ትም ናቸው። ቸዋል፣ እናም ለእያንዳንዱ ሰውም ሀ እንደ
፻፬ እነዚህ በምድር ላይ የእግዚአብሔርን ስራው በተዘጋጀለት ለ መኖሪያ ግዛቱን ይቀ
ሀ 
ቁጣ የሚቀበሉት ናቸው። በላል፤
፻፭ እነዚህ፣ ዘለአለማዊ እሳት የቂም ፻፲፪ እና እነርሱም የልዑል አገልጋዮች
ሀ 
በቀልን የሚቀጡትም ናቸው። ይሆናሉ፣ ነገር ግን እግዚአብሔር እና ክር
፻፮ እነዚህ ወደ ሀ ሲኦል የሚጣሉት ስቶስ ሀ በሚኖሩበት፣ ከዘለአለም እስከዘለ
እናም፣ ክርስቶስ ጠላቶቹን ሁሉ ከእግሩ አለም መምጣት አይችሉም።
በታች ለ እስከሚያደርግበት፣ እና ስራውን ፻፲፫ ይህም በመንፈስ ሳለን ያየነውና እን
ሐ 
ፍጹም እስከሚያደርግበት እስከ መ ዘመኑ ድንፅፈውም የታዘዝነው ራዕይ መጨረሻ
ፍጻሜ፣ ሠ ሁሉን በሚገዛው እግዚአብሔር ነው።
ብርቱ ረ ቁጣም የሚሰቃዩት ናቸው፤ ፻፲፬ ነገር ግን የጌታ ስራዎች፣ እናም በክ
፻፯ አሸንፌአለሁ እናም መጥመቂያው፣ ብርና፣ በሀይል፣ እናም በአለቅነት ለማ
እንዲሁም ሁሉን የሚገዛ የእግዚአብሔ ስተዋል ከሚቻለው በላይ እንደሆኑ ያሳ
ርን የብርቱ ቍጣውን ሀ ወይን መጥመቂ የን የመንግስቱ ሀ ሚስጥራት ለ ታላቅና አስ
ያን፣ ብቻዬን ለ ረግጫለሁ፣ በማለት መን ደናቂ ናቸው፤
ግስትን ወደ አብ በፍጹም ንፅህና እንከ ፻፲፭ እነዚህንም በመንፈስ እያለንም እን
ሚያስረክብበት ድረስ የሚሰቃዩት እነርሱ ዳንፅፋቸው አዝዞናል፣ እናም ሰው ይናገራ
ናቸው። ቸው ዘንድ ሀ በህግ ያልተገቡ ናቸው።
፻፰ ከዚያም እርሱም በስልጣኑ ሀ ዙፋኑ ፻፲፮ ሰው ያሳውቃቸው ዘንድ ሀ ችሎታ
ለዘለአለም ይነግስ ዘንድ የክብር አክሊል አይኖረውም፣ እግዚአብሔር ለሚወዱት
ይጫንለታል። እና በፊቱም ራሳቸውን ለሚያጸዱት በሚ
፻፱ ነገር ግን እነሆ፣ እናም አስተዋሉ፣ ሰጠው በመንፈስ ቅዱስ ሀይል ብቻ ሰው
የቲለስቲያል አለምን ክብር እና ኗሪዎ ሊያያቸው እና ለ ሊረዳቸው ይቻለዋልና፤
ችን፣ በሰማይ ጠፈር እንዳሉት ከዋክብት ፻፲፯ ለእነዚህም ራሳቸው የሚያዩበትን
አይነት፣ ወይም እንደ ባህር ዳር አሸዋዎች እና የሚያውቁበትን ልዩ መብት ይሰጣ
ለመቆጠር እንደማይቻሉም አየን። ቸዋል፤
፻፲ እናም የጌታ ድምፅ እንዲህ ሲል ፻፲፰ በስጋ እያሉም፣ በመንፈስ ሀይል እና
፻፪ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፳፩። ሠ ት. እና ቃ. ፹፯፥፮። ት. እና ቃ. ፶፱፥፪፤
ለ ፩ ተሰ. ፬፥፲፮–፲፯፤ ረ ት. እና ቃ. ፲፱፥፫–፳። ፹፩፥፮።
ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፮–፺፰። ፻፯ ሀ ዘፍጥ. ፵፱፥፲–፲፪፤ ፻፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፳፱፤
፻፫ ሀ ራዕ. ፳፩፥፰፤ ኢሳ. ፷፫፥፩–፫። ራዕ. ፳፩፥፳፫–፳፯።
ት. እና ቃ. ፷፫፥፲፯–፲፰። ለ ራዕ. ፲፱፥፲፭፤ ፻፲፬ ሀ ያዕቆ. ፬፥፰።
ለ ቅ.መ.መ. ሐሰት። ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፮፤ ለ ራዕ. ፲፭፥፫፤
ሐ ቅ.መ.መ. ማመንዘር። ፻፴፫፥፵፮–፶፫። ሞር. ፱፥፲፮–፲፰፤
፻፬ ሀ ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ፻፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፯፥፫። ሙሴ ፩፥፫–፭።
፻፭ ሀ ይሁዳ ፩፥፯። ፻፲ ሀ ፊልጵ. ፪፥፱–፲፩፤ ፻፲፭ ሀ ፪ ቆሮ. ፲፪፥፬።
፻፮ ሀ ቅ.መ.መ. ሲዖል። ሞዛያ ፳፯፥፴፩። ፻፲፮ ሀ ፫ ኔፊ ፲፯፥፲፭–፲፯፤
ለ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፳፬–፳፰። ፻፲፩ ሀ ራዕ. ፳፥፲፪–፲፫። ፲፱፥፴፪–፴፬።
ሐ ዕብ. ፲፥፲፬። ቅ.መ.መ. ስራዎች። ለ ፩ ቆሮ. ፪፥፲–፲፪።
መ ኤፌ. ፩፥፲። ለ ዮሐ. ፲፬፥፪፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፮፥፻፲፱–፸፯፥፭ ፻፵፮
በመገለጥ በኩል በክብር አለም ውስጥ የእ ክብር እና ውዳሴ፣ እናም አለቅነትም ከዘ
ርሱን መገኘት ያዩ ዘንድም ይሰጣቸዋል። ለአለም እስከዘለአለም ይሁን። አሜን።
፻፲፱ እናም ለእግዚአብሔር እና ለበጉ

ክፍል ፸፯
በመጋቢት ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) አካባቢ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። የጆሴፍ
ስሚዝ ታሪክ እንደሚገልጸው፣ “ቅዱሳን መጻህፍትን ከመተርጎም ጋር በተገናኘ፣
ስለቅዱስ ዮሐንስ ራዕይ የሚቀጥለውን መግለጫ ተቀበልኩ”።
፩–፬፣ አራዊት መንፈስ አላቸው እናም ስሳ እና እግዚአብሔር የፈጠራቸው ሌሎች
በዘለአለማዊ ደስታ ይኖራሉ፤ ፭–፯፣ ፍጡራንም ደግመው የሰው ረ መንፈስ በሰ
ይህች ምድር የ፯ ሺህ አመታት ጊዜያዊ ውየው ምስል እንደሆነ ለማሳየት የተጠቀ
ህይወት አላት፤ ፰–፲፣ የተለያዩ መላእ መባቸው ምሳሌያዊ መግለጫዎች ናቸው።
ክት ወንጌልን ደግመው መለሱ እና በም ፫ ጥ. አራቱ እንስሳት በልዩ እንስሣት የተ
ድርም አገለገሉ፤ ፲፩፣ ፻፵፬ ሺህዎቹ መታ ወሰኑ ናቸው፣ ወይስ ክፍሎችን እና ስርዓ
ተም ፲፪–፲፬፣ ክርስቶስ በሰባት ሺህ አመ ቶችን የሚወክሉ ናቸው?
ታት መጀመሪያ ውስጥ ይመጣል፤ ፲፭፣ መ. ለዮሐንስ ህያዋን ፍጡራን በየክፍ
ሁለት ነቢያት በአይሁድ ሀገሮች ይነሳሉ። ሎቻቸው በተወሰነ ምድባዊ ስርዓታቸው
ወይም በፍጥረት ሀ ተፅዕኖ አካባቢያቸው
፩ ጥ. በራዕይ ምዕራፍ ፬፣ እና ቁጥር ፮ ውስጥ ክብራቸውን በመወከል፣ በዘለአለ
ውስጥ በዮሐንስ የተነገረው የብርጭቆ ማዊ ለ ደስታቸው ሲደሰቱ፣ የታዩት፣ በአ
ሀ 
ባሕር ምንድን ነው? ራት ልዩ እንስሳት የተወሰኑ ናቸው።
መ. ይህም ለ ምድር በተቀደሰ፣ በማይ ፬ ጥ. እንስሣቱ በነበራቸው አይኖች እና
ጠፋ፣ እና ሐ ዘለአለማዊ ሁኔታዋ ነው። ክንፎች ምን ሊገባን ያስፈልገናል?
፪ ጥ. በዚህ ተመሳሳይ አንቀፅ ውስጥ ስለ መ. አይኖቻቸው ብርሀን እና ሀ እውቀትን
ተነገሩት አራቱ እንስሳት ምን ሊገባን ያስ እና በእውቀት የተሞሉ መሆናቸውን የሚ
ፈልገናል? ወክሉ ናቸው፤ እናም ክንፎቻቸውም የመ
መ. እነዚህ ገላጩ ዮሐንስ፣ ሀ ሰማይን፣ ነቃነቅ፣ የመስራት፣ እናም ሌሎች ለ ሀይላ
የእግዚአብሔርን ለ ገነትን፣ የሰውን፣ እናም ትን የሚወክሉ ናቸው።
የእንስሣትን፣ እና በምድርም የሚንቀሳቀ ፭ ጥ. በዮሐንስ ስለተነገሩት ሀያ አራት
ሱት፣ እና የሰማይ አዕዋፋት ሐ ደስታን፤ ሀ 
ሽማግሌዎች ምን ሊገባን ያስፈልገናል?
መንፈሳዊ ነገሩ ጊዜአዊ በሆነው ምስል መ. ዮሐንስ ያያቸው ሽማግሌዎች፣ በአ
መሆኑን፤ እናም ጊዜአዊ ነገሩም መንፈ ገልግሎት ስራ ለ ታማኝ የነበሩ እና ሞተው
ሳዊ በሆነው መ የተመሰለ መሆኑን፤ ሠ የእን የነበሩት ሽማግሌዎች እንደሆኑ፣ ሐ በሰባቱ
፸፯ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፮–፱። ሐ ቅ.መ.መ. ደስታ። ለ ት. እና ቃ. ፺፫፥፴፫–፴፬።
ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፲፯– መ ቅ.መ.መ. ምሳሌዎች። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. እውቀት።
፳፣ ፳፭–፳፮። ሠ ሙሴ ፫፥፲፱። ለ ቅ.መ.መ. ሀይል።
ሐ ቅ.መ.መ. ምድር—የምድር ረ ኤተር ፫፥፲፭–፲፮፤ ፭ ሀ ራዕ. ፬፥፬፣ ፲።
የመጨረሻ ሁኔታ፤ አብር. ፭፥፯–፰። ለ ራዕ. ፲፬፥፬–፭።
የሰለስቲያል ክብር። ቅ.መ.መ. መንፈስ። ሐ ራዕ. ፩፥፬።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. ሰማይ። ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፺፫፥፴፤
ለ ቅ.መ.መ. ገነት። ሙሴ ፫፥፱።
፻፵፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፯፥፮–፲፪
አብያተክርስቲያናት አባል የሆኑ፣ እና በእ መ. ከምስራቅ የሚነሳው መልአክ ሀ በእ
ግዚአብሔር ገነት በሰማይ እንደሚገኙ ሊገ ስራኤል አስራ ሁለቱ ጎሳ ላይ የህያው
ባን ያስፈልገናል። እግዚአብሔር ማተሚያ የተሰጠው እን
፮ ጥ. ዮሐንስ ስላየው፣ ከጀርባው በሰባት ደሆነ እዲገባን ያስፈልጋል፤ ስለዚህ፣
ሀ 
ማኅተም የተዘጋ መጽሐፍ ምን እንዲገባን ዘለአለማዊ ወንጌሉን ይዞ፣ የአምላካች
ያስፈልገናል? ንን ባሪያዎች ለ ግምባራቸውን እስክናት
መ. ይህም የተገለጠውን የእግዚአብ ማቸው ድረስ ምድርን ቢሆን ወይም ባሕ
ሔር ፈቃድ፣ ለ ሚስጥራት፣ እና ስራዎች፤ ርን ወይም ዛፎችን አትጕዱ፣ ብሎ ወደ
በሰባት ሺ አመታት ኑሮ፣ ወይም ጊዜአዊ አራቱ መላእክት ይጮሀል። እናም፣
ህይወት፣ ጊዜ የተደበቁትን የዚህን ሐ ምድር ከተቀበላችሁትም፣ ይህም የእስራኤ
አስተዳደር በሚመለከት እንደያዘ ሊገባን ልን ነገዶች ለመሰብሰብ እና ሁሉንም
ያስፈልጋል። ነገሮች ሐ ደግሞ ለመመለስ የሚመጣው
፯ ጥ. ስለታተሙት ሰባት ማኅተሞች ምን መ 
ኤልያስ ነበር።
ሊገባን ያስፈልገናል? ፲ ጥ. በዚህ ምዕራፍ ውስጥ የተጠቀሱት
መ. የመጀመሪያው ማኅተም ሀ የመጀመ ነገሮች የሚከናወኑበት በምን ጊዜ ነው?
ሪያውን ሺህ አመታት ነገሮችን እንደያዘ፣ መ. የሚከናወኑት ሀ በስድስት ሺህ አመ
እናም ሁለተኛውም ደግሞ የሁለተኛውን ታት ውስጥ፣ ወይም በስድስተኛው
ሺ አመታት፣ እናም እስከሰባተኛው እን ማኅተም በሚከፈትበት ነው።
ዲሁ እንደሚቀጥል ሊገባን ያስፈልጋል። ፲፩ ጥ. ከእስራኤል ጎሳዎች ሁሉ መካከል፣
፰ ጥ. በራዕይ ፯ኛ ምዕራፍ እና ፩ኛ ቁጥር ሀ 
የአንድ መቶ አርባ አራት ሺዎቹ መታ
ውስጥ ስለተነገሩት አራት መላዕክት ምን ተም—ከእያንዳንዱ ጎሳ አስራ ሁለት ሺ—
ሊገባን ያስፈልገናል? ምን ሊገባን ያስፈልገናል?
መ. እነዚህ መላዕክት ከእግዚአብ መ. የታተሙት ዘለአለማዊውን ወንጌል
ሔር እንደተላኩ፣ ለእነርሱም፣ ህይወ እንዲያስተዳድሩ በእግዚአብሔር ቅዱሱ
ትን ለማዳን እናም ለማጥፋት፣ በምድር ስርዓት የተሾሙት ለ ሊቀ ካህናት እንደሆኑ
አራት ክፍሎች ላይ ሀይል እንደተሰጣ እንዲገባን ያስፈልጋል፤ እነዚህም ወደ
ቸው፤ እነዚህም ሀ ዘለአለማዊውን ወን ሐ 
በኩር ቤተክርስቲያን የመምጣት ፈቃድ
ጌል ለእያንዳንዱ ሕዝብ፣ ነገድ፣ ቋንቋ፣ ያሏቸውን እንዲያመጡ በምድር አገሮች
እና ወገን በአደራ የሚሰጡ መሆኑን፤ ላይ ሀይል በተሰጣቸው መላዕክት ከእያ
ሰማያትን ለመዝጋት፣ በህይወትም ለማ ንዳንዱ ሕዝብ፣ ነገድ፣ ቋንቋ፣ እና ወገን
ተም፣ ወይም የጭለማ ለ አካባቢዎችንም መካከል የተሾሙት ናቸውና።
ለመጣል ሀይል እንዳላቸው እንዲገባን ፲፪ ጥ. በራዕይ ምእራፍ ፰ ውስጥ ስለተ
ያስፈልጋል። ጠቀሰው ሀ የመለከት መነፋት ምን ሊገባን
፱ ጥ. በራዕይ ፯ኛ ምዕራፍ እና ፪ኛ ቁጥር፣ ያስፈልገናል?
ከምስራቅ ስለሚነሳው መልአክ ምን እንዲ መ. እግዚአብሔር አለምን በስድስት
ገባን ያስፈልገናል? ቀናት እንደሰራ፣ እና በሰባተኛው ቀን
፮ ሀ ራዕ. ፭፥፩። ፳፪፥፩–፲፬፤ ፲ ሀ ራዕ. ፮፥፲፪–፲፯።
ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፸፩–፸፫። ፲፩ ሀ ራዕ. ፲፬፥፫–፭።
ሚስጥሮች። ፱ ሀ ራዕ. ፯፥፬–፰። ለ ቅ.መ.መ. ሊቀ ካህን።
ሐ ቅ.መ.መ. ምድር። ለ ሕዝ. ፱፥፬። ሐ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፩–፸።
፯ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፰–፻፲። ሐ ቅ.መ.መ. የወንጌል ቅ.መ.መ. በኩር።
፰ ሀ ራዕ. ፲፬፥፮–፯። ዳግም መመለስ። ፲፪ ሀ ራዕ. ፰፥፪።
ለ ማቴ. ፰፥፲፩–፲፪፤ መ ቅ.መ.መ. ኢልያ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፯፥፲፫–፲፭ ፻፵፰
ስራውን እንደጨረሰ፣ እናም እንዲቀደ ለ 
ማኅተም ከተከፈተ፣ ከክርስቶስ መመለስ
ስም እንዳደረገው፣ እናም ደግሞም በሰ በፊት ነው።
ባተኛው ቀን ሰውን ከምድር ሐ አፈር እን ፲፬ ጥ. በራዕይ ምዕራፍ ፲ ውስጥ እንደተ
ዳበጀው፣ እንዲሁም፣ በሰባት ሺ አመ ጠቀሰው፣ ዮሐንስ ሀ ስለበላት ታናሽ መጽ
ታት መጀመሪያ ላይ ጌታ አምላክ ምድ ሐፍ ምን ሊገባን ያስፈልገናል?
ርን መ እንደሚቀድስ፣ እናም የሰውን ደህ መ. ይህም የእስራኤልን ነገዶች ለ ለመሰ
ንነት እንደሚፈፅም፣ እናም ሁሉንም ነገ ብሰብ የተሰጠው ተልዕኮ፣ እናም ስርዓት
ሮች ሠ እንደሚፈርድ፣ እናም ሁሉንም ነገ እንደሆነ እንዲገባን ያስፈልጋል፤ እነሆ፣
ሮች፣ በሁሉም ነገሮች መጨረሻ፣ ሲያ እንደተጻፈው፣ ይህ መጥቶ ሁሉንም ነገ
ትም በሀይሉ ካልጨመራቸው በስተቀር፣ ሮች ሐ ዳግሞ መመለስ ያለበት ኤልያስ ነው።
ሁሉንም ነገሮች ረ እንደሚያድን እንዲገባን ፲፭ ጥ. በራዕይ ምዕራፍ አስራ አንድ
ያስፈልጋል፤ እናም፣ በሰባተኛው ሺ አመ ውስጥ ስለተጠቀሱት ሁለቱ ሀ ምስክሮች
ታት መጀመሪያ፣ የሰባቱ መላዕክት መለ ምን ሊገባን ያስፈልገናል?
ከት ድምፅ የስራው መዘጋጃ እና መጨ መ. እነዚህም ለ በመጨረሻው ቀናት፣
ረሻ—ዳግሞ ከመምጣቱ በፊት መንገዱ ሐ 
በዳግም መመለሱ ጊዜ፣ እና ከተሰበሰቡ
የሚዘጋጅበት ነው። እና የኢየሩሳሌም ከተማን በአባቶቻቸው
፲፫ ጥ. በራዕይ ምዕራፍ ፱ ውስጥ የተጻፉት መ 
ምድር ላይ ለሚሰሩ ለአይሁዶች እንዲ
ነገሮች የሚከናወኑበት መቼ ነው? ተነቢዩ ሠ በአይሁድ ሀገሮች የሚነሱት ሁለት
መ. እነዚህ የሚከናወኑት ሰባተኛው ነቢያት ናቸው።

ክፍል ፸፰
በመጋቢት ፩፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። በዚያ ቀን ነቢዩ እና ሌሎች መሪዎች የቤተክርስቲያኗን
ጉዳይ ለመወያየት ተሰብስበው ነበር። ይህም ራዕይ ነቢዩ፣ ስድኒ ሪግደን፣ እና
ኒዌክ ኬ. ውትኒ ወደ ምዙሪ በመጓዝ እና ፅዮንን ለመመስረት እና ድሆችን ለመር
ዳት ገንዘብ የሚያስገኝ፣ የቤተክርስቲያኗን የንግድ እና የማተም ጥረቶችን የሚረዳ
“ድርጅት” እንዲመሰርቱ መመሪያ የሚሰጥ ነበር። ይህም ድርጅት፣ የትብብር
ድርጅት ተብሎ የሚታወቀው፣ የተመሰረተው በሚያዝያ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) እና
የፈረሰው በ፲፰፻፴፬ (እ. አ. አ. ) ነበር (ክፍል ፹፪ን ተመልከቱ)። ከፈረሰ በኋላ፣
በጆሴፍ ስሚዝ አመራር፣ “የድሀውን ህዝቤ የጎተራ ስራዎችን” የሚለው “የን
ግድ እና የማተሚያ ድርጅት” የሚለውን በራዕይ ውስጥ ቀይሯል፣ እናም “ስር
ዓት” የሚለው ቃል “ድርጅት” የሚለውን ቃል ተክቷል።
፲፪ ለ ዘፍጥ. ፪፥፩–፫፤ ክርስቶስ—ዳኛ። ፲፭ ሀ ራዕ. ፲፩፥፩–፲፬።
ዘፀአ. ፳፥፲፩፤ ፴፩፥፲፪–፲፯፤ ረ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣ ለ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ
ሞዛያ ፲፫፥፲፮–፲፱፤ ማዳን፣ ቤዛነት። ቀናት፣ የኋለኛው ቀናት።
ሙሴ ፫፥፩–፫፤ ፲፬ ሀ ሕዝ. ፪፥፱–፲፤ ፫፥፩–፬፤ ሐ ቅ.መ.መ. የወንጌል
አብር. ፭፥፩–፫። ራዕ. ፲፥፲። ዳግም መመለስ።
ሐ ዘፍጥ. ፪፥፯። ለ ቅ.መ.መ. እስራኤል— መ ዓሞ. ፱፥፲፬–፲፭።
መ ት. እና ቃ. ፹፰፥፲፯–፳። የእስራኤል መሰብሰብ። ሠ ቅ.መ.መ. አይሁዶች።
ሠ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ሐ ማቴ. ፲፯፥፲፩።
፻፵፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፰፥፩–፲፬
፩–፬፣ ቅዱሳን ጎተራ ማዘጋጀት እና መመ ፮ በምድራዊ ነገሮች እኩል ካልሆናችሁ
ስረት ይገባቸዋል፤ ፭–፲፪፣ ንብረቶቻቸ ሰማያዊ ነገሮችን ለማግኘት እኩል አትሆ
ውን በጥበብ መጠቀም ወደ ደህንነት ይመ ኑምና፤
ራል፤ ፲፫–፲፬፣ ቤተክርስቲያኗ ከምድ ፯ ሀ በሰለስቲያል አለም ውስጥ ስፍራን
ራዊ ሀይላት ጥገኝነት ነጻ መሆን ይገባ እንድሰጣችሁ ከፈለጋችሁ፣ ያዘዝኳችሁን
ታል፤ ፲፭–፲፮፣ ሚካኤል (አዳም) በቅ እና የምጠብቅባችሁን ነገሮች ለ በማድረግ
ዱሱ (ክርስቶስ) አመራር ያገለግላል፤ ፲፯– ራሳችሁን ሐ ማዘጋጀት አለባችሁና።
፳፪፣ ታማኞች ብጹአን ናቸው፣ ሁሉንም ፰ እናም አሁን፣ ጌታ በእውነት እንዲህ
ነገሮች ይወርሳሉና። ይላል፣ ሁሉም ነገሮች፣ በእናንተ በዚህ
ሀ 
ስርዓት አብራችሁ በተጣመራችሁበት፣
፩ ጌታ ለጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እንዲህ ለእኔ ለ ክብር መደረጋቸው አስፈላጊ
ሲል ተናገረው፥ ራሳችሁን የሰበሰባችሁት፣ ነው፤
በቤተክርስቲያኔ ሀ ታላቅ ክህነት የተሾማች ፱ ወይም፣ በሌላ ቃላትም፣ አገልጋዬ
ሁት አድምጡኝ፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ፤ ኒወል ኬ ውትኒ እና አገልጋዬ ጆሴፍ
፪ እናም በፊቴ ባቀረባችሁት ነገር ደህን ስሚዝ ዳግማዊ፣ እና አገልጋዬ ስድኒ
ነት ለእናንተ ይሆንላችሁ ዘንድ፣ ከበላይ ሪግደን በፅዮን ውስጥ ካሉት ቅዱሳን ጋር
ሀ 
የሾማችሁን፣ በጆሮአችሁ የጥበብ ቃላ ይማከሩ፤
ትን የሚናገራችሁን የእርሱን ለ ምክር ስሙ፣ ፲ አለበለዚያም፣ የተዘጋጁላቸውን ነገሮች
ይላል ጌታ አምላክ። ይሰወርባቸውም ዘንድ እና እንዳይገባቸው፣
፫ በእውነትም እንዲህ እላችኋለሁ፣ ሀ 
ሰይጣን ልቦቻቸውን ከእውነቱ ሊያርቀው
ጊዜው መጥቷል፣ እና አሁንም ተቃር ይሻልና።
ቧል፤ እናም እነሆ፣ እናም ተመልከቱ፣ ፲፩ ስለዚህ፣ በስምምነት ወይም ሊሰበር
በዚህ ስፍራ እና ሀ በፅዮን ምድርም፣ ለ የድሀ በማይችል በዘለአለማዊ ሀ ቃል ኪዳን ራሳች
ውን ህዝቤ ሐ የጎተራ ስራዎችን የሚቆጣጠር ሁን እንድታዘጋጁ እና እንድታደራጁ ትእ
እና የሚመሰረት የህዝቤ መ ድርጅት መኖር ዛዝ እሰጣችኋለሁ።
አለበት— ፲፪ እናም ይህን የሚሰብረውም ሹመቱን
፬ ይህም ለቤተክርስቲያኔ ቋሚ እና ዘለአ እና የቤተክርስቲያን ደረጃውን ያጣል፣
ለማዊ አመሰራረት እና ስርዓት፣ ራሳችሁ እና እስከቤዛ ቀንም በሰይጣን ሀ እንዲን
የተቀበላችሁትን ምክንያት ወደፊት ለመ ገላታ ይሰጣል።
ግፋት፣ ለሰው ደህንነት እና በሰማይ ላለው ፲፫ እነሆ፣ ይህም እናንተን የማዘጋጅበት
ለአባታችሁ ክብር፤ ዝግጅት፣ እናም የተሰጣችሁን ትእዛዝ ለማ
፭ ሰማያዊ ነገሮችን ለማግኘትም፣ እናን ከናወን ትችሉ ዘንድ የምሰጣችሁ መሰረት
ተም በሰማያዊ ነገሮች፣ አዎን፣ እናም በም እና ምሳሌ ነው፤
ድራዊ ነገሮችም ሀ በእኩል እንድትተሳሰሩ ፲፬  ሀ መከራም የሚመጣባችሁ ቢሆን
ዘንድ ነው። እንኳ፣ በእኔ አሳብ ቤተክርስቲያኗ ከሰለ
፸፰ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. የመልከ ፹፫፥፭–፮። ፻፴፪፥፫።
ጼዴቅ ክህነት። መ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፩–፲፪፣ ፰ ሀ ት. እና ቃ. ፺፪፥፩።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ፲፭–፳፩። ለ ሙሴ ፩፥፴፱።
ሹመት። ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፵፱፥፳። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
ለ ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)። ቅ.መ.መ. መቀደስ፣ ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፪። የቅድስና ህግ። ፲፪ ሀ ፩ ቆሮ. ፭፥፭፤
ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴–፴፩። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ክብር። ት. እና ቃ. ፹፪፥፳፩፤
ቅ.መ.መ. በጎ ድርገት። ለ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲። ፻፬፥፰–፲።
ሐ ት. እና ቃ. ፸፪፥፱–፲፤ ሐ ት. እና ቃ. ፳፱፥፰፤ ፲፬ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፪–፬።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፰፥፲፭–፸፱፥፩ ፻፶
ስቲያል አለም በታች ካሉት ሌሎች ፍጥ ከም አትችሉም፤ ይህም ቢሆን፣ ተደሰቱ፣
ረቶች ሁሉ በላይ ነጻ ሆና ትቆም ዘንድ፤ እንደሚገባችሁ ለ እመራችኋለሁና። መንግ
፲፭ ለተዘጋጀላችሁ ሀ አክሊል ትመጡ፣ ስት የእናንተ ናት እናም በእዚያም ያሉ በረ
እና በብዙ መንግስታት ላይ ለ ገዢዎች ትሆኑ ከቶች የእናንተ ናቸው፣ እናም ሐ የዘለአለም
ዘንድ የማዘጋጅበት ዝግጅት፣ የምሰጣችሁ ባለጠግነትም የእናንተ ናቸውና።
መሰረት እና ምሳሌ ነው፣ ሐ አዳም-ኦንዳይ- ፲፱ እናም ሁሉንም ነገሮች ሀ በምስጋና
አማንን የመሰረተው ጌታ አምላክ፣ የፅዮን የሚቀበል እርሱ የከበረ ይሆናል፤ እናም
ቅዱስ፤ የምድር ነገሮችም፣ እንዲሁም ለ በመቶ
፲፮ ሀ ሚካኤልን እንደ ልኡል የሾመው፣ እጥፍ፣ አዎን በብዙ፣ ለእርሱ ይጨመሩ
እናም እግሮቹን ያጸና፣ እናም በከፍታም ለታልና።
ላይ ያስቀመጠው፣ እናም የደህንነትን ቁል ፳ ስለዚህ፣ ያዘዝኳችሁን ነገሮች እንዲሁ
ፎች፣ የቀናት መጀመሪያ እና የህይወት አድርጉ፣ ይላል ቤዛችሁ፣ እንዲሁም እናን
መጨረሻ በሌለው፣ በቅዱሱ ምክር እና ተን ሀ ከመውሰዱ አስቀድሞ ሁሉንም ነገሮች
አመራር አማካይነት የደህንነትን ቁልፎች የሚያዘጋጀው ለ የአህመን ልጅ፤
የሰጠው ጌታ አምላክም እንዲህ ይላል። ፳፩ የበኩር ሀ ቤተክርስቲያን ናችሁና፣
፲፯ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እና እናም በደመናው ወደላይ ለ ይወስዳች
ንት ትንሽ ልጆች ናችሁ፣ እናም አብ በእ ኋል፣ እናም ለእያንዳንዱም የድርሻውን
ጆቹ ምን አይነት ታላቅ በረከቶች እንዳ ይሰጠዋልና።
ለው እና ለእናንተም እንዳዘጋጀ ገና አል ፳፪ እናም ታማኝ እና ሀ ብልህ የሆነ ለ መጋ
ገባችሁም፤ ቢው ሐ ሁሉንም ነገሮች ይወርሳል። አሜን።
፲፰ እናም ሁሉንም ነገሮች አሁን ሀ መሸ

ክፍል ፸፱
በመጋቢት ፲፪፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ።
፩–፬፣ ጄርድ ካርተር በአፅናኙ ወንጌልን ከስፍራ ወደ ስፍራ፣ እናም ከከተማ ወደ
እንዲሰብክ ተጠርቷል። ከተማ፣ ሀ በተሾመበት ሹመት ሀይል ውስጥ
ታላቅ ደስታ የምስራች፣ እንዲሁም ዘለአለ
፩ በእውነት እልሀለሁ፣ አገልጋዬ ጄሪድ ማዊ ወንጌልን፣ እየሰበከ እንዲሄድ ፍቃዴ
ካርተር ዳግም ወደ ምስራቅ አገሮች፣ ነው።
፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. አክሊል፤ ፫ ኔፊ ፲፯፥፪–፫፤ ለ ፩ ተሰ. ፬፥፲፯።
ከፍተኛነት። ት. እና ቃ. ፶፥፵። ፳፩ ሀ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፫–፶፬።
ለ ራዕ. ፭፥፲፤ ለ ት. እና ቃ. ፻፲፪፥፲። ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፮–፺፰።
ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፮– ሐ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፸፪፥፫–፬።
፷፤ ፻፴፪፥፲፱። ህይወት። ለ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
ሐ ቅ.መ.መ. አዳም- ፲፱ ሀ ሞዛያ ፪፥፳–፳፩። መጋቢነት።
ኦንዳይ-አማን። ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣ ሐ ት. እና ቃ. ፹፬፥፴፰።
፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፩፤ ምስጋናን፣ ምስጋና ፸፱ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፶፪፥፴፰።
፻፯፥፶፬–፶፭። መስጠት። ቅ.መ.መ. መሾም፣
ቅ.መ.መ. አዳም። ለ ማቴ. ፲፱፥፳፱። ሹመት።
፲፰ ሀ ዮሐ. ፲፮፥፲፪፤ ፳ ሀ ት. እና ቃ. ፺፭፥፲፯።
፻፶፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፸፱፥፪–፹፥፭
፪ እናም እውነትን እና የሚሄድበትን መን ፬ ስለዚህ፣ ልብህ ይደሰት፣ አገልጋዬ
ገድ የሚያስተምረውን ሀ አፅናኝንም እልክ ጄርድ ካርተር፣ እናም ሀ አትፍራ፣ ይላል
ለታለሁ፤ ጌታህ፣ እንዲሁም ኢየሱስ ክርስቶስ።
፫ እናም የታመነ ቢሆን፣ ደግሞም በነዶም አሜን።
አነግሰዋለሁ።

ክፍል ፹
በመጋቢት ፯፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል ለስቲቨን ቢዩረት የተሰጠ ራዕይ።
፩–፭፣ ስቲቨን ባርነት እና ኢድን ስሚዝ ፫ ስለዚህ፣ ሂዱ እናም ወንገሌን ስበኩ፣
በሚመርጡበት ስፍራ እንዲሰብኩ ተጠ ወደ ሰሜን ይሁን ወደ ደቡብ፣ ወደምስ
ርተዋል። ራቅ ይሁን ወደምእራብ ግድ የለም፣ አት
ሳሳቱምና።
፩ በእውነት ጌታ ለአንተ አገልጋዬ ስቲቨን ፬ ስለዚህ፣ የሰማችሁትን ነገሮች አውጁ፣
ባርነት እንዲህ ይላል፥ ሂድ፣ ወደ አለም እናም በእውነት እመኑ፣ እናም እውነት
ሂድ እናም በድምፅህ አካባቢ ለሚመጣው እንደሆነ ሀ እወቁ።
ፍጥረት ሁሉ ወንጌልን ሀ ስበክ። ፭ እነሆ፣ ይህ ሀ የጠራችሁ፣ የቤዛችሁ፣
፪ እናም የጉዞ ጓደኛ ከፈለግህ፣ አገልጋዬን እንዲሁም የእርሱ የኢየሱስ ክርስቶስ
ኢድን ስሚዝን እሰጥሀለሁ። ፈቃድ ነው። አሜን።

ክፍል ፹፩
በመጋቢት ፲፭፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ፍሬድሪክ ጂ ዊልያምስ ሊቀ ካህን እና ለታላቅ ክህነት
አመራር አማካሪ እንዲሆን ተጠርቷል። ይህ ራዕይ በመጋቢት ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. )
ሲመጣ፣ ጄሲ ጋውዝ በአመራሩ ውስጥ ለጆሴፍ ስሚዝ አማካሪነት እንደተ
ጠራ የታሪክ መዝገቡ ያሳይ ነበር። ነገር ግን፣ በተመደበበት በትክክል ስላል
ሰራ፣ ጥሪው ከዚያም ወደ ፍሬድሪክ ጂ ዊልያምስ ተለውጦ ነበር። ይህ ራዕይ
[በመጋቢት ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) የተጻፈው] ቀዳሚ አመራርን በስርዓት የማደራ
ጀት፣ በዚህም ሀላፊነት የአማካሪ ሹመቶችን የመጥራት፣ እና የሹመቱም ክብር
የሚገለጥበት የመጀመሪያው እርምጃ እንደነበር ሊታሰብበት ይገባል። ወንድም
ጋውዝ ለጊዜያዊነት አገለገለ ነገር ግን በታህሳስ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) ከቤተክር
ስቲያኗ ተወገዘ። ወንድም ዊልያምስ በዚህ ሹመት በመጋቢት ፲፰፣ ፲፰፻፴፫
(እ. አ. አ. ) ተሹሞ ነበር።
፪ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፳፮። ፹ ፩ ሀ ማር. ፲፮፥፲፭። በእግዚአብሔር መጠራት፣
ቅ.መ.መ. አፅናኝ። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። የተጠራበት።
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፭–፮። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ጥሪ፣
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፩፥፩–፯ ፻፶፪
፩–፪፣ የመንግስት ቁልፎች በቀዳሚ አመ ድር ኗሪዎች ምድር፣ እናም በወንድሞችህ
ራር ዘወትር ይያዛሉ፤ ፫–፯፣ ፍሬድሪክ ጂ መካከል በማወጅ ለማገልገል ታማኝ እስከ
ዊልያምስ በአገልግሎቱ ታማኝ ነው፣ ዘለ ሆንክ ድረስ፣ አንተም ትባረካለህ።
አለማዊ ህይወትም ይኖረዋል። ፬ እነዚህን ነገሮች በማድረግ ከሁሉም
በላይ የሆነ መልካም ነገሮችን ለሰዎች ታደ
፩ እውነት፣ እውነት እልሀለሁ ለአገል ርጋለህ፣ እናም ጌታህ የሆነውን የእርሱን
ጋዬ ፍሬድሪክ ጂ ዊልያምስ፥ የሚናገረው ሀ 
ክብር ከፍ ታደርጋለህ።
ድምፅ፣ የጌታ አምላክህን ቃል ስማ፣ እናም ፭ ስለዚህ፣ የታመንህ ሁን፤ በመደብኩህ
የተጠራህበትን፣ እንዲሁም የቤተክርስቲ ሀላፊነት ቁም፤ ደካማውን ሀ ደግፍ፣ የዛሉ
ያኔ ሀ ሊቀ ካህን እናም ለአገልጋዬ ጆሴፍ ትን እጆች አቅና፣ እናም ለ የሰለሉትን ጉል
ስሚዝ ዳግማዊ አማካሪነት ጥሪን አድምጥ፤ በቶች ሐ አጠንክር።
፪ ለእርሱም፣ ዘወትር ለታላቅ ክህነት ፮ እናም እስከመጨረሻው ታማኝ ብትሆን
ሀ 
አመራር የሚሆነውን፣ የመንግስቱን ለ ቁል ሀ 
የህያውነት አክሊልን፣ እና በአባቴ ዘንድ
ፎች ሰጥቻለሁ፥ ለ 
ቤት ባዘጋጀሁት ቤት ውስጥ ሐ ዘለአለማዊ
፫ ስለዚህ፣ በእውነት እቀበለዋለሁ እናም ህይወት ይኖርሀል።
እባርከዋለሁ፣ እናም በምክር፣ በሰጠሁህ ፯ እነሆ፣ እናም እነዚህ የአልፋ እና
ሀላፊነት፣ ሁልጊዜ ድምፅህን አውጥተህ ኦሜጋ፣ እንዲሁም የኢየሱስ ክርስቶስ፣
እናም በልብህ፣ በአለም ፊት እና በስ ቃላት ናቸው። አሜን።
ውር በመጸለይ፣ ደግሞም ወንጌልን በም

ክፍል ፹፪
በሚያዝያ ፳፮፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. )፣ በኢንድፐንደንስ፣ በጃክሰን የግዛት ክፍል
ሚዙሪ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። ጊዜው በቤተክርስቲያኗ ሊቀ ካህ
ናት እና ሽማግሌዎች የምክር ስብሰባ ላይ ነበር። በምክር ስብሰባው ላይ፣ ከዚህ
በፊት በጥር ፳፭፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በአምኸርስት ኦሀዮ ውስጥ በሊቀ ካህናት፣
በሽማግሌዎች፣ እና በአባላት ጉባኤ ላይ ለዚህ ሀላፊነት የተሾመው ነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ እንደ ታላቅ ክህነት ፕሬዘደንት ተደግፎ ነበር (የክፍል ፸፭ ርዕስን ተመ
ልከቱ)። ይህ ራዕይ ከዚህ በፊት (ክፍል ፸፰) የቤተክርስቲያኗን ንግድ እና የማ
ተም ጥረቶችን የሚቆጣጠር የትብብር ድርጅት ተብሎ ይታወቅ የነበረውን ድር
ጅት (በኋላም፣ በጆሴፍ ስሚዝ አመራር፣ “ስርዓት” የሚለው ቃል “ድርጅት”
የሚለውን ተካ) እንዲመሰረት ተደጋጋሚ መመሪያ ሰጠ።
፩–፬፣ ብዙ ለተሰጠው፣ ከእርሱ ብዙ በውበት እና በቅድስና መጨመር አለባት፤
ይጠበቃል፤ ፭–፯፣ ጭለማ በአለም ላይ ፲፱–፳፬፣ እያንዳንዱ ሰው ለባልንጀራው
ነግሷል፤ ፰–፲፫፣ እሱ ያለውን ስናደርግ መልካም ሊሻ ይገባዋል።
ጌታ በቃሊ ይታሰራል፤ ፲፬–፲፰፣ ፅዮን
፹፩ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሊቀ ካህን። ፬ ሀ ሙሴ ፩፥፴፱። አለሟችነት።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፰–፱፣ ፳፪። ፭ ሀ ሞዛያ ፬፥፲፭–፲፮። ለ ዮሐ. ፲፬፥፪–፫፤
ቅ.መ.መ. ቀዳሚ አመራር። ለ ኢሳ. ፴፭፥፫። ት. እና ቃ. ፶፱፥፪፤ ፻፮፥፰።
ለ ቅ.መ.መ. የክህነት ሐ ት. እና ቃ. ፻፰፥፯። ሐ ቅ.መ.መ. ከፍተኛነት፤
ቁልፎች። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. የማይሞት፣ የዘለዓለም ህይወት።
፻፶፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፪፥፩–፲፬
፩ አገልጋዮቼ እውነት፣ እውነት እላችኋ አት ለሚሰራው ነፍስ ለ የቀድሞው ኃጢአት
ለሁ፣ እርስ በርስ መተላለፋችሁን ሀ ይቅር ይመለስበታል፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ።
ብትባባሉ፣ እኔ ጌታ እንዲሁ ይቅር እላ ፰ እና ደግሜም፣ እላችኋለሁ፣ ለእናንተ
ችኋለሁ። ያለኝ ፈቃዴን ትረዱ ዘንድ ሀ አዲስ ትእዛዝ
፪ ይህም ቢሆን፣ በመካከላችሁ ታላቅ እሰጣችኋለሁ፤
ኃጢአት የሰሩ አሉ፤ አዎን፣ ሀ ሁላችሁም ፱ ወይም፣ በሌላ አባባል፣ ለደህንነታችሁ
ኃጢአት ሰርታችኋል፤ ነገር ግን፣ እውነት ይሆንላችሁ ዘንድ፣ በፊቴ ምን ሀ ማድረግ
እላችኋለሁ፣ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ተጠንቀቁ፣ እንዳለባችሁ መመሪያ እሰጣችኋለሁ።
እናም ከኃጢአት ተቆጠቡ፣ አለበለዚያ የበ ፲ እኔ ጌታ የምለውን ስታደርጉ በቃሌ
ለጠ ፍርድ በራሳችሁ ላይ ይወድቅባችኋል። ሀ 
እታሰራለሁ፤ ነገር ግን የምለውን ባታደ
፫ ሀ ብዙ ለተሰጠው ከእርሱ ብዙ ለ ይጠ ርጉ፣ የተስፋ ቃል የላችሁም።
በቅበታልና፤ እናም በታላቅ ሐ ብርሀን ላይ ፲፩ ስለዚህ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ፍርድ
መ 
ኃጢአት የሚሰራ የባሰውን ፍርድ ይቀ ወዲያውኑ ሊመጣ ካልሆነ በቀር፣ በተለ
በላል። ያዩ ሀላፊነታችሁ አገልጋዮቼ ኤድዋርድ
፬ ሀ ለራዕዮች ስሜን ትጠራላችሁ፣ እናም ፓርትሪጅ እና ኒወል ኬ ውትኒ፣ ኤ ስድኒ
እኔ እሰጣችኋለሁ፤ እናም የምሰጣችሁን፣ ጊልበርት እና ስድኒ ሪግደን፣ እና አገል
የምለውን ባትጠብቁ፣ ህግ ተላላፊዎች ጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ፣ እና ጆን ዊትመር እና
ትሆናላችሁ፤ እናም ለ ፍትህና ፍርድ በህጌ ኦሊቨር ካውድሪ፣ እና ደብሊው ደብሊው
ላይ የተመደቡ ቅጣት ናቸው። ፌልፕስ እና ማርቲን ሀሪስ በመተላለፍ ሊሰ
፭ ስለዚህ፣ ለአንዱ የምናገረው ለሁሉም በር በማይቻል ሀ ስምምነት እና ቃል ኪዳን
የተናገርሁት ነው፥ ነቅታችሁ ሀ ጠብቁ፣ ይስማሙ—
ለ 
ጠላትም ተፅዕኖውን እያስፋፋ ነው፣ ፲፪ የድሆችን ጉዳዮች፣ በፅዮን ምድር እና
እናም ሐ ጭለማም ነግሷል፤ በከርትላንድ ምድር ውስጥ ከኤጲስ ቆጶስ
፮ እናም የእግዚአብሔር ቁጣ በምድር አመራር ጋር ግንኙነት ያላቸውን ነገሮች
ኗሪዎች ላይ ተቀጣጥሏል፣ እናም ማንም ሁሉ ለማስተዳደር በቃል ኪዳን ይስማሙ፤
መልካምን አያደርግም፣ ሁሉም መንገዳ ፲፫ የከርትላንድን ምድር በራሴ ጊዜ
ቸውን ሀ ስተዋል። ለልዑል እግዚአብሔር ቅዱሳን ጥቅም፣
፯ እናም አሁን፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እኔ እና ለፅዮን ሀ ካስማ፣ ቀድሼዋለሁና።
ጌታ እናንተን በምንም ሀ ኃጢአት ሀላፊ አላ ፲፬ ሀ ፅዮን በውበት፣ እና በቅድስና፣ ልት
ደርጋችሁም፤ መንገዳችሁን ሂዱ ዳግመ ልቅ ይገባል፤ ድንበሮችዋም ሊሰፉ፣ ካስ
ኛም ኃጢአትን አትስሩ፤ ነገር ግን ኃጢ ማዎቿም ሊጠናከሩ፣ አዎን፣ እውነት
፹፪ ፩ ሀ ማቴ. ፮፥፲፬–፲፭፤ ክህደት። ፩ ነገሥ. ፰፥፳፫፤
ት. እና ቃ. ፷፬፥፱–፲፩። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. ራዕይ። ት. እና ቃ. ፩፥፴፰፤
፪ ሀ ሮሜ ፫፥፳፫። ለ ቅ.መ.መ. ፍትህ። ፻፴፥፳–፳፩።
፫ ሀ ሉቃ. ፲፪፥፵፰፤ ፭ ሀ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ። ቅ.መ.መ. መባረክ፣
ያዕ. ፬፥፲፯። ለ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። የተባረከ፣ በረከት፤
ቅ.መ.መ. መልስ ሐ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ። ታዛዥነት፣ ታዛዥ፣
መስጠት፣ ሂሳብ፣ ፮ ሀ ሮሜ ፫፥፲፪፤ መታዘዝ።
ተጠያቂነት፣ ሀላፊነት። ት. እና ቃ. ፩፥፲፮። ፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፫–፯፣
ለ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣ ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ኃጢያት። ፲፩–፲፭።
መጋቢነት። ለ ት. እና ቃ. ፩፥፴፪–፴፫፤ ፲፫ ሀ ኢሳ. ፴፫፥፳፤ ፶፬፥፪።
ሐ ዮሐ. ፲፭፥፳፪–፳፬። ፶፰፥፵፫። ቅ.መ.መ. ካስማ።
ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ፰ ሀ ዮሐ. ፲፫፥፴፬። ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን።
የክርስቶስ ብርሀን። ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፵፫፥፰።
መ ቅ.መ.መ. ኃጢያት፤ ፲ ሀ ኢያ. ፳፫፥፲፬፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፪፥፲፭–፹፫፥፩ ፻፶፬
እላችኋለሁ፣ ፅዮን ልትነሳ እና የውበት ለ 
አይኑን ወደ እግዚአብሔር ክብር ያደርግ
ሀ 

ልብሷን ልትለብስ ይገባል። ዘንድ ነው።


፲፭ ስለዚህ፣ በዚህ ቃል ኪዳን ራሳችሁን ፳ ይህ ስርዓት፣ ኃጢአት ካልሰራችሁ
እንድታስተሳስሩ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ፣ በስተቀር፣ እንደ ዘለአለም ሀ ስርዓት ለእና
እናም ይህም በጌታ ህግጋት መሰረት መደ ንተ፣ እና ለእናንተ ተተኪዎቻችሁ መድ
ረግ አለበት። ቤአለሁ።
፲፮ እነሆ፣ ይህም በእኔ ዘንድ መልካም ፳፩ እናም በዚህ ቃል ኪዳን ላይ ኃጢአት
የሚሆንላችሁ ጥበብም ነው። የሚፈፅም ነፍስ፣ እና ልቡን በዚህ ላይ የሚ
፲፯ እናም እናንተም ሀ እኩል ትሆኑ ዘንድ ያደነድን፣ በቤተክርስቲያኔ ህግጋት መሰ
ይገባል፣ ወይም በሌላ አባባል፣ የሀላፊነታ ረት ይደረግባቸዋል፣ እናም እስከቤዛ ቀን
ችሁን ጉዳዮች የማስተዳደር ጥቅም፣ እያ በሰይጣን ሀ እንዲጎሰሙ ይሰጣሉ።
ንዳንዱ ሰው፣ ፍላጎቱ ትክክለኛ እስከሆነ ፳፪ እና አሁን፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እና
ድረስ፣ በፍላጎቱ እና በሚያስፈልገው፣ ይህ ጥበብ ነው፣ በዓመፃ ገንዘብ ወዳጆችን
በንብረቶች ላይ እኩል መብት ይኖረዋል— ለራሳችሁ አድርጉ፣ እናም እነዚህም አያ
፲፰ እናም ይህ ሁሉ ለህያው እግዚአብ ጠፏችሁም።
ሔር ቤተክርስቲያን ጥቅም፣ እያንዳንዱ ፳፫ ፍርድን ለእኔ ብቻ ተዉት፣ የእኔ ነውና
ሰው ሀ ችሎታውን ያሻሽል ዘንድ፣ እያን እናም ሀ እከፍለዋለሁ። ሰላም ከእናንተ ጋር
ዳንዱም ሰው ሌሎች ችሎታዎችን ያገኝ ይሁን፣ በረከቶቼ ከእናንተ ዘንድ ይኑሩ።
ዘንድ፣ አዎን፣ ከአንድ መቶ እጥፍ፣ የቤ ፳፬ ከፅናታችሁ ካልወደቃችሁ፣ ሀ መን
ተክርስቲያኗ ሁሉ የጋራ ንብረት እንዲሆን ግስትም የእናንተ ናትና፣ እናም ለዘለ
ወደ ጌታ ለ ጎተራ ያገባ ዘንድ— አለምም ትሆናለች። እንዲሁም ይሁን።
፲፱ እያንዳንዱ ሰው የባልንጀራውን ፍላ አሜን።
ጎት እንዲሻ፣ እናም ለሁሉም ነገሮች ሙሉ

ክፍል ፹፫
በሚያዝያ ፴፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በእንድፐንደንስ ሚዙሪ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። ይህን ራዕይ የተቀበለው ነቢዩ ከወንድሞች ጋር
ለመምከር እንደተቀመጠ ነው።
፩–፬፣ ሴቶች እና ልጆች በባሎቻቸው እና ፩ በእውነትም፣ ስለሴቶች እና ስለልጆች፣
በአባቶቻቸው የመደገፍ መብት አላቸው፤ ባሎቻቸውን እና አባቶቻቸውን ሀ ስላጡት
፭–፮፣ ባልቴቶች እና የሙት ልጆች በቤ የቤተክርስቲያኗ አባላት፣ ቤተክርስቲ
ተክርስቲያኗ ላይ የመደገፍ መብት አላ ያኗ ካላት ህግጋት በተጨማሪ ጌታ እንዲህ
ቸው። ይላል፥
፲፬ ለ ኢሳ. ፶፪፥፩፤ የመንፈስ ስጦታዎች። ፳፫ ሀ ሮሜ ፲፪፥፲፱፤
ት. እና ቃ. ፻፲፫፥፯–፰። ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴–፴፬፣ ሞር. ፫፥፲፭።
፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፩፥፫። ፶፭፤ ፻፲፱፥፩–፫። ፳፬ ሀ ሉቃ. ፲፪፥፴፪፤
ቅ.መ.መ. መቀደስ፣ ቅ.መ.መ. ጎተራ። ት. እና ቃ. ፷፬፥፫–፭።
የቅድስና ህግ። ፲፱ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፷፯። ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
፲፰ ሀ ማቴ. ፳፭፥፲፬–፴፤ ቅ.መ.መ. አይን፣ አይኖች። መንግስት ወይም
ት. እና ቃ. ፷፥፲፫። ፳ ሀ ቅ.መ.መ. የትብብር ስርዓት። መንግስተ ሰማያት።
ቅ.መ.መ. ስጦታ፤ ፳፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፬፥፰–፲። ፹፫ ፩ ሀ ያዕ. ፩፥፳፯።
፻፶፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፫፥፪–፹፬፥፪
፪ ሴቶች፣ ባሎቻቸው እስከሚወሰዱ ሀ 
ልጆች በወላጆቻቸው ላይ የመደገፍ
ድረስ፣ በባሎቻቸው የመደገፍ ሀ መብት መብት አላቸው።
አላቸው፤ እናም የሚተላለፉ ሆነው እስ ፭ እናም ከዚያም በኋላ፣ ወላጆቻቸው
ካልተገኙ ድረስ በቤተክርስቲያኗ ውስጥ ለውርስ የሚሰጧቸው ከሌላቸው፣ በቤተ
ህብረት ይኖራቸዋል። ክርስቲያኗ ላይ፣ ወይም በሌላ አባባል በጌታ
፫ እናም ታማኝ ካልሆኑም በቤተክርስቲ ሀ 
ጎተራ ላይ መብት አላቸው።
ያኗ ውስጥ ህብረት አይኖራቸውም፣ ነገር ፮ እናም ጎተራውም በቤተክርስቲያኗ
ግን በምድር ህግ መሰረት በውርሳቸው ላይ ቅድስና ይጠበቃል፤ እናም ሀ ባልቴቶች እና
ለመቆየት ይችላሉ። የሙት ልጆችም፣ እናም ለ ድሆች፣ ይረ
፬ ለእድሜ እስኪደርሱ ድረስ ሁሉም ዳሉ። አሜን።

ክፍል ፹፬
በመስከረም ፳፪ እና ፳፫፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነ
ቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። በመስከረም ወር ውስጥ፣ ሽማግ
ሌዎች ከምስራቅ ስቴቶች ተልዕኮአቸው መመለስ እናም የአገልግሎታቸ
ውን ሀተታ ማቅረብ ጀምረው ነበር። በዚህ የደስታ ዘመን ውስጥ አብረው
እያሉ ነው ይህ መልእክት የመጣው። ነቢዩ ይህንንም የክህነት ራዕይ በማለት
ሰይሞታል።
፩–፭፣ አዲሲቷ ኢየሩሳሌም እና ቤተመ ወይም ከረጢት ይሂዱ፣ እናም ጌታ ለፍላ
ቅደሱ በሚዙሪ ውስጥ ይገነባሉ፤ ፮–፲፯፣ ጎታቸው ይንከባከባቸዋል፤ ፺፪–፺፯፣ ወን
የክህነት ዘር ከአዳም እስከ ሙሴ ድረስ ጌልን የሚቃወሙ ወረርሽኝ እና እርግ
ተሰጥቷል፤ ፲፰–፳፭፣ ታላቁ ክህነት የእግ ማን ይጠብቃቸዋል፤ ፺፰–፻፪፣ ስለ ፅዮን
ዚአብሔርን እውቀት ቁልፍ ይዟል፤ ፳፮– መዳን የሚዘመረው አዲስ መዝሙር ተሰ
፴፪፣ አነስተኛው ክህነት የመላእክትን አገ ጥቷል፤ ፻፫–፻፲፣ እያንዳንዱም ሰው በሀላ
ልግሎት እና የማዘጋጃውን ወንጌል ቁልፍ ፊነቱ ይቁም እናም በጥሪውም ያገልግል፤
ይዟል፤ ፴፫–፵፬፣ ሰዎች ዘለአለማዊ ህይ ፻፲፩–፻፳፣ የጌታ አገልጋዮች የመጨረሻ
ወትን የሚያገኙት በክህነት ስልጣን መሀላ ቀናት የጥፋት ርኵሰትን ያውጁ።
እና ቃል ኪዳን በኩል ነው፤ ፵፭–፶፫፣ የክ
ርስቶስ መንፈስ ለሰዎች ያበራላቸዋል፣ ፩ ለአገልጋዩ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ እና
እናም አለም በኃጢአት ተይዟል፤ ፶፬– ለስድስት ሽማግሌዎች፣ በልባቸው አንድ
፷፩፣ ቅዱሳን ስለተቀበሉት ነገሮች መመ ሲሆኑ እና ድምጻቸውን ወደላይ ሀ ከፍ ሲያ
ስከር አለባቸው፤ ፷፪–፸፮፣ እነርሱም ደርጉ የተሰጠ የኢየሱስ ክርስቶስ ራዕይ።
ወንጌሉን ይስበኩ፣ ምልክቶችም ይከተ ፪ አዎን፣ ሀ በነብያቱ አንደበት እንደተና
ላሉ፤ ፸፯–፺፩፣ ሽማግሌዎች ካለ ኮረጆም ገረው፣ ለህዝቦቹ ለ ዳግም መመለስ፣ እናም
፪ ሀ ፩ ጢሞ. ፭፥፰። ለ ሞዛያ ፬፥፲፮–፳፮፤ ፪ ሀ የሐዋ. ፫፥፲፱–፳፩።
፬ ሀ ሞዛያ ፬፥፲፬። ሔለ. ፬፥፲፩–፲፫፤ ለ ቅ.መ.መ. እስራኤል—
፭ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፫። ት. እና ቃ. ፵፪፥፴–፴፱። የእስራኤል መሰብሰብ።
ቅ.መ.መ. ጎተራ። ቅ.መ.መ. ደሀ።
፮ ሀ ቅ.መ.መ. ባል የሞተባት። ፹፬ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ጸሎት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፬፥፫–፳ ፻፶፮
ሐ 
አዲሲቷ ኢየሩሳሌም ከተማ በምትሆነው፣ ፲፪ እናም ኢሳይያስም ይህን ከእግዚአብ
መ 
በፅዮን ተራራ በመቆም ሠ ለቅዱሳኑ መሰ ሔር እጅ ተቀበለ።
ብሰቢያ እንድትሆን በመጨረሻዎቹ ቀናት ፲፫ ኢሳይያስም በአብርሐም ቀናት ኖረ፣
የተመሰረተችውን ቤተክርስቲያን በተመ እናም በእርሱም ተባርኮ ነበር—
ለከተ ጌታ የተናገረው ቃል። ፲፬ ይህም ሀ አብርሐም ክህነትን፣ እስከ
፫ ያም ከተማ፣ በጌታ ጣት በሚዙሪ ስቴት ለ 
ኖሀ ድረስ ከነበሩት ከአባቶቹ ዘሮች በተ
ምዕራፍ ድንበር ውስጥ በተመደበው፣ እና ቀበለው ሐ ከመልከ ጼዴቅ ተቀበለ፤
በጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እና ጌታ በተደሰተ ፲፭ እናም ከኖህ እስከ ሀ ሄኖክ፣ በአባቶቻ
ባቸው እጅ በተመረቀው፣ ሀ በቤተመቅደስ ቸው ዘር በኩል ተቀበሉ፤
ቅንጣት ምድር ተጀምሮ ይገነባል። ፲፮ እናም ከሄኖክም በወንድሙ ሀ ሽመቃ
፬ እውነት ይህ የጌታ ቃል ነው፣ ሀ የአ ምክንያት ወደተገደለው፣ በእግዚአብሔር
ዲሲቷ ኢየሩሳሌም ከተማ በሚሰበሰ ትእዛዛት ምክንያት የመጀመሪያው ሰው በነ
ቡት ቅዱሳን፣ በዚህ ስፍራ፣ እንዲሁም በረው በአባቱ ለ አዳም እጅ ክህነትን ሐ ወደ
ለ 
በቤተመቅደስ ስፍራ ተጀምራ ትገነባ ተቀበለው መ አቤል—
ለች፣ ይህም ቤተመቅደስ በዚህ ትውልድ ፲፯ ይህም ሀ ክህነት በእግዚአብሔር ቤተክ
ይሰራል። ርስቲያን በሁሉም ትውልዶች የሚቀጥል፣
፭ በእውነትም ለጌታ ቤት እስከሚገነባ እና ለቀናቱ መጀመሪያ ወይም ለአመታቱ
ድረስ ይህ ትውልድ አያልፍምና፣ እናም መጨረሻ አመታት የሌለው ነው።
ደመናም ያርፍበታል፣ ደመናውም ቤቱን ፲፰ እናም ጌታ ሀ ክህነትን ለ በአሮን እና በዘ
የሚሞላው የጌታ ሀ ክብር ይሆናል። ሮቹ ላይ፣ በሁሉም ትውልዶች ውስጥ፣
፮ እናም የሙሴ ልጆች፣ በአማቱ ሀ በዮቶር አረጋገጠ፣ ይህም ክህነት ደግሞም ይቀጥ
ለ 
እጆች በኩል በተቀበለው ቅዱስ ክህነት፤ ላል እናም በቅዱሱ የእግዚአብሔር ስርዓት
፯ እናም ዮቶር በካሌብ እጅ ይህን ተቀ በኩል የሆነው ክህነት ለዘለአለምም ሐ ይቀ
በለ፤ ጥላል።
፰ እና ካሌብም ይህን ከኢሊዮ እጅ ተቀ ፲፱ እናም ይህም ታላቅ ክህነት ወንጌሉን
በለ፤ ያስተዳድራል እናም የመንግስቱን ሀ ሚስ
፱ ኢሊዮ ይህን ከጀርሚ እጅ ተቀበለ፤ ጥር ቁልፎች፣ እንዲሁም የእግዚአብሔ
፲ እናም ጀርሚም ይህን ከጋድ እጅ ርን ለ እውቀት ቁልፎችን፣ ይዟል።
ተቀበለ፤ ፳ ስለዚህ፣ በዚህም ሀ ስርዓት ውስጥ፣
፲፩ እና ጋድም ከኢሳይያስ እጅ፤ የአምላክ አይነት ሀይል ይታያል።
፪ ሐ ኤተር ፲፫፥፪–፲፩፤ ለ ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣ መ ቅ.መ.መ. አቤል።
ት. እና ቃ. ፵፪፥፰–፱፤ የጌታ ቤት። ፲፯ ሀ አልማ ፲፫፥፩–፲፱፤
፵፭፥፷፮–፷፯፤ ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፯፤ አብር. ፪፥፱፣ ፲፩።
እ.አ. ፩፥፲። ፷፬፥፵፩–፵፫፤ ቅ.መ.መ. የመልከ
ቅ.መ.መ. አዲሲቱ ፺፯፥፲፭–፳፤ ፻፱፥፲፪፣ ፴፯። ጼዴቅ ክህነት።
ኢየሩሳሌም። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ዮቶር። ፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. አሮናዊ ክህነት።
መ ኢሳ. ፪፥፪–፭፤ ለ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን። ለ ቅ.መ.መ. አሮን፣
ዕብ. ፲፪፥፳፪፤ ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. አብርሐም። የሙሴ ወንድም።
ራዕ. ፲፬፥፩፤ ለ ቅ.መ.መ. ኖኅ፣ የመፅሐፍ ሐ ት. እና ቃ. ፲፫።
ት. እና ቃ. ፸፮፥፷፮፤ ቅዱስ የአባቶች አለቃ። ፲፱ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፳፫፤
፹፬፥፴፪፤ ፻፴፫፥፲፰፣ ፶፮። ሐ ቅ.መ.መ. መልከ ጼዴቅ። ፻፯፥፲፰–፲፱።
ሠ ቅ.መ.መ. ቅዱሳን። ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ሔኖክ። ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፫። ፲፮ ሀ ሙሴ ፭፥፳፱–፴፪። ሚስጥሮች።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. አዲሲቱ ለ ቅ.መ.መ. አዳም። ለ አብር. ፩፥፪።
ኢየሩሳሌም። ሐ ት. እና ቃ. ፻፯፥፵–፶፯። ፳ ሀ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች።
፻፶፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፬፥፳፩–፴፫
፳፩ ካለዚህም ስርዓት፣ እናም ካለክህነት ፳፰ በልጅነቱም ሳለ ነበር የተጠመቀው፣
ስልጣን፣ የአምላክነት ሀይል ለሰዎች በስጋ
ሀ 
እናም በስምንት ቀን እድሜውም፣ የአይ
አይታይም። ሁድን መንግስት ለመጣል፣ እና በእጆቹ
፳፪ ካለዚህ ማንም ሀ ሰው የእግዚአብሔርን ሀ 
ሁሉም ሀይል ለተሰጠው ጌታ መምጫ ያዘ
ፊት፣ እንዲሁም አብን፣ ለመመልከት እና ጋጀው እና በህዝቦቹም ፊት የጌታን መን
ለመኖር አይችልም። ገድ ለ ያቀና ዘንድ ወደዚህ ሀይል በእግዚአ
፳፫ አሁን ሀ ሙሴ በምድረበዳ ይህን ለእ ብሔር መልአክ ተሹሞ ነበር።
ስራኤል ልጆች በግልፅ አስተማረ፣ እናም ፳፱ እና ደግሞም፣ የሽማግሌ እና የኤጲስ
የእግዚአብሔርን ፊት ለ ይመለከቱ ዘንድ ቆጶስ ሀላፊነትም ከታላቁ ክህነት ጋር አስ
እንዲችሉም ህዝቦቹን ሐ ለመቀደስ በትህ ፈላጊ ሆኖ ሀ የተያያዘ ነው።
ትና ፈለገ፤ ፴ እና ደግሞም፣ የመምህር እና የዲያቆን
፳፬ ነገር ግን፣ ልቦቻቸውን ሀ አደነደኑ ሀላፊነትም፣ በአሮን እና በልጆቹ ላይ ከተ
እናም በእርሱም ፊት ለመፅናት አልቻ ረጋገጠው፣ ከአነስተኛው ክህነት ጋር አስ
ሉም፤ ስለዚህ፣ ጌታ ለ በቁጣው፣ ንዴቱ ፈላጊ ሆነው የተያያዙ ናቸው።
በእነርሱ ላይ ስለተቀጣጠለ፣ በምድረበዳ ፴፩ ስለዚህ፣ የሙሴን ልጆች በተመለከተ
ሳሉ ሁሉ ክብሩ ወደሆነው እረፍቱ ሐ አይ እንዳልኩትም—የሙሴ ልጆች እና ደግ
ገቡም ብሎ መሀላ ገባ። ሞም የአሮን ልጆች ተቀባይ የሆነውን የሚ
፳፭ ስለዚህ፣ ሀ ሙሴን፣ እናም ደግሞም ቃጠል ሀ መሥዋዕትንና ሌላ መሥዋዕትን
ቅዱስ ለ ክህነትን ከመካከላቸው ወሰደ፤ በጌታ ቤት ውስጥ፣ በዚህ ትውልድ ለጌታ
፳፮ እናም የመላእክትን ሀ አገልግሎት በተቀደሰው ለ ስፍራ እንደመደብኩት በሚ
ለ 
ቁልፍን እና የመዘጋጃ ወንጌሉን የያዘው፣ ገነባው ቤት፣ ያቀርባሉ—
አነስተኛው ሐ ክህነትም ቀጠለ። ፴፪ እናም የሙሴ እና የአሮን ወንድ ልጆ
፳፯ ይህም ወንጌል፣ ጌታ በቁጣው በአ ችም፣ እነርሱም እናንተ ናችሁ፣ ሀ በፅዮን
ሮን ቤት በእስራኤል ልጆች መካከል ከእ ተራራ ላይ በጌታ ቤት ውስጥ በጌታ ለ ክብር
ናቱ ማኅፀን ሳለ በመንፈስ ቅዱስ ሀ እስከተ ይሞላሉ፤ እና ደግሞም የጠራኋቸውና
ሞላው፣ እግዚአብሔር እስካነሳው ለ ዮሐ ሐ 
ቤተክርስቲያኔን እንዲገነቡ የላኳቸውም
ንስ ድረስ እንዲቀጥል ያደረገው ሐ የንስሀ የእነርሱ ልጆች ናቸው።
እና መ የጥምቀት፣ እና ሠ የኃጢአት ስርየት፣ ፴፫ እነዚህን የተናገርኩባቸውን ሁለት
እና ረ የስጋዊ ትእዛዛት ሰ ህግ ወንጌል ነው። ሀ 
ክህነቶች በማግኘት እና ጥሪያቸውን ለማ
፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ስልጣን፤ ዕብ. ፬፥፩–፲፩። ዮሐ. ፲፯፥፪፤
ክህነት። ፳፭ ሀ ዘዳግ. ፴፬፥፩–፭። ፩ ጴጥ. ፫፥፳፪፤
፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፷፯፥፲፩። ለ ቅ.መ.መ. የመልከ ት. እና ቃ. ፺፫፥፲፮–፲፯።
፳፫ ሀ ዘፀአ. ፲፱፥፭–፲፩፤ ፴፫፥፲፩። ጼዴቅ ክህነት። ለ ኢሳ. ፵፥፫፤
ለ ዘፀአ. ፳፬፥፱–፲፩፤ ፳፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፳። ማቴ. ፫፥፩–፫፤
ት. እና ቃ. ፺፫፥፩። ለ ት. እና ቃ. ፲፫። ዮሐ. ፩፥፳፫።
ሐ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ሐ ቅ.መ.መ. አሮናዊ ክህነት። ፳፱ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፭።
፳፬ ሀ ዘፀአ. ፳፥፲፰–፳፩፤ ፴፪፥፰፤ ፳፯ ሀ ሉቃ. ፩፥፲፭። ፴፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፳፬።
ዘዳግ. ፱፥፳፫፤ ለ ቅ.መ.መ. መጥምቁ ዮሐንስ። ለ ት. እና ቃ. ፶፯፥፫።
፩ ኔፊ ፲፯፥፴–፴፩፣ ፵፪። ሐ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ፴፪ ሀ ዕብ. ፲፪፥፳፪፤
ለ መዝ. ፺፭፥፰፤ ንስሀ መግባት። ት. እና ቃ. ፸፮፥፷፮፤
ዕብ. ፫፥፰–፲፩፤ መ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ፹፬፥፪፤ ፻፴፫፥፶፮።
ያዕቆ. ፩፥፯–፰፤ መጥመቅ። ለ ቅ.መ.መ. ክብር።
አልማ ፲፪፥፴፮። ሠ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት። ሐ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ሐ ጆ.ስ.ት. ዘፀአ. ፴፬፥፩–፪ ረ ዕብ. ፯፥፲፩–፲፮። ክርስቶስ ቤተክርስቲያን።
(ተጨማሪ)፤ ሰ ቅ.መ.መ. የሙሴ ህግ። ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. ክህነት።
ዘኁል. ፲፬፥፳፫፤ ፳፰ ሀ ማቴ. ፳፰፥፲፰፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፬፥፴፬–፶ ፻፶፰
ጉላት ታማኝ የሆኑት፣ ሰውነታቸውን
ለ 
ዊትን እና መላእክቴን እናንተን በሚመ
ሀ 

በማደስ በመንፈስ ሐ ይቀደሳሉና። ለከት ሀላፊነት ሰጥቻቸዋለሁ።


፴፬ እነርሱም የሙሴ እና የአሮን ወንድ ፵፫ እና አሁንም ራሳችሁን በተመለከተ
ልጆች፣ እናም ሀ የአብርሐም ለ ዘር፣ እና እንድትጠነቀቁም፣ ለዘለአለም ህይወት
ቤተክርስቲያንና መንግስት፣ እናም በእግ ቃላትም በትጋት ሀ ታደምጡ ዘንድ ትእ
ዚአብሔር ሐ የተመረጡ ይሆናሉ። ዛዝ እሰጣችኋለሁ።
፴፭ እና ደግሞም ይህን ክህነት የሚቀበሉ ፵፬ ከእግዚአብሔር አንደበት ከሚመጣው
ትም ሁሉ እኔን ይቀበሉኛል፣ ይላል ጌታ፤ እያንዳንዱ ቃልም ሀ ትኖራላችሁና።
፴፮ አገልጋዮቼን የሚቀበል እኔን ሀ ይቀ ፵፭ የጌታ ሀ ቃል እውነት ነውና፣ እናም
በለኛልና፤ ለ 
እውነት የሆነውም ብርሀን ነው፣ እናም
፴፯ እናም እኔን የሚቀበለኝም አባቴን ብርሀን የሆነውም መንፈስ፣ እንዲሁም
ሀ 
ይቀበላል፤ የኢየሱስ ክርስቶስ መንፈስ ነው።
፴፰ እናም አባቴን የሚቀበልም የአባቴን ፵፮ እናም መንፈስም ወደአለም ለሚመ
መንግስት ይቀበላል፤ ስለዚህ አባቴ ያለው ጣው ሀ ለእያንዳንዱ ሰው ለ ብርሀን ይሰጣል፤
ሀ 
ሁሉ ለእርሱም ይሰጠዋል። እናም መንፈስም በአለም ውስጥ ያለውን
፴፱ እናም ይህም በክህነት ባለ ሀ መሀላ እና የመንፈስን ድምፅ ለሚያደምጥ ሰው ሁሉ
ቃል ኪዳን መሰረት ነው። ያበራለታል።
፵ ስለዚህ፣ ይህን ክህነት የሚቀበሉም፣ ፵፯ እናም የመንፈስን ድምፅ የሚያደም
ሊሰበር የማይችለውን፣ ወይም ሊጠፋ የማ ጠው እያንዳንዱም ሰው ወደ እግዚአብ
ይቻለውን፣ ይህን መሀላ እና ቃል ኪዳን ሔር፣ እንዲሁም ወደአብ፣ ይመጣል።
ከአባቴ ዘንድ ይቀበላሉ። ፵፰ እናም አብም ያደሰውን እና በእና
፵፩ ነገር ግን ከተቀበለው በኋላ ይህን ቃል ንተ ያረጋገጠውን ሀ ቃል ኪዳን ለ ያስተም
ኪዳን ሀ የሚሰብረው፣ እና ከዚህም ሁሉ ረዋል፣ ይህንንም ያረጋገጠው ለእናንተ
የሚዞርም፣ በዚህ አለምም ሆነ በሚመ ጥቅም ነው፣ እናም ለእናንተ ጥቅም ብቻ
ጣው አለም ለኃጢአቱ ምህረት ለ አያገኝም። ሳይሆን ለአለም ሁሉ ጥቅም ነው።
፵፪ እናም እናንተ ወደተቀበላችሁት፣ ፵፱ እና ሀ አለምም ሁሉ በኃጢአት
በዚህ ቀን ለምትገኙትም ከሰማያት በራሴ ተይዟል፣ እናም ለ በጭለማ እና በኃጢአት
ድምፅ ወዳረጋገጥሁላችሁ ክህነት ለማይ ባርነት ስር ያቃስታል።
መጡም ወዮላቸው፤ እናም የሰማይ ሰራ ፶ እናም በዚህም ሀ በኃጢአት ለ ባርነት
፴፫ ለ ቅ.መ.መ. ብቁ፣ ብቁነት። ራዕ. ፳፩፥፯፤ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ሐ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ፫ ኔፊ ፳፰፥፲፤ ቃል።
፴፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፴–፴፪። ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፲፰–፳። ለ ቅ.መ.መ. እውነት።
ቅ.መ.መ. የአብርሐም ቅ.መ.መ. ከፍተኛነት። ፵፮ ሀ ዮሐ. ፩፥፱፤
ቃል ኪዳን። ፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. የክህነት መሀላ ት. እና ቃ. ፺፫፥፪።
ለ ገላ. ፫፥፳፱፤ እና ቃል ኪዳን። ለ ቅ.መ.መ. ህሊና፤
አብር. ፪፥፱–፲፩። ፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. ክህደት። ብርሀን፣ የክርስቶስ ብርሀን።
ቅ.መ.መ. አብርሐም— ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፴፬– ፵፰ ሀ ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን፤
የአብርሐም ዘር። ፴፰፤ ፻፴፪፥፳፯። አዲስ እና የዘለአለም
ሐ ቅ.መ.መ. ምርጦች። ፵፪ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፹፰። ቃል ኪዳን።
፴፮ ሀ ማቴ. ፲፥፵–፵፪፤ ፵፫ ሀ ፩ ኔፊ ፲፭፥፳፫–፳፭፤ ለ ቅ.መ.መ. መነሳሻ፣
ሉቃ. ፲፥፲፮፤ ት. እና ቃ. ፩፥፲፬። መነሳሳት።
ት. እና ቃ. ፻፲፪፥፳። ፵፬ ሀ ዘዳግ. ፰፥፫፤ ፵፱ ሀ ፩ ዮሐ. ፭፥፲፱።
፴፯ ሀ ዮሐ. ፲፫፥፳። ማቴ. ፬፥፬፤ ለ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ።
፴፰ ሀ ሉቃ. ፲፪፥፵፫–፵፬፤ ት. እና ቃ. ፺፰፥፲፩። ፶ ሀ ቅ.መ.መ. ኃጢያት።
ሮሜ ፰፥፴፪፤ ፵፭ ሀ መዝ. ፴፫፥፬። ለ ገላ. ፬፥፱።
፻፶፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፬፥፶፩–፸
ስር እንደሆኑም ታውቃላችሁ፣ ምክንያ ፷ በእውነትም፣ ድምጼ የሆናችሁ እና
ቱም ወደእኔ አይመጡምና። ንተ፣ ሀ ቃላቴን አሁን ለምትሰሙ ይህን እላ
፶፩ ወደእኔ የማይመጣው በኃጢአት ባር ችኋለሁ፣ እነዚህን ነገሮች እስከተቀበላችሁ
ነት ስር ነውና። ድረስ የተባረካችሁ ናችሁ፤
፶፪ እናም ድምጼን የማይቀበልም ሀ ከድ ፷፩ በአእምሮአችሁ ሀ በእርጋታ እና በጸ
ምጼ ጋር የተዋወቀ አይደለም፣ እናም ከእኔ ሎት መንፈስ፣ በመሆን የሰማችሁትንም
አይደለም። እነዚያን ነገሮች ለአለም ትመሰክሩ ዘንድ—
፶፫ እናም በዚህም ጻድቃንን ከኃጥአን በዚህ ትእዛዝ ኃጢአታችሁን ለ ይቅር እላ
ትለያላችሁ፣ እናም አሁንም ሀ አለም ሁሉ ለሁና።
ለ 
በኃጢአት እና ጭለማ ስር ሐ እንደሚያ ፷፪ ስለዚህ፣ ወደ አለም ሁሉ ሀ ሂዱ፤
ቃስቱ ታውቃላችሁ። እናም ልትሄዱ በማትችሉበትም ቦታ፣ ከእ
፶፬ እናም ባለፉት ጊዜያት አዕምሮአችሁ ናንተ ምስክራችሁ ወደ አለም ሁሉ ወደ
ሀ 
ባለማመን ምክንያት ጨልሞባችሁ ነበር፣ እያንዳንዱ ፍጥረት እንዲሄድ፣ ላኩ።
እናም የተቀበላችሁትን እንደተራ ተቀበላ ፷፫ እናም ሀ ለሐዋሪያቴ እንዳልኳቸ
ችሁታልና— ውም፣ ለእናንተም እላለሁ፣ ለእናንተም
፶፭ ሀ ክንቱነት እና ያለማመን መላዋን ይህን ሐዋሪያቴ፣ እንዲሁም የእግዚአብ
ቤተክርስቲያን በፍርድ ላይ አድርገዋል። ሔር ሊቀ ካህናት ናችሁ፤ እናንተም አባቴ
፶፮ እናም ይህም ፍርድ በፅዮን ልጆች፣ ለ 
የሰጠኝ ናችሁ፤ ሐ ጓደኛዎቼም ናቸሁ፤
እንዲሁም በሁሉም ላይ ያርፋል። ፷፬ ስለዚህ፣ ለሐዋሪያቴም እንዳልኳ
፶፯ እና እነርሱም ንስሀ እስኪገቡ እና ቸው ለእናንተም ደግሜ እላለሁ፣ በቃ
አዲሱን ሀ ቃል ኪዳን፣ እንዲሁም ለ መፅ ላቶቻችሁ ሀ የሚያምኑት እናም ኃጢአ
ሐፈ ሞርሞንን እና የሰጠኋቸውን ሐ የወ ታቸው ለ ይሰረይ ዘንድ በውሀ የሚጠመቁ
ደፊት ትእዛዛትን፣ በመናገር ብቻ ሳይሆን እያንዳንዱ ሐ ነፍሳትም መ መንፈስ ቅዱስን
በጻፍኳቸው መሰረት መ በማድረግ እስከሚ ይቀበላሉ።
ያስታውሱ ድረስ ከዚህ ፍርድ በታች ይቆ ፷፭ እናም ያመኑትንም እነዚህ ሀ ምልክ
ያሉ— ቶች ይከተሉአቸዋል—
፶፰ ይህንንም የሚያስታውሱት ለአባ ፷፮ በስሜም ብዙ ድንቅ ሀ ስራዎች ይሰ
ታቸው መንግስትም የሚገባ ፍሬ ያመጡ ራሉ፤
ዘንድ ነው፤ አለበለዚያም መቅሰፍት እና ፷፯ ሀ በስሜም አጋንንትን ያወጣሉ፤
ፍርድ በፅዮን ልጆች ላይ ይወርድባቸዋል። ፷፰ በስሜም የታመሙትን ሀ ይፈውሳሉ፤
፶፱ የመንግስት ልጆች ቅዱስ ምድሬን ፷፱ በስሜም የእውሩን አይኖች ያበራሉ፣
ይበክላሉን? በእውነት፣ እላችኋለሁ፣ አይ እናም የደንቆሮዎችን ጆሮዎች ይከፍታሉ፤
በክሉም። ፸ እናም የዲዳውም ምላስ ይናገራል፤
፶፪ ሀ ዮሐ. ፲፥፳፯። ፷፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፬፤ ፷፬ ሀ ማር. ፲፮፥፲፭–፲፮።
፶፫ ሀ ቅ.መ.መ. አለም። ፹፰፥፻፳፩፤ ፻፥፯። ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን።
ለ ቅ.መ.መ. አለማዊነት። ለ ዳን. ፱፥፱። ለ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት።
ሐ ሮሜ ፰፥፳፪፤ ሙሴ ፯፥፵፰። ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ሐ ቅ.መ.መ. ነፍስ።
፶፬ ሀ ቅ.መ.መ. አለማመን። ፷፪ ሀ ማር. ፲፮፥፲፭፤ መ ቅ.መ.መ. የመንፈስ
፶፭ ሀ ቅ.መ.መ. ከንቱ፣ ከንቱነት። ት. እና ቃ. ፩፥፪–፭። ቅዱስ ስጦታ።
፶፯ ሀ ኤር. ፴፩፥፴፩–፴፬። ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ፷፭ ሀ ማር. ፲፮፥፲፯–፲፰።
ለ ቅ.መ.መ. መፅሐፈ ሞርሞን። ፷፫ ሀ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ። ቅ.መ.መ. ምልክት።
ሐ ፩ ኔፊ ፲፫፥፵–፵፩። ለ ፫ ኔፊ ፲፭፥፳፬፤ ፷፮ ሀ ቅ.መ.መ. ስራዎች።
መ ያዕ. ፩፥፳፪–፳፭፤ ት. እና ቃ. ፶፥፵፩–፵፪። ፷፯ ሀ ማቴ. ፲፯፥፲፬–፳፩።
ት. እና ቃ. ፵፪፥፲፫–፲፭። ሐ ዮሐ. ፲፭፥፲፫–፲፭፤ ፷፰ ሀ ቅ.መ.መ. መፈወስ፣
፷ ሀ ት. እና ቃ. ፲፰፥፴፬–፴፮። ት. እና ቃ. ፺፫፥፵፭። ፈውሶች።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፬፥፸፩–፹፮ ፻፷
፸፩ እናም ማንም ሰው መርዝ ቢሰጣቸ ሀ 
፸፰ ሁለት እጀ ጠባብም ይሁን ኮረጆም ሀ 

ውም አይጎዳቸውም፤ ወይም ከረጢት እንዲኖራቸው አልፈቀድ


፸፪ እናም የእባብ መርዝም ሊጎዳቸው ኩላቸውምና።
በእነርሱ ላይ ሀይል አይኖረውም። ፸፱ እነሆ፣ አለምን ትፈትኑ ዘንድ ልኬአ
፸፫ ነገር ግን፣ በእነዚህ በሚሆኑነገሮች ችኋለሁ፣ እና ለሠራተኛም ሀ ደመወዙ ይገ
በራሳቸው ሀ እንዳይታበዩ፣ ወይም በአለም ባዋል።
ፊትም እንዳይናገሩ ትእዛዝ እሰጣቸዋለሁ፣ ፹ እናም ማንም የሚሄድና ይህን የመንግ
እነዚህ ነገሮች ለእናንተ ጥቅም እና ደህን ስትን ሀ ወንጌል ለ የሚሰብክ፣ እናም በሁሉም
ነት ተሰጥተዋልና። ነገሮች በእምነቱ ጸንቶ የቆመ ሰው፣ በአዕ
፸፬ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ በቃ ምሮ ወይም በሰውነት፣ በእግርና እጆቹ፣
ላቶቻችሁ የማያምኑት፣ እናም መንፈስ ወይም መገጣጠሚያዎቹ አይደክሙም
ቅዱስን ይቀበሉ ዘንድ በስሜ በውሀ ውስጥ ወይም አይዝሉም፤ እናም የራሱም ሐ ጠጉር
ለኃጢአታቸው ስርየት ሀ ያልተጠመቁት፣ ሳይታወቅ ምድር ላይ አይወድቅም። እናም
ለ 
ይፈረድባቸዋል፣ እናም እኔ እና አባቴ ወዳ አይራቡም ወይም አይጠሙም።
ለንበት ወደአባቴ መንግስትም አይመጡም። ፹፩ ስለዚህ፣ ለነገ ምን እንደምትበሉ፣
፸፭ እናም ለእናንተ የተሰጠው ይህ ራዕይ ምን እንደምትጠጡ፣ ወይም ምን እንደ
እና ትእዛዝ ከዚህ ሰዓት ጀምሮ በአለም ሁሉ ምትለብሱ ሀ አትጨነቁ።
ላይ የሚሰራ ነው፣ እናም ወንጌሉም ላልተ ፹፪ የሜዳ አበቦች እንዴት እንደሚያ
ቀበሉት ሁሉም ነው። ድጉ ልብ ብላችሁ ተመልከቱ፤ አይደክ
፸፮ ነገር ግን፣ መንግስት ለተሰጣቸው ሙም፣ አይፈትሉም፤ እናም የዓለም መን
ሁሉ በእውነት እላለሁ—ለቀደመው ክፉ ግሥታት እንኳ በክብራቸው ሁሉ ከእነዚህ
ስራቸው ንስሀ ይገቡ ዘንድ፣ ለክፉና ለማ እንደ አንዱ አልለበሱም።
ያምን ልቦቻቸውም፣ እናም በላኳችሁ ጊዜ ፹፫ ይህ ሁሉ እንዲያስፈልጋችሁ የሰማዩ
ያመጹት በፅዮን ያሉት ወንድሞቻችሁም ሀ 
አባታችሁ ለ ያውቃልና።
ይነቀፋ ዘንድ ይህም ከእናንተ ለእነርሱ ፹፬ ስለዚህ፣ ነገ ለራሱ ሀ ይጨነቅ።
መሰበክ ይገባል። ፹፭ እንዴት ወይስ ሀ ምን እንድትናገሩ
፸፯ እና ባልንጀሮቼ፣ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ አትጨነቁ፤ ነገር ግን ዘወትር የህይወትን
ባልንጀሮቼ ብዬ እጠራችኋለሁና፣ ቃል በአዕምሮዎቻችሁ ውስጥ ለ አከማቹ፣
ደግሜም እላችኋለሁ፣ ከእነርሱ ጋር በነ እና ይህም በዚያች ሰዓት ለእያንዳንዱ ሰው
በርኩበት ጊዜ ወንጌልን ለመስበክ በሀይሌ ተመዝኖ የሚሰጠው ሐ ይሰጣችኋል።
በሚጓዙበት ቀናት እንደነበሩት ባልንጀሮቼ ፹፮ ስለዚህ፣ ይህ ትእዛዝ በቤተክርስ
ትሆኑ ዘንድ ይህን ትእዛዝ ለእናንተ መስ ቲያኗ ውስጥ ለአገልግሎት በእግዚአብ
ጠቴ አስፈላጊ ነው፤ ሔር ለተጠሩት ሀ ታማኝ ለሆኑት ሁሉ ስለ
፸፩ ሀ ማር. ፲፮፥፲፰፤ ት. እና ቃ. ፳፬፥፲፰። ለ ፪ ኔፊ ፴፩፥፳፤
የሐዋ. ፳፰፥፫–፱፤ ፸፱ ሀ ት. እና ቃ. ፴፩፥፭። አልማ ፲፯፥፪–፫፤
ት. እና ቃ. ፳፬፥፲፫፤ ፹ ሀ ቅ.መ.መ. ወንጌል። ት. እና ቃ. ፮፥፳፤
፻፳፬፥፺፰–፻። ለ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ፲፩፥፳፩–፳፮።
፸፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፭፥፳፬። ሐ ሉቃ. ፳፩፥፲፰። ቅ.መ.መ. ማሰላሰል።
ቅ.መ.መ. ኩራት። ፹፩ ሀ ማቴ. ፮፥፳፭–፳፰። ሐ ቅ.መ.መ. ማስተማር፣
፸፬ ሀ ፪ ኔፊ ፱፥፳፫፤ ፹፫ ሀ ቅ.መ.መ. የሰማይ አባት። አስተማሪ—በመንፈስ
ት. እና ቃ. ፸፮፥፶–፶፪። ለ ማቴ. ፮፥፰። ማስተማር።
ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ፹፬ ሀ ማቴ. ፮፥፴፬። ፹፮ ሀ ማቴ. ፳፬፥፵፬–፵፮፤
መጥመቅ—አስፈላጊ። ፹፭ ሀ ማቴ. ፲፥፲፱–፳፤ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፮–
ለ ዮሐ. ፫፥፲፰። ሉቃ. ፲፪፥፲፩–፲፪፤ ፳፱፤ ፻፯፥፺፱–፻።
፸፰ ሀ ማቴ. ፲፥፱–፲፤ ት. እና ቃ. ፻፥፮።
፻፷፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፬፥፹፯–፻
ሆነ፣ የመንግስትን ወንጌል ለማወጅ የሚ ቃላቶቻችሁን፣ ወይም እኔን በመመልከት
ሄድ ማንም ሰው ከዚህ ሰዓት ጀምሮ ኮረጆም ያላችሁን ምስክር ለማይቀበል ለዚያ ቤት
ወይም ከረጢት አይውሰድ። ወይም መንደር ወይም ከተማ ወዮለት።
፹፯ እነሆ፣ ጻድቅ ላልሆነው ስራዎቻቸው ፺፭ እናንተን ወይም ቃላቶቻችሁን፣
ዓለምን እንድትወቅሱ፣ እና ስለሚመጣው ወይም እኔን በመመልከት ያላችሁን ምስ
ፍርድም ታስተምሯቸው ዘንድ ሀ ልኬአች ክር ለማይቀበል ለእዚም ቤት ወይም መን
ኋለሁ። ደር ወይም ከተማ ደግሜ ወዮለት እላለሁ።
፹፰ እናም ሀ የሚቀበሏችሁም ቢሆን፣ ፺፮ እኔ፣ ሀ ሁሉን የሚገዛው፣ ለ ጥፋተኝነ
እኔም በዚያም እገኛለሁ፣ በፊታችሁም ታቸውን ሐ ለመቅጣት እጆቼን በአህዛብ ላይ
እሄዳለሁና። በቀኛችሁ እና በግራችሁ እሆ አሳርፌአለሁ።
ናለሁ፣ እናም መንፈሴም በልባችሁ ውስጥ ፺፯ እናም መቅሰፍቶችም ይሆናሉ፣
ይገኛል፣ እናም ይደግፏቹም ዘንድ ለ መላ እናም ስራዬን እስከምጨርስ ድረስም አይ
እክቴ በዙሪያችሁ ይሆናሉ። ወሰዱም፣ ይህም በፅድቅ ሀ በአጭር ይቆ
፹፱ ማንም የሚቀበላችሁ እኔን ይቀበ ረጣል—
ለኛል፤ እናም እርሱም ይመግባችኋል፣ ፺፰ የሚቀሩት፣ እንዲሁም ከታናሹ
እናም ያለብሳችኋል፣ እናም ገንዘብም ይሰ ጀምሮ እስከታላቁ፣ ሁሉ እስከሚያውቁኝ
ጣችኋል። ድረስ፣ እናም በጌታ እውቀትም ይሞላሉ፣
፺ እናም የሚመግባችሁ፣ ወይም የምሚ እናም ሀ ዓይን ለዓይን ይተያያሉ፣ እናም
ያለብሳችሁ፣ ወይም ገንዘብንም የሚሰጣ ድምፃቸውንም ያነሣሉ፥ እናም በአንድነ
ችሁ፣ በምንም ዋጋው ሀ አይጠፋበትም። ትም ይህን አዲስ መዝሙር እንዲህ በማ
፺፩ እናም እነዚህን ነገሮች የማያደርገው ለት ለ ይዘምራሉ፥
እርሱ ደቀ መዛሙርቴ አይደለም፤ በዚህም ፺፱ ጌታ ፅዮንን ዳግም መልሷል፤
ሀ 
ደቀመዛሙርቴን ታውቋቸዋላችሁ። ጌታ ሕዝቡ፣ ሀ እስራኤልን፣ ለ አድኗል፣
፺፪ ለማይቀበላችሁም፣ ከእርሱ ተለይ ሐ 
በጸጋ በሆነ መ ምርጫ፣
ታችሁ ውጡ፣ እናም በሙቀትም ይሁን እናም በአባቶቻቸው ሠ ቃል ኪዳን፣
በቅዝቀዛ እግሮቻችሁን በውሀ፣ እንዲሁም ይህም በእምነት የተከናወነ ነበር።
በንጹ ውሀ ሀ አጽዱ፣ እናም ምስክርንም ለሰ ፻ ጌታ ህዝቡን ተቤዠ
ማይ አባታችሁ አቅርቡ፣ እናም ወደእር እናም ሰይጣንም ሀ ታስሯል እና የጊዜ ቀመር
ሱም ደግማችሁ አትመለሱ። አይኖርም።
፺፫ እናም በምትገቡበትም መንደር ወይም ጌታ ሁሉንም ነገሮች ለ በአንድ ጠቅልሏል።
ከተማ፣ ይህንኑ አድርጉ። ጌታ ሐ ፅዮንን ከላይ መልሶ አምጥቷል።
፺፬ ይህም ቢሆን፣ ተግታችሁ ፈልጉ ጌታ ፅዮንንም ከታችም መልሶ መ አምጥ
እናም አትታክቱ፤ እናም እናንተን ወይም ቷል።
፹፯ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ሐ ቅ.መ.መ. ክፉ፣ ክፋት። ሠ ቅ.መ.መ. የአብርሐም
፹፰ ሀ ማቴ. ፲፥፵፤ ዮሐ. ፲፫፥፳። ፺፯ ሀ ማቴ. ፳፬፥፳፪። ቃል ኪዳን።
ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፵፪። ፺፰ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፰። ፻ ሀ ራዕ. ፳፥፪–፫፤
ቅ.መ.መ. መላእክት። ለ መዝ. ፺፮፥፩፤ ራዕ. ፲፭፥፫፤ ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፩፤
፺ ሀ ማቴ. ፲፥፵፪፤ ት. እና ቃ. ፳፭፥፲፪፤ ፵፭፥፶፭፤ ፹፰፥፻፲።
ማር. ፱፥፵፩። ፻፴፫፥፶፮። ለ ኤፌ. ፩፥፲፤
፺፩ ሀ ዮሐ. ፲፫፥፴፭። ቅ.መ.መ. መዘመር። ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፫።
፺፪ ሀ ማቴ. ፲፥፲፬፤ ፺፱ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል። ሐ ት. እና ቃ. ፵፭፥፲፩–፲፬፤
ሉቃ. ፱፥፭፤ ለ ራዕ. ፭፥፱፤ ሙሴ ፯፥፷፪–፷፬።
ት. እና ቃ. ፷፥፲፭። ት. እና ቃ. ፵፫፥፳፱። ቅ.መ.መ. ፅዮን።
፺፮ ሀ ቅ.መ.መ. ሁሉን የሚገዛ። ሐ ቅ.መ.መ. ጸጋ። መ ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፪፤
ለ ት. እና ቃ. ፩፥፲፫–፲፬። መ ቅ.መ.መ. መመረጥ። ፹፰፥፺፮።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፬፥፻፩–፻፲፬ ፻፷፪
፻፩  ምድርም አምጣለች እና ጥንካሬዋ
ሀ 
እንዲያዘጋጁላችሁ፣ እናም እናንተ ራሳ
ንም አምጥታለች፤ ችሁ ልታከናውኑት የማትችሉትን ቀጠሮ
እውነትም በሆዷ ውስጥ የተመሰረተ ነው፤ ያሟሉላችሁ ዘንድ በፊታችሁ ስደዷቸው።
እና ሰማያትም በእርሷ ላይ ፈገግ ይላሉ፤ ፻፰ እነሆ፣ ይህም በቀደሙት ጊዜያት
እናም እርሷም የአምላኳን ለ ክብር ልብስ ሐዋሪያቴ ቤተክርስቲያኔን የገነቡበት መን
ለብሳለች፤ ገድ ነው።
እርሱም በሕዝቦቹ መካከል ቆሟልና። ፻፱ ስለዚህ፣ እያንዳንዱ ሰው በተሾመ
፻፪ ክብር፣ እና ሀይል፣ እና ብርታት፣ በት ይቁም፣ እናም በጥሪውም ያገልግል፤
ለአምላካችን ይሁን፤ እርሱም ሀ በምህረት፣ እናም ራስ ለእግር እግር አስፈላጊ አይደለም
በፍትህ፣ በጸጋ፣ እና ለ በሰላም የተሞላ አይበለው፤ ምክንያቱም ያለእግር ሰውነት
ነውና፣ ሊቆም ይቻለዋል?
ከዘለአለም እስከዘለአለም፣ አሜን። ፻፲ ደግሞም፣ ሁሉም አብረው ይታነጹ
፻፫ እና ደግሞም፣ እውነት፣ እውነት እላ ዘንድ፣ አሰራሩም በፍጹም ሆኖ ይቀጥል
ችኋለሁ፣ ዘለአለማዊ ወንጌሌን ለማወጅ ዘንድ፣ አካል እያንዳንዱ ሀ ብልቶች ያስ
የሚሄደው እያንዳንዱ ሰው፣ ቤተሰብ ያላ ፈልጉታልና።
ቸው ቢሆን፣ እናም የገንዘብ ስጦታን ቢቀ ፻፲፩ እናም እነሆ፣ ሀ ሊቀ ካህናት፣ እና
በሉ፣ ይህን ጌታ እንደሚመራቸው ለእነ ደግሞም ሽማግሌዎች፣ እና ደግሞም አነ
ርሱ እንዲልኩ ወይም ለእነርሱ ጥቅም ያው ስተኛዎቹ ለ ካህናት ይጓዙ ዘንድ ይገባል፤
ሉት ዘንድ አስፈላጊ ነው፣ ይህም መል ነገር ግን ሐ ዲያቆናት እና መ መምህራን ቤተ
ካም ነውና። ክርስቲያኗን ሠ እንዲጠብቁ፣ በቤተክርስቲ
፻፬ እናም ሀ ገንዘብ የሚቀበሉት ቤተ ያኗ የማይጓዙ አገልጋዮች በመሆን እንዲ
ሰብ የሌላቸውም፣ ለራዕዮች መገለጥ እና ወከሉ ይገባቸዋል።
መታተም እናም ለፅዮን መመስረት የተቀ ፻፲፪ እናም ኤጲስ ቆጶሱ፣ ኒወል ኬ
ደሰ ይሆን ዘንድ፣ ወደ በፅዮን ወይም በኦሀዮ ውትኒ፣ ደግሞም በአካባቢው እና በቤተ
ላለ ኤጲስ ቆጶስ ይላኩት። ክርስቲያናቱ መካከልም፣ የደሆችን ፍላ
፻፭ እናም ማንም ሰው ኮት ወይም ሙሉ ጎት በመጠበቅ ሀብታሞችን እና ትእቢተ
ልብስን ቢሰጣችሁ፣ አሮጌውን ወስዳችሁ ኞችን ሀ ዝቅ በማድረግ ለ ለመርዳት መጓዝ
ሀ 
ለደሀው ስጡ፣ እናም በደስታም ሂዱ። ይገባዋል።
፻፮ እናም በመካከላችሁ አንዱ ሰው ፻፲፫ ሀላፊነትን እንዲወስድ እና በሚመ
በመንፈሱ ጠንካራ ቢሆን፣ ሀ በቅንነት ራው መንገድ ስጋዊ ሀላፊነትን እንዲያከና
እንዲታነጽ፣ ደግሞም ጠንካራ ይሆን ውን ሀ ወኪልንም መጥራት ይገባዋል።
ዘንድ፣ ከእርሱ ጋር ደካማ የሆነውን ፻፲፬ ይህም ቢሆን፣ ኤጲስ ቆጶሱ ወደ ኒው
ለ 
ይውሰድ። ዮርክ ከተማ፣ ደግሞም ወደ አልበኒ ከተማ፣
፻፯ ስለዚህ፣ ከእናንተ ጋር ሀ በአነስተ እናም ደግሞም ወደ ቦስተን ከተማ ይሂድ፣
ኛው ክህነት የተሾሙትን ውሰዱ፣ እናም እናም የእነዚህ ከተማ ሰዎችንም በወንጌሉ
ቀጠሮም ያድርጉ፣ እናም መንገድንም ድምጾች፣ በጎላ ድምፅ፣ እነዚህን ነገሮች
፻፩ ሀ ቅ.መ.መ. ምድር። ፻፮ ሀ ቅ.መ.መ. ገር፣ ገርነት። መ ቅ.መ.መ. መምህር፣
ለ ቅ.መ.መ. ክብር። ለ ቅ.መ.መ. ጓደኝነት። የአሮናዊ ክህነት።
፻፪ ሀ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። ፻፯ ሀ ቅ.መ.መ. አሮናዊ ክህነት። ሠ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ።
ለ ቅ.መ.መ. ሰላም። ፻፲ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፪፥፲፪–፳፫። ፻፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፮፥፲፮።
፻፬ ሀ ት. እና ቃ. ፶፩፥፰– ፻፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሊቀ ካህን። ለ ቅ.መ.መ. በጎ ድርገት።
፱፣ ፲፪–፲፫። ለ ቅ.መ.መ. ካህን፣ ፻፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፺፥፳፪።
፻፭ ሀ ቅ.መ.መ. ደሀ—በአለማዊ የአሮናዊ ክህነት።
እቃዎች ደሀነት። ሐ ቅ.መ.መ. ዲያቆን።
፻፷፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፬፥፻፲፭–፹፭፥፫
ቢቃወሙ ስለሚጠብቃቸው ሀ ውድመት ሁኔታ የመጨረሻ ቀናት የጥፋት ርኩሰትን
እና የከፋ ጥፋት ያስጠንቅቅ። በመግለፅ ሂዱ።
፻፲፭ እነዚህን ነገሮች ቢቃወሙ የፍርዳ ፻፲፰ በእናንተም መንግስቶቻቸውን ሀ እደ
ቸው ሰአት ደርሶአልና፣ እናም ቤታቸውም መስሳቸዋለሁ፤ ምድርን ለ ማናውጥ ብቻ
ሀ 
በውድመት ይቀርላቸዋል። ሳይሆን፣ ኮከባዊውን ሰማያትንም አና
፻፲፮ በእኔ ሀ ይመን እናም እርሱም ለ አያፍ ውጣለሁ ይላል ሁሉን የሚገዛው አምላክ።
ርም፤ እናም የራሱም ሐ ጠጉር ሳይታወቅ ፻፲፱ እኔ ጌታ የሰማይን ሀይላት ለመጠቀም
ምድር ላይ አይወድቅም። እጆቼን እዘረጋለሁና፤ አሁን ልታዩት አት
፻፲፯ እናም እውነት እላችኋለሁ፣ የቀራች ችሉም፣ ነገር ግን ከትንሽ ጊዜ በኋላ ታዩታ
ሁት አገልጋዮቼ፣ ጉዳያችሁ እንደሚፈቅ ላችሁ፣ እናም እኔ እንደሆንኩኝ፣ እናም
ድላችሁ፣ በተለያዩት ጥሪዎቻችሁ፣ ወደ በህዝቤ መካከል ሀ ለመንገስ ለ እንደምመጣም
ታላቅ እና ታዋቂ ከተማዎች እና መንደ ታውቃላችሁ።
ሮች፣ በፅድቅ አለምን ጻድቅ ላልሆኑ እና ፻፳ እኔ ሀ አልፋና ኦሜጋ፣ የመጀመሪያው
እግዚአብሔርን ለማያመልኩ ስራዎቻቸ እና የመጨረሻው፣ ነኝ። አሜን።
ውን እየወቀሳችሁ፣ በግልፅ እና በሚገባ

ክፍል ፹፭
በህዳር ፳፯፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ይህ ክፍል በእንድፐንደንስ ሚዙሪ ውስጥ ለሚኖረው ዊል
ያም ደብሊው. ፌልፕስ ነቢዩ ከጻፈው ደብዳቤ ውስጥ የተውጣጣ ምንባብ ነው።
ይህም የተሰጠው ወደፅዮን ቢሄዱም፣ ንብረቶቻቸውን እንዲቀድሱ የሚያዘውን
ትዝዛዝ ያልተከተሉና በዚህም ምክንያት በተመሰረተው በቤተክርስቲያኗ ህግጋት
መረሰት ውርሳቸውን ያልተቀበሉት ቅዱሳንን ጥያቄ ለመመለስ ነበር።
፩–፭፣ በፅዮን ውስጥ ውርሶች የሚገኙት እና ከኤጲስ ቆጶሱ ውርስን በህግ የሚቀበ
በቅድስና በኩል ነው፤ ፮–፲፪፣ ኃያል እና ሉትን የአጠቃላይ የቤተክርስቲያኗን ለ መዝ
ብርቱ የሆነው ብቻ ለቅዱሳኑ ውርስን ገብ ለመጠበቅ ነው።
በፅዮን ውስጥ ይሰጣል። ፪ ደግሞም አኗኗራቸውን፣ እምነታ
ቸውን፣ እና ስራቸውን፤ እና ደግሞም
፩ እርሱ የመደበው የጌታ ሂሳብ ሰራ ውርሶቻቸውን ከተቀበሉ በኋላ የሚያ
ተኛ ሀላፊነትም፣ ታሪክን ለመጠበቅ፣ እና ምጹትን ከሀዲዎችን መዝገብ ለመጠበቅ
በፅዮን የሚደረጉትን ሁሉንም ነገሮች፣ ነው።
እና ንብረቶቻቸውን ሀ የቀደሱትን ሁሉ፣ ፫ ህዝቦቹን ሀ አስራት በማስከፈል፣ እነር
፻፲፬ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፲፫–፲፬። ፵፭፥፴፫፣ ፵፰፤ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
፻፲፭ ሀ ሉቃ. ፲፫፥፴፭። ፹፰፥፹፯፣ ፺። ፻፳ ሀ ቅ.መ.መ. አልፋ
፻፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. መታመን። ቅ.መ.መ. የመጨረሻ ቀናት፣ እና ኦሜጋ።
ለ መዝ. ፳፪፥፭፤ የኋለኛው ቀናት፤ ፹፭ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴–፴፭።
፩ ጴጥ. ፪፥፮። የጊዜዎች ምልክቶች። ለ ት. እና ቃ. ፳፩፥፩፤
ሐ ማቴ. ፲፥፳፱–፴፩። ፻፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት። ፵፯፥፩፤ ፷፱፥፫–፮።
፻፲፰ ሀ ዳን. ፪፥፵፬–፵፭። ለ ት. እና ቃ. ፩፥፲፪፣ ፴፭–፴፮፤ ፫ ሀ ቅ.መ.መ. መቀደስ፣
ለ ኢዩ. ፪፥፲፤ ፳፱፥፱–፲፩፤ ፵፭፥፶፱። የቅድስና ህግ።
ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፰፤ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፭፥፬–፲፪ ፻፷፬
ሱን ለበቀል እና ለመቃጠል ቀን ለማዘጋ
ለ 
ውርሶቻቸውን በእጣ ለማደራጀት የእው
ጀት፣ በሰጣቸው ህጉ ተስማሚ በሆነው፣ ነት ምንጭ ይሆንላቸዋል፤
ውርሶቻቸውን ሐ በቅድስና የማይቀበሉት ፰ በእግዚአብሔር ተጠርቶ የተመደበው፣
ከእግዚአብሔር ህዝብ ጋር ስማቸው መመ እጁን ዘርግቶ የእግዚአብሔርን ሀ ታቦት የያዘ
ዝገቡ ከእግዚአብሔር ፈቃድ እና ትእዛዝ ሰው፣ በመብረቅ እንደተመታ ዛፍ፣ በፍላጻ
ጋር የሚቃረን ነው። ሞት ይወድቃል።
፬ የትውልድ ሐረጋቸውም አይጠበቅ፣ ፱ እናም ሀ በመታሰቢያ መጽሐፍ ውስጥ
ወይም በቤተክርስቲያኗ መዝገብ ወይም ተፅፈው የማይገኙት ሁሉ በዚያ ቀን ምንም
ታሪክ ውስጥ የሚገኝ አይሁን። ውርስ አያገኙም፣ ነገር ግን ለሁለትም ይሰ
፭ ስሞቻቸውም ወይም የአባቶቻቸው ነጥቃቸዋል፣ ውርሶቻቸውም ከማያምኑት
ስሞች፣ ወይም የልጆቻቸው ስሞች በእግ ጋር ያደርግባቸዋል፣ በዚያም ለ ዋይታና
ዚአብሔር ህግጋት ሀ መፅሐፍ ውስጥ ተፅ ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።
ፈው አይገኙም፣ ይላል የሰራዊት ጌታ። ፲ የምላቸው እነዚህ ነገሮች ከእኔ አይደ
፮ አዎን፣ በሁሉም ነገሮች በለሆሳስ የሚ ለም፤ ስለዚህ፣ ጌታ እንደተናገረው እን
ናገር እና ሀ ሰንጥቆ የሚገባው፣ እናም ይህን ዲሁ ደግሞ ይፈጽመዋል።
ሲገልፅም አጥንቶቼን የሚያንቀጠቅጥ፣ ፲፩ እናም፣ በህግ ሀ መፅሐፍ ውስጥ ስሞ
ለ 
አነስተኛ ለስላሳ ድምፅም እንዲህ ይላል፥ ቻቸው ተፅፎ የማይገኙት ወይም ለ በአመጻ
፯ እናም እንዲህ ይሆናል፣ እኔ ጌታ አም የሚገኙት፣ ወይም ከቤተክርስቲያኗ ሐ የተ
ላክ የሀይልን በትር በእጁ የያዘ፣ ብርሀንን ቆረጡት የታላቅ ክህነት ክፍል የነበሩት፣
እንደልብስ የለበሰ፣ አንደበቱም ቃላትን፣ እና የአነስተኛው ክህነት፣ ወይም አባላት፣
እንዲሁም ዘለአለማዊ ቃላትን፣ የሚናገር፣ በዚያ ቀን በልዑል እግዚአብሔር ቅዱሳን
ኃያል እና ብርቱ እልካለሁ፤ አንጀቱም፣ መካከል ውርሳቸውን አያገኙም፤
የእግዚአብሔርን ቤት ለማስተካከል፣ እና ፲፪ ስለዚህ፣ በዕዝራ በምዕራፍ ሁለት በስ
ስማቸው እና የአባቶቻቸው እና የልጆቻ ልሳ አንደኛ እና ሁለተኛ አንቀጾች ውስጥ
ቸውም ስም በእግዚአብሔር ህግ መፅሐፍ እንደሚገኘው፣ ለእነርሱም ለካህናት ልጆች
ውስጥ ተመዝግበው የሚገኙትን ቅዱሳን እንደተደረገው ይደረግባቸዋል።

ክፍል ፹፮
በታህሳስ ፮፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። ነቢዩ ይህን ራዕይ የተቀበለው የመፅሐፍ ቅዱስ ትርጉም
ያልታተመ ጽሁፍን ሲገመግም እና ሲያርም ነበር።
፩–፯፣ ጌታ ስለስንዴ እና እንክርድ ምሳሌ ህጋዊ ወራሾች ለሆኑት የሚመጣውን የክ
ትርጉም ሰጠ፤ ፰–፲፩፣ በስጋ መሰረት ህነት በረከቶች ገለፀ።
፫ ለ ሚል. ፫፥፲–፲፩፣ ፲፯፤ ሔለ. ፭፥፴–፴፩፤ መፅሐፍ።
ት. እና ቃ. ፺፯፥፳፭–፳፮። ፫ ኔፊ ፲፩፥፫–፯። ለ ት. እና ቃ. ፲፱፥፭።
ሐ ቅ.መ.መ. አስራት፣ ፰ ሀ ፪ ሳሙ. ፮፥፮–፯፤ ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. የሕይወት
አስራት መክፈል። ፩ ዜና ፲፫፥፱–፲። መፅሐፍ።
፭ ሀ ቅ.መ.መ. የሕይወት ቅ.መ.መ. የኪዳን ታቦት። ለ ቅ.መ.መ. ክህደት።
መፅሐፍ። ፱ ሀ ፫ ኔፊ ፳፬፥፲፮፤ ሐ ቅ.መ.መ. ውግዘት።
፮ ሀ ዕብ. ፬፥፲፪። ሙሴ ፮፥፭–፮።
ለ ፩ ነገሥ. ፲፱፥፲፩–፲፪፤ ቅ.መ.መ. የመታሰቢያ
፻፷፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፮፥፩–፲፩
፩ ስለስንዴ እና እንክርድ ሀ ምሳሌ በሚመ ነውና)፣ አለበለዚያም ስንዴውንም ደግ
ለከት በእውነት ለእናንተ አገልጋዮቼ ጌታ ማችሁ ታጠፉታላችሁና።
እንዲህ ይላል፥ ፯ ስለዚህ፣ መከሩ ሁሉ እስከሚያብብ
፪ እነሆ፣ በእውነት እላለሁ፣ እርሻው ድረስ ስንዴዎቹ እና እንክርዳዶቹ አብ
አለም ሲሆን፣ እናም ሐዋርያትም ዘሩን ረው ይደጉ፤ ከዚያም መጀመሪያ ስንዴ
የዘሩት ነበሩ፤ ዎቹን ከእንክርዳዶቹ መካከል ስብስቡ፣
፫ እናም ካንቀላፉ በኋላ የቤተክርስቲያኗ እናም ስንዴዎቹ ከተሰበሰቡ በኋላ፣ እነሆ
አሳዳጅ፣ ከሀዲ፣ ጋለሞታ፣ እንዲሁም አህ እናም አስተውሉ፣ በነዶው ታስረዋል፣
ዛብን የእርሷን ጽዋ እንዲጠጡ የምታደር እናም እርሻውም ለመቃጠል ይቀራል።
ገው ሀ ባቢሎን፣ በልቧም ጠላት፣ እንዲ ፰ ስለዚህ፣ በአባቶቻችሁ ዘር ሀ ክህነት
ሁም ሰይጣን፣ ለመንገስ የተቀመጠው— ለሚቀጥሉላችሁ ጌታ እንዲህ ይላችኋል—
እነሆ እርሱም እንክርዳዶችን ይዘራል፤ ስለ ፱ እናንተ፣ በስጋ መሰረት ህጋዊ ሀ ወራ
ዚህ፣ እንክርዳዶቹም ስንዴውን ያንቃሉ፣ ሾች ናችሁና፣ እናም በእግዚአብሔር
እናም ለ ቤተክርስቲያኗ ወደበረሀ እንድት ውስጥ ከክርስቶስ ጋር ከአለም ለ ተሰው
በር ያደርጋታል። ራችኋል—
፬ ነገር ግን፣ እነሆ፣ ሀ በመጨረሻ ቀናት፣ ፲ ስለዚህ ህይወታችሁ እና ክህነቱ ይቀ
እንዲሁም ጌታ ቃልን በሚያመጣበት ጊዜ፣ ራሉ፣ እናም በእናንተም እና በዘራችሁም
እና ስለትቱም እያቆጠቆጠ ነው እናም ገና አለም ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ በሁሉም ቅዱ
እየለመለመም ነው— ሳን ነቢያት አንደበት የተነገሩት ሁሉም ነገ
፭ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ሄደው ሮች ሀ በዳግም እስከሚመለሱ ድረስም መቅ
እርሻውን ሀ ለማጨድ ተዘጋጅተው የሚጠ ረት ያስፈልጋቸዋናል።
ባበቁ ለ መላእክት ወደ ጌታ በቀን እና በማታ ፲፩ ስለዚህ፣ በመልካምነት፣ ለአህዛብ
ይለምናሉ፤ ሀ 
ብርሀን ሆናችሁ፣ እና በዚህ ክህነት በኩ
፮ ነገር ግን ጌታ እንዲህ ይላቸዋል፣ ልም የህዝቤ ለ እስራኤል አዳኝ በመሆን ከቀ
ስለቱ ገና እየለመለመ እያለ እንክርዳዶችን ጠላችሁ የተባረካችሁ ናችሁ። ጌታ ይህን
አትንቀሉ (በእውነት እምነታችሁ ደካማ ብሎታል። አሜን።

ከፍል ፹፯
በታህሳስ ፳፭፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል በከርትላንድ ኦሀዮ
ወይም በአካባቢው የተሰጠ የጦርነት ራዕይ እና ትንቢት። በዚህ ጊዜ በዮናይትድ
ስቴትስ ውስጥ ስለ ባርነት እና ሳውዝ ኬሮላይና የመንግስት ቀረጥ ስለመሰረዟ
ክርክር በብዛት ይገኝ ነበር። የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ እንደሚገልጸው፣ “በሀገሮች
መካከል ያለው ችግር ቤተክርስቲያኗ ከዱር የመውጣት ጉዞዋን ከጀመረችበት
ጊዜ ጀምሮ ከነበረው በላይ” ለነቢዩ “በግልፅ ይታይ” ነበር።
፹፮ ፩ ሀ ማቴ. ፲፫፥፮–፵፫፤ ፭ ሀ ቅ.መ.መ. መከር። ቃል ኪዳን።
ት. እና ቃ. ፻፩፥፷፬–፷፯። ለ ት. እና ቃ. ፴፰፥፲፪። ለ ኢሳ. ፵፱፥፪–፫።
፫ ሀ ራዕ. ፲፯፥፩–፱። ፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፫፥፰። ፲ ሀ የሐዋ. ፫፥፲፱–፳፩።
ቅ.መ.መ. ባቢሎን። ቅ.መ.መ. የመልከ ቅ.መ.መ. የወንጌል
ለ ራዕ. ፲፪፥፮፣ ፲፬። ጼዴቅ ክህነት። ዳግም መመለስ።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ ፱ ሀ አብር. ፪፥፱–፲፩። ፲፩ ሀ ኢሳ. ፵፱፥፮።
ቀናት፣ የኋለኛው ቀናት። ቅ.መ.መ. የአብርሐም ለ ት. እና ቃ. ፻፱፥፶፱–፷፯።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፯፥፩–፰ ፻፷፮
፩–፬፣ በሰሜን እና በደቡብ ስቴቶች መካ ፭ እናም እንዲህ ይሆናል በምድሩ የሚቀ
ከል ጦርነት ተተነበየ፤ ፭–፰፣ ታላቅ መቅ ሩትም ራሳቸውን ያዘጋጃሉ፣ እናም በጣም
ሰፍት በምድር ኗሪዎች ላይ ይደርሳል። ይቆጣሉ፣ እናም አህዛብን በታላቅ ስቃይ
ያሰቃዩአቸዋል።
፩ እውነትም፣ ጌታ፣ ሀ በደቡብ ኬሮላይና ፮ በመሆኑም፣ በጎራዴ እና ደም በማፍ
ማመፅ በሚጀምረው፣ የብዙ ነፍሳት ሞት ሰስ የምድር ኗሪዎች ሀ ያዝናሉ፤ እናም፣
እና ስቃይ ውጤት ስለሆነው፣ በአጭር ጊዜ የክፉ ጥፋት ሕዝብን ሁሉ በፍጹም እን
ስለሚመጣው ጦርነት እንዲህ ይላል፤ ዲጠፉ እስከሚያደርጋቸው ድረስ፣ ለ በረ
፪ እናም፣ ከዚህ ስፍራ አንስቶ፣ በሁሉም ሀብ፣ እና ወረርሽኝ፣ እና በምድር መንቀ
ህዝብ ላይ ሀ ጦርነት የሚፈስበት ጊዜ ይመ ጥቀጥ፣ እና በሰማይ ነጎድጓድ፣ እና በአስ
ጣል። ፈሪ እና በግልፅ መብረቅም ሐ የምድር ኗሪ
፫ እነሆ፣ የደቡብ ስቴቶቹ ከሰሜን ስቴ ዎች ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔርን እጅ
ቶቹ ጋር ይከፋፈላሉ፣ እናም የደቡብ ስቴ ንዴት፣ እና ቁጣ፣ እና መ ግሰጻ እንዲሰማ
ቶች ሌሎች ሀገሮችን፣ እንዲሁም እንግ ቸው ይደረጋሉ።
ሊዝ ተብለው የሚጠሩትንም ይጠራሉ፣ ፯ በጠላቶቻቸው ላይ እንዲበቀሉ የቅ
እናም እነርሱም፣ ከሌሎች አገሮች ራሳ ዱሳን እና የቅዱሳን ሀ ደም ወደሚጮኹ
ቸውን ለመጠበቅ፣ ሌሎች አገሮችን ይጠ በት ወደ ለ ፀባኦት ጌታ ጆሮዎች መምጣ
ራሉ፤ እና ከዚያም ሀ ጦርነት በሁሉም ሕዝ ትን ያቆማሉ።
ቦች ላይ ይፈሳል። ፰ ስለዚህ፣ የጌታ ቀን እስከሚመጣ
፬ እናም እንዲህ ይሆናል፣ ከብዙ ቀናት ድረስ፣ በተቀደሱ ስፍራዎች ሀ ቁሙ፣ እናም
በኋላ፣ ለጦርነት የተዘጋጁት እና የሰለጠኑት አትነቃነቁ፤ እነሆ፣ ለ በቶሎ ይመጣልና፣
ሀ 
ባሪያዎች በጌታቸው ላይ ይነሳሉ። ይላል ጌታ። አሜን።

ክፍል ፹፰
በታህሳስ ፳፯ እና ፳፰፣ ፲፰፻፴፪፣ እና በጥር ፫፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላ
ንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። ይህም በነቢዩ “ ‘የወ
ይራ ቅጠል’. . . ከገነት ዛፍ የተቀጠፈች፣ ለእኛ የተሰጠ የጌታ የሰላም መልእክት”
ተብሎ ተጠቁሞ ነበር። ይህም ራዕይ የተሰጠው ሊቀ ካህናት በጉባኤ “አንድ በአ
ንድ እና በድምጽ ጌታ ለእኛ ስለፅዮን መገንባት ፍላጎቱን እንዲገልጽልን” ከጸ
ለዩ በኋላ ነበር።
፩–፭፣ ታማኝ ቅዱሳን የዘለአለም ህይወት ቁጥጥር ስር ያሉ እና የሚገዙ ናቸው፤ ፲፬–
ተስፋ የሆነውን ያንን አፅናኝ ተቀበሉ፤ ፲፮፣ ትንሳኤ የሚመጣው በቤዛነት በኩል
፮–፲፫፣ ሁሉም ነገሮች በክርስቶስ ብርሀን ነው፤ ፲፯–፴፩፣ ለሰለስቲያል፣ ለተረስት
፹፯ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፲፪–፲፫። ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፬–፳፩፤ ለ ያዕ. ፭፥፬፤
፪ ሀ ኢዩ. ፫፥፱–፲፮፤ ፵፭፥፵፱። ት. እና ቃ. ፹፰፥፪፤ ፺፭፥፯።
ማቴ. ፳፬፥፮–፯፤ ለ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፳፱። ፰ ሀ ማቴ. ፳፬፥፲፭፤
ት. እና ቃ. ፵፭፥፳፮፣ ሐ ቅ.መ.መ. አለም— ት. እና ቃ. ፵፭፥፴፪፤
፷፫፤ ፷፫፥፴፫። የአለም መጨረሻ። ፻፩፥፳፩–፳፪።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፰–፷፱። መ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ለ ራዕ. ፫፥፲፩።
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፬፥፲፪። ፯ ሀ ኤተር ፰፥፳፪–፳፬።
፻፷፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፩–፰
ሪያል፣ ወይም፤ ለቲለስቲያል ህግ ታዛዥ እናም መላእክትም በእናንተ ሀ ተደስተ
መሆን ሰዎችን ለእነዚህ መንግስታት እና ዋል፤ የጸሎታችሁ ለ ምፅዋትም ሐ በፀባኦት
ክብሮች ያዘጋጃል፤ ፴፪–፴፭፣ በኃጢአት ጌታ ጆሮዎች ውስጥ መጥተዋል፣ እናም
የሚኖሩትም በመርከስ ይቀራሉ፣ ፴፮– በተቀደሱት ስሞች፣ እንዲሁም የሰለስቲ
፵፩፣ ሁሉም መንግስታት በህግ የሚገዙ ያል አለም በሆኑት፣ መ መፅሀፍ ውስጥ ተመ
ናቸው፤ ፵፪–፵፭፣ እግዚአብሔር ለሁሉም ዝግበዋል።
ነገሮች ህግ ሰጥቷል፤ ፵፮–፶፣ ሰው እግዚ ፫ ስለዚህ፣ ለእናንተ፣ እንዲሁም ወደ
አብሔርንም እንኳ ይረዳዋል፤ ፶፩–፷፩፣ እናንት ባልንጀሮቼ፣ በልባችሁ ውስጥ እን
አገልጋዮቹን ወደ መስክ ልኮ እናም በየተራ ዲኖር፣ ሌላ ሀ አፅናኝ፣ እንዲሁም ለ ቅዱስ
ስለሚጎበኛቸው ሰው ምሳሌ፤ ፷፪–፸፫፣ የተስፋ መንፈስን እልክላችኋለሁ፤ ያም
ወደጌታ ቅረቡ፣ እናም ፊቱንም ታያላ አፅናኝ፣ በዮሐንስ ምስክር ውስጥ እንደ
ችሁ፤ ፸፬–፹፣ ራሳችሁን ቀድሱ እናም ተመዘገበው፣ ለደቀመዛሙርቴ ቃል የገ
የመንግስትን ትምህርት እርስ በርስ ተማ ባሁላቸው ነው።
ማሩ፤ ፹፩–፹፭፣ ማስጠንቀቂያ የተሰ ፬ ይህም አፅናኝ ሀ ለዘለአለም ህይወት፣
ጠው እያንዳንዱ ሰው ጎረቤቱን ሊያስጠ እንዲሁም የሰለስቲያል መንግስት ለ ክብ
ነቅቅ ይገባዋል፤ ፹፮–፺፬፣ ምልክቶች፣ ርን፣ እንደምሰጣችሁ የገባሁላችሁ ቃል
የፍጥረታት መናወጥ፣ እና መላዕክት የጌ ኪዳን ነው፤
ታን መምጫ መንገድ ያዘጋጃሉ፤ ፺፭–፻፪፣ ፭ ይህም ሀ የበኩሩ ቤተክርስቲያን፣ በልጁ
መላዕክታዊ መለከቶች ሙታንን በየተራ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የሆነ፣ እንዲሁም
ቸው እንዲነሱ ይጠሯቸዋል፤ ፻፫–፻፲፮፣ ከሁሉም በላይ ቅዱስ የሆነው የእግዚአብ
መላእክታዊ መለከቶች የወንጌሉን በዳግም ሔር ክብር ነው—
መመለስ፣ የባቢሎንን መውደቅ፣ እና የታ ፮ ሀ እርሱም በሁሉም ነገሮች ውስጥና በሁ
ላቁን የእግዚአብሔር ጦርነት ያውጃሉ፤ ሉም ነገሮች በኩል በመሆን የእውነት ለ ብር
፻፲፯–፻፳፮፣ ትምህርትን ፈልጉ፣ የእግ ሀን ይሆን ዘንድ፣ በዚህም ሁሉን ነገሮች
ዚአብሔርን ቤት (ቤተመቅደስን) መስ ሐ 
እንዲረዳ ዘንድ፣ ወደላይ ያረገው፣ ደግ
ርቱ፣ እናም የልግስና ማሰሪያንም ልበሱ፤ ሞም ከሁሉም ነገሮች በታች መ የወረደው
፻፳፯–፻፵፩፣ የነቢያት ትምህርት ቤት ስር ነው።
ዓት፣ እግሮችን የማጠብ ስርዓት በመጨ ፯ ይህም እውነት ያበራል። ይህም ሀ የክር
መር፣ ተመድቧል። ስቶስ ብርሀን ነው። እርሱም በጸሀይ ውስጥ፣
እናም የጸሀይ ብርሀን፣ እናም ያም ለ የተሰራ
፩ በእውነት፣ እናንተን በመመልከት ያለ በት ሀይል ነው።
ውን ፈቃዱን ለመቀበል ለተሰበሰባችሁት ፰ እርሱም በጨረቃ ውስጥ፣ እናም የጨ
ጌታ እንዲህ ይላል፥ ረቃ ብርሀን፣ እና ያም የተሰራበት ሀይል
፪ እነሆ፣ ይህ ጌታን የሚያስደስት ነው፣ ነው፤
፹፰ ፪ ሀ ሉቃ. ፲፭፥፲። የተስፋ መንፈስ። ሐ ቅ.መ.መ. ሁሉን የሚያውቅ።
ለ የሐዋ. ፲፥፩–፬። ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፲፬፥፯። መ ት. እና ቃ. ፻፳፪፥፰።
ቅ.መ.መ. ጸሎት። ለ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ቅ.መ.መ. የኃጢያት ዋጋን
ሐ ያዕ. ፭፥፬፤ ክብር። መክፈል፣ የኃጢያት ክፍያ።
ት. እና ቃ. ፺፭፥፯። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. በኩር። ፯ ሀ ሞሮኒ ፯፥፲፭–፲፱፤
መ ቅ.መ.መ. የሕይወት ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ክርስቶስ። ት. እና ቃ. ፹፬፥፵፭።
መፅሐፍ። ለ ት. እና ቃ. ፺፫፥፪፣ ፰–፴፱። ለ ዘፍጥ. ፩፥፲፮።
፫ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፲፮። ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ የክርስቶስ ቅ.መ.መ. መፍጠር፣
ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፫። ብርሀን፤ ፍጥረት።
ቅ.መ.መ. ቅዱስ እውነት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፱–፳፮ ፻፷፰
፱ የከዋክብትም ብርሀን፣ እናም እነዚህም ፲፱ የተፈጠረበትን አላማ ካሟላ በኋላ፣
የተሰሩበት ሀይል፤ ሀ 
በክብር፣ እንዲሁም በእግዚአብሔር
፲ እናም ምድርንም፣ እናም ይህም ሀይል፣ አብም ፊት፣ ይነግሳል፤
እንዲሁም ሀ የቆማችሁበት ምድር ነው። ፳ የሰለስቲያል መንግስት የሆኑት አካ
፲፩ እናም ብርሀን የሚሰጣችሁም፣ የሚ ላት ለዘለአለም ሀ የራሳቸው ያደርጉት
በራው ብርሀንም፣ በእርሱ አይኖቻችሁን ዘንድ ነው፤ ለዚህም ለ ምክንያት ተሰርቷል
የሚያበራው በኩል ነው፣ ያ ብርሀንም እና ተፈጥሯል፣ እናም ለዚህም ምክንያት
ሀ 
የምትረዱበትን የሚያነሳሳው ነው፤ ሐ 
ተቀድሷል።
፲፪ ያም ከእግዚአብሔር ፊት ጠፈርን ፳፩ እናም በምሰጣችሁ ህግ፣ እንዲሁም
ሀ 
ለመሙላት የሚሄድ ለ ብርሀን ነው— በክርስቶስ ህግ፣ በኩል የማይቀደሱት፣
፲፫ ሀ በሁሉም ነገሮች ውስጥ ነው፣ ለሁ ሌላ መንግስትን፣ እንዲሁም የተረስትሪ
ሉም ነገሮች ለ ህይወት ይሰጣል፣ ሁሉም ነገ ያል መንግስትን ወይም የቲለስቲያል መን
ሮች የሚገዙበት ሐ ህግ፣ እንዲሁም፣ በዘለ ግስትን፣ መውረስ አለባቸው።
አለም እቅፍ ውስጥ ያለው፣ በሁሉም ነገ ፳፪ በሰለስቲያል መንግስት ሀ ህግ መፅናት
ሮች መካከል ውስጥ ያለው፣ በዙፉኑ ላይ የማይችለው በሰለስቲያል ክብር መፅናት
የሚቀመጠው የእግዚአብሔር ሀይል የሆ አይችልምና።
ነው ብርሀን ነው። ፳፫ እና በተረስትሪያል መንግስት ህግ
፲፬ አሁን፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ለእና መፅናት የማይችለውም ሀ በተረስትሪያል
ንተ በተደረገላችሁ ሀ ቤዛነት በኩል የሙ ክብር መፅናት አይችልም።
ታን ትንሳኤ ይመጣል። ፳፬ እና በቲለስቲያል መንግስት ህግ መፅ
፲፭ እናም ሀ መንፈስና ለ አካል የሰው ሐ ነፍስ ናት የማይችለውም ሀ በቲለስቲያል ክብር
ናቸው። መፅናት አይችልም፤ ስለዚህ ለመንግ
፲፮ እናም የሙታን ሀ ትንሳኤ የነፍስ ቤዛ ስት ክብር ብቁ አይደለም። ስለዚህ የክብር
ነት ነው። መንግስት ባልሆነ መንግስት ውስጥ መፅ
፲፯ እናም የነፍስ ቤዛነትም ሁሉንም ነገ ናት አለበት።
ሮች ህይወት በሚሰጠው፣ በልቡ ሀ ድሀውና ፳፭ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
ለ 
የዋሁ ሐ ምድርን ይወርሳሉ ተብሎ በታ ሀ 
ምድር በሰለስቲያል መንግስት ህግ ትጸ
ወጀበት በእርሱ በኩል ነው። ናለች፣ የፍጥረቷን አላማ ታሟላለችና፣
፲፰ ስለዚህ፣ ሀ ለሰለስቲያል ክብር ያዘ እናም ህግጋትን አትተላለፍምና—
ጋጅ ዘንድ፣ ጽድቅ ካልሆነው ሁሉ መን ፳፮ ስለዚህ፣ ሀ ትቀደሳለች፤ አዎን፣
ጻት አለበት፤ ምንም እንኳን ለ የምትሞትም ቢሆን፣ ዳግም
፲ ሀ ሙሴ ፪፥፩። ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ፤ ለ ሙሴ ፩፥፴፱።
፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማስተዋል። ሰው፣ ሰዎች—ሰው፣ የሰማይ ቅ.መ.መ. ሰው፣
፲፪ ሀ ኤር. ፳፫፥፳፬። አባት የመንፈስ ልጅ። ሰዎች—የሰው እንደ
ለ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ለ ቅ.መ.መ. ሰውነት። እግዚአብሔር አይነት
የክርስቶስ ብርሀን። ሐ ዘፍጥ. ፪፥፯። ቅ.መ.መ. ነፍስ። ለመሆን ያለው ችሎታ።
፲፫ ሀ ቄላ. ፩፥፲፮–፲፯። ፲፮ ሀ አልማ ፲፩፥፵፪። ሐ ቅ.መ.መ. ቅድስና።
ለ ዘዳግ. ፴፥፳፤ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፭፥፭።
ት. እና ቃ. ፲፥፸። ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ደሀ። ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ተረስትሪያል ክብር።
ሐ ኢዮብ ፴፰፤ ለ ቅ.መ.መ. ገር፣ ገርነት። ፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቲለስቲያል ክብር።
ት. እና ቃ. ፹፰፥፴፮–፴፰። ሐ ቅ.መ.መ. ምድር—የምድር ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ምድር።
ቅ.መ.መ. ህግ። የመጨረሻ ሁኔታ። ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. ምድር—የምድር
፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. የቤዛነት ዕቅድ፤ ፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ክብር። የመጨረሻ ሁኔታ።
የኃጢያት ዋጋን መክፈል፣ ፲፱ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፯–፱። ለ ቅ.መ.መ. አለም—
የኃጢያት ክፍያ። ፳ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፳። የአለም መጨረሻ።
፻፷፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፳፯–፵
ህይወት ይሰጣታል፣ እናም ህይወት በተሰ የሚመራው በህግ ይጠበቃል እና በዚህ
ጠባት ሀይልም ትጸናለች፣ እናም ሐ ጻድቃ ፍጹም ይሆናልም ሀ ይቀደሳልም።
ንም መ ይወርሷታል። ፴፭  ሀ ህግን የሚሰብርና በህግ የማይ
፳፯ ምንም እንኳን ቢሞቱም፣ ዳግም ጸናው፣ በራሱ ህግ ለመሆን የሚፈልገው፣
እንደ ሀ መንፈሳዊ ሰውነት ለ ይነሳሉ። እና በኃጢአት ለመፅናት ፈቃደኛ የሆነው፣
፳፰ ሰለስቲያል መንፈስ የሆኑትም ፍጥረ እና ሁሉ በኃጢአት የሚጸናው ግን በህግ
ታዊ ሰውነት የሆነውን አንድ አይነት ሰው ወይም ለ በምህረት፣ ሐ በፍትህ፣ ወይም በፍ
ነት ይቀበላሉ፤ እንዲሁም ሰውነታችሁን ርድ ሊቀደስ አይችልም። ስለዚህ፣ መ ረክ
ትቀበላላችሁ፣ እናም ሀ ክብራችሁም ሰው ሰው መቅረት አለባቸው።
ነታችሁ ለ ህይወት የተሰጠበት ያ ክብር ፴፮ ሁሉም መንግስታት የተሰጣቸው ህግ
ይሆናል። አላቸው፤
፳፱ ሀ በሰለስቲያል ክብር ህይወት ከፊሉ ፴፯ እናም ብዙ ሀ መንግስታት አሉ፤ መን
የተሰጣችሁም፣ እንዲሁም ደግሞ ሙሉ ግስት የሌለበት ምንም ስፍራ የለም፤ እና፣
ነትን፣ ትቀበላላችሁ። ታላቁ ወይም ታናሹ መንግስት፣ ስፍራ የሌ
፴ እናም ሀ በተረስትሪያል ክብር ክፍል ለው ምንም መንግስት የለም።
ህይወት የተሰጣቸውም አንድ አይነት፣ ፴፰ እናም ለእያንዳንዱም መንግስት ሀ ህግ
እንዲሁም ሙሉነትን፣ ይቀበላሉ። ተሰጥቷል፤ እና ለእያንዳንዱም ህግ ልዩ
፴፩ እናም ሀ በቲለስቲያል ክብር ክፍል ገደብና አካሄድ አላቸው።
ህይወት የተሰጣቸውም አንድ አይነት፣ ፴፱ በእነዚህ ሀ አካሄዶች ለ የማይጸኑትም
እንዲሁም ሙሉነትን፣ ይቀበላሉ። ከጥፋት ነጻ አይሉም።
፴፪ እናም የቀሩ ሰዎችም ሀ ህይወት ፵ ሀ የመረዳት ችሎታ ከመረዳት ችሎታ
ይሰጣቸዋል፤ ይህም ቢሆን፣ ሊያገኟ ጋር ይጣበቃል፤ ለ ጥበብም ጥበብን ይቀበ
ቸው የሚችሉትን ለመቀበል ለ ፈቃደኛ ላል፤ ሐ እውነት እውነትን ያቅፋል፣ መ በጎ
ስላልነበሩ፣ ለመቀበል ፈቃደኛ በሆ ነት በጎነትን ያፈቅራል፤ ሠ ብርሀን ከብር
ኑት ለመደሰት ወደስፍራቸው ዳግም ሀን ጋር ይጣበቃል፤ ምህረት በምህረት
ይመለሳሉ። ላይ ረ ርህራሄ አላት እና የራሷንም ታደ
፴፫ ለሰው ስጦታ ቢሰጠው እና ስጦታውን ርገዋለች፤ ፍትህ መንገዱን ይቀጥላል
ባይቀበለው ምን ይጠቅመዋል? እነሆ፣ በተ እናም የራሱንም ይወስዳል፤ ፍርድም
ሰጠው አይደሰትም፣ ወይም በስጦታ ሰጪ በዙፋን ላይ በሚቀመጠውና ሁሉንም ነገ
ውም አይደሰትም። ሮች በሚመራውና በሚያከናውነው ፊት
፴፬ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ በህግ ይሄዳል።
፳፮ ሐ ፪ ጴጥ. ፫፥፲፩–፲፬። ችሎታ፤ አልማ ፯፥፳፩።
ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ። የሰለስቲያል ክብር። ፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፲፭።
መ ማቴ. ፭፥፭፤ ፴ ሀ ቅ.መ.መ. ተረስትሪያል ፴፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፲፫።
ት. እና ቃ. ፵፭፥፶፰፤ ክብር። ፴፱ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፳–፳፩።
፶፱፥፪፤ ፷፫፥፵፱። ፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ቲለስቲያል ክብር። ለ ቅ.መ.መ. ማፅደቅ፣
፳፯ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፵፬። ፴፪ ሀ አልማ ፲፩፥፵፩–፵፭። ከበደል ነጻ መሆን።
ለ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ለ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ። ፵ ሀ ቅ.መ.መ. እውቀተኛነት፣
፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ፍርድ፣ ፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድስና። እውቀተኛዎች።
የመጨረሻው። ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. አመጽ። ለ ቅ.መ.መ. ጥበብ።
ለ ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፪፤ ለ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። ሐ ቅ.መ.መ. እውነት።
፷፫፥፶፩፤ ፻፩፥፴፩። ሐ ቅ.መ.መ. ፍትህ። መ ቅ.መ.መ. በጎነት።
፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሰው፣ ሰዎች— መ ራዕ. ፳፪፥፲፩፤ ሠ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣
የሰው እንደ እግዚአብሔር ፩ ኔፊ ፲፭፥፴፫–፴፭፤ የክርስቶስ ብርሀን።
አይነት ለመሆን ያለው ፪ ኔፊ ፱፥፲፮፤ ረ ቅ.መ.መ. ርህራሄ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፵፩–፶፯ ፻፸
፵፩ ሁሉንም ነገሮች ይረዳል፣ እና
ሀ 
ይህም ቢሆን፣ የራሱ ወደ ሆኑት የመጣ
ሀ 

ሁሉም ነገሮች በፊቱ ናቸው፣ እና ሁሉም ውንም አልተቀበሉትም።


ነገሮች በዙሪያው ናቸው፤ እና በሁሉም ነገ ፵፱ ሀ ብርሀንም በጭለማ ያበራል፣ እና
ሮች ላይ፣ በሁሉም ነገሮች ውስጥ ነው፣ በጨለማም ያሉት አይረዱትም፤ ይህም
እና በሁሉም ነገሮች ከዳር እስከ ዳር ነው፤ ቢሆን፣ በእርሱ ውስጥ እና በእርሱ ህይ
እና ሁሉም ነገሮች በእርሱ፣ እና በእርሱ ወት ተሰጥቷችሁ እግዚአብሔርን ለ የምት
በኩል፣ እንዲሁም በእግዚአብሔር፣ ለዘ ረዱበት ቀን ይመጣል።
ለአለም ናቸው። ፶ ከዚያም እንዳያችሁኝ፣ እንደሆንኩኝ፣
፵፪ እና ዳግም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እና በውስጣችሁ ያለሁት የእውነት ብርሀን
ለሁሉም ነገሮች ሀ በጊዜአቸው እና በወቅ እንደሆንኩኝ፣ እና እናንተም በእኔ ውስጥ
ታቸው የሚሄዱበት ህግ ሰጥቷል፤ እንዳላችሁ ታውቃላችሁ፤ አለበለዚያም
፵፫ እናም መንገዶቻቸውም፣ እንዲሁም ውጤታማ አትሆኑም።
ምድርን እና ፕላኔቶችን የሚያካትቱት የሰ ፶፩ እነሆ፣ እነዚህን መንግስታት እርሻ
ማያት እና የምድር መንገዶች፣ የተወሰኑ ባለው ሰው አመሳስላቸዋለሁ፣ እናም አገ
ናቸው። ልጋዮቹ እርሻውን ይቆፍሩ ዘንድ ወደ እር
፵፬ እናም በጊዜአቸው እና በወቅታቸ ሻው ላካቸው።
ውም፣ በደቂቃዎቻቸው፣ በሰአቶቻቸው፣ ፶፪ እና ለመጀመሪያው እንዲህ ይላል፥
በቀናቶቻቸው፣ በሳምንቶቻቸው፣ በወራ ሂድ እና በእርሻው ስራ፣ እና በመጀመሪ
ቶቻቸው፣ በአመቶቻቸው እርስ በራስ ያው ሰዓት ወደአንተ እመጣለሁ፣ እና የፊቴ
ሀ 
ብርሀን ይሰጣሉ—እነዚህም ሁሉ ለእግ ደስታን ታያለህ።
ዚአብሔር ለ አንድ አመት ናቸው፣ ነገር ግን ፶፫ እና ለሁለተኛውም እንዲህ ይላል፥
ለሰው አይደሉም። አንተ ደግመህ ወደ እርሻው ሂድ፣ እና በሁ
፵፭ ምድር በክንፎቿ ትሽከረከራለች፣ ለተኛው ሰዓት በፊቴ ደስታ እጎበኝሀለሁ።
እናም ሀ ጸሀይ ብርሀኑን በቀን ይሰጣል፣ እና ፶፬ እና ደግሞም ለሶስተኛውም አለ፥ እጎ
ጨረቃም ብርሀኗን በማታ ትሰጣለች፣ እና በኝሀለሁ።
ከዋክብትም፣ በእግዚአብሔር ለ ሀይል መካ ፶፭ እና ለአራተኛውም፣ እና ቀጥሎም
ከል በክብር በክንፎቻቸው ሲሽከረከሩ፣ ለአስራ ሁለቱ።
ብርሀናቸውን ይሰጣሉ። ፶፮ በመጀመሪያው ሰዓት የእርሻው ጌታ
፵፮ እንዲገባችሁ፣ እነዚህን መንግስታት ወደ መጀመሪያው ሄደ፣ እና በዚያ ሰዓት
ከምን ጋር ላመሳስል? ሁሉ ከእርሱ ጋር ቆየ፣ እና እርሱም በጌ
፵፯ እነሆ፣ እነዚህ ሁሉ መንግስታት ታው ፊት ብርሀን ተደሰተ።
ናቸው፣ እናም ማንኛውን ወይም ከእነዚህ ፶፯ እና ከዚያም ሁለተኛውን፣ እና ሶስተ
ታናሾችን ያየ ማንም ሰው እግዚአብሔር ኛውን፣ እና አራተኛውን፣ እና እስከ አስራ
በሞገሱ እና በክብሩ ሲሄድ ሀ አይቶታል። ሁለተኛው ድረስ ደግሞ ለመጎብኘት ከመ
፵፰ እላችኋለሁ፣ እርሱ አይቶታል፤ ጀመሪያው ተለይቶ ሄደ።
፵፩ ሀ ፩ ዮሐ. ፫፥፳፤ የክርስቶስ ብርሀን። አብር. ፫፥፳፩።
፩ ኔፊ ፱፥፮፤ ለ መዝ. ፺፥፬፤ ፵፰ ሀ ዮሐ. ፩፥፲፩፤
፪ ኔፊ ፱፥፳፤ ፪ ጴጥ. ፫፥፰። ፫ ኔፊ ፱፥፲፮፤
ት. እና ቃ. ፴፰፥፩–፫። ፵፭ ሀ ዘፍጥ. ፩፥፲፮፤ ት. እና ቃ. ፴፱፥፩–፬።
ቅ.መ.መ. ሁሉን የሚያውቅ። አብር. ፬፥፲፮። ፵፱ ሀ ት. እና ቃ. ፮፥፳፩፤
፵፪ ሀ ዳን. ፪፥፳–፳፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፯–፲፫። ፶፥፳፫–፳፬፤ ፹፬፥፵፭–፵፯።
አብር. ፫፥፬–፲፱። ፵፯ ሀ አልማ ፴፥፵፬፤ ለ ዮሐ. ፲፯፥፫፤
፵፬ ሀ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ሙሴ ፩፥፳፯–፳፰፤ ፮፥፷፫፤ ት. እና ቃ. ፺፫፥፩፣ ፳፰።
፻፸፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፶፰–፸፩
፶፰ እንደዚሁ ሁሉም፣ እያንዳንዱ ውን ብትጠይቁ፣ ወደ ለ ኩነኔም ይቀየርባ
በሰዓቱ፣ እና በጊዜው፣ እና በወቅቱ፣ የጌ ችኋል።
ታቸውን ፊት ብርሀን ተቀበሉ— ፷፮ እነሆ፣ የምትሰሙት በምድረበዳ
፶፱ ከመጀመሪያው ጀምሮ፣ እና ሀ እስከ እንደሚጮኽ ሰው ሀ ድምፅ ነው—በም
መጨረሻው በመቀጠል፣ እና ከመጨረ ድረበዳ፣ ምክንያቱም ልታዩት አትችሉ
ሻው እስከመጀመሪያው፣ እና ከመጀመ ምና—ድምጼ፣ ምክንያቱም ድምጼ ለ መን
ሪያው እስከመጨረሻው እንዲህ ተቀበሉ፤ ፈስ ነውና፤ መንፈሴም እውነት ነው፤
፷ ጌታው በእርሱ እና እርሱም በጌ ሐ 
እውነትም ይጸናልና መጨረሻም የለ
ታው፣ ይከብር ዘንድ፣ ሁሉም ይከብሩ ውም፤ እና በእናንተ ቢሆንም ይበዛል።
ዘንድ፣ እያንዳንዱም ሰው ሰዓቱ እስኪያ ፷፯ እና ወደ ሀ ክብሬ ዐይኖቻችሁ
ልቅ ድረስ፣ እንዲሁም ጌታው እንዳዘዘው ለ 
ቢያተኩሩ፣ ሰውነታችሁ ሁሉ ብሩህ ይሆ
እንዲሁ ተቀበለ። ናል፣ እና በእናንተም ምንም ጭለማ አይኖ
፷፩ ስለዚህ፣ በዚህ ምሳሌ እነዚህን መን ርም፤ እና ብሩህ የሆነ ሰውነትም ሁሉንም
ግስታት፣ እና ሀ የሚኖሩባቸውን፣ እንዲ ነገሮች ሐ ይረዳል።
ሁም በሰአቱ፣ እና በጊዜው፣ እና በወቅቱ፣ ፷፰ ስለዚህ፣ ሀ አዕምሮዎቻችሁ ለእ
እንዲሁም እግዚአብሔር ባወጀው ያሉትን ግዚአብሔር የቀኑ እንዲሆኑ ራሳችሁን
እያንዳንዱ መንግስት እመስላለሁ። ለ 
ቀድሱ፣ እናም እርሱን ሐ የምታዩበት ቀን
፷፪ እና ዳግም፣ ሀ ባልንጀሮቼ፣ እውነት ይመጣል፤ ፊቱን ለእናንተ ይገልጣልና፣
እላችኋለሁ፣ በቅርብ እያለሁ ለ እንድት እና ይህም በራሱ ጊዜና፣ በራሱ መንገድ፣
ጠሩኝ ዘንድ፣ ከምሰጣችሁ ከዚህ ትእዛዝ እናም እንደ ፈቃዱ ይሆናል።
ጋር፣ እነዚህን አባባሎች በልባችሁ ሐ እን ፷፱ የሰጠኋችሁን ታላቅ እና የመጨረሻ
ድታሰላስሏቸው እተውላችኋለሁ— ቃል ኪዳን አስታውሱ፤ ሀ ከንቱ ሀሳቦቻች
፷፫ ወደ እኔ ሀ ቅረቡ እና እኔም ወደ እናንተ ሁንና ከልክ በላይ የሆኑ ለ ሳቆችን ከእናንተ
እቀርባለሁ፤ ተግታችሁም ለ ፈልጉኝ እናም አስወግዱ።
ሐ 
ታገኙኝማላችሁ፤ ለምኑ፣ እናም ይሰጣች ፸ ቆዩ፣ በዚህም ስፍራ ቆዩ፣ እና የክብር
ኋል፤ አንኳኩ፣ ይከፈትላችሁማል። ስብሰባን፣ እንዲሁም በእዚህ በመጨረሻው
፷፬ ለእናንተ ሀ አስፈላጊ የሆነውን ማንኛ መንግስት የመጀመሪያ አገልጋዮች የሆኑ
ውንም ነገር በስሜ አብን ለ ብትለምኑ፣ ይሰ ትን፣ ጥሩ።
ጣችኋል። ፸፩ እናም ያስጠነቀቋቸውም በጉዞአቸው
፷፭ እናም ለእናንተ ሀ አስፈላጊ ያልሆነ ጌታን ይጥሩ፣ እና ለጥቂት ወቅትም የተ
፶፱ ሀ ማቴ. ፳፥፩–፲፮። ፷፬ ሀ ት. እና ቃ. ፲፰፥፲፰፤ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፱።
፷፩ ሀ ት. እና ቃ. ፸፮፥፳፬። ፵፮፥፳፰–፴። ሐ ምሳ. ፳፰፥፭፤
፷፪ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፷፫፤ ለ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ት. እና ቃ. ፺፫፥፳፰።
፺፫፥፵፭። ፷፭ ሀ ያዕ. ፬፥፫። ቅ.መ.መ. የመለየት ስጦታ።
ለ ኢሳ. ፶፭፥፮፤ ለ ት. እና ቃ. ፷፫፥፯–፲፩። ፷፰ ሀ ቅ.መ.መ. አዕምሮ።
ያዕ. ፩፥፭፤ ፷፮ ሀ ኢሳ. ፵፥፫፤ ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና።
ት. እና ቃ. ፵፮፥፯። ፩ ኔፊ ፲፯፥፲፫፤ ሐ ት. እና ቃ. ፷፯፥፲–፲፫፤
ሐ ቅ.መ.መ. ማሰላሰል። አልማ ፭፥፴፯–፴፰፤ ፺፫፥፩፤ ፺፯፥፲፭–፲፯።
፷፫ ሀ ዘካ. ፩፥፫፤ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፳። ፷፱ ሀ ማቴ. ፲፪፥፴፮፤
ያዕ. ፬፥፰፤ ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤ ሞዛያ ፬፥፳፱–፴፤
ራዕ. ፫፥፳። ብርሀን፣ የክርስቶስ ብርሀን። አልማ ፲፪፥፲፬።
ለ ፩ ዜና ፳፰፥፱፤ ሐ ቅ.መ.መ. እውነት። ለ ት. እና ቃ. ፶፱፥፲፭፤
ኤተር ፲፪፥፵፩፤ ፷፯ ሀ ዮሐ. ፯፥፲፰። ፹፰፥፻፳፩።
ት. እና ቃ. ፻፩፥፴፰። ለ ማቴ. ፮፥፳፪፤
ሐ ት. እና ቃ. ፬፥፯፤ ፵፱፥፳፮። ሉቃ. ፲፩፥፴፬–፴፮፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፸፪–፹፬ ፻፸፪
ቀበሉትን ማስጠንቀቂያ በልቦቻቸው ያሰ
ሀ 
ለእውቀታችሁ አስፈላጊ የሆኑትን ፈጽማ
ላስሉ። ችሁ ለ እንድትማሩ ዘንድ፤
፸፪ እነሆ፣ እናም አስተውሉ፣ መንጋ ፸፱ ሀ በሰማይና ምድር፣ እናም ከምድር
ዎቻችሁን እንከባከባለሁ፣ እና ሽማግሌ በታች፣ ስላሉትም ነገሮች፤ ስለነበሩት ነገ
ዎችን አስነሳለሁ እና ወደ እነርሱም እል ሮች፣ ስለአሉ ነገሮች፣ እና በቅርብም ስለ
ካለሁ። ሚሆኑት ነገሮች፤ በቤት ስላሉም ነገሮች፣
፸፫ እነሆ፣ ስራዬን በራሱ ጊዜ አፈጥና በሌሎች ሀገሮች ስላሉትም ነገሮች፤ ስለህ
ለሁ። ዝብ ለ ጦርነቶች እና አወዛጋቢ ጉዳዮች፣ እና
፸፬ እናም የዚህ የመጨረሻ መንግስት በምድር ላይ ስላሉት ፍርዶች፤ እና የሀገ
የመጀመሪያ ሀ አገልጋዮች ለሆናችሁ፣ ራት እና የመንግስታትም እውቀቶች በፍ
አብራችሁ እንድትሰበሰቡ፣ እና ራሳችሁን ጹም እንድትማሩ ዘንድ፣ ጸጋዬ ከእናንተ
እንድታደራጁ፣ እና ራሳችሁን እንድታዘ ጋር ይሆናል—
ጋጁ፣ እና ራሳችሁን ለ ትቀድሱ ዘንድ ትእ ፹ በተጠራችሁበት ጥሪ፣ እና በልዩ ሀላ
ዛዝ እሰጣችኋለሁ፤ አዎን፣ ሐ አነጻችሁም ፊነት በሰጠኋችሁ ተልዕኮ፣ ጥሪዎቻች
ዘንድ ልባችሁን አንጹ፣ እጆቻችሁን እና ሁን እንድታጎሉ በምልካችሁ ጊዜ በሁ
እግሮቻችሁንም በፊቴ መ የጸዱ ይሁኑ፤ ሉም ነገሮች ትዘጋጁ ዘንድ ጸጋዬ ከእና
፸፭ ከዚህ ክፉ ትውልድ ደም ንጹህ መሆ ንተ ጋር ይሆናል።
ናችሁን ወደ ሀ አባታችሁ፣ አምላካችሁና፣ ፹፩ እነሆ፣ የላኳችሁ ሀ እንድትመሰክሩ
አምላኬ፣ እመሰክር ዘንድ፤ እንደ ፈቃዴም እና ሰዎችን ለ እንድታስጠነቅቁ ነው፣ እናም
የገባሁላችሁ ቃል ኪዳን፣ ይህን ታላቅ እና የተጠነቀቀው ሰው ባልንጀራውን ማስጠን
የመጨረሻ ቃል ኪዳን፣ ላሟላ እችል ዘንድ ቀቁ አስፈላጊ ነው።
ነው። ፹፪ ስለዚህ፣ ምክንያትም አይኖራቸ
፸፮ ደግሞም፣ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ሀ በጸ ውም፣ እና ኃጢአቶቻቸውም በራሳቸው
ሎት እና ለ በጾም ትበረቱም ዘንድ ትእዛዝ ላይ ናቸው።
እሰጣችኋለሁ። ፹፫ ከጊዜው ሀ ቀድሞ ለ የሚፈልገኝም ያገ
፸፯ እናም የመንግስቱን ሀ ትምህርት እርስ ኘኛል፣ እና አይተውም።
በርስ ለ ትማማሩም ዘንድ ትእዛዝ እሰጣች ፹፬ ስለዚህ ለመጨረሻ ጊዜ ሀ በአህዛብ
ኋለሁ። መካከል በመሄድ በአገልግሎታችሁ ፍጹ
፸፰ በትጋት አስተምሩ እናም፣ ሀ ጸጋዬ ማን ትሆኑ ዘንድ፤ የጌታም አንደበት የጠ
ከእናንተ ጋር ይሆናል፣ ይህም በፅንሰ ራቸውን ሁሉ ለማምጣት፤ ህግን ለ ለማሰር
ሀሳብ፣ በመሰረታዊ መርሆች፣ በትምህ እና ምስክርንም ለማተም እና ከሚመጣ
ርት፣ በወንጌሉ ህግ፣ ከእግዚአብሔር መን ውም የፍርድ ሰአት ቅዱሳንን ታዘጋጁ ዘንድ
ግስት ጋር ግኑኝነት ባላቸው ሁሉም ነገሮች፣ ቆዩ እናም ተግታችሁም ስሩ።
፸፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማስጠንቀቅ፣ እግዚአብሔር፣ አምላክ— ፸፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሰማይ።
ማስጠንቀቂያ። እግዚአብሔር አብ፤ ለ ቅ.መ.መ. ጦርነት።
፸፬ ሀ ማቴ. ፳፥፩፣ ፲፮። የሰማይ አባት። ፹፩ ሀ ቅ.መ.መ. መመስከር።
ለ ዘሌዋ. ፳፥፯–፰፤ ፸፮ ሀ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ለ ት. እና ቃ. ፷፫፥፶፰።
፫ ኔፊ ፲፱፥፳፰–፳፱፤ ለ ቅ.መ.መ. ጾም፣ መጾም። ቅ.መ.መ. ማስጠንቀቅ፣
ት. እና ቃ. ፶፥፳፰–፳፱፤ ፸፯ ሀ ቅ.መ.መ. የክርስቶስ ማስጠንቀቂያ።
፻፴፫፥፷፪። ትምህርት። ፹፫ ሀ አልማ ፴፯፥፴፭።
ሐ ቅ.መ.መ. ንጹህ እና ርኩስ። ለ ቅ.መ.መ. ማስተማር፣ ለ ዘዳግ. ፬፥፳፱–፴፩፤
መ ኤተር ፲፪፥፴፯። አስተማሪ። ኤር. ፳፱፥፲፪–፲፬፤
፸፭ ሀ ቅ.መ.መ. ሰው፣ ሰዎች— ፸፰ ሀ ቅ.መ.መ. ጸጋ። ት. እና ቃ. ፶፬፥፲።
ሰው፣ የሰማይ አባት ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፰፤ ፹፬ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፵፩።
የመንፈስ ልጅ፤ ፺፥፲፭፤ ፺፫፥፶፫። ለ ኢሳ. ፰፥፲፮–፲፯።
፻፸፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፹፭–፺፬
፹፭ ነፍሳቸውም በዚህም ሆነ በሚመ ፺ እና ደግሞም የነጎድጓድ፣ እና የመብረቅ
ጣው አለም ክፉዎችን የሚጠብቀውን፣ ሀ 
ድምፅ፣ እና የማእበል ድምፅ፣ እና ከገደባ
ሀ 
የርኩሰጥ ጥፋት የሆነውን፣ የእግዚአብ ቸው በላይ ራሳቸውን በሚወረውሩ የባህር
ሔር ቁጣ ያመልጥ ዘንድ ቅዱሳንን ታዘ ማዕበል ድምፅ ምስክርነት ይመጣል።
ጋጁ ዘንድ ቆዩ እናም ተግታችሁም ስሩ። ፺፩ እና ሁሉም ነገሮች ሀ በሁከት ውስጥ
እውነት እላችኋለሁ የጌታ አንደበት ለ እስ ይሆናሉ፣ እና በእርግጥም፣ የሰዎች ልብ
ኪጠራቸው ድረስ የመጀመሪያ ያልሆኑት በፍርሀት ይደክማል፤ ፍርሀት በሁሉም
ሽማግሌዎች በወይኑ ስፍራ መስራታቸ ሰዎች ላይ ይመጣልና።
ውን ይቀጥሉ፤ ሰአታቸው ገና አልደረሰ ፺፪ እናም፣ ተዘጋጁ፣ ተዘጋጁ፣ በምድር
ምና፤ ልብሶቻቸውም ከዚህ ትውልድ ደም የምትኖሩ ሆይ፤ የእግዚአብሔር ፍርድ
ሐ 
የነጹ አይደሉም። መጥቷልና። እነሆ፣ እና አስተውሉ፣
፹፮ ሀ ነጻ ሆናችሁ በተፈጠራችሁበትም ሀ 
ሙሽራው መጥቷል፤ ከእርሱ ጋር ለመገ
ለ 
አርነት ጸንታችሁ ቁሙ፤ ሐ በኃጢአትም ናኘትም ውጡ በማለት፣ በከፍተኛ ድምፅ
ራሳችሁን መ አትጥመዱ፣ ነገር ግን፣ ጌታ በመጮህ፣ የእግዚአብሔርን መለከት በመ
እስከሚመጣ ድረስ፣ እጆቻችሁን ሠ እንዲ ንፋት፣ ለ መላዕክትም በሰማይ መካከል ይበ
ጸዱ አድርጉ። ራሉ።
፹፯ ለብዙ ቀናት ሳይቆይ እና ሀ ምድርም ፺፫ እና ወዲያውም በሰማይ ሀ ታላቅ ምል
እንደሰካራም ሰው ለ ትፍገመገማለች እና ክት ይታያል፣ እናም ሁሉም ሰዎች አብ
ወዲህና ወዲያ ትናወጣለች፣ እና ሐ ጸሀይም ረው ያዩታል።
ፊቷን ትሰውራለች፣ ብርሀኗንም ትከለክ ፺፬ እና ሌላም መልአክ መለከቱን እንዲህ
ላለች፤ እና ጨረቃም መ በደም ትርሳለች፤ በማለት ይነፋል፥ ህዝብን ሁሉ ሀ የዝሙቷን
እና ሠ ከዋክብትም እጅግ ይቆጣሉ፣ እናም ቁጣ ወይን ጠጅ እንዲጠጡ ያደረገችው፣
የበለስ ፍሬ ከበለስ እንደሚወድቅም ራሳ የእግዚአብሔን ቅዱሳን የምታሳድድ፣
ቸውን ይጥላሉ። ደማቸውን የምታፈስ—በብዙ ውሀዎች
፹፰ እና ከምስክርነታችሁ በኋላ በህዝብ እና በባህር ደሴቶች ላይ የተቀመጠችው—
ላይ ንዴት እና ቁጣ ይመጣል። ያቺ ለ ታላቅ ሐ ቤተክርስቲያን፣ የርኩሰት
፹፱ ከምስክርነታችሁ በኋላ፣ በመካከሏ መ 
እናት፣ እነሆ፣ የምድር ሠ እንክርዳድ
ሁከት የሚያመጣ የምድር ሀ መናወጥ ምስ እርሷ ነች፤ አንድ ላይ ታስራለች፤ እስሯም
ክርነት ይመጣል፣ እና ሰዎችም ወደ ምድር ተጠናክሯል፣ እና ማንም ሰው ሊፈታው
ይወድቃሉ እናም ለመነሳትም ይሳናቸዋል። አይችልም፤ ስለዚህ፣ ረ ለመንደድ ተዘጋ
፹፭ ሀ ማቴ. ፳፬፥፲፭። ፹፯ ሀ ኢሳ. ፲፫፥፬–፲፫። ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፲፯።
ለ ት. እና ቃ. ፲፩፥፲፭። ለ ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፰። ፺፫ ሀ ማቴ. ፳፬፥፴፤
ሐ ፩ ኔፊ ፲፪፥፲–፲፩፤ ሐ ኢዩ. ፪፥፲፤ ሉቃ. ፳፩፥፳፭–፳፯።
ያዕቆ. ፩፥፲፱፤ ፪፥፪፤ ት. እና ቃ. ፵፭፥፵፪፤ ቅ.መ.መ. የጊዜዎች
ት. እና ቃ. ፻፲፪፥፴፫። ፻፴፫፥፵፱። ምልክቶች።
ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት። መ ራዕ. ፮፥፲፪። ፺፬ ሀ ራዕ. ፲፬፥፰።
፹፮ ሀ ሞዛያ ፭፥፰። ሠ ኢዩ. ፫፥፲፭። ለ ፩ ኔፊ ፲፫፥፬–፱።
ቅ.መ.መ. መብት። ፹፱ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፴፫። ሐ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ—
ለ ዮሐ. ፰፥፴፮። ፺ ሀ ራዕ. ፰፥፭፤ የዲያብሎስ ቤተክርስቲያን።
ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ፤ ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፯–፳፭። መ ራዕ. ፲፯፥፭።
ነጻ፣ ነጻነት። ፺፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፭፥፳፮። ሠ ማቴ. ፲፫፥፴፰።
ሐ ቅ.መ.መ. ኃጢያት። ፺፪ ሀ ማቴ. ፳፭፥፩–፲፫፤ ረ ት. እና ቃ. ፷፬፥፳፫–፳፬፤
መ ገላ. ፭፥፩። ት. እና ቃ. ፴፫፥፲፯፤ ፻፩፥፳፫–፳፭።
ሠ ኢዮብ ፲፯፥፱፤ መዝ. ፳፬፥፬፤ ፻፴፫፥፲፣ ፲፱። ቅ.መ.መ. ምድር—
አልማ ፭፥፲፱። ለ ራዕ. ፰፥፲፫፤ ምድርን ማፅዳት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፺፭–፻፮ ፻፸፬
ጅታለች። እና መለከቱም ረጅም እና ጉልህ እና ይህ ሺህ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ፣
ለ 

ይሆናል፣ እና ሁሉም ህዝብ ይሰሙታል። ያም እስከምድር ፍጻሜም ድረስ፣ በሕይ


፺፭ እና በሰማይም ለግማሽ ሰአት ያህል ወት አይኖሩም።
ሀ 
ጸጥታ ይሆናል፤ እና ወዲያውም፣ መጽ ፻፪ እና አራተኛው መለከት የሆነው ሌላ
ሐፍ ለ ጥቅልል ከተጠቀለለ በኋላ እንደሚ መለከትም እንዲህ በማለት ይነፋል፥ እስ
ዘረጋ፣ የሰማይ መጋረጃዎች ይዘረጋሉ፣ ከታላቅ እና መጨረሻው ዘመን፣ እንዲሁም
እናም የጌታ ሐ ፊትም ይገለጣል፤ እስከፍጻሜው፣ ድረስ ከሚቀሩት መካከል
፺፮ እና በህይወት በምድር ላይ ያሉት ሀ 
ቆሽሸው የሚቀሩ አሉ።
ቅዱሳን በቅፅበት ይለወጣሉ እና እርሱን ፻፫ እና አምስተኛው መለከት የሆነው፣
ያገኑት ዘንድም ሀ ይነጠቃሉ። ሀ 
ዘለአለማዊውን ወንጌል በሰማይ መካከል
፺፯ እና በየመቃብራቸው ያንቀላፉትም በመብረር ለሀገር ለነገድ ለቋንቋ ለህዝብ
ሀ 
ይነሳሉ፣ መቃብሮቻቸውም ይከፈታሉና፤ የሚሰብከው አምስተኛው መልአክ፣ ሌላ
እና እነርሱ ደግመውም በሰማይ አምድ ውን መለከት ይነፋል፤
መካከል እርሱን ለመቀበል ይነጠቃሉ— ፻፬ ይህም፣ ለህዝብ ሁሉ በማለት፣ የመ
፺፰ መጀመሪያ ከእርሱ ጋር የሚወር ለከቱ ድምፅ ይሆናል፣ በሰማይና በምድር፣
ዱት፣ እና በምድርና በመቃብራቸው እና ከምድር በታች ላሉት—ሀ ሁሉም ጆሮ
ያሉት፣ እርሱን ለመቀበል የተነጠቁት፣ ዎች ይሰሙታልና፣ እና የመለከቱንም
እነርሱም የክርስቶስ፣ ሀ የመጀመሪያ ፍሬ ድምፅ እንዲህ ሲል ሲሰሙም፣ ጉልበት
ዎች፣ ናቸው፤ እና ይህም ሁሉ የሚሆነው ሁሉ ለ ይንበረከካል ምላስም ሁሉ ይናዘ
የእግዚአብሔር መልአክ መለከት ድምፅ ዛል፥ እግዚአብሔርን ሐ ፍሩ፣ እና በዙፋኑ
ሲሰማ ነው። ላይ ከዘለአለም እስከ ዘለአለም ለሚቀመ
፺፱ ከዚህ በኋላም ሌላ መልአክ፣ ሁለተ ጠው ክብሩን ስጡ፤ የፍርዱ ሰዓት ደር
ኛው መለከት፣ ያሰማል፤ ከዚያም፣ ወንጌ ሶአልና።
ልን ለመቀበልና እንደሰዎች በሥጋ ሀ ይፈ ፻፭ እና ደግሞም፣ ስድስተኛው መልአክ
ረድባቸው ዘንድ፣ ለ በወህኒ ለእነርሱ የተዘ የሆነው ሌላ መልአክም መለከቱን እንዲህ
ጋጀውን ድርሻቸውን የተቀበሉት፣ በመ በማለት ይነፋል፥ ህዝብን ሁሉ የዝሙቷን
ምጫው ጊዜ የክርስቶስ የሆኑት ቤዛነትም ቁጣ ወይን ጠጅ እንዲጠጡ ያደረገችው
ይመጣል። ሀ 
ወድቃለች፤ ወድቃለች፣ ወድቃለች!
፻ ደግሞም፣ ሶስተኛው መለከት የሆነው ፻፮ እና ዳግም፣ ሰባተኛው መልአክ የሆ
ሌላ መለከት ይነፋል፤ ከዚያም የሚፈረ ነው ሌላ መልአክ መለከቱን እንዲህ በማለት
ድባቸውና ሀ በኩነኔ የሚገኙት ሰዎች ለ ነፍ ይነፋል፥ ተፈፅሟል፤ ተፈፅሟል! የእግዚ
ሳት ይመጣሉ፤ አብሔር ሀ በግ ለ አሸንፎታል እናም መጥመ
፻፩ እነዚህም የቀሩት ሀ ሙታን ናቸው፤ ቂያውን፣ እንዲሁም ሁሉን የሚገዛ የእግዚ
፺፭ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፲፪። ቅ.መ.መ. ለሙታን ዳግም መመለስ።
ለ ራዕ. ፮፥፲፬። ደህንነት። ፻፬ ሀ ራዕ. ፭፥፲፫።
ሐ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፻ ሀ ቅ.መ.መ. መኮነን፣ ኩነኔ። ለ ኢሳ. ፵፭፥፳፫፤
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ለ ራዕ. ፳፥፲፪–፲፫፤ ፊልጵ. ፪፥፱–፲፩።
፺፮ ሀ ፩ ተሰ. ፬፥፲፮–፲፯። አልማ ፲፩፥፵፩፤ ሐ ቅ.መ.መ. ማክበር፤
፺፯ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፫፤ ት. እና ቃ. ፵፫፥፲፰፤ ፍርሀት—እግዚአብሔርን
፵፭፥፵፭–፵፮፤ ፻፴፫፥፶፮። ፸፮፥፹፭። መፍራት።
ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ፻፩ ሀ ራዕ. ፳፥፭። ፻፭ ሀ ራዕ. ፲፬፥፰፤
፺፰ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፳፫። ለ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት። ት. እና ቃ. ፩፥፲፮።
፺፱ ሀ ፩ ጴጥ. ፬፥፮። ፻፪ ሀ ቅ.መ.መ. እድፍ፣ እድፍነት። ፻፮ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፸፫፤ ፻፫ ሀ ራዕ. ፲፬፥፮–፯። በግ።
፻፴፰፥፰። ቅ.መ.መ. የወንጌል ለ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፳፭።
፻፸፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፻፯–፻፲፱
አብሔርን የብርቱ ቍጣውን ወይን መጥመ ፻፲፫ እና ዲያብሎስም ሰራዊቱን ይሰበስ
ቂያን፣ ብቻውን ሐ ረግጦታል። ባል፤ እንዲሁም የሲኦል ሰራዊትን፣ እና
፻፯ ከዚያም መላእክቱ የሀይሉን የክብር ከሚካኤልና ከሰራዊቱ ጋር ለመዋጋት ይመ
አክሊል ይደፋሉ፣ እና ሀ ቅዱሳንም ለ በክ ጣል።
ብሩ ይሞላሉ፣ እና ሐ ውርሳቸውን ይቀበ ፻፲፬ ከዚያም የታላቁ እግዚአብሔር ሀ ጦር
ላሉ እና ከእርሱም ጋር መ እኩል ይደረጋሉ። ነት ይመጣል፤ እና በቅዱሳን ላይ ከዚህ
፻፰ ከዚያም የመጀመሪያው መልአክ በኋላ ሀይል እንዳይኖራቸው፣ ዲያብሎስና
መለከቱን ዳግም በሚኖሩት ጆሮዎች ላይ ሰራዊቱ ወደራሳቸው ስፍራም ይጣላሉ።
ያሰማል፣ እና የሰዎችን የሚስጥር ስራዎ ፻፲፭ ሚካኤል ጦርነታቸውን ይዋጋላቸ
ችና ሀ በመጀመሪያው ሺህ አመታት የእግ ዋልና፣ እና በዙፋኑ ላይ የተቀመጠውን፣
ዚአብሔርን ታላቅ ስራዎች ለ ይገልጣል። እንዲሁም የበጉን፣ ዙፋን ሀ የሚፈልገውን
፻፱ ከዚያም ሁለተኛው መልአክ መለከ ያሸንፋል።
ቱን ይነፋል፣ እና የሰዎችን የሚስጥር ስራ ፻፲፮ ይህም የእግዚአብሔርና ሀ የተቀደሱት
ዎች፣ እና የልባቸውን ሀሳብና ስሜታቸ ክብር ነው፤ እና ከዚህም በኋላ ለ ሞትን አይ
ውን፣ እና በሁለተኛው ሺህ አመታት የእ ቀምሱም።
ግዚአብሔርን ታላቅ ስራዎች ይገልጣል— ፻፲፯ ስለዚህ፣ ሀ ባልንጀሮቼ፣ እውነት እላ
፻፲ እናም ሰባተኛው መልአክ መለከቱን ችኋለሁ፣ እንዳዘዝኳችሁ የክብር ስብሰባ
እስከሚነፋ ድረስ ይቀጥላል፤ እና በምድር ችሁን ጥሩ።
ላይ እና በባህር ላይ ይቆማል፣ እና ሀ ዘመ ፻፲፰ እና ሁሉም እምነት ስለሌላቸው፣
ንም እንደሚፈጸም በዙፋኑ ላይ በሚቀመ ተግታችሁ ፈልጉ እና እርስ በርሳችሁም
ጠው ስም ይምላል፤ እና የቀደመውንም ሀ 
የጥበብ ቃላትን ለ ተማማሩ፤ አዎን፣ ከተ
እባብ፣ ዲያብሎስ የሚባለው፣ ለ ሰይጣንም መረጡት ሐ መጽሀፍትም የጥበብን ቃላት
ይያዛል፣ እና ሐ ለአንድ ሺህ ለሚሆን ዘመ ፈልጉ፤ እውቀትን፣ እንዲሁም በጥናትና
ንም አይፈታም። ደግሞም በእምነት፣ እሹ።
፻፲፩ ከዚያም ሰራዊቱን ለመሰብሰብ ፻፲፱ ራሳችሁን አደራጁ፤ አስፈላጊ ነገ
ይችል ዘንድ ለትንሽ ዘመን ሀ ይለቀቃል። ሮችን ሁሉ አዘጋጁ፤ ሀ ቤትን፣ እንዲሁም
፻፲፪ እና ሰባተኛው መልአክ ሀ ሚካኤል፣ የጸሎትን ቤት፣ የጾምን ቤት፣ የእምነትን
እንዲሁም የመላእክት አለቃው፣ ሰራዊ ቤት፣ የእውቀትን ቤት፣ የክብርን ቤት፣
ቱን፣ እንዲሁም የሰማይ ሰራዊትን፣ ይሰ የስርዓትን ቤት፣ የእግዚአብሔርን ቤት
በስባል። መስርቱ፤
፻፮ ሐ ኢሳ. ፷፫፥፫–፬፤ ት. እና ቃ. ፻፩፥፳፰። አለሟችነት።
ራዕ. ፲፱፥፲፭፤ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። ፻፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፱፥፮።
ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፯፤ ሐ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት። ፻፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. ጥበብ።
፻፴፫፥፶። ፻፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፳፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፮–፹።
፻፯ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳን። ፵፫፥፴–፴፩። ቅ.መ.መ. ማስተማር፣
ለ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ፻፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ሚካኤል። አስተማሪ።
ክብር። ፻፲፬ ሀ ራዕ. ፲፮፥፲፬። ሐ ት. እና ቃ. ፶፭፥፬፤
ሐ ቅ.መ.መ. ከፍተኛነት። ፻፲፭ ሀ ኢሳ. ፲፬፥፲፪–፲፯፤ ፻፱፥፯፣ ፲፬።
መ ት. እና ቃ. ፸፮፥፺፭። ሙሴ ፬፥፩–፬። ፻፲፱ ሀ ት. እና ቃ. ፺፭፥፫፤
፻፰ ሀ ት. እና ቃ. ፸፯፥፮–፯። ፻፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድስና፤ ፺፯፥፲–፲፯፤ ፻፱፥፪–፱፤
ለ አልማ ፴፯፥፳፭፤ ከፍተኛነት። ፻፲፭፥፰።
ት. እና ቃ. ፩፥፫። ለ ራዕ. ፳፩፥፬፤ ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣
፻፲ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፻። አልማ ፲፩፥፵፭፤ ፲፪፥፲፰፤ የጌታ ቤት።
ለ ራዕ. ፳፥፩–፫፤ ት. እና ቃ. ፷፫፥፵፱።
፩ ኔፊ ፳፪፥፳፮፤ ቅ.መ.መ. የማይሞት፣
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፻፳–፻፴፫ ፻፸፮
፻፳ በእዚህም መግባታችሁ በጌታ ስም ፻፳፯ ደግሞም፣ ለነብያቱ ትምህርት ሀ 

ይሆን ዘንድ፤ መውጣታችሁም በጌታ ቤት አመራር፣ እንዲሁም ለቤተክርስ


ስም ይሆን ዘንድ፤ ሰላምታችሁም፣ ወደ ቲያን ለ ሹማምንቶች ሁሉ፣ ወይም በሌላ
ልዑል እግዚአብሔር እጆቻችሁን በማን ቃል፣ ከሊቀ ካህናት ጀምሮ እስከ ዲያቆን
ሳት፣ በጌታ ስም ይሆን ዘንድ የእግዚአብ ድረስ በቤተክርስቲያኑ እንዲያገለግሉ ለተ
ሔርን ቤት መስርቱ። ጠሩት ተዘጋጅቶ፣ አስፈላጊ የሆኑትን ነገ
፻፳፩ ስለዚህ፣ ጥቅም የሌለውን ንግግራ ሮች ሁሉ እንዲማሩበት የተመሰረተውን
ችሁን ሁሉ፣ ሀ ሳቆችን ሁሉ፣ ለ ከፍተኛ ፍላ ቤት ስርዓት በሚመለከት—
ጎታችሁን ሁሉ፣ ሐ ኩራታችሁን እና ተራ ፻፳፰ እናም ይህም የትምህርት ቤቱ
አስተሳሰባችሁን ሁሉ፣ እና ክፉ ድርጊታ አመራር ቤት ስርዓት ይሆናል፥ ፕሬዘደ
ችሁን ሁሉ መ አቁሙ። ንት ወይም መምህር እንዲሆን የተሾመው
፻፳፪ ከመካከላችሁም መምህር መድቡ፣ በሚዘጋጅለት ቤት ውስጥ በስፍራው ቆሞ
እና ሁሉም ታናጋሪ እንዲሆኑ አታድርጉ፤ ይገኝ።
ነገር ግን፣ ሁሉም ሲናገሩ ሁሉም ይታነጹ ፻፳፱ ስለዚህ፣ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ
ዘንድ፣ እና እያንዳንዱም ሰው እኩል ባለ በጎላ ንግግር ሳይሆን፣ በቤቱ ውስጥ ያሉት
መብት ይሆን ዘንድ፣ አንድ በአንድ በተራ ተሰብሳቢዎች ቃላቶቹን በጥንቃቄና በግ
እንዲናገር አድርጉ እና ሁሉም የሚነገረ ልፅ በሚሰሙበት ስፍራ መጀመሪያ ይሁን።
ውን እንዲሰሙ አድርጉ። ፻፴ እና ወደ እግዚአብሔር ቤት ውስጥ
፻፳፫ እርስ በርሳችሁ ሀ መዋደዳችሁን አረ ሲመጣም፣ በቤቱ ውስጥ የመጀመሪያ
ጋግጡ፤ ለ ትምክህተኞች አትሁኑ፤ በወን መሆን ይገባዋልና—እነሆ፣ ይህም ድንቅ
ጌሉ አስፈላጊ እንደሆነም እርስ በርስ መካ ነው፣ ምሳሌም ይሆን ዘንድ—
ፈልን ተማሩ። ፻፴፩ የዘለአለማዊ ቃል ኪዳን ምልክት
፻፳፬ ሀ ስራ ፈት መሆንን አቁሙ፤ እር ወይም ማስታወሻም ይሆን ዘንድ፣ በጸሎት
ኩስ መሆንንም አቁሙ፤ እርስ በራስ ለ ስህ በእግዚአብሔር ፊት በመንበርከክ እራሱን
ተት መፈለግን አቁሙ፤ አስፈላጊ ከሆ ሀ 
ያቅርብ።
ነው በላይ መተኛትንም አቁሙ፤ እንዳ ፻፴፪ እናም ከእርሱ በኋላ ማንም ሲገባ፣
ትደክሙ፣ ወደመኝታችሁ በጊዜ ሂዱ፤ መምህሩ ይነሳ፣ እና ወደሰማይ በተዘረጉ
ሰውነቶቻችሁ እና አዕምሮዎቻችሁ ይነ እጆች፣ አዎን፣ እንዲሁም በቀጥታ፣ ወን
ቃቁ ዘንድም በማለዳ ተነሱ። ድሙን ወይም ወንድሞችን በእነዚህ ቃላት
፻፳፭ እና ከሁሉም በላይ፣ የፍጹምነትና ሰላም ይበላቸው፥
ሀ 
የሰላም ማሰሪያ የሆነውን ለ ልግስና፣ እንደ ፻፴፫ እናንት ወንድም ወይም ወንድሞች
ካባ፣ ልበሱት። ናችሁ? በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም፣
፻፳፮ ሀ እስከምመጣም ድረስ ሳትታክቱ በምልክት ወይም በዘለአለማዊ ቃል ኪዳን
ዘንድ፣ ዘወትር ለ ጸልዩ። እነሆ እናም አስ ማስታወሻ ሰላም እላችኋለሁ፣ በዚህም ቃል
ተውሉ፣ በቶሎ እመጣለሁ፣ እናም እናን ኪዳን፣ በማይለወጥ፣ በማይነቃነቅ፣ እና
ተንም ወደራሴ እወስዳችኋለሁ። አሜን። በማይቀየር ቁርጥ ውሳኔ፣ በእግዚአብሔር
፻፳፩ ሀ ት. እና ቃ. ፶፱፥፲፭፤ ፻፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ስራ ሰልቺ፣ ለ ቅ.መ.መ. ጸሎት።
፹፰፥፷፱። ስራ ፈቺ። ፻፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. የነቢያት
ለ ቅ.መ.መ. ስጋዊ። ለ ት. እና ቃ. ፷፬፥፯–፲። ትምህርት ቤት።
ሐ ቅ.መ.መ. ኩራት። ቅ.መ.መ. ክፉ መናገር። ለ ቅ.መ.መ. ሀላፊነት፣ ሀላፊ።
መ ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፬፤ ፻፥፯። ፻፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ሰላም። ፻፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማምለክ።
፻፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ፍቅር። ለ ቅ.መ.መ. ልግስና።
ለ ቅ.መ.መ. መመኘት። ፻፳፮ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፲፪።
፻፸፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፰፥፻፴፬–፹፱፥፩
ጸጋ በፍቅር እስር ውስጥ፣ በእግዚአብሔር ፻፴፯ እናም መሸሸጊያ፣ ለምትታነጹበት
ትእዛዛት ሁሉ ያለእንከን፣ በምስጋና መስ የመንፈስ ቅዱስ ሀ ድንኳን ይሆን ዘንድ፣
ጠት፣ ከዘለአለም እስከዘለአለም ጓደኛች በጌታ ቤት፣ እንዲሁም በነቢያት ትምህርት
ሁና ሀ ወንድማችሁ ለመሆን ወደ ለ ማህበር ቤት ውስጥ፣ መንፈስ በሚናገረው በምታ
ተኛነት እቀበላችኋለሁ። አሜን። ደርጉት ሁሉ ጸሎት እና ምስጋና በመስጠት
፻፴፬ እናም ለዚህ ሰላምታ ብቁ ሆኖ የማ እንድታደርጉ ተጠርታችኋል።
ይገኘውም ከመካከላችሁ ምንም ስፍራ አይ ፻፴፰ እና ከዚህ ትውልድ ሀ ደም ንጹህ
ኑረው፤ ቤቴ በእርሱ ሀ እንዲረከስ አትፈቅ ያልሆነን በመካከላችሁ ማንንም ወደ እዚህ
ዱምና። ትምህርት ቤት አትቀበሉ።
፻፴፭ እና የሚገባውና በፊቴ ታማኝ የሚ ፻፴፱ እና እርሱም እግርን ሀ ማጠብ በሆነ
ሆነው፣ እና ወንድም የሆነው፣ ወይም ስርዓት ተቀበሉት፣ ለዚህም ምክንያት ነበር
ወንድሞችም ከሆኑ፣ ወደሰማይ በተዘረጉ የእግር ማጠብ ስነስርዓት የተመሰረተው።
እጆች፣ በአንድ አይነት ጸሎት እና ቃል ፻፵ ደግሞም፣ የእግር ማጠብ ስርዓት
ኪዳን፣ ወይም በአንድ አይነት ምልክት የሚከናወነው በፕሬዘደንቱ፣ ወይም በቤ
አሜን በማለት ለፕሬዘደንት ወይም ለመ ተክርስቲያኗ ሽማግሌዎች አመራር ነው።
ምህሩ ሰላምታ ይሰጣሉ። ፻፵፩ ይህም የሚጀምረው በጸሎት ነው፤
፻፴፮ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ይህም እና ዳቦው እና ወይኑ ሀ ከተሰጠ በኋላ፣ እኔን
በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ፣ በነቢያትም በሚመለከት በዮሐንስ ምስክር ምዕራፍ
ትምህርት ቤት ውስጥ፣ እርስ በርስ ሰላምታ አስራ ሶስት ውስጥ በምስክርነት በሰጠው
የምትሰጣጡበት ምሳሌ ነው። ለ 
ምሳሌ ራሱን ያልብስ። አሜን።

ክፍል ፹፱
በየካቲት ፳፯፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። በስብሰባዎቻቸው ጊዜ የቀድሞዎቹ ቅዱሳን ትምባሆ በመጠቀ
ማቸው ምክንያት፣ ነቢዩ ስለጉዳዩ ያሰላስል ዘንድ ተመርቶ ነበር፤ በዚህም ምክ
ንያት፣ ስለጉዳዩ ጌታን ጠየቀ። የጥበብ ቃል ተብሎ የሚታወቀው ይህም ራዕይ
የዚህ ውጤት ነበር።
፩–፱፣ የወይን ጠጅ፣ የሚያሰክሩ መጠ መሆን ስጋዊ እና መንፈሳዊ በረከቶችን
ጦች፣ ትምባሆ፣ እና ትኩስ መጠጦችን ያመጣል።
መጠቀም ተከልክለዋል፤ ፲–፲፯፣ የመድ
ሀኒት ቅጠላቅጠል፣ ፍራፍሬዎች፣ ስጋ፣ ፩ ሀ የጥበብ ቃል፣ በከርትላንድ ውስጥ
እና እህል ለሰዎች እና ለእንስሳት ጥቅም ለተሰበሰቡት ለሊቀ ካህናት ቡድን፣ እና
የተመደቡ ናቸው፤ ፲፰–፳፩፣ ለወንጌሉ ለቤተክርስቲያኗ፣ እና ደግሞም ለፅዮን
ህግ፣ የጥበብ ቃልን በተጨማሪ፣ ታዛዥ ቅዱሳን ጥቅም—
፻፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. እህት፤ ፻፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፥፳፩–፳፬። ፻፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱስ ቁርባን።
ወንድሞች፣ ወንድም። ፻፴፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፬–፸፭፣ ለ ዮሐ. ፲፫፥፬–፲፯።
ለ ቅ.መ.መ. ጓደኝነት። ፹፬–፹፭። ፹፱ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. የጥበብ ቃል።
፻፴፬ ሀ ት. እና ቃ. ፺፯፥፲፭– ፻፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. ማጠብ፣
፲፯፤ ፻፲፥፯–፰። የታጠበ፣ የሚታጠቡ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፱፥፪–፲፯ ፻፸፰
፪ በትእዛዝ ወይም በማስገደድ ሳይሆን፣ ፱ ደግሞም፣ ትኩስ መጠጦችም ለሰው
ነገር ግን በራዕይ እና በጥበብ ቃል፣ በመጨ ነት እና ለሆድ አይደሉም።
ረሻዎቹ ቀናት ለቅዱሳን ሁሉ በጊዜያዊ ደህ ፲ እናም ደግሞ እውነት እላችኋለሁ፤
ንነት ውስጥ የእግዚአብሔርን ስርዓት እና ሁሉንም መልካም የሆኑትን ሀ ቅጠላ ቅጠል
ሀ 
ፈቃድ በማሳየት እንደ ሰላምታ የሚላክ፤ እግዚአብሔር ለሰውነት፤ ለፍጥረት እና
፫ ሀ ከተስፋ ጋር የሆነ መሰረታዊ መርህ፣ ለሰው ጥቅም ይሆኑ ዘንድ መድቧቸዋ
ለደካማው እና ቅዱሳን ለሆኑት ወይም ልና—
ቅዱሳን ተብለው ለተጠሩት ደካማ ለ ቅዱ ፲፩ እያንዳንዶቹን ቅጠላ ቅጠል ሁሉ በወ
ሳን ሁሉ ችሎታ ይሆን ዘንድ የተሰጠ የጥ ቅታቸው፤ ፍራፍሬዎችም ሁሉ በወቅታ
በብ ቃል ነው። ቸው መድቧቸዋል፤ እነዚህን ሁሉ በብ
፬ እነሆ፣ ጌታ ለእናንተ እንዲህ ይላች ልሃት እና ሀ በምስጋና ይጠቀሟቸው ዘንድ
ኋል፥ በመጨረሻዎቹ ቀናት ውስጥ ሀ በሚ ነው።
ያድሙ ሰዎች ልብ ውስጥ ባሉት እና በሚ ፲፪ አዎን፣ ሀ የእንስሳትና የሰማይ አዕ
ኖሩት ለ ተንኮል እና አላማዎች ምክንያት፣ ዋፋትንም ለ ስጋ፣ እኔ ጌታ ለሰው በምስጋና
በራዕይ ይህን የጥበብ ቃል ለእናንተ በመ ጥቅም መድቤአቸዋለሁ፤ ነገር ግን እነዚ
ስጠት አስጠንቅቄአችኋለሁ፣ እናም ጥን ህን ሐ እያሰለሱ ይጠቀሟቸው፤
ቱንም አስቀድሜ ሐ አስጠንነቅቄአችኋለሁ ፲፫ እና በክረምት ወይም በብርድ ወይም
፭ በመካከላችሁ ማንም ሰው ሀ ወይን በረሀብ ጊዜያት ብቻ እንጂ፣ ይህን የማይጠ
ወይም የሚያሰክር መጠጥ የሚጠጣ ቢሆን፣ ቀሙበት ቢሆን የሚያስደስተኝ ነው።
በፊቱ ቅዱስ ቁርባናችሁን ታቀርቡ ዘንድ ፲፬ እና ሀ እህልም ለሰው እና ለእንስሳት
በተሰባሰባችሁበት ጊዜ ብቻ ካልሆነ በስተ ጥቅም፣ ለህይወት ሀይል፣ የተመደበ ነው፣
ቀር፣ እነሆ ይህ መልካም አይደለም፣ በአ ለሰው ብቻ ሳይሆን ለምድር አራዊትና ለሰ
ባታችሁም ፊት ተቀባይነት አይኖረውም። ማይ አዕዋፋት፣ እና በምድር ላይ የሚሮ
፮ እናም፣ እነሆ፣ ይህም የወይን ጠጅ፣ ጡት እና ለሚርመሰመሱት ለዱር እንስ
አዎን፣ ከወይን ፍሬ በራሳችሁ የተሰራ ሳት ነው፤
ንጹህ ሀ ወይን ይሁን። ፲፭ እና እነዚህንም በድርቅ እና በከፍተኛ
፯ ደግሞም፣ ሀ የሚያሰክር መጠጥ፣ ሰው የረሀብ ጊዜያት ይሆኑ ዘንድ ብቻ ለሰው
ነትን ለማጠብ እንጂ፣ ለሆድ አይደለም። ጥቅም እግዚአብሔር እነዚህንም ሰራ።
፰ እና ዳግም፣ ትምባሆ ሀ ለሰውነት፣ ፲፮ የወይን ፍሬም፤ በምድር ውስጥ
ወይም ለሆድ አይደለም፣ እና ለሰውም ወይም ከምድር በላይ ፍሬ የሚያመጣውም
መልካም አይደለም፣ ነገር ግን በማመዛ እንደሆነው፣ ሁሉም እህል ለሰው ምግብ
ዘን እና በጥበብ ቢጠቀሟቸው፣ ለብልዝነት ጥሩ ነው—
እና ለታመሙ ከብቶች የመድሀኒት ቅጠ ፲፯ ይህም ቢሆን፣ ስንዴ ለሰው፣ በቆሎ
ላት ናቸው። ለበሬ፣ እና አጃ ለፈረስ፣ እና አጃ ለአዕ
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፴፬። ፭ ሀ ዘሌዋ. ፲፥፱–፲፩፤ ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣
ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ኢሳ. ፭፥፲፩–፲፪፤ ምስጋናን፣ ምስጋና
ትእዛዛት። ፩ ቆሮ. ፮፥፲። መስጠት።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፹፱፥፲፰–፳፩። ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፳፯፥፩–፬። ፲፪ ሀ ፩ ጢሞ. ፬፥፫–፬፤
ለ ቅ.መ.መ. ቅዱሳን። ፯ ሀ ምሳ. ፳፥፩፤ ፳፫፥፳፱–፴፭። ት. እና ቃ. ፵፱፥፲፰–፳፩።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስጥር ስብሰባ። ፰ ሀ ፩ ቆሮ. ፫፥፲፮–፲፯። ለ ዘፍጥ. ፱፥፫፤
ለ ቅ.መ.መ. ሽንገላ (ውሸት)፣ ቅ.መ.መ. ሰውነት። ዘሌዋ. ፲፩፥፩–፰።
መዋሸት፣ ማታለል። ፲ ሀ ይህም አትክልቶች ማለት ሐ ት. እና ቃ. ፶፱፥፳።
ሐ ቅ.መ.መ. ማስጠንቀቅ፣ ነው። ዘፍጥ. ፩፥፳፱፤ ፲፬ ሀ ዳን. ፩፥፮–፳።
ማስጠንቀቂያ። ት. እና ቃ. ፶፱፥፲፯–፳።
፻፸፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፹፱፥፲፰–፺፥፭
ዋፋት እና ለአሳማ፣ እና ለምድር አራዊት ሀብቶች፣ እንዲሁም የተሰወሩ ሀብቶች
ሁሉ፣ እና ገብስ፣ እንደ ሌላ እህልም፣ ንም ያገኛሉ፤
ለጠቃሚ እንስሳቶች ሁሉ፣ እና ለለስላሳ ፳ እናም ሀ ይሮጣሉ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ
መጠጥ። አይደክሙም።
፲፰ እና ትእዛዛትን በማክበር፣ እነዚህን ፳፩ እና እኔ ጌታ፣ አጥፊው መልአክ
ነገሮች የሚጠብቁ እና ለማድረግ የሚያስ የእስራኤል ልጆችን እንዳለፋቸው፣ እነ
ታውሱ ቅዱሳን ሁሉ፣ ለስጋቸው ሀ ፈውስ ርሱን ሀ ያልፋቸው ዘንድ እና እንዳይገድ
እና ለአጥንታቸው መጠገን ይቀበላሉ፤ ላቸውም ዘንድ፣ ለ የተስፋ ቃል እሰጣቸዋ
፲፱ እናም ሀ ጥበብ እና ታላቅ ለ የእውቀት ለሁ። አሜን።

ክፍል ፺
በመጋቢት ፰፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተ
ሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ የቀዳሚ አመራርን ለመመስረት የቀጠለ እርምጃ ነው
(የክፍል ፹፩ ርዕስን ተመልከቱ)፤ በዚህም ምክንያት፣ የተጠቀሱት አማካሪዎች
በመጋቢት ፲፰፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) ተሾሙ።
፩–፭፣ የመንግስት ቁልፎች ለጆሴፍ ፪ ስለዚህ፣ የተሰጠህን የመንግስት ሀ ቁል
ስሚዝ እና በእርሱም በኩል ለቤተክርስ ፎች ለመያዝ ከዚህ ጀምሮ ተባርከሀል፤
ቲያኗ ተሰጥተዋል፤ ፮–፯፣ ስድኒ ሪግደን ይህም ለ መንግስት ለመጨረሻ ጊዜ እየ
እና ፍረድሪክ ጂ ዊሊያምስ በቀዳሚ አመ መጣ ያለው ነው።
ራር ያገልግሉ፤ ፰–፲፩፣ ወንጌሉ ለእስራ ፫ እውነት እልሀለሁ፣ በዚህ አለምም
ኤል ህዝብ፣ ለአህዛብ፣ እና ለአይሁድ፣ ሆነ በሚመጣው አለም ሳለህ፣ የመንግስት
እያንዳንዱም ሰው በሚሰማው ቋንቋ ይሰ ቁልፎች ከአንተ በምንም መንገድ አይወ
በክለት፤ ፲፪–፲፰፣ ጆሴፍና አማካሪዎቹ ሰድብህም፤
ቤተክርስቲያኗን በስርዓት ያደራጁ፤ ፲፱– ፬ ይህም ቢሆን፣ አዎን፣ በአንተ በኩል
፴፯፣ የተለያዩ ግለሰቦች በቅንነት እንዲ ሀ 
የእግዚአብሔር ቃላት ለሌላ፣ እንዲሁም
ሄዱ እና በመንግስቱ እንዲያገለግሉ በጌታ ለቤተክርስቲያኗ፣ ይሰጣሉ።
ተመክረዋል። ፭ እና የእግዚአብሔርን ቃላት የሚቀበሉ
ሁሉ፣ እንደ ቀላል ነገር እንዳይቆጥሯቸው፣
፩ ጌታ እንዲህ ይላል፣ ልጄ ሆይ እውነት፣ እና በዚህም ፍርድ እንዳይመጣባቸው፣ እና
እውነት እልሀለሁ፣ በልመናህ መሰረት፣ ማእበሉ ሲወርድ፣ እና ነፋሱም ሲነፍስ፣
ኃጢአቶችህ ሀ ተሰርየውልሀል፣ የአንተ እና እና ሀ ዝናብም ሲጥል፣ እና ቤታቸውንም
የወንድሞችህ ጸሎቶች ወደ ጆሮዎቼ መጥ ሲገፋው እንዳይደናቀፉ እና እንዳይወድቁ፣
ተዋልና። እንዴት እንደሚይዟቸው ለ ይጠንቀቁ።
፲፰ ሀ ምሳ. ፫፥፰። ፺ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ሮሜ ፫፥፪፤
፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ጥበብ። ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፷፭፥፪። ዕብ. ፭፥፲፪፤
ለ ቅ.መ.መ. ምስክርነት፤ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፴፱፣ ፻፳፮።
እውቀት። ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ቅ.መ.መ. ትንቢት፣
፳ ሀ ኢሳ. ፵፥፴፩። መንግስት ወይም መተንበይ።
፳፩ ሀ ዘፀአ. ፲፪፥፳፫፣ ፳፱። መንግስተ ሰማያት። ፭ ሀ ማቴ. ፯፥፳፮–፳፯።
ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፹። ፬ ሀ የሐዋ. ፯፥፴፰፤ ለ ት. እና ቃ. ፩፥፲፬።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፥፮–፳፩ ፻፹
፮ ደግሞም፣ ለወንድሞችህ ስድኒ ሪግ ፲፫ እና የነቢያትን ትርጉም ስትጨርሱ፣
ደንና ፍረድሪክ ጂ ዊሊያም እውነት እላ ከዚህ በኋላ የቤተክርስቲያኗን እና ሀ የትም
ቸዋለሁ፣ ኃጢአቶቻቸውም ደግሞ ተሰ ህርት ቤቱን ጉዳዮች ለ ትመራላችሁ፤
ርየዋል፣ እና የዚህን የመጨረሻ መንግስት ፲፬ እና ከጊዜ ወደ ጊዜም፣ በአፅናኙ እን
ቁልፎችን መያዝን በተመለከተ ከአንተ ጋር ደሚገለጸው፣ ተነግረው የማይታወቁ የመ
እንደ እኩል ይቆጠራሉ፣ ንግስትን ሀ ሚስጥራት ለ በራዕይ ተቀበሉ፤
፯ ደግሞም እንዲደራጅ ያዘዝኩትን የነብ ፲፭ እና ቤተክርስቲያኖችንም በስርዓት
ያት ሀ ትምህርት ቤት ማስተዳደሪያ ቁልፎ አደራጁ፣ እና ሀ አጥኑና ለ ተማሩ፣ እና ሁሉ
ችን መያዝን በተመለከተ ከአንተ ጋር እንደ ንም መልካም መጻህፍት፣ ሐ ቋንቋዎች፣
እኩል ይቆጠራሉ፤ ልሳኖች፣ እና ህዝብን እወቁ።
፰ በዚህም፣ የሚያምኑት ሁሉ፣ ለፅዮን፣ ፲፮ እና ይህም፣ ኮሚቴውን መምራት፣
እና ለእስራኤል ህዝብ፣ እና ለአህዛብ ደህ እና የዚህን ቤተክርስቲያን እና መንግስት
ንነት በአገለግሎታቸው ፍጹማን ይሆኑ ጉዳዮች በስርዓት ማደራጀት፣ በህይወ
ዘንድ፤ ታችሁ ሁሉ ጉዳያችሁ እና ተልዕኮአችሁ
፱ በአገልግሎትህ ቃልን ይቀበሉ ዘንድ፣ ይሆናል።
እና በአገልግሎታቸውም ቃል፣ እስከ ፲፯ ሀ አትፈሩ፣ ወይም አትዋረዱ፤ ነገር
ምድር ዳርቻ ይሄድ ዘንድ፤ ሀ መጀመሪያ ግን በትዕቢታችሁ እና ለ በኩራታችሁም
ወደ ለ አህዛብ፣ እና ከዚያም እነሆ አስተ ተገሰጹ፣ በነፍሶቻችሁ ወጥመድ ያመጣ
ውሉ፣ ወደ አይሁድም ይዞራሉ። ልና።
፲ ከዚያም ህዝብን፣ የአህዛብን አገሮች፣ ፲፰ ቤቶቻችሁንም በስርዓት አስተካክሉ፤
ሀ 
የጆሴፍን ቤት፣ የደህንነታቸውን ወንጌል ሀ 
ስራ ፈትነትን እና ለ ጽዱ አለመሆንን ከእ
ለማሳመን የጌታ እጅ በሀይል ለ የሚገለጥ ናንተ አርቁ።
በት ቀን ይመጣል። ፲፱ አሁን፣ እውነት እልሀለሁ፣ ወድያ
፲፩ በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፣ የወ ውኑ ሲቻል፣ ለአማካሪህ እና ለጸሀፊህ፣
ንጌል ሙላትን ለዚህ ሀ ሀይል ለ በተሾሙት እንዲሁም ለፍረድሪክ ጂ ዊሊያምስ ቤተ
በኩል፣ የኢየሱስ ክርስቶስ ራዕይ በሚፈ ሰብ ስፍራ ይሰጥ።
ስባቸው ሐ በአፅናኙ አገልግሎት፣ እያንዳ ፳ እና አዛውንቱ አገልጋዬ፣ ሀ ጆሴፍ
ንዱ ሰው በገዛ ልሳን እና በራሱ ቋንቋ መ ይሰ ስሚዝ፣ ቀዳማዊም፣ አሁን በሚኖርበት
ማል። ስፍራ ከቤተሰቡ ጋር ይቀጥል፤ እና የጌታ
፲፪ አሁንም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ሀ በአ አንደበት እስከሚወስንበትም ድረስ አይ
ገልግሎቱ እና በአመራሩ እንድትቀጥሉ ሸጥ።
ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ። ፳፩ እና አማካሪዬ፣ እንዲሁም ሀ ስድኒ
፯ ሀ ቅ.መ.መ. የነቢያት ጥሪ፣ በእግዚአብሔር ለ ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፱–፻፤
ትምህርት ቤት። መጠራት፣ የተጠራበት። ፻፴፥፲፰–፲፱።
፱ ሀ ማቴ. ፲፱፥፴፤ ሐ ቅ.መ.መ. አፅናኝ። ሐ ቅ.መ.መ. ቋንቋ።
ኤተር ፲፫፥፲–፲፪። መ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ፲፯ ሀ ሮሜ ፩፥፲፮፤ ፪ ኔፊ ፮፥፲፫።
ለ ፩ ኔፊ ፲፫፥፵፪፤ ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. አገልግሎት። ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፳፩።
ት. እና ቃ. ፻፯፥፴፫፤ ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. የነቢያት ቅ.መ.መ. ኩራት።
፻፴፫፥፰። ትምህርት ቤት። ፲፰ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፮–፳፱።
፲ ሀ ዘፍጥ. ፵፱፥፳፪–፳፮፤ ለ ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፩–፺፪። ቅ.መ.መ. ስራ ሰልቺ፣
፩ ኔፊ ፲፭፥፲፫–፲፬። ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ስራ ፈቺ።
ለ ት. እና ቃ. ፵፫፥፳፫–፳፯፤ ሚስጥሮች። ለ ት. እና ቃ. ፴፰፥፵፪።
፹፰፥፹፬፣ ፹፯–፺፪። ለ ቅ.መ.መ. ራዕይ። ፳ ሀ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣
፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ክህነት። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፮– ጆሴፍ ቀዳማዊ።
ለ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት፤ ፹፣ ፻፲፰፤ ፺፫፥፶፫። ፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሪግደን፣ ስድኒ።
፻፹፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፥፳፪–፴፯
ሪግደን፣ የጌታ አንደበት እስከሚወስንበት ፳፱ እና የሚቀረው ገንዘብም ለእኔ ይቀ
ድረስ አሁን በሚኖርበት ይቆይ። ደስ፣ እና በጊዜዬም ዋጋዋን ታገኛለች።
፳፪ እና ኤጲስ ቆጶሱ በቅንነት ሀ ወኪልን ፴ እውነት እላችኋለሁ፣ ወደ ፅዮን ምድር
ለማግኘት ይፈልግ፣ እና ይህም ሰው ለ ሀብት እንድትሄድ፣ እና ከኤጲስ ቆጶስ እጅ
ያከማቸ፣ የእግዚአብሔር ሰው፣ እና ጠን ውርሷን እንድትቀበል ፍቃዴ ነው፤
ካራ እምነት ያለው ይሁን— ፴፩ ታማኝ እስከሆነች ድረስ በሰላም እን
፳፫ በዚህም እያንዳንዱን እዳ ለመክፈል ድትሰፍር፣ እና ከዚህ በኋላ በቀኖቿ ስራ
ችሎታ ይኖረው ዘንድ፤ የጌታ ጎተራ በሰ ፈት እንዳትሆን ፍቃዴ ነው።
ዎቹ አይኖች ፊት መጥፎ ስም አይኖረው ፴፪ እነሆም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ይህን
ዘንድ ወኪሉ ሀብት ያከማቸ የእግዚአብሔር ትእዛዝ ጻፉ፣ እና በፅዮን ውስጥ ያሉ ወን
ሰው፣ እና ጠንካራ እምነት ያለው ይሁን። ድሞቻችሁን፣ በፍቅር ሰላምታ፣ በጊ
፳፬ ሀ ተግታችሁ ፈልጉ፣ ዘወትር ለ ጸልዩ፣ ዜዬ በፅዮን ሀ እንድትመሩ እንደተጠራችሁ
እናም እመኑ፣ እና በቅንነት ከተራመዳችሁ ንገሯቸው።
እና እርስ በራስ ቃል ኪዳን የገባችሁበትን ፴፫ ስለዚህ፣ በዚህ ጉዳይ እኔን ማድከማ
ሐ 
ቃል ኪዳን ካስታወሳችሁ፣ መ ሁሉም ነገ ቸውን ያቁሙ።
ሮች ለእናንተ በጎነት አብረው ይሰራሉ። ፴፬ እነሆ፣ እላችኋለሁ በፅዮን ያሉት ወን
፳፭ ሀ ቤተሰቦቻችሁ አነስተኛ ይሁኑ፤ ድሞቻችሁ ንስሀ ይግቡ፣ እና መላእክት
በተለይም የቤተሰባችሁ አባል ያልሆኑትን በእነርሱ ይደሰቱ።
በሚመለከት፤ በተለይም የአዛውንቱ ጆሴፍ ፴፭ ይህም ቢሆን፣ በብዙ ነገሮች አልተ
ስሚዝ፣ ቀዳማዊ ቤተሰብም፤ ደሰትኩም፤ እና በአገልጋዬ ሀ ዊሊያም ኢ
፳፮ ስራዎቼ እንዲከናወኑ፣ ለእናንተ የተ መክሌይን፣ ወይም በአገልጋዬ ስድኒ ጊል
ሰጧችሁ ነገሮች ከእናንተ እንዳይወሰዱ እና በርት አልተደሰትኩም፤ እና ኤጲስ ቆጶ
ብቁ ላልሆኑት እንዳይሰጥ ዘንድ— ሱና ሌሎች ንስሀ የሚገቡበት ብዙ ነገሮች
፳፯ እና በዚህም ያዘዝኳችሁን ነገሮች አላቸው።
ለማከናወን እንዳትደናቀፉ ቤተሰቦቻችሁ ፴፮ ነገር ግን እውነት እላችኋለሁ እኔ ጌታ
አነስተኛ ይሁኑ። ሀ 
ከፅዮን ጋር እጣላለሁ፣ እና ጠንካራዋን
፳፰ ደግሜ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ባሪ ለምኛለሁ፣ እና እስክትሸነፍ እና በፊቴ
ያዬ ቪየና ዣክ ወጪዋን እንድትችል፣ እና ለ 
ንጹህ እስክትሆን ድረስ ሐ እገስጻለሁ።
ወደ ፅዮን ምድር ለመሄድ ገንዘብ ይሰጣት ፴፯ ከስፍራዋ ልትነቃነቅ አትችልምና።
ዘንድ ፍቃዴ ነው፤ እኔ ጌታ ተናግሬዋለሁ። አሜን።

ክፍል ፺፩
በመጋቢት ፱፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። ነቢዩ በዚህ ጊዜ ብሉይ ኪዳንን በመተርጎም ላይ ነበር። አፖ
፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፻፲፪–፻፲፫። ሮሜ ፰፥፳፰፤ ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፩–፺፪።
ለ ያዕቆ. ፪፥፲፯–፲፱። ት. እና ቃ. ፻፥፲፭፤ ፴፭ ሀ ት. እና ቃ. ፷፮፥፩፤
፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ትጋት። ፻፳፪፥፯–፰። ፸፭፥፮–፱።
ለ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፳፭ ሀ ይህም ጆሴፍ ስሚዝ ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን።
ሐ ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን። ቀዳማዊ ይንከባከባቸው ለ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት።
መ ዕዝ. ፰፥፳፪፤ የነበሩ ደሆች ማለት ነው። ሐ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፩፥፩–፺፪፥፪ ፻፹፪
ክርፋ በሚባለው የጥንት ፅሁፎች ክፍል ላይ ሲደርስ፣ ጌታን ጠየቀ እና ይህን
መመሪያ ተቀበለ።
፩–፫፣ አፖክርፋው በትክክል የተተረጎመ መሩ፣ እውነት ያልሆኑ ብዙ ነገሮችም
ነው ነገር ግን በውስጡ በሰዎች እጆች አሉ።
እውነት ያልሆኑ ብዙ ተጨማሪዎች ነገሮ ፫ እውነት እላችኋለሁ፣ አፖክርፋው
ችን ይይዛል፤ ፬–፮፣ ይህም መንፈስ የበ መተርጎሙ አስፈላጊ አይደለም።
ራላቸውን ይጠቅማል። ፬ ስለዚህ፣ የሚያነበው፣ ሀ ይረዳው፣ መን
ፈስ እውነትን ይገልጣልና፤
፩ በእውነት፣ ጌታ ሀ አፖክርፋን በሚመለ ፭ እና ሀ መንፈስ ያበራለት እርሱም ከዚህ
ከት እንዲህ ይላል—በውስጡ እውነት የሆኑ ጥቅም ያገኛል፤
አያሌ ነገሮችን ይዟል፣ እና አብዛኛውም ፮ እና በመንፈስ የማይቀበለውም፣ አይ
በትክክል የተተረጎመ ነው፤ ጠቀምበትም። ስለዚህ መተርጎሙ አስፈ
፪ በውስጡ፣ በሰዎች እጆች የተጨ ላጊ አይደለም። አሜን።

ክፍል ፺፪
በመጋቢት ፲፭፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። ራዕዩ በቅርብ ለጆሴፍ ስሚዝ እንደ አማካሪ ለተመደበው ለፍረ
ድሪክ ጂ ዊልያምስ በትብብር ድርጅት ውስጥ ስላለው ሀላፊነት መመሪያ የሚ
ሰጥ ነው (ክፍሎች ፸፰ እና ፹፪ ርዕሶችን ተመልከቱ)።
፩–፪፣ ጌታ በትብብር ስርዓት ውስጥ አባል ቻችኋለሁ። ለአንዱ የምለው ለሁሉም እን
ስለመሆን ትእዛዝ ሰጥቷል። ዲሁ እላለሁ።
፪ ደግሞም፣ ለአገልጋዬ ፍረድሪክ ጂ
፩ በእውነት ጌታ እንዲህ ይላል፣ ከዚህ ዊሊያምስ እላለሁ፣ የዚህ ስርዓት ተሳታፊ
አስቀድሞ በተሰጠው ትእዛዝ አማካይነት አባል ሁን፤ እና የበፊቱን ትእዛዛት በማ
ለተደራጀው ሀ የትብብር ስርዓት ስለአገል ክበር ታማኝ እስከሆንክ ድረስ ለዘለአለም
ጋዬ ፍረድሪክ ጂ ዊሊያምስ፣ በስርዓቱ እን ትባረካለህ። አሜን።
ድትቀበሉት ዘንድ፣ ራዕይ እና ትእዛዝ ሰጥ

ክፍል ፺፫
በግንቦት ፮፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ።
፩–፭፣ ታማኝ የሆኑ ሁሉ ጌታን ያያሉ፤ ፮– በሙላት እስከሚቀበል ድረስ ከጸጋ ወደ
፲፰፣ የእግዚአብሔር ልጅ የአብን ክብር ጸጋ እንደሄደ ዮሐንስ መሰከረ፤ ፲፱–፳፣
፺፩ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. አፖክርፋ። መነሳሳት፤ ፲፭–፳፩።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ማስተዋል። መንፈስ ቅዱስ። ቅ.መ.መ. የትብብር ስርዓት።
፭ ሀ ቅ.መ.መ. መነሳሻ፣ ፺፪ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፩፣
፻፹፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፫፥፩–፲፩
ታማኝ ሰዎች፣ ከጸጋ ወደ ጸጋ በመሄድ ለም ውስጥ ስለነበርኩና ለ ስጋንም ድንኳኔ
ሙሉነቱን ደግመው መቀበል ይችላሉ፤ ስላደረግሁ፣ እና በሰውም ልጆች መካከል
፳፩–፳፪፣ በክርስቶስ በኩል የተወለዱትም ስለኖርኩ ወልድ ነኝ።
የበኩር ቤተክርስቲያን ናቸው፤ ፳፫–፳፰፣ ፭ በአለም ውስጥ ነበርኩ እና አባቴንም
ክርስቶስ የእውነትን ሁሉ ሙላት ተቀበለ፣ ተቀበልኩኝ፣ እና ሀ ስራዎቹም በግልፅ የታዩ
እና ሰውም በታዛዥነት ይህንኑ ሊያደ ነበሩ።
ርግ ይችላል፤ ፳፱–፴፪፣ ሰው በመጀመ ፮ እና ሀ ዮሐንስ አየና ለ ስለክብሬ ሙላት
ሪያም ከእግዚአብሔር ጋር ነበር፤ ፴፫– መሰከረ፣ እና ሐ የዮሐንስ ሙሉ ምስክር
፴፭፣ ንጥረ-ነገሮች ዘለአለማዊ ናቸው፣ ከዚህ በኋላ ይገለጣል።
እና ሰው የደስታን ሙላት በትንሳኤ ሊቀ ፯ እናም እንዲህ በማለትም መሰከረ፥
በል ይችላል፤ ፴፮–፴፯፣ የእግዚአብሔር ክብሩን፣ አለም ከመሆኗ በፊት ሀ ከመጀ
ክብር የመረዳት ችሎታ ነው፤ ፴፰–፵፣ መሪያ ጀምሮ እንደነበረ አየሁ፤
በክርስቶስ ቤዛነት ምክንያት ልጆች በእግ ፰ ስለዚህ፣ በመጀመሪያው ሀ ቃል ነበር፣
ዚአብሔር ፊት ንጹሀን ናቸው፤ ፵፩–፶፫፣ እርሱም ቃል፣ እንዲሁም የደህንነት መላ
መሪ ወንድሞች ቤተሰቦቻቸውን በስርዓት እክተኛ ነበርና—
እንዲያደራጁ ታዘዙ። ፱ የአለም ሀ ብርሀን እና ለ አዳኝ፤ አለም
በእርሱ ሆኗልና፣ እና በእርሱም ውስጥ የሰ
፩ በእውነት፣ ጌታ እንዲህ ይላል፥ ሀ ኃጢ ዎች ህይወት እና የሰዎች ብርሀን ነበር፣ ወደ
አቶቹን የሚተውና ወደ እኔ የሚመጣ፣ እና አለምም የመጣ የእውነት መንፈስ እርሱ
ስሜን ለ የሚጠራ፣ እና ድምጼን ሐ የሚያከ ነውና።
ብር፣ እና ትእዛዛቴን የሚያከብር እያንዳ ፲ አለማት በእርሱ ሀ ሆነዋልና፤ ሰዎችም
ንዱ ነፍስ ሁሉ መ ፊቴን ሠ የሚያይበት እና በእርሱ ተፈጥረዋል፤ ሁሉም ነገሮች በእ
እኔ እንደሆንኩም የሚያውቅበት ጊዜ ይመ ርሱ፣ በእርሱም አማካይነት፣ እና ከእርሱ
ጣል፤ ሆነዋል።
፪ እና እኔ ወደ አለም ለሚመጣ ለእያን ፲፩ እና እኔ ዮሐንስ ክብሩን፣ በጸጋ እና
ዳንዱ ሰው ሁሉ የማበራ የእውነት ሀ ብር በእውነት፣ እንዲሁም በመጣው እና በስ
ሀን ነኝ፤ ጋም በኖረው፣ እና በመካከላችን በኖ
፫ እኔ በአብ ሀ እንዳለሁ አብም በእኔ ነው ረው፣ በእውነት መንፈስ ተሞልቶ፣ እንደ
እናም አብና እኔም አንድ ነን— አብ አንድያ ልጅ ክብሩን እንዳየሁ እመ
፬ ሙላቱን ሀ ስለሰጠኝ አብ ነኝ፣ እና በአ ሰክራለሁ።
፺፫ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ንስሀ ፹፬፥፵፭–፵፯፤ ፹፰፥፮–፯። ፮ ሀ ዮሐ. ፩፥፴፬።
መግባት፤ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ለ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
ብቁ፣ ብቁነት። የክርስቶስ ብርሀን። ክርስቶስ—የክርስቶስ ክብር።
ለ ኢዩ. ፪፥፴፪። ፫ ሀ ዮሐ. ፲፥፳፭–፴፰፤ ሐ ዮሐ. ፳፥፴–፴፩።
ሐ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ፲፯፥፳–፳፫፤ ፯ ሀ ዮሐ. ፩፥፩–፫፣ ፲፬፤ ፲፯፥፭፤
ታዛዥ፣ መታዘዝ። ት. እና ቃ. ፶፥፵፫–፵፭። ት. እና ቃ. ፸፮፥፴፱።
መ ጆ.ስ.ት. ፩ ዮሐ. ፬፥፲፪ ፬ ሀ ሞዛያ ፲፭፥፩–፯። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ክርስቶስ፤
(ተጨማሪ)። ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ያህዌህ።
ሠ ዘፀአ. ፴፫፥፲፩፤ ክርስቶስ—ስልጣን። ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣
ት. እና ቃ. ፴፰፥፯–፰፤ ለ ሉቃ. ፩፥፳፮–፴፭፤ የክርስቶስ ብርሀን።
፷፯፥፲–፲፪፤ ፹፰፥፷፰፤ ፪፥፬–፲፬፤ ለ ቅ.መ.መ. መድኃኒት።
፻፩፥፳፫፤ ፻፴፥፫። ፫ ኔፊ ፩፥፲፪–፲፬፤ ፲ ሀ ዕብ. ፩፥፩–፫፤
ቅ.መ.መ. አፅናኝ። ኤተር ፫፥፲፬–፲፮። ት. እና ቃ. ፸፮፥፳፬፤
፪ ሀ ዮሐ. ፩፥፬–፱፤ ፭ ሀ ዮሐ. ፭፥፴፮፤ ፲፥፳፭፤ ሙሴ ፩፥፴፩–፴፫።
ት. እና ቃ. ፲፬፥፱፤ ፲፬፥፲–፲፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፫፥፲፪–፳፰ ፻፹፬
፲፪ እና እኔ ዮሐንስ በመጀመሪያ ሙላ ሀ 
፳  ትእዛዛቴን የምታከብሩ ከሆናችሁም
ሀ 

ትን እንዳልተቀበለ፣ ነገር ግን ለ በጸጋ ላይ ለ 


ሙላቱን ትቀበላላችሁና፣ እና እኔ በአብ
ጸጋን እንደተቀበለ አየሁ፤ እንደሆንኩ እናንት በእኔ ሐ ትከብራላችሁ፤
፲፫ እና ሙላትን በመጀመሪያ አልተቀ ስለዚህ፣ እላችኋለሁ፣ መ በጸጋ ላይ ጸጋን
በለም፣ ነገር ግን ሙላትን እስከሚቀበል ትቀበላላችሁ።
ድረስ ሀ ከጸጋ ወደ ጸጋ ቀጠለ፤ ፳፩ አሁንም፣ እውነት እላችኋለሁ ሀ በመ
፲፬ እና ሙላትን በመጀመሪያ ስላልተቀ ጀመሪያም ከአብ ዘንድ ነበርኩኝ፣ እና
በለ፣ በዚህም ሀ የእግዚአብሔር ልጅ ተብሎ ለ 
በኩርም ነኝ፤
ተጠርቷል። ፳፪ እና በእኔ የተወለዱትም የዚህ ሀ ክብር
፲፭ እና እኔ ሀ ዮሐንስ እመሰክራለሁ እና ለ 
ተካፋዮች ናቸው፣ እና የበኩር ቤተክርስ
አስተውሉ፣ ሰማያት ተከፈቱ ለ መንፈስ ቲያንም ናቸው።
ቅዱስ በእርሱ ላይም ሐ በርግብ አምሳል ፳፫ አስቀድማችሁ ሀ ከአብ ጋር የነበራ
ወረደ፣ እናም አረፈበት፣ እና ድምፅ ከሰ ችሁ እናንተ መንፈስ፣ እንዲሁም የእው
ማያት መጥቶ በእርሱ ደስ የሚለኝ መ የም ነት መንፈስ ነበራችሁ፤
ወደው ልጄ ይህ ነው አለ። ፳፬ እና ነገሮች እንዳሉ፣ እንደነበሩ፣
፲፮ እና እኔ ዮሐንስ እርሱ የአብን ክብር እናም ወደፊት እንደሚሆኑ ሀ የሚታወቅ
በሙላት እንደተቀበለ እመሰክራለሁ፤ በት ለ እውነት ነው።
፲፯ እና ሀ ሀይልን ለ ሁሉ፣ በሰማይ እና በም ፳፭ እና ማንኛውም ከዚህ ሀ በላይ ወይም
ድር ላይ ተቀበለ፣ እና ሐ የአብ ክብርም ከእ በታች የሆነው ከክፉው መንፈስ ነው፣ እር
ርሱ ጋር ነበር፣ በእርሱ ውስጥም ይኖራልና። ሱም ከመጀመሪያ ለ ሀሰተኛ የነበረው ነው።
፲፰ እና እንዲህም ይሆናል፣ እናንት ፳፮  ሀ የእውነት መንፈስም እግዚአብ
ታማኝ ብትሆኑ የዮሐንስን ምስክር በሙ ሔር ነው። እኔ የእውነት መንፈስ ነኝ፣
ላት ትቀበላላችሁና። እና ዮሐንስ ስለእኔ እንዲህ በማለት መስ
፲፱ እነዚህን አባባል የምሰጣችሁ እንድት ክሯል፥ የእውነትን ሙላት፣ አዎን፣ እን
ረዱ እና እንዴት እንደምታመልኩ እንድ ዲሁም ሁሉንም እውነቶች ተቀበለ።
ታውቁ፣ እና ምን ሀ እንደምታመልኩ እን ፳፯ እና ትእዛዛቱን ካላከበረ በስተቀር
ድታውቁ፣ በስሜ ወደ አብ እንድትመጡ፣ ማንም ሰው ሀ ሙላትን አይቀበልም።
እና በጊዜም ሙላትን ትቀበሉ ዘንድ ነው። ፳፰ ትእዛዛቱን ሀ የሚያከብርም፣ በእውነት
፲፪ ሀ ፊልጵ. ፪፥፮–፲፩። ሐ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ለ ቅ.መ.መ. በኩር።
ለ ዮሐ. ፩፥፲፮–፲፯። አምላክ— ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል
፲፫ ሀ ሉቃ. ፪፥፶፪። እግዚአብሔር አብ። ክብር።
፲፬ ሀ ሉቃ. ፩፥፴፩–፴፭፤ ፲፱ ሀ ዮሐ. ፬፥፳፩–፳፮፤ ፲፯፥፫፤ ለ ፩ ጴጥ. ፭፥፩፤
ት. እና ቃ. ፮፥፳፩። የሐዋ. ፲፯፥፳፪–፳፭። ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፶፯።
ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ቅ.መ.መ. ማምለክ። ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ሰው፣ ሰዎች—
አምላክ—እግዚአብሔር ፳ ሀ ት. እና ቃ. ፶፥፳፰። ሰው፣ የሰማይ አባት
ወልድ። ለ ዮሐ. ፩፥፲፮፤ የመንፈስ ልጅ።
፲፭ ሀ ዮሐ. ፩፥፳፱–፴፬። ት. እና ቃ. ፹፬፥፴፮–፴፱። ፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. እውቀት።
ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ሐ ዮሐ. ፲፯፥፬–፭፣ ፳፪። ለ ቅ.መ.መ. እውነት።
ሐ ቅ.መ.መ. የርግብ ቅ.መ.መ. ሰው፣ ፳፭ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፴፭።
መልእክት። ሰዎች—የሰው እንደ ለ ዮሐ. ፰፥፵፬፤
መ ማቴ. ፫፥፲፮–፲፯። እግዚአብሔር አይነት ፪ ኔፊ ፪፥፲፰፤
፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ሀይል፤ ለመሆን ያለው ችሎታ። ሙሴ ፬፥፬።
ኢየሱስ ክርስቶስ—ስልጣን። መ ቅ.መ.መ. ጸጋ። ፳፮ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፮።
ለ ማቴ. ፳፰፥፲፰፤ ፳፩ ሀ ዮሐ. ፩፥፩–፪፤ ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. ፍጹም።
ዮሐ. ፲፯፥፪፤ ፩ ጴጥ. ፩፥፲፱–፳፤ ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣
፩ ጴጥ. ፫፥፳፪። ሙሴ ፬፥፪። ታዛዥ፣ መታዘዝ።
፻፹፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፫፥፳፱–፵፪
እና ሁሉንም ነገሮች ለ በማወቅ እስከሚከበር ሔር ድንኳን፣ እንዲሁም ለ ቤተመቅደሳት፣
ድረስ፣ እውነት እና ሐ ብርሀንን ይቀበላል። ነው፤ እና ቤተመቅደሱ የረከሰ ቢሆን፣ እግ
፳፱ ሰው ደግሞ ሀ በመጀመሪያ ከእግዚ ዚአብሔር ያንን ቤተመቅደስ ያፈርሰዋ
አብሔር ጋር ነበር። ለ የመረዳት ችሎታ፣ ልና።
ወይም የእውነት ብርሀን፣ የተፈጠረ ወይም ፴፮ የእግዚአብሔር ሀ ክብር ለ የመረዳት
የተሰራ አይደለም፣ በእርግጥም ሊሆን አይ ችሎታ ነው፣ ወይም በሌላ ቃላት፣ ሐ ብር
ችልም። ሀንና እውነት ነው።
፴ ሁሉም እውነት እግዚአብሔር ባስቀ ፴፯ ብርሀን እና እውነት ሀ ክፉውን ይተ
መጣቸው ተፅዕኖ አካባቢያቸው፣ በራሳ ዋል።
ቸው ሀ የሚሰሩ፣ እንደየራሳቸው የመረዳት ፴፰ እያንዳንዱ የሰው መንፈስ በመጀመ
ችሎታ፣ ራሳቸውን የቻሉ ናቸው፤ አለበ ሪያ ሀ የዋህ ነበር፤ እና እግዚአብሔር ሰውን
ለዚያም ምንም አይኖርም። ለ 
ከውድቀቱ ሐ ሲያድን፣ ሰዎችም ዳግም
፴፩ እነሆ፣ ይህ የሰው ሀ ነጻ ምርጫ ነው፣ በህጻንነት በእግዚአብሔር ፊት መ የዋህ ሆኑ።
እና ይህ የሰው ኩነኔ ነው፤ ከመጀመሪያ የነ ፴፱ ክፉውም መጣ እና፣ ባለመታዘዝና
በረው ለ በግልጽ ስለታየላቸው፣ እና ብርሀ በአባቶቻቸው ሀ ባህል ምክንያት፣ ብርሀንን
ንንም አልተቀበሉትምና። እና እውነትን ከሰዎች ልጆች ለ ነጠቀ።
፴፪ እና መንፈሱ ሀ ብርሀንን የማይቀበል ፵ ነገር ግን ሀ ልጆቻችሁን በብርሀን እና
በእርሱ በፍርድ ላይ ነው። በእውነት እንድታሳድጓቸው ዘንድ አዛች
፴፫ ሰው ሀ መንፈስ ነውና። ለ ንጥረ-ነገ ኋለሁ።
ሮች ዘለአለማዊ ናቸው፣ እና መንፈስ እና ፵፩ ነገር ግን አገልጋዬ ፍረድሪክ ጂ
ንጥረ-ነገር ሳይለያዩ የተያያዙ፣ የደስታን ዊሊያምስ እውነት እልሀለሁ፣ በዚህ ኩነኔ
ሙላትን የሚቀበሉ ናቸው። ቀጥለሀል፤
፴፬ እና ሀ ሲለያዩም፣ ሰው ለ የደስታን ፵፪ በትእዛዛትም በኩል ልጆችህን ብርሀን
ሙላት አይቀበልም። እና እውነት ሀ አላስተማርክም፤ እና ክፉ
፴፭ ሀ ንጥረ-ነገሮች የእግዚአብሔር ድን ውም በአንተ ላይ ሀይል አለው፣ እና ይህም
ኳን ናቸው፤ አዎን፣ ሰውም የእግዚአብ የስቃይህ ምክንያት ነው።
፳፰ ለ ዮሐ. ፲፯፥፫፤ ሰው፣ የሰማይ አባት የሔዋን ውድቀት።
ት. እና ቃ. ፹፰፥፵፱፣ ፷፯። የመንፈስ ልጅ። ሐ ሞዛያ ፳፯፥፳፬–፳፮፤
ሐ ት. እና ቃ. ፶፥፳፬፤ ለ ት. እና ቃ. ፻፴፩፥፯–፰፤ ሙሴ ፭፥፱፤
፹፬፥፵፭። ፻፴፰፥፲፯። እ.አ. ፩፥፫።
ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ቅ.መ.መ. ቤዛ፣
የክርስቶስ ብርሀን። ፴፬ ሀ ፪ ኔፊ ፱፥፰–፲። ማዳን፣ ቤዛነት።
፳፱ ሀ አብር. ፫፥፲፰። ለ ቅ.መ.መ. ደስታ። መ ሞሮኒ ፰፥፰፣ ፲፪፣ ፳፪፤
ቅ.መ.መ. ሰው፣ ሰዎች፤ ፴፭ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፳፪። ት. እና ቃ. ፳፱፥፵፮–፵፯።
ቅድመ ምድራዊ ህይወት። ለ ፩ ቆሮ. ፫፥፲፮–፲፯። ቅ.መ.መ. ደህንነት—
ለ ቅ.መ.መ. እውቀተኛነት፣ ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ የልጆች ደህንነት።
እውቀተኛዎች። ክርስቶስ—የክርስቶስ ክብር፤ ፴፱ ሀ ሕዝ. ፳፥፲፰–፲፱፤
፴ ሀ ፪ ኔፊ ፪፥፲፫–፳፯። ክብር። አልማ ፫፥፰።
፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ። ለ ት. እና ቃ. ፻፴፥፲፰–፲፱፤ ቅ.መ.መ. ባህል።
ለ ዘዳግ. ፴፥፲፩–፲፬፤ አብር. ፫፥፲፱። ለ ማቴ. ፲፫፥፲፰–፲፱፤
ት. እና ቃ. ፹፬፥፳፫–፳፬። ቅ.መ.መ. እውቀተኛነት፣ ፪ ቆሮ. ፬፥፫–፬፤
፴፪ ሀ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ የክርስቶስ እውቀተኛዎች። አልማ ፲፪፥፱–፲፩።
ብርሀን፤ ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፮–፲፫። ፵ ሀ ቅ.መ.መ. ቤተሰብ—
እውነት። ፴፯ ሀ ሙሴ ፩፥፲፪–፲፮። የወላጆች ሀላፊነቶች።
፴፫ ሀ ት. እና ቃ. ፸፯፥፪፤ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። ፵፪ ሀ ፩ ሳሙ. ፫፥፲፩–፲፫፤
አብር. ፭፥፯–፰። ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. የዋህ፣ የዋህነት። ት. እና ቃ. ፷፰፥፳፭–፴፩።
ቅ.መ.መ. ሰው፣ ሰዎች— ለ ቅ.መ.መ. የአዳም እና
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፫፥፵፫–፶፫ ፻፹፮
፵፫ አሁንም ትእዛዝ እሰጥሀለሁ—የም ስጣችሁ ሀይል ይኖረዋል፣ እና ከስፍራችሁ
ትድን ቢሆን ቤትህን ሀ በስርዓት አደራጅ፣ ያስወጣችኋል።
በቤትህ ውስጥ አያሌ ትክክል ያልሆኑ ነገ ፶ የቤተክርስቲያኔ ኤጲስ ቆጶስ፣ አገልጋዬ
ሮች አሉና። ኒውል ኬ ዊትኒም፣ ሊገሰፅ፣ እና ቤተሰቡን
፵፬ ለአገልጋዬ ስድኒ ሪግደን በእውነት በስርዓት ሊያደራጅ፣ እና በቤትም በተጨ
እለዋለሁ፣ በአንዳንድ ነገሮች ልጆቹን ማሪ ቅን እና አሳቢ እንዲሆኑ፣ እና ዘወት
በሚመለከት ትእዛዝን አላከበረም፤ ስለ ርም እንዲጸልዩ ሊያደርግ ያስፈልገዋል፣
ዚህ፣ አስቀድሞ ቤቱን በስርዓት ያደራጅ። ወይም ሀ ከስፍራቸው ይወጣሉ።
፵፭ በእውነት፣ ለአገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ፶፩ ባልንጀሮቼ፣ አሁን እላችኋለሁ፣ አገ
ዳግማዊ ይህን እላለሁ፣ ወይም በሌላ ልጋዬ ስድኒ ሪግደን በጉዞው ይሂድ፣ እና
ቃላት፣ ባልንጀሮቼ ብዬ እጠራችኋለሁ፣ ይፍጠን፣ እና ደግሞም በምሰጠው የንግግር
እናንት ሀ ባልንጀሮቼ ናችሁና፣ እና ከእኔም ችሎታ የጌታን ሀ የተወደደች አመትን፣ እና
ጋር ውርስ ይኖራችኋል— የደህንነትን ወንጌልን ያውጅ፤ እና በአንድ
፵፮ ሀ አግልጋዮቼ ብዬ የምጠራችሁ በአ አላማ በምታደርጉት የእምነት ጸሎት እደ
ለም ምክንያት ነው፣ እና እናንተም ለእ ግፈዋለሁ።
ነርሱ በእኔ ምክንያት አገልጋዮቻቸው ፶፪ እና አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ፣
ናችሁ— እና ፍረድሪክ ጂ ዊሊያምስም ይፍጠኑ፣
፵፯ አሁንም፣ በእውነት ለአገልጋዬ እና እንድ እምነት ጸሎታቸውም ይሰጣ
ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እላለሁ—ትእዛዛትን ቸዋል፤ እና እኔ የምላችሁን እስከጠበቃ
አላከበርክም፣ እና በጌታ ፊትም ሀ ተገስጸህ ችሁ ድረስ በዚህ አለምም፣ ሆነ በሚመ
መቆም ያስፈልግሀል፤ ጣው አለም አትሸነፉም።
፵፰ ሀ ቤተሰብህ ንስሀ መግባትና አንዳንድ ፶፫ እና፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ቅዱስ
ነገሮችን መተው አለባቸው፣ እና የምትላቸ መጻሕፍቴን ሀ ለመተርጎም እንድትፈጥኑ፣
ውንም በቅንነት ማድመጥ ያስፈልጋቸዋል፣ እና የታሪክ፣ እና የሀገሮች፣ እና የመንግ
ወይም ከስፍራቸው ይወጣሉ። ስታት፣ የእግዚአብሔር እና የሰው ህግጋት
፵፱ ለአንዱ የምለው ለሁሉም እላለሁ፤ ለ 
እውቀትን ሐ እንድታገኙ ፍቃዴ ነው፣
ዘወትር ሀ ጸልዩ አለበለዚያም ክፉው በው ይህም ሁሉ ለፅዮን ደህንነት ነው። አሜን።

ክፍል ፺፬
በነሀሴ ፪፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተ
ሰጠ ራዕይ። ሀይረም ስሚዝ፣ ሬኖልድስ ከሁን፣ እና ጄርድ ካርተር ለቤተክርስ
ቲያን መገንባት በኮሚቴነት ተመድበዋል።
፩–፱፣ ጌታ ለቀዳሚ አመራር ስራ ስለሚ ፲፪፣ የማተሚያ ቤት ይገንባ፤ ፲፫–፲፯፣
ገነባው ቤት የሚመለከት ትእዛዝ ሰጠ፤ ፲– ልዩ ውርሶች ተመድበዋል።
፵፫ ሀ ፩ ጢሞ. ፫፥፬–፭። ፵፯ ሀ ት. እና ቃ. ፺፭፥፩–፪። ፶፩ ሀ ሉቃ. ፬፥፲፱።
፵፭ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፷፫፤ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ፶፫ ሀ ቅ.መ.መ. የጆሴፍ ስሚዝ
፹፰፥፷፪። ፵፰ ሀ ቅ.መ.መ. ቤተሰብ— ትርጉም (ጆ.ስ.ት.)።
፵፮ ሀ ዘሌዋ. ፳፭፥፶፭፤ የልጆች ሀላፊነቶች። ለ ቅ.መ.መ. እውቀት።
፩ ኔፊ ፳፩፥፫–፰። ፵፱ ሀ ፫ ኔፊ ፲፰፥፲፭–፳፩። ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፮–፹፣
ቅ.መ.መ. አገልግሎት። ፶ ሀ ት. እና ቃ. ፷፬፥፵። ፻፲፰።
፻፹፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፬፥፩–፲፯
፩ ደግሞም፣ ሀ ባልንጀሮቼ እውነት እላች ፲ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ሁለ
ኋለሁ፣ በዚህ በከርትላንድ ምድር ውስጥ፣ ተኛው ከፊሉ መሬት ለእኔ ቤት መሰሪያ፣
በቤቴ በመጀመር፣ የፅዮን ለ ካስማ ከተማን ለቅዱስ መጻሕፍቴ ሀ መታተምና ለ መተር
ጅማሬ መሰረት ለመጣል እና ለማዘጋጀት ጎም ስራ፣ እና ለማዛችሁ ማንኛቸውም ነገ
ትእዛዝን እሰጣችኋለሁ። ሮች ሁሉ፣ ለእኔ ይቀደስ።
፪ እነሆም፣ በሰጠኋችሁ ሀ ምሳሌ መሰረት ፲፩ እና ይህም፣ በውስጥ አደባባዩ፣
መደረግ አለበት። አስራ ሰባት ሜትር በሀያ ሜትር ስፋት እና
፫ እና በደቡብ ያለው የመጀመሪያው ርዝመት ይሁን፤ እና የበታች እና የላይ
ከፊል መሬት ለእኔ፣ ራዕዮችን ለሚቀበሉ አደባባይ ይኑረው።
በት ለአመራር ስራ፣ ለአመራር ቤት መሰ ፲፪ እና ይህም ቤት ከመሰረቱ ጀምሮ፣
ሪያ ይቀደስ፤ እናም ይህም ቤተክርስቲያኗን ለህትመት ስራ፣ በሚሰጣችሁ ንድፍ መሰ
እና መንግስቱን በሚመለከቱ ሁሉም ነገሮች ረት በሁሉም ነገሮች ቅዱስ እና ያልረከሰ
ሀ 
ለአመራር አገልግሎት ስራ ነው። እንዲሆን ማንኛቸውም በማዛችሁ ሁሉም
፬ እውነት እላችኋለሁ፣ ይህም፣ በውስጠ ነገሮች ሁሉ ለጌታ ይቀደስ።
ኛው አደባባይ፣ አስራ ሰባት ሜትር በሀያ ፲፫ እና በሶስተኛው ከፊል መሬት ላይ
ሜትር ስፋት እና ርዝመቱ ይሁን። አገልጋዬ ሀይረም ስሚዝ ውርሱን ይቀ
፭ እና፣ ከዚህ በኋላ በሚሰጣችሁ ንድፍ በል።
መሰረት፣ የታች አደባባይና የላይ አደባ ፲፬ እና በሰሜን ላይ ባለው በመጀመሪያው
ባይ ይኑረው። እና በሁለተኛው ከፊል ስፍራ ላይ አገልጋዬ
፮ እና፣ በክህነት ስልጣን ስርዓት መሰ ሬኖልድስ ከሁን እና ጀርድ ካርተር ውርሶ
ረት፣ ከዚህ በኋላ በሚሰጣችሁ ንድፍ መሰ ቻቸውን ይቀበሉ—
ረት፣ ይህ ከመሰረቱ ጀምሮ ለጌታ ይቀደስ። ፲፭ የመደብኩላቸውን ስራ ያከናውኑ
፯ እና ይህም ለአመራር ስራ ለጌታ ሁሉ ዘንድ፣ እኔ ጌታ በሰጠኋችሁ ትእዛዝ መሰ
ይቀደስ። ረት የቤቶቼ የግንባታ ኮሚቴ ይሁኑ።
፰ እና ማንኛውም ሀ እርኩስ ነገር ወደው ፲፮ እነዚህ ሁለት ቤቶች እነርሱን በሚ
ስጥ እንዲገባ አትፍቀዱ፤ እና ለ ክብሬም መለከት ትእዛዝ እስክሰጣችሁ ድረስ እን
በዚያ ይሆናል፣ እና በዚያም እገኛለሁ። ዳይገነቡ።
፱ ማንኛውም ሀ እርኩስ ነገር ቢገባበት ፲፯ አሁንም በዚህ ጊዜ ምንም ተጨማሪ
ግን፣ ክብሬ በዚያ አይሆንም፤ እና ወደዚ ነገርን አልሰጣችሁም። አሜን።
ህም አልገባም።

ክፍል ፺፭
በሰኔ ፩፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተ
ሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ የማምለኪያ እና የመማሪያ ቤት፣ በልዩም የጌታ ቤት፣
እንዲሰሩ ቀጣይ መለኮታዊ መመሪያ የተሰጠበት ነው (ክፍል ፹፰፥፻፲፱–፻፴፮ን
ተመልከቱ)።
፺፬ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፺፫፥፵፭። ፰ ሀ ሉቃ. ፲፱፥፵፭–፵፮፤ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፺፯፥፲፭–፲፯።
ለ ቅ.መ.መ. ካስማ። ት. እና ቃ. ፻፱፥፲፮–፳። ፲ ሀ ት. እና ቃ. ፻፬፥፶፰–፶፱።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፪፥፲፬–፲፭። ለ ፩ ነገሥ. ፰፥፲–፲፩። ለ ቅ.መ.መ. የጆሴፍ ስሚዝ
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፱፣ ፳፪። ቅ.መ.መ. ክብር። ትርጉም (ጆ.ስ.ት.)።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፭፥፩–፲፫ ፻፹፰
፩–፮፣ ቅዱሳን የጌታን ቤት ለመስራት ባሳ ፮ ያልተመረጡትም በጣም አሳዛኝ ኃጢ
ዩት ድክመት ይገሰጻሉ፤ ፯–፲፣ ጌታ ቤቱን አት ሰርተዋል፣ በዚያም በቀትርም ጊዜ
በመጠቀም ህዝቡን ከላይ ሀይልን ሊያለብ ሀ 
በጨለማ ይሄዳሉ።
ሳቸው ይፈልጋል፤ ፲፩–፲፯፣ ቤቱም የማ ፯ እና ለዚህም ምክንያት ሀ ጾማችሁ እና
ምለኪያ ቦታ እና ለሐዋርያት ትምህርት ልቅሶአችሁ፣ ወደ ለ ፀባኦት ጌታ፣ ይህም
ቤት እንዲሆን ይቀደስ። ሲተረጎም የመጀመሪያው ቀን ሐ ፈጣሪ፣
የመጀመሪያው እና የመጨረሻው ወደሆ
፩ በእውነት ለምወዳችሁ ለእናንተ ጌታ ነው፣ ወደ እርሱ ጆሮዎች ይመጡ ዘንድ
እንዲህ ይላል፣ እና የምወዳቸውንም መ 
የክብር ስብሰባችሁን እንድትጠሩ ትእዛ
ኃጢአታቸውን ሀ ለመሰረይ ለ እገስጻቸዋ ዝን ሰጠኋችሁ።
ለሁ፣ በቅጣትም ሐ ከፈተና በሁሉም ነገሮች ፰ አዎን፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ቤትን
መ 
የሚድኑበትን መንገድ አዘጋጃለሁና፣ እና ትገነቡ ዘንድ ትእዛዝ ሰጠኋችሁ፣ በዚህ
ወድጃችኋለሁም— ቤትም የመረጥኳቸውን ከላይ ሀ መንፈሳዊ
፪ ስለዚህ፣ በፊቴ መቀጣት እና መገሰፅ ስጦታ ልሰጣችሁ አቅጃለሁ፤
ያስፈልጋችኋል፤ ፱ ይህም አብ ለእናንተ የሚገባው ሀ ቃል
፫ ሀ ቤቴን ስለመገንባት የሰጠኋችሁን፣ ኪዳን ነውና፤ ስለዚህ እንደ ኢየሩሳሌም
ታላቅ ትእዛዝ በሁሉም ነገሮች ስላላሰባች ሐዋሪያቴ፣ እንድትቆዩ አዛችኋለሁ።
ሁበት፣ አስከፊ የሆነን ኃጢአት በእኔ ላይ ፲ ይህም ቢሆን፣ አገልጋዮቼ በጣም
ሰርታችኋልና፤ አሳዛኝ ኃጢአትን ሰርተዋል፤ እና በነቢ
፬  ሀ እንግዳ የሆነን ስራዬን አከናውን ያት ሀ ትምህርት ቤትም ለ አለመስማማት
ዘንድ፣ በሁሉም ስጋ ለባሽ ላይ መንፈሴን ተነስቷል፤ ይህም ለእኔ በጣም አሳዛኝ ነው
ለ 
አፈስ ዘንድ፣ ሐዋሪያቴን ለመጨረሻ ጊዜ ይላል ጌታ፤ ስለዚህ እንዲገሰጹ ላኳቸው።
የወይኑ ስፍራዬን ሐ እንዲመለምሉ ለማዘጋ ፲፩ እውነት እላችኋለሁ፣ ቤትን እንድ
ጀት ያዘጋጀሁት ንድፍ ታላቅ ትእዛዝ በሁ ትገነቡ ፍቃዴ ነው። ትእዛዛቴን ብታከብሩ
ሉም ነገሮች አላሰባችሁበትም፤ ይህን ለመገንባት ሀይል ይኖራችኋል።
፭ ነገር ግን እነሆ፣ እውነት እላችኋ ፲፪ ትእዛዛቴን ሀ ካላከበራችሁ፣ የአብ
ለሁ፣ በመካከላችሁ የጠራኋቸው የተሾሙ ለ 
ፍቅር ከእናንተ ጋር አይቀጥልም፣ ስለ
ብዙ አሉ ነገር ግን ሀ የተመረጡት ጥቂቶች ዚህ በጭለማ ትሄዳላችሁ።
ናቸው። ፲፫ አሁን ይህ ጥበብ፣ እና የጌታ አዕምሮ
፺፭ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ት. እና ቃ. ፻፩፥፺፭። ለ ቅ.መ.መ. ያህዌህ።
ማድረግ። ለ ምሳ. ፩፥፳፫፤ ሐ ቅ.መ.መ. መፍጠር፣
ለ ዘዳግ. ፲፩፥፩–፰፤ ኢዩ. ፪፥፳፰፤ ፍጥረት።
ምሳ. ፲፫፥፲፰፤ ት. እና ቃ. ፲፱፥፴፰። መ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፣
ዕብ. ፲፪፥፭–፲፩፤ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ፤ ፸፬–፹፪፣ ፻፲፯–፻፳።
ሔለ. ፲፭፥፫፤ የመንፈስ ስጦታዎች። ፰ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፪፤
ት. እና ቃ. ፻፩፥፬–፭፤ ሐ ያዕቆ. ፭፥፷፩–፸፭፤ ፴፱፥፲፭፤ ፵፫፥፲፮፤
፻፭፥፮። ት. እና ቃ. ፳፬፥፲፱፤ ፻፲፥፱–፲።
ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ፴፫፥፫–፬። ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ስጦታ።
ተግሳጽ። ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን ፱ ሀ ሉቃ. ፳፬፥፵፱።
ሐ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። አትክልት ስፍራ። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. የነቢያት
መ ፩ ቆሮ. ፲፥፲፫። ፭ ሀ ማቴ. ፳፥፲፮፤ ትምህርት ቤት።
፫ ሀ ሐጌ. ፩፥፯–፲፩፤ ት. እና ቃ. ፻፭፥፴፭–፴፯፤ ለ ቅ.መ.መ. ጸብ።
ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፱። ፻፳፩፥፴፬–፵። ፲፪ ሀ ዮሐ. ፲፭፥፲።
ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣ ቅ.መ.መ. መመረጥ። ለ ፩ ዮሐ. ፪፥፲፣ ፲፭።
የጌታ ቤት። ፮ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ።
፬ ሀ ኢሳ. ፳፰፥፳፩፤ ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ጾም፣ መጾም።
፻፹፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፭፥፲፬–፺፮፥፮
ነው—በአለም በሚሰሩበት ሳይሆንም፣ ቤት ብከታችሁ፣ እና ለጾማችሁ፣ እና ለጸሎታ
ይሰራ፣ በአለም አይነት ኑሮ እንድትኖሩ ችሁ፣ እና ከሁሉም በላይ የሆነውን ፍላጎ
አልሰጠኋችሁምና፤ ታችሁን ሀ ለምታቀርቡበት ለእኔ ይቀደስ፣
፲፬ ስለዚህ፣ ለዚህ ሀይል ለምትመድቡት ይላል ጌታ።
እና ለምትሾሙት ለሶስታችሁ በማሳያችሁ ፲፯ እና የውስጠኛው አደባባይ ከፍተ
ስርዓት ይሰራ። ኛው ክፍልም ለሐዋሪያቴ ትምህርት ቤት
፲፭ እና በዚህ ውስጠኛ አደባባይም፣ ለእኔ ይቀደስ፣ አለ ሀ አህመን ልጅ፤ ወይም
መጠኑ አስራ ሰባት ሜትር ስፋት ይሁን፣ በሌላ ቃላት አልፈስ፤ ወይም በሌላ ቃላት፣
እና ርዝመቱም ሀያ ሜትር ይሁን። ኦሜገስ፤ እንዲሁም ለ ጌታችሁ ኢየሱስ ክር
፲፮ እና የውስጠኛው አደባባይ የታች ስቶስ። አሜን።
ክፍል ለቅዱስ ቁርባን ለማቅረብ፣ እና ለስ

ክፍል ፺፮
በሰኔ ፬፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የፅዮን
ከተማ ወይም ካስማ ስርዓትን በማሳየት፣ በከርትላንድ ላሉት ቅዱሳን እንደምሳሌ
የተሰጠ ራዕይ። ምክንያቱ የሊቀ ካህናት ጉባኤ ነበር፣ እና የሚታሰብበት ዋናው
ርዕስ ቢኖር በከርትላንድ አጠገብ ቤተክርስቲያኗ ያላትን የፍሬንች እርሻ ስፍራ
የሚባለውን ምድር ስለመሸጥ ነበር። ጉባኤው ማን የእርሻ ስፍራውን በሀላፊነት
እንደሚወስድ መስማማት ስላልቻሉ፣ ሁሉም ጉዳዩን በመመልከት ጌታን ለመ
ጠየቅ ተስማሙ።
፩፣ የከርትላንድ የፅዮን ካስማ ብርቱ ከላችሁ በምክር እንደሚወሰነው፣ በክፍ
ትሁን፤ ፪–፭፣ ኤጲስ ቆጶስ ውርሱን ለቅ ልፋይ መሬቶች ይከፋፈል።
ዱሳኑ ያካፍል፤ ፮–፱፣ ጆን ጆንሰን በት ፬ ስለዚህ፣ ይህን ጉዳይ እና፣ ቃሌን
ብብር ስርዓት አባል ይሁን። ለሰዎች ልጆች ለማምጣት አላማ፣ ሀ ስር
ዓቴን ለመጥቀም አስፈላጊ የሆነውን ክፍል
፩ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣ ይህንን ጉዳይ እን ታሟሉ ዘንድ አስታውሱ።
ዴት ለመስራት የምታውቁበት ይህም ጥበብ ፭ እነሆም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ የሰ
ይህ ነው፣ ለፅዮን ብርታት የመሰረትኳት ዎች ልጆች ልብ ለእናንተ ጥቅም በቁ
ይህች ሀ ካስማ ጠንካራ ትሆን ዘንድ ለእኔ ጥጥር ስር ለማዋል አላማ፣ ቃሌ ወደ
አስፈላጊ ነውና። ሰዎች ልጆች ይሄዱ ዘንድ ይህ ለእኔ
፪ ስለዚህ፣ አገልጋዬ ኒወል ኬ ውትኒ በጣም አስፈላጊ ነው። እንዲህም ይሁን።
ቅዱስ ቤቴን ለመገንባት ያለምኩበትን፣ አሜን።
የጠቀሳችሁትን ስፍራ በሀላፊነት ይው ፮ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ይህም
ሰድ። ጥበብ እና በእኔ አስፈላጊ ነው፣ መስዋዕቱን
፫ ደግሞም፣ በጥበብ መሰረትም፣ ውርስ የተቀበልኩለት፣ እና ጸሎቱን የሰማሁለት፣
ለሚፈልጉት ጥቅም ይሆን ዘንድ፣ በመካ ከዚህ ጀምሮ ትእዛዛቴን እስካከበረ ድረስ
፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፶፱፥፱–፲፬። ፺፮ ፩ ሀ ኢሳ. ፴፫፥፳፤ ፶፬፥፪። ቅ.መ.መ. የትብብር ስርዓት።
፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፳። ቅ.መ.መ. ካስማ።
ለ ቅ.መ.መ. ጌታ። ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፫–፬።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፮፥፯–፺፯፥፮ ፻፺
የዘለአለም ህይወት ቃል ኪዳን የምሰጠው ርዓቱ አባል መሆኑ በእኔ ዘንድ አስፈላጊ
አገልጋዬ ጆን ጆንሰን— ነው።
፯ እርሱም ሀ የዮሴፍ ትውልድ ዘር እና ፱ ስለዚህ ለዚህ በረከት ሹሙት፣ እና በዚ
ለአባቶቹ የተሰጡትን የቃል ኪዳን በረከ ያም ይኖርበት ዘንድ በእናንተ መካከል ከተ
ቶች ተካፋይ ነውና— ጠቀሰው ቤት ላይ ያሉትን እዳዎች ለመው
፰ እውነት እላችኋለሁ፣ ቃሌን ለሰዎች ሰድ በቅንነት ይፈልግ። እንዲህም ይሁን።
ልጆች ለማምጣት ይረዳ ዘንድ እርሱ የስ አሜን።

ክፍል ፺፯
በነሀሴ ፪፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዩ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ፣ ነቢዩ ጌታን ለመረጃ በጠየቀበት መልስ፣ የፅዮን፣
የጃክሰን የግዛት ክፍል ሚዙሪ ቅዱሳን ጉዳዮችን የሚያመራምር ነበር። በዚህ ጊዜ
በሚዙሪ የነበሩት የቤተክርስቲያኗ አባላት በጥልቅ እየተሰቃዩ ነበር እና በሐምሌ
፳፫፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) ከጃክሰን የግዛት ክፍል ወጥተው እንዲሄዱ ስምምነትን
እንዲፈርሙ ተገድደው ነበር።
፩–፪፣ ብዙዎቹ የፅዮን (ጃክሰን የግዛት ልና፤ ፍርድንም ሳመጣባቸው ፅድቅ አደ
ክፍል፣ ሚዙሪ) ቅዱሳን በእምነታቸው ርግ ዘንድ፣ እኔ ጌታ ሀ ለቅን እና ለምፈል
ተባርከዋል፤ ፫–፭፣ ፓርሊ ፒ ፕራት ገው ሁሉ ምህረትን አሳያለሁና።
በፅዮን ትምህርት ቤት እንዲያገለግል ታዝ ፫ እነሆ፣ በፅዮን ስላለው ሀ ትምህርት
ዟል፤ ፮–፱፣ ቃል ኪዳናቸውን የሚያከ ቤት እላችኋለሁ፣ እኔ ጌታ በፅዮን ትም
ብሩትን ጌታ ይቀበላቸዋል፤ ፲–፲፯፣ ልበ ህርት ቤት በመኖሩ፣ ደግሞም በአገልጋዬ
ንጹ የሆኑት እግዚአብሔርን የሚያዩበት ለ 
ፓርሊ ፒ ፕራትም ተደስቻለሁ፣ እርሱም
ቤት በፅዮን ይሰራ፤ ፲፰–፳፩፣ ፅዮን ልበ በእኔ ይኖራልና።
ንጹህ ነች፤ ፳፪–፳፰፣ ታማኝ ከሆነች ፅዮን ፬ በእኔ በመኖር የሚቀጥል ቢሆን ሌላ ትእ
የጌታን ቅጣት ታመልጣለች። ዛዛትን እስከምሰጠው ድረስ በፅዮን ምድር
ትምህርት ቤት ውስጥ በመሪነት ይቀጥላል።
፩ ባልንጀሮቼ እውነት እላችኋለሁ፣ በእ ፭ እናም ለትምህርት ቤቱ፣ እና ለፅዮን
ውነት ትሁት ሆነው እና በቅንነት ጥበብን ውስጥ ቤተክርስቲያን መታነጽ ቅዱሳን
ለመማርና እውነትን ለማግኘት ስለሚጥ መጻህፍትን ሁሉ እና ሚስጥራትን ለማ
ሩት ብዙዎች፣ ሀ በፅዮን ምድር ስላሉት ወን ብራራት በሚበዙ በረከቶች እባርከዋለሁ።
ድሞቻችሁ ያለኝን ፈቃድ አሳያችሁ ዘንድ ፮ እና ለሚቀሩት ትምህርት ቤትም፣ እኔ
በድምጼ፣ እንዲሁም በመንፈሴ ድምፅ እና ጌታ፣ ምህረትን ለማሳየት ፈቃደኛ ነኝ፤
ገራችኋለሁ። ይህም ቢሆን፣ ሀ መገሰፅ የሚያስፈልጋቸው
፪ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እንደ ሌሎችም አሉ፣ እና ስራዎቻቸውም እንዲ
ነዚህ አይነቶች የተባረኩ ናቸው፣ ያገኙታ ታወቁ ይደረጋል።
፯ ሀ ቅ.መ.መ. ዮሴፍ፣ ሞዛያ ፫፥፲፱። ፓርሊ ፓርከር።
የያዕቆብ ልጅ። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. የነቢያት ፮ ሀ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ።
፺፯ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ትምህርት ቤት።
፪ ሀ ማቴ. ፭፥፭፤ ለ ቅ.መ.መ. ፕራት፣
፻፺፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፯፥፯–፳፩
፯ ሀ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ ንግስቱ ሀ ቁልፍ፣ በምድር ላይ ያለው የእግ
እና መልካም ለ ፍሬ የማይሰጥ ዛፍ ሁሉ ዚአብሔር ለ መንግስትን በሚመለከት ሁሉ፣
ይቈረጣል እና ወደ እሳትም ይጣላል። እኔ በዚህ ሁሉ ፍጹም ሐ መረዳት ይኖራቸው
ጌታ ተናግሬዋለሁ። ዘንድ ነው።
፰ እውነት እላችኋለሁ፣ በመካከላቸው ፲፭ እና በጌታ ስም ቤትን ለእኔ እስከሰሩ
ሀ 
ልቦቻቸው ለ ታማኝ እንደሆኑ፣ እና እን ልኝ ድረስ፣ እና እንዳይረከስ፣ ማንኛው
ደተሰበሩ፣ እና መንፈሶቻቸው እንደተዋ ንም ሀ እርኩስ ነገር እንዲገባበት እስካልፈ
ረዱ የሚያውቁ፣ እና ቃል ኪዳኖቻቸውን ቀዱ ድረስ፣ ለ ክብሬ ያርፍበታል፤
ሐ 
በመስዋዕት—አዎን፣ እኔ ጌታ በማዝዘው ፲፮ አዎን፣ እና በዚያም ሀ እገኛልሁ፣
እያንዳንዱ መስዋእት—ለመከተል መ ፈቃ እመጣበታለሁና፣ እና የሚገባበት ለ ንጹህ
ደኛ የሆኑት ሁሉ፣ እኔ ሠ እቀበላቸዋለሁ። ልብ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያያል።
፱ እኔ ጌታ በመልካም ምድር ውስጥ፣ ፲፯ ነገር ግን የረከሰ ቢሆን አልመጣበ
በንጹህ ወንዝ አጠገብ እንደተተከለ፣ ውድ ትም፣ እና ክብሬም አይገኝበትም፤ ቅዱስ
ፍሬዎች እንደሚሰጥ፣ በጣም ፍሬአማ እን ወዳልሆነ ቤተመቅደስ አልመጣምና።
ደሆነ ዛፍ እንዲፈሩ አደርጋለሁ። ፲፰ እሁንም እነሆ፣ ፅዮን እነዚህን ነገሮች
፲ እውነት እላችኋለሁ፣ በፅዮን ምድር ካደረገች ሀ ትበለፅጋለች፣ እና ታድጋለችም
ውስጥ በሰጠኋችሁ ሀ ንድፍ መሰረት ለ ቤት እናም በጣም የከበረች፣ በጣም ታላቅ፣ እና
ይሰራልኝ ዘንድ ፍቃዴ ነው። በጣም አስፈሪም ትሆናለች።
፲፩ አዎን፣ በቶሎም በህዝቤ አስራት ፲፱ እና የምድር ሀ ህዝብም ያከብሯታል፣
ይሰራ። እና እንዲህም ይላሉ፥ በእርግጥም ለ ፅዮን
፲፪ እነሆ፣ ለፅዮን ደህንነት ሀ ቤት ለእኔ የእግዚአብሔር ከተማ ነች፣ እና በእርግ
ይሰራ ዘንድ፣ ከእጆቻቸው እኔ ጌታ የምጠ ጥም ፅዮን ልትወድቅ አትችልም፣ ወይም
ብቅባቸው ለ አስራትና መስዋዕት ይህ ነው— ከስፍራዋ አትወጣም፣ እግዚአብሔር በዚያ
፲፫ ለቅዱሳን ሁሉ ሀ ምስጋናን የማቅረ ነውና፣ እና የጌታም እጅ በዚያ ነው፤
ቢያ ቦታ፣ እና በአገልግሎቱ ስራ በተለ ፳ እና በጉልበቱ ሀይል መድሀኒቷና ታላቅ
ያዩት ጥሪአቸው እና ሀላፊነታቸው የተጠ ሀ 
ማማዋ እንደሚሆን መሀላ ገብቷል።
ሩት ሁሉ የሚማሩበት ቦታ፤ ፳፩ ስለዚህ፣ በእውነት ጌታ እንዲህ
፲፬ በአገልግሎታቸው፣ በአስተያየታ ይላል፣ ሀ ፅዮን ትደሰት፣ ይህች ፅዮን
ቸው፣ በመሰረታዊ መርህ፣ እና በትምህ ነውና—ልበ ንጹህ፤ ስለዚህ፣ ኃጥአን ሁሉ
ርታቸው፣ እና በላያችሁ የተሰጣችሁ የመ ሲያዝኑ ፅዮን ትደሰት።
፯ ሀ ማቴ. ፫፥፲። ለ ቅ.መ.መ. አስራት፣ ት. እና ቃ. ፷፯፥፲–፲፫፤
ለ ሉቃ. ፮፥፵፫–፵፭፤ አስራት መክፈል። ፹፰፥፷፰።
አልማ ፭፥፴፮፣ ፶፪፤ ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት።
፫ ኔፊ ፲፬፥፲፭–፳። ምስጋናን፣ ምስጋና ፲፰ ሀ ት. እና ቃ. ፺፥፳፬፤ ፻፥፲፭።
፰ ሀ ቅ.መ.መ. የተሰበረ ልብ። መስጠት። ፲፱ ሀ ኢሳ. ፷፥፲፬፤
ለ ቅ.መ.መ. ታማኝ፣ ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ዘካ. ፪፥፲–፲፪፤
ታማኝነት። መንግስት ወይም ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፮–፸፤
ሐ ቅ.መ.መ. መስዋዕት። መንግስተ ሰማያት። ፵፱፥፲።
መ ት. እና ቃ. ፷፬፥፴፬። ለ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ለ ቅ.መ.መ. አዲሲቱ
ሠ ት. እና ቃ. ፶፪፥፲፭፤ ሐ ቅ.መ.መ. ማስተዋል። ኢየሩሳሌም።
፻፴፪፥፶። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፺፬፥፱፤ ፳ ሀ ፪ ሳሙ. ፳፪፥፫።
፲ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፭፥፲፬–፲፮። ፻፱፥፳–፳፩። ፳፩ ሀ ሙሴ ፯፥፲፰።
ለ ት. እና ቃ. ፶፯፥፫፤ ለ ሐጌ. ፪፥፯፤ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት፤
፹፰፥፻፲፱፤ ፻፳፬፥፶፩። ት. እና ቃ. ፹፬፥፭። ፅዮን።
፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣ ፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፥፩–፲።
የጌታ ቤት። ለ ማቴ. ፭፥፰፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፯፥፳፪–፳፰ ፻፺፪
፳፪ እነሆም፣ እና አስተውሉ፣ በኃጢአተ ሮች ሁሉ ባትከተል ግን፣ በሁሉም ስራዎቿ
ኞቹ ላይ ሀ በቀል እንደ አውሎ ንፋስ ፈጥኖ መሰረት በታላቅ ስቃይ፣ ሀ ቸነፈር፣ መቅ
መጥቷል፤ እና ማንስ ያመልጠዋል? ሰፍት፣ በጎራዴ፣ ለ በበቀል፣ ሐ በምትበላም
፳፫ የጌታ ሀ መከራም ቀንና ሌሊት ያል እሳት መ እጎበኛታለሁ።
ፋል፤ ወሬውንም መላውን ህዝብ ያስደነ ፳፯ ይህም ቢሆን፣ እኔ ጌታ መስዋዕቴን
ግጣል፤ አዎን፣ ጌታ እስከሚመጣም አይ እንደተቀበልኩ በጆሮዋ ይህ አንድ ጊዜ ይነ
ቆምም፤ በብላት፤ እና ኃጢአት ከዚህ በኋላ የማ
፳፬ የጌታ ቁጣ በርኩሰታቸውና በክፉ ትሰራ ቢሆን ከእነዚህ ነገሮች ሀ ማንኛቸውም
ስራዎቻቸው ሁሉ ላይ ተቀጣጥሏልና። አይደርሱባትም።
፳፭ ይህም ቢሆን፣ ፅዮን ያዘዝኳትን ማን ፳፰ እና በበረከቶች ሀ እባርካታለሁ፣ እና
ኛውም ነገሮች ሁሉ የምትከተል ከሆነችም በእርሷና በትውልዶቿ ላይ ለዘለአለም የሚ
ሀ 
ታመልጣለች። ሆኑ በረከቶች አበዛላታለሁ፣ ይላል ጌታ
፳፮ ነገር ግን፣ ያዘዝኳትን ማንኛውም ነገ አምላካችሁ። አሜን።

ክፍል ፺፰
በነሀሴ ፮፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ የመጣው በሚዙሪ ቅዱሳን በመሰደዳቸው ምክንያት
ነበር። ተጨማሪ የቤተክርስቲያኗ አባላት በምዙሪ መስፈራቸው፣ በቅዱሳን ቁጥ
ሮች፣ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ተፅዕኖአቸው፣ እና በባህልና በሀይማኖት ልዩነቶች
ምክንያት ፍርሀት የነበራቸውን አንዳንድ ሌሎች ሰፋሪዎችን ረብሾ ነበር። በሀምሌ
፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. )፣ አመጸኛ ህዝብ የቤተክርስቲያኗን ንብረት አፈረሱ፣ ሁለት
የቤተክርስቲያኗ አባላትን ሬንጅ ቀብተው በላባ ሸፈኑ፣ እናም ቅዱሳን ከጃክሰን
አውራጃ ወጥተው እንዲሄዱ በግድ ጠየቁ። ምንም እንኳ በሚዙሪ የነበሩት ችግ
ሮች ዜና ለነቢዩ በከርትላንድ ውስጥ (በዘጠኝ መቶ ማይል ርቀት) እንደደረሰው
ምንም ጥርጣሬ ባይኖርም፣ የጉዳዩ አሳሳቢነት በዚህ ቀን ሊታወቀው የሚችለው
በራዕይ ብቻ ነበር።
፩–፫፣ የቅዱሳኑ ስቃይ ለጥቅማቸው ይሆ ተገሰጹ እናም ንስሀ እንዲገቡ ታዘዙ፤
ናል፤ ፬–፰፣ ቅዱሳን ለሀገሩ ህገ መንግ ፳፫–፴፪፣ ጌታ በህዝቦቹ ላይ የተጣለባ
ስት ተባባሪዎች ይሁኑ፤ ፱–፲፣ ታማኝ፣ ቸውን ስቃይ እና መከራን የሚያስተዳ
ብልህ፣ እና መልካም ሰዎች በህዝባዊ ድሩ ህጎቹን ጌታ ገለጠ፤ ፴፫–፴፰፣ ጦር
መንግስት መደገፍ ይገባቸዋል፤ ፲፩– ነት ተቀባይነት የሚያገኘው ጌታ ሲያ
፲፭፣ በጌታ ምክንያት ህይወታቸውን የሚ ዝዘው ነው፤ ፴፱–፵፰፣ ቅዱሳን፣ ንስሀ
ያጡ ዘለአለማዊ ህይወት ይኖራቸዋል፤ ቢገቡ የጌታን በቀል ለማምለጥ ለሚችሉ
፲፮–፲፰፣ ጦርነትን አስወግዱ እና ሰላምን ጠላቶቻቸውን ይቅርታን ይስጡ።
አውጁ፤ ፲፱–፳፪፣ የከርትላንድ ቅዱሳን
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. በቀል። ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፳። መ ት. እና ቃ. ፹፬፥፶፬–፶፱።
፳፫ ሀ ኢሳ. ፳፰፥፲፬–፲፱፤ ፳፮ ሀ ሉቃ. ፳፩፥፲–፲፫። ፳፯ ሀ ሕዝ. ፲፰፥፳፯።
ት. እና ቃ. ፵፭፥፴፩። ለ ሚል. ፬፥፩–፫፤ ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. መባረክ፣
፳፭ ሀ ፪ ኔፊ ፮፥፲፫–፲፰፤ ፫ ኔፊ ፳፩፥፳–፳፩። የተባረከ፣ በረከት።
ት. እና ቃ. ፷፫፥፴፬፤ ሐ ኢዩ. ፩፥፲፭–፳።
፻፺፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፰፥፩–፲፮
፩ ባልንጀሮቼ እውነት እላችኋለሁ፣ ዚህ በእርግጥም ሀ ነጻ ናችሁ፤ እና ህጉም ነጻ
ሀ 
አትፍሩ፣ ልባችሁ ይፅኑ፤ አዎን፣ ዘወ አድርጎአችኋል።
ትር ተደሰቱ፣ እና በሁሉም ነገሮች ለ ምስ ፱ ይህም ቢሆን፣ ሀ ክፉው ሲያስተዳድር
ጋናን ስጡ፤ ህዝቡ ያዝናል።
፪ ጌታን በትዕግስት ሀ ጠብቁ፣ ጸሎቶቻ ፲ ስለዚህ፣ ሀ ታማኝ ሰዎች እና ብልህ
ችሁ ወደፀባኦት ጌታ ጆሮዎች ገብተዋል፣ ሰዎች በቅንነት ይፈለጉ፣ እና መልካምና
እናም በዚህ ህትመት እና ምስክር ተመዝግ ብልህ ሰዎች ለመደገፍ ፈልጉ፤ አለበለዚ
በዋልና—እነዚህም እንዲፈጸሙ ጌታ መሀላ ያም ከዚህ በታች የሆኑት ማንኛውም ከክፉ
ገብቷል እና አውጇል። የመጣ ነው።
፫ ስለዚህ፣ እንዲሟሉም በማይለወጥ ቃል ፲፩ እና ከእግዚአብሔር አንደበት ከሚ
ኪዳን፣ ይህን የተስፋ ቃል ይሰጣችኋል፤ መጣው በእያንዳንዱ ሀ ቃል እንድትኖሩ
እና ሀ የተሰቃያችሁባቸው ነገሮች ሁሉ ለጥ ዘንድ፣ ክፉን ሁሉ እንድትተዉና በጥሩ ነገ
ቅማችሁ፣ እና ለክብሬ፣ አብረው ይሰራሉ፣ ሮች ላይ እንድትጸኑ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ።
ይላል ጌታ። ፲፪ ታማኝ ለሆነው በሥርዓት ላይ ሥር
፬ አሁንም፣ ስለምድሩ ህግጋት በእው ዓት፣ በትእዛዝም ላይ ትእዛዝ ሀ እሰጠዋለ
ነትም እላችኋለሁ፣ ህዝቤ የማዝዛቸውን ሁና፤ እና በዚህም ለ እሞክራችኋለሁ እናም
ማንኛቸውንም ነገሮች ሁሉ እንዲያደርጉ እፈትናችኋለሁም።
ፍቃዴ ነው። ፲፫ እና ለእኔ ጉዳይ፣ ለስሜ ህይወቱን
፭ እና መብቶችን እና ልዩ መብቶችን ሀ 
የሚሰጥም ዳግም ያገኘዋል፣ እንዲሁም
በመጠበቅ የነጻነትን መሰረታዊ መርህ የሚ ዘለአለማዊ ህይወትን።
ደግፈው፣ ሀ ህገ መንግስት የሆነው የምድሩ ፲፬ ስለዚህ፣ ጠላቶቻችሁን ሀ አትፍሩ፣
ለ 
ህግ ለሰው ዘር ሁሉ ነው፣ እና በፊቴም በቃል ኪዳኔ፣ ለ እስከሞትም ድረስ፣ እን
ተገቢ ነው። ደምትጸኑ፣ ብቁም ሆናችሁ እንድትገኙ፣
፮ ስለዚህ፣ እኔ ጌታ እናንተና የቤተክርስ በሁሉም ነገሮች ሐ እፈትናችሁ ዘንድ በልቤ
ቲያኔ ወንድሞቻችሁ ለዚያ ለሀገሩ ህገ መን አውጄዋለሁና፣ ይላል ጌታ።
ግስት ተባባሪዎች መሆናችሁን ተገቢ አደ ፲፭ በቃል ኪዳኔ ካልጸናችሁ ለእኔ ብቁ
ርጋችኋለሁ፤ አይደላችሁም።
፯ የሰው ህግን በሚመለከትም፣ ከዚህ ፲፮ ስለዚህ፣ ሀ ጦርነትን ለ አስወግዱና
በላይ ወይም በታች የሆነው ከክፉ የሚ ሐ 
ሰላምንም አውጁ፣ እና የልጆችን ልብ
መጣ ነው። ወደ አባቶች፣ እና የአባቶችንም ልብ ወደ
፰ እኔ ጌታ አምላክ ነጻ አደረኳችሁ፣ ስለ ልጆች መ ለመቀየር በቅንነት ፈልጉ፤
፺፰ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፮። ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፩፤ ፻፫፥፳፯–፳፰።
ለ ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣ ፻፴፬፥፭። ቅ.መ.መ. ሰማዕት፣
ምስጋናን፣ ምስጋና ፰ ሀ ዮሐ. ፰፥፴፪፤ ፪ ቆሮ. ፫፥፲፯። ሰማዕትነት።
መስጠት። ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ፤ ፲፬ ሀ ነሀ. ፬፥፲፬፤
፪ ሀ መዝ. ፳፯፥፲፬፤ ነጻ፣ ነጻነት። ት. እና ቃ. ፻፳፪፥፱።
ኢሳ. ፴፥፲፰–፲፱፤ ፱ ሀ ምሳ. ፳፱፥፪። ለ ራዕ. ፪፥፲፤
ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፵፭። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ታማኝ፣ ታማኝነት። ት. እና ቃ. ፻፴፮፥፴፩፣ ፴፱።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፪፥፯። ፲፩ ሀ ዘዳግ. ፰፥፫፤ ማቴ. ፬፥፬፤ ሐ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፶፭።
ቅ.መ.መ. ጭንቀት። ት. እና ቃ. ፹፬፥፵፫–፵፬። ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. ጦርነት።
፭ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፸፯–፹፤ ፲፪ ሀ ኢሳ. ፳፰፥፲፤ ለ አልማ ፵፰፥፲፬።
፻፱፥፶፬። ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩። ቅ.መ.መ. ሰላም የሚሰራ።
ቅ.መ.መ. ህገ መንግስት፤ ለ አብር. ፫፥፳፭–፳፮። ሐ ቅ.መ.መ. ሰላም።
መብት። ፲፫ ሀ ሉቃ. ፱፥፳፬፤ መ ሚል. ፬፥፭–፮፤
ለ ፩ ጴጥ. ፪፥፲፫–፲፬፤ ት. እና ቃ. ፻፩፥፴፭–፴፰፤ ት. እና ቃ. ፪፥፩–፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፰፥፲፯–፴፪ ፻፺፬
፲፯ ደግሞም፣ የአይሁዶችን ልብ ወደ
ሀ 
እና በትዕግስት ብትጸኑ፣ ዋጋችሁ አንድ
ነቢያት፣ እና የነቢያትንም ወደ አይሁዶች፤ መቶ እጥፍ ይሆናል።
አለበለዚያም እመጣና አለምን ሁሉ በእር ፳፮ ደግሞም፣ ለሶስተኛ ጊዜ ቢመታ
ግማን እመታታለሁ፣ እና በፊቴ ስጋ ለባሽ ችሁ፣ እና ሀ በትዕግስትም ብትጸኑ፣ ዋጋ
ሁሉ ይቃጠላል። ችሁ በአራት እጥፍ ያድጋል፤
፲፰ ልባችሁ አይታወኩ፤ በአባቴ ቤት ፳፯ እና እነዚህ ሶስት ምስክሮችም ንስሀ
ሀ 
ብዙ መኖሪያዎች አሉ፤ እና ስፍራን አዘ ባይገባ በጠላታችሁ ላይ ይቆማሉ፣ እናም
ጋጅቼላችኋለሁና፤ እናም አባቴ እና እኔ አይወገዱም።
ባለንበት እናንተም ደግሞ ትሆናላችሁ። ፳፰ አሁንም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
፲፱ እነሆ፣ እኔ ጌታ በከርትላንድ ቤተክ ያ ጠላት ወደ ፍርድ በፊቴ ባለመምጣቱ
ርስቲያን ውስጥ ባሉት ብዙዎች አልተደ ከበቀሌ ካመለጠ፣ ዳግም ወደ እናንት
ሰትኩም፤ ወይም ወደ ቤተሰባችሁ፣ እንዲሁም እስከ
፳ ኃጢአታቸውን፣ እና ክፉ መንገዶቻ ሶስት እና አራት ትውልዶች ልጅ ልጆቻ
ቸውን፣ የልባቸውን ኩራት፣ እና መጎምጀ ችሁ እንዳይመጣባችሁ በስሜ ሀ አስጠንቅ
ታችን፣ እና ርኵሰታቸውን አይተውም፣ ቁት።
እና የሰጠኋቸውን የጥበብ እና የዘለአለም ፳፱ ከዚያም፣ በእናንተ ወይም በልጆቻ
ቃላትን አይከተሉም። ችሁ፣ ወይም እስከ ሶስትና አራት ትው
፳፩ እውነት እላችኋለሁ፣ ንስሀ ባይገቡ ልዶች በልጅ ልጆቻችሁ ከመጣባችሁ፣
እና ያልኳቸውን ማንኛቸውንም ነገሮች ጠላታችሁን በእጆቻችሁ አሳልፌ እሰጣ
ባታደርጉ፣ እኔ ጌታ ሀ እገስጻቸዋለሁ እና ችኋለሁ።
የፈቀድኩትን ሁሉ አደርጋለሁ። ፴ ከዚያም ካልቀጣችሁት፣ እናንት ደግ
፳፪ ደግሜም እላችኋልሁ፣ ያዘዝኳችሁን ሞም ልጆቻችሁ እና እስከ ሶስት እና አራት
ማንኛቸውንም ነገሮች ሀ ብታደርጉ፣ እኔ ጌታ ትውልዶች የልጅ ልጆቻሁም ለፅድቃችሁ
ቁጣን እና ንዴትን ከእናንተ አርቃለሁ፣ እና ዋጋን ታገኛላችሁ።
የሲዖል ለ ደጆችም አያሸንፏችሁም። ፴፩ ይህም ቢሆን፣ ጠላታችሁ በእጆቻ
፳፫ አሁን፣ ስለቤተሰቦቻችሁ በሚመ ችሁ ውስጥ ነው፤ እና በስራው በኩል ዋጋ
ለከት እናገራችኋለሁ—ሰዎች እናንተን ከሰጣችሁት ተገቢን ነገር አደረጋችሁ፤
ወይም ቤተሰቦቻችሁን አንዴ ሀ ቢመቷ ህይወታችሁን የሚሻ ቢሆን፣ እና ህይወ
ችሁ፣ እና በትዕግስት ብትጸኑ እና እነር ታችሁ በእርሱ አደጋ ላይ ከሆነ፣ ጠላታ
ሱንም ባትሰድቡ ወይም በቀልንም ባታደ ችሁ በእጆቻችሁ ውስጥ ነው እና ተገቢ
ርጉ፣ ዋጋን ታገኛላችሁ፤ ንም ነገር አደረጋችሁ።
፳፬ ነገር ግን በትዕግስት ባትጸኑ፣ በእና ፴፪ እነሆ፣ ይህም ለአገልጋዬ ኔፊ፣ እና
ንተ ላይ ሀ እንደተመዘነ ትክክለኛ ሚዛን ሆኖ ሀ 
ለአባቶቻችሁ፣ ለዮሴፍ፣ እና ያዕቆብ፣
ይቆጠራል። እና ለይስሀቅ፣ እና ለአብርሐም፣ እና ለቀ
፳፭ ደግሞም፣ ጠላታችሁ ለሁለተኛ ደሙት ነብያቴ እና ሐዋሪያቴ የሰጠሁት
ቢመታችሁ፣ እና ጠላታችሁን ባትሰድቡ፣ ህግ ነው።
፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. አይሁዶች። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ መሳደድ።
፲፰ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፪፤ ታዛዥ፣ መታዘዝ። ፳፬ ሀ ማቴ. ፯፥፩–፪።
ት. እና ቃ. ፶፱፥፪፤ ለ ማቴ. ፲፮፥፲፯–፲፰፤ ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. ትዕግስት።
፸፮፥፻፲፩፤ ፹፩፥፮። ት. እና ቃ. ፴፫፥፲፪–፲፫። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ማስጠንቀቅ፣
፳፩ ሀ ሞዛያ ፳፫፥፳፩፤ ፳፫ ሀ ሉቃ. ፮፥፳፱፤ ማስጠንቀቂያ።
ሔለ. ፲፪፥፫። አልማ ፵፫፥፵፮–፵፯። ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፯፥፲።
ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣
፻፺፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፰፥፴፫–፵፰
፴፫ ደግሞም፣ ከየትኞቹም ሀገሮች፣ ነገ ፵፩ እና በመጀመሪያው ከተላለፋችሁ
ዶች፣ ቋንቋዎችና ህዝብ ጋር እኔ ጌታ ካላ እና ንስሀ ካልገባ፣ ይህም ቢሆን ይቅርታ
ዘዝኳቸው በስተቀር እንዳይዋጉ ለጥንቶቹ ስጡት።
የሰጠሁት ሀ ህግ ነው። ፵፪ እና ለሁለተኛ ጊዜ ከተላለፋችሁ፣
፴፬ እና የትኛውም ሀገር፣ ነገድ፣ ወይም እና ንስሀን ባይገባ፣ ይህም ቢሆን ይቅር
ህዝብ በእነርሱ ላይ ጦርነት ቢያውጅ፣ ታን ስጡት።
እነርሱ አስቀድመው ለዚያ ህዝብ፣ ሀገር፣ ፵፫ እና ለሶስተኛ ጊዜ ቢተላለፋችሁ፣ እና
ወይም ቋንቋ ሀ የሰላም አርማን ያንሱ፤ ንስሀን ባይገባ፣ ደግሞም ይቅርታን ስጡት።
፴፭ እና ህዝቦቹ ለሰላም ያቀረቡትን፣ ፵፬ ነገር ግን ለአራተኛ ጊዜ ቢተላለፋ
ወይም ሁለተኛውን ወይም ሶስተኛውን፣ ችሁ ይቅርታ አትስጡት፣ ነገር ግን እነዚ
ባይቀበሉ፣ እነዚህን ምስክሮች በጌታ ፊት ህን ምስክሮች በጌታ ፊት አምጡ፤ እና ንስሀ
ያምጡ፤ እስከሚገባ ድረስ እና በእናንተ ላይ በተላለ
፴፮ ከዚያም እኔ ጌታ ትእዛዝን እሰጣቸ ፈው ነገሮች ሁሉ በአራት እጥፍ ዋጋ እስከ
ዋለሁ፣ እና ከእነዚያ ሀገሮች፣ ቋንቋዎችና ሚሰጣችሁ ድረስ አይደመሰሱም።
ህዝብ ጋር ጦርነትን ቢያደርጉ ድርጊታቸ ፵፭ ይህን ቢያደርግ፣ በሙሉ ልባችሁ
ውን ተገቢ ብዬ እቀበለዋለሁ። ይቅርታን ትሰጡታላችሁ፤ እና ይህን ባያ
፴፯ እና እኔ ጌታ ጦርነታቸውን፣ እና ደርግ፣ እኔ ጌታ በጠላታችሁ ላይ በአንድ
እስከ ሶስት እና አራት ትውልድ፣ የልጆ መቶ እጥፍ ሀ እበቀላለሁ፤
ቻቸውን ጦርነት፣ እና የልጅ ልጆቻቸውን ፵፮ እናም በሚጠሉኝ በልጆቹ ላይ፣ እና
ጦርነት፣ በጠላቶቻቸውም ላይ በቀልን እስ በልጅ ልጆቹ ላይ ሁሉ፣ እስከ ሀ ሶስትና
ኪያገኙ ድረስ ሀ እዋጋላቸዋለሁ። አራት ትውልድ እበቀላለሁ።
፴፰ እነሆ፣ ይህም በፊቴ ተገቢ ይሆን ፵፯ ነገር ግን፣ ልጆቹ ወይም የልጅ
ዘንድ ለሁሉም ህዝብ ምሳሌ ነው፣ ይላል ልጆች ንስሀ ቢገቡ፣ እና በሙሉ ልባቸው
ጌታ አምላካችሁ። እና በሙሉ ሀይላቸው፣ አዕምሮዋቸው፣
፴፱ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ እናም ጉልበታቸው ወደ ጌታ ሀ ቢመለሱ፣
ለመጀመሪያ ጊዜ ጠላታችሁ ወደ እናንተ እና ለተላለፉት መተላለፊያዎች፣ ወይም
ከመጣ በኋላ ንስሀ ቢገባ እና ለምህረት ወደ አባቶቻቸው፣ ወይም የአባቶቻቸው አባ
እናንተ እየለመነ ቢመጣ፣ ይቅርታ አድር ቶች ለተላለፉበት ሁሉ በአራት እጥፍ ደግ
ጉለት፣ እና በጠላታችሁም ላይ እንደምስ መው ቢመለሱ፣ ከዚያም የእናንተም ቁጣ
ክር አትያዙበት— ይመለስ፤
፵ እናም እስከ ሁለተኛና ሶስተኛ ድረስም ፵፰ እና ሀ በቀልም አይመጣባቸውም፣
ይቀጥል፤ እና ጠላታችሁ በእናንተ ላይ የተ ይላል ጌታ አምላካችሁ፣ እና መተላለፋ
ላለፈውን ንስሀ እስከገባለት ድረስ፣ እናንት ቸውም በጌታ ፊት እንደ ምስክር በእነርሱ
እስከ ሰባ ጊዜ ሰባት ሀ ይቅር በሉት። ላይ አይመጡባቸውም። አሜን።

ክፍል ፺፱
በነሀሴ ፳፱፣ ፲፰፻፴፪ (እ. አ. አ. ) በሀይረም ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
፴፫ ሀ ዘዳግ. ፳፥፲፤ ኢሳ. ፵፱፥፳፭። ፵፭ ሀ ሞር. ፰፥፳።
አልማ ፵፰፥፲፬–፲፮። ፵ ሀ ማቴ. ፲፰፥፳፩–፳፪፤ ፵፮ ሀ ዘዳግ. ፭፥፱–፲።
፴፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፭፥፴፰–፵፩። ት. እና ቃ. ፷፬፥፱–፲፩። ፵፯ ሀ ሞዛያ ፯፥፴፫፤ ሞር. ፱፥፮።
፴፯ ሀ ኢያ. ፳፫፥፲፤ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ፵፰ ሀ ሕዝ. ፲፰፥፲፱–፳፫።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፺፱፥፩–፻፥፪ ፻፺፮
ለጆን መርዶክ የተሰጠ ራዕይ። ባለቤቱ ጁሊያ ክላፕ በሚያዝያ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )
ከሞተች በኋላ፣ እናት የሌላቸው ልጆቹ ከሌሎች ቤተሰቦች ጋር እየኖሩ ሳሉ፣
ከአንድ አመት በላይ፣ ጆን መርዶክ ወንጌልን ይሰብክ ነበር።
፩–፰፣ ጆን መርዶክ ወንጌልን እንዲሰብክ ፬ እና ማንም አንተን ሀ የሚቃወም ከአባቴ
ተጠራ፣ እና እርሱን የሚቀበሉትም ጌታን እና ከቤቱ ይወገዳል፤ እና በእግረ መንገድህ
ይቀበላሉ እና ምህረትንም ያገኛሉ። በእነርሱም ላይ ምስክር ይሆን ዘንድ በተ
ሰወሩ ስፍራዎች ለ እግሮችህን ታጸዳለህ።
፩ እነሆ፣ ለአገልጋዬ ጆን መርዶክ ጌታ ፭ እነሆ እና አስተውል፣ በመጽሐፍም
እንዲህ ይላል—ወደ ምስራቅ ሀገሮች ከቤት ጥራዝ እንደ ተጻፈው፣ በእኔ ላይ ከፅድቅ
ወደ ቤት፣ ከመንደር ወደ መንደር፣ እና በመራቅ ክፉ ሥራቸው ሁሉ እወቀሳቸው
ከከተማ ወደ ከተማ ዘለአለማዊ ወንጌሌን ዘንድ፣ ሀ ለፍርድ በቶሎ ለ እመጣለሁ።
በዚያ ለሚኖሩት፣ ሀ በስደት እና በክፋት ፮ አሁንም፣ እውነት እልሀለሁ፣ ልጆች
መካከል እያወጅህ እንድትሄድ ተጠር ህን እስክታስተዳድር እና በመልካም ወደ
ተሀል። ፅዮን ኤጲስ ቆጶስ እስኪላኩ ድረስ እንድ
፪ እና ሀ የሚቀበልህም ይቀበለኛል፤ እና ትሄድ ፍቃዴ አይደለም።
በእኔ ቅዱስ መንፈስ ለ መገለጥ ቃሌን ለማ ፯ እና ከጥቂት አመታት በኋላ፣ በእኔ የም
ወጅ ሀይል ይኖርሀል። ትሻ ከሆነ፣ ውርስህን ለመቀበል ወደ መል
፫ እናማንም ሀ እንደ ትንሽ ልጅ የሚቀበ ካሚቱ ምድር መሄድ ትችላለህ፤
ልህም፣ ለ መንግስቴን ይቀበላል፤ እነርሱም ፰ አለበለዚያ እስከምትወሰድ ሀ ድረስ ወን
ብፁዓን ናቸው፥ ሐ ምህረት ያገኛሉና። ጌሌን በማወጅ ትቀጥላለህ። አሜን።

ክፍል ፻
በጥቅምት ፲፪፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በፔሪስበርግ ኒው ዮርክ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
እና ለስድኒ ሪግደን የተሰጠ ራዕይ። ሁለቱ ወንድሞች፣ ለብዙ ቀናት ከቤተሰቦ
ቻቸው ተለያይተው ስለነበር፣ ስለእነርሱ አስበው ነበር።
፩–፬፣ ጆሴፍ እና ስድኒ ለነፍሳት ደህን ፩ በእውነት ባልንጀሮቼ ሀ ስድኒ እና
ነት ወንጌሉን ይስበኩ፤ ፭–፰፣ የሚናገ ጆሴፍ፣ ጌታ ለእናንተ እንዲህ ይላል፣
ለ 

ሩትም በዚያች ሰዓት ይሰጣቸዋል፤ ፱– ቤተሰቦቻችሁ ደህና ናቸው፤ በእጆቼም


፲፪፣ ስድኒ ቃል ተቀባይ ይሁን እና ጆሴፍ ውስጥ ናቸው፣ እና መልካም እንደሚ
ገላጭ እና በምስክርም ሀያል ይሁን፤ ፲፫– መስለኝም አደርግባቸዋለሁ በእኔ ሁሉም
፲፯፣ ጌታ ንጹህ ህዝብ ያነሳል፣ እና የሚ ሀይል አለና።
ታዘዙም ይድናሉ። ፪ ስለዚህ፣ ተከተሉኝ፣ እና የምሰጣችሁ
ንም ምክር አድምጡ።
፺፱ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣ መንግስተ ሰማያት። ለ ት. እና ቃ. ፩፥፲፩–፲፬።
መሳደድ። ሐ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት። ፰ ሀ ማቴ. ፲፱፥፳፱።
፪ ሀ ማቴ. ፲፥፵። ፬ ሀ ዮሐ. ፲፪፥፵፬–፶። ፻ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሪግደን፣ ስድኒ።
ለ ፩ ቆሮ. ፪፥፬–፭። ለ ት. እና ቃ. ፸፭፥፲፱–፳፪። ለ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣
፫ ሀ ማቴ. ፲፰፥፩–፮። ፭ ሀ ይሁዳ ፩፥፲፬–፲፭። ጆሴፍ ዳግማዊ።
ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
መንግስት ወይም ክርስቶስ—ዳኛ።
፻፺፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፥፫–፲፯
፫ እነሆ፣ እናም አስተውሉ፣ በዚህ ፲ እና ለእርሱም ሀ በምስክር ሀያል እንዲ
ስፍራ፣ በዚህ ክፍለ ሀገር አካባቢ ብዙ ሆን ሀይል እሰጠዋለሁ።
ህዝብ አሉኝ፤ እና ውጤታማ በር በዚህ ፲፩ እና ቅዱሳን መጻህፍትን ሁሉ ለመዘ
አካባቢ፣ በዚህ በምስራቅ ምድር ውስጥ ርዘር ሀ ሀያል እንድትሆንም ዘንድ፣ ለእር
ይከፈታል። ሱም ቃል ተቀባይ እንድትሆን ዘንድ ሀይ
፬ ስለዚህ፣ እኔ ጌታ ወደዚህ ስፍራ ትመጡ ልን እሰጥሀለሁ፣ እና በምድር ላይ ስላለ
ዘንድ ፈቀድኩኝ፤ ለነፍሳትም ሀ ደህንነት ችው መንግስቴ ነገሮች በሚመለከት የሁ
ይህም በእኔ ዘንድ አስፈላጊ ነበርና። ሉም ነገሮች እርግጠኛነትን ታውቅ ዘንድ
፭ ስለዚህ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ወደ እርሱም ለአንተ ለ ገላጭ ይሆናል።
እነዚህ ህዝብ ድምጾቻችሁን ከፍ አድርጉ፤ ፲፪ ስለዚህ፣ በጉዞአችሁ ቀጥሉ እና ልባ
በልባችሁ የምጨምረውን ሀሳብ ሀ ተናገሩ፣ ችሁ ይደሰቱ፤ እነሆ፣ እና አስተውሉ፣ እኔ
እና በሰዎችም ፊት አታፍሩም፤ እስከመጨረሻም ከእናንተ ጋር ነኝና።
፮ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት፣ አዎን፣ ፲፫ አሁንም ሀ ፅዮንን በተመለከት ቃልን
በዚያች ጊዜም፣ ምን እንደምትናገሩ ሀ ይሰ እሰጣችኋለሁ። ምንም እንኳን ለጥቂት
ጣችኋልና። ዘመን ብትገሰፅም፣ ፅዮን ለ ትድናለች።
፯ ነገር ግን የምታውጁትን ማንኛውንም ፲፬ ወንድሞቻችሁ፣ አገልጋዮቼ ሀ ኦርሰን
ነገር በስሜ፣ በሁሉም ነገሮች በተረጋጋ ሀይድ እና ጆን ጉልድ፣ በእጆቼ ውስጥ
ልብ፣ ሀ በትሁት መንፈስ ለ ታውጁ ዘንድ ናቸው፤ እና ትእዛዛቴን እስከጠበቁ ድረስ
ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ። ይድናሉ።
፰ እና ይህን የተስፋ ቃል እሰጣችኋለሁ፣ ፲፭ ስለዚህ፣ ልባችሁ ይፅናኑ፤ በቅንነት
ይህን ስታደርጉ ለምትሉት ማንኛቸውም ለሚራመዱት፣ እና ለቤተክርስቲያኗ ቅድስ
ነገሮች ሁሉ ምስክር ይሰጣችሁ ዘንድ ሀ መን እና ጥቅም ሀ ሁሉም ነገሮች አብረው ይሰ
ፈስ ቅዱስ ይላካል። ራሉና።
፱ እና አንተ አገልጋዬ ስድኒ ለዚህ ህዝብ ፲፮ ለራሴም በፅድቅ የሚያገለግሉኝ
ሀ 
ቃል ተቀባይ እንድትሆን ፍቃዴ ነው፤ ሀ 
ንጹህ ህዝብ አስነሳለሁና፤
አዎን፣ በእውነትም በዚህ ሀላፊነት፣ እን ፲፯ እና የጌታን ስም ሀ የሚጠሩት፣ እና
ዲሁም እንደ አገልጋዬ ጆሴፍ ቃል ተቀባይ ትእዛዛቱን የሚጠብቁ ሁሉ ይድናሉ። እን
እንድትሆኑ፣ እሾምሀለሁ። ዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፻፩
በታህሳስ ፲፮ እና ፲፯፣ ፲፰፻፴፫ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ጊዜ በሚዙሪ የተሰበሰቡት ቅዱሳን በታላቅ ስደት ላይ
ነበሩ። ለአመፅ የተነሱ ህዝብ እነርሱን በጃክሰን የግዛት ክፍል ውስጥ ካሉት ቤቶ
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ደህንነት። ፱ ሀ ዘፀአ. ፬፥፲፬–፲፮፤ ፻፭፥፱–፲፣ ፴፩፣ ፴፯።
፭ ሀ ሔለ. ፭፥፲፰፤ ፪ ኔፊ ፫፥፲፯–፲፰፤ ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ሀይድ፣ ኦርሰን።
ት. እና ቃ. ፷፰፥፫–፬። ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፻፫–፻፬። ፲፭ ሀ ሮሜ ፰፥፳፰፤
፮ ሀ ማቴ. ፲፥፲፱–፳፤ ፲ ሀ ቅ.መ.መ. መመስከር። ት. እና ቃ. ፺፥፳፬፤ ፻፭፥፵።
ት. እና ቃ. ፹፬፥፹፭። ፲፩ ሀ አልማ ፲፯፥፪–፫። ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት።
፯ ሀ ቅ.መ.መ. ገር፣ ገርነት። ለ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፻፳፭። ፲፯ ሀ ኢዩ. ፪፥፴፪፤
ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፷፩። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። አልማ ፴፰፥፬–፭።
፰ ሀ ፪ ኔፊ ፴፫፥፩–፬። ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፺፱፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፩፥፩–፱ ፻፺፰
ቻቸው አሣደዋቸዋል እና አንዳንድ ቅዱሳን ራሳቸውን በቫን ቢዩረን፣ ላፈየት፣
እና ሬይ የግዛት ክፍሎች ውስጥ ለማሰባሰብ ሞከሩ፣ ነገር ግን ስደቱ ተከተላቸው።
በዚያ ጊዜ የቅዱሳኑ ዋና ክፍል በክሌይ የግዛት ክፍል ሚዙሪ ውስጥ ነበር። በቤ
ተክርስቲያኗ ግለሰቦች ላይም ብዙ የሞት ማስፈራሪያዎች ነበሩ። የጃክሰን የግ
ዛት ክፍል ቅዱሳን የቤት እቃዎቻቸውን፣ ልብሶቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን፣ እና
ሌሎች የግል ንብረቶቻቸውን አጥተው ነበር፤ እና ብዙዎቹም እህሎቻቸውም
ተደምስሠውባችው ነበር።
፩–፰፣ ቅዱሳን የተገሰጹት እና የተሰቃዩት ጌጤን በምሰራበት በዚያን ቀን የእኔ ይሆ
በመተላለፋቸው ምክንያት ነው፤ ፱–፲፭፣ ናሉ።
የጌታ ቁጣ በህዝብ ላይ ያርፋል፣ ነገር ግን ፬ ስለዚህ አንድያ ልጁን ለመስዋት እንዲ
ህዝቦቹ ይሰበሰባሉ እና ይፅናናሉ፤ ፲፮– ያቀርብ እንደታዘዘው ሀ አብርሐም ለ መገሰፅና
፳፩፣ ፅዮን እና ስቴኳ ይመሰረታሉ፤ ፳፪– መፈተን አለባቸው።
፴፩፣ በአንድ ሺህ አመት ጊዜ ህይወት ምን ፭ በግሰጻው የማይጸኑት፣ ግን ሀ የሚ
እንደሚመስል ተገልጿል፤ ፴፪–፵፪፣ በዚ ከዱኝ፣ ሁሉ ለ ሊቀደሱ አይችሉም።
ያም ጊዜ ቅዱሳን ይባረካሉ እናም ዋጋን ፮ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣ ክርክር፣ እና
ይቀበላሉ፤ ፵፫–፷፪፣ የልኡል ሰው እና ሀ 
ጸብ፣ እና ለ ቅናት፣ እና ጠብ፣ እና ሐ የመ
የወይራ ዛፍ ምሳሌ የፅዮንን ችግር እና የመ ቋመጥ እና የመመኘት ፈቃድ በመካከላቸው
ጨረሻም ደህንነትን ያመለክታል፤ ፷፫– ነበር፤ ስለዚህ በእነዚህ ነገሮች ውርሶቻቸ
፸፭፣ ቅዱሳኑ አብረው መሰብሰባቸውን ውን በክለዋል።
ይቀጥሉ፤ ፸፮–፹፣ ጌታ የዩናትድ ስቴ ፯ የጌታ አምላካቸውን ድምፅ ሀ ለማድ
ትን ህገ መንግስት መስርቷል፤ ፹፩–፻፩፣ መጥ ይዘገዩ ነበር፤ ስለዚህ፣ ጌታ አምላካ
ቅዱሳንን፣ እንደ ሴቷ እና እንዳልጸደቀው ቸው ጸሎታቸውን ያደምጥ ዘንድ፣ በችግር
ዳኛ ምሳሌ መሰረት፣ ቅዱሳንን ለስቃያ ቀናቸውም ይልስላቸው ዘንድ ዘግይቷል።
ቸው ክፍያ በቅንነት ይጠይቁ። ፰ በሰላም ቀናቸው ምክሬን ትንሽ ዋጋ
እንዳለው ተመለከቱት፤ ነገር ግን፣ ሀ በች
፩ ስለተቸገሩት፣ ሀ ስለተሰደዱ፣ እና ግራቸው ቀን፣ ሲያስፈልጋቸው ለ ይፈል
ከውርስ መሬታቸው ለ ተወርውረው ስለወ ጉኛል።
ጡት ወንድሞቻችሁ እውነት እላችኋለሁ— ፱ እውነት እላችኋለሁ፣ ኃጢአቶቻቸው
፪ እኔ ጌታ ሀ የተሰቃዩበት ስቃይ ለ በመ ቢያስቆጡም፣ ለእነርሱ አንጀቴ ሀ በርህ
ተላለፋቸው ምክንያት እንዲመጣባቸው ራሄ ተሞልቷል። ሙሉ ሁሉ ለ አላስወግዳ
ፈቅጃለሁ፤ ቸውም፤ እና ሐ በቁጣም ቀን በምህረት አስ
፫ ግን ሀ የእኔ አደርጋቸዋለሁ፣ እና መጥቼ ታውሳቸዋለሁ።
፻፩ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣ ያዕቆ. ፬፥፭። ፯ ሀ ኢሳ. ፶፱፥፪፤
መሳደድ። ቅ.መ.መ. አብርሐም። ሞዛያ ፲፩፥፳፪–፳፭፤
ለ ት. እና ቃ. ፻፫፥፩–፪፣ ለ ት. እና ቃ. ፺፭፥፩–፪፤ ፳፩፥፲፭፤
፲፩፤ ፻፱፥፵፯። ፻፴፮፥፴፩። አልማ ፭፥፴፰።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፫–፬። ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ፰ ሀ ሔለ. ፲፪፥፫።
ለ ሞዛያ ፯፥፳፱–፴፤ ፭ ሀ ማቴ. ፲፥፴፪–፴፫፤ ለ የሐዋ. ፲፯፥፳፯፤
ት. እና ቃ. ፻፫፥፬፤ ሮሜ ፩፥፲፮፤ አልማ ፴፪፥፭–፲፮።
፻፭፥፪–፲። ፪ ኔፊ ፴፩፥፲፬። ፱ ሀ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት፤
፫ ሀ ኢሳ. ፷፪፥፫፤ ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ርህራሄ።
ሚል. ፫፥፲፯፤ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ጸብ። ለ ኤር. ፴፥፲፩።
ት. እና ቃ. ፷፥፬። ለ ቅ.መ.መ. ቅናት። ሐ ት. እና ቃ. ፺፰፥፳፩–፳፪።
፬ ሀ ዘፍጥ. ፳፪፥፩–፲፬፤ ሐ ቅ.መ.መ. ምኞት።
፻፺፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፩፥፲–፳፮
፲ መሀላ ገብቻለሁ፣ እና የቁጣዬ ሀ ጎራዴ ቀር የተመደበ ምንም ሌላ ስፍራ የለም፤
ለህዝቤ እንደሚወድቅ ከዚህ በፊት በሰጠኋ ወይም፣ ለቅዱሳን መሰብሰቢያ ስራ፣
ችሁ ትእዛዝም መሰረት አዋጁ ወጥቷል፣ ከመደብኩት ስፍራ ሌላ የሚመደብ ምንም
እና እንዳልኩትም፣ ይሆናል። ስፍራ የለም—
፲፩ ቁጣዬ በሁሉም ህዝብ ላይ ያለሚዛን ፳፩ ለእነርሱ በቂ ክፍል የማይገኝበት ቀን
በቅርብም ይፈሳል፤ እና ይህን የማደርገ እስኪመጣም ድረስ፤ ከዚያም እኔ የም
ውም የጥፋታቸው ጽዋ ሀ ሲሞላ ነው። መድብላቸው ሌሎች ስፍራዎች አሉኝ፣
፲፪ እና በዚያ ቀን ሀ በመመልከቻ ማማ ላይ እና ለፅዮን ይጋርዱ እና ብርታቷም ይሆኑ
የሚገኙት ሁሉ፣ ወይም በሌላ ቃላት፣ የእኔ ዘንድ፣ እነዚህም ሀ ካስማ ተብለው ይጠ
የሆኑት እስራኤል ሁሉ ይድናሉ። ራሉ።
፲፫ እና የተበተኑት ሁሉ ሀ ይሰበሰባሉ። ፳፪ እነሆ፣ ስሜን የሚጠሩ፣ እና በዘለአ
፲፬ እና ሀ የሚያዝኑትም ሁሉ መፅናናትን ለማዊ ወንጌሌ መሰረት የሚያመልኩኝ ሁሉ
ያገኛሉ። ሀ 
እንዲሰበሰቡና በተቀደሱ ስፍራዎች ለ እን
፲፭ እና ለስሜ ሀ ህይወታቸውን አሳልፈው ዲቆሙ ፍቃዴ ነው፤
የሰጡም ሁሉ አክሊል ይጫንላቸዋል። ፳፫ እና ለሚመጣው ራዕይም ተዘጋጁ፣
፲፮ ስለዚህ፣ ፅዮንን በሚመለከት ልባችሁ በድንኳኔ ውስጥ፣ ምድርን የሚደብቀው፣
ይፅናኑ፤ ሁሉም ስጋዎች ሀ በእጆቼ ውስጥ ቤተመቅደሴን የሚሸፍነው ሀ መጋረጃ ይወ
ናቸውና፤ ዕረፉ እና እኔም አምላክ እንደ ልቃል፣ እና ስጋ ለባሽ ሁሉ በአንድነት
ሆንሁ ለ እወቁ፤ ለ 
ያዩኛል።
፲፯ ልጆቿ ቢበተኑም፣ ሀ ፅዮን ከስፍራዋ ፳፬ እና ሀ የሚበሰብሱ እያንዳንዱ ነገ
አትወጣም። ሮች፣ በምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎች፣
፲፰ የሚቀሩት እና ንጹህ ልብ ያላቸው፣ ወይም የሜዳ እንስሳት፣ ወይም የሰማይ
ይመለሳሉ እና እነርሱና ልጆቻቸው በዘለ አዕዋፋት፣ ወይም የባሕር ዓሦች ሁሉ
አለማዊ ደስታ ሀ መዝሙሮች፣ በፅዮን የፈ ለ 
ይነድዳሉ፤
ረሱትን ለ ለመገንባት ሐ ወደውርሳቸው ይመ ፳፭ ደግሞም አለቶችም በትልቅ ትኵ
ጣሉ— ሳት ሀ ይቀልጣሉ፤ እና እውቀቴና ለ ክብሬ
፲፱ እና እነዚህ ነገሮች ሁሉ ነቢያት ይፈ በምድር ሁሉ እንዲኖሩ፣ ሁሉም ነገሮች
ጽሙ ዘንድ ነው። ሐ 
አዲስ ይሆናሉ።
፳ እነሆም፣ ከመደብኩት ሀ ስፍራ በስተ ፳፮ እና በዚያም ቀን የሰዎች ሀ ጥላቻ፣ የእ
፲ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፲፫–፲፬። ት. እና ቃ. ፵፭፥፸፩። ት. እና ቃ. ፴፰፥፰፤ ፺፫፥፩።
፲፩ ሀ ሔለ. ፲፫፥፲፬፤ ቅ.መ.መ. መዘመር። ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ኤተር ፪፥፱–፲፩። ለ ዓሞ. ፱፥፲፫–፲፭፤ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ። ት. እና ቃ. ፹፬፥፪– ፳፬ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፳፬።
፲፫ ሀ ዘዳግ. ፴፥፫–፮፤ ፭፤ ፻፫፥፲፩። ለ ሶፎ. ፩፥፪–፫፤
፩ ኔፊ ፲፥፲፬። ሐ ት. እና ቃ. ፻፫፥፲፩–፲፬። ሚል. ፬፥፩፤
ቅ.መ.መ. እስራኤል— ፳ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፩–፬። ት. እና ቃ. ፹፰፥፺፬፤
የእስራኤል መሰብሰብ። ፳፩ ሀ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፫–፲፬፤ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፯።
፲፬ ሀ ማቴ. ፭፥፬። ፻፲፭፥፮፣ ፲፯–፲፰። ፳፭ ሀ ዓሞ. ፱፥፭፤
፲፭ ሀ ማቴ. ፲፥፴፱። ቅ.መ.መ. ካስማ። ፪ ጴጥ. ፫፥፲–፲፬።
ቅ.መ.መ. ሰማዕት፣ ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ቅ.መ.መ. ምድር—
ሰማዕትነት። የእስራኤል መሰብሰብ። ምድርን ማፅዳት።
፲፮ ሀ ሙሴ ፮፥፴፪። ለ ማቴ. ፳፬፥፲፭፤ ለ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት።
ለ ዘፀአ. ፲፬፥፲፫–፲፬፤ ት. እና ቃ. ፵፭፥፴፪፤ ሐ ራዕ. ፳፩፥፭።
መዝ. ፵፮፥፲። ፻፲፭፥፮። ፳፮ ሀ ኢሳ. ፲፩፥፮–፱።
፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ዐይነ-እርግብ። ቅ.መ.መ. ጠላትነት።
፲፰ ሀ ኢሳ. ፴፭፥፲፤ ለ ኢሳ. ፵፥፭፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፩፥፳፯–፵፬ ፪፻
ንስሳትም ጥላቻ፣ አዎን፣ የሁሉም ስጋ ለባስ በዚህ አለም ደስታችሁ ሙሉ አይደለ
ጥላቻ ከፊቴ ለ ይቋረጣል። ምና፣ ነገር ግን በእኔ ለ ደስታችሁ ሙላት
፳፯ እና በዚያም ቀን ማንም ሰው ያሻውን አለው።
ቢጠይቅ፣ ይሰጠዋል። ፴፯ ስለዚህ፣ ስለሰውነት አታስቡ፣ ወይም
፳፰ እና በዚያም ቀን ሀ ሰይጣንም ሰውን ስለሰውነት ህይወት፤ ነገር ግን ሀ ለነፍስ፣ እና
ለመፈተን ሀይል አይኖረውም። ስለ ነፍስ ህይወትም አስቡ።
፳፱ እና ሀ ሀዘንም አይኖርም ምክንያቱም ፴፰ እና ሀ በትዕግስት ነፍሶቻችሁን ታገኙ
ሞት የለምና። ዘንድ፣ የጌታን ፊት ዘወትር ለ እሹ፣ እና ዘለ
፴ በዚያም ቀን ሀ ህጻን አርጅቶ ካልሆነ አለማዊ ህይወትም ይኖራችኋል።
በቀር አይሞትም፤ እና ህይወቱም እንደ ፴፱ ሰዎች ሀ ወደ ዘለአለማዊ ወንጌሌ
ዛፍ ህይወት ይሆናል፤ ሲጠሩ፣ እና በዘለአለማዊነትም ቃል ኪዳ
፴፩ እና ሲሞትም አያንቀላፋም፣ ያም ንን ሲገቡ፣ እንደምድር ለ ጨው እና የሰዎች
በምድር ውስጥ አይቆይም፣ ነገር ግን በቅጽ ጣዕም ሆነው ይቆጠራሉ።
በት ዓይን ሀ ይለወጣል፣ እና ለ ይነጠቃል፣ ፵ የሰዎች ጣዕም እንዲሆኑም ይጠራሉ፤
እና ማረፊያውም የከበረ ይሆናል። ስለዚህ፣ ያ የምድር ጨው ጣዕሙን ካጣ፣
፴፪ አዎን፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ጌታ እነሆ፣ ጨውም ከዚያን ጊዜ በኋላ ከንቱ
በሚመጣበት በዚያ ሀ ቀን፣ ሁሉንም ነገ ይሆናል፣ ነገር ግን ይጣላል፣ እናም በሰ
ሮች ለ ይገልጣል— ዎች እግርም ይረገጣል።
፴፫ ያለፉትን ነገሮች፣ እና ማንም ሰው ፵፩ እነሆ፣ ስለፅዮን ልጆች፣ እንዲሁም
የማያውቃቸውን ሀ የተደበቁ ነገሮችን፣ የም ሁሉም ሳይሆን ብዙዎቹን፣ የሚመለከት
ድር ነገሮችን፣ የተሰራበትን፣ እና አላማቸ ጥበብ ይህም ነው፤ ተላላፊዎች ሆነው ተገ
ውን እና እቅዳቸውንም ይገልጣል— ኝተዋል፣ ስለዚህ ሀ መገሰፅም ያስፈልጋቸ
፴፬ በጣም ውድ ስለሆኑ ነገሮች፣ ከበላይ ዋል—
ስላሉ ነገሮች፣ እና ከበታች ስላሉ ነገሮች፣ ፵፪ ራሱን ሀ ከፍ የሚያደርግ ሁሉ ይዋረ
በምድር ውስጥ፣ እና በምድር ላይ፣ እና ዳል፣ ራሱንም ለ የሚያዋርድ ከፍ ይላል።
በሰማይ ውስጥ ስላሉ ነገሮችም ይገልጣል። ፵፫ አሁንም፣ ስለፅዮን ቤዛነት በሚመ
፴፭ እና ስለስሜ ሀ በመሰደድ የተሰቃዩት ለከት ፈቃዴን ታውቁ ዘንድ፣ ምሳሌ አሳ
ሁሉ፣ እና በእምነት የሚፅናኑት፣ ምንም ያችኋለሁ።
እንኳን ህይወታቸውን ለ ስለእኔ እንዲ ፵፬ አንድ ሀ መኮንን በጣም ምርጥ የሆነ
ሰጡ ቢጠሩም በዚህ ክብር ሁሉ ተካፋዮች ምድር ነበረው፤ እና ለአገልጋዮቹም እን
ይሆናሉ። ዲህ ይላል፥ ወደ ለ ወይን ስፍራዬ፣ እንዲ
፴፮ ስለዚህ፣ ሀ እስከሞትም አትፍሩ፤ ሁም ወደዚህ በጣም ወደ ተመረጠ ምድር
፳፮ ለ ቅ.መ.መ. ሰላም። ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር የዘለአለም ቃል ኪዳን።
፳፰ ሀ ራዕ. ፳፥፪–፫፤ ሚስጥሮች። ለ ማቴ. ፭፥፲፫፤
፩ ኔፊ ፳፪፥፳፮፤ ፴፭ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፳። ት. እና ቃ. ፻፫፥፲።
ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲። ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣ ፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ።
፳፱ ሀ ራዕ. ፳፩፥፬። መሳደድ። ፵፪ ሀ አብድ. ፩፥፫–፬፤
፴ ሀ ኢሳ. ፷፭፥፳–፳፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፺፰፥፲፫። ሉቃ. ፲፬፥፲፩፤
ት. እና ቃ. ፷፫፥፶፩። ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ስጋዊ ሞት። ሔለ. ፬፥፲፪–፲፫።
፴፩ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፶፪፤ ለ ቅ.መ.መ. ደስታ። ለ ሉቃ. ፲፰፥፲፬።
ት. እና ቃ. ፵፫፥፴፪። ፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ነፍስ። ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና።
ለ ፩ ተሰ. ፬፥፲፮–፲፯። ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. ትዕግስት። ፵፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፫፥፳፩–፳፪።
፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፩። ለ ፪ ዜና ፯፥፲፬፤ ለ ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን
ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት። ት. እና ቃ. ፺፫፥፩። አትክልት ስፍራ።
ለ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፳፮–፳፰። ፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. አዲስ እና
፪፻፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፩፥፵፭–፷፩
ሂዱ፣ እና አስራ ሁለት የወይራ ዛፎችንም በግምቡ ላይ ጠባቂን ካስቀመጣችሁ በኋላ
ትከሉ፤ ማማን ስሩ፣ እና በማማውም ጠባቂን አስ
፵፭ እና ጠላት ለማጥፋትና የወይን ስፍ ቀምጡ፣ እና የወይን ስፍራዬንም ጠብቁ፣
ራዬን ፍሬ ለራሳቸው ለመውሰድ ሲመጡ፣ እና ጠላትም እንዳይመጣባችሁ አታንቀላፉ
የወይራ ዛፎቼን እንዳይሰበሩ ዘንድ፣ በማ ብዬ እንዳዘዝኳችሁ አታደርጉም ነበርን?
ማው ላይ ሀ ጠባቂዎች ይሆኑላችሁ ዘንድ፣ ፶፬ እነሆም፣ በማማው ላይ የነበረው ጠባቂ
በአካባቢያቸውም ጠባቂዎችን አኑሩ፣ እና በሩቅ እያለ ጠላትን ገና በሩቅ ሳለ ያየው
በዙሪያውም የሚገኘውን ምድር በሚመለ ነበር፤ ከዚያም ትዘጋጁ እና ጠላትንም አጥ
ከት ማማን ስሩ። ሩን ከመስበር ልታቆሙት፣ እና ከደምሳሹ
፵፮ አሁን፣ የመኮንኑ አገልጋዮች ጌታ እጆችም የወይን ስፍራዬን ልታድኑ በቻ
ቸው እንዳዘዛቸው ሄደው አደረጉ፣ እና የወ ላችሁ ነበር።
ይራ ዛፎችን ተከሉ፣ እና በዙሪያም ቅጥርን ፶፭ እና የወይን ስፍራው ጌታ ከአገልጋ
ሰሩ፣ እና ጠባቂም አስቀመጡ፣ እና ማማ ዮቹ ለአንዱ አለ፥ ሂድ እና የሚቀሩትን አገ
መስራትም ጀመሩ። ልጋዮቼን ሰብስብ፣ እና የቤቴ ብርታት የሆ
፵፯ እና የዚህን መሰረት እየገነቡ እያሉ፣ ኑትን ጀግኖቼን፣ ወጣት ወንዶቼን፣ እና
እርስ በራሳቸው እንዲህ መባባል ጀመሩ፥ ከአገልጋዮቼ መካከልም ጎልማሳዎች የሆኑ
ለጌታዬ ይህ ማማ ምን ይሰራለታል አለው? ትን የቤቴን ብርቱዎች ሀ ሁሉ ውሰድ፣ እን
፵፰ እና ለብዙም ጊዜ እርስ በራሳቸው ዲቀሩ የመደብኳቸውን ብቻ አስቀር፤
እንዲህ በመባባል ተማከሩ፥ የሰላም ጊዜ ፶፮ እና በቀጥታም ወደወይን ስፍራ
እንደሆነ እያየ፣ ጌታዬ ከዚህ ማማ ምን መሬቴም ሂድ፣ እና የወይን ስፍራዬን
ጉዳይ አለው? አድን፤ የእኔ ነውና፤ በገንዘብም ገዝቼዋ
፵፱ ገንዘቡ ለለዋጮች አደራ ቢሰጥ አይ ለሁና።
ሻልምን? ለእነዚህ ነገሮች ምንም የሚያስ ፶፯ ስለዚህ፣ ወደ መሬቴ በቀጥታ ሂድ፣
ፈልጉ አይደሉምና። የጠላቶቼን ግንብ ስበር፤ ማማቸውንም
፶ እና እርስ በራሳቸው ባለመስማማት ጣል፣ እና ጠባቂያቸውንም በትን።
እያሉ በጣም ሀኬተኛ ሆኑ፣ እና የጌታቸ ፶፰ እና አንተን ለመቃወም እስከተሰበሰቡ
ውንም ትእዛዝ አላደመጡምና። ድረስ፣ በአጭር ጊዜ ከሚቀረው ቤቴ ጋር
፶፩ እና ጠላትም በምሽት መጣ፣ እና መጥቼና መሬቴን እንድወስደው ዘንድ፣
ሀ 
ቅጥሩንም ሰበረ፤ እና የመኮንኑ አገልጋ በጠላቶቼ ላይ ሀ ፍረድልኝ።
ዮችም ተነሱ እና ፈሩ፣ እና ሸሹ፤ እና ጠላ ፶፱ እና አገልጋዩም ለጌታው አለ፥ እነዚህ
ትም ስራቸውን አፈረሰው፣ እና የወይራ ነገሮች መቼ ይሆናሉ?
ዛፎችንም ሰበረ። ፷ እና ለአገልጋዩም አለ፥ በቀጥታ ሂድ፣
፶፪ አሁን፣ እነሆ፣ መኮንኑ፣ የወይኑ እና እንደፈቀድኩትም ያዘዝኩህን ማንኛ
ስፍራ ጌታ፣ አገልጋዮቹን ጠራ፣ እናም ቸውን ነገሮች ሁሉ አድርግ፤
አላቸው፣ ለምን! የዚህ ታላቅ ጥፋት ምክ ፷፩ እና ይህም—በቤቴ መካከል ታማኝና
ንያት ምንድን ነው? ብልህ ሀ መጋቢ፣ በመንግስቴም ውስጥ ለ ገዢ
፶፫ እና የወይን ስፍራውን ከተከላችሁ፣ በሆንከው በአንተ ላይ ማህተሜ እና በረ
እና አጥርንም በዙሪያው ካጠራችሁ፣ እና ከቴ ይሆናል።
፵፭ ሀ ሕዝ. ፴፫፥፪፣ ፯፤ ፶፭ ሀ ት. እና ቃ. ፻፫፥ ፻፭፥፲፭።
፫ ኔፊ ፲፮፥፲፰። ፳፪፣ ፳፱–፴፤ ፷፩ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፳፪።
ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ። ፻፭፥፲፮፣ ፳፱–፴። ለ ማቴ. ፳፭፥፳–፳፫።
፶፩ ሀ ኢሳ. ፭፥፩–፯። ፶፰ ሀ ት. እና ቃ. ፺፯፥፳፪–፳፬፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፩፥፷፪–፸፰ ፪፻፪
፷፪ እና አገልጋዩም በቀጥታ ሄደ፣ እና ቻለውን መሬቶችን ሁሉ በገንዘብ ለመ ሀ 

ጌታው ያዘዘውን ማንኛቸውን ነገሮች ሁሉ ግዛት ያለውን ወይም የሚያስተምረውን፤


አደረገ፤ እና ከብዙ ቀናትም ሀ በኋላ ሁሉም ፸፩ በጃክሰን የግዛት ክፍል፣ እና በዙ
ነገሮች ተፈጸሙ። ሪያው በሚገኙት የግዛት ክፍሎች፣ ሊገዛ
፷፫ ዳግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ የሚቻለውን መሬት ሁሉ፣ እና የሚቀረ
በትክክል እና በተገቢ መንገድ ወደ ደህ ውን በእጄ ተዉት።
ንነታቸው ለመመራት ፈቃደኛ እስከሆኑ ፸፪ አሁን እውነት እላችኋለሁ፣ ሁሉም
ድረስ፣ ስለቤተክርስቲያናት ሁሉ የሚመ ቤተክርስቲያናት ገንዘባቸውን ሁሉ አብ
ለከት ጥበቤን አሳያችኋለሁ— ረው ይሰብስቡ፤ ሀ በችኮላ ሳይሆን፣ እነዚህ
፷፬ የቅዱሳኖቼ መሰብሰቢያ ስራ ይቀጥል ነገሮች ሁሉ በጊዜአቸው ይደረጉ፤ እና በፊ
ዘንድ፣ በስሜም ሀ በቅዱስ ቦታዎች እገነባ ታቸሁ ሁሉንም ነገሮች እንዲዘጋጁ አድ
ቸው ዘንድ፤ ለ የመከር ጊዜ መጥቷል፣ እና ርጉ።
ቃሌም ሐ መፈጸም አለበት። ፸፫ እና የተከበሩ ሰዎች፣ እንዲሁም
፷፭ ስለዚህ፣ ወደአባቴ መንግስት እንደ ብልህ ሰዎች፣ ይመደቡ፣ እና እነዚህን
ስራው ደመወዝን ልሰጠው ስመጣ፣ በስን መሬቶች እንዲገዙ ላኳቸው።
ዴዎች እና ሀ እንክርዳዶች ምሳሌ መሰረት፣ ፸፬ እና በምስራቅ አገሮች ያሉ ቤተክ
ስንዴዎች በጎተራው እንዲሰበሰቡ እና የዘ ርስቲያናትም፣ ከተመሰረቱ በኋላ፣ ይህን
ለአለም ህይወት ያገኙ ዘንድ፣ እና ለ በሰለስ ምክር ካደመጡ መሬቶችን መግዛትና መሰ
ቲያል ክብር አክሊል እንዲሰጣቸው፣ ህዝ ብሰብ ይችላሉ፤ እና በዚህም መንገድ ፅዮ
ቤን መሰብሰብ አለብኝ፤ ንን ይመስርቱ።
፷፮ በማይጠፋ እሳት ሀ ይቃጠሉ ዘንድ፣ ፸፭ አሁንም፣ በስሜ የሚጠሩት ቤተክር
እንክርዳዶችም አንድ ላይ ይታሰራሉ፣ እና ስቲያናት ድምጼን ለማድመጥ ሀ ፈቃደኞች
ማሰሪአቸውም ጠንካራ ይሆናል። ቢሆኑ፣ ፅዮንን ለማዳን እና፣ ደግሞም እን
፷፯ ስለዚህ፣ በመደብኩት ስፍራ አብረው ዳይጣሉ የፈረሱትን ስፍራዎቿን ለመመ
ለመሰብሰብ ይቀጥሉ ዘንድ፣ ለሁሉም ቤተ ስረት በብቁ፣ እንዲሁም በሚትረፈረፍ፣
ክርስቲያኖች ትእዛዝን እሰጣለሁ። ተከማችቷል።
፷፰ ይህም ቢሆን፣ በፊቱ ትእዛዝ እን ፸፮ ደግሞም እላችኋለሁ፣ በጠላቶቻቸው
ዳልኳችሁ፣ ሀ መሰብሰቢያችሁ በችኮላ የተበተኑትም እንደገዢ በተመደቡት እጆች
ወይም በሽሽት አይሁን፤ ነገር ግን በፊታ እና በእናንተ ላይ ስልጣን ባላቸው ሰዎች
ችሁ ሁሉም ነገሮች ይዘጋጁ። በኩል ለስቃያቸው ክፍያ፣ እና ለቤዛነት
፷፱ እና ሁሉም ነገሮች በፊታችሁ ይዘ በቅንነት እንዲጠይቁ ፍቃዴ ነው—
ጋጁ ዘንድ፣ ስለእነዚህ ነገሮች የሰጠኋች ፸፯ የፅድቅ እና ቅዱስ በሆኑ መሰረታዊ
ሁን ትእዛዝ አክብሩ— መርሆች፣ እንዲመሰረት እና ለሁሉም ስጋ
፸ እንዲህ ያለውን ወይም የሚያስተምረ ለባሽ ሀ መብት እና ጥበቃ እንዲደገፍ በፈ
ውን፣ ለቅዱሳኔ መሰብሰብ መጀመሪያ እን ቀድኩት በህዝብ ህግጋት እና ለ ህገ መንግ
ዲሆን፣ የፅዮን ምድር እንዲሆን በመደብ ስት መሰረት፤
ኩት ምድር አካባቢ በገንዘብ ለመገዛት የሚ ፸፰ ሁሉም ሰው ስለወደፊቱ፣ በሰጠሁት
፷፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፭፥፴፯። ት. እና ቃ. ፹፮፥፩–፯። ፷፰ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፶፮።
፷፬ ሀ ት. እና ቃ. ፹፯፥፰። ለ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ፸ ሀ ት. እና ቃ. ፷፫፥፳፯–፳፱።
ለ ት. እና ቃ. ፴፫፥፫፣ ፯። ክብር። ፸፪ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፲–፲፪።
ቅ.መ.መ. መከር። ፷፮ ሀ ናሆ ፩፥፭፤ ማቴ. ፫፥፲፪፤ ፸፭ ሀ አልማ ፭፥፴፯–፴፱።
ሐ ት. እና ቃ. ፩፥፴፰። ት. እና ቃ. ፴፰፥፲፪፤ ፸፯ ሀ ቅ.መ.መ. መብት።
፷፭ ሀ ማቴ. ፲፫፥፮–፵፫፤ ፷፫፥፴፫–፴፬። ለ ቅ.መ.መ. መንግስት።
፪፻፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፩፥፸፱–፺፮
ስነምግባር ሀ ምርጫ መሰረት፣ በትምህርትና ፹፰ አስተዳዳሪውም የማያደምጣቸው
በመሰረታዊ መርሆችም ይሰራ ዘንድ፣ እያ ከሆነ፣ በፕሬዘደንት እግር ላይም በቅንነት
ንዳንዱም ሰው ለራሱ ኃጢአቶች ለ በፍርድ ይማጸኑ፤
ቀን ሐ ይጠየቅበት ዘንድ ለቤዛነት በቅንነት ፹፱ ፕሬዘደንቱም የማያደምጣቸው
እንዲጠይቁ ፍቃዴ ነው። ከሆነ፣ ከዚያም ጌታ ይነሳል እና ሀ ከተሰ
፸፱ ስለዚህ፣ ማንም ሰው ለሌላ በባሪያነት ወረበትም ስፍራ ይመጣል፣ እና በንዴቱም
መተሳሰሩ ትክክል አይደለም። ህዝብን ያስጨንቃቸዋል፤
፹ እና ለዚህ አላማ የዚህን ሀ ህገ መንግ ፺ በመዓቱም፣ እና በሀይለኛ ቁጣው፣
ስት፣ ለዚህ አላማ ባነሳኋቸው የጥበብ ሰዎች በጊዜው ክፉዎችን፣ ታማኝ ያልሆኑትን፣
እጅ አማካይነት፣ መስርቼአልሁ እና ምድ እና ጻድቅ ያልሆኑትን ሀ መጋቢዎች ያገል
ሩንም ደም ለ በማፍሰስ አድኜዋለሁ። ላል፣ እና እድላቸውንም ከግብዞችና ለ ከማ
፹፩ አሁን፣ የፅዮን ልጆችን ከምን ጋር ያምኑት ጋር ያደርግባቸዋል፤
አመሳስላቸዋለሁ? ሰዎች ሳይታክቱ ዘወ ፺፩ እንዲሁም በዚያ ሀ ልቅሶና ጥርስ
ትር ሀ መጸለይ አለባቸውና፣ እንዲህ ከሚ ማፋጨት በሆነበት፣ ወደ ድቅድቅ ጨለማ።
ለው የሴቷ እና ፍትሀዊ ያልሆነ ዳኛ ለ ምሳሌ ፺፪ ስለዚህ ጆሮዎቻቸው ለልቅሶዎቻ
ጋር አመሳስላቸዋለሁ— ችሁ ይከፈቱ ዘንድ፣ እኔ ለእነርሱ ሀ መሀሪ
፹፪ በአንዲት ከተማ እግዚአብሔርን እሆን ዘንድ፣ እነዚህም ነገሮች እንዳይመ
የማይፈራ ሰውንም የማያፍር አንድ ዳኛ ጣባቸው ጸልዩ።
ነበር። ፺፫ ሁሉም ሰዎች ሀ ያለምክንያት ይቀሩ
፹፫ በዚያችም ከተማ አንዲት መበለት ዘንድ፣ ያልኳችሁ ሁሉ መፈጸም አለባ
ነበረች፣ ወደ እርሱም እየመጣች ከጠላቴ ቸው፤
ፍረድልኝ ትለው ነበር። ፺፬ ብልህ ሰዎች እና መሪዎች ሀ ያላሰቧቸ
፹፬ ለአያሌ ቀንም ይህን ያደርግ ዘንድ ውን ነገሮች ይሰሙ እና ያውቁ ዘንድ መሆን
አልወደደም፣ ከዚህ በኋላ ግን በልቡ፥ አለባቸው፤
ምንም እግዚአብሔርን ባልፈራ ሰውንም ፺፭ ስራዬን ለማምጣት፣ እና ስራዬን፣
ባላፍር፣ ይህች መበለት ስለምታደክመኝ ማለት ሀ እንግዳ ስራዬን፣ እቀጥል ዘንድ፣
ዘወትር እየመጣች እንዳታውከኝ እፈርድላ ሰዎችም በጽድቅ እና ኃጢአት መካ
ታለሁ አለ። ከል ለ ለመለየት ይችሉ ዘንድ ነው፣ ይላል
፹፭ የፅዮንንም ልጆች በዚህም እመስላ ጌታ።
ቸዋለሁ። ፺፮ ደግሞም፣ እላችኋለሁ፣ አገልጋዬ
፹፮ በዳኛው እግር ላይም በቅንነት ስድኒ ጊልበርት ለህዝቤ የመደብኩትን
ይማጸኑ፤ ሀ 
የጎተራ ስፍራዬን ወደ ጠላቶቼ እጆች
፹፯ እና ካልሰማቸውም፣ በአስተዳዳሪው ውስጥ መሸጡ ትእዛዜን እና ፈቃዴን የሚ
እግር ላይም በቅንነት ይማጸኑ፤ ቃረን ነው።
፸፰ ሀ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ። ፹፩ ሀ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፳፱፥፲፭–፲፯፤ ፻፳፬፥፰።
ለ ቅ.መ.መ. ፍርድ፣ ለ ሉቃ. ፲፰፥፩–፰። ፺፪ ሀ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት።
የመጨረሻው። ፹፱ ሀ ኢሳ. ፵፭፥፲፭፤ ፺፫ ሀ ሮሜ ፩፥፲፰–፳፩።
ሐ ቅ.መ.መ. መልስ መስጠት፣ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፩፣ ፬፤ ፺፬ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፲፭፤
ሂሳብ፣ ተጠያቂነት፣ ፻፳፫፥፮። ፫ ኔፊ ፳፥፵፭፤ ፳፩፥፰።
ሀላፊነት። ፺ ሀ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣ መጋቢነት። ፺፭ ሀ ኢሳ. ፳፰፥፳፩፤
፹ ሀ ፪ ኔፊ ፩፥፯–፱፤ ለ ራዕ. ፳፩፥፰። ት. እና ቃ. ፺፭፥፬።
ት. እና ቃ. ፺፰፥፭–፮። ቅ.መ.መ. አለማመን። ለ ሚል. ፫፥፲፰።
ቅ.መ.መ. ህገ መንግስት። ፺፩ ሀ ማቴ. ፳፭፥፴፤ ቅ.መ.መ. የመለየት ስጦታ።
ለ ፩ ኔፊ ፲፫፥፲፫–፲፱። ት. እና ቃ. ፲፱፥፭፤ ፺፮ ሀ ቅ.መ.መ. ጎተራ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፩፥፺፯–፻፪፥፬ ፪፻፬
፺፯ በጠላቶቼ፣ ራሳቸውንም በስሜ በሚ ሀ 
ይዙ፣ እና በመብትም እንዲይዙ ፍቃዴ
ጠሩት ፈቃድ፣ እኔ የመደብኩት ይራከስ ነው።
ዘንድ አትፍቀዱ። ፻ ይህም ቢሆን፣ በዚያ አይኖሩም አላ
፺፰ ይህም በእኔና በህዝቤ ላይ የተደረገው ልኩም፤ ለመንግስቴ ብቁ የሆኑ ፍሬዎችና
ከፍተኛ እና አሳዛኝ ኃጢአት ነውና፣ በዚ ስራዎች እስካመጡ ድረስ በእነዚያም ላይ
ህም ምክንያት በአህዛብ ላይ በቅርብ የሚወ ይኖራሉ።
ድቁትን እነዚያን ነገሮች አውጃለሁ። ፻፩ ይገነባሉ፣ እና ሌላም ሀ አይወርሰ
፺፱ ስለዚህ፣ ምንም እንኳን እንዲኖሩ ውም፤ የወይን ስፍራንም ይተክላሉ፣ እና
ባቸው ባይፈቀድላቸውም፣ ህዝቤ ለእነ የእነዚህን ፍሬዎቻቸውንም ይበላሉ። እን
ርሱ የመደብኩላቸውን እንደገና እንዲ ዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፻፪
በየካቲት ፲፯፣ ፲፰፻፴፬ (እ. አ. አ. ) የቤተክርስቲያኗ የመጀመሪያ ከፍተኛ ሸንጎ
ሲመሰረት የተያዘ ቃለጉባኤ። የመጀመሪያዎቹ ቃለጉባኤዎች በሽማግሌዎች ኦሊ
ቨር ካውድሪ እና ኦርሰን ሀይድ የተጻፉ ነበሩ። ነቢዩ ቃለጉባኤዎችን በሚቀጥለው
ቀን አስተካከለ፣ እናም የተስተካከሉት ቃለጉባኤዎች በሚቀጥለው ቀን በከፍ
ተኛ ሸንጎዎች “እንደ ቤተክርስቲያኗ መልክ እና ህገ መንግስት” በሙሉ ስምም
ነት ተቀባይነትን አገኙ። ይህ ክፍል በትምህርት እና ቃል ኪዳን ህትመት ሲዘ
ጋጅ፣ ስለአስራ ሁለቱ ሐዋሪያት ቡድን የሆኑት ከ፴ እስከ ፴፪ ቁጥሮች በ፲፰፻፴፭
(እ. አ. አ. ) በጆሴፍ ስሚዝ አመራር ተጨመሩ።
፩–፰፣ ከፍተኛ ሸንጎ በቤተክርስቲያኗ ትን ሁሉ በማርካት መፍትሄ ለማግኘት የማ
ውስጥ የሚነሱ አስቸጋሪ ጉዳዮች መፍ ይቻሉትን፣ በቤተክርስቲያኗ ውስጥ ሊነሱ
ትሄ ለማግኘት ተመድቧል፤ ፱–፲፰፣ በሚችሉ አስፈላጊ ችግሮች ላይ መፍትሄ
ለሚቀርቡ ጉዳዮች ስነስርዓቶችም ተሰ ለማግኘት በራዕይ ተመድቧል።
ጥተዋል፤ ፲፱–፳፫፣ የሸንጎው ፕሬዘደንት ፫ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ ስድኒ ሪግደ
የሚገባ ውሳኔን ይሰጣል፤ ፳፬–፴፬፣ የይገ ንና ፍረድሪክ ጂ ዊሊያምስ በሸንጎው ድምፅ
ባኝ ስነስርዓትም ተሰጥቷል። እንደ ፕሬዘደንቶች ተረጋግጠው ነበር፤
እና ሊቀ ካህናት ጆሴፍ ስሚዝ፣ ቀዳማዊ፣
፩ በዚህ ቀን ሀያ አራት የአጠቃላይ ሸንጎ ጆሴፍ ኮ፣ ጆን ዊትመር፣ ማርቲን ሀሪስ፣
ሊቀ ካህናት በጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ ቤት ጆን ኤስ ካርተር፣ ጀርድ ካርተር፣ ኦሊቨር
ውስጥ በራዕይ ተሰበሰቡ፣ እና አስራ ሑለት ካውድሪ፣ ሳሙኤል ኤች ስሚዝ፣ ኦርሰን
ሊቀ ካህናት እና፣ ጉዳዩ እንደሚያስፈል ሀይድ፣ ስይልቨስተር ስሚዝ፣ እና ሉክ
ገው አንድ ወይም ሶስት ፕሬዘደንት ያለ ጆንሰን ለቤተክርስቲያኗ ቋሚ ሸንጎ በመ
ውን የክርስቶስ ቤተክርስቲያንን ሀ ከፍተኛ ሆን፣ በሸንጎው በአንድ ድምፅ ተመርጠው
ሸንጎ ማደራጀት ጀመሩ። ነበር።
፪ ከፍተኛ ሸንጎውም፣ ቤተክርስቲያኗ ፬ ከዚያም ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ሸንጎ
ወይም ሀ የኤጲስ ቆጶስ ሸንጎ በጉዳዩ የነበሩ ዎች የተመደቡበትን እንደሚቀበሉ፣ እና
፺፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፫፥፬፤ ፻፩ ሀ ኢሳ. ፷፭፥፳፩–፳፪። ፻፪ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ከፍተኛ ሸንጎ።
፻፲፪፥፳፭–፳፮፤ ፻፳፭፥፪። ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት። ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፸፪–፸፬።
፪፻፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፪፥፭–፲፰
በሰማይ ህግ መሰረት በዚያም ሀላፊነት እን ሁለቱ የማይኖሩ ቢሆን፣ ካለረዳቶቹ ሸንጎን
ደሚሰሩ ተጠይቀው ነበር፣ ለዚህም የተመ ለመምራት ሀይል አለው፤ እና እርሱም
ደቡበትን እንደሚቀበሉ፣ እና ሀላፊነታቸ ባይኖር፣ ሌሎቹ፣ ከሁለቱ አንዱ ወይም
ውን በተሰጣቸው በእግዚአብሔር ጸጋ መሰ ሁለቱም ፕሬዘደንቶች በእርሱ ስፍራ ለመ
ረት እንደሚፈፅሙም መልስ ሰጡ። ምራት ይችላሉ።
፭ ከላይ የተጠቀሱትን ሸንጎዎች ለመመ ፲፪ የክርስቶስ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ
ደብ በቤተክርስቲያኗ ስም እና ለቤተክርስ ሸንጎ በትክክለኛው አሰራር በየጊዜው
ቲያኗ ድምጻቸውን የሰጡት ሸንጎዎች ቁጥር በሚደራጅበት ጊዜ፣ አስራ ሁለቱ ሸንጎ
እንደሚከተለው ነበሩ፥ አርባ ዘጠኝ ሊቀ ዎች ምርጫን በእጣ የመወሰን ሀላፊነት
ካህናት፣ አስራ ሰባት ሽማግሌዎች፣ አራት አላቸው፣ በዚህም፣ ከቁጥር አንድ ጀምሮ
ካህናት፣ እና አስራ ሶስት አባላት። ተከታትሎ እስከ አስራ ሁለት ድረስ፣ ከአ
፮ ድምፅ ሰጡ፥ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ስራ ሁለቱ የትኛው አስቀድሞ እንደሚና
ሸንጎዎች፣ ወይም በእነርሱ ወኪል የተመ ገር ይወሰናሉ።
ደቡት ምትኮች ሰባቱ ካልተገኙ በስተቀር ፲፫ በማንኛውም ጉዳይ ላይ ለመስራት
ከፍተኛ ሸንጎው ለመስራት ሀይል ሊኖረው ሸንጎው ሲሰበሰብ፣ አስራ ሁለቱ ሸንጎዎች
አይችልም። ጉዳዩ አዳጋች መሆን አለመሆን ያስቡበት፤
፯ እነዚህ ሰባቱም ብቁ እና ሸንጎዎቹ በማ ይህ ካልሆነ፣ ከላይ በተጻፈው ምሳሌ መሰ
ይኖሩበት ጊዜ በእነርሱ ምትክ ለመስራት ረት ሁለት የሸንጎው አባላት ብቻ ይነጋገ
ችሎታ አላቸው ብለው የሚያስቡአቸውን ሩበታል።
ሌሎች ሊቀ ካህናትን ለመመደብ ሀይል አላ ፲፬ ነገር ግን አስቸጋሪ እንደሚሆን የሚታ
ቸው። ሰብበት ከሆነ፣ አራት ይመደባሉ፤ ከዚያም
፰ ድምፅ ሰጡ፥ ከላይ የተጠቀሱት ማንኛ በላይ አስቸጋሪ ከሆነም፣ ስድስት፤ ነገር ግን
ቸውም ሸንጎዎች በሞት፣ በመተላለፍ ምክ በማንኛውም ጉዳይ ከስድስት በላይ እንዲ
ንያት ከሀላፊነት ቢወገዱ፣ ወይም ከቤተ ናገሩ አይመደቡም።
ክርስቲያኗ መንግስት አካባቢ በመውጣት ፲፭ በሁሉም ጉዳዮች፣ ስድብ ወይም
በመወገድ ምክንያት ክፍተት ቢኖር፣ በፕ ግፍን አስቀድሞ ለመከላከል፣ ተከሳሹ
ሬዘደንቱ ወይም ፕሬዘደንቶቹ ጥቆማ፣ እና በሸንጎው ግማሽ አባላት የመዳኘት መብት
ለዚህ አላማ በቤተክርስቲያኗ ስም ለመስ አለው።
ራት በተሰበሰቡት በሊቀ ካህናቱ ከፍተኛ ፲፮ እና በሸንጎው ፊት ለመናገር የተመደ
ሸንጎ ድምፅ ቅበላ ይህም ስፍራ ይሞላል። ቡት አማካሪዎች፣ ማስረጃው ከተመረመረ
፱ የሸንጎው ፕሬዘደንት የሆነው የቤተክር በኋላ፣ በእውነት ግልጽ ጉዳዩን በሸንጎው
ስቲያኗ ፕሬዘደንት የሚመደበው ሀ በራዕይ ፊት ያቅርቡ፤ እና እያንዳንዱም ሰው በእ
ነው፣ እና በቤተክርስቲያኗም ድምፅ አስ ኩልነት እና ሀ በፍትህዊነት መሰረት ይናገር።
ተዳደሪነቱ እውቅና ለ ይሰጠው። ፲፯ ሙሉ ቁጥሮችን የያዙ፣ ማለትም ፪፣
፲ እና ይህም በሀላፊነቱ ክብር ምክን ፬፣ ፮፣ ፰፣ ፲፣ እና ፲፪ን የመረጡት አማካ
ያት በቤተክርስቲያኗ ሸንጎ ይሰየማል፤ እና ሪዎች ለተከሰሰው ሰው የሚቆሙለት፣ እና
እርሱ በመተደበበት አይነት በተመደቡት ስደብ ወይም ግፍን አስቀድሞ የሚከላከሉ
ሁለት ሌሎች ፕሬዘደንቶች ይረዳ ዘንድም ግለሰቦች ናቸው።
መብቱ ነው። ፲፰ በሁሉም ጉዳዮች፣ መረጃዎቹ ከተ
፲፩ እንዲረዱት የተመደቡት አንዱ ወይም ሰሙ እና በጉዳዩ እንዲናገሩ የተመረጡት
፱ ሀ ቅ.መ.መ. ራዕይ። መሪዎችን መደገፍ።
ለ ቅ.መ.መ. የቤተክርስቲያን ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. ፍትህ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፪፥፲፱–፴፬ ፪፻፮
አማካሪዎች ንግግራቸውን ከፈጸሙ በኋላ፣ ከፍተኛ ሸንጎ መቀመጫ የመላክ ሀላፊነትም
የተከሰሰው እና ከሳሹ በሸንጎው ፊት ለራሳ ለተጠቀሱት ሸንጎዎችም ነው።
ቸው ለመናገር መብት አላቸው። ፳፯ ሰዎቹ ወይም እያንዳንዳቸው በተ
፲፱ መረጃዎቹ ከተሰሙ በኋላ፣ አማካሪ ጠቀሱት ሸንጎ ውሳኔ የማይደሰቱ ቢሆን፣
ዎቹ፣ ከሳሹ፣ እና ተከሳሹ ከተናገሩ በኋላ፣ ለቤተክርስቲያኗ ቀዳሚ አመራር ከፍተኛ
ፕሬዘደንቱ በጉዳዩ ባለው መረጃ መሰረት ሸንጎ መቀመጫ ይገባኝ ለማቅረብ እና
ውሳኔ ይሰጣል፣ እና አስራ ሁለቱን አማካ የምስክር ቃል ዳግም ሊያሰሙ ይችላሉ፣
ሪዎችንም ይህን በምርጫቸው እንዲቀበሉ ይህም ጉዳይ ከዚህ ቀደም በተጻፈው መሰ
ይጠራቸዋል። ረት ምንም ውሳኔ እንዳልተሰጠ በሚመስል
፳ ነገር ግን፣ መረጃውን እና ያለገለልተ አይነት ይደረግ።
ኛነት አቤቱታውን ከሰሙ በኋላ፣ የሚቀ ፳፰ ይህ በውጪ ያሉት የሊቀ ካህናት
ሩት ያልተናገሩት አማካሪዎች ወይም ማን ሸንጎ የሚጠሩት በጣም ሀ አስቸጋሪ ለሆኑት
ኛቸውም በፕሬዘደንቱ ውሳኔ ስህተት ቢያ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ነው፤ እና ምንም
ገኙ፣ ይህንንም ይግለጹ፣ እና ጉዳዩም እን ተራ ወይም ልዩ ያልሆኑ ጉዳዮች እንደዚህ
ደገና ይቀርባል። አይነት ሸንጎን ለመጥራት ብቁ አይደሉም።
፳፩ እና በጥንቃቄ እንደገና ከሰሙት ፳፱ በውጪ የሚጓዙት እና የሚገኙት ሊቀ
በኋላ፣ ተጨማሪ ብርሀን በጉዳዩ ላይ ከታየ፣ ካህናት እንደዚህ አይነት ሸንጎ ለመጥራት
በዚህም መሰረት ውሳኔው ይቀየር። ወይም ላለመጥራት አስፈላጊ እንደሆነም
፳፪ ምንም ተጨማሪ ብርሀን ባልተሰጠ ለመወሰን ሀይል አላቸው።
በት ጉዳይ ግን፣ የሸንጎ አብላጫው እንደ ፴ በከፍተኛ ሸንጎ ወይም ሀ በሚጓዙ ሊቀ
ነበረ የመወሰን ሀይል ስላለው፣ የመጀመሪ ካህናት እና የሚጓዙ የአስራ ሁለቱን ለ ሐዋ
ያው ውሳኔ አይለወጥም። ሪያት በያዘ ከፍተኛ ሸንጎ መካከል በውሳ
፳፫ ሀ ትምህርትን ወይም መሰረታዊ መር ኔዎቻቸው ልዩነት አለ።
ህን በሚመለከት የችግር ጉዳይ፣ ለሸንጎ ፴፩ ከመጀመሪያው ውሳኔ ይገባኝ ሊኖር
ውን አዕምሮዎች ጉዳዩን ግልፅ ለማድረግ ይችላል፤ ነገር ግን ከኋለኛው ውሳኔ ይግ
ብቁ ፅህፈት ባይኖር፣ ፕሬዘደንቱ መጠ ባኝ አይኖርም።
የቅ እና የጌታን አስተሳሰብ ለ በራዕይ ለማ ፴፪ የኋለኛው መጠራት የሚቻለው በቤ
ግኘት ይችላል። ተክርስቲያኗ አጠቃላይ ባለስልጣናት ብቻ፣
፳፬ ሊቀ ካህናት፣ በውጪ እያሉ፣ ከዚህ ይህም በመተላለፍ ጉዳይ ጊዜ ነው።
በፊት እንደ ተመደበው፣ ሰዎቹ ወይም እያ ፴፫ ውሳኔ፥ የቤተክርስቲያኗ ቀዳሚ አመ
ንዳንዳቸው ሲጠይቁ ለችግሮች መፍትሄ ራር መቀመጫ ፕሬዘደንት ወይም ፕሬዘደ
ለማግኘት ሸንጎን ለማደራጀት እና ለመጥ ንቶች ለይገባኝ ለመቅረብ የሚችል፣ እን
ራት ሀይል አላቸው። ደዚህ አይነት ማንኛውም ጉዳይ፣ ይገባኙን
፳፭ እና የተጠቀሰውም የሊቀ ካህናት እና ከእርሱ ጋር ያለውን መረጃና ምስክር
ሸንጎ ከቁጥራቸው አንዱን በዚህ አይነት ከመረመሩ በኋላ፣ ዳግም እንዲሰማ መብት
ሸንጎ ላይ ለጊዜው እንዲመራ ለመመደብ እንደሚገባው ለመወሰን ሀይል አላቸው።
ሀይል አላቸው። ፴፬ አስራ ሁለቱ አማካሪዎች ከዚያም
፳፮ ወዲያውም የሸንጎ ሂደታቸውን፣ አስቀድሞ ማን እንደሚናገር ለመወሰን፣
ከውሳኔአቸው ጋር ሙሉ ምስክርን አያ እጣ ወይም መምረጫ ወረቀት ጣሉ፣ እና
ይዘው፣ ለቤተክርስቲያኗ ቀዳሚ አመራር የሚቀጥለውም ውጤቱ ነበር፥ ፩፣ ኦሊቨር
፳፫ ሀ ዘኁል. ፱፥፰። ፳፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፸፰። ፴፭–፴፰።
ለ ቅ.መ.መ. ራዕይ። ፴ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፳፫–፳፬፣ ለ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ።
፪፻፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፫፥፩–፰
ካውድሪ፤ ፪፣ ጆሴፍ ኮ፤ ፫፣ ሳሙኤል ኤች ጆን ስሚዝ፤ ፲፪፣ ማርቲን ሀሪስ።ከጸሎት
ስሚዝ፤ ፬፣ ሉክ ጆንሰን፤ ፭፣ ጆን ኤስ ካር በኋላ ጉባኤው ተበተነ።
ተር፤ ፮፣ ስይልቨስተር ስሚዝ፤ ፯፣ ጆን ኦሊቨር ካውድሪ፣
ጆንሰን፤ ፰፣ ኦርሰን ሀይድ፤ ፱፣ ጄርድ ኦርሰን ሀይድ፣
ካርተር፤ ፲፣ ጆሴፍ ስሚዝ፣ ቀዳማዊ፤ ፲፩፣ ጸሀፊዎች

ክፍል ፻፫
በየካቲት ፳፬፣ ፲፰፻፴፬ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ ፓርሊ ፒ ፕራት እና ላይመን ዋይት ስለእርዳታ እና
በጃክሰን የግዛት ክፍል ውስጥ ወደሚገኘው መሬታቸው ቅዱሳንን ስለመመለስ
ከነቢዩ ጋር ለመመካከር ከሚዙሪ ወደ ከርትላንድ ከደረሱ በኋላ የተቀበሉት ነበር።
፩–፬፣ ለምን ጌታ የጃክሰን የግዛት ክፍል ዘንድ፣ ጽዋቸውም ሙሉ ይሆን ዘንድ፣
ቅዱሳን እንዲሰደዱ እንደፈቀደ፤ ፭–፲፣ እስከአሁን ፈቅጄላቸዋለሁና፤
ትእዛዛትን ከጠበቁ ቅዱሳን ያሸንፋሉ፤ ፬ እና በስሜ ራሳቸውን የሚጠሩትም
፲፩–፳፣ የፅዮን ቤዛነት በሀይል ይመጣል፣ ለጥቂት ዘመን በከፍተኛ እና አሳዛኝ ተግ
ጌታም በህዝቦቹ ፊት ይሄዳል፤ ፳፩–፳፰፣ ሳፅ ሀ ይገሰጹ ዘንድ፣ ምክንያቱም አብረ
ቅዱሳን በፅዮን ይሰብሰቡ፣ እና ህይወታ ውም የሰጠኋቸውን አስተሳሰብና ትእዛዛት
ቸውን የሚያጡትም ደግመው ያገኙ ለ 
አላዳመጡምና።
ታል፤ ፳፱–፵፣ የተለያዩ ወንድሞች የፅዮ ፭ ነገር ግን እውነት እላችኋለሁ፣ እኔ ጌታ
ንን ሰፈር እንዲያደራጁና ወደ ፅዮን እን አምላካቸው የምሰጣቸውን ሀ ምክር ከዚህ
ዲሄዱ ተጠሩ፤ ታማኝ ከሆኑም ውጤታማ ሰአት ጀምረው የሚያደምጡ ቢሆን፣ ህዝቤ
እንደሚሆኑ የተስፋ ቃል ተሰጥቷቸዋል። ሊቀበሉ የሚችሉትን አዋጅ አውጃለሁ።
፮ እነሆ፣ ስላወጅኩት፣ ከዚህ ሰዓት
፩ ባልንጀሮቼ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ጀምሮ ጠላቶቼን ማሸነፍ ይጀምራሉ።
እነሆ፣ በፅዮን ምድር የተበተኑትን ወንድ ፯ እና እኔ ጌታ የምናገራቸውን ቃላት
ሞቻችሁን ደህንነት እና ሀ ቤዛነት በሚመለ ለመከተል ሀ ቢያደምጡ፣ የአለም ለ መን
ከት ያላችሁን ሀላፊነት እንዴት ለ እንድት ግስታት ከእግሮቼ በታች እስከሚገዙ እና
ፈፅሙ ታውቁ ዘንድ ራዕይና ትእዛዝ እሰ ምድርንም ለዘለአለም ሐ የራሳቸው እንዲ
ጣችኋለሁ፤ ያደርጓት መ ለቅዱሳን ሠ እስከምትሰጥ ድረስ
፪ ቁጣዬን በጊዜዬ ያለልክ በማወርድባ ማሸነፍን አያቆሙም።
ቸው በጠላቶቼ እጆች ሀ እየተሰደዱ እና እየ ፰ ነገር ግን ትእዛዛቴን ሀ እስካላከበሩ እና
ተመቱት ስላሉት። ቃላቴንም እስካልተከተሉ ድረስ፣ የአለም
፫ የጥፋታቸውንም መስፈሪያ ሀ ይሞሉ መንግስታት ያሸንፏቸዋል።
፻፫ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፵፫–፷፪። ተግሳጽ። ለ ዳን. ፪፥፵፬።
ለ ት. እና ቃ. ፵፫፥፰። ለ ት. እና ቃ. ፻፩፥፪፤ ሐ ት. እና ቃ. ፴፰፥፳።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፩፤ ፻፭፥፪–፮። መ ቅ.መ.መ. ቅዱሳን።
፻፱፥፵፯። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)። ሠ ዳን. ፯፥፳፯።
፫ ሀ አልማ ፲፬፥፲–፲፩፤ ፷፥፲፫። ፯ ሀ ት. እና ቃ. ፴፭፥፳፬። ፰ ሀ ሞዛያ ፩፥፲፫፤
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፺፭፥፩። ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲።
ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ታዛዥ፣ መታዘዝ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፫፥፱–፳፯ ፪፻፰
፱ ለአለም ብርሀንና ለሰዎች አዳኝ ይሆኑ
ሀ 
፲፱ ስለዚህ፣ ልባችሁ አይታወክ፣ ለአባቶ
ዘንድ ተመርጠው ነበርና፤ ቻችሁ እንዳልኳቸው ለእናንተም እላችኋ
፲ እና የሰዎች አዳኞች እስካልሆናችሁ ለሁና፥ በፊታችሁ ሀ መልአኬን እልካለሁ፣
ድረስ፣ ጣዕሙን እንዳጣ ሀ ጨው ትሆናላ ነገር ግን ለ እኔ በመካከላችሁ አልገለጥም።
ችሁ፣ እና ከዚያን ጊዜ በኋላ ከንቱ ትሆና ፳ ነገር ግን እላችኋለሁ፥ በፊታችሁ
ላችሁ፣ ደግሞም ትጣላላችሁ፣ እናም በሰ ሀ 
መላዕክቴን እልካለሁ፣ እና በመካከላች
ዎችም እግር ትረገጣላችሁ። ሁም እገኛለሁ፣ እና በጊዜም መልካሙን
፲፩ ነገር ግን እውነት እላችኋለሁ፣ የተበ ምድር ለ የራሳችሁ ታደርጋላችሁ።
ተኑት ወንድሞቻችሁ ወደ ውርስ ሀ መሬታ ፳፩ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ በሰ
ቸው እንዲመለሱ፣ እና የፈረሱትን የፅዮን ጠኋችሁ ምሳሌ ውስጥ ሀ የወይን ስፍራው
ስፍራዎችንም እንዲገነቡ አውጃለሁ። ጌታ የሆነው አገልጋይ የተናገረውን የሚመ
፲፪ ሀ ከብዙ ስቃይ በኋላ፣ አስቀድሜ እን ስለው ለ ሰው አጋልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግ
ዳዘዝኳችሁ፣ በረከት ይመጣል። ማዊ ነው።
፲፫ እነሆ፣ ይህም ከስቃያችሁ እና ከወን ፳፪ ስለዚህ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ ለቤቴ
ድሞቻችሁ ስቃይ በኋላ በተስፋ ቃል የሰ ሀ 
ጥንካሬ፣ ለወጣቶቼና ለጎልማሳዎቼ እን
ጠኋችሁ በረከት ነው—ቤዛነታችሁ፣ እና ዲህ ይበል—በፅዮን ምድር፣ ለእኔ በተቀ
የወንድሞቻችሁ ቤዛነት፣ እንዲሁም የፅዮን ደሰው ገንዘብ በገዛሁት ምድር ላይ በአን
ምድር እንደገና እንዳትሸነፍ እንድትመሰ ድነት ተሰብሰቡ።
ረት ዳግም መመለሷ። ፳፫ እና ቤተክርስቲያኖቹ ሁሉ ብልህ
፲፬ ይህም ቢሆን፣ ውርሶቻቸውን ካረከሱ ሰዎቻቸውን ከገንዘቦቻቸው ጋር ይላኩ፣
ይሸነፋሉ፤ ውርሶቻቸውን የሚያረክሱ እና እንዳዘዝኩትም መሬቶችን ሀ ግዙ።
ቢሆን አላድናቸውምና። ፳፬ እና የፅዮን ምድር እንዲሆን ከቀደስ
፲፭ እነሆ እላችኋለሁ፣ የፅዮን ቤዛነት በሀ ኩት ሀ ምድር፣ ከመልካሙ መሬቴ፣ እንዲ
ይል ይመጣ ዘንድ ይገባል፤ ሁም በእነርሱ ላይ በፊቴ ካመጣችሁት ከእ
፲፮ ስለዚህ፣ ሀ ሙሴ የእስራኤልን ልጆች ነዚህ ምስክሮች በኋላ ከመሬታችሁ ሊያ
እንደመራው፣ የሚመራቸው ሰው ለህዝቤ ሰድዳችሁ ጠላቶቼ ከመጡባችሁ፣ እር
አስነሳለሁ። ገሟቸው፤
፲፯ እናንት የእስራኤል ልጆች፣ ሀ የአብ ፳፭ እና ማንኛውም የምትረግሟቸውን፣
ርሐም ዘር ናችሁና፣ እና በሀይሌና በተዘ እረግማቸዋለሁ፣ እና ጠላቶቼንም ትበቅ
ረጋው ክንዴ ከባርነታችሁ ተመርታችሁ ላላችሁ።
መውጣት ያስፈልጋችኋልና። ፳፮ እና በጠላቶቼ፣ በሚጠሉኝ ሶስተኛ
፲፰ እና አባቶቻችሁ በመጀመሪያ እንደ እና አራተኛ ትውልድ ላይ ሀ ስትፈርዱም
ተመሩት፣ የፅዮን ቤዛነትም እንዲሁ ይሆ ከእናንተ ጋር እገኛለሁ።
ናል። ፳፯ ለእኔ ህይወቱን ለመስጠት ማንም
፱ ሀ ፩ ኔፊ ፳፩፥፮። ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. አብርሐም— ፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፫–፲፬፤
፲ ሀ ማቴ. ፭፥፲፫–፲፮፤ የአብርሐም ዘር፤ ፻፭፥፲፮፣ ፳፱–፴።
ት. እና ቃ. ፻፩፥፴፱–፵። የአብርሐም ቃል ኪዳን። ፳፫ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፭–፴፮፤
፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፲፰። ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. መላእክት። ፶፯፥፭–፯፤ ፶፰፥፵፱–፶፩፤
፲፪ ሀ ራዕ. ፯፥፲፫–፲፬፤ ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፲፰–፳፬። ፻፩፥፷፰–፸፬።
ት. እና ቃ. ፶፰፥፬፤ ፳ ሀ ዘፀአ. ፲፬፥፲፱–፳። ፳፬ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፯–፰፤
፻፲፪፥፲፫። ለ ት. እና ቃ. ፻፥፲፫። ፵፭፥፷፬–፷፮፤ ፶፯፥፩–፪።
፲፮ ሀ ዘፀአ. ፫፥፪–፲፤ ፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን ፳፮ ሀ ት. እና ቃ. ፺፯፥፳፪።
ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፩–፺፪። አትክልት ስፍራ።
ቅ.መ.መ. ሙሴ። ለ ት. እና ቃ. ፻፩፥፶፭–፶፰።
፪፻፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፫፥፳፰–፵
ሰው አይፍራ፤ ማንም ለእኔ ህይወቱን ሀ አሳ ፅዮን ምድር አብሮአችሁ እንዲሄዱ ከቤቴ
ልፎ የሚሰጥ ዳግም ያገኘዋልና። ጥንካሬ መቶ እስክታገኙ ድረስ ወደፅዮን
፳፰ እና ለእኔ ህይወቱን ለመስጠት ፈቃ ምድር እንዳትሄዱ ትእዛዝን እሰጣችኋለሁ።
ደኛ ያልሆነውም ደቀመዝሙሬ አይደለም። ፴፭ ስለዚህ፣ እንዳልኳችሁ ጠይቁ፣ ይሰ
፳፱ አገልጋዬ ሀ ስድኒ ሪግደን፣ ቤተክር ጣችኋል፤ አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ
ስቲያኖችን ስለፅዮን ዳግም መመለስ እና ምናልባት ከእናንተ ጋር እንዲሄድ፣ እና
ቤዛነት የሰጠኋቸውን ትእዛዛት እንዲጠብቁ በህዝቤ መካከል እንዲመራ፣ እና ሀ በተ
ለማዘጋጀት፣ ለምስራቅ ሀገሮች ተሰብሳቢ ቀደሰው ምድርም መንግስቴን ያደራጅ፣
ዎች ድምጹን ከፍ ማድረጉ ፍቃዴ ነው። እና የፅዮን ልጆችን በተሰጡት እና ወደፊት
፴ አገልጋዬ ሀ ፓርሊ ፒ ፕራትና አገልጋዬ በሚሰጣችሁ ህግጋት እና ትእዛዛት መሰረት
ላይመን ዋይት፣ ወደፅዮን ምድር የሚሄዱ ይመሠርት ዘንድ በቅንነት ጸልዩ።
ሰዎችን በአስሮች ወይም በሀያዎች ወይም ፴፮ ድልና ክብር ሁሉ የሚመጣላችሁ
በሀምሳዎች ወይም በመቶዎች እስኪያደ ሀ 
በቅንነታችሁ፣ በታማኝነታችሁ፣ እና
ራጁ ድረስ፣ ለቤቴ ለ ጥንካሬ አምስት መቶ ለ 
በእምነት ጸሎታችሁ ነው።
ዎችን እስኪያገኙ ድረስ፣ ወደወንድሞቻ ፴፯ አገልጋዬ ፓርሊ ፒ ፕራት ከአገልጋዬ
ቸው መሬት እንዳይመለሱ ፍቃዴ ነው። ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ ጋር ይጓዝ።
፴፩ እነሆ ይህም ፍቃዴ ነው፤ ጠይቁ፣ ፴፰ አገልጋዬ ላይመን ዋይት ከአገልጋዬ
ይሰጣችኋል፤ ነገር ግን ሰዎች ፈቃዴዬን ስድኒ ሪግደን ጋር ይጓዝ።
ሁልጊዜም ሀ አያደርጉም። ፴፱ አገልጋዬ ሀይረም ስሚዝ ከአገልጋዬ
፴፪ ስለዚህ፣ አምስት መቶ የማታገኙ ፍሬድሪክ ጂ ዊሊያምስ ጋር ይጓዝ።
ቢሆን፣ ምናልባት ሶስት መቶ ታገኙ ዘንድ ፵ አገልጋዬ ኦርሰን ሀይድ ከአገልጋዬ
በቅንነት ፈልጉ። ኦርሰን ፕራት ጋር፣ አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ
፴፫ እና ሶስት መቶ ለማግኘት ባትች ዳግማዊ በሚመክራቸው በማንኛውም፣
ሉም፣ ምናልባት አንድ መቶ ታገኙ ዘንድ የሰጠኋቸውን የእነዚህን ትእዛዛት ፍጻሜ
በቅንነት ፈልጉ። ያገኙ፣ ይጓዙ፣ እና የሚቀረውንም በእ
፴፬ ነገር ግን እውነት እላችኋለሁ፣ ወደ ጆቼ ይተዉት። እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፻፬
በሚያዝያ ፳፫፣ ፲፰፻፴፬ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ፣ ኦሀዮ ወይም አካባቢ ስለት
ብብር ድርጅት በሚመለከት ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ (የክፍል ፸፰
እና ፹፪ ርዕሶችን ተመልከቱ)። ጊዜውም ምናልባት የትብብር ድርጅት አባላት
በምክር ስብሰባ ቤተክርስቲያኗ ወዲያው ስለሚያስፈልጋት ለመወያየት በተሰበ
ሰቡበት ጊዜ እንደነበር ይገመታል። ከዚህ በፊት በሚያዝያ ፲ በነበረው የድርጅቱ
ስብሰባ ድርጅቱ እንዲፈርስ ተወስኖ ነበር። ይህ ራዕይ በምትኩ ይህ ድርጅት እን
ደገና እንዲደራጅ መመሪያ ሰጠ፤ የዚህ ንብረቶችም ለድርጅቱ አባላት በመጋቢ
፳፯ ሀ ማቴ. ፲፥፴፱፤ ፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሪግደን፣ ስድኒ። ፴፩ ሀ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲።
ሉቃ. ፱፥፳፬፤ ፴ ሀ ቅ.መ.መ. ፕራት፣ ፴፭ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፴፩።
ት. እና ቃ. ፺፰፥፲፫–፲፭፤ ፓርሊ ፓርከር። ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ትጋት።
፻፳፬፥፶፬። ለ ት. እና ቃ. ፻፩፥፶፭። ለ ት. እና ቃ. ፻፬፥፸፱–፹፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፬፥፩–፲፫ ፪፻፲

ነት ተከፋፍሎ ነበር። በጆሴፍ ስሚዝ አመራር ስር፣ “የትብብር ድርጅት” የሚባ


ለው ሀረግ በኋላም በራዕዩ ውስጥ በ“የትብብር ስርዓት” ተተክቶ ነበር።
፩–፲፣ የትብብር ስርዓቱን የሚተላለፉት ሰው በስርዓቱ አባል ሆኖ እየተላለፈ ቢገኘ፣
ቅዱሳን ይረገማሉ፤ ፲፩–፲፮፣ ጌታ ለቅ ወይም በሌላ ቃላት፣ የተሳሰራችሁበትን
ዱሳኑን በራሱ መንገድ ያስተዳድራል፤ ቃል ኪዳን ብትሰብሩ፣ በዚህ ህይወት የረ
፲፯–፲፰፣ የወንጌል ህግ ድሀን ስለመንከ ገማል፣ እና በምፈልገውም ከእግር ስር ይረ
ባከብ ይወስናል፤ ፲፱–፵፮፣ ለተለያዩ ወን ገጣል።
ድሞች መጋቢነቶች እና በረከቶች ተመ ፮ እኔ ጌታ በእነዚህ ነገሮች ሀ አልዘበት
ድበዋል፤ ፵፯–፶፫፣ በከርትላንድ ውስጥ ምና—
ያለው የትብብር ስርዓት እና በፅዮን ያለው ፯ እና ይህም ሁሉ በመካከላችሁ ያሉት
ስርዓት ተለያይተው ይስሩ፤ ፶፬–፷፮፣ ንጹሕ ትክክለኛ ካልሆኑት ጋር እንዳይ
የጌታ ቅዱስ ሀብት ቅዱሳን መጻህፍትን ኮነኑ ዘንድ ነው፤ እና በመካከላችሁ ያሉት
ለማተም የተቋቋመ ነው፤ ፷፯–፸፯፣ የት ጥፋተኞችም እንዳያመልጡ፤ ምክንያ
ብብር ስርዓትአጠቃላይ ሀብት በጋራ ስም ቱም እኔ ጌታ በቀኝ እጄ በኩል ለእናንተ
ምነት መሰረት ይስራ፤ ፸፰–፹፮፣ በት የክብር ሀ አክሊል ቃል ኪዳን ገብቼአለ
ብብር ስርዓት ውስጥ ያሉት እዳዎቻቸውን ሁና።
ሁሉ ይክፈሉ፣ እና ጌታ ከገንዘብ እጦት ፰ ስለዚህ፣ እንደተላላፊ እስከተገኛችሁ
ያድናቸዋል። ድረስ፣ ቁጣዬን በህይወታችሁ አታመል
ጡም።
፩ ባልንጀሮቼ እውነት እላችኋለሁ፣ ሀ የት ፱ በመተላለፍ ሀ እስከተቆረጣችሁ ድረስ፣
ብብር ስርዓት እና ለቤተክርስቲያኔ ጥቅምና እስከቤዛም ቀን ድረስ ለ የሰይጣንን ሐ መን
እስከምመጣም ድረስ ለሰዎች ደህንነት እን ገላታቶችን አያመልጡም።
ዲሁም ዘለአለማዊ ስርዓትም ይሆን ዘንድ፣ ፲ አሁንም ከመካከላችሁ ስርዓቱን ማንም
እንዲደራጅ እና እንዲመሰረት ያዘዝኩት ሰው ተላላፊ ሆኖ እና ለክፋቱ ንስሀ የም
ንብረቶችን ስለሚመለከት ስርዓት ምክርና ይገባ ሆኖ ቢገኝ፣ ለሰይጣን መንገላታት
ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ— አልፋችሁ እንድትሰጡ ዘንድ ከዚህ ሰዓት
፪ ያዘዝኳቸው ታማኝ ቢሆኑ በሚበዙ በረ ጀምሮ ሀይልን እሰጣችኋለሁ፤ እና በእና
ከቶች እንዲሁም በማይለወጥ እና በማይቀ ንተም ላይ ክፋትን ሀ ያደርግ ዘንድ ሀይል
የር ቃል ኪዳን ይባረካሉ፤ አይኖረውም።
፫ ታማኝ እስካልሆኑ ድረስ ግን ለመረ ፲፩ ይህም በእኔ ዘንድ ጥበብ ነው፤ ስለ
ገም ይቀርባሉ። ዚህ፣ ራሳችሁን እንድታደራጁ እና ለእያን
፬ ስለዚህ፣ አንዳንድ አገልጋዮቼ ትእዛ ዳንዱም ሰው ሀ መጋቢነቱን እንድትመድቡ
ዜን እስካልጠበቁ ድረስ፣ ሀ በመጎምጀት እና ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ፤
በሀሰት ቃላት ቃል ኪዳንን ከሰበሩ ግን፣ ፲፪ እያንዳንዱም ሰው ለተመደበበት
በከፍተኛ እና አሳዛኝ እርግማን እረግማ መጋቢነት መልስ ይሰጠኝ ዘንድ ይሁን።
ቸዋለሁ። ፲፫ እኔ ጌታ እያንዳንዱ ሰው ለፍጥረቶቼ
፭ እኔ ጌታ በልቤ አውጄዋለሁና፣ ማንም ለሰራሁት እና ላዘጋጀሁት የምድር በረከ
፻፬ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፫–፲፭። ፯ ሀ ኢሳ. ፷፪፥፫፤ ሐ ት. እና ቃ. ፹፪፥፳፩።
ቅ.መ.መ. የትብብር ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፮። ፲ ሀ ት. እና ቃ. ፻፱፥፳፭–፳፯።
ስርዓት። ቅ.መ.መ. ክብር። ፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፪።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. መመኘት። ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ውግዘት። ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
፮ ሀ ገላ. ፮፥፯–፱። ለ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ። መጋቢነት።
፪፻፲፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፬፥፲፬–፴፪
ቶች ሀ በመጋቢነት ለ ተጠያቂ ይሆንም ዘንድ እና ከእርሱ በኋላ ለሚመጣው ዘሩ በረከት
ፍቃዴ ነውና። ይሆን ዘንድ እሰጠዋለሁ።
፲፬ እኔ ጌታ የእውነት ሀ የእጄን ስራ ሰማያ ፳፫ እና በፊቴ ትሁት እስከሆነ ድረስ በረ
ትን ዘረጋሁ፣ እና ምድርንም ለ መሰረትሁ፤ ከቶችንም አበዛለታለሁ።
እና በዚህ ያሉት ነገሮች ሁሉ የእኔ ናቸው። ፳፬ ደግሞም፣ አገልጋዬ ጆን ጆንሰን በቀ
፲፭ እና ቅዱሳኔን ማስተዳደር አላማዬ ድሞው ውርሱ አማካይነት በቅያሬ ያገኘ
ነው፣ ሁሉም ነገሮች የእኔ ናቸውና። ውን መሬት ለመጋቢነቱ አገልጋዬ ማርቲን
፲፮ ነገር ግን፣ ይህም በእኔ ሀ መንገድ መደ ሀሪስ፣ ለእርሱ እና ከእርሱ በኋላ ላለው
ረግ አለበት፤ እና እነሆ እኔ ጌታ ቅዱሳኔን ዘሩ፣ ይመድብለት፤
ለማስተዳደር፣ ለ ድሀዎቹን ከፍ ከፍ ለማ ፳፭ ታማኝ እስከሆነ ድረስ፣ በረከቶችንም
ድረግ፣ በዚያም ሀብታሞችንም ለማውረድ ለእርሱ እና ከእርሱም በኋላ ላለው ዘሩ አበ
ይህን መንገድ አውጃለሁ። ዛለታለሁ።
፲፯ ሀ ምድር ሙሉ ናት፣ እና በቂና የሚተ ፳፮ እና አገልጋዬ ማርቲን ሀሪስ፣ አገል
ርፍም አለና፤ አዎን፣ ሁሉንም ነገሮች አዘ ጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እንደመራው
ጋጅቻለሁ፣ እና ለሰዎች ልጆችም ለራሳ መሰረት፣ ገንዘቡን ቃላቴን ለማወጅ ያው
ቸው ለ ወኪል ይሆን ዘንድ ሰጥቻቸዋለሁ። ለው።
፲፰ ስለዚህ፣ ማንም ሰው እኔ ከሰራ ፳፯ ደግሞም፣ አገልጋዬ ፍረድሪክ ጂ
ሁት ሀ የበዛውን ቢወስድ፣ እና በወን ዊሊያምስ አሁን የሚኖርበት አካባቢ ስፍራ
ጌሌ ለ ህግ መሰረት ሐ ለድሀውና ለችግረ ይሰጠው።
ኛው ድርሻውን ባያካፍል፣ በስቃይ ውስጥ ፳፰ እና አገልጋዬ ኦሊቨር ካውድሪ ለእት
አይኑን መ በገሀነም ከክፉዎች ጋር ከፍ መት ቢሮ ይሆነው ዘንድ፣ ቁጥር አንድ የሆነ
ያደርጋል። የመሬት፣ ከቤቱ አጠገብ ባለው መሬት፣
፲፱ አሁንም ሀ ስለስርዓቱ ንብረቶች እው ደግሞም አባቱ በሚኖርበት ስፍራ መሬት
ነት እላችኋለሁ— ይሰጠው።
፳ አገልጋዬ ስድኒ ሪግደን አሁን የሚኖር ፳፱ እና አገልጋዮቼ ፍረድሪክ ጂ ዊሊያ
በት ስፍራና የቆዳ ፋብሪካ መሬት ለመጋቢ ምስ እና ኦሊቨር ካውድሪ የእትመት ቢሮ
ነቱ፣ እና እኔ እንደ ፈቃዴ፣ እርሱን በማ ከሁሉም ነገሮቹ ጋር ይሰጣቸው።
ዝበት ጊዜ በወይን ስፍራ ሲያገለግል ይደ ፴ እና ይህም ለእነርሱ የሚመደብላቸው
ገፍበት ዘንድ ይመደብለት። መጋቢነት ይሆናል።
፳፩ እና ሁሉም ነገር በከርትላንድ ምድር ፴፩ እና ታማኝም እስከሆኑ ድረስ፣ እነሆ
ውስጥ በሚኖረው በስርዓቱ ሸንጎ፣ እና እባርካቸዋለሁ፣ እና በረከቶቻቸውንም
በጋራ ስምምነት ወይም በስርዓቱ ድምፅ አባዛላቸዋለሁ።
መሰረት ይደረግ። ፴፪ ይህም ለእነርሱ እና ከእነርሱ በኋላ
፳፪ እና ይህን መጋቢነት እና በረከት እኔ ለሚመጡ ዘሮቻቸው የመደብኩላቸው
ጌታ በአገልጋዬ ስድኒ ሪግደን ላይ ለእርሱ መጋቢነት መጀመሪያ ነው።
፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፸፪፥፫–፭፣ ፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፭፥፭። ያዕ. ፪፥፲፭–፲፮።
፲፮–፳፪። ቅ.መ.መ. በጎ ድርገት። ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴።
ለ ቅ.መ.መ. መልስ ለ ፩ ሳሙ. ፪፥፯–፰፤ ሐ ምሳ. ፲፬፥፳፩፤
መስጠት፣ ሂሳብ፣ ሉቃ. ፩፥፶፩–፶፫፤ ሞዛያ ፬፥፳፮፤
ተጠያቂነት፣ ሀላፊነት። ት. እና ቃ. ፹፰፥፲፯። ት. እና ቃ. ፶፪፥፵።
፲፬ ሀ መዝ. ፲፱፥፩፤ ፳፬፥፩። ፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፱፥፲፮–፳። መ ሉቃ. ፲፮፥፳–፴፩።
ለ ኢሳ. ፵፪፥፭፤ ፵፭፥፲፪። ቅ.መ.መ. ምድር። ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. የትብብር ስርዓት።
ቅ.መ.መ. መፍጠር፣ ለ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ።
ፍጥረት። ፲፰ ሀ ሉቃ. ፫፥፲፩፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፬፥፴፫–፶፩ ፪፻፲፪
፴፫ እና፣ ታማኝ እስከሆኑ ድረስ፣ ለእነ ነርሱ በኋላ ለዘሮቹ በረከቶችን፣ እንዲሁም
ርሱ እና ከእነርሱ በኋላ ለዘሮቻቸው በረከ የተትረፈረፉ በረከቶችን፣ አበዛላቸዋለሁ።
ቶችን፣ እንዲሁም ብዙ በረከቶችን፣ አበ ፵፫ ደግሞም፣ አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ
ዛላቸዋለሁ። ዳግማዊ ለሁለት መቶ ሜትር ርዝመት እና
፴፬ ደግሞም፣ አገልጋዬ ጆን ጆንሰን በው ስልሳ ሜትር ስፋት ያለው ለቤቴ መገንቢያ
ርሱ ያሉትን ቤቶቼን ሀ ለመገንባት ከተመደ ይሆን ዘንድ የተቀመጠው መሬት፣ ደግ
በው ምድር እና ለአገልጋዬ ኦሊቨር ካው ሞም አባቱ አሁን በሚኖርበት ውርስ ይመ
ድሪ ከተመደበው በስተቀር ሁሉም የሚኖ ደብለት።
ርበት ቤትና ውርስ ይሰጠው። ፵፬ ይህም ለእርሱ እና ከእርሱ በኋላ
፴፭ እና ታማኝ እስከሆነ ድረስ፣ በረከቶ ለዘሩ፣ ለእርሱ እና ለአባቱ በረከት፣ የመ
ችን አበዛለታለሁ። ደብኩለት መጋቢነት መጀመሪያ ነው።
፴፮ እና በመንፈስ ሀ ድምፅ እንዲያውቅ ፵፭ እነሆ፣ ሀ አባቱ ይረዳበት ዘንድ ወር
እስከተደረገለት ድረስ፣ እና በስርዓቱ ምክር ስን አስቀምጫለሁና፤ ስለዚህ እንደአገል
መሰረት፣ እና በስርዓቱ ድምፅ የቅዱሳኔን ጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ ቤት አባልም
ከተማ ለመገንባት የተቀመጡትን መሬቶች ይቆጠራል።
ይሸጥም ዘንድ ፍቃዴ ነው። ፵፮ እና በአገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ
፴፯ ይህም ለእርሱ እና ከእርሱ በኋላ ለዘሩ ታማኝ እስከሆነ ድረስ በቤቱ በረከቶችን፣
ለበረከት የመደብኩት የመጋቢነት መጀመ እንዲሁም የተትረፈረፉ በረከቶችን አበዛ
ሪያ ነው። ለታለሁ።
፴፰ እና ታማኝ እስከሆነም ድረስ የበረከ ፵፯ አሁንም ስለፅዮን በሚመለከት ትእዛዝ
ቶች ብዛት አበዛለታለሁ። እሰጣችኋለሁ፣ እንደትብብር ስርዓት በፅዮን
፴፱ ደግሞም፣ ለአገልጋዬ ሀ ኒውል ኬ ካሉት ወንድሞቻችሁ ጋር፣ ከዚህ ጉዳይ
ዊትኒ አሁን የሚኖርበት ቤት እና መሬት፣ በስተቀር፣ ከዚህ በኋላ እንዳትተሳሰሩ—
እና ግብይት ከሚገኝበት መሬት እና ህንጻ፣ ፵፰ ከተደራጃችሁ በኋላ፣ በከርትላንድ
እና ከግብይቱ ስፍራ በስተደቡብ ያለው ከተማ ውስጥ የፅዮን ሀ ካስማ የትብብር ስር
መሬት፣ እና ደግሞም ፖታሽ የሚሰራበት ዓት ተብላችሁ ትጠራላችሁ። እና ወንድሞ
ምድር ይመደብለት። ቻችሁም፣ ከተደራጁ በኋላ፣ የፅዮን ከተማ
፵ እና ይህን ሁሉ ለአገልጋዬ ኒውል ኬ የትብብር ስርዓት ተብለው ይጠራሉ።
ዊትኒ ለመጋቢነት የመደብኩት ለእርሱ ፵፱ እና በራሳቸውም ስሞች፣ እና በራሳ
እና ከእርሱ በኋላ ለዘሩ በረከት፣ በከርትላ ቸው ስምም ይደራጁ፤ እና የራሳቸውንም
ንድ ምድር ውስጥ ለስቴኬ ለመሰረትኩት ጉዳይ በራሳቸው ስም፣ እና በራሳቸው ስሞ
ግብይት ይሆን ዘንድ ነው። ችም፣ ያድርጉ፤
፵፩ አዎን፣ በእውነት ይህም፣ እንዲሁም ፶ እና የራሳችሁንም ስራ በስማችሁ፣ እና
የግብይይቱ ስፍራ ሁሉ፣ ለአገልጋዬ ኤን ኬ በስሞቻችሁም አድርጉ።
ዊትኒ፣ ለእርሱና ሀ ለወኪሉ እና ከእርሱም ፶፩ እና ይህ እንዲደረግ የማዝዘው እነ
በኋላ ለዘሩ የመደብኩት መጋቢነት ነው። ርሱ ሀ በመሰደዳቸው እና ወደፊት ለሚመ
፵፪ እና የሰጠሁት ትእዛዛቴን ለመጠበቅ ጣው ደህንነታችሁ፣ እና ለእነርሱም ደህ
ታማኝ እስከሆነ ድረስ፣ ለእነርሱ እና ከእ ንነት ነው።
፴፬ ሀ ት. እና ቃ. ፺፬፥፫፣ ፲። ፵፭ ሀ ት. እና ቃ. ፺፥፳። ፻፱፥፶፱።
፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ራዕይ። ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ቅ.መ.መ. ካስማ።
፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. ዊትኒ፣ ኒውል ኬ። ጆሴፍ ቀዳማዊ። ፶፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፱፥፵፯።
፵፩ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፻፲፪–፻፲፫። ፵፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፫፤ ፺፬፥፩፤
፪፻፲፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፬፥፶፪–፷፰
፶፪ በመተላለፍ፣ ሀ በመጎምጀት እና ራል፣ እና ሁሉም ቅዱስ ነገሮች ወደ ግምጃ
በሀሰት ለ ቃል በኩል ቃል ኪዳን ስለተሰ ቤት ይወሰዳሉ፤ እና ከመካከላችሁ ማንም
በረ— ይህን፣ ወይም ማንኛውንም ክፍል፣ የራሴ
፶፫ ስለዚህ፣ ከወንድሞቻችሁ ጋር የነበራ ነው ብለው አይጠሩትም፣ ይህም በአንድ
ችሁ የትብብር ስርዓት ፈርሷል፣ እና እንዳ ስምምነት ለሁላችሁም ይሆናልና።
ልኩት በዚህ መንገድ፣ ይህ ስርዓት፣ ሁኔ ፷፫ ደግሞም ይህን ከዚህ ሰዓት ጀምሮ
ታችሁ በሚፈቅደው እና በሸንጎው ቀጥ እሰጣችኋለሁ፤ እና ይህም እንዲደረግ አድ
ተኛ ድምፅ፣ ከዚህ ሰዓት በኋላ ከእነርሱ ርጉ፣ ሂዱ እና እንዳልኩት እነዚህን የተቀ
ጋር የምትተሳሰሩት በሸንጎ በሚስማሙ ደሱ ነገሮችን ለማሳተም ለዚህም አላማ፣
በት ብድር ብቻ ነው። ከቅዱሱ ነገሮች በስተቀር፣ የተመደበላች
፶፬ ደግሞም፣ የመደብኩላችሁን መጋቢ ሁን መጋቢነት ተጠቀሙበት።
ነት በተመለከተ ትእዛዝን እሰጣችኋለሁ። ፷፬ እና የቅዱስ ነገሮች ሀ ትርፍም በግምጃ
፶፭ እነሆ፣ እነዚህ ንብረቶች ሁሉ የእኔ ቤት ውስጥ ይቀመጥ፣ እና ማህተሙም
ናቸው፣ አለበለዚያም እምነታችሁ በከንቱ በዚህ ላይ ይሁን፤ እና በስርዓት ድምፅ
ነው፣ እና እናንተም ግብዞች ናችሁ፣ እና ወይም በትእዛዝ ካልሆነ በስተቀር፣ በማ
ለእኔ የገባችሁትም ቃል ኪዳን ተሰብሯል፤ ንም ሰው ይህን ነገር አይጠቀምበት ወይም
፶፮ እና ንብረቶቹ የእኔ ከሆኑ፣ እናንተም ከግምጃ ቤቱ አያውጡት፣ ወይም የታተ
የእኔ ሀ መጋቢዎች ናችሁ፤ አለበለዚያ መጋ መበትም አይፈታ።
ቢዎች አይደላችሁም። ፷፭ እንደዚሁም የቅዱስ ነገሮችን ትርፍ፣
፶፯ ነገር ግን፣ እውነት እላችኋለሁ፣ በቤቴ ለተቀደሰ እና ቅዱስ አላማ፣ በግምጃ ቤት
ላይ መጋቢ፣ እንዲሁም በእርግጥም መጋ ትጠብቃላችሁ።
ቢዎች ትሆኑ ትሆኑ መድቤአችኋለሁ። ፷፮ እና ይህም የጌታ የተቀደሰ ግምጃ ቤት
፶፰ እና ለዚህ አላማ ራሳችሁን እንድታ ይባላል፤ እና ለጌታ ቅዱስ እና የተቀደሰ
ደራጁ፣ እንዲሁም የቅዱስ መጻህፍቶቼን፣ ይሆን ዘንድ ማህተምም ይታተማል።
የሰጠኋችሁን፣ ከዚህ በኋላም ከጊዜ ወደ ፷፯ ደግሞም፣ ሌላ ግምጃ ቤት ይዘጋጅ፣
ጊዜ የምሰጣችሁን ራዕዮች፣ እና ሀ የቃላቴን እና የንብረት ሀላፊ የግምጃ ቤትን እንዲ
ሙላት እንድታትሙ አዝዤአችኋለሁ— ጠብቅ ይመደብ፣ እና በዚህም ላይ ማህ
፶፱ ቤተክርስቲያኔን እና መንግስቴን ተም ይደረግ፤
በምድር ላይ ለመገንባት ባለኝ አላማ፣ እና ፷፰ እና የመደብኩላችሁን ንብረቶች፣
ቅርብ ለሆነው፣ ህዝቤንም አብሬ ከእነርሱ በቤቶች፣ ወይም በመሬቶች፣ ወይም፣
ጋር ሀ ለምኖርበት ለ ጊዜ አዘጋጃቸውም ዘንድ ለቅዱስ እና ለተቀደሰ አላማ ከምጠብቃ
ነበር። ቸው ከቅዱስ እና ከተቀደሱ ፅህፈቶች በስ
፷ እና ለራሳችሁም የግምጃ ቤት አዘጋጁ፣ ተቀር በሁሉም ነገሮች በማሻሻል በመጋ
እና በስሜም ቀድሱት። ቢነታችሁ የተቀበላችሁት ገንዘብ በመቶ
፷፩ እና ከመካከላችሁ አንዱ የግምጃ ዎች፣ ወይም በሀምሳዎች፣ ወይም በሀያ
ቤቱን እንዲጠብቅ መድቡ፣ እና ለዚህ ዎች፣ ወይም በአስሮች፣ ወይም በአምስ
በረከትም ይሾማል። ቶች ሁሉ ወደ ግምጃ ቤቱ ገንዘቡ ወዲያው
፷፪ እና በግምጃ ቤቱም ላይ ማህተም ይኖ እንደተቀበላችሁ አስገቡት።
፶፪ ሀ ቅ.መ.መ. መመኘት። ፶፰ ሀ ቅ.መ.መ. የጆሴፍ ስሚዝ ለ ቅ.መ.መ. አንድ ሺህ አመት።
ለ ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን። ትርጉም (ጆ.ስ.ት.)። ፷፬ ሀ ይህም ትርፎች ወይም በእጅ
፶፮ ሀ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣ ፶፱ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፴፭– የገቡት ገንዘቦች ማለት ነው።
መጋቢነት። ፴፮፤ ፳፱፥፱–፲፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፬፥፷፱–፹፮ ፪፻፲፬
፷፱ ወይም በሌላ አባባል፣ ማንኛውም ከት እውነት እላችኋለሁ—እነሆ እዳዎ ሀ 

ሰው አምስት ብር ቢያገኝ ወደ ግምጃ ቤት ቻችሁን ሁሉ ለ እንድትከፍሉ ፍቃዴ ነው።


ያስገባው፤ ወይም አስር፣ ወይም ሀያ፣ ፸፱ እና በፊቴም ሀ ትሁት እንድትሆኑ፣
ወይም ሀምሳ፣ ወይም መቶ ቢያገኝ እን እና ይህን በረከት ለ በቅንነት እና በየዋህነትና
ዲሁ ያድርግ፤ በእምነት ጸሎታችሁ እንድታገኙ ፍቃዴ
፸ እና በመካከላችሁ ማንም ሰው የእኔ ነው ነው።
የሚለው አይኑር፤ ይህ ወይም ማንኛውም ፹ እና ቅን እና ትሁት እስከሆናችሁ እና
ክፍል፣ የእርሱ ተብሎ አይጠራምና። የእምነት ሀ ጸሎትን እስከተጠቀማችሁበት
፸፩ እና በስርዓት ድምፅ እና በጋራ ስም ድረስ፣ እነሆ የማድናችሁበት መንገድ እስ
ምነት ካልሆነ በስተቀር፣ ማንኛውንም ከምልክላችሁ ድረስ፣ የአበዳሪዎቻችሁን
ክፍል አይጠቀሙበት ወይም ምንም ነገር ሰዎች ልብ አራራለሁ።
ከግምጃ ቤቱ አይውጣ። ፹፩ ስለዚህ፣ ወደ ኒው ዮርክ ወዲያው
፸፪ እና ይህም የስርዓት ድምፅ እና ጻፉ እና ሀ በመንፈሴ እንደተሰጣችሁም
የጋራ ስምምነት ይሆናል—ከመካከላችሁ መሰረት ጻፉ፤ እና በእናንት ላይ ስቃይ ለማ
ማንም ሰው ለንብረት ሀላፊው እንዲህ ምጣት በአዕምሮአቸው ላይ ያለውን ይወ
ቢል፥ በመጋቢነቴ እንደረዳኝ ይህ ያስ ሰድ ዘንድ የአበዳሮዎቻችሁን ልብ አራ
ፈልገኛል— ራለሁ።
፸፫ አምስት ብር፣ ወይም አስር ብር፣ ፹፪ እና ሀ ትሁት እና ታማኝ ብትሆኑ እና
ወይም ሀይ፣ ወይም ሀምሳ፣ ወይም መቶ ስሜን የምትጠሩ እስከሆናችሁ ድረስ፣
ቢሆነ፣ የንብረት ሀለፊው በመጋቢነቱ እን እነሆ፣ ለ ድልን እሰጣችኋለሁ።
ዲረዳው የሚያስፈልገውን ይሰጠዋል— ፹፫ ለዚህም አንዴ ከባርነታችሁ ትወጡ
፸፬ ይህም በስርዓቱ ሸንጎ ፊት ታማኝ እን ዘንድ፣ የተስፋ ቃልም እሰጣችኋለሁ።
ዳልሆነ እና ሀ ብልህ መጋቢ እንዳልሆነ በግ ፹፬ ገንዘብ በመቶዎች፣ ወይም በሺዎች፣
ልፅ እስከሚታይ ድረስ የሚያስፈልገው እንዲሁም ራሳችሁን ከእስር ለማውጣት
ይሰጠዋል። መበደር እስከምትችሉት ድረስ ለማግኘት
፸፭ ነገር ግን ሁሉ አባል ከሆነ፣ እና በመ እድል እስካገኛችሁ ድረስ፣ ይህ መብታ
ጋቢነቱ ታማኝ እና ብልህ ቢሆን፣ ይህም ችሁ ነው።
ለንብረት ሀላፊው ምልክት ስለሚሆንለት ፹፭ እና በእጆቻችሁ የሰጠኋችሁን ንብረ
ንብረት ሀላፊው አይከልክለው። ቶችም፣ ለዚህ አንድ ጊዜ ስማችሁን በጋራ
፸፮ ነገር ግን በመተላለፍ ምክንያት፣ ስምምነት ወይም በሌላ በመስጠት፣ ወይም
የንብረት ሀላፊው ለሸንጎው እና ለስርዓቱ መልካም በሚመስላችሁ፣ በእዳ አስይዙ።
ድምፅ መላሽ ይሆናል። ፹፮ ይህን ልዩ መብት ለአንድ ጊዜ እሰ
፸፯ እና የንብረት ሀላፊው ታማኝ እና ጣችኋለሁ፤ እነሆም፣ በፊታችሁ የዘረጋሁ
ብልህ መጋቢ ሆኖ በማይገኝበት ጉዳይ፣ ትን ነገሮች፣ በትእዛዛቴ መሰረት ለማድረግ
ለሸንጎው እና ለስርዓቱ ድምፅ መላሽ ይሆ ብትቀጥሉ፣ ሁሉም ነገሮች የእኔ ናቸው፣
ናል፣ እና ከስፍራውም ይወጣል፣ እና በእ እና እናንተም የእኔ መጋቢዎች ናችሁ፣ እና
ርሱም ምትክ ሀ ሌላ ይመደባል። መምህር ቤቱ እንዲሰበር አይፈቅድምና።
፸፰ ደግሞም፣ እዳዎቻችሁን በሚመለ እንዲህም ይሁን። አሜን።
፸፬ ሀ ሉቃ. ፲፮፥፩–፲፪። ፸፱ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና። ፹፪ ሀ ሉቃ. ፲፬፥፲፩፤
፸፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፱–፻። ለ ቅ.መ.መ. ትጋት። ት. እና ቃ. ፷፯፥፲።
፸፰ ሀ ቅ.መ.መ. እዳ። ፹ ሀ ያዕ. ፭፥፲፭። ለ ት. እና ቃ. ፻፫፥፴፮።
ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፶፬። ፹፩ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ።
፪፻፲፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፭፥፩–፱

ክፍል ፻፭
በሰኔ ፳፪፣ ፲፰፻፴፬ (እ. አ. አ. ) በሚዙሪ ፊሺንግ ወንዝ ላይ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። በነቢዩ አመራር ስር፣ ከኦሀዮ እና ሌሎች አካባቢዎች
የመጡ ቅዱሳን በኋላ የፅዮን ሰፈር ተብሎ በሚታወቀው ጉዞ ወደ ምዙሪ ተሰ
ልፈው ሄዱ። አላማቸውም ከምዙሪ በግድ የወጡትን ቅዱሳን አጅበው በጃክሰን
የግዛት ክፍል ወደነበሩበት መሬታቸው ለመመለስ ነበር። ቅዱሳንን ያሳደዱ የም
ዙሪ ሰዎች የፅዮን ሰፈር ጸያፍ እርምጃ ይወስዱብናል ብለው ፈርተው ነበር እናም
በክሌይ የግዛት ክፍል፣ ምዙሪ ውስጥ የሚኖሩትን ቅዱሳን አስቀድመው አጥቅ
ተው ነበር። የምዙሪ ገዢ ቅዱሳንን ለመርዳት የገባውን ቃል መልሶ ሲወስድ፣
ጆሴፍ ይህን ራዕይ ተቀበለ።
፩–፭፣ ፅዮን የምትገነባው የሰለስቲያል ባው ለድሆችና በመካከላቸው ለሚሰቃዩት
ህግን ጠባቂ በመሆን ነው፤ ፮–፲፫፣ የፅዮን ሀ 
አያካፈሉም፤
ቤዛነት ለጥቂት ጊዜ ተላልፏል፣ ፲፬–፲፱፣ ፬ እና በሰለስቲያል መንግስት ህግ መሰ
ጌታ የፅዮንን ጦርነት ይዋጋል፤ ፳–፳፮፣ ረት አስፈላጊ በሆነው ሀ ህብረትም አይተ
ቅዱሳን ብልሆች ይሁኑ እና ሲሰበሰቡም ባበሩም፤
በታላቅ ስራዎች ኩራት አይሰማቸው፤ ፭ እና ሀ ፅዮን ካለሰለስቲያል መንግስት
፳፯–፴፣ በጃክሰን እና በአጠገቡ የግዛት ለ 
ህግ መሰረታዊ መርሆች ካልሆነ ሐ በስተ
ክፍሎች መሬቶች ይገዙ፤ ፴፩–፴፬፣ ሽማ ቀር ልትገነባ አይቻላትም፤ አለበለዚያም
ግሌዎች በከርትላንድ ውስጥ በጌታ ቤት ወደ ራሴ ልቀበላት አልችልም።
ውስጥ መንፈሳዊ ስጦታ ይቀበሉ፤ ፴፭– ፮ እና ህዝቤ ሀ ታዛዥነት እስኪማሩ ድረስ፣
፴፯፣ የተጠሩት እና የተመረጡት ቅዱ አስፈላጊም ቢሆን በሚሰቃዩባቸው ነገሮች
ሳን ይቀደሳሉ፤ ፴፰–፵፩፣ ቅዱሳን ለአ ለ 
መገሰፅ ያስፈልጋቸዋል።
ለም የሰላም አርማን ያንሱ። ፯ የምናገረው ህዝቤን እንዲመሩ ስለተመ
ደቡት የቤተክርስቲያኔ ሀ የመጀመሪያ ሽማ
፩ የተሰቃዩ ህዝቤን ሀ ቤዛነት በሚመለከት ግሌዎች አይደለም፣ ሁሉም በፍርድ ላይ
ፈቃዴን ትማሩ ዘንድ ራሳችሁን ለሰበሰባ አይደሉምና፤
ችሁት እውነት እላለሁ— ፰ ነገር ግን በሌላ ስፍራ ስላሉት ቤተክር
፪ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣ ስለግለሰብ ሳይ ስቲያኔ በሚመለከት እናገራለሁ—እንዲህ
ሆን ስለቤተክርስቲያኗ ስናገር፣ በህዝቤ የሚሉ ብዙ አሉ፥ አምላካቸው የት አለ?
ሀ 
መተላለፍ ባይሆን ኖሮ፣ አሁንም ይድኑ እነሆ፣ በችግር ጊዜ ያድናቸዋል፣ አለበለ
ነበር። ዚያም ወደፅዮን አንሄድም፣ እና ገንዘባች
፫ ነገር ግን እነሆ፣ በእጆቻቸው ለምጠ ንንም እናስቀራለን።
ብቃቸው ነገሮች ታዛዥ ለመሆን አልተማ ፱ ስለዚህ፣ በህዝቤ ሀ መተላለፍ ምክንያት
ሩም፣ ነገር ግን በክፋት የተሞሉ ናቸው፣ ሽማግሌዎቼ የፅዮን ቤዛነት ለትንሽ ዘመን
እና እቃዎቻቸውን በቅዱሳን እንደሚገ ይጠብቁ ዘንድ ፍቃዴ ነው—
፻፭ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፥፲፫። ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፫–፯። ለ ት. እና ቃ. ፺፭፥፩–፪።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፬፥፬–፭፣ ፶፪። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ።
፫ ሀ የሐዋ. ፭፥፩–፲፩፤ ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፳፪። ፯ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፪–፫።
ት. እና ቃ. ፵፪፥፴። ሐ ት. እና ቃ. ፻፬፥፲፭–፲፮። ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፻፫፥፬።
ቅ.መ.መ. መቀደስ፣ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣
የቅድስና ህግ። ታዛዥ፣ መታዘዝ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፭፥፲–፳፮ ፪፻፲፮
፲ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ፣ እና ህዝቤ ድረስ፣ በታማኝነት ቢቀጥሉ በረከት እና
በፍጹም እንዲማሩ፣ እና አጋጣሚም እን ሀ 
የመንፈስ ስጦታ አዘጋጅቼላቸዋለሁ።
ዲያገኙ፣ እና ሀ ሀላፊነታቸውንና ከእጆቻ ፲፱ ጸሎታቸውን ሰምቻለሁ፣ እና ስለታ
ቸው የምፈልገውን ነገሮች በሚመለከት ቸውን እቀበላለሁ፤ እና ሀ እምነታቸውም
በፍጹም ይማሩ ዘንድ ነው። ተፈትኖ እስከዚህ ድረስ ይመጡም ዘንድ
፲፩ እና ሀ ሽማግሌዎቼ ከላይ የኃይል ለ መን ፍቃዴ ነው።
ፈሳዊ ስጦታ እስኪሰጣቸው ድረስ ይህም ፳ አሁንም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ትእ
ሆኖ አይሆንም። ዛዝንም እሰጣችኋለሁ፣ ወደዚህ እስከመ
፲፪ እነሆ፣ ታማኝ ቢሆኑ እና በፊቴም በት ጣችሁ ድረስ በአካባቢው ለመቆየት የሚ
ህትና እስከቀጠሉ ድረስ፣ ታላቅ መንፈሳዊ ችሉ ይቆዮ፤
ስጦታ እና በረከት በእነርሱ ላይ ሀ ለማፍሰስ ፳፩ መቆየት የማይችሉት፣ በምስራቅ
አዘጋጅቻለሁ። ቤተሰብ ያላቸውም፣ አገልጋዬ ጆሴፍ
፲፫ ስለዚህ ለፅዮን ቤዛነት ሽማግሌዎቼ ስሚዝ፣ ዳግማዊ፣ እስከመደባቸው ድረስ
ለጥቂት ዘመን ይጠብቁ ዘንድ ፍቃዴ ለትንሽ ዘመን ይቆዩ፤
ነው። ፳፪ ስለዚህ ጉዳይ እመክረዋለሁ፣ እና
፲፬ እነሆ፣ የፅዮንን ጦርነት እንዲዋጉ ለእነርሱ የሚመደቡላቸው ማናቸውም ነገ
በእጆቻቸው አልፈልግባቸውምና፤ ከዚህ ሮች ሁሉ ይሟላሉ።
በፊት ትእዛዝ እንደሰጠሁት፣ ይህንንም ፳፫ እና በዚህ አካባቢ የሚኖሩት ህዝቤ
አሟላለሁና—ጦርነታችሁን ሀ እዋጋላችኋ ሁሉ ታማኝ እና ጸሎተኛ እና በፊቴ ትሁት
ለሁ። ይሁኑ፣ እና የገለጥኩላቸውን ነገሮችንም
፲፭ እነሆ፣ ሀ አጥፊው ጠላቶቼን እንዲ እንዲገልጹ በእኔ ዘንድ ጥበብ እስኪሆን
ያጠፋ እና እንዲያባክን ልኬዋለሁ፤ እና ድረስ አይግለጿቸው።
ከብዙ አመታት በኋላ ውርሴን እንዲበ ፳፬ ስለፍርድም አትናገሩ፣ ስለእምነት
ክሉ፣ እና ለቅዱሳኔ መሰብሰብ ለ በቀደስኩ ወይም ስለታላቅ ስራም ሀ ኩራት አይሰማ
ባቸው ምድሮች ላይ ስሜን ሐ እንዲሰድቡ ችሁ፣ ነገር ግን በምትችሉት መጠን በአ
አይተዉም። ንድ አካባቢ፣ ለሰዎች ስሜት እያሰባችሁ
፲፮ እነሆ፣ አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግ በጥንቃቄ ተሰብሰቡ።
ማዊ ለቤቴ ሀ ጥንካሬ፣ እንዲሁም ጀግኖ ፳፭ እነሆም፣ ሀ በሰላም እና በደህንነት
ቼን፣ ወጣት ወንዶቼን፣ እና ጎልማሳዎቼን ታርፉ ዘንድ፣ ለህዝቦቹም፥ ፍርድ እና
ለህዝቤ ቤዛነት እንዲሰበሰቡ፣ እና የጠላቶ ጽድቅን በህጉ መሰረት ፈፅሙ፣ እና በደላ
ቼን ማማዎች እንዲጥሉ፣ እና ለ ጠባቂዎቻ ችንን መልሱልን እያላችሁ፣ በአይኖቻቸው
ቸውንም እንዲበትኑ እንዲነግራቸው አዘ ውስጥም ውለታ እና ጸጋ እሰጣችኋለሁ።
ዝኩት፤ ፳፮ እነሆ፣ ባልንጀሮቼ አሁን እላች
፲፯ ነገር ግን የቤቴ ጥንካሬ ቃላቴን አላ ኋለሁ፣ በዚህም መንገድ፣ የእስራኤል
ደመጡም። ሀ 
ሰራዊት እጅግ ታላቅ እስኪሆን ድረስ፣
፲፰ ነገር ግን ቃላቴን ያደመጡ እስካሉ በህዝቡ አይኖች ፊት ሞገስን ታገኛላችሁ።
፲ ሀ ቅ.መ.መ. ሁለንተና። ፲፭ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፲፫–፲፬። ፲፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፥፰–፲።
፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሽማግሌ። ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፫–፬፤ ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን።
ለ ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፪፤ ፺፭፥፰። ፻፫፥፴፭። ፳፬ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፸፫።
ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ስጦታ። ሐ ት. እና ቃ. ፻፲፪፥፳፬–፳፮። ቅ.መ.መ. ኩራት።
፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲። ቅ.መ.መ. መስደብ። ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ሰላም።
፲፬ ሀ ኢያ. ፲፥፲፪–፲፬፤ ፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፶፭፤ ፳፮ ሀ ኢዩ. ፪፥፲፩።
ኢሳ. ፵፱፥፳፭፤ ፻፫፥፳፪፣ ፴።
ት. እና ቃ. ፺፰፥፴፯። ለ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ።
፪፻፲፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፭፥፳፯–፵፩
፳፯ እና አገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግ ይገደዱ ዘንድ፤ ስለዚህ፣ ለህግጋቷ ለ ተገዢ
ማዊ እና የመደብኳቸው ሽማግሌዎቼ እንሁን።
የቤቴን ብርታት ለመሰብሰብ ጊዜን እስ ፴፫ እውነት እላችኋለሁ፣ በከርትላንድ
ከሚያገኙ ድረስ ሀ በፈርኦን ልብ እንዳደ ምድር ውስጥ ለስሜ እንዲገነባ ባዘዝኩት
ረግሁት፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ፣ የህዝቡን ልብ በቤቴ ውስጥ የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች
አራራለሁ፣ ሀ 
የመንፈስ ስጦታቸውን ይቀበሉ ዘንድ
፳፰ እና ሀ ብልህ ሰዎችንም፣ በጃክሰን የግ ፍቃዴ ነው።
ዛት ክፍል ውስጥ እና በአካባቢው በሚገ ፴፬ እና ከቤዛነቷ በኋላ ስለፅዮን እና ሀ ስለ
ኙት የግዛት ክፍሎች ውስጥ ለ ሊገዙ የሚች ህጓ የሰጠሁት ትእዛዛት ይሟሉ እናም ይፈ
ሉትን መሬቶችን ሁሉ ስለመግዛት የሰጠሁ ጸሙ።
ትን ትእዛዝ ይፈጸሙ ዘንድ ነው። ፴፭ ሀ የጥሪ ቀን ነበር፣ ነገር ግን ለመም
፳፱ እነዚህ መሬቶች እንዲገዙ ፍቃዴ ረጫ ቀን ጊዜው መጥቷል፤ እና ለ ብቁ የሆኑ
ነው፤ እና ከተገዙም በኋላ ቅዱሳኔ በሰ እነርሱ ይመረጡ።
ጠኋችሁ የቅድስና ሀ ህግጋት መሰረት ይወ ፴፮ እና ሀ የተመረጡትም በመንፈስ ድምፅ
ስዷቸውም ዘንድ ፍቃዴ ነው። ለአገልጋዬ ይገለጣሉ፤ እና እነርሱም ለ ይቀ
፴ እና እነዚህ መሬቶች ከተገዙ በኋላ፣ ደሳሉ፤
የእስራኤል ሀ ሰራዊት በገንዘባቸው የገዙ ፴፯ እና የተቀበሉትን ሀ ምክር እስከተ
ትን መሬቶቻቸውን መልሰው በመውሰዳ ከተሉ ድረስ፣ ከብዙ ቀናት በኋላ ፅዮንን
ቸው፣ እና በእነዚያም የሚገኙትን የጠላቶ የሚመለከቱ ነገሮችን ሁሉ ያከናውኑ ዘንድ
ቼን ማማዎች በመጣላቸው፣ እና ጠባቂዎ ሀይል ይኖራቸዋል።
ቻቸውን በመበተናቸው፣ እና የሚጠሉኝ ፴፰ ደግሞም እላችኋለሁ፣ ለመቷችሁ
ጠላቶቼን እስከ ሶስተኛ እና አራተኛ ትው ሰዎች ብቻ ሳይሁን ለሁሉም ሰዎች፣ የሰ
ልዶች ለ ስለተበቀሉልኝ ከበደል ነጻ አደር ላም ሀሳብ አቅርቡ፤
ጋቸዋለሁ። ፴፱ እና ሀ የሰላም ለ አርማ አንሱ፣ እና ለም
፴፩ ነገር ግን በቅድሚያ ሰራዊቴ ታላቅ ድር ዳርቻዎችም ሰላምን አውጁ፤
ይሁን፣ እና እንደጸሀይም የጠራ፣ እንደ ፵ እና በውስጣችሁ ባለው በመንፈስ
ሀ 
ጨረቃ የተዋበ፣ እና ዓርማዎቿ ለሁሉም ድምፅ መሰረት ለመቷችሁም የሰላም ሀሳብ
ህዝብ የሚያስፈራ ይሆንም ዘንድ በፊቴም አቅርቡላቸው፣ እና ሀ ሁሉም ነገሮች ለጥ
ለ 
ይቀደስ፤ ቅማችሁ አብረው ይሰራሉ።
፴፪ የዚህ አለም መንግስትም የፅዮን መን ፵፩ ስለዚህ፣ ታማኝ ሁኑ፤ እነሆ፣ እናም
ግስት በእርግጥም የአምላካችን እና የእርሱ አስተውሉ፣ እስከመጨረሻውም ሀ እኔ ከእ
ክርስቶስ ሀ መንግስት እንደሆነም ለማወቅ ናንተ ጋር ነኝ። እንዲሁም ይሁን። አሜን።
፳፯ ሀ ዘፍጥ. ፵፯፥፩–፲፪። ፴፪ ሀ ራዕ. ፲፩፥፲፭። ለ ቅ.መ.መ. ብቁ፣ ብቁነት።
፳፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፸፫። ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ፴፮ ሀ ት. እና ቃ. ፺፭፥፭።
ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፭–፴፮። መንግስት ወይም ቅ.መ.መ. መምረጥ፣
፳፱ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴። መንግስተ ሰማያት። መረጠ፣ የተመረጠ (ግስ)።
ቅ.መ.መ. መቀደስ፣ ለ ቅ.መ.መ. መንግስት። ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና።
የቅድስና ህግ፤ ፴፫ ሀ ት. እና ቃ. ፺፭፥፰–፱። ፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)።
የትብብር ስርዓት። ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ስጦታ። ፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሰላም።
፴ ሀ ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፫–፲፬፤ ፴፬ ሀ ይህም ት. እና ቃ. ፵፪ ለ ቅ.መ.መ. ምልክት።
፻፩፥፶፭፤ ፻፫፥፳፪፣ ፳፮። “ህግ” ተብሎ ይታወቃል ፵ ሀ ሮሜ ፰፥፳፰፤
ለ ት. እና ቃ. ፺፯፥፳፪። ማለት ነው። ት. እና ቃ. ፺፥፳፬፤ ፻፥፲፭።
፴፩ ሀ መኃ. ፮፥፲፤ ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. ጥሪ፣ ፵፩ ሀ ማቴ. ፳፰፥፲፱–፳።
ት. እና ቃ. ፭፥፲፬፤ ፻፱፥፸፫። በእግዚአብሔር መጠራት፣
ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና። የተጠራበት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፮፥፩–፰ ፪፻፲፰

ክፍል ፻፮
በህዳር ፳፭፣ ፲፰፻፴፬ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። ይህ ለኦሊቨር ካውድሪ ታላቅ ወንድም ለሆነው ለዋረን ካውድሪ
የተሰጠ ራዕይ ነው።
፩–፫፣ ዋረን ኤ ካውድሪ በሚኖርበት አካ ፬ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
ባቢ ቀዳሚ መሪ እንዲሆን ተጠርቷል፤ ፬– የጌታ ሀ መምጣት ለ ቀርቦአል፣ እና ሐ ሌባ
፭፣ ዳግም ምፅዓት የብርሀን ልጆችን እንደ በሌሊት እንደሚመጣም በአለም ላይ
ሌባ አይደርስባቸውም፤ ፮–፰፣ የቤተክር ይደርስል—
ስቲያኗ ታማኝ አገልጋይነት ታላቅ በረከ ፭ ስለዚህ፣ ሀ የብርሀን ልጆች ትሆኑ ዘን
ቶች ይከተሉታል። ድም ወገባችሁን አጥብቁ፣ እና ያም ቀን
በሌሊት እንደ ሌባ ለ አይደርስባችሁም።
፩ አገልጋዬ ዋረን ኤ ካውድሪ ሀ በፍሪደም ፮ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ አገ
እና በአካባቢዋ ምድር ውስጥ በቤተክርስ ልጋዬ ዋረን ለመንግስቴ በትር ሲሰግድና
ቲያኔ እንደ ሊቀ ካህናት አመራር እንዲመ እራሱን ከተንኮለኞች ሰዎች ሲለይ በሰማይ
ደብ እና እንዲሾም ፍቃዴ ነው። ደስታ ነበር።
፪ ዘለዓለማዊ ወንጌሌንም ይስበክ፣ እና ፯ ስለዚህ፣ አገልጋዬ ዋረን የተባረከ ነው፣
በራሱ ስፍራ ብቻ ሳይሆን፣ በአጠገቡ በሚ ምህረት እሰጠዋለሁና፤ እና ልቡ ሀ ግብዝነት
ገኙት የግዛት ክፍሎችም ድምጹን ከፍ ያድ ቢኖርበትም፣ በፊቴ ትሁት እስከሆነ ድረስ
ርግና ህዝብን ያስጠንቅቅ፤ ከፍ አደርገዋለሁ።
፫ እና ሀ መንግስተ ሰማያትንና ፅድቁንም ፰ የሚቆምበትም ሀ ጸጋ እና ማረጋገጫም
በትህትና ለ በመፈለግ፣ በምሰጠው በዚህ እሰጠዋለሁ፤ ታማኝ ምስክርና ለቤተክ
ከፍተኛ እና ቅዱስ ጥሪም ጊዜውን ሁሉ ርስቲያኗም ብርሀን ሆኖ ቢቀጥል በአባቴ
መስዋዕት ያድርግ፣ እና አስፈላጊ ነገሮች ለ 
ቤት አክሊል አዘጋጅቼለታለሁ። እንዲ
ሁሉ ይጨመሩለታል፤ ሐ ለሠራተኛ ደመ ህም ይሁን። አሜን።
ወዙ ይገባዋልና።

ክፍል ፻፯
በሚያዝያ ፲፰፻፴፭ (እ. አ. አ. ) አካባቢ፣ በከርትላንድ ኦሀዮ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል ስለክህነት የተሰጠ ራዕይ። ይህ ራዕይ የተመዘገበው በ፲፰፻፴፭ (እ. አ. አ. )
ቢሆንም፣ ከቁጥር ፷ እስከ ፻ አብዛኛዎች በህዳር ፲፩፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በጆሴፍ
ስሚዝ በኩል የተሰጡ ራዕዮችን የሚያጠቃልሉ ነበሩ። ይህ ክፍል የአስራ ሁለት
ቡድንን በየካቲት እና በመጋቢት ፲፰፻፴፭ (እ. አ. አ. ) ከተደራጀበት ጋር የተገ
፻፮ ፩ ሀ ይህም የሪዶም ከተማ፣ ት. እና ቃ. ፴፩፥፭። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ከንቱ፣ ከንቱነት።
ኒውዮርክ እና አካባቢዋ ፬ ሀ ያዕ. ፭፥፰። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ጸጋ።
ማለት ነው። ለ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ ለ ዮሐ. ፲፬፥፪፤
፫ ሀ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ቀናት፣ የኋለኛው ቀናት። ኤተር ፲፪፥፴፪–፴፬፤
መንግስት ወይም ሐ ፩ ተሰ. ፭፥፪። ት. እና ቃ. ፶፱፥፪፤
መንግስተ ሰማያት። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ፸፮፥፻፲፩፤ ፹፩፥፮፤
ለ ማቴ. ፮፥፴፫። የክርስቶስ ብርሀን። ፺፰፥፲፰።
ሐ ማቴ. ፲፥፲፤ ለ ራዕ. ፲፮፥፲፭።
፪፻፲፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፯፥፩–፲
ናኘ ነው። ነቢዩ ምናልባት በቡድናቸው የመጀመሪያዎቹ ሚስዮናውያን በግን
ቦት ፫፣ ፲፰፻፴፭ (እ. አ. አ. ) ለመሄድ በሚዘጋጁበት ጊዜ በነበሩት ፊት ይህን ሳያ
ቀርበው አልቀረም።
፩–፮፣ ሁለት ክህነቶች አሉ፥ መልከ ጼዴቅ ልጅ ሀ ስርዓት ቅዱስ ክህነት ተብሎ የሚ
እና አሮናዊ፤ ፯–፲፪፣ የመልከ ጼዴቅ ክህ ጠራ ነበር።
ነትን የያዙት በቤተክርስቲያኗ የሀላፊነት ፬ ነገር ግን ለኃያል ጌታ ስም ክብር ወይም
ስፍራዎች ሁሉ ለማስተዳደር ሀይል ይኖ ሀ 
አምልኮ፣ ስሙን እጅግ በጣም በመደጋ
ራቸዋል፤ ፲፫–፲፯፣ ኤጲስ ቆጶስ ውጪ ገም መጠቀምን ለማስወገድ፣ የጥንት ጊዜ
ውን ሥርዓት የሚያስተዳድረውን አሮናዊ ቤተክርስቲያኗ የነበሩት እነርሱ፣ ያን ክህ
ክህነትን ያስተዳድራል፤ ፲፰–፳፣ የመልከ ነት የመልከ ጼዴቅ ክህነት በማለት ወይም
ጼዴቅ ክህነት የመንፈሳዊ በረከቶችን ሁሉ በመልከ ጼዴቅ ስም ጠሩት።
ቁልፎች ይዟል፤ የአሮናዊ ክህነት የመ ፭ በቤተክርስቲያኗ ውስጥ ያሉ ሌሎቹ
ላዕክትን አገልግሎት ቁልፎችን ይዟል፤ ስልጣናት ወይም ሀላፊነቶች ሁሉ ከዚህ
፳፩–፴፰፣ በአንድነት እና በፅድቅ ውሳ ክህነት ጋር ሀ የተያያዙ ናቸው።
ኔዎቻቸው የሚደረጉባቸው ቀዳሚ አመ ፮ ነገር ግን ሁለት ክፍሎች ወይም ዋና
ራር፣ አስራ ሁለቱ፣ እና ሰባዎች የአመ ክፍሎች አሉ—አንዱ የመልከ ጼዴቅ ክህ
ራር ቡድኖችን ይመሰርታሉ፤ ፴፱–፶፪፣ ነት ስልጣን፣ እና ሌላው አሮናዊ ወይም
የአባቶች አለቃ ስርዓትም ከአዳም እስከ ሀ 
ሌዊ ክህነት ነው።
ኖህ ጀምሮ ተመስርቷል፤ ፶፫–፶፯፣ የጥንት ፯ ሀ የሽማግሌ ሀላፊነት ከመልከ ጼዴቅ
ቅዱሳን በአዳም-ኦንዳይ-አማን ተሰበሰቡ፣ ክህነት በታች የሚሆን ነው።
እና ጌታ በእነርሱም ታየ፤ ፶፰–፷፯፣ አስራ ፰ የመልከ ጼዴቅ ክህነት የፕሬዘደንትነት
ሁለቱ የቤተክርስቲያኗ ሀላፊዎች በስርዓት አመራርን ይይዛል፣ እና በመንፈሳዊ ነገሮች
ያቀናጁ፤ ፷፰–፸፮፣ ኤጲስ ቆጶሳት እንደ ለማስተዳደር፣ በአለም ዘመኖች ሁሉ በቤ
እስራኤል ቋሚ ዳኛ ያገለግላሉ፤ ፸፯–፹፬፣ ተክርስቲያኗ ሀላፊነቶች ላይ ሁሉ ሀይል እና
ቀዳሚ አመራርና አስራ ሁለቱ እንደ ቤተ ሀ 
ስልጣን አለው።
ክርስቲያኗ ከፍተኛ ዳኝነት ስርዓቱን ይመ ፱ እንደ መልከ ጼዴቅ ስርዓት ሁሉ፣
ሰርታሉ፤ ፹፭–፻፣ የክህነት ፕሬዘደንቶች የታላቅ ክህነት ሀ አመራር በቤተክርስቲያኗ
የየሀላፊነት ቡድኖቻቸውን ያስተዳድራሉ። ውስጥ በሚገኙት ሀላፊነቶች ሁሉ የማስተ
ዳደር መብት አለው።
፩ በቤተክርስቲያኗ ውስጥ፣ የሌዊ ክህ ፲ ሀ ሊቀ ካህናት እንደ መልከ ጼዴቅ ስር
ነትን ጨምሮ፣ በስም ሀ መልከ ጼዴቅና፣ ዓት፣ በቀዳሚ አመራር መመሪያ በመንፈ
ለ 
አሮናዊ የሚባሉ ሁለት ክህነቶች አሉ። ሳዊ ነገሮች በማስተዳደር ሀላፊነታቸው፣
፪ የመጀመሪያው ሀ የመልከ ጼዴቅ ክህ እና ደግሞም በሽማግሌ አመራር፣ በካህን
ነት ተብሎ የሚጠራበት ምክንያት መልከ አመራር (የሌዊው ስርዓት)፣ በመምህር
ጼዴቅ ታላቅ ሊቀ ካህን ስለነበር ነው። ነት፣ በዲያቆንነት፣ እና በአባል ሀላፊነቶች
፫ ከእርሱ ቀን በፊት እንደ እግዚአብሔር ለማስተዳደር ለ መብት አላቸው።
፻፯ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. የመልከ ፫ ሀ አልማ ፲፫፥፫–፲፱፤ ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ስልጣን።
ጼዴቅ ክህነት። ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፯። ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፹፩፥፪፤
ለ ቅ.መ.መ. አሮናዊ ክህነት። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. ማክበር። ፻፯፥፳፪፣ ፷፭–፷፯፣
፪ ሀ ጆ.ስ.ት. ዘፍጥ. ፲፬፥፳፭–፵ ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፳፱፤ ፺፩–፺፪።
(ተጨማሪ)፤ ፻፯፥፲፬። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ሊቀ ካህን።
ት. እና ቃ. ፹፬፥፲፬። ፮ ሀ ዘዳግ. ፲፥፰–፱። ለ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፴፬–፴፯።
ቅ.መ.መ. መልከ ጼዴቅ። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ሽማግሌ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፯፥፲፩–፳፫ ፪፻፳
፲፩ ሊቀ ካህን በማይኖርበት ጊዜ ሽማግሌ ክህነት፣ ሀይል እና ስልጣን በቤተክርስቲ
በእርሱ ምትክ ማስተዳደር ይችላል። ያኗ መንፈሳዊ በረከቶች ላይ ሁሉ ሀ ቁልፎ
፲፪ ሊቀ ካህን እና ሽማግሌ፣ ከቤተክርስ ችን መያዝ ነው።
ቲያኗ ቃል ኪዳናት እና ትእዛዛት በመስማ ፲፱ በተጨማሪም፣ የመንግስተ ሰማያትን
ማት፣ በመንፈሳዊ ነገሮች ያስተዳድሩ፤ እና ሀ 
ሚስጥራት ለመቀበል ልዩ መብት እንዲኖ
ከፍተኛ ባለስልጣናት በማይኖሩበት ጊዜ፣ ረው፣ ሰማያት ለእነርሱ እንዲከፈቱላቸው፣
በእነዚህ የቤተክርስቲያኗ ሀላፊነቶች ሁሉ ከበኩሩ ቤተክርስቲያንና ለ ከአጠቃላይ ተሰ
የማስተዳደር ሀላፊነት አላቸው። ብሳቢዎች ጋር እንዲገናኝ፣ እና ከእግዚአ
፲፫ ሁለተኛው ክህነት ሀ አሮናዊ ክህነት ብሔር አብ እና ከአዲስ ኪዳን ሐ አማላጅ
ተብሎ ይጠራል፣ ምክንያቱም ለ በአሮን ከሆነው ከኢየሱስ ጋር መገናኘትን እና በእ
እና በዘሩ፣ በትውልዶቻቸው ሁሉ፣ የተ ነርሱም መገኘት ለመደሰት ነው።
ሰጣቸው ነበርና። ፳ የአነስተኛው ክህነት፣ ወይም የአሮናዊ
፲፬ አነስተኛው ክህነት ተብሎ የሚጠራ ክህነት፣ ሀይል እና ስልጣን፣ ከቃል ኪዳ
በት ምክንያትም ከታላቁ፣ ወይም ከመልከ ናት እና ትእዛዛት ጋር በመስማማት፣ የመ
ጼዴቅ ክህነት፣ ጋር ሀ የተያያዘ ስለሆነ እና ላእክትን አገልግሎት ሀ ቁልፎች ለመያዝ
ለውጪአዊ ስርዓቶችን ለማስተዳደር ሀይል እና የውጪአዊ ለ ስርዓቶች የሆኑትን የወን
ስላለው ነው። ጌሉን ፊደል እና ለኃጢአት ሐ ስርየት የንስሐ
፲፭ ሀ የኤጲስ ቆጶስ አመራርም የዚህ ክህ መ 
ጥምቀትን ለማስተዳደር ነው።
ነት ስልጣን አመራር ነው፣ እና የዚህንም ፳፩ ስለአስፈላጊነታቸውም ፕሬዘደን
ቁልፎች ወይም ስልጣን ይዟል። ቶች፣ ወይም ከተለያዩ ከእነዚህ ሁለት ክህ
፲፮ የአሮን ሀ እውነተኛ ተወላጅ ካልሆነ ነቶች ውስጥ በተላያዩ ሀላፊነቶች ከተሾ
በስተቀር፣ ማንም ሰው ለዚህ ሀላፊነት፣ ሙት መካከል የሚመጡ ወይም የሚሾሙ
ወይም የዚህን ክህነት ቁልፎች ለመያዝ፣ መሪዎች አሉ።
ህጋዊ መብት የለውም ፳፪ ሀ ከመልከ ጼዴቅ ክህነትም፣ ሶስቱ
፲፯ ነገር ግን እንደ የመልከ ጼዴቅ ክህነት ሊቀ ካህን ለ መሪዎች በቡድኑ ተመርጠው፣
ሊቀ ካህን በአነስተኛ ሀላፊነቶች ሁሉ ለማ ለሀለፊነቱ ተመድበውና ተሹመው፣ እና
ስተዳደር ስልጣን ስላለው፣ የአሮን እው በቤተክርስቲያኗ እምነት፣ ታማኝነት፣ እና
ነተኛ ተወላጅ በማይገኝበት ጊዜ፣ በመ ጸሎት ሐ ተደግፈው የቤተክርስቲያኗን አመ
ልከ ጼዴቅ ክህነት ሀ አመራር በኩል ለዚህ ራር ቡድን ይመሰርታሉ።
ሀይል ከተጠራና ከተለየ እና ለ ከተሾመ ፳፫ ተጓዥ ሀ አስራ ሁለቱ አማካሪዎች
በኋላ በኤጲስ ቆጶስ ሀለፊነት ለማስተዳ አስራ ሁለቱ ለ ሐዋርያት፣ ወይም ለአለም
ደር ይችላል። ሁሉ የክርስቶስ ስም ልዩ ምስክሮች፣ ተብ
፲፰ የከፍተኛው፣ ወይም የመልከ ጼዴቅ ለው ተጠርተዋል—በዚህም በጥሪአቸው
፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. አሮናዊ ክህነት። ት. እና ቃ. ፷፫፥፳፫፤ መጥመቅ።
ለ ቅ.መ.መ. አሮን፣ ፹፬፥፲፱–፳፪። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. የመልከ
የሙሴ ወንድም። ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ጼዴቅ ክህነት።
፲፬ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፶፪፤ ፻፯፥፭። ሚስጥሮች። ለ ት. እና ቃ. ፺፥፫፣ ፮፤
፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ። ለ ዕብ. ፲፪፥፳፪–፳፬። ፻፯፥፱፣ ፷፭–፷፯፣
፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፲፬– ሐ ቅ.መ.መ. አማላጅ። ፸፰–፹፬፣ ፺፩–፺፪።
፳፩፤ ፻፯፥፷፰–፸፮። ፳ ሀ ት. እና ቃ. ፲፫፤ ሐ ቅ.መ.መ. የቤተክርስቲያን
፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፲፭። ፹፬፥፳፮–፳፯። መሪዎችን መደገፍ።
ለ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ለ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች። ፳፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፴፫–፴፭።
፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ሐ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት። ለ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ።
፲፱ ሀ አልማ ፲፪፥፱–፲፩፤ መ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣
፪፻፳፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፯፥፳፬–፴፯
ሀላፊነታቸው ከቤተክርስቲያኗ ሌሎች ሀላ ፴፩ ምክንያቱም የተስፋ ቃሉ እነዚህ ነገ
ፊዎች ጋር ይለያያሉ። ሮች በእነርሱ አብዝተው የሚገኙ ቢሆን
፳፬ እና ከዚህ በፊት ከተጠቀሱት ሶስት በጌታ እውቀት ሀ ፍሬ የሌላቸው አይሆኑም
ፕሬዘደንቶች ጋረ እኩል ስልጣን እና ሀይል የሚል ነውና።
ያለው ቡድንም ይሰራሉ። ፴፪ እና እነዚህ ቡድኖች ማንኛውንም
፳፭ ሀ ሰባዎቹ ወንጌልን እንዲሰብኩ፣ እና ውሳኔ ያለፅድቅ ባለመሆን የሰሩበት ጉዳይ
ለአህዛብና በአለም ሁሉ ልዩ ምስክሮች እን ካለ፣ ይህም የቤተክርስቲያኗ መንፈሳዊ
ዲሆኑ ተጠርተዋል—በዚህም በጥሪአቸው ባለስልጣናት በሆኑት በተለያዩ ቡድኖች
ሀላፊነታቸው ከቤተክርስቲያኗ ሌሎች ሀላ አጠቃላይ ተሰብሳቢዎች ፊት ይቅረብ፤
ፊዎች ጋር ይለያያሉ። አለበለዚያ ለውሳኔአቸው ምንም ይግባኝ
፳፮ እና ከተጠቀሱት አስራ ሁለቱ ልዩ አይኖርም።
ምስክሮች ወይም ሐዋርያት ጋር እኩል ፴፫ አስራ ሁለቱ፣ በሰማይ ከተመሰረ
ስልጣን እና ሀይል ያለው ቡድንም ይሰ ተው ጋር በመስማማት፣ መጀመሪያ ወደ
ራሉ። ሀ 
አህዛብ እና ሁለተኛም የአይሁዶች ቤተ
፳፯ በማንኛቸውም በእነዚህ ቡድኖች ክርስቲያኗን ለመገንባት እና የእርሷን ጉዳ
የሚያደርጉ እያንዳንዱ ውሳኔዎች በአንድ ዮች በሀገሮች ውስጥ ሁሉ ለመቆጣጠር፣
ድምፅ መሆን አለባቸው፤ ይህም ማለት፣ በቤተክርስቲያኗ አመራር መሪነት በጌታ
እርስ በራስ ውሳኔዎቻቸው አንድ ሀይል ስም በማስተዳደር የሚጓዙ ከፍተኛ ሸንጎ
ወይም ተቀባይነት እንዲኖራቸው ለማድ ዎች ናቸው።
ረግ፣ የእያንዳንዱ ቡድን እያንዳንዱ አባል ፴፬ ሰባዎች፣ ሀ በአስራ ሁለቱ ወይም በሚ
በውሳኔው መስማማት አለባቸው— ጓዙት ከፍተኛ ሸንጎ አመራር በኩል፣ መጀ
፳፰ ሁኔታዎች በተቃራኒ እንዲሆን በማ መሪያ ወደ አህዛብ እና ሁለተኛም ወደ አይ
ያስችሉበት ጊዜም አብላጫዎቹ ቡድንን ሁዶች፣ ቤተክርስቲያኗን በመገንባት እና
መስራት ይችላሉ— የእርሷን ጉዳዮች በሀገሮች ውስጥ ሁሉ
፳፱ ጉዳዩ ይህ ካልሆነ በስተቀር፣ ውሳ በመቆጣጠር በጌታ ስም ይስሩ—
ኔዎቻቸው በመልከ ጼዴቅ ስርዓት ተሹ ፴፭ አስራ ሁለቱ፣ መጀመሪያ ወደ አህ
መው የነበር እና ጻድቅና ቅዱስ ሰዎች እን ዛብ እና ሁለተኛም ወደ አይሁዶች፣ በመ
ደነበሩት የጥንት ሶስት ፕሬዘደንቶች ውሳ ላክ፣ ቁልፎችን በመያዝ፣ የኢየሱስ ክርስ
ኔዎች እንደነበራቸው አንድ አይነት በረከ ቶስን ወንጌል በማወጅ በሮችን ለመክፈት
ቶች መብት አይኖራቸውም። ተልከዋል።
፴ የእነዚህ ቡድኖች፣ ወይም የማንኛቸ ፴፮ በፅዮን ካስማዎች የአካባቢው ሀ ከፍ
ውም፣ ውሳኔዎችም ሁሉ ሀ ፅድቅ፣ በቅድ ተኛ ሸንጎዎች በቤተክርስቲያኗ ጉዳይ ላይ፣
ስና፣ እና ልብን በማዋረድ፣ በየዋህነትና በውሳኔዎቻቸው ሁሉ ከአመራር ቡድን
በትዕግስት፣ እና በእምነት፣ እና ለ በበጎ ወይም ከተጓዥ ከፍተኛ ሸንጎ ጋር እኩል
ነት፣ እና በእውቀት፣ ራስን በመግዛት፣ ስልጣን ያላቸው ቡድኖች ያቋቁሙ።
በመፅናት፣ እግዚአብሔርን በመምሰል፣ ፴፯ በፅዮን ውስጥ ያሉት ከፍተኛ ሸንጎ
በወንድማማች መዋደድ እና በፍቅር ይድ በፅዮን ካስማ ውስጥ ካሉት የአስራ ሁለቱ
ረሱ፤ ቡድኖች ጋር በውሳኔዎቻቸው ሁሉ፣ በቤ
፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ሰባ። ቅ.መ.መ. በጎነት። ት. እና ቃ. ፺፥፰–፱።
፴ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፴፮። ፴፩ ሀ ፪ ጴጥ. ፩፥፭–፰። ፴፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፪፥፳፩።
ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ። ፴፫ ሀ ፩ ኔፊ ፲፫፥፵፪፤ ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ከፍተኛ ሸንጎ።
ለ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፵፩። ፫ ኔፊ ፲፮፥፬–፲፫፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፯፥፴፰–፶፭ ፪፻፳፪
ተክርስቲያኗ ጉዳዮች እኩል ስልጣን ያለው ቱን ሲቀበል እድሜው ሰማንያ ሰባት
ቡድን ያቋቁማሉ። ነበር።
፴፰ ለመስበክ እና ወንጌሉን ለማስተዳ ፵፮ መለልኤል ደግሞም በባረከው በአ
ደር እርዳታ ሲያስፈልጋቸው፣ በማንም ዳም እጅ ሲሾም እድሜው አራት መቶ
ሌሎች ምትክ፣ ሀ ሰባዎችን መጥራት የሚ ዘጣና ስድስት አመትና ሰባት ቀን ነበር።
ጓዙት ከፍተኛ ሸንጎ ሀላፊነት ነው። ፵፯ ያሬድም ደግሞ በባረከው በአዳም
፴፱ በትልቁ የቤተክርስቲያኗ ቅርንጫ እጅ ሲሾም እድሜው ሁለት መቶ አመት
ፎች ውስጥ ሁሉ፣ በራዕይ እንደሚመደ ነበር።
ቡላቸው፣ ሀ ወንጌል ሰባኪዎችን መሾም የአ ፵፰ ሀ ሔኖሕ በአዳም እጅ ሲሾም ሀያ
ስራ ሁለቱ ሀላፊነት ነው— አምስት አመቱ ነበር፤ እና በስልሳ አምስት
፵ የዚህ ክህነት ስርዓት የሚረጋገጠው አመቱም አዳም ባረከው።
ከአባት ወደ ወንድ ልጅ በሚተላለፍ፣ እና ፵፱ እና ጌታን አየ፣ አካሄዱን ከእግዚአብ
ቃል ኪዳን ለተገባላቸው ለእውነተኛ ተወ ሔር ጋር አደረገ፣ እና ሁልጊዜ በጌታ ፊት
ላጆች ምርጥ ዘርም የሚገባ ነበር። ነበር፤ እና ለሶስት መቶ ስልሳ አምስት አመ
፵፩ ይህ ስርዓት ሀ በአዳም ዘመን የተ ታት ሀ አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር አደ
ቋቋመ፣ እና እንደዚህም ለ በዝርያ የተላ ረገ፣ ለ በሚቀየርበት ጊዜ እድሜው አራት
ለፈም ነበር። መቶ ሰላሳ ነበር።
፵፪ በስልሳ ዘጠኝ አመቱ በአዳም ወደ ፶ ሀ ማቱሳላ በአዳም እጅ ሲሾም አንድ
ተሾመውና (ከአዳም) ከመሞቱ ሶስት መቶ አመቱ ነበር።
አመት በፊት ወደተባረከው፣ እና ትውል ፶፩ ላሜህ በሴት እጅ ሲሾም እድሜው
ዶቹ በጌታ ምርጥ እንዲሆኑና እስከ ምድር ሰላሳ ሁለት ነበር።
ዳርቻ ድረስ እንዲጠበቁ በአባቱ የእግዚ ፶፪ ሀ ኖህ በማቱሳላ እጅ ሲሾም አስር
አብሔርን ቃል ኪዳን ወደ ተቀበለው ወደ አመቱ ነበር።
ሀ 
ሴት ከአዳም ሄደ፤ ፶፫ ከአዳም ሞት ሶስት አመት በፊት፣
፵፫ እርሱ (ሴት) ሀ ፍጹም ሰው ስለነበር፣ ሀ 
ሊቀ ካህናት የነበሩትን ሴትን፣ ኢኖስን፣
እና ለ በአምሳያነቱም እንደ አባቱ መልክ ቃይና፣ መለልኤልን፣ ያሬድን፣ ሄኖ
ስለነበር፣ በዚህም ምክንያት በሁሉም ነገ ህን፣ እና ማቱሳላን ጻድቅ ከነበሩ ትውል
ሮች አባቱን ይመስል ነበር፣ እና ከእርሱም ዶቻቸው ጋር ወደ ለ አዳም-ኦንዳይ-አማን
የሚለየው በእድሜ ብቻ ነበር። ሸለቆ ጠራቸው፣ እና በዚያም በረከቱን
፵፬ ኢኖስም በአንድ መቶ ሰላሳ አራት ሰጣቸው።
አመት እና አራት ወር እድሜው በአዳም ፶፬ እና ጌታን አዩት፣ እና ተነስተውም
እጅ ተሾመ። ሀ 
አዳምን ባረኩ፣ እና ለ ሚካኤል፣ ልኡል፣
፵፭ እግዚአብሔር ቃይናን በአርባ አመቱ የመላእክት አለቃ ብለው ጠሩት።
በዱር ውስጥ ጠራው፤ በሸዶላማቅ ስፍራ ፶፭ እና ጌታ አዳምን አፅናናው፣ እንዲ
በመጓዝም ከአዳም ጋር ተገናኘ። ሹመ ህም አለው፥ መሪ አድርጌሀለሁ፤ የአህዛብ
፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሰባ። ፵፫ ሀ ቅ.መ.መ. ፍጹም። ቅዱስ የአባቶች አለቃ።
፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. ወንጌል ሰባኪ፤ ለ ዘፍጥ. ፭፥፫። ፶፫ ሀ ቅ.መ.መ. ሊቀ ካህን።
የአባቶች አለቃ፣ ፵፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሔኖክ። ለ ት. እና ቃ. ፸፰፥፲፭፤ ፻፲፮።
ፓትሪያርክ። ፵፱ ሀ ዘፍጥ. ፭፥፳፪፤ ቅ.መ.መ. አዳም-
፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. አዳም። ዕብ. ፲፩፥፭፤ ኦንዳይ-አማን።
ለ ዘፍጥ. ፭፤ ሙሴ ፯፥፷፱። ፶፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፳፩።
ት. እና ቃ. ፹፬፥፮–፲፮፤ ለ ቅ.መ.መ. የተቀየሩ ሰዎች። ቅ.መ.መ. አዳም።
ሙሴ ፮፥፲–፳፭። ፶ ሀ ቅ.መ.መ. ማቱሳላ። ለ ቅ.መ.መ. ሚካኤል።
፵፪ ሀ ቅ.መ.መ. ሴት። ፶፪ ሀ ቅ.መ.መ. ኖኅ፣ የመፅሐፍ
፪፻፳፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፯፥፶፮–፸፬
ሙላትም ከአንተ ይመጣሉ፣ እና በእነር ስቲያኗ የታላቅ ክህነት ፕሬዘደንት ተብሎ
ሱም ላይ ለዘለአለም ሀ ልዑል ነህ። ይጠራል፤
፶፮ እና አዳም በተሰበሰቡት መካከል ፷፮ ወይም፣ በሌላ ቃላትም፣ በቤተክር
ቆመ፤ እና ምንም እንኳን በእድሜው ያጎ ስቲያኗ ታላቅ ክህነት በበላይነት ሀ የሚመራ
ነበሰ ቢሆንም፣ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ፣ ሊቀ ካህን ይጠራል።
እስከመጨረሻ ትውልዱ ድረስ ለዘሩ ምን ፷፯ ከዚህም እጆችን ሀ በመጫን በቤተክ
እንደሚደርስባቸው ሀ ተነበየ። ርስቲያኗ ላይ ስርዓቶች እና በረከቶች የሚ
፶፯ እነዚህ ነገሮች ሁሉ በሔኖህ መፅሐ ከናወኑበት ይመጣሉ።
ፎች ውስጥ ተፅፈው ነበር፣ እና በጊዜአቸ ፷፰ ስለዚህ፣ የኤጲስ ቆጶስ ሀለፊነት
ውም ይመሰከሩባቸዋል። ከዚህ ጋር እኩል አይደለም፤ ሀ የኤጲስ
፶፰ የቤተክርስቲያኗን ሌሎች ሀላፊዎች ቆጶስ ሀለፊነት የስጋዊ ነገሮችን ለማስተ
ሀ 
መሾም እና ማደራጀትም ለ የአስራ ሁለቱ ዳደር ነውና፤
ሀላፊነት ነው፣ እንዲህም በሚል ራዕይ ፷፱ ይህም ቢሆን፣ የአሮን ሀ እውነተኛ
በመስማማት፥ ተወላጅ ካልሆነ በስተቀር፣ ኤጲስ ቆጶስ
፶፱ በፅዮን ምድር ውስጥ ለክርስቶስ ቤተ ለ 
ከታላቅ ክህነት መመረጥ አለበት፤
ክርስቲያን፣ የቤተክርስቲያኗን ጉዳይ በሚ ፸ የአሮን እውነተኛ ተወላጅ ካልሆነ በስ
መለከት ከቤተክርስቲያኗ ሀ ህግጋት ተጨ ተቀር የዚህን ክህነት ቁልፍ ለመያዝ አይ
ማሪ— ችልምና።
፷ እውነት እላችኋለሁ ይላል የሰራዊት ፸፩ ይህም ቢሆን፣ ሊቀ ካህን፣ ወይም
ጌታ፣ የሽማግሌ ሀላፊነት ያላቸውን የሚ እንደ መልከ ጼዴቅ አይነት ስርዓት፣ በእ
መራ የሽማግሌዎች ሀ አመራር ያስፈል ውነት መንፈስ እያወቃቸው፣ በስጋዊ ነገ
ጋል፤ ሮች ለማስተዳደር መለያየት ይቻላል፤
፷፩ እና ደግሞም ሀ የካህን ሀላፊነት ያላቸ ፸፪ ዳግሞም ከቤተክርስቲያኗ ሽማግሌ
ውን የሚመራ ካህን ያስፈልጋል፤ ዎች መካከል በመረጣቸው ወይም በሚ
፷፪ እና ደግሞም፣ በዚህም አይነት፣ መርጣቸው አማካሪዎቹ እርዳታ፣ የእስ
የመምህራን ሀላፊነት ያላቸውን ሀ የሚመራ ራኤል ሀ ዳኛ እንዲሆን፣ የቤተክርስቲያኗን
መምህር፣ ደግሞም ዲያቆናት— ጉዳይ እንዲያከናውን፣ በሚተላለፉት ላይ
፷፫ ስለዚህ፣ ከዲያቆን እስከ መምህር፣ በፊቱ በሚቀርበው ምስክር በህግጋት መሰ
እና ከመምህር እስከ ካህን፣ እና ከካህን እስከ ረት ለፍርድ ይቀመጣል።
ሽማግሌ፣ በቤተክርስቲያኗ ቃል ኪዳኖች ፸፫ ይህም የአሮን እውነተኛ ተወላጅ
እና ትእዛዛት መሰረት በተለያዩ ሀላፊነቶች ባይሆንም እንደ መልከ ጼዴቅ ክህነት ወደ
እንዲመደቡ ያስፈልጋል። ታላቅ ክህነት የተሾመው ኤጲስ ቆጶስ ሀላ
፷፬ ከዚያም ከሁሉም በላይ የሆነው፣ የታ ፊነት ነው።
ላቅ ክህነት ይመጣል። ፸፬ የፅዮን ድንበር አድጋ እና ሌላ ኤጲስ
፷፭ ስለዚህ፣ ከታላቅ ክህነት ፕሬዘደንት ቆጶስ ወይም ዳኛ በፅዮን ወይም በሌላ ቦታ
አንዱ የክህነት ባለስልጣናትን ለመምራት ውስጥ እንዲኖር አስፈላጊ እስኪሆን ድረስ፣
መመደብ አለበት፣ እና እርሱም የቤተክር እንደዚህም ዳኛ እንዲሁም በፅዮን ነዋሪዎች
፶፭ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፲፮። ፷፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፹፯። ፷፱ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፲፬–፳፬፤
፶፮ ሀ ሙሴ ፭፥፲። ፷፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፹፭–፹፮። ፹፬፥፲፰፤ ፻፯፥፲፫–፲፯።
፶፰ ሀ ቅ.መ.መ. መሾም፣ ሹመት። ፷፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፱፣ ፺፩–፺፪። ለ ቅ.መ.መ. የመልከ
ለ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ። ቅ.መ.መ. ፕሬዘደንት። ጼዴቅ ክህነት።
፶፱ ሀ ት. እና ቃ. ፵፫፥፪–፱። ፷፯ ሀ ቅ.መ.መ. እጅን መጫን። ፸፪ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፲፯–፲፰።
፷ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፹፱–፺። ፷፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፯፥፸፭–፹፱ ፪፻፳፬
ወይም በፅዮን ካስማዎች ወይም ለአገልግ ፹፩ በቤተክርስቲያኗ አባል ሆኖ ከቤተክ
ሎት በሚመደብበት በማንኛውም በቤተ ርስቲያኗ ሸንጎ ውጪ የሆነ ማንም የለም።
ክርስቲያኗ ቅርንጫፍ ውስጥ መካከል ዋና ፹፪ እና የታላቅ ክህነት ፕሬዘደንት እስ
ዳኛ ይሆናል። ከተላለፈ ድረስ፣ በታላቅ ክህነት ፕሬዘደ
፸፭ እና ሌሎች ኤጲስ ቆጶሳት እስከተ ንት አስራ ሁለት አማካሪዎች በሚረዱት
መደቡም ድረስ በዚህ ሀላፊነት ውስጥ ይሰ በቤተክርስቲያኗ ዋና ሸንጎ ፊት ይቀርባል፤
ራሉ። ፹፫ እና በእርሱ ላይ የሚደረጉት ውሳኔ
፸፮ ነገር ግን የአሮን እውነተኛ ተወ ዎች እርሱን በሚመለከት ላለው ውዝግብ
ላጅ ለዚህ ክህነት አመራር፣ ለዚህ አገ መጨረሻ ይሆናል።
ልግሎት ሀ ቁልፎች፣ እንደ መልከ ጼዴቅ ፹፬ እንደዚህም፣ በእውነት እና በፅ
ክህነት ስርዓት የታላቅ ክህነት ፕሬዘደንት ድቅ መሰረት ሁሉም ነገሮች በስርዓትና
ለፍርድ ከሚመጣበት ጊዜ በስተቀር ያለአ በክብር በፊቱ ይደረጉ ዘንድ፣ ከእግዚአ
ማካሪዎች በራሱ ሀሳብ በኤጲስ ቆጶስ ሀላ ብሔር ሀ ፍትህና ህግጋት ውጪ የሚሆን
ፊነት ለመስራት፣ በእስራኤል ውስጥም ማንም የለም።
በፍርድ ለመቀመጥ ህጋዊ መብት አለው። ፹፭ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
፸፯ እና የእነዚህ ሸንጎዎች ውሳኔም እን ሀ 
የዲያቆንነት ስልጣን ፕሬዘደንት ሀላፊነት
ዲህ ከሚለው ትእዛዝ ጋርም የሚስማማ አስራ ሁለት ዲያቆናትን ለመምራት፣ ከእ
ይሆናል፥ ነርሱም ጋር በሸንጎ ለመቀመጥ፣ እና፣ በተ
፸፰ ዳግሞም እውነት እላችኋለሁ፣ ለቤ ሰጡት ቃል ኪዳኖች መሰረት እርስ በራስ
ተክርስቲያኗ በጣም አስፈላጊ ጉዳዮች፣ በመተናነጸት ሀላፊነታቸውን ለ ለማስተማር
እና ለቤተክርስቲያኗ በጣም ሀ አስቸጋሪ ነው።
የህግ ጉዳዮች በኤጲስ ቆጶስ ወይም በዳኛ ፹፮ ደግሞም ሀ የመምህርነት ስልጣን ፕሬ
ውሳኔ በቂ ሆኖ ካልተገኘ፣ ወደ ቤተክርስ ዘደንት ሀላፊነት ሀያ አራት መምህራንን
ቲያኗ ሸንጎ፣ በታላቅ ክህነት ለ አመራር ፊት ለመምራት፣ ከእነርሱም ጋር በሸንጎ ለመ
ይተላለፋል እና ይወሰዳልም። ቀመጥ፣ በቃል ኪዳኖች እንደተሰጠው የስ
፸፱ እና የታላቅ ክህነት ሸንጎ አመ ልጣናቸውን ሀላፊነት ለማስተማር ነው።
ራር ሌሎች ሊቀ ካህናትን፣ እንዲሁም ፹፯ ደግሞም የአሮናዊ ክህነት ፕሬዘ
አስራ ሁለትን፣ እንደ አማካሪዎች እንዲ ደንት ሀላፊነት አርባ ስምንት ሀ ካህናትን
ረዱ ለመጥራት ሀይል አለው፣ እና እንደ ለመምራት፣ እና ከእነርሱም ጋር በሸንጎ
ዚህም የታላቅ ክህነት ሸንጎ አመራር እና ለመቀመጥ፣ በቃል ኪዳኖች እንደተሰ
አማካሪዎቹ በምስክሮቹ ላይ በቤተክርስ ጠም የስልጣናቸውን ሀላፊነቶች ለማስተ
ቲያኗ ህግጋት መሰረት ውሳኔ ላይ ለመድ ማር ነው—
ረስ ሀይል አላቸው። ፹፰ ይህም ፕሬዘደንት ሀ ኤጲስ ቆጶሱ
፹ እና ከዚህ ውሳኔ በኋላ በጌታ ፊት ይህ ይሁን፤ ከዚህ ክህነት ሀላፊነቶች አንዱ
ደግሞም አይታሰብም፤ ይህም የእግዚአብ ይህ ነውና።
ሔር ቤተክርስቲያን ከፍተኛ ሸንጎ ነውና፣ ፹፱ ዳግም፣ የሽማግሌዎች ስልጣን ፕሬ
እና በመንፈሳዊ ጉዳዮች ውዝግብ ላይም ዘደንት ሀላፊነት ዘጠና ስድስት ሀ ሽማግሌዎ
የመጨረሻ ውሳኔን ይሰጣሉና። ችን ለመምራት፣ እና ከእነርሱም ጋር በሸ
፸፮ ሀ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ለ ት. እና ቃ. ፴፰፥፳፫፤ ፹፯ ሀ ቅ.መ.መ. ካህን፣
፸፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፪፥፲፫፣ ፳፰። ፹፰፥፸፯–፸፱፣ ፻፲፰። የአሮናዊ ክህነት።
ለ ት. እና ቃ. ፷፰፥፳፪። ፹፮ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፶፫–፷። ፹፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
፹፬ ሀ ቅ.መ.መ. ፍትህ። ቅ.መ.መ. መምህር፣ ፹፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሽማግሌ።
፹፭ ሀ ቅ.መ.መ. ዲያቆን። የአሮናዊ ክህነት።
፪፻፳፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፯፥፺–፻
ንጎ ለመቀመጥ፣ እና በቃል ኪዳናት መሰ ተጨማሪ ሌሎች ሰባዎችን ይምረጡ፣ እና
ረት ለማስተማር ነው። እነርሱንም የሚመሩ ይሁኑ፤
፺ ይህ አመራር ከሰባው ልዩ የሆነ ነው፣ ፺፮ እና ደግሞ በአስፈላጊው የወይን ስፍራ
እና በአለም ሁሉ ሀ ለማይጓዙት የታቀደ አገልግሎት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፣ ሌሎች
ነው። ሰባዎችም፣ እስከ ሰባ ጊዜ ሰባት ይመረጡ።
፺፩ ደግሞም፣ የታላቅ ክህነት ፕሬዘደንት ፺፯ እና እነዚህ ሰባዎች፣ መጀመሪያ ለአ
ሀላፊነት ቤተክርስቲያኗን ሁሉ ሀ ለመም ህዛብ እና ደግሞም ለአይሁዶች፣ ሀ ተጓዥ
ራት፣ እና እንደ ለ ሙሴ አይነት ለመሆን አገልጋዮች ናቸው።
ነው— ፺፰ በአስራ ሁለቱ ወይም በሰባዎች አባል
፺፪ እነሆ፣ አዎን፣ የቤተክርስቲያኗ የበ ያልሆኑት፣ የቤተክርስቲያኗ ሌሎች ሀላፊ
ላይ ለሚሆን የሚሰጡትን የእግዚአብሔርን ዎች ግን፣ ምንም እንኳን እንደዚህ አይነት
ሀ 
ስጦታዎች ሁሉ የያዘ ለ ባለራዕይ፣ ሐ ገላጭ፣ ከፍተኛ ሀላፊነትና ስልጣናት በቤተክርስ
ተርጓሚ፣ እና መ ነቢይ ይሆን ዘንድይህም ቲያኗ ቢኖራቸውም፣ በህዝብ ሁሉ መካ
ጥበብ ነው። ከል ለመጓዝ ሀላፊነት የላቸውም፣ ነገር ግን
፺፫ እና ከሰባዎቹ መካከል ተመርጠው ጉዳዮቻቸው እንደሚፈቅድላቸው ይጓዙ።
በሰባት ፕሬዘደንቶች ይመሩ ዘንድ፣ ይህም ፺፱ ስለዚህ፣ አሁን እያንዳንዱም ሰው
ሀ 
ስለሰባዎች ስርዓት በተሰጠው ራዕይ መሰ ሀ 
ተግባሩን፣ በተመደበበት ሀላፊነትም
ረት ነው፤ ለ 
በሙሉ ትጋት መስራትን ይማር።
፺፬ እና ከእነዚህ ፕሬዘደንቶች መካከል ፻ ሀ ሰነፍ የሆነው እርሱ ለመቆም ብቁ ሆኖ
ሰባተኛው ፕሬዘደንት ስድስቱን የሚመራ አይቆጠርም፣ እና ሀላፊነቱን የማይማር እና
ይሁን፤ እራሱን ተቀባይ አድርጎ የማያሳይ ለመቆም
፺፭ እና እነዚህ ሰባት ፕሬዘደንቶችም ለ 
ብቁ ሆኖ አይቆጠርም። እንዲህም ይሁን።
አባል ከሆኑባቸው ከመጀመሪያዎቹ ሰባዎች አሜን።

ክፍል ፻፰
በታህሳስ ፳፮፣ ፲፰፻፴፭ (እ. አ. አ. )፣ በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። ይህን ክፍል የተሰጠው ከዚህ በፊት እንደ ሰባ የተ
ሾመውና ሀላፊነቱን እንዲያውቅ ራዕይ ለመጠየቅ ወደ ነቢዩ የመጣው ላይመን
ሸርመን በጠየቀበት አይነት ነበር።
፩–፫፣ ላይመን ሸርመን ኃጢአቱ ተሰርዮ ጌሉን እንዲሰብክና ወንድሞቹን እንዲያ
ለታል፤ ፬–፭፣ ከቤተክርስቲያኗ መሪ ሽማ ጠናክር ተጠርቷል።
ግሌዎች ጋር አብሮ ይቆጠር፤ ፮–፰፣ ወን
፺ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፻፴፯። ቅ.መ.መ. ባለራዕይ። ፺፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሁለንተና።
፺፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፱፣ ሐ ቅ.መ.መ. ራዕይ። ለ ቅ.መ.መ. ትጋት።
፷፭–፷፯። መ ት. እና ቃ. ፳፩፥፩። ፻ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፮–፳፱።
ለ ት. እና ቃ. ፳፰፥፪፤ ቅ.መ.መ. ነቢይ። ቅ.መ.መ. ስራ ሰልቺ፣
፻፫፥፲፮–፳፩። ፺፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፴፰። ስራ ፈቺ።
፺፪ ሀ ቅ.መ.መ. የመንፈስ ቅ.መ.መ. ሰባ። ለ ቅ.መ.መ. ብቁ፣ ብቁነት።
ስጦታዎች። ፺፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፻፴፰–
ለ ሞዛያ ፰፥፲፫–፲፰። ፻፴፱።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፰፥፩–፻፱፥፬ ፪፻፳፮
፩ አግልጋዬ ላይመን ጌታ ለአንተ እንዲህ ሩት ሽማግሌዎቼ ጋር መብትን በሹመት
ይሏል፥ በዚህ ማለዳ ከመደብኩት ምክር ትቀበላለህ።
ትቀበል ዘንድ ወደዚህ በመምጣትህ ምክ ፭ እነሆ፣ በታማኝነት ከቀጠልክ ይህም
ንያት ኃጢአትህ ተሰርዮልሀል። ለአንተ የአብ ሀ ቃል ኪዳን ነው።
፪ ስለዚህ፣ ስለመንፈሳዊ አቋምህ በሚ ፮ እና ከዚያም ጊዜ በኋላ በምልክህ በማ
መለከት ነፍስህ ሀ ትረፍ እና ድምጼን መቋ ንኛውም ስፍራ ወንጌሌን ሀ ለመስበክ መብት
ቋምህንም አቁም። ይኖርህ ዘንድ በዚያም ቀን ይህ ይሟላል
፫ እና ተነሳ እና የገባሀውንና የምትገባ ሀል።
ውን ቃል ኪዳንህን ታከብር ዘንድ ከዚህ ፯ ስለዚህ፣ በንግግርህ ሁሉ፣ በጸሎቶችህ
ጊዜ ጀምሮ በተጨማሪ ተጠንቀቅ፣ እና ሁሉ፣ በምታበረታታው ሁሉ፣ እና በም
በጣም ታላቅ በሆኑ በረከቶችም ትባረካለህ። ታደርገው ሁሉ ወንድሞችህን ሀ አጠናክር።
፬ አገልጋዮቼ ሀ በክብር ስብሰባ እንዲሰበ ፰ እነሆም እና አስተውል፣ ልባርክህ
ሰቡ እስኪጠሩ ድረስ በትእግስት ጠብቅ፣ እና ሀ ላድንህ ለዘለአለም ከአንተ ጋር ነኝ።
ከዚያም ከመጀመሪያ ሽማግሌዎቼ ጋር አሜን።
ትታወሳለህ፣ እና ከመረጥኳቸው ከሚቀ

ክፍል ፻፱
በመጋቢት ፳፯፣ ፲፰፻፴፮ (እ. አ. አ. ) በክርትላን ኦሀዮ ቤተመቅደስ ቅደሳ የቀረበ
ጸሎት። በነቢዩ ፅሁፍ መሰረት፣ ይህ ጸሎት የተሰጠው በራዕይ ነበር።
፩–፭፣ የከርትላንድ ኦሀዮ ቤተመቅደስ ሊል ይጫኑ እና ዘለአለማዊ ደህንነትንም
የተገነባው የሰው ልጅ የሚጎበኘው ስፍራ ያግኙ።
እንዲሆን ነው፤ ፮–፳፩፣ የጸሎት፣ የጾም፣
የእምነት፣ የመማሪያ፣ የክብር፣ እና የስ ፩ ሀ ቃል ኪዳንን የሚጠብቁትንና በልቦ
ርዓት ቤት፣ እና የእግዚአብሔር ቤት ቻቸው ሙላት በቅንነት በፊትህ የሚሄዱት
ይሁን፤ ፳፪–፴፫፣ የጌታን ህዝብ የሚቃ አገልጋዮችህን ምህረት የምታሳየው የእስ
ወሙ ንስሀ ያልገቡት ዝም ይበሉ፤ ፴፬– ራኤል ጌታ አምላክ ሆይ፣ ለስምህ ለ ምስ
፵፪፣ ቅዱሳን በሀይል ጻድቃንን ወደ ፅዮን ጋና ይሁን—
ለመሰብሰብ ይሂዱ፣ ፵፫–፶፫፣ በመጨ ፪ በዚህ ስፍራ (ከርትላንድ) ውስጥ በስ
ረሻው ቀን በክፉዎች ላይ ከሚፈሰው ምህ ቤት ሀ እንዲገነቡ አገልጋዮችህን ያዘ
መጥፎ ነገሮች ቅዱሳን ይዳኑ፤ ፶፬–፶፰፣ ዝህ ሆይ።
ሀገሮች፣ ህዝብና ቤተክርስቲያናት ለወ ፫ አሁንም ጌታ ሆይ፣ አገልጋዮችህ ባዘ
ንጌሉ ይዘጋጁ፤ ፶፱–፷፯፣ አይሁዶች፣ ዝኸው መሰረትም እንዳደረጉ ትመለከታ
ላማናውያን፣ እና እስራኤል ሁሉ ይዳኑ፤ ለህ።
፷፰–፹፣ ቅዱሳን በክብር የክብርን አክ ፬ አሁንም ቅዱስ አባት ሆይ፣ በስሙ ብቻ
፻፰ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. እረፍት። ፰ ሀ ፪ ኔፊ ፱፥፲፱። ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣
፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፱፥፮–፲። ፻፱ ፩ ሀ ዳን. ፱፥፬። ምስጋናን፣ ምስጋና
፭ ሀ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲። ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን። መስጠት።
፮ ሀ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ለ አልማ ፴፯፥፴፯፤ ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፱።
፯ ሀ ሉቃ. ፳፪፥፴፩–፴፪። ት. እና ቃ. ፵፮፥፴፪።
፪፻፳፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፱፥፭–፳፩
ደህንነት ለሰው ልጆች በሚሰጠው በእቅፍ ፲፪ ቅዱስ እንዲሆን እንዲቀደስና ለስዕለ
ባለው ልጅህ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እን ትም ይገባ ዘንድ፣ ቅዱስ ፊትህ በዚህ ቤት
ጠይቅሀለን፣ ጌታ ሆይ እንድንገነባው ያዘ ውስጥ ሁልጊዜም ይገኝ ዘንድ፣ ሀ ክብርህ
ዝከውን ይህን ሀ ቤት፣ የእኛ የአገልጋዮችህ በህዝብህ ላይ እና ለአንተ በምንቀድሰው
እጆች ለ ስራን ትቀበል ዘንድ እንጠይቅሀ በዚህ በቤትህ ላይም ያርፍ ዘንድ፤
ለን። ፲፫ እና በጌታ ቤት መግቢያ በር ላይ የሚ
፭ ይህን ስራ በታላቅ ስቃይ ዘመን እንደሰ ገቡት ህዝብ ሁሉ ሀይልህ እንዲሰማቸው፣
ራነው ታውቃለህ፤ እና ለስምህ ሀ ቤት ለመ እና እንደቀደስከውም፣ ይህም ቤትህ፣ የቅ
ስራት፣ የሰው ልጅ ለህዝቦቹ እራሱን የሚ ድስናህ ስፍራ እንደሆነም በማወቅ ይሰማ
ያሳይበት ስፍራ ይኖረው ዘንድ፣ ከድህነታ ቸው ዘንድ።
ችን እቃዎቻችንን ሰጥተናል። ፲፬ እና ቅዱስ አባት ሆይ በዚህ ቤት የሚ
፮ እና ባልንጀሮች ብለህ ጠርተኸን እን ያመልኩት ሁሉ የጥበብን ቃላት ከምርጥ
ዲህ በማለት በሰጠኸን ሀ ራዕይ እንዳልከው፣ መፅሀፍት ውስጥ ይማሩ ዘንድ፣ እና ትምህ
እንዳዘዝኳችሁ የክብር ስብሰባን ጥሩ፤ ርትንም ይሹ ዘንድ፣ እንዲሁም አንተ እን
፯ እና ሁላችሁም እንደ እምነታችሁ፣ ዳልከው በጥናት፣ እና ደግሞም በእምነት፣
ተግታችሁ ፈልጉ እና እርስ በርስም የጥ ይሆን ዘንድ ፍቀድልን፤
በብን ቃላት ተማማሩ፤ አዎን፣ ከምርጥ ፲፭ እና በአንተም እንዲያድጉ፣ እና የመ
መፅሐፎች ውስጥ የጥበብ ቃላትን ፈልጉ፣ ንፈስ ቅዱስን ሙላት እንዲቀበሉ፣ እና
ትምህርትንም ፈልጉ፣ እንዲሁም በጥናትና በህግጋትህ መሰረት እንዲመሰረቱ፣ እና
ደግሞም በእምነት ይሁን፤ አስፈላጊ ነገሮችን ሁሉ ለመቀበል ይዘጋ
፰ ራሳችሁን አደራጁ፤ ለእያንዳንዱ አስ ጁም ዘንድ፤
ፈላጊ ነገሮችም ተዘጋጁ፣ እና ቤት፣ እንዲ ፲፮ እና ይህም ቤት የጸሎት ቤት፣ የጾም
ሁም የጸሎት ቤት፣ የጾም ቤት፣ የእምነት ቤት፣ የእምነት ቤት፣ የክብር እና የእግ
ቤት፣ የመማሪያ ቤት፣ የክብር ቤት፣ የስር ዚአብሔር ቤት፣ እንዲሁም የአንተ ቤት
ዓት ቤት፣ የእግዚአብሔርን ቤት መስርቱ፤ ይሆን ዘንድ፤
፱ መግባታችሁ በጌታ ስም ይሆን ዘንድ፣ ፲፯ የህዝብህን ወደዚህ ቤት መግባታቸ
መውጣታችሁም በጌታ ስም ይሆን ዘንድ፣ ውም በጌታ ስም ይሆን ዘንድ፤
ወደ ልኡል እጆቻችሁን ከፍ በማድረግ ፲፰ ከዚህ ቤት መውጣቸው በጌታ ስም
ሰላምታዎቻችሁም በጌታ ስም እንዲሆን— ይሆን ዘንድ፤
፲ አሁንም፣ ቅዱስ አባት፣ የክብር ስብ ፲፱ እና ሰላምታቸውም ሁሉ፣ ወደ ልዑል
ሰባችንን ስንጠራ፣ በክብርህ እና በአንተ ከፍ በተዘረጉ በቅዱስ እጆች በጌታ ስም
መለኮታዊ መስማማት ይደረግ ዘንድ፣ እኛን ይሆን ዘንድ፤
ህዝብህን በጸጋህ እንድትረዳን እንጠይቅ ፳ እና ምንም ምንም ሀ እርኩስ ነገር ወደ
ሀለን፤ ቤትህ ውስጥ እንዲገባ ተፈቅዶለት እንዳ
፲፩ እና በዚህም ለእኛ ለህዝብህ በተሰጠን ያቆሽሸው ዘንድ፤
ራእዮች የገባህልን ሀ ቃል ኪዳኖች የሚሟ ፳፩ እና ማናቸውም ህዝብህ ሲተላለፉም፣
ሉበትንም ለማግኘት በፊትህ በብቃት እን ወዲያው ንስሀ እንዲገቡና ወደ አንተ እንዲ
ድንገኝም፤ መለሱ፣ እና በፊትህም ሞገስን እንዲያገኙ፣
፬ ሀ ፩ ነገሥ. ፱፥፫። ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፳፯–፳፰። ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ክብር።
ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣ ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፯–፻፳። ፳ ሀ ት. እና ቃ. ፺፬፥፰–፱፤
የጌታ ቤት። ፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፪፤ ፺፯፥፲፭–፲፯።
ለ ፪ ኔፊ ፭፥፲፮። ፻፭፥፲፩–፲፪፣ ፲፰፣ ፴፫።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፱፥፳፪–፴፰ ፪፻፳፰
እና በቤትህ ለሚያከብሩህ ሁሉ እንዲፈስ
ሀ 
ወንጌልም በጆሮዎቻቸው ውስጥ ሲታወጅ
ለመደብካቸው በረከቶች ደግመው እንዲ ንስሀ ባይገቡ፣ ታሳፍራቸው፣ እና ታስደ
መለሱም ዘንድ እንጠይቅሀለን። ንቃቸው፣ እና ውርደትንና ግራ መጋባት
፳፪ እና ቅዱስ አባት ሆይ፣ አገልጋዮ ንም ታመጣባቸው ዘንድ እንጠይቅሀለን፤
ችህ ከዚህ ቤት በሀይልህ ይታጠቁ ዘንድ፣ ፴ እና ስራዎቻቸውም ሁሉ ከንቱ ይሆኑ
እና ስምህም በእነርሱ ላይ እንዲሆን፣ እና ዘንድ፣ ከቁጣህም የተነሳ በሚመጣባቸው
ክብርህም በዙሪያቸው፣ እና ሀ መላእክትህም በበረዶና በቁጣህ ፍርድ ሀ ይጠረጉ ዘንድ፣
ይጠብቋቸው ዘንድ እንጠይቅሀለን፤ በህዝብህም ላይ የተነሳው ለ ሀሰት እና ስም
፳፫ እና ከዚህም ስፍራ፣ በእውነት፣ ማጥፋት ማብቂያ ይኖረው ዘንድም እንጠ
በጣም ታላቅ እና የክብር ዜና ወደ ምድር ይቅሀለን።
ሀ 
ዳርቻዎች እንዲወሰድ፣ ይህም ያንተ ስራ ፴፩ ጌታ ሆይ፣ ለእነዚህ ነገሮች የተሰቃ
እንደሆነ ያውቁ ዘንድ፣ እና ስለመጨረሻ ዩት አገልጋዮችህ ስለአንተም ስም በመ
ዎቹ ቀናት በነቢያትህ አንደበት የተናገር መስከር በፊትህ ንጹሀን እንደሆኑ ታውቃ
ካቸው እንዲሟሉ እጅህን ትዘረጋም ዘንድ ለህና።
እንጠይቅሀለን። ፴፪ ስለዚህ ከዚህ ሀ ቀንበር ለሙሉና
፳፬ ቅዱስ አባት ሆይ፣ የሚያመልኩህን ፍጹም ደህንነት እንለምንሀለን፤
እና በቤትህ ለሁሉም ትውልዶች እና ለዘ ፴፫ ጌታ ሆይ፣ ስበረው፣ በዚህ ትውልድ
ለአለም የተከበረ ስም እና ቋሚነት የያዙ መካከል እንድንነሳ እና ስራህንም እንሰራ
ህዝብን እንድትመሰርት እንጠይቅሀለን፤ ዘንድ፣ ከአገልጋዮችህ አንገት በሀይልህ
፳፭ በእነርሱም ላይ ሀ የሚሰራ ምንም መሳ ስበረው።
ሪያ እንዳይከናወን፣ ለ ጉድጓድ የሚቆፍረ ፴፬ ያህዌህ ሆይ፣ ምህረትህ በህዝብህ ላይ
ውም በዚያው ውስጥ ይወድቅ ዘንድ፤ ምህረት ትሁን፣ እና ሁሉም ሰዎች ሀ ኃጢ
፳፮ በዚህ ቤት ውስጥ ሀ ስምህን በሰጠሀ አትን ስለሚሰሩም፣ የህዝብህን መተላለፍ
ቸው ህዝብህ ላይ ምንም የክፋት ሴራ እን ይቅር በል፣ እና ለዘለአለምም ይደምሰስ።
ዳይነሳና ለ እንዳይሰለጥን፤ ፴፭ የአገልጋዮችህ ሀ ቅባትም ከላይ በሆ
፳፯ እና በዚህ ህዝብ ላይ ማንም ህዝብ ነው ሀይልህም ይታተምባቸው።
ቢነሳባቸው፣ ቁጣህ በእነርሱ ላይ ይቀጣ ፴፮ በበአለ ሀምሳ ቀን በነበሩት ላይ እን
ጠል ዘንድ፤ ደደረሰም፣ በእነርሱም ላይ ይሁን፤ ሀ የልሳ
፳፰ እና ይህን ህዝብ ቢመቱም አንተ ኖች፣ እንዲሁም በእሳት ለ የተከፋፈሉ ልሳ
እንድትመታቸው፣ ከጠላቶቻቸው እጆች ኖች፣ እነርሱም የመተርጎም ስጦታ በህ
ይድኑም ዘንድ፣ በጦርነት ቀን እንዳደረ ዝብህ ላይ ይፍሰስ።
ከው ለህዝብህ እንድትዋጋ እንጠይቅሀለን። ፴፯ እና ቤትህም በድንገት እንደሚነጥቅ
፳፱ ቅዱስ አባት ሆይ፣ በአለም ሁሉ በአ ዓውሎ ነፋስ ሀ በክብርህ ይሞላ።
ገልጋይህ ወይም አገልጋዮችህ ላይ የሀሰት ፴፰ ሲወጡና ቃልህን ሲያውጁ ሀ ህግን
ዘገባ የሚያባዙትን ሁሉ፣ ዘለአለማዊው ለማተም እንዲችሉ፣ በቁጣህ ለ በምድር
፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማክበር። ፴ ሀ ኢሳ. ፳፰፥፲፯፤ ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. የልሳኖች ስጦታ።
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. መላእክት። ሞዛያ ፲፪፥፮፤ ለ የሐዋ. ፪፥፩–፫።
፳፫ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፪። ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፮። ፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፭፤ ፻፱፥፲፪።
፳፭ ሀ ኢሳ. ፶፬፥፲፯። ለ ፫ ኔፊ ፳፩፥፲፱–፳፩። ቅ.መ.መ. ክብር።
ለ ምሳ. ፳፮፥፳፯፤ ፴፪ ሀ ቅ.መ.መ. ቀንበር። ፴፰ ሀ ኢሳ. ፰፥፲፮፤
፩ ኔፊ ፲፬፥፫፤ ፳፪፥፲፬። ፴፬ ሀ ሮሜ ፫፥፳፫፤ ፭፥፲፪። ት. እና ቃ. ፩፥፰።
፳፮ ሀ ፩ ነገሥ. ፰፥፳፱። ቅ.መ.መ. ኃጢያት። ለ ቅ.መ.መ. ምድር—
ለ ት. እና ቃ. ፺፰፥፳፪። ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. መቀባት። ምድርን ማፅዳት።
፪፻፳፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፱፥፴፱–፶፬
ኗሪዎች ላይ በመተላለፋቸው ምክንያት ቀን ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ዘንድ፣ አገል
በምታመጣቸው ፍርዶች ሁሉ የቅዱሳን ጋዮችህ ህግን እንዲያትሙና ምስክርነትንም
ህን ልብ ያዘጋጁ ዘንድ፣ ህዝብህም በመከራ እንዲያስሩ አስችላቸው።
ቀን እንዳይደክሙ የቃል ኪዳንህ ሐ ምስክ ፵፯ ቅዱስ አባት፣ በሚዙሪ በጃክሰን የግ
ርነት በአገልጋዮችህ ላይ ይረፍ። ዛት ክፍል ውስጥ፣ ከውርስ መሬቶቻቸው
፴፱ እና አገልጋዮችህ በሚገቡበት በማን የተባረሩትን አስታውስ፣ እና ጌታ ሆይ፣
ኛውም ከተማ፣ እና በዚያም ከተማ ምስ ይህን በእነርሱ ላይ የተደረገውን የስቃይ
ክርነታቸውን ህዝብ ቢቀበሉት፣ በፅድቅ ቀንበር ስበረው።
ከዚያ ከተማ ተሰብስበው ይወጡ ዘንድ፣ ፵፰ ጌታ ሆይ፣ በክፉ ሰዎች በጣም ተበድ
ወደ ሀ ፅዮንም ወይም አንተ ወደ ወሰንክላ ለዋል እናም ተሰቃይተዋል፤ እና እነርሱ
ቸው ስፍራዎች በዘለአለማዊ ደስታ መዝ በተሸከሙት አስቸጋሪ ሸከም ምክንያት
ሙር ወደ ስቴኳ ይመጡ ዘንድ፣ ሰላምና ልባችን በሀዘን ሀ ተሞልቷል።
መድሀኒትህ በዚያ ከተማ ላይ ይሁን፤ ፵፱ ጌታ ሆይ፣ ይህን ስቃይ እንዲሸከሙ፣
፵ እና ይህም እስኪከናወን ድረስ፣ በዚያ እና የየዋሆቻቸውም ለቅሶ ወደ ጆሮዎችህ
ከተማ ላይ ፍርድህ አይውደቅበት። እንዲመጡ፣ እና ሀ ደማቸውም በፊትህ
፵፩ አገልጋዮችህ የሚገቡበት በማንኛ ምስክር በመሆን እንዲመጣ የምትፈቅ
ውም ከተማ፣ እና በዚያም ከተማ የአገ ደው፣ እና ለእነርሱም ምስክርነትህን የማ
ልጋዮችህን ምስክርንት ህዝብም ባይቀ ታሳየውስ ለ እስከመቼ ነው?
በሉት፣ ከዚህ ጠማማ ትውልድ ወደፊት ፶ ጌታ ሆይ፣ ጥፋታቸውን ያቆሙ ዘንድ፣
ራሳቸውን እንዲያድኑ አገልጋዮችህ ቢያ ንስሀ መግባት የሚቻላቸውም ቢሆን ለኃ
ስጠነቀቋቸው፣ በነቢያትህ አንደበት በተ ጢአታቸው ንስሀ ይገቡ ዘንድ፣ ህዝብህን
ናገርከው መሰረት በዚያ ከተማ ላይ ይሁን። በሚያሳድዱ ክፉ አመጸኛ ቡድኖች ላይ
፵፪ ነገር ግን ያህዌህ ሆይ፣ አገልጋዮች ሀ 
ምህረትህን አኑር፤
ህን ከእጆቻቸው ታድናቸውና ከደማቸው ፶፩ ነገር ግን ይህን የማያደርጉ ቢሆን፣
ታነጸቸው ዘንድ እንለምንሀለን። ጌታ ሆይ፣ ክንድህን ግለጥ እና ለህዝብህም
፵፫ ጌታ ሆይ፣ በሰዎች ጥፋት አንደ በፅዮን የመደብከውን ሀ አድን።
ሰትም፤ ሀ ነፍሶቻቸውም በፊትህ የከበሩ ፶፪ እና ይህም ባይሆን፣ የህዝብህ ተግባራ
ናቸው። ቸው እንዳይወድቅ፣ ከሰማይ በታች ሥርና
፵፬ ነገር ግን ቃልህ መፈጸም አለበት። ቅርንጫፍም ይባክን ዘንድ ንዴትህ ይቀጣ
ሀ 
በጸጋ እየተረዱ አገልጋዮችህ እንዲህ እን ጠል፣ እና ቁጣህም ይውረድባቸው፤
ዲሉ እርዳቸው፥ ጌታ ሆይ፣ የአንተ ፈቃድ ፶፫ ነገር ግን ንስሀ እስከገቡ ድረስ ግን፣
እንጂ የእኛ አይሁን። አንተ መሓሪና ይቅር ባይ ነህ፣ እና በአንተ
፵፭ ቁጣህን ያለልክ እንድታወርድ— የተቀቡትን ፊታቸውን ስትመለከት ቁጣ
ሀ 
በመጨረሻዎቹ ቀናት፣ ስለክፉዎች በሚ ህን ትመልሳለህ።
መለከት በነቢያትህ አንደበት ብዙ አስፈሪ ፶፬ ጌታ ሆይ፣ ምህረትህ በምድር ህዝብ
ነገሮች ተናግረሀልና፤ ሁሉ ላይ ትሁን፤ በምድራችን መሪዎች
፵፮ ስለዚህ፣ ጌታ ሆይ፣ ህዝብህን ከክፉ ላይም ምህረት ትኑር፤ በአባቶቻችን በክ
ዎች አሰቃቂ አደጋ አድናቸው፤ በመቃጠል ብር እና በድንቅ የሚጠበቁት እነዚያ መሰ
፴፰ ሐ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ፵፭ ሀ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ ሰማዕትነት።
፴፱ ሀ ኢሳ. ፴፭፥፲። ቀናት፣ የኋለኛው ቀናት። ለ መዝ. ፲፫፥፩–፪።
፵፫ ሀ ቅ.መ.መ. ነፍስ። ፵፰ ሀ ቅ.መ.መ. ርህራሄ። ፶ ሀ ቅ.መ.መ. መሀሪ፣ ምህረት።
፵፬ ሀ ቅ.መ.መ. ጸጋ። ፵፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሰማዕት፣ ፶፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፥፲፫፤ ፻፭፥፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፱፥፶፭–፸ ፪፻፴
ረታዊ መርሆች፣ እንዲሁም የምድራችን ሳሌምን ቤዛነት ትጀምር ዘንድ እንጠይቅ
ሀ 
ህገ መንግስት ለዘለአለም ይቋቋም። ሀለን፤
፶፭ ንጉሶችን፣ ልኡሎችን፣ ባላባቶ ፷፫ እና የባርነትም ቀንበር ሀ ከዳዊት ቤት
ችን፣ እና የምድርን ታላቆች፣ እና ሁሉ መሰበር እንዲጀምር፤
ንም ህዝብ፣ እና ቤተክርስቲያናትን፣ ድሆ ፷፬ እና ሀ የይሁዳ ልጆችም ለአባታቸው
ችን ሁሉ፣ እርዳታ የሚሹትን፣ እና በም አብርሐም በሰጠኸው ለ ምድር መመለስ
ድር የሚሰቃዩትን አስታውስ፤ እንዲጀምሩ እንጠይቅሀለን።
፶፮ ያህዌህ ሆይ፣ አገልጋዮችህ ስለስምህ ፷፭ እና በመተላለፋቸው ተረግመው
ለመመስከር ከቤትህ የሚወጡትን ልባቸው እና ተመትተው የነበሩት የያዕቆብ ሀ ቅሪ
ያሰላስል ዘንድ፣ ጥላቻቸውም ሀ በእውነት ቶችም ከዱር እና ከአውሬነት ሁኔታቸው
ፊት ይከሰም ዘንድ፣ እና ህዝብህም በሁሉም ወደ ዘለአለማዊ ወንጌል ሙላት ለ እንዲቀየ
አስተያየት ሞገስን ያገኙ ዘንድ፤ ሩም አድርግ፤
፶፯ እኛ አገልጋዮችህ ሀ ድምፅህን እንደሰ ፷፮ የደም ማፍሰስ መሳሪያዎቻቸውንም
ማን እና አንተ እንደላከንም የምድር ዳርቻ እንዲያስቀምጡ እና አመጻቸውንም ያቆሙ
ዎች ሁሉ ያውቁ ዘንድ፤ ዘንድ አድርግ።
፶፰ ከእነዚህም መካከል፣ አንተ እንዳ ፷፯ እና ወደ ምድር ዳርቻም የተበተኑት
ዘዝካቸው፣ አገልጋዮችህ የያዕቆብ ልጆች ሀ 
የእስራኤል ቅሪቶችም ወደ እውነት እው
ጻድቃንን በስምህ ቅዱስ ከተማን ለመገን ቀት ይምጡ፣ በመሲህም ይመኑ፣ እና ከመ
ባት ይሰበስቡም ዘንድ አስታውስ። በደልም ይዳኑ፣ እና በፊትህም ይደሰቱ።
፶፱ የህዝብህ ሀ መሰባሰብ በታላቅ ሀይል ፷፰ ጌታ ሆይ፣ አገልጋይህን ጆሴፍ ስሚዝ
ይቀጥል ዘንድ፣ ስራህም በፅድቅ ለ በአጭር ዳግማዊን፣ እና ስቃዮቹን እና በደሎቹን
ይከናወን ዘንድ፣ አንተ ከመደብከው ከዚህ ሁሉ—ሀ ከያህዌህ ጋር እንዴት ለ ቃል ኪዳን
በላይ ሌላ ሐ ካስማ በፅዮን እንድትመሰርት እንደገባ፣ እና የያዕቆብ አምላክ ሆይ፣ ለአ
እንጠይቅሀለን። ንተ መሀላ እንደገባ—እና የሰጠኸውን ትእ
፷ ጌታ ሆይ፣ እንደ ሀ አህዛብ በተለየ ዛዛት፣ እና ፈቃድህን ለማከናወን በቅንነት
ነው አንተ የሰጠኸንን ራዕዮች እና ትእዛ እንደሚጥር አስታውስ።
ዛት በመመልከት አሁን በፊትህ እነዚህን ፷፱ ጌታ ሆይ፣ በባለቤቱ እና በልጆቹ
ቃላት ተናግረናል። ላይ፣ በፊትህ ዘለአለማዊ ክብር ይኖራቸው
፷፩ ነገር ግን በጨፈገገ እና በጭለማ ቀን ዘንድ እና በሚታደገው እጅህ እንድታድና
በተራራው ላይ ለተበተኑት ለያዕቆብ ልጆች ቸው ዘንድ ምህረትን አድርግ።
ታላቅ ፍቅር እንዳለህ ታውቃለህ። ፸ ጥላቻቸው ይሰበር እና በጎርፍ ይጠ
፷፪ ስለዚህ፣ ምህረት በያዕቆብ ልጆች ላይ ረግ ዘንድ፣ ከእስራኤል ጋር እንዲለወጡና
ትሆን ዘንድ፣ ከዚህ ሰአት ጀምሮ ሀ ኢየሩ እንዲድኑ፣ እና አንተም አምላክ እንደሆንክ
፶፬ ሀ ፩ ጴጥ. ፪፥፲፫–፲፭፤ ፲፭፥፲፫–፲፰። ፷፭ ሀ ፪ ኔፊ ፴፥፫፤
ት. እና ቃ. ፺፰፥፭–፯፤ ፷፪ ሀ ፫ ኔፊ ፳፥፳፱። አልማ ፵፮፥፳፫–፳፬፤
፻፩፥፸፯፣ ፹። ቅ.መ.መ. ኢየሩሳሌም። ፫ ኔፊ ፳፥፲፭–፳፩፤
ቅ.መ.መ. ህገ መንግስት። ፷፫ ሀ ቅ.መ.መ. ዳዊት። ት. እና ቃ. ፲፱፥፳፯።
፶፮ ሀ ቅ.መ.መ. እውነት። ፷፬ ሀ ዘካ. ፲፪፥፮–፱፤ ለ ፪ ኔፊ ፴፥፮፤
፶፯ ሀ ት. እና ቃ. ፳፥፲፮፤ ሚል. ፫፥፬፤ ፫ ኔፊ ፳፩፥፳–፳፪።
፸፮፥፳፪–፳፬። ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፲፫፣ ፴፭። ቅ.መ.መ. መቀየር፣
፶፱ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ቅ.መ.መ. ይሁዳ፣ የተቀየረ።
የእስራኤል መሰብሰብ። የያዕቆብ ልጅ። ፷፯ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል—
ለ ማቴ. ፳፬፥፳፪። ለ ዘፍጥ. ፲፯፥፩–፰። የእስራኤል መሰብሰብ።
ሐ ኢሳ. ፶፬፥፪። ቅ.መ.መ. የቃል ፷፰ ሀ ቅ.መ.መ. ያህዌህ።
፷ ሀ ፩ ኔፊ ፲፫፥፩–፴፪፤ ኪዳን ምድር። ለ ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን።
፪፻፴፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፱፥፸፩–፹
ያውቁ ዘንድ ሀ በዘመዶቻቸው ላይም ምህ ፸፮ ልብሶቻችን ንጹህ ይሆኑ ዘንድ፣ በእ
ረት አድርግ። ጆቻችንም የዘንባባንም ዝንጣፊዎች ይዘን፣
፸፩ ጌታ ሆይ፣ ፕሬዘደንቶችን፣ እን እና የፅድቅ ሀ ልብስ እንድንለብስ፣ እናም
ዲሁም የቤተክርስቲያንን ፕሬዘደንቶች፣ በራሳችንም የክብርን ለ አክሊል ተጎናጽፈን፣
ቀኝ እጅህ ከቤተሰቦቻቸው ሁሉና ከዘመ እና ሐ ለስቃዮቻችንም የዘለአለም መ ደስታ
ዶቻቸው ጋር ዘለአለማዊ ክብር ትሰጣ እናጭድ ዘንድ አስታውሰን።
ቸው ዘንድ፣ ስሞቻቸውም ቀጣይ እንዲ ፸፯ ጌታ ኤልሻዳይ ሆይ፣ በእነዚህ ያቀረ
ሆኑና ከትውልድ ወደ ትውልድ ለዘለአለ ብናቸውን ልመናችንን ውስጥ ስማን፣ እና
ምም ይታወሱ ዘንድ አስታውስ። ሀ 
በግርማ፣ በክብር፣ በሀይል፣ በስልጣን፣
፸፪ ጌታ ሆይ፣ ቤተክርስቲያንህን ሁሉ፣ በእውነት፣ በመፍትሄ፣ በፍርድ፣ በምህ
ከየቤተሰባቸው ጋር፣ እና ከዘመዶቻቸው ረት፣ እና በዘለአለም ሙላት፣ ከዘለአለም
ጋር፣ ከታመሙት እና ከሚሰቃዩት ሁሉ እስከ ዘለአለም በዙፋንህ ላይ ከምትቀመ
ጋር፣ ከምድር ድሀ እና ትሁታን ጋር አስ ጥበት ከቅዱስ መኖሪያህ ሰማይም መልስ
ታውስ፤ በእጆችህ የመሰረትከው ሀ መንግ ስጠን።
ስትህ ታላቅ ተራራ እንዲሆንና ምድርንም ፸፰ ጌታ ሆይ፣ አቤቱ አድምጠን፣ አቤቱ
ሁሉ ይሞላ ዘንድ አስታውስ፤ አድምጠን፣ አቤቱ አድምጠን! እና እነዚህ
፸፫ ቤተክርስቲያንህ ከምድረበዳው የምናቀርባቸውን ልመናዎቻችንን መልስ፣
ጭለማ ወጥታ እንደ ሀ ጨረቃ የጠራች እን እና በስምህ የገነባነውን፣ የእጆችህ ስራ የሆ
ድትሆን፣ እንደጸሀይም ያማረች እንድት ንነውን፣ የዚህንም ቤት ለአንተ መቀደስ
ሆን፣ እና ሰንደቅ ዓርማም እንደያዘ ሰራ ተቀበል፤
ዊት የምታስፈራ ትሆን ዘንድ፤ ፸፱ ደግሞም ያንተን ስም ለመያዝ፣ ይህ
፸፬ እና ሰማይን በምትገልጥበት፣ እና ችንም ቤተክርስቲያን ተቀበል። እና ከዙፋ
በፊትህም ተራሮች ሀ እንዲመጡ እና ለ ሸለ ንህ ዙሪያ ከሚገኙት ከደማቅ፣ አንጸባራቂ
ቆዎችም ከፍ እንዲሉ፣ ሸካራውም መንገድ ሀ 
ሱራፌሎች ጋር በአድናቆት ምስጋና፣ ለአ
የቀና እንዲሆን በምታደርግበት ቀን እንደ ምላክ እና ለ ለበጉ ሆሳዕና በመዘመር ድም
ሙሽራ እንድትለብስ፤ ክብርህም ምድርን ጻችንን እናሰማ ዘንድ በመንፈስህ ሀይልም
ሁሉ ይሞላ ዘንድ፤ እርዳን!
፸፭ ለሙታን መለከቱ ሲነፋ፣ ጌታን በአ ፹ እነዚህ የተቀቡትም በደህንነት ሀ እን
የር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና ሀ እን ዲለብሱ፣ እና ቅዱሳንህም በደስታ እንዲ
ነጠቅ ዘንድ፣ እንዲሁም ሁልጊዜም ከጌታ ጮሁ ፍቀድ። አሜን፣ እናም አሜን።
ጋር እንሆን ዘንድ፤

ክፍል ፻፲
በሚያዝያ ፫፣ ፲፰፻፴፮ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ቤተመቅደስ ውስጥ ለነቢዩ ጆሴፍ
፸ ሀ ይህም ቅርብ ዘመዶች ለ ኢሳ. ፵፥፬፤ ሐ ዕብ. ፲፪፥፩–፲፩፤
ማለት ነው። ሉቃ. ፫፥፭፤ ት. እና ቃ. ፶፰፥፬።
፸፪ ሀ ዳን. ፪፥፵፬–፵፭፤ ት. እና ቃ. ፵፱፥፳፫። መ ቅ.መ.መ. ደስታ።
ት. እና ቃ. ፷፭፥፪። ፸፭ ሀ ፩ ተሰ. ፬፥፲፯። ፸፯ ሀ ቅ.መ.መ. ክብር።
፸፫ ሀ መኃ. ፮፥፲፤ ፸፮ ሀ ራዕ. ፯፥፲፫–፲፭፤ ፸፱ ሀ ኢሳ. ፮፥፩–፪።
ት. እና ቃ. ፭፥፲፬፤ ፻፭፥፴፩። ፪ ኔፊ ፱፥፲፬። ለ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
፸፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፳፩–፳፪፣ ለ ቅ.መ.መ. አክሊል፤ በግ።
፵። ከፍተኛነት። ፹ ሀ መዝ. ፻፴፪፥፲፮።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፥፩–፲፩ ፪፻፴፪
ስሚዝና ለኦሊቨር ካውድሪ የተገለጡ ራዕዮች። ጊዜውም በሰንበት የስብሰባ ቀን
ነበር። የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ እንደሚገልጸው፥ “በዚህ ቀን እና ረፋድ፣ የጌ
ታን እራት በቅዱስ ጠረጴዛው ላይ ለማስተዳደር ልዩ መብት ከነበራቸው ከአ
ስራ ሁለቱ በመቀበል ለቤተክርስቲያን ለማደል ሌሎቹን ፕሬዘደንቶች ረዳሁ።
ይህን አገልግሎት ለወንድሞቼ ካከናወንኩ በኋላ፣ ወደ መስበኪያው ተመለ
ስኩኝ፣ መጋረጃውን በመዝጋት እና ከኦሊቨር ካውድሪ ጋር በአክብሮት እና
ጸጥተኛ ጸሎት አጎነበስኩኝ። ከጸሎት ከተነሳሁም በኋላ፣ የሚቀጥለው ራዕይ
ለሁለታችን ተከፈተልን”።
፩–፲፣ ጌታ ያህዌህ በክብር መጣ እና የከር ፭ እነሆ፣ ኃጢአታችሁ ሀ ተሰርየዋል፤
ትላንድ ቤተመቅደስን እንደ ቤቱ ተቀበለ፤ በፊቴም ንጹህ ናችሁ፤ ስለዚህም፣ ራሳ
፲፩–፲፪፣ ሙሴ እና ኤልያስ እያንዳንዳ ችሁን አቅኑ እናም ተደሰቱ።
ቸው ተገለጡ እና ቁልፎቻቸውን እና የዘ ፮ የወንድሞቻችሁ ልብም ይደሰት፣ እና
መን ፍጻሜዎቻቸውንም ሰጡ፤ ፲፫–፲፮፣ በሀይላቸው ይህን ሀ ቤት በስሜ የሰሩት የህ
በሚልክያስ ቃል እንደተገባውም ኤልያስ ዝቤም ልብ ሁሉ ይደሰት።
ተመለሰ እና የዘመን ፍጻሜውን ቁልፎች ፯ እነሆ፣ ይህን ሀ ቤት ለ ተቀብዬዋለሁ፣
ሰጠ። እና ስሜም በዚህ ይሆናል፤ እና በምህረ
ትም ራሴን ለህዝቤ አሳያለሁና።
፩ ሀ መጋረጃው ከአዕምሮዎቻችን ተወገደ፣ ፰ አዎን፣ ህዝቤ ትእዛዛቴን ቢጠብቁ፣ እና
እና የመረጃ ለ አይኖቻችንም ተከፈቱ። ይህን ሀ ቅዱስ ቤት ለ ባያጎድፍ፣ ለአገልጋዮቼ
፪ ጌታን በመስበኪያው መደገፊያ ላይም ሐ 
እገልጣለሁ፣ እና በራሴም ድምፅ አናገ
በፊት ለፊታችን አየነው፤ እና ከእግሮቹም ራቸዋለሁ።
በታች የቡናማ ቢጫ ቀለም አይነት የነበረ ፱ አዎን፣ በሚፈሱት ሀ በረከቶች እና
ንጹህ ወርቅ የተነጠፈበት የሚመስል ስራ አገልጋዮቼ በዚህ ቤት ውስጥ በተቀበሉት
ነበር። ለ 
መንፈሳዊ ስጦታዎች ምክንያት የሺዎች
፫ ሀ ዓይኖቹም እንደ እሳት ነበልባል ነበሩ፤ እና የአስር ሺዎች ልብ በእጅጉ ይደሰ
የራሱ ጠጕርም እንደ ንጹህ በረዶም ነጭ ታሉ።
ነበሩ፤ ለ ፊቱም ከብርቱ የጸሀይ ብርሀን ፲ እና የዚህ ቤት ዝናም በውጪ አገሮች
በላይ የሚያበራ ነበር፤ ሐ ድምፁም እንዲህ ይስፋፋል፤ እና ይህም በህዝቤ ራሶች ላይ
የሚል እንደ ብዙ ውኃዎች ድምፅ፣ እንዲ ሀ 
የሚፈሰው የበረከት መጀመሪያም ነው።
ሁም መ የያህዌህ ድምፅ ነበር፥ እንዲህም ይሁን። አሜን።
፬ እኔ ሀ ፊተኛውና ኋለኛው ነኝ፤ እኔ ለ ህያ ፲፩ ይህ ሀ ራዕይ ከተፈጸመ በኋላ፣ ሰማ
ውም ነኝ፣ የተገደልኩትም እኔ ነኝ፤ እኔም ያት ዳግም ተከፈቱልን፤ እና ለ ሙሴ በፊታ
በአብ ዘንድ ሐ አማላጃችሁ ነኝ። ችን መጣ፣ እና ከምድር አራት ማዕዘናትን
፻፲ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ዐይነ-እርግብ። ፬ ሀ ቅ.መ.መ. በኩር። ሐ ት. እና ቃ. ፶፥፵፭።
ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፲፪፣ ፲፱፤ ለ ዘዳግ. ፭፥፳፬። ፱ ሀ ዘፍጥ. ፲፪፥፩–፫፤
፻፴፮፥፴፪፤ ፻፴፰፥፲፩። ሐ ቅ.መ.መ. አማላጅ። ት. እና ቃ. ፴፱፥፲፭፤
፫ ሀ ራዕ. ፩፥፲፬። ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። አብር. ፪፥፰–፲፩።
ለ ራዕ. ፩፥፲፮፤ ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፱፥፬–፭። ለ ት. እና ቃ. ፺፭፥፰።
ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፲፯። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ስጦታ።
ሐ ሕዝ. ፵፫፥፪፤ የጌታ ቤት። ፲ ሀ ት. እና ቃ. ፻፭፥፲፪።
ራዕ. ፩፥፲፭፤ ለ ፪ ዜና ፯፥፲፮። ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ራዕይ።
ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፳፩–፳፪። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱስ። ለ ማቴ. ፲፯፥፫።
መ ቅ.መ.መ. ያህዌህ። ለ ት. እና ቃ. ፺፯፥፲፭–፲፯።
፪፻፴፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፥፲፪–፻፲፩፥፬
የእስራኤልን ሐ መሰብሰቢያ እና መ ከሰሜን ቷል—ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብ
ምድር የአስሩን ነገዶች መምሪያ ሠ ቁልፎ ሔር ቀን ሳይመጣ እርሱ [ኤልያስ] እንደ
ችን ሰጠን። ሚላክ—
፲፪ ከዚህ በኋላ፣ ሀ ኤልያ መጣ፣ እና በእ ፲፭ ይህም፣ ምድር በእርግማን እንዳት
ኛና በዘራችን ከእኛም በኋላ የሚመጡ መታ፣ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፥ የል
ትውልዶች ሁሉ ይባረካሉ በማለት የአብ ጆችንም ልብ ወደ አባቶች ሀ ለመመለስ እን
ርሐም ለ ወንጌል ሐ የዘመን ፍጻሜን ሰጠን። ዳለበት ተነግሮ የነበረው ጊዜ በሙላት መጥ
፲፫ ይህ ራዕይ ከተፈጸመ በኋላ፣ ሌላ ታላቅ ቷል።
እና የክብር ራዕይ ተከፈተልን፤ ሞትን ሳይ ፲፮ ስለዚህ፣ የዚህ የዘመን ፍጻሜ ቁል
ቀምስ ወደሰማይ ሀ የተወሰደው ነቢዩ ለ ኤል ፎች በእጆቻችሁ ተሰጥተዋል፤ እና ይህም
ያስ በፊት ለፊታችን ቆመ፣ እናም አለ፥ ታላቁና የሚያስፈራው የጌታ ሀ ቀን ቅርብ
፲፬ እነሆ፣ በሚልክያስ አንደበት በመመ እንደሆነ፣ እንዲሁም በበር ላይ እንዳለም፣
ስከር ተነግሮ የነበረው ጊዜ በሙላት መጥ ታውቃላችሁ።

ክፍል ፻፲፩
በነሀሴ ፮፣ ፲፰፻፴፮ (እ. አ. አ. ) በሴለም ማሳቹሰት ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ጊዜ በአገልግሎት ስራዎቻቸው ምክንያት የቤተክ
ርስቲያኗ መሪዎች ብዙ እዳ ነበረባቸው። በሴለም ውስጥ ብዙ ገንዘቦች እንደሚ
ገኝላቸው በመስማት፣ ነቢዩ፣ ስድኒ ሪግደን፣ ሀይረም ስሚዝ፣ እና ኦሊቨር ካው
ድሪ ወንጌልን ከመስበክ ጋር የተባለውን ለመመርመር ከከርትላንድ ኦሀዮ ወደ
እዚያ ተጓዙ። ወንድሞች የቤተክርስቲያኗን ብዙ ጉዳዮች አከናወኑ እና ጥቂትም
ሰበኩ። ምንም ገንዘብ እንደማይገኝ ግልፅ እየሆነ ሲመጣም፣ ወደ ከርትላንድ
ተመለሱ። በስረ መሰረታቸው በግልፅ የሚታዩት ብዙዎቹ ጉዳዮች በዚህ ራዕይ
ቃላት ውስጥ ተገንዝበዋል።
፩–፭፣ ጌታ የአገልጋዮቹን ስጋዊ ፍላጎ ብዙ ሀብቶች አሉኝ፣ እና በዚህ ከተማም
ቶች ይጠብቃል፤ ፮–፲፩፣ ፅዮንን በም በእናንተ መሳሪያነት ለፅዮን ጥቅም በጊዜዬ
ህረት ይንከባከባታል እና ለአገልጋዮቹም ሰብስቤ የማወጣቸው ብዙ ህዝብም አሉ።
መልካነትም ሁሉንም ነገሮች ያዘጋጃል። ፫ ስለዚህ፣ እንደምትመሩት፣ እና እንደ
ሚሰጣችሁ፣ ከዚህ ከተማ ሰዎች ጋር ባልን
፩ ስሀተተኞች ብትሆኑም፣ እኔ ጌታ አም ጀሮች መሆናችሁ በእኔ ዘንድ አስፈላጊ ነው።
ላካችሁ በዚህ ጉዞ በመምጣታችሁ ያልተ ፬ እና በጊዜውም፣ በዚህ ከተማ ላይ ሀይል
ደሰትኩባችሁ አይደለሁም። ይኖራችሁ ዘንድ፣ በዚህም የሚስጥር ክፍላ
፪ በዚህ ከተማ ለእናንተ፣ ለፅዮን ጥቅም፣ ችሁን እንዳያገኙባችሁ ዘንድ ይህን ከተማ
፲፩ ሐ ያዕቆ. ፮፥፪፤ ሠ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ፲፭ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፰–፴፱።
ት. እና ቃ. ፳፱፥፯። ፲፪ ሀ ገላ. ፫፥፮–፳፱። ቅ.መ.መ. ለሙታን
ቅ.መ.መ. እስራኤል— ቅ.መ.መ. የአብርሐም ደህንነት፤
የእስራኤል መሰብሰብ። ቃል ኪዳን። የትውልድ ሐረግ።
መ ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፳፮–፴፪። ለ ቅ.መ.መ. ዘመን። ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. የመጨረሻ
ቅ.መ.መ. እስራኤል— ሐ ቅ.መ.መ. ኢልያ። ቀናት፣ የኋለኛው ቀናት።
የጠፉት የእስራኤል ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. የተቀየሩ ሰዎች።
አስር ጎሳዎች። ለ ቅ.መ.መ. ኤልያስ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፩፥፭–፻፲፪፥፭ ፪፻፴፬
በእጆቻችሁ አሳልፌ የምሰጥበት ጊዜ ይመ የሚፈልቀው መንፈሴ ሰላምና ሀይል ምል
ሀ 

ጣል፤ እና ስለወርቅ እና ስለብር በሚመለከ ክት ይሰጣችኋል።


ትም ሀብትም የእናንተ ይሆናል። ፱ ይህንም ስፍራ በኪራይ አግኙት። ስለ
፭ ሀ ስለእዳዎቻችሁ አታስቡ፣ እንድትከ ዚህ ከተማ የጥንት ነዋሪዎችና መስራቾችን
ፍሏቸውም ሀይልን እሰጣችኋለሁና። በቅንነት ጠይቁ፤
፮ ስለፅዮንም አታስቡ፣ እርሷንም በምህ ፲ በዚህ ከተማ ውስጥ ከአንድ በላይ ሀብ
ረት እንከባከባታለሁና። ቶች አሉአችሁና።
፯ በዚህ ስፍራ እና በአካባቢዋ ክፍለ ሀገ ፲፩ ስለዚህ፣ ያለኃጢአት እንደ እባብ
ሮች ቆዩ፤ ሀ 
ብልህ ሁኑ፤ እና እናንት ልትቀበሉ በም
፰ እና እናንት በብዛት እንድትቆዩበት ትችሉት ፍጥነትም፣ ሁሉንም ነገሮች ለእ
ፍቃዴ በሚሆንበት ስፍራም በውስጣችሁ ናንተ ለ መልካምነት አዝዛለሁ። አሜን።

ክፍል ፻፲፪
በሀምሌ ፳፫፣ ፲፰፻፴፯ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ ስለአስራ ሁለቱ
የጥቦው ሐዋሪያት በሚመለከት ለቶማስ ቢ ማርሽ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተ
ሰጠ ራዕይ። ይህን ራዕይ የተቀበለው ሽማግሌዎች ሂበር ሲ ኪምባል እና ኦርሰን
ሀይድ በእንግሊዝ ሀገር ወንጌሉን ለመጀመሪያ ጊዜ በሰበኩበት ቀን ነው። ቶማስ
ቢ ማርሽ በዚህ ጊዜ የአስራ ሁለቱ ሐዋርያት ቡድን ፕሬዘደንት ነበር።
፩–፲፣ አስራ ሁለቱ ወንጌሉን ይላኩ እና ሀ 
እንዲላኩ በተመረጡት፣ እና በአገልጋ
ለሁሉም ሀገሮች እና ህዝብም የማስጠን ዮቼ መሳሪያነት በተሾሙት በእነዚያ ወንድ
ቀቂያን ድምፅ ያንሱ፤ ፲፩–፲፭፣ መስቀላ ሞችህ ወኪል ያቀረብከው ምፅዋትህ እንደ
ቸውን ይሸከሙ፣ ኢየሱስንም ይከተሉ፣ ለ 
ማስታወሻ ወደ እኔ ዘንድ መጥቷል።
እና በጎቹንም ይመግቡ፤ ፲፮–፳፣ የቀ ፪ እውነት እልሀለሁ፣ እኔ ጌታ በልብህ
ዳሚ አመራርን የሚቀበሉ ጌታን ይቀበ ውስጥ እና ከአንተም ጋር ያልተደሰትኩባ
ላሉ፤ ፳፩–፳፱፣ ጭለማ ምድርን ሸፈነ፣ ቸው አንዳንድ ጥቂት ነገሮች አሉኝ።
እና የሚያምኑ እና የሚጠመቁ ብቻ ይድ ፫ ይህም ቢሆን፣ ራስህን ሀ እስካዋረድህ
ናሉ፤ ፴–፴፬፣ ቀዳሚ አመራር እና አስራ ድረስ ከፍ ትደረጋለህ፤ ስለዚህ ኃጢአቶ
ሁለቱ የዘመን ፍጻሜ ሙላትን ቁልፎች ችህ ሁሉ ተሰርየዋል።
ይዘዋል። ፬ ልብህ በፊቴ ሀ ሀሴትን ያድርግ፤ እና
ለ 
ለአህዛብ ብቻ ሳይሆን ደግሞም ሐ ለአይ
፩ ለአገልጋዬ ቶምስ በእውነት ጌታ እን ሁዶች ስለስሜ ትመሰክራለህ፤ እና ቃሌን
ዲህ ይላል፥ ጸሎትህን ሰምቻለሁ፤ እና ወደ ምድር ዳርቻዎች ትልካለህ።
በስሜ እንዲመሰክሩ እና በሁሉም ሀገር፣ ፭ ሀ አትጣላ፣ ስለዚህ ጠዋት በየማለዳው፣
ነገድ፣ ቋንቋና ህዝብ መካከል ወደ ውጪ በየቀኑ ለ የማስጠንቀቂያህ ድምፅህ ይሂድ፤
፻፲፩ ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፷፬፥፳፯–፳፱። ፻፥፲፭። ዮሐ. ፲፮፥፴፫።
፰ ሀ ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፮። ፻፲፪ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፲፰፥፳፰። ለ ት. እና ቃ. ፲፰፥፮፤ ፺፥፰–፱።
ቅ.መ.መ. ሰላም። ለ የሐዋ. ፲፥፬። ሐ ት. እና ቃ. ፲፱፥፳፯።
፲፩ ሀ ማቴ. ፲፥፲፮። ፫ ሀ ማቴ. ፳፫፥፲፪፤ ፭ ሀ ይሁዳ ፩፥፫።
ለ ሮሜ ፰፥፳፰፤ ሉቃ. ፲፬፥፲፩። ለ ት. እና ቃ. ፩፥፬–፭።
ት. እና ቃ. ፺፥፳፬፤ ፬ ሀ ማቴ. ፱፥፪፤
፪፻፴፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፪፥፮–፳
እና ሲመሽም፣ በንግግርህ ምክንያት የም ውን በእኔ ላይ ባያደነደኑ፣ ሐ ይለወጣሉ፣
ድር ነዋሪዎች ያንቀላፉም ዘንድ አትፍ እኔም እፈውሳቸዋለሁ።
ቀድ። ፲፬ አሁን፣ እልሀለሁ፣ እና ለአንተ የም
፮ በፅዮን ውስጥም መኖሪያህ ይታወቅ፣ ለውን፣ ለአስራ ሁለቱ ሁሉ እላለሁ፥
እና መኖሪያህንም ሀ አትቀይር፤ በሰዎች ተነሳ እና ወገብህን አጥብቅ፣ ሀ መስቀልህ
ልጆች መካከል ስሜን ታሳውቅ ዘንድ፣ ንም ተሸከም፣ ተከተለኝ፣ እና በጎቼንም
እኔ ጌታ ታከናውነው ዘንድለአንተ ታላቅ ለ 
መግብ።
ስራ አለኝና። ፲፭ ራሳችሁን ከፍ አታድርጉ፤ በአገል
፯ ስለዚህ ለስራውም ወገብህን ሀ አጥብቅ። ጋዬ ጆሴፍ ላይ ሀ አታምጽ፤ በእውነት እል
እግሮችህም ይጫሙ፣ አንተ የተመረጥህ ሀለሁ፣ ከእርሱ ጋር ነኝ፣ እና እጄም በእ
ነህና፣ እና መንገድህም በተራራዎች መካ ርሱ ላይ ይሆናልና፤ እና እኔ ለእርሱ፣ እና
ከል እና ከብዙ ህዝብ መካከል ነውና። ዳግሞም ለእናንተም፣ የሰጠኋቸው ለ ቁል
፰ እና በቃልህም ከፍ ያሉት ሀ የዋረዱ ፎችም እስከምመጣ ድረስ ከእርሱ አይ
ይሆናሉ፣ እና በቃልህም የተዋረዱት ከፍ ወሰዱም።
ይላሉ። ፲፮ እውነት እልሀለሁ አገልጋዬ ቶማስ፣
፱ ድምፅህም ለሚተላለፈው ግሳጼ ይሆ በሀገሮች ሁሉ መካከል በውጪ ስላሉት
ናል፤ እና በግሳጼህም ስምን የሚያጠፋ አስራ ሁለቱን በሚመለከት፣ የመንግስ
ምላስም ጠማማነቱን ያቁም። ቴን ቁልፎች እንድትይዝ የመረጥኩህ ሰው
፲ ሀ ትሁት ሁን፤ እና ጌታ አምላክህ እጅ ነህ—
ህን ይዞ ይመራሀል፣ እና ለጸሎቶችህም ፲፯ አገልጋዬ ጆሴፍ፣ እና አገልጋዬ
መልስ ይሰጥሀል። ሀ 
ስድኒ፣ እና አገልጋዬ ለ ሀይረም ሊመጡ
፲፩ ልብህን አውቃለሁ፣ እና ስለወንድሞ በት በማይችሉበት ስፍራ ሁሉ የመንግስ
ችህም ጸሎትህን ሰምቻለሁ። ለእነርሱ ከሌ ትን በር እንድትከፍት ዘንድ፤
ሎች በላይ ሀ በፍቅርህ አድሎን አታድርግ፣ ፲፰ በእነርሱም ላይ ለጥቂት ዘመን የቤተ
ነገር ግን ለእነርሱ ያለህ ፍቅርህ እንደራስህ ክርስቲያናትን ሽክሞች ሁሉ በእነርሱ ላይ
ይሁን፤ እናም ፍቅርህም ለሁሉም ሰዎችና አሳርፌአለሁና።
ስሜን ለሚወዱ ሁሉ ይብዛ። ፲፱ ስለዚህ፣ የትም ቢልኩህ፣ ሂድ፣ እና
፲፪ ለአስራ ሑለቱ ወንድሞችህም ጸልይ። እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እና ስሜን
ስለስሜም ብለህ በብርቱ ገስጻቸው፣ እና በምታውጅበት በማንኛውም ስፍራ ቃሌን
ለኃጢአቶቻቸው ሁሉ ይገሰጹ፣ እና ሀ ስለ ይቀበሉ ዘንድ ሀ ውጤታማ በርም ይከፈት
ስሜም በፊቴ ታማኝ ሁን። ልሀል።
፲፫ ሀ ከፈተናዎቻቸው እና ከብዙም ለ ስቃይ ፳ ማንም ቃሌን ሀ የሚቀበል እኔን ይቀበ
በኋላ፣ እነሆ፣ እኔ ጌታ እፈልጋቸዋለሁ፣ ላል፣ እና እኔን የሚቀበል ማንም፣ የላኳቸ
እና ልባቸውን ባያጠጥሩ፣ እና አንገታቸ ውን፣ ስለስሜም ለአንተ አማካሪዎች ያደረ
፮ ሀ መዝ. ፻፳፭፥፩። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. መፈተን፣ ፈተና። ሉቃ. ፱፥፳፫።
፯ ሀ ኤፌ. ፮፥፲፫–፲፯። ለ ዮሐ. ፲፮፥፴፫፤ ለ ዮሐ. ፳፩፥፲፭–፲፯።
፰ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና። ራዕ. ፯፥፲፫–፲፬፤ ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. አመጽ።
፲ ሀ ምሳ. ፲፰፥፲፪። ት. እና ቃ. ፶፰፥፫–፬። ለ ት. እና ቃ. ፳፰፥፯።
፲፩ ሀ ማቴ. ፭፥፵፫–፵፰። ሐ ፫ ኔፊ ፲፰፥፴፪። ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች።
ቅ.መ.መ. ልግስና፤ ቅ.መ.መ. መቀየር፣ ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. ሪግደን፣ ስድኒ።
ፍቅር። የተቀየረ። ለ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ሀይረም።
፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ፲፬ ሀ ማቴ. ፲፮፥፳፬፤ ፲፱ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፮፥፱፤
ክርስቶስ—የክርስቶስን ስም ጆ.ስ.ት. ማቴ. ፲፮፥፳፭–፳፮ ት. እና ቃ. ፻፲፰፥፫።
በራሳችን ላይ መውሰድ። (ተጨማሪ)፤ ፳ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፴፭–፴፰።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፪፥፳፩–፴፬ ፪፻፴፮
ኳቸውን እነዚያን የቀዳሚ አመራርን ይቀ ፳፰ ነገር ግን በፊቴ ልባችሁን አንጹ፤ ሀ 

በላል። ከዚያም ወደ አለም ሁሉ ለ ሂዱ፣ እና ላል


፳፩ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ተቀበሉት ለእያንዳንዱ ፍጥረትም ወን
በስሜ፣ በወንድሞቻችሁ ሀ በአስራ ሁለቱ ጌሌን ስበኩ፤
ድምፅ፣ በእናንተ ተገቢ ትእዛዝና ለ ስል ፳፱ እና ሀ ያመነ እና ለ የተጠመቀም ይድ
ጣን፣ የምትልኳቸው ሁሉ፣ በምትልኳ ናል፣ እና ያላመነ፣ እና ያልተጠመቀ ሐ ይፈ
ቸው በየትኛውም ሀገር የመንግስቴን በር ረድበታል።
የመክፈት ሀይል ይኖራቸዋል— ፴ ለእናንተ ሀ ለአስራ ሁለቱና ለአማካሪዎ
፳፪ ይህን የሚሆነው በፊቴ ራሳቸውን ቻችሁ እና መሪዎቻችሁ እንዲሆኑም ለተ
ትሁት እስካደረጉ፣ እና በቃሌም እስከ መደቡት ለእነዚያ ለ ለቀዳሚ አመራር የዚህ
ኖሩ፣ እና የመንፈሴንም ድምፅ ሀ እስካደ ክህነት ሀይል የሙሉ ሐ ዘመን ፍጻሜ ለሆ
መጡ ድረስ ነው። ነው ለመጨረሻዎቹ ቀናት እና ለመጨረሻ
፳፫ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ጊዜም ተሰጥቷል፣
ሀ 
ጭለማ ምድርን፣ እና ታላቅ ጭለማም ፴፩ ሀይልን የምትይዙት፣ ከፍጥረት
የህዝብን አዕምሮ ሸፍኗል፣ እና ስጋ ለባሽ መጀመሪያ ጀምሮ በማንኛውም ዘመን ከተ
ሁሉ በፊቴ ለ በስብሰዋል። ቀበሉት ሁሉ ጋር በተገናኘ ነው፤
፳፬ እነሆ፣ ሀ በቀል፣ የቁጣ ቀን፣ የንዳድ ፴፪ እውነት እላችኋለሁ፣ የተቀበላች
ቀን፣ የጥፋት ቀን፣ ለ የለቅሶ ቀን፣ የሀዘን ሁት የዘመን ሀ ቁልፎች ከአባቶች ለ የመጡ
ቀን በምድር ነዋሪዎች ላይ በፍጥነት መጥ እና በመጨረሻም ወደ እናንት ከሰማይ የተ
ቷል፤ እና እንደ አውሎ ንፋስም በምድር ላኩ ናቸውና።
ፊት ሁሉ ይመጣል፣ ይላል ጌታ። ፴፫ እውነት እላችኋለሁ፣ ጥሪአችሁ
፳፭ እና በቤቴም ላይ ሀ ይጀምራል፣ እና እንዴት ታላቅ እንደሆነ ተመልከቱ። የዚህ
ከቤቴም ይሄዳል፣ ይላል ጌታ፣ ትውልድ ደም ከእጆቻችሁ ሀ እንዳይጠየቁ፣
፳፮ መጀመሪያ ስሜን እናውቃለን ልባችሁንና ልብሶቻችሁን ለ አንጹ።
ሀ 
በሚሉ ለ በማያውቁኝም፣ እና በቤቴም ፴፬ እስከምመጣም ድረስ ታማኝ ሁኑ፣
መካከል እኔን ሐ ስለሰደቡኝ ስለእነዚያ በመ ቶሎ ሀ እመጣለሁና፤ እና ለእያንዳንዱም
ካከላችሁ ስላሉት፣ ይላል ጌታ። ሰው እንደ ለ ስራው እንዲከፈለው ደመ
፳፯ ስለዚህ፣ በዚህ ስፍራ ስላለው የቤተ ወዙም ከእኔ ዘንድ ነው። እኔ አልፋ እና
ክርስቲያኔ ጉዳዮች እንዳታስቡበት ይሁን፣ ኦሜጋ ነኝ። አሜን።
ይላል ጌታ።
፳፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፴፬–፴፭። ፳፭ ሀ ፩ ጴጥ. ፬፥፲፯–፲፰። ፴ ሀ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ።
ለ ቅ.መ.መ. ስልጣን። ፳፮ ሀ ማቴ. ፯፥፳፩–፳፫፤ ለ ቅ.መ.መ. ቀዳሚ አመራር።
፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. ማዳመጥ፤ ት. እና ቃ. ፵፩፥፩፤ ፶፮፥፩። ሐ ኤፌ. ፩፥፲፤
ታዛዥነት፣ ታዛዥ፣ ለ ሉቃ. ፮፥፵፮፤ ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፫፤
መታዘዝ። ሞዛያ ፳፮፥፳፬–፳፯፤ ፻፳፬፥፵–፵፪።
፳፫ ሀ ኢሳ. ፷፥፪፤ ፫ ኔፊ ፲፬፥፳፩–፳፫። ቅ.መ.መ. ዘመን።
ሚክ. ፫፥፮፤ ሐ ቅ.መ.መ. መስደብ። ፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፥፲፩–፲፮።
ት. እና ቃ. ፴፰፥፲፩። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት። ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች።
ቅ.መ.መ. ክህደት— ለ ማር. ፲፮፥፲፭–፲፮። ለ አብር. ፩፥፪–፫።
የመጀመሪያ የክርስትያን ፳፱ ሀ ሞር. ፱፥፳፪–፳፫፤ ፴፫ ሀ ት. እና ቃ. ፸፪፥፫።
ቤተክርስትያን ክህደት። ት. እና ቃ. ፳፥፳፭–፳፮። ለ ያዕቆ. ፩፥፲፱።
ለ ት. እና ቃ. ፲፥፳–፳፫። ለ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ ፴፬ ሀ ራዕ. ፳፪፥፯፣ ፲፪፤
፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. በቀል። መጥመቅ። ት. እና ቃ. ፵፱፥፳፰፤ ፶፬፥፲።
ለ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፰። ሐ ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ለ ቅ.መ.መ. ስራዎች።
፪፻፴፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፫፥፩–፲

ክፍል ፻፲፫
በመጋቢት ፲፰፻፴፰ (እ. አ. አ. )፣ በፋር ዌስት፣ ምዙሪ ወይም አካባቢ ስለ ኢሳይ
ያስ ፅሁፎች አንዳንድ መልሶች በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠበት።
፩–፮፣ የእሴይ ግንድ፣ ከዚያም የሚመ ፯ የኢላየስ ሂግቢ ጥያቄዎች፥ በኢሳይ
ጣው በትር፣ እና የእሴይ ስርም ምን እንደ ያስ ፶፪ኛ ምእራፍ ፩ኛ አንቀጽ ውስጥ ፅዮን
ሆኑ ተገልጸዋል፤ ፯–፲፣ በፅዮን የተበተኑት ሆይ፣ ኃይልሽን ልበሺ የሚለው ትእዛዝ
ቅሪቶች ለክህነት ስልጣን መብት አላቸው ምን ማለቱ ነው—እና ኢሳይያስስ የሚያ
እና ወደ ጌታ እንዲመለሱም ተጠርተዋል። መለክተው የትኞቹን ህዝቦች ነው?
፰ የሚጠቁመውም እግዚአብሔር በመ
፩ በኢሳይያስ ፲፩ኛ ምእራፍ በ፩ኛ፣ ፪ኛ፣ ጨረሻዎቹ ቀናት ስለሚጠራቸው፣ ሀ ፅዮ
፫ኛ፣ ፬ኝ፣ እና ፭ኛ አንቀጾች ውስጥ የተነ ንን ዳግም ለማምጣትና እስራኤልን ለማ
ገረለት ሀ የእሴይ ግንድ ማን ነው? ዳን ክህነት መያዝ ስላለባቸው ስለእነርሱ
፪ በእውነት ጌታ እንዲህ ይላል፥ ይህም ነው፤ እና ለ ኃይሏን መልበሷም ፅዮን በዘር
ክርስቶስ ነው። ሐ 
መብት ያላትን የክህነት ባለስልጣንነትን
፫ በኢሳይያስ ፲፩ኛ ምእራፍ በአንደኛው መልበሷ ሲሆን፤ ደግሞም ወደአጣችው
አንቀፅ ውስጥ ከእሴይ ግንድ እንደሚመጣ ሀይል መመለሷ ነው።
የተነገረለት በትር ምንድን ነው? ፱ ፅዮን ከአንገት እስራት ስለመፈታቷ
፬ እነሆ፣ ጌታ እንዲህ ይላል፥ ይህም በከ ምን እንረዳላን፤ ፪ኛው አንቀፅ?
ፊል የእሴይ ተወላጅ እና ሀ የኤፍሬም ወይም ፲ መረዳት ያለብን የቀሩት ሀ ተባእቶች
የዮሴፍ ቤት አባል የሆነው፣ በእርሱም ላይ ከወደቁበት ወደ ጌታ ለ እንዲመለሱ በጥብቅ
ብዙ ለ ሀይል ያረፈበት የክርስቶስ እጆች አገ እንዲበረታቱ ነው፤ ይህንም ካደረጉ፣ የጌታ
ልጋይ የሆነው ነው። ቃል ኪዳንም እንደሚናገራቸው፣ ወይም
፭ በኢሳይያስ ፲፩ኛ ምእራፍ ፲ኛ አንቀፅ ራዕይን እንደሚሰጣቸው ነው። ፮ኛ፣ ፯ኛ፣
ውስጥ የተነገረለት የእሴይ ስር ምንድን ነው? እና ፰ኛ አንቀፅን ተመልከቱ። የአንገቷም
፮ እነሆ፣ ጌታ እንዲህ ይላል፣ ይህም እስራት ያለባት የእግዚአብሔር እርግማን፣
ሀ 
ለምልክት እና በመጨረሻዎቹ ቀናትም ወይም በአህዛብ መካከል የእስራኤል ቅሪ
ህዝቤን ለ ለመሰብሰብ፣ ክህነትና የመንግ ቶች በመበተናቸው የደረሰባቸው ጉዳት
ስት ሐ ቁልፎች በመብት የእርሱ የሆነው የእ ነው።
ሴይ፣ እንዲሁም የዮሴፍ ዘር ነው።

ክፍል ፻፲፬
በሚያዝያ ፲፩፣ ፲፰፻፴፰ (እ. አ. አ. )፣ በፋር ዌስት ሚዙሪ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ።
፻፲፫ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. እሴይ። ቁልፎች። ለ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲፬።
፬ ሀ ዘፍጥ. ፵፩፥፶–፶፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፵፭፥፱። ሐ ቅ.መ.መ. በኩር።
ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፴–፴፬። ቅ.መ.መ. ምልክት። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል—
ቅ.መ.መ. ኤፍሬም። ሐ ቅ.መ.መ. እስራኤል— የተበተኑት እስራኤል።
ለ ቅ.መ.መ. ሀይል። የእስራኤል መሰብሰብ። ለ ሆሴ. ፫፥፬–፭፤
፮ ሀ ቅ.መ.መ. የክህነት ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ፪ ኔፊ ፮፥፲፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፬፥፩–፻፲፭፥፯ ፪፻፴፰
፩–፪፣ ታማኝ ባለሆኑት የተያዙት የቤተ ሰድ በተልዕኮ ይሰራልኝ ዘንድ፣ ጉዳዮቹን
ክርስቲያን ስልጣናት ለሌሎች ይሰጣሉ። ሁሉ በቶሎ እንዲያከናውንና የሚሸጡ እቃ
ዎቹን ይሸጥ ዘንድ ፍቃዴ ነው።
፩ በእውነት ጌታ እንዲህ ይላል፥ አገልጋዬ ፪ በእውነት ጌታ እንዲህ ይላልና፣ ስሜን
ዴቭድ ደብሊው ፓትን በሚመጣው ጸደይ የሚክዱ በመካከላችሁ እስካሉ ድረስ፣ በእ
ከሌሎች ጋር፣ እንዲሁም እርሱን ጨምሮ ነርሱ ሀ ምትክ ለ የሚተከሉና የኤጲስ ቆጶስ
አስራ ሁለት ከሆኑት ጋር፣ ስሜን ለመመ አመራሩን የሚቀበሉ ሌሎች ይኖራሉ።
ስከር እና ለአለም ሁሉ የምስራች ለመው አሜን።

ክፍል ፻፲፭
በሚያዝያ ፳፮፣ ፲፰፻፴፰ (እ. አ. አ. ) በፋር ዌስት ሚዙሪ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ በኩል የተሰጠውን የእዚያን ስፍራና የጌታን ቤት መገንባት በሚመለከት
የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያሳውቅ ራዕይ። ይህ ራዕይ ለቤተክርስቲያኗ አመ
ራር ሀላፊዎች እና አባላት የተሰጠ ንግግር ነው።
፩–፬፣ ጌታ ቤተክርስቲያኑን የኋለኛው ቀን ያኔ ከፍተኛ ሸንጎ አባል ለሆናችሁ ታማኝ
ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን አገልጋዮቼ፣ እንዲህም ተብሎ ይጠራልና፣
ብሎ ጠራ፤ ፭–፮፣ ፅዮን እና ስቴኳ የቅ እና በአለም ሁሉ በውጪ ለተበተኑት ለኋለ
ዱሳን መጠበቂያ እና መሸሸጊያ ናቸው፤ ኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ
፯–፲፮፣ ቅዱሳን በፋር ዌስት ላይ የጌታን ክርስቲያኔ ሽማግሌዎች እና ህዝብ ሁሉ።
ቤት እንዲገነቡ ታዝዘዋል፤ ፲፯–፲፱፣ ፬ በመጨረሻዎቹ ቀናትም ሀ ቤተክርስቲ
ጆሴፍ ስሚዝ የእግዚአብሔርን መንግስ ያኔ የምትጠራው በዚህ፣ እንዲሁም በየኋለ
ትን ቁልፍ በምድር ይዟል። ኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ለ ቤተ
ክርስቲያን ስም ነው።
፩ ለአገልጋዬ ሀ ጆሴፍ ስሚዝ ዳግማዊ እና ፭ ለሁላችሁም እውነት እላችኋለሁ፥ ለህ
ደግሞም ለአገልጋዬ ለ ስድኒ ሪግደን፣ እና ዝቦች ሀ መመሪያ ትሆኑ ዘንድ ለ ተነሱ እና
ደግሞም ለአገልጋዬ ሐ ሀይረም ስሚዝ፣ አብሩ፤
እና ለተመደቡት ከዚህም በኋላ ለሚመደ ፮ እና ሀ በፅዮን ምድርና ለ በካስማዎቿ
ቡት አማካሪዎቻችሁ በእውነት ጌታ እን ላይ አብሮ ሐ መሰብሰቡ ከአውሎ ነፋስ፣
ዲህ ይላል፤ እና ቁጣም ሳይቀላቀል በምድር ሁሉ ላይ
፪ ደግሞም ለአንተ፣ ለአገልጋዬ ሀ ኤድዋ መ 
ከሚፈሰው መጠበቂያ እና ሠ መሸሸጊያ
ርድ ፓርትሪጅ እና ለአማካሪዎቹ፤ ይሆን ዘንድ ተነሱ እናም አብሩ።
፫ ደግሞም በፅዮን ውስጥ በቤተክርስቲ ፯ ከተማው፣ ፋር ዌስት፣ ሀ ቅዱስና ለእኔ
፻፲፬ ፪ ሀ ት. እና ቃ. ፷፬፥፵። ፬ ሀ ፫ ኔፊ ፳፯፥፬–፰። ቅ.መ.መ. ካስማ።
ለ ት. እና ቃ. ፻፲፰፥፩፣ ፮። ለ ቅ.መ.መ. የኋለኛው ቀን ሐ ቅ.መ.መ. እስራኤል—
፻፲፭ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ የእስራኤል መሰብሰብ።
ጆሴፍ ዳግማዊ። ቤተክርስቲያን። መ ራዕ. ፲፬፥፲፤
ለ ቅ.መ.መ. ሪግደን፣ ስድኒ። ፭ ሀ ኢሳ. ፲፩፥፲፪። ት. እና ቃ. ፩፥፲፫–፲፬።
ሐ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ቅ.መ.መ. ምልክት። ሠ ኢሳ. ፳፭፥፩፣ ፬፤
ሀይረም። ለ ኢሳ. ፷፥፩–፫። ት. እና ቃ. ፵፭፥፷፮–፸፩።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱስ።
ኤድዋርድ። ለ ት. እና ቃ. ፻፩፥፳፩።
፪፻፴፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፭፥፰–፻፲፮፥፩
የተቀደሰ ምድር ይሁን፤ እና ከሁሉም አገልጋዬ ሀይረም በስሜ ቤት ለመገንባት
በላይ ቅዱስ ይባላል፣ እናንት የቆማችሁ ተጨማሪ እዳ አይግቡ፤
በት ምድር ቅዱስ ነውና። ፲፬ ነገር ግን ለእነርሱ በማሳያቸው ሀ ምሳሌ
፰ ስለዚህ፣ ሀ ያመልኩኝ ዘንድ ለቅዱሳኔ መሰረት ለስሜ ቤት ይሰራ።
መሰብሰቢያ እንዲሆን፣ ቤትን ለ ትገነቡልኝ ፲፭ እና ህዝቤ ለአመራሮቻቸው በማሳ
ዘንድ አዝዛችኋለሁ። የው ምሳሌ መሰረት ባይገነቡት፣ ከእጆቻ
፱ እና ለዚህም ስራ መጀመሪያ፣ እና መሰ ቸው ይህን አልቀበልም።
ረት፣ እና የማዘጋጃውም ስራ በሚቀጥለው ፲፮ ነገር ግን ህዝቤ ለአመራሮቻቸው፣
በጋ ይሁን፤ እንዲሁም ለአገልጋዬ ጆሴፍ እና አማካሪ
፲ እና መጀመሪያውም በሚቀጥለው ዎቹ፣ በማሳያቸው ምሳሌ መሰረት ቢገነቡ፣
ሀምሌ ፬ ቀን ላይ ይሁን፤ እና ከዚያም ጊዜ ከዚያም ከህዝቤ እጆች ይህን እቀበላለሁ።
በኋላ ህዝቤ በስሜ ቤት ይገነቡልኝ ዘንድ ፲፯ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
በቅንነት ይስሩ፤ ቅዱሳኔ በተሰበሰቡበት የፋር ዌስት ከተማ
፲፩ እና ከዚህ ቀን ሀ አንድ አመት በኋላ በፍጥነት መገንባቱ ፍቃዴ ነው።
ለ 
ለቤቴ መሰረትን መገንባት ዳግም ፲፰ ደግሞም በአካባቢው በሚገኙት ስፍ
ይጀምሩ። ራዎችም፣ ከጊዜ ወደጊዜ በአገልጋዬ ጆሴፍ
፲፪ በዚህም ከዚያ ቀን ጀምሮ፣ ከማዕዘን ስሚዝ በሚገለጹበት፣ ሀ ለካስማዎች ሌሎች
ድንጋዩ እስከ ላይኛው ያለው እስከሚፈ ስፍራዎችም ይመደባሉ።
ጸም፣ ምንም ነገር ሳይቅር ሁሉም እስከ ፲፱ እነሆ፣ እኔ ከእርሱ ጋር እሆናለሁ፣
ሚፈጸም ድረስ በቅንነት ይስሩ። እናም ከህዝቡም ፊት እቀድሰዋለሁና፤
፲፫ እውነት እላችኋለሁ፣ አገልጋዬ የዚህን መንግስትና አገልግሎት ሀ ቁልፎች
ጆሴፍ፣ ወይም አገልጋዬ ስድኒ፣ ወይም ሰጥቼዋለሁና። እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፻፲፮
በግንቦት ፲፱፣ ፲፰፻፴፰ (እ. አ. አ. ) በስፕሪንግ ሂል፣ በዴቪስ የግዛት ክፍል፣ ሚዙሪ
ውስጥ በራይት ማመላለሻ ጀልባ አጠገብ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ።
፩ ስፕሪንግ ሂል በጌታ እንደ ሀ አዳም-ኦን ጎብኘት የሚመጣበት ወይም፣ በነቢዩ ዳን
ዳይ-አማን ተጠርቷል፣ ምክንያቱም፣ እን ኤል እንደተነገረው፣ ሐ በዘመናት የሸመገ
ዲህም ይላል፣ ይህም ለ አዳም ህዝቡን ለመ ለውም የሚቀመጥበት ስፍራ ነው።

ክፍል ፻፲፯
በሀምሌ ፰፣ ፲፰፻፴፰ (እ. አ. አ. ) በፋር ዌስት ሚዙሪ ውስጥ የውልያም ማርክስ፣
፰ ሀ ቅ.መ.መ. ማምለክ። ፲፬ ሀ ዕብ. ፰፥፭፤ ፻፲፮ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፲፭።
ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፱፤ ት. እና ቃ. ፺፯፥፲። ቅ.መ.መ. አዳም-
፺፭፥፰። ፲፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፳፩። ኦንዳይ-አማን።
፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፰፥፭። ቅ.መ.መ. ካስማ። ለ ቅ.መ.መ. አዳም።
ለ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፵፭–፶፬። ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ሐ ዳን. ፯፥፲፫–፲፬፣ ፳፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፯፥፩–፲፭ ፪፻፵
የኒዌል ኬ ዊትኒ፣ እና የኦሊቨር ክሬንጀርን ሀላፊነት በሚመለከት ለነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ።
፩–፱፣ የጌታ አገልጋዮች ምድራዊ ነገ ተኛ ተፅዕኖ ያላቸውን ጉዳዮች ችላ የም
ሮችን መመኘት የለባቸውም፣ “ለጌታ ትሉት?
ንብረት ምኑ ነውና?”፤ ፲–፲፮፣ የነፍስን ፱ ስለዚህ፣ ወደዚህ ወደ ህዝቤ ምድር፣
አሳንሶ ማየትን ይተዉ፣ እና መስዋዕታ እንዲሁም ወደ ፅዮን ኑ።
ቸውም ለጌታ የተቀደሰ ይሆናል። ፲ አገልጋዬ ውልያም ማርክስ በትንሽ ነገ
ሮች ሀ ታማኝ ይሁን፣ እና እርሱም በብዙ
፩ ለአገልጋዬ ዊልያም ማርክስ፣ እና ለአ ነገሮች መሪ ይሆናል። በፋር ዌስት ከተማ
ገልጋዬ ኒዌል ኬ ዊትኒ ጌታ እንዲህ ይላል፣ ውስጥ በህዝቤ መካከል ይምራ፣ እና በህ
ጉዳዮቻቸውን በፍጥነት ይፈፅሙ እና እኔ ዝቤ በረከቶችም ይባረክ።
ጌታ በምድር ላይ በረዶ ከመላኬ በፊት ፲፩ አገልጋዬ ኒውል ኬ ዊትኒ ስለ ሀ ኒቆላ
ከከርትላንድ ምድር ይጓዙ። ውያንን ስራ እና ስለ ለ ስውር ርኩሰታቸው
፪ ንቁ፣ እና ተነሱ፣ እና ኑ፣ እናም አትዘ ሁሉ፣ እና በፊቴ ነፍስን አሳንሶ ማየትን ሁሉ
ግዩ፣ እኔ ጌታ ይህን አዝዤአለሁና። ይፈር፣ ይላል ጌታ፣ እና ወደ አዳም-ኦንዳ
፫ ስለዚህ ቢዘገዩ ከሆኑ መልካም አይሆ ይ-አማን ምድር ና፣ እና የህዝቤም ሐ ኤጲስ
ንላቸውም። ቆጶስ ሁን፣ ይላል ጌታ፣ በስም ብቻ ሳይ
፬ ለኃጢአታቸው ሁሉ፣ እና ለምኞቶቻ ሆን በተግባር ይሁን፣ ይላል ጌታ።
ቸው ሁሉ በፊቴ ንስሀ ይግቡ ይላል ጌታ፤ ፲፪ ደግሞም እላችኋለሁ፣ አገልጋዬ
ለእኔ ሀ ንብረት ምኔ ነው? ይላል ጌታ። ሀ 
ኦሊቨር ግሬንጀርን አስታውሳለሁ፤
፭ የከርትላንድ ንብረቶችም ሀ ለእዳ እነሆ፣ እውነት እለዋለሁ ስሙ ከትውልድ
ይተው፣ ይላል ጌታ። ተዉአቸው፣ ይላል ወደ ትውልድ፣ ለዘለአለም በቅዱስ መታ
ጌታ፣ እና የሚቀረው ማንኛውም በእጆቻ ሰቢያ ይያዛል፣ ይላል ጌታ።
ችሁ ይቆይ፣ ይላል ጌታ። ፲፫ ስለዚህ፣ ለቤተክርስቲያኔ ቀዳሚ
፮ የሰማይን አዕዋፋት፣ እና የባህርን አመራር ደህንነት በቅንነት ይስራ፣ ይላል
አሶች፣ እና የተራራዎቹ እንስሳት የሉኝ ጌታ፤ እና ቢወድቅ ዳግም ይነሳል፣ ሀ መስ
ምን? ምድርን አልሰራሁምን? የአለም ዋዕቱ ለእኔ ከፍሬው በላይ ቅዱስ ነው፣
ህዝብ ሰራዊት ሀ እጣ ፈንታ አልያዝኩምን? ይላል ጌታ።
፯ ስለዚህ፣ ሀ ብቸኛ ስፍራዎችን እንዲ ፲፬ ስለዚህ፣ ፈጥኖም ወደዚህ፣ ወደ
ፈኩ እና እንዲያብቡ፣ እና ብዙም እንዲ ፅዮን ምድር ይምጣ፤ እና በጊዜውም ለህ
ያፈሩ አላደርግምን? ይላል ጌታ። ዝቤ ጥቅም በስሜ የሚያተርፍ ይሆናል፣
፰ ሀ በአዳም-ኦንዳይ-አማን ተራራ ላይ፣ ይላል ጌታ።
እና በኦሌያ ለ ሺኔሀ ሜዳ ላይ፣ ወይም አዳም ፲፭ ስለዚህ፣ ማንም ሰው አገልጋዬ ኦሊ
በኖረበት ሐ ምድር ብቁ ስፍራ ስለሌለ ነው ቨር ግሬንጀርን አይጥላው፣ ነገር ግን የህዝቤ
ጠብታ የሆነውን የምትመኙት፣ እና ከፍ በረከቶች በእርሱ ላይ ለዘለአለም ይሁኑ።
፻፲፯ ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፬፥፲፬። ቅ.መ.መ. አዳም- ሐ ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ።
፭ ሀ ት. እና ቃ. ፻፬፥፸፰። ኦንዳይ-አማን። ፲፪ ሀ ይህም ነቢዩ በከርትላንድ
፮ ሀ የሐዋ. ፲፯፥፳፮፤ ለ አብር. ፫፥፲፫። ጉዳዮቹን እንዲፈጽሙ
፩ ኔፊ ፲፯፥፴፮–፴፱። ሐ ቅ.መ.መ. ዔድን። ሀላፊነት ሰጥቷቸው የነበሩ
፯ ሀ ኢሳ. ፴፭፥፩፤ ፲ ሀ ማቴ. ፳፭፥፳፫። ወኪሎች ማለት ነው።
ት. እና ቃ. ፵፱፥፳፬–፳፭። ፲፩ ሀ ራዕ. ፪፥፮፣ ፲፭። ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. መስዋዕት።
፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፮። ለ ቅ.መ.መ. የሚስጥር ስብሰባ።
፪፻፵፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፯፥፲፮–፻፲፰፥፮
፲፮ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ የገንዘብ ለዋጮችን በጊዜዬ ይሽሩ ዘንድ
በከርትላንድ ምድር ውስጥ ያሉት አገል ያስታውሱ፣ ይላል ጌታ። እንዲህም ይሁን።
ጋዮቼ ጌታ አምላካቸውን፣ እና ደግሞም አሜን።
ቤቴን እንዲቀድሱ እና እንዲጠብቁ፣ እና

ክፍል ፻፲፰
በሀምሌ ፰፣ ፲፰፻፴፰፣ በፋር ዌስት ሚዙሪ ውስጥ፣ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
“ጌታ ሆይ፣ አስራ ሁለቱን በሚመለከት ፈቃድህን አሳየን” በሚለው ልመና
መልስ የተሰጠበት ራዕይ።
፩–፫፣ ለአስራ ሁለቱ ቤተሰቦች ጌታ ያቀ ረከት በር እንደሚከፈትላቸው ቃል እገ
ርብላቸዋል፤ ፬–፮፣ በአስራ ሁለቱ ውስጥ ባላቸዋለሁ።
ያሉት ክፍት ስፍራዎች ተሞልተዋል። ፬ እና በሚቀጥለውም ጸደይ በታላቅ ውሀ
ዎች ተሻግረው ይሂዱ፣ እና በዚያም ወን
፩ በእውነት፣ እንዲህ ይላል ጌታ፥ ጉባኤ ጌሌን፣ የእርሱንም ሙላት ያውጁ፣ እና
ወዲያው ይሰብሰብ፤ አስራ ሁለቱም ይደ ስለስሜም ምስክርነትን ይስጡ።
ራጁ፤ እና እነዚያን የወደቁትን ክፍተቶች ፭ በፋር ዌስት ከተማም በሚያዝያ ሀያ
ሀ 
ለሙላት ሰዎች ይመደቡ። ስድስት ቀን ላይ በቤቴ መገንቢያ ስፍራ ላይ
፪ አገልጋዬ ሀ ቶማስ ቃሌን ለማተም በፅዮን ከቅዱሳኔ ተለይተው ይሂዱ፣ ይላል ጌታ።
ለጥቂት ጊዜ ይቆይ። ፮ አገልጋዬ ጆን ቴይለር፣ እና ደግሞም
፫ ከእዚያ ሰአት ጀምሮ የሚቀሩትም አገልጋዬ ጆን ኢ ፔጅ፣ እና ደግሞም አገል
በመስበክ ይቀጥሉ፣ እና ይህንንም በልብ ጋዬ ዊልፈርድ ዉድረፍ፣ እና ደግሞም አገ
ርህራሄ፣ በየዋህነት፣ ሀ በትህትና፣ እና ልጋዬ ዊለርድ ሪቻርድስ የወደቁትን በእነ
ለ 
በትዕግስት ሁሉ እነዚህን ነገሮች ሁሉ ዚያ ቦታ ክፍተቶቹን እንዲሞሉ ይመደቡ፣
ቢያደርጉ፣ እኔ ጌታ ለቤተሰቦቻቸው እር እና መመደባቸውም በህጋዊ መንገድ ይነ
ዳታ እንደምሰጥ፣ እና ከዚህም ጊዜ የበ ገራቸው።

ክፍል ፻፲፱
በሐምሌ ፰፣ ፲፰፻፴፰ (እ. አ. አ. ) በፋር ዌስት ሚዙሪ፣ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ “ጌታ
ሆይ፣ የህዝብህን ንብረቶች ለአስራት እንዴት እንዲሆን እንደምትሻ ለአገልጋዮ
ችህ አሳይ” በማለት ለለመነው መልስ የተሰጠ ራዕይ። የአስራት ህግ፣ በዚህ ጊዜ
እንደተረዳነው፣ ከዚህ ራዕይ በፊት ለቤተክርስቲያኗ አልተሰጣትም ነበር። በተ
ጠቀሰው ጸሎት እና ከዚህ በፊት በነበሩት ራዕዮች (፷፬፥፳፫፤ ፹፭፥፫፤ ፺፯፥፲፩)
ውስጥ አስራት አንድ አስረኛ ማለት ብቻ አልነበረም፣ ነገር ግን ለቤተክርስቲ
ያኗ ገንዘብ በፈቃድ የሚሰጥበትን ወይም የሚያዋጡት ሁሉ ማለት ነበር። ከዚህ
በፊት ጌታ ለቤተክርስቲያኗ አባላት (ዋና መሪ ሽማግሌዎች) ለዘለአለም የሚሆ
፻፲፰ ፩ ሀ የሐዋ. ፩፥፲፫፣ ፲፮–፲፯፣ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ማርሽ፣ ቶማስ ቢ። ለ ቅ.መ.መ. መፅናት።
፳፪–፳፮። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፲፱፥፩–፻፳፥፩ ፪፻፵፪
ነውን ቃል ኪዳን የገቡበት የቅድስና እና የንብረት መጋቢነት ህግጋትን ሰጥቷ
ቸው ነበር። ብዙዎች በዚህ ቃል ኪዳን መሰረት ለመኖር ስለአዳገታቸው፣ ጌታ
ይህን ለጊዜው ወሰደው እና በዚህ ምትክ ለቤተክርስቲያኗ ሁሉ የአስራት ህግን
ሰጠ። ነቢዩ ጌታን ከንብረታቸው ምን ያኽሉን ለዚህ ቅዱስ አላማ እንደሚፈል
ግባቸው ጠየቀ። መልሱም ይህ ራዕይ ነበር።
፩–፭፣ ቅዱሳን ትርፍ ንብረቶቻቸውን ያበ አስረኛውን ይስጡ፤ እና ይህም ለዘለአለም
ርክቱ እና ከዚያም እንደ አስራት በየአመቱ ለእነርሱ፣ ለቅዱስ ክህነቴ ቋሚ ህግ ይሆን
የወለዳቸውን አንድ አስረኛውን ይስጡ፤ ላቸዋል፣ ይላል ጌታ።
፮–፯፣ እንደዚህ አይነት ድርጊት የፅዮንን ፭ እውነት እላችኋለሁ፣ እንዲህም ይሆ
ምድር ይቀድሳል። ናል፣ ሀ በፅዮን ምድር ውስጥ የተሰበሰቡት
ሁሉ በትርፍ ንብረቶቻቸው ላይ አስራት
፩ በእውነት ጌታ እንዲህ ይላል፣ በፅዮን ይከፍላሉ፣ እና ይህን ህግም ይከተላሉ፣
ውስጥ ባለው በቤተክርስቲያኔ ኤጲስ ቆጶስ አለበለዚያ በመሀከላችሁ ለመኖር ብቁ
እጆች ውስጥ የሚገኙትን ሀ የትርፍ ንብ አይሆኑም።
ረቶቻቸውን ሁሉ እንዲሰጡ እጠይቃቸ ፮ እና እላችኋለሁ፣ ህዝቤ ይህን ህግ በቅ
ዋለሁ፣ ድስና በመጠበቅ የማይከተሉ ቢሆን፣ እና
፪ ሀ ቤቴን ለመገንባት፣ እና የፅዮንን መሰ ህጌን እና ውሳኔዬን በእንዲህም ይጠበቁ
ረት ለማዘጋጀት እና ለክህነት ስልጣን፣ እና ዘንድ፣ ከሁሉም በላይ ቅዱስም ይሆን
ለቤተክርስቲያኔ አመራር እዳዎችም እንዲ ዘንድ በዚህ ህግ ሀ የፅዮንን ምድርን የሚ
ሰጡ እጠይቃቸዋለሁ። ቀድሱልኝ ባይሆን፣ እነሆ እውነት እላች
፫ እና ይህም የህዝቤ ሀ አስራት መጀመ ኋለሁ፣ ለእናንተ የፅዮን ምድር አይሆን
ሪያ ይሆናል። ላችሁም።
፬ እና ከዚህ በኋላ፣ እንደዚህ አስራት የከ ፯ እና ይህም ለሁሉም የፅዮን ሀ ካስማዎች
ፈሉት በየአመቱ የገቢያቸውን ሁሉ አንድ ምሳሌ ይሁን። እንዲህም ይሁን። አሜን።

ክፍል ፻፳
በሐምሌ ፰፣ ፲፰፻፴፰ (እ. አ. አ. ) በፋር ዌስት ሚዙሪ ከቀደመው ራዕይ፣ ክፍል
፻፲፱፣ የተጠቀሱት በአስራት የተሰጡትን ንብረቶችን ምን እንደሚደረግባቸው
ለማሳወቅ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ።
፩ በእውነት እንዲህ ይላል ጌታ፣ ለቤ ድምጽ፣ ሀ ይህም በሸንጎው በጥቅም ላይ
ተክርስቲያኔ ቀዳሚ አመራር፣ እናለ የሚውልበት ጊዜ አሁን ነው፣ ይላል ጌታ።
ኤጲስ ቆጶስ እና ለሸንጎው፣ እና ለከፍ እንዲህም ይሁን። አሜን።
ተኛ ሸንጎዬ፣ እና በምሰጣቸውም በራሴ
፻፲፱ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፴፫–፴፬፣ ት. እና ቃ. ፷፬፥፳፫። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ካስማ።
፶፭፤ ፶፩፥፲፫፤ ቅ.መ.መ. አስራት፣ ፻፳ ፩ ሀ ይህም አስራት
፹፪፥፲፯–፲፱። አስራት መክፈል። ማለት ነው።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፭፥፰። ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፶፯፥፪–፫።
፫ ሀ ሚል. ፫፥፰–፲፪፤ ፮ ሀ ቅ.መ.መ. ፅዮን።
፪፻፵፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፩፥፩–፲፪

ክፍል ፻፳፩
በመጋቢት ፳፣ ፲፰፻፴፱ (እ. አ. አ. ) በልብረቲ ሚዙሪ በእስር ቤት ውስጥ እስረኛ
ሆኖ እያለ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ ለቤተክርስቲያኗ በተሰጠ ደብዳቤ ውስጥ የተ
ጻፉ ጸሎት እና ትንቢቶች። ነቢዩ እና አያሌ ባልንጀሮቹ በእስር ቤት ውስጥ ብዙ
ወራትን አሳልፈው ነበር። ወደ ውሳኔ ሰጪ ዋና ሰዎችና ወደ ፍርድ ቤቶች የላ
ኩት አቤቱታቸው እና ልመናቸው ምንም እርዳታ አላመጡላቸውም።
፩–፮፣ ነቢዩ ስለቅዱሳን ስቃይ ጌታን ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ—እጅ
ሀ 

ለመነ፤ ፯–፲፣ ጌታም ለእርሱም ሰላምን ህን ዘርጋ፤ አይንህም በትኩረት ይመል


ተናገረ፤ ፲፩–፲፯፣ በጌታ ህዝብ ላይ በሀሰት ከት፤ ድንኳንህም ይነቀል፤ ለ የተሰወርክበ
መተላለፍ ክስን የሚከሷቸው ሁሉ የተረ ትም ስፍራ አይሸፈን፤ ጆሮህም ያዘንብል፤
ገሙ ናቸው፤ ፲፰–፳፭፣ ለክህነት ስልጣን ልብህም ይለሳለስ፣ እና አንጀትህም በርህ
መብትም አይኖራቸውም እና ይኮነናሉ፤ ራሄ ወደ እኛ ይሞላ።
፳፮–፴፪፣ በብርታት ለሚጸኑትም የክብር ፭ ቁጣህም በጠላቶቻችን ላይ ይቀጣጠል፤
ራዕዮች ቃል ተገብተውላቸዋል፤ ፴፫–፵፣ እና በልብህ ቁጣ፣ በጎራዴህ ክፉት ስለተ
ለምን ብዙዎችም እንደተጠሩ እና ጥቂቶ ደረጉብን ሀ ተበቀልልን።
ችም እንደተመረጡ፤ ፵፩–፵፮፣ ክህነትን ፮ አምላካችን ሆይ፣ የሚሰቃዩትን ቅዱ
በፅድቅ ብቻ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ። ሳንህን አስታውስ እና አገልጋዮችህም በስ
ምህ ለዘለአለም ይደሰታሉ።
፩ እግዚአብሔር ሆይ፣ የት ነህ? እና ሀ የተ ፯ ልጄ፣ ለነፍስህ ሰላም ይኑርህ፤ ሀ ጭንቀ
ሰወርክበትን ስፍራ የሚሸፍነው ድንኳን የት ትህ እና ስቃይህ ለጥቂት ጊዜ ቢሆን ነው፤
ነው? ፰ ከዚያም፣ በመልካም ይህን ሀ ብትጸና፣
፪ ሀ እስከመቼ እጅህ፤ አይንህ አዎን ንጹህ እግዚአብሔርም ወደ ላይ ዘለአለማዊ ክብር
አይኖችህ ከዘለአለማዊው ሰማይ በህዝብህ ይሰጥሀል፤ ጠላቶችህንም በሙሉ ታሸንፋ
እና በአገልጋዮችህ ላይ የሚደረጉትን ክፋ ቸዋለህ።
ቶች እያዩ ለቅሶአቸውም ወደ ጆሮህ እያ ፱ ሀ ባልንጀሮችህ በአጠገብህ ቆመዋል፣
ስተጋባ ትታገሳለህ? እና በሞቀ ልብ እና በጓደኝነት እጆች እን
፫ አዎን፣ ጌታ ሆይ፣ ልብህ ለእነርሱ ከመ ደገናም ሰላምታ ይሰጡሀል።
ለሳለሱ በፊት፣ እና ለእነርሱም አንጀትህ ፲ እንደ ሀ ኢያብም ገና አይደለህም፤
በርህራሄ እስከሚሞላ ድረስ ሀ ለስንት ጊዜ ባልንጀሮችህ በኢያብ እንዳደረጉትም
እነዚህን ክፋቶችን እና ህጋዊ ያልሆኑትን በአንተም ላይ በተቃራኒነት አይጣሉህም፣
ጭቆናዎችን ይሰቃዩ። ወይም በመተላለፍ አይከሱህም።
፬ ሰማይን፣ እና ምድርን፣ እና ባህሮ ፲፩ እና በመተላለፍ የሚከሱህም፣ ተስፋ
ችን፣ እና በውስጣቸው ያሉትን ነገሮ ቸው ይከስማል፣ እና በምትወጣው ጸሀይ
ችን ሁሉ ፈጣሪው፣ እና ዲያብሎስን እና በሚያነድ ጨረር እንደሚቀልጥ ሀ በረዶም፣
ጥቁር እና ያጨለመውን የሲኦል ግዛት የም ተስፋ ያደረጉበትም ነገር ይጠፋል፤
ትቆጣጠር እና በቁጥጥር ስር የምታደርግ ፲፪ ደግሞም እግዚአብሔር እጁም ተገ
፻፳፩ ፩ ሀ መዝ. ፲፫፥፩–፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፻፳፫፥፮። ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፪፥፫።
፻፪፥፩–፪። ፭ ሀ ሉቃ. ፲፰፥፯–፰። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ኢዮብ።
፪ ሀ እንባ. ፩፥፪። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. ጭንቀት። ፲፩ ሀ ዘፀአ. ፲፮፥፲፬።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፱፥፵፱። ፰ ሀ ፩ ጴጥ. ፪፥፲፱–፳፫።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ሁሉን የሚገዛ። ቅ.መ.መ. መፅናት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፩፥፲፫–፳፰ ፪፻፵፬
ልጧል እና ድንቅ ስራዎቹ እንዳይገቧቸው ፳  ቅርጫታቸውም አይሞላም፣ ቤታቸ
ሀ 

ዘንድ ሀ ጊዜያትን እና ዘመናትን ለመቀየርና ውና ጎተራዎቻቸውም ይጠፋሉ፣ እና እራ


አዕምሮዎቻቸውን ያጨልም ዘንድ፤ ደግ ሳቸውም በሚያባብሏቸው ይጠላሉ።
ሞም እንዲያረጋግጥላቸውም እና በአታላ ፳፩ እነርሱ ወይም መጪዎቹ ትውልዶቻ
ይነታቸው ይይዛቸው ዘንድ አትሟል፤ ቸውም ከትውልድ እስከ ትውልድ፣ ሀ ለክ
፲፫ ደግሞም ልቦቻቸው የረከሱ ስለሆኑ፣ ህነት ስልጣንም መብት አይኖራቸውም
እና በሌሎች ላይ ክፉ ነገሮች እንዲወድቅ ፳፪ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቶቻቸው
ባቸው ፈቃደኛ ስለሆኑ፣ እና ሌሎች እንዲ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር መስመጥ ሀ በተ
ሰቃዩ ለማድረግ ስለሚወዱ፣ ይህም ሀ በእነ ሻላቸው ነበር።
ርሱ ላይ በሚበልጥ መጠን ይመጣባቸዋል፤ ፳፫ ህዝቤን እንዳይመቻቸው ለሚያደር
፲፬ ተስፋ ያጡ ዘንድ፣ እና ተስፋቸውም ጉም፣ እና ለሚያሳድዷቸው፣ እና ለሚገ
እንዲቆረጥ፤ ድሏቸው፣ እና በእነርሱም ላይ ለሚመሰ
፲፭ እና ከዚህ ጊዜ አያሌ አመታት ሳያል ክሩባቸው ሁሉ ወዮላቸው ይላል የሰራዊት
ፉም፣ እነርሱ እና መጪዎቹ ትውልዶቻ ጌታ፤ ሀ የእፉኝት ልጆች ከገሀነም ፍርድ
ቸው ከሰማይ በታች ይጠረጋሉ፣ ይላል አያመልጡም።
እግዚአብሔር፣ ማናቸውም በግድግዳው ፳፬ እነሆ፣ አይኖቼ ሀ ያያሉ እና ስራቸውን
ቆመው አይቀሩም። ሁሉ አውቃለሁ፣ እና ለሁሉም በጊዜውም
፲፮ በእኔ ሀ በተቀቡት ላይ ተረከዛቸውን ፈጣን ለ ፍርድም አኑሬላቸዋለሁ፤
የሚያነሱት፣ ይላል ጌታ፣ እና ምንም እን ፳፭ ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ሀ ስራው የተ
ኳን በአይኖቼ ብቁ የሆኑትን እና ያዘዝኳ መደበለት ለ ጊዜ አለውና።
ቸውን የሚያደርጉትን፣ በፊቴ ኃጢአ ፳፮ እግዚአብሔር ሀ እውቀቱን ለ በቅዱስ
ትን ያልሰሩት ለ ኃጢአት ሰርተዋል በማ መንፈሱ፣ አዎን አለም ከነበረበት እስከ
ለት የሚጮሁት ሁሉ የተረገሙ ናቸው፣ አሁንም ድረስ ባልተገለጠውን፣ ለመናገ
ይላል ጌታ። ርም የማይቻለውን የመንፈስ ቅዱስ ሐ ስጦ
፲፯ ነገር ግን ስለመተላለፍ የሚጮሁት ታውን ይሰጣችኋል፤
ይህን የሚያደርጉት የኃጢአት አገልጋዮች ፳፯ በመጨረሻዎቹ ዘመናት እንዲገለጡ
እና ራሳቸውም የአመጸኞች ሀ ልጆች ስለ የቀደሙት አባቶቻችን በጉጉት የጠበቋቸ
ሆኑ ነው። ውን፣ ለክብራቸው ሙላት በኋላም የተ
፲፰ እና ወደባርነት እና ወደ ሞት ያመጧ ጠበቁትን በመላዕክት ሀሳብ የተመሩበትን
ቸው ዘንድ በአገልጋዮቼ ላይ በሀሰት የሚ እውቀት ይሰጣችኋል፤
መሰክሩትም— ፳፰ እነርሱ ስለሚገለጡ፣ አንድ አምላ
፲፱ ወዮላቸው፤ ታናናሾቼን ሀ ስለሚያሰና ክም ይኑር ብዙ ሀ አማልክት፣ ይህም ለ ማን
ክሉ ከቤቴ ለ ስርዓቶች ይቆረጣሉ። ኛውም ነገር የማይሰወርበት ጊዜ ነው።
፲፪ ሀ ዳን. ፪፥፳፩። ፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ክህነት። ቅ.መ.መ. ራዕይ።
፲፫ ሀ ምሳ. ፳፰፥፲፤ ፳፪ ሀ ማቴ. ፲፰፥፮፤ ለ ት. እና ቃ. ፰፥፪–፫።
፩ ኔፊ ፲፬፥፫። ት. እና ቃ. ፶፬፥፭። ሐ ቅ.መ.መ. የመንፈስ
፲፮ ሀ ፩ ሳሙ. ፳፮፥፱፤ ፳፫ ሀ ማቴ. ፲፪፥፴፬። ቅዱስ ስጦታ።
መዝ. ፻፭፥፲፭። ፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ሁሉን የሚያውቅ። ፳፰ ሀ መዝ. ፹፪፥፩፣ ፮፤
ለ ፪ ኔፊ ፲፭፥፳፤ ለ ሔለ. ፰፥፳፭። ዮሐ. ፲፥፴፬–፴፮፤
ሞሮኒ ፯፥፲፬፣ ፲፰። ቅ.መ.መ. ዳኛ፣ ፍርድ። ፩ ቆሮ. ፰፥፭–፮፤
፲፯ ሀ ኤፌ. ፭፥፮። ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ስራዎች። ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፰፤
፲፱ ሀ ማቴ. ፲፰፥፮። ለ ኢዮብ ፯፥፩፤ ፻፴፪፥፳፤
ቅ.መ.መ. መበደል። ት. እና ቃ. ፻፳፪፥፱። አብር. ፬፥፩፤ ፭፥፩–፪።
ለ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች። ፳፮ ሀ ዳን. ፪፥፳–፳፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፷፩፤
፳ ሀ ዘዳግ. ፳፰፥፲፭–፳። እ.አ. ፩፥፱። ፸፮፥፯–፰፤ ፺፰፥፲፪።
፪፻፵፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፩፥፳፱–፵፩
፳፱ ዙፋናት ቢሆኑ እና ጌትነት እና አለ ፴፭ ምክንያቱም ልባቸውን ሀ በአለም ነገ
ቅነት እና ሥልጣናት ሁሉ ሀ ይገለጣሉ እና ሮች ላይ ስለሚያደርጉ እና በሰዎች ለ ይሞ
ለኢየሱስ ክርስቶስም ወንጌል በብርታት ገሱ ዘንድ ስለሚነሳሱ፣ ይህን አንድ ትም
ለጸኑት ሁሉ ይሰጧቸዋል። ህርት አይማሩም—
፴ ደግሞም፣ ለሰማያት ወይም ለባህ ፴፮ የክህነት ሀ መብቶች እና የሰማይ
ሮች፣ ወይም ለደረቅ መሬት፣ ወይም ሀይላት የማይነጣጠሉ ናቸው፣ እና የሰማይ
ለጸሀይ፣ ጨረቃ፣ ወይም ለከዋክብት ለ 
ሀይላት ሐ በፅድቅ መሰረታዊ መርሆች የሚ
ሀ 
ገደብ ቢሆን— ካሄድ ካልሆነ በስተቀር ሊቆጣጠሯቸው እና
፴፩ የሚዞሩባቸው ጊዜያት ሁሉ፣ በተ ሊጠቀሙባቸውም ዘንድ አይቻልም።
መደቡላቸው ቀናት፣ ወራት፣ እና አመ ፴፯ ለእኛ ሊሰጡን መቻሉ እውነት ነው፤
ታት ሁሉ፣ እና በየቀናቶቻቸው ቀናት፣ ነገር ግን ሀ ኃጢአታችንን ለ ለመሸፈን፣
ወራት፣ እና አመታት ሁሉ፣ እና በክብ ወይም ሐ ኩራታችንን እንዲሁም ከንቱ ፍላ
ሮቻቸው፣ በህግጋታቸው፣ እና በተወሰ ጎታችንን ለማርካት፣ ወይም በማንኛውም
ኑት ጊዜያቶቻቸው ሁሉ፣ ሀ በዘመን ፍጻሜ የፅድቅ ባልሆነ መንገድ በሰዎች ልጆች ነፍ
ቀናት ሁሉ ይገለጣሉ— ሳት ላይ ቁጥጥር ወይም የበላይነትን ወይም
፴፪ ሁሉም ሰው ወደ ሀ ዘለአለማዊነቱ እና ግዴታን ለማድረግ ብንሞክር፣ እነሆ፣ ሰማ
ወደ ህያው ለ እረፍቱ ሲገቡ፣ እስከመጨረ ያት ራሳቸውን መ ያገልላሉ፤ የጌታም መን
ሻው እና ለዚህ መጨረሻም ይጠበቅ ዘንድ፣ ፈስም ያዝናል፤ እና ይህ ሲወሰድም፣ የሰው
ከዚህ አለም በፊት በሌሎች አማልክት ዘለ ክህነት ወይም ስልጣን ፍጻሜ ይሆናል።
አለማዊ ሐ አምላክ መ ሸንጎ መካከል በተመደ ፴፰ እነሆ፣ ይህን ከማወቁም በፊት፣ የመ
በው መሰረት ያም ሊሆን ይገባዋል። ውጊያውን ብረት ሀ ይቃወም ዘንድ፣ ቅዱሳ
፴፫ እስከመቼ ጊዜ የሚደበላለቀው ውሀ ንን ለ ያሳድድ፣ እና ከእግዚአብሔርም ጋር
ንጹህ ሆኖ ሊቆይ ይቻለዋል? የትኛውስ ይዋጋ ዘንድ ብቻውን ይተዋል።
ሀይል ሰማያትን ሊያቆም ይችላል? በኋለ ፴፱ ወዲያውኑም ትንሽ ስልጣን ያገኙ
ኛው ቀን ቅዱሳን ራሶች ላይ ሁሉን የሚገ ሲመስላቸው፣ ፈጥነው ጻድቅ ባልሆነ
ዛው ከሰማይ ሀ እውቀቶችን ማፍሰሱን ከሚ ሁኔታ በበላይነት ስልጣናቸውን ሲጠቀ
ያቆም፣ ሰው ደካማ ክንዶቹን ዘርግቶ የሚ ሙበት፣ ይህም የሰው ሁሉ ሀ ተፈጥሮ እና
ዙሪን ወንዝ ከተወሰነለት መንገዱ ያቆም ባህርይ መሆኑንም ከአሳዛኝ አጋጣሚዎች
ዘንድ ወይም ተቃራኒው እንዲዞር ለማድ ተምረናል።
ረግ ቢሞክር ይቀለዋል። ፵ ስለዚህ፣ ብዙዎች ተጠርተዋል፣ ግን
፴፬ እነሆ፣ ብዙዎች ሀ ተጠርተዋል፣ ነገር የተመረጡት ጥቂቶች ናቸው።
ግን ለ የተመረጡት ጥቂቶች ናቸው። እና ፵፩ ሀ በማሳመን፣ ለ በትእግስት፣ በደግ
ያልተመረጡትስ ለምንድን ነው? ነት፣ እና በትህትና፣ እና ግብዝነት በሌ
፳፱ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፴፪። ፴፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፲፱። ለ ቅ.መ.መ. ሀይል።
፴ ሀ ኢዮብ ፳፮፥፯–፲፬፤ ቅ.መ.መ. እውቀት። ሐ ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ።
መዝ. ፻፬፥፭–፱፤ ፴፬ ሀ ማቴ. ፳፥፲፮፤ ፳፪፥፩–፲፬፤ ፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ኃጢያት።
የሐዋ. ፲፯፥፳፮። ት. እና ቃ. ፺፭፥፭–፮። ለ ምሳ. ፳፰፥፲፫።
፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ዘመን። ቅ.መ.መ. ጥሪ፣ በእ ሐ ቅ.መ.መ. ኩራት።
፴፪ ሀ ቅ.መ.መ. ሰው፣ ሰዎች— ግዚአብሔር መጠ መ ት. እና ቃ. ፩፥፴፫።
የሰው እንደ እግዚአብሔር ራት፣ የተጠራበት። ፴፰ ሀ የሐዋ. ፱፥፭።
አይነት ለመሆን ያለው ለ ቅ.መ.መ. መምረጥ፣ ለ ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣
ችሎታ። መረጠ፣ የተመረጠ (ግስ)። መሳደድ።
ለ ዘዳግ. ፲፥፲፯። ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. አለማዊነት። ፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. ፍጥረታዊ ሰው።
ሐ ቅ.መ.መ. እረፍት። ለ ማቴ. ፮፥፪፤ ፪ ኔፊ ፳፮፥፳፱። ፵፩ ሀ ፩ ጴጥ. ፭፥፩–፫።
መ ቅ.መ.መ. የሰማይ ሸንጎ። ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ስልጣን፤ ክህነት። ለ ፪ ቆሮ. ፮፥፬–፮።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፩፥፵፪–፻፳፪፥፭ ፪፻፵፮
ለው ፍቅር ካልሆነ በስተቀር፣ ምንም ሀይል ፵፭ አንጀትህም ለሁሉም ሰው እና ለእም
ወይም ተጽዕኖ በክህነት ስልጣን ዘዴ ሊደ ነት ቤተ ሰዎች በልግስና ይሞላ፣ እና ሀ ምግ
ገፍ አይቻልም ወይም አይገባውም፤ ባረ በጎነትም ሳያቋርጥ ለ አስተሳሰብህን ያሳ
፵፪ ይህም በርህራሄ፣ እና ሀ ያለግብዝነ ምር፤ ከዚያም ልበ ሙሉነትህ በእግዚአብ
ትና ለ ያለተንኮል መንፈስን በታላቅ በሚ ሔር ፊት እየጠነከረ ይሄዳል፤ እና የክህ
ያሳድግ ንጹህ እውቀት ብቻ ነው ሊደገፍ ነት ትምህርትም በነፍስህ ላይ እንደ ሰማይ
የሚችለው፤ ሐ 
ጠል ትንጠባጠብልሀለች።
፵፫ መንፈስ ቅዱስ በሚነሳሳበት በትክክ ፵፮ ሀ መንፈስ ቅዱስም የዘወትር ባልን
ለኛው ጊዜ በሀያልነት ሀ በመቆጣት፤ ከዚ ጀራህ ይሆናል፣ እና በትርህም የማይቀየር
ያም በኋላ እንደጠላት እንዳያይህ፣ ለተቆ የፅድቅ እና የእውነት በትር ይሆናል፤ እና
ጣኸውም ተጨማሪ ለ ፍቅር አሳይ፤ ለ 
ስልጣንህም ዘለአለማዊ ስልጣን ይሆናል፣
፵፬ በእዚህም እምነትህ ከሞት ሀይል በላይ እና በማያስገድድ ዘዴም ይህም ወደ አንተ
እንደሆነ ይወቅ። ለዘለአለም ይፈሳል።

ክፍል ፻፳፪
በመጋቢት ፲፰፻፴፱ (እ. አ. አ. ) በልብርቲ እስር ቤት፣ ሚዙሪ ውስጥ ታስሮ እያለ
ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የመጣ የጌታ ቃል። ይህ ክፍል በመጋቢት ፳፣ ፲፰፻፴፱
(እ. አ. አ. ) ለቤተክርስቲያኗ ከተጻፈ ደብዳቤ ውስጥ የተወሰደ ነው (ክፍል ፻፳፩
ርዕስን ተመልከቱ)።
፩–፬፣ የምድር ዳር ሁሉ ስለጆሴፍ ስሚዝ ፫ እና ህዝብህም በከዳተኛ ምስክር ምክን
ስም ይጠይቃሉ፤ ፭–፯፣ እርሱ ያጋጠ ያት ከአንተ ላይ ድጋፋቸውን አይቀይሩም።
ሙት የአደጋ ሁኔታዎች እና ስቃዮች ልም ፬ እና ምንም እንኳን የእነርሱ ተጽዕኖ
ድን ይሰጡታል እና ለእርሱም ጥቅም ይሆ ወደ ችግርና ወደ አጥሮች እና ግድግዳዎች
ናሉ፤ ፰–፱፣ የሰው ልጅ ከሁሉም በታች ቢጥልህም፣ ትከብራለህ፤ እና ይህም ለጥ
ወርዷል። ቂት ሀ ጊዜ እና በፅድቅህም ምክንያት ድም
ፅህም በጠላቶችህ መካከል ከአደገኛ ለ አምበሳ
፩ የምድር ዳርቻዎች ሁሉ ሀ ስለስምህ በላይ የሚያስፈራ ይሆናል፤ እናም አምላክ
ይጠይቃሉ፣ እና ሞኞችም በአንተ ይሣለ ህም በአጠገብህ ለዘለአለም ይቆማል።
ቁብሀል፣ እና ገሀነምም በአንተ ላይ ይቆ ፭ በፈተናዎች እንድታልፍ ከተጠራህ፤
ጣል፤ በሀሰተኛ ወንድሞች መካከል በአደጋ ሁኔ
፪ ንጹህ ልብ ያለው እና ጥበበኛው፣ እና ታዎች ውስጥ ካለህ፤ በዘራፊዎች መካ
ልኡሉ፣ እና ምግባረ መልካሙ ከእጆችህ ከል በአደጋ ሁኔታዎች ውስጥም ብትሆን፤
ሀ 
ምክርን፣ እና ስልጣንን፣ እና በረከትን በምድር ወይም በባህር በአደጋ ሁኔታዎች
ዘወትር ይሻል። ውስጥ ብትሆን፤
፵፪ ሀ ያዕ. ፫፥፲፯። ለ ቅ.መ.መ. ሀሳቦች። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)።
ለ ቅ.መ.መ. ተንኮል። ሐ ዘዳግ. ፴፪፥፩–፪፤ ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፯–፰።
፵፫ ሀ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ። ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፲፱። ለ ፫ ኔፊ ፳፥፲፮–፳፩፤
ለ ቅ.መ.መ. ልግስና፤ ፵፮ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ። ፳፩፥፲፪።
ፍቅር። ለ ዳን. ፯፥፲፫–፲፬።
፵፭ ሀ ቅ.መ.መ. በጎነት። ፻፳፪ ፩ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፫።
፪፻፵፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፪፥፮–፻፳፫፥፫
፮ በሀሰት ክሶች ብትከሰስ፤ ጠላቶችህም ላይ ቢያድም፤ አደገኛው ነፋሶስም ጠላትህ
ቢያጠቁህ፤ ከአባትህና እናትህ እና ከወን ቢሆን፤ ሰማያትም ጭለማን ቢሰበስቡ፣ እና
ድሞችህና እህቶችህ ህብረት ነጥለው ቢወሰ ንጥረ-ነገሮች ሁሉ መንገድህን ለማሰናከል
ዱህ፤ እና በተመዘዘ ጎራዴ ጠላቶችህ ከሚ ቢጣመሩ፤ እና ከሁሉም በላይ፣ ለ የሲኦል
ስትህ እቅፍ እና የስድስት አመት እድሜ መንጋጋም አፍዋን በሰፊው ብትከፍት
ያለው ልጅህም፣ ልብስህንም አጥብቆ በመ ብህ፣ ልጄ ሆይ እነዚህ ነገሮች ሁሉ ለአ
ያዝ፣ አባዬ አባዬ ለምን ከእኛ ጋር ለመቆ ንተ ሐ ልምድ እንደሚሰጡህ እና ለአንተ
የት አትችልም? አባዬ ሆይ፣ ሰዎቹ ምን ጥቅም እንደሆኑም እወቅ።
ሊያደርጉብህ ነው? ብሎ ከሚል ከታላቅ ፰ ሀ የሰው ልጅ ከሁሉም በታች ለ ወርዷል።
ልጅህ ነጥለው ቢወስዱህ፤ እና ከዚያም አንተ ከእርሱ ታላቅ ነህ?
እርሱ ከአንተ በጎራዴ ተገፍቶ፣ እና አን ፱ ስለዚህ፣ ባለህበት መንገድ ቆይ፣ እና
ተም ወደ እስር ቤት ብትጎተት፣ እና ጠላ ክህነትም ከአንተ ጋር ሀ ይቆያል፤ ለ ገደቦ
ቶችህም በዙሪያህ ለጥቦው ደም እንደሚ ቻቸው ተወስነዋል፣ ሊያልፉትም አይች
ያንዣብቡ ሀ ተኩላ ቢሆኑም፤ ሉም። ሐ ቀናትህ የታወቁ ናቸው እና አመታ
፯ እና ወደ ጉድጓድ ወይም በገዳዮች ትህም ከዚህ በታች አይቀነሱም፤ ስለዚህ፣
እጅም ብትጣል፣ እና የሞት ፍርድ ቢተ ሰው ማድረግ የሚችለውን መ አትፍራ፣ እግ
ላለፍብህ፤ ወደ ሀ ጥልቁም ብትጣል፤ ወደ ዚአብሔር ከዘለአለም እስከ ዘለአለም ከአ
ፊት እና ወደኋላ የሚገፋው ውሀ በአንተ ንተ ጋር ነውና።

ክፍል ፻፳፫
በልብርቲ እስር ቤት ውስጥ እንደታሰረ ነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ ቅዱሳን ከሚያሳድዷ
ቸው ጋር ስለሚኖራቸው ግንኙነት እንዲታወቅ የጻፈው። ይህ ክፍል በመጋቢት
፳፣ ፲፰፻፴፱ (እ. አ. አ. ) ለቤተክርስቲያኗ ከተጻፈ ደብዳቤ ውስጥ የተወሰደ ነው
(ክፍል ፻፳፩ ርዕስን ተመልከቱ)።
፩–፮፣ ቅዱሳን የተሰቃዩበትንና የተሰደዱ ውን ተጨባጭ ነገሮች እውቀት ሁሉ የመ
በትን ታሪካቸውን ሰብስበው ያትሙ፤ ፯– ሰብሰባቸውን ትክክለኛነት እንድታስቡበት
፲፣ የሀሰት እምነትን የመሰረተው መንፈስ ሀሳብ እናቀርባለን፤
ቅዱሳንን እንዲሰደዱም ያደርጋል፤ ፲፩– ፪ ደግሞም ንብረቶችን ሁሉ እና የደረ
፲፯፣ ከሁሉም እምነቶች መካከል ብዙዎች ሰባቸውን የጉዳት መጠን፣ የስም እና የግ
እውነትን ይቀበላሉ። ለሰብ ጉዳቶች እና የእውነተኛ ንብረቶች
ጉዳት፤
፩ ደግሞም፣ ሁሉም ቅዱሳን በዚህ ስቴት ፫ ደግሞም፣ እስካገኟቸው እና ለይተውም
ህዝብ የተሰቃዩባቸውን እና የተጎሳቆሉባቸ እስከሚወጧቸው ድረስ፣ በዚህ ጭቆናቸው
፮ ሀ ሉቃ. ፲፥፫። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. የሰው ልጅ። መ ነሀ. ፬፥፲፬፤
፯ ሀ ዮና. ፪፥፫–፮። ለ ዕብ. ፪፥፱፣ ፲፯–፲፰፤ መዝ. ፶፮፥፬፤ ፻፲፰፥፮፤
ለ ፪ ሳሙ. ፳፪፥፭–፯፤ ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፯፤ ምሳ. ፫፥፭–፮፤
ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፲፭–፲፮። ፹፰፥፮። ኢሳ. ፶፩፥፯፤
ሐ ፪ ቆሮ. ፬፥፲፯፤ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፺፥፫። ሉቃ. ፲፪፥፬–፭፤
ዕብ. ፲፪፥፲–፲፩፤ ለ የሐዋ. ፲፯፥፳፮። ፪ ኔፊ ፰፥፯፤
፪ ኔፊ ፪፥፲፩። ሐ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፳፭። ት. እና ቃ. ፫፥፯፤ ፺፰፥፲፬።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፫፥፬–፲፮ ፪፻፵፰
ወቅት ተሳታፊነት የነበሩ ግለሰቦችን ሁሉ ልጆቻችን ባለእዳ መሆናችን አስፈላጊ ሀላ
ስም እናቀርባለን። ፊነታችን ነው።
፬ እና ምናልባት እነዚህን ነገሮች እንዲያ ፰ ይህም የብረት ሀ ቀንበር ነው፣ ይህም
ገኙ፣ ደግሞም የምስክር ቃል እና የመሀላ ጠንካራ ማስሪያ ነው፤ እነዚህም የሲኦል
ቃል እንዲወሰዱ፤ እና ደግሞም ስምን ለማ የእጅ ካቴናዎች፣ ሰንሰለቶችና የእግር ብረ
ጥፋት የተሰራጩትን ህትመቶችን ለመሰብ ቶች፣ እና የእግር ብረት ሰንሰለቶች ናቸው።
ሰብ ኮሚቴን መመደብ ይቻላል፤ ፱ ስለዚህ ይህም ለሚስቶቻችን እና ለል
፭ እና በመጽሄቶች ውስጥ፣ እና በኢንሳ ጆቻችን ብቻ ሳይሆን ለባልቴቶች እና አባት
ይክሎፒዲያዎችም ውስጥ ሁሉ፣ እና የታ ለሌላቸው፣ ባሎቻቸው እና አባቶቻቸው
ተሙትን እና የሚጻፉትን ስም የሚያጠፉ ከብረት እጆች በታች ሀ ለተገደሉባቸው ያለ
ታሪኮችን ሁሉ፣ እና የጻፉትንም ሰዎች ስም ብን አስፈላጊ የሀላፊነት እዳ ነው፤
ለመሰብሰብ፣ እና በእነዚህ ህዝብ ላይ የደረ ፲ እነዚህ ጥቁር እና የሚያጨልሙ ስራ
ሱትን በዲያብሎስ በመነሳሳት የተደረጉትን ዎች ሲኦልም እንድትንቀጥቀጥ፣ እና በድ
ክፋቶች እና ተንኮል በግድ ህይወት የሚያ ንጋጤም እንድትዋጥ ደብዝዛም እንድት
ጠፉትንም በሙሉ በማቅረብ— ቆም፣ የዲያብሎስ እጆችም እንዲንቀጠ
፮ ለአለም ሁሉ እንድናትመው ብቻ ሳይ ቀጡ ለማድረግ ብቁ ናቸው።
ሆን፣ ነገር ግን ሀ ከተሰወረበት ስፍራ የሚጠ ፲፩ ደግሞም፣ ይህ ለሚመጡት ትውል
ራውን ቃል ኪዳን በሙሉ እና ፈጽመንም ዶች ሁሉ፣ እና ልባቸው ንጹህ ለሆኑት ሁሉ
ለመውሰድ ከመቻላችን በፊት፣ እንደመ ያለብን አስፈላጊ የሀላፊነት እዳ ነው—
ጨረሻ ጥረት በሰማይ አባታችን እንደታ ፲፪ በሁሉም ሀይማኖቶች፣ ቡድኖች፣ እና
ዘዝነው፣ ለመንግስት መሪዎች ከጨለመ በሀይማኖት ክፍሎች ሁሉ መካከል ሰዎችን
እና ከረከሰ አመለካከታቸው ጋር እንድና ለማታለል በሚደበቁበት የብልጠት ማጭ
ቀርባቸው፤ ደግሞም ሀያሉን ክንዱን ከመ በርበሪያዎች ምክንያት አይኖቻቸው ሀ የታ
ላኩ በፊት ህዝብ ሁሉ ምንም ምክንያት እን ወሩ፣ እና የት እንደሚያገኙትም ለ ባለማወ
ዳይኖራቸው እነዚህን ነገሮች ለመሰብሰብ ቃቸው ምክንያት እውነትን እንዳያገኙ የተ
ኮሚቴን ለመመደብ ይቻላል። ደረጉ ብዙዎችም አሉ—
፯ ለእግዚአብሔር፣ በፊቱ አብረውንም ፲፫ ስለዚህ፣ ባወቅነው መጠን በጨለማ
ለሚቆሙ መላእክት፣ እና ደግሞም ለራ ሀ 
የተሰወሩትን ነገሮች ደግሞ ወደ ብርሀን
ሳችን፣ እና ሀሰትን የወረሱትን የአባቶችን ለማውጣት ህይወታችንን እናባክን እና
እምነት በልጆቻቸው ልብ ላይ አጥብቆ ዋጋም እናሳጣ፤ እና እነዚህም በእውነት
ባሰረው እና አለምን ግራ በመጋባት በሞ ከሰማይ የተገለጡ ናቸው—
ላው፣ እና እየበረታም ባለው፣ እና የርኩ ፲፬ እነዚህም በትጋት ይከናወኑ።
ሰት ሁሉ ዋና ምንጭ በሆነው፣ እና ሀ ምድ ፲፭ ማንም ሰው እነዚህን እንደትንሽ ነገ
ርም ሁሉ በኃጢአቱ ሽከም በሚቃሰቱ ሮች አይቁጠራቸው፤ ቅዱሳኑን በሚመለ
በት መንፈስ በተደገፉት በህይወትን በሚ ከት፣ በእነዚህ ላይ የሚመኩ፣ በወደፊት
ያጠፉ፣ በጨካኝ፣ እና በሚያሰቃዩ የኩነኔ የሚኖሩ ብዙዎች አሉና።
ሀይላት ምክንያት በጥልቅ ሀዘን፣ በሀዘን፣ ፲፮ ወንድሞች፣ በጣም ግዙፍ መርከብ
እና በሀሳብ ለተሰቃዩት ለሚስቶቻችን እና በማእበል ወቅት በደህንነት በነፋሱ እና በማ
፻፳፫ ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፩፥፹፱፤ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፺፰፥፲፫፤ ለ ፩ ኔፊ ፰፥፳፩–፳፫።
፻፳፩፥፩፣ ፬። ፻፳፬፥፶፬። ፲፫ ሀ ፩ ቆሮ. ፬፥፭።
፯ ሀ ሙሴ ፯፥፵፰–፵፱። ፲፪ ሀ ቄላ. ፪፥፰፤
፰ ሀ ቅ.መ.መ. ቀንበር። ት. እና ቃ. ፸፮፥፸፭።
፪፻፵፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፫፥፲፯–፻፳፬፥፫
እበሉ መካከል ይሄድ ዘንድ በጣም ጥቂት ችን ያሉትን ነገሮች ሁሉ ሀ በደስታ እናድ
በሆነ የመርከብ መሪ ሀ ጥቅም እንደሚያገኝ ርግ፤ ከዚያም በእርግጠኝነት የእግዚአብ
ታውቃላችሁ። ሔር የሚያደርገውን ለ ማዳን ለማየት እን
፲፯ ስለዚህ፣ ውድ ወንድሞች፣ በሀይላ ቁም እና የክንዱንም መገለጥ እንጠባበቅ።

ክፍል ፻፳፬
በጥር ፲፱፣ ፲፰፻፵፩ (እ. አ. አ. ) በናቩ ኢለኖይ ውስጥ ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ
ራዕይ። በእነርሱ ላይ በመንግስት ባለስልጣናት በተደረጉባቸው ተጨማሪ ስደ
ቶችና ህገ ወጥ ስራዎች ምክንያት፣ ቅዱሳን ሚዙሪን ለቅቀው ለመውጣት ተገ
ድደው ነበር። በጥቅምት ፳፯፣ ፲፰፻፴፰ (እ. አ. አ. ) በሚዙሪ አስተዳዳሪ ሊበርን
ደብሊው ቧግስ በተሰጠው ዘር የማጥፋት ትእዛዝ ምንም ሌላ ምርጫ አልሰጣ
ቸውም። በ፲፰፻፵፩ (እ. አ. አ. )፣ ይህ ራዕይ ሲሰጥ፣ በቀድሞ ኮመርስ መንደር፣
ኢለኖይ ስፍራ ላይ የተመሰረተው የናቩ ከተማ በቅዱሳኑ ተገንብቶ ነበር፣ እና
በዚህም የቤተክርስቲያኗ ጠቅላይ መምሪያ ተመስርቶ ነበር።
፩–፲፬፣ ጆሴፍ ስሚዝ ለዩናይትድ ስቴትስ ሊቨር ካውድሪ ስፍራ እንዲቆም ተጠ
ፕሬዘደንት፣ ለአስተዳዳሪዎች፣ እና ለሁ ርቷል፤ ፺፯–፻፳፪፣ ውልያም ሏው እና
ሉም ሀገሮች መሪዎች ወንጌልን እንዲያ ሌሎች በአገልግሎታቸው ተመክረዋል፤
ውጅ ታዘዘ፤ ፲፭–፳፩፣ በህይወት ከሚኖ ፻፳፫–፻፵፭፣ አጠቃላይ እና የአካባቢ ባለ
ሩትና ከሞቱት መካከል ሀይረም ስሚዝ፣ ስልጣናት ከሀላፊነታቸው እና ተባባሪ ግን
ዴቪድ ደብሊው ፓትተን፣ ጆሴፍ ስሚዝ ኙነት ካላቸው ቡድኖች ጋር ተጠርተዋል።
ቀዳማዊ፣ እና ሌሎች ለቅንነታቸው እና
ለምግባረ መልካምነታቸው ተባርከዋል፤ ፩ በእውነት፣ ጌታ ለአንተ፣ አገልጋዬ
፳፪–፳፰፣ ቅዱሳን እንግዳዎችን የሚቀ ጆሴፍ ስሚዝ፣ እንዲህ ይላል፣ አንተ ባደረ
በሉበትን ቤት እና ቤተመቅደስን እንዲገ ካቸው መስዋዕት እና እውቅናዎች በተቀበ
ነቡ ታዝዘዋል፣ ፳፱–፴፮፣ የሙታን ጥም ልክባቸው ተደስቼአለሁ፤ በምድር ሀ ደካማ
ቀት በቤተመቅደስ ውስጥ ይፈጸም፤ ፴፯– ነገሮች ጥበቤን አሳይ ዘንድ፣ ለዚህም ምክ
፵፬፣ የጌታ ህዝብ ለቅዱስ ስርዓቶች ማከ ንያት ነው ያስነሳሁህ።
ናወኛ ዘወትር ቤተመቅደስን ይገነባሉ፤ ፪ ጸሎቶችህ በፊቴ ተቀብዬአቸዋለሁ፤
፵፭–፶፭፣ ቅዱሳን በጠላቶቻቸው ክፋት እና ለእነዚህም መልስ በመስጠት እንዲህ
ምክንያት በጃክሰን የግዛት ክፍል ቤተመ እልሀለሁ፣ አሁንም ወዲያው ወንጌሌን፣
ቅደስን ባለመገንባታቸው ይሁንታን አግ እና በቤተመንግስት ምሳሌነት በመንጠር
ኝተዋል፤ ፶፮–፹፫፣ ለናቩ ቤት መገን የምትብረቀረቀው የፅዮን የማዕዘን ራስ ድን
ቢያ መመሪያዎች ተሰጥተዋል፤ ፹፬– ጋይ እንድትሆን ስለተከልኳት ሀ ካስማ በቅ
፺፮፣ ሀይረም ስሚዝ ፔትሪያርክ እንዲ ድስና እንድታውጅ ተጠርተሀል።
ሆን፣ ቁልፎችን እንዲቀበል፣ እና በኦ ፫ ይህም እወጃ ለአለም ሀ ነገስታት ሁሉ፣
፲፮ ሀ ያዕ. ፫፥፬፤ ለ ዘፀአ. ፲፬፥፲፫። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ካስማ።
አልማ ፴፯፥፮–፯፤ ፻፳፬ ፩ ሀ ፩ ቆሮ. ፩፥፳፮–፳፰፤ ፫ ሀ መዝ. ፻፲፱፥፵፮፤
ት. እና ቃ. ፷፬፥፴፫። ት. እና ቃ. ፩፥፲፱፤ ማቴ. ፲፥፲፰፤
፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፶፱፥፲፭። ፴፭፥፲፫። ት. እና ቃ. ፩፥፳፫።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፬–፲፰ ፪፻፶
በዚህም አራት ማዕዘናት፣ ለተከበረው እንደ ፲፩ ተነሱ፣ የምድር ነገስታት ሆይ! ከወር
ፕሬዘደንት ለተመረጠው፣ እና ለተከበሩት ቃችሁና ከብራችሁ ጋር ህዝቤን ወደ መር
ለምትኖርበት አገር እና በውጪ ለተበተ ዳት፣ ወደፅዮን ሴት ልጆች ቤት ኑ።
ኑት የምድር አገሮች አስተዳዳሪዎች ሁሉ ፲፪ ደግሞም፣ እውነት እልሀለሁ፣ አገል
ይደረግ። ጋዬ ሮበርት ቢ ቶምሰን ይህን እወጃ ለመ
፬ ይህንም ሀ በትህትና መንፈስ እና፣ ይህን ጻፍ ይርዳህ፣ እና ከአንተ ጋር ይሁን፣ በእ
በምትፅፍበት ጊዜ በውስጥህ በሚገኘው ርሱ ተደስቻለሁና፤
በመንፈስ ቅዱስ ሀይል ይጻፍ፤ ፲፫ ስለዚህ፣ ምክርህን ያድምጥ፣ እና
፭ ስለእነዚያ ነገስታት እና ባለስልጣናት፣ በሚበዙ በረከቶች እባርከዋለሁ፤ ከዚህ
እንዲሁም ወደፊት በሚመጣው ጊዜ ስለሚ ጀምሮ በሁሉም ነገሮች ታማኝ እና እው
ደርስባቸው፣ ያለኝን ፈቃድ በመንፈስ ቅዱ ነተኛ ይሁን፣ እና በአይኖቼም ታላቅ ይሆ
ስም አማካይነት ታውቅ ዘንድ ይሰጥሀል። ናል።
፮ እነሆ፣ የፅዮንን ብርሀን እና ክብር እን ፲፬ ነገር ግን በእጆቹ ስለምጠብቅበት
ዲመለከቱ ልጠራቸው ነውና፣ የመሞገሷ ሀ 
መጋቢነትም ያስታውስ።
ዘመንም ቀርቧልና። ፲፭ ደግሞም፣ እውነት እልሀለሁ፣ አገ
፯ ስለዚህ በጎላ ድምፅ እወጃ፣ እና በምስ ልጋዬ ሀ ሀይረም ስሚዝ የተባረከ ነው፤ እኔ
ክርህ ጥራቸው፣ እና አትፍራቸው፣ ደግ ጌታ በልቡ ለ ቅንነት፣ እና በፊቴ ትክክል
ሞም ያለምክንያት ይተዉ ዘንድ፣ እነርሱ የሆነውን ስለሚወድ እወደዋለሁና፣ ይላል
እንደ ሀ ሣር ናቸው እና ክብራቸውም ሁሉ ጌታ።
እንደ ሣር አበባ ይረግፋልና— ፲፮ እንደገናም፣ አገልጋዬ ጆን ሲ በነት፣
፰ እና አገልጋዮቼን እና የገለጥኩላቸውን ቃሌን ለነገስታት እና ለምድር ህዝቦች በመ
ምስክሬን ቢቃወሙ፣ ጥርስ ሀ ማፋጨት ላክ ስራህ ይርዳህ፤ እንዲሁም ከአንተ ከአ
በሚኖርበት የክፉዎችንም እድል ፈንታ ገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝም ጋር በስቃይህ ሰአት
ከግብዞች ጋር በማደርግበት ጊዜ፣ የፊቴ ከጎንህ ይቁም እና ሀ ምክርንም የሚቀበል
ንም መጋረጃ ሳወልቅ፣ በጉብኝት ቀን ይጎ ቢሆን ዋጋው አይወድቅም።
በኛሉ። ፲፯ እና ፍቅሩም ታላቅ ይሆናልና፣ ይህ
፱ ደግሞም፣ ብዙዎቹንም ለእናንተ ንም ቢያደርግ የእኔ ይሆናልና፣ ይላል ጌታ።
ጥቅም፣ ወደ እውነትም ሀ ብርሀን እና አህ ቢቀጥልም የምቀበለውን፣ የሰራውን ስራ
ዛብም ወደ ዘለአለማዊነት ወይም ወደ ፅዮን ተመልክቻለሁ፣ እና በበረከቶችን እና ታላ
ወደ ዘለአለማዊ ክብር ይመጡ ዘንድ በአይ ቅን የክብር አክሊል እጭንለታለሁ።
ኖቻቸውም ፊት ጸጋን ታገኙ ዘንድ፣ እጎ ፲፰ ደግሞም፣ አገልጋዬ ላይመን ዋይት
በኛቸዋለሁ እናም ልቦቻቸውንም አለሰል በፅዮን በትሁትነት መንፈስ፣ በአለም
ሳለሁ። ፊት እየመሰከረልኝ በመስበክ እንዲቀ
፲ በማታስቡበት ሀ ሰዓት፣ የጉብኝቴ ቀን ጥል ፍቃዴ እንደሆነ ይህን እልሀለሁ፤ እና
ፈጥኖ ይመጣል፤ እና የህዝቤ ደህንነት እና ሀ 
በንስርም ክንፍ ላይ እንደሚሆንም እሸከ
ከእነርሱም የሚቀሩት መሸሸጊያቸው የት መዋለሁ፤ እና ግርማ እና ክብርንም ለእ
ይሆናል? ራሱ እና ለስሜ ያገኛል።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ገር፣ ገርነት። ፻፲፪፥፳፬። ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣
፯ ሀ መዝ. ፻፫፥፲፭–፲፮፤ ፱ ሀ ኢሳ. ፷፥፩–፬። መጋቢነት።
ኢሳ. ፵፥፮–፰፤ ቅ.መ.መ. ብርሀን፣ ፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ሀይረም።
፩ ጴጥ. ፩፥፳፬–፳፭። የክርስቶስ ብርሀን። ለ ቅ.መ.መ. ቅንነት።
፰ ሀ ማቴ. ፰፥፲፪፤ አልማ ፵፥፲፫፤ ፲ ሀ ማቴ. ፳፬፥፵፬፤ ፲፮ ሀ ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)።
ት. እና ቃ. ፻፩፥፺፩፤ ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፵፰። ፲፰ ሀ ዘፀአ. ፲፱፥፬፤ ኢሳ. ፵፥፴፩።
፪፻፶፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፲፱–፴፩
፲፱ ስራውንም ሲጨርስ፣ በዚህ ጊዜ ከእኔ ነገር እንዲገባበት እስካልፈቀደ ድረስ የጤና
ጋር እንዳለው እንደ አገልጋዬ ሀ ዴቪድ መኖሪያ ይሆናል። ቅዱስ ይሆናል፣ አለዚያ
ፓትተን እና ደግሞም እንደ አገልጋዬ ጌታ አምላካችሁ አይኖርበትም።
ለ 
ኤድዋርድ ፓርትሪጅ፣ እና ደግሞም፣ ፳፭ ደግሞም፣ እውነት እልሀለሁ፣
እርሱም የእኔ ነውና፣ በአብርሐም ሐ ጋር ቀኝ ቅዱሳኔ ከእሩቅ ስፍራዎች ይምጡ።
እንደተቀመጠው፣ የተባረከው እና በቅድ ፳፮ እና ፈጣን መልእክተኞች ላኩ፣
ስና ያረጀው አገልጋዬ መ ጆሴፍ ስሚዝ፣ አዎን፣ ምርጥ መልእክተኞችንም፣ እና
ቀዳማዊ ወደ እኔም ዘንድ እቀበለዋለሁ። እንዲህም በሏቸው፥ ከሁሉም ወርቆቻችሁ
፳ ደግሞም፣ እውነት እልሀለሁ፣ አገ እና ከብሮቻችሁ፣ እና ከውድ ድንጋዮቻ
ልጋዬ ጆርጅ ሚለር ሀ አታላይ አይደለም፤ ችሁ፣ እና ከሁሉም ጥንታዊ ንብረታችሁ
በልቡ ቅንነትም ሊታመን ይቻላል፤ እና ጋር ኑ፤ እና እውቀት ካላቸውም ከጥንቶቹ
ለእኔ፣ ለጌታ፣ ለምስክሬ ባለው ፍቅር ምክ ጋር የሚመጡትም ይምጡ፣ እና የባርሰነ
ንያትም እወደዋለሁ። ቱን ዛፍ፣ እና የጥዱን ዛፍ፣ እና የአስታውን
፳፩ ስለዚህ እልሀለሁ፣ እንደ አገልጋዬ ዛፍ ከምድር ውድ ዛፎች ሁሉ ጋር አምጡ፤
ኤድዋርድ ፓርትሪጅ፣ የቤቴን ቅድስና ፳፯ እና ከብረት፣ ከመዳብ፣ እና ከነ
ይቀበል ዘንድ፣ በድሀ ህዝቤ ራዕይ ላይ በረ ሀስ፣ እና ከዚንክ፣ እና ከምድር ውድ ነገ
ከቶችን ይሰጥ ዘንድ ሀ የኤጲስ ቆጶስ አመ ሮች ሁሉ ጋር፤ እና ከሁሉም በላይ ልዑል
ራር ሀላፊነትንም በራሱ ላይ አትምለታ ሀ 
እንዲኖርበት፣ በስሜም ለ ቤት ስሩ።
ለሁ፣ ይላል ጌታ። አገልጋዬ ጆርጅን ማንም ፳፰ ከእናንተ የጠፋውን ወይም የወሰ
ሰው አይጥላው፣ እኔን ያከብረኛልና። ደውን፣ እንዲሁም የክህነት ሙላትን፣
፳፪ አገልጋዬ ጆርጅ፣ እና አገልጋዬ ላይ ሀ 
ደግሞ የሚመልስበት እና የሚመጣበት
መን፣ እና አገልጋዬ ጆን ስናይደር፣ እና በምድር ላይ ምንም ስፍራ የለምና።
ሌሎችም አገልጋዬ ጆሴፍ እንደሚያሳያ ፳፱ እነርሱ፣ ቅዱሳኔ፣ ለሙታን ሀ ይጠ
ቸው አይነት፣ ደግሞም ለእነርሱ በሚያሳ መቁ ዘንድ፣ በምድርም ላይ ለ የማጥመቂያ
ያቸው ስፍራ ለስሜ ሀ ቤት ይገንቡ። ገንዳ የለምና—
፳፫ እና ይህም ለማረፊያ ቤት፣ እንግ ፴ ይህ ስነ ስርዓት በቤቴ ውስጥ ተገቢ
ዶች ከሩቅ ስፍራ መጥተው የሚያርፉበት ነውና፣ እና ቤት ለእኔ ለመገንባት በማ
ይሁን፤ ስለዚህ የደከመው ሀ ተጓዥ የጌታን ትችሉበት በድህነታችሁ ቀናቶች በስተ
ቃል፣ እና ለፅዮን የመደብኩትን ለ የማዕዘን ቀር፣ እኔ ልቀበልበት አልችልም።
ራስ ድንጋይ ሲያሰላስል ጤና እና ደህንነ ፴፩ ነገር ግን ቅዱሳኔ ሁሉ በስሜ ሀ ቤት
ትን ያገኝ ዘንድ መልካም፣ ለተቀባይነትም እንድትገነቡ አዛችኋለሁ፤ እና ለእኔ ቤት
ያለው ብቁ ቤት ይሁን። የምትገነቡበት ብቁ ጊዜም እሰጣችኋለሁ፤
፳፬ ይህ ቤት በስሜ ቢገነባ እና የተመደ እና በዚህም ጊዜ ጥምቀቶቻችሁ በእኔ ተቀ
በበት አስተዳዳሪ ምንም የሚያረክሰውን ባይ ይሆናሉ።
፲፱ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፻፴። ቅ.መ.መ. ኤጲስ ቆጶስ። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. የወንጌል
ቅ.መ.መ. ፓተን፣ ፳፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፶፮–፷። ዳግም መመለስ።
ዴቪድ ደብሊው። ፳፫ ሀ ዘዳግ. ፴፩፥፲፪፤ ፳፱ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፳፱፤
ለ ቅ.መ.መ. ፓርትሪጅ፣ ማቴ. ፳፭፥፴፭፣ ፴፰። ት. እና ቃ. ፻፳፯፥፮፤
ኤድዋርድ። ለ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፪። ፻፴፰፥፴፫።
ሐ ት. እና ቃ. ፻፴፯፥፭። ፳፯ ሀ ዘፀአ. ፳፭፥፰፤ ቅ.መ.መ. ለሙታን ደህንነት፤
መ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ት. እና ቃ. ፺፯፥፲፭–፲፯። ጥምቀት፣ መጥመቅ—
ጆሴፍ ቀዳማዊ። ለ ት. እና ቃ. ፻፱፥፭። ለሙታን መጠመቅ።
፳ ሀ ቅ.መ.መ. ተንኮል። ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣ ለ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፲፫።
፳፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፩፥፱። የጌታ ቤት። ፴፩ ሀ ት. እና ቃ. ፺፯፥፲።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፴፪–፵፮ ፪፻፶፪
፴፪ ነገር ግን፣ እነሆ፣ ከዚህ ምደባ በኋላ ባታችሁ፣ እና መታጠባችሁ፣ እና ለሙ
ለሙታን የምታደርጉት ጥምቀት በእኔ ታን ለ መጠመቃችሁ፣ እና ሐ የክብር ስብሰ
ዘንድ ተቀባይነት የለውም፤ እና እነዚህንም ባዎቻችሁ፣ እና ለሌዊ ልጆች መ መስዋዕት
ነገሮች በተመደበላቸው ጊዜ መጨረሻ ላይ እና ንግግርን በምትቀበሉበት ሠ ቅዱስ ስፍ
ባታደጉት ከሙታኖቻችሁ ጋር እንደ ቤተ ራዎቻችሁ ውስጥ ለሚኖራችሁ የእግዚአ
ክርስቲያን ትወገዳላችሁ፣ ይላል ጌታ አም ብሔር ቃላት መታሰቢያ፣ እና ለደንቦቻ
ላካችሁ። ችሁ እና ለፍርዶቻችሁ፣ ለራዕያት መጀ
፴፫ እውነት እላችኋለሁ፣ ለሙታን የጥ መሪያ እና ለፅዮን መመስረት፣ እና ለእር
ምቀት ስርዓት የሚገባበት፣ እና አለም ከመ ሷም ማዘጋጃ ቤት ግርማ፣ ክብር፣ እና መን
መስረቷ በፊት ጀምሮ ለዚህም አላማ የዋ ፈሳዊ ስጦታ፣ ለቅዱስ ስሜ ህዝቤ ሁልጊዜ
ለውን ቤቴን ለመገንባት ብቁ ጊዜ ካገኛ እንዲገነቡ በሚታዘዙበት በቅዱስ ቤቴ ስነ
ችሁ በኋላ፣ ለሙታኖቻችሁ የምትጠመ ስርዓት የተሾሙ ናቸው።
ቁት በእኔ ዘንድ ተቀባይነትን አያገኝም። ፵ እና እውነት እላችኋለሁ፣ ስነ ስርዓቶ
፴፬ ክብር እና ግርማ ትቀበሉ ዘንድ፣ ለቅ ቼን ለህዝቤ በዚህ ውስጥ እገልጥ ዘንድ፣
ዱስ ክህነት ስልጣን ሀ ቁልፎች የሚሾሙት ይህም ቤት በስሜ ይሰራ፤
በዚህም ውስጥ ነውና። ፵፩ ከአለም መመስረት በፊት ሀ ተሰው
፴፭ ከዚህ ጊዜም በኋላ፣ በመካከላችሁ ረው የነበሩትን ነገሮች፣ ለ ስለዘመን ፍጻሜ
በየአካማቢው የተበተኑት የሙታን ጥም የሚመለከቱትን ነገሮች፣ ለቤተክርስቲያኔ
ቀቶቻችሁ በእኔ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸው ሐ 
እገልጥ ዘንድ አላማ አለኝና።
አይደሉም፣ ይላል ጌታ። ፵፪ እና ለአገልጋዬ ጆሴፍ ይህን ቤት፣
፴፮ በፅዮን እና ካስማዎቼ፣ እና በኢየሩሳ እና በዚህም ክህነትን፣ እና ይህም የሚገ
ሌም፣ ሀ ለመሸሸጊያነት በመደብኳቸው በእ ነባበትን ስፍራ በሚመለከት ሁሉንም ነገ
ነዚያ ስፍራዎች ውስጥም ለሙታኖቻችሁ ሮች ሀ አሳየዋለሁ።
ጥምቀት ስፍራ እንዲሆኑ ተመድበዋል። ፵፫ እና ለመገንባት ስታሰላስሉበት በነ
፴፯ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ በረው ስፍራም ትገነቡታላችሁ፣ እናንተ
በስሜ በተሰራው ቤት ውስጥ ካልፈጸማ እንድትገነቡበት የመረጥኩት ስፍራ ነውና።
ችሁት በስተቀር፣ ሀ መታጠባችሁንስ ለእኔ ፵፬ በሙሉ ሀይላችሁ ታገለግሉ ዘንድ፣
ዘንድ እንዴት ተቀባይነት ይሆራቸዋል? ይህም ሀ ቅዱስ ይሆን ዘንድ ስፍራውን እቀ
፴፰ በዱር ተሸክመው ይወስዱት ዘንድ ድሰዋለሁ።
ነው ሙሴን ሀ ታቦት እንዲሰራ ያዘዝኩት፣ ፵፭ እና ህዝቤ ድምጼን እና ህዝቤን እን
እና ከአለም ፍጥረት በፊት ተደብቀው የነበ ዲመሩ የመደብኳቸውን ሀ የአገልጋዮቼን
ሩት ስርዓቶችን ይገልጥም ዘንድ ነው በቃል ድምፅ ቢያደምጡ፣ እነሆ፣ እውነት እላ
ኪዳን ምድርም ለ ቤት እንዲሰራ ያዘዝኩት። ችኋለሁ፣ ከስፍራቸውም አይወጡም።
፴፱ ስለዚህ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ሀ መቀ ፵፮ ነገር ግን ድምጼን ወይም እነዚህን
፴፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፥፲፬–፲፮። ቅ.መ.መ. መቀባት። ፵፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፳፮–፴፪።
ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ለ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች— ለ ኤፌ. ፩፥፱–፲፤
፴፮ ሀ ኢሳ. ፬፥፭–፮። የወኪል ስነስርዓት። ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፫፤
፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ማጠብ፣ ሐ ት. እና ቃ. ፹፰፥፻፲፯። ፻፲፪፥፴።
የታጠበ፣ የሚታጠቡ። መ ት. እና ቃ. ፲፫፤ ፹፬፥፴፩፤ ሐ እ.አ. ፩፥፱።
፴፰ ሀ ዘፀአ. ፳፭፥፩–፱፤ ፴፫፥፯። ፻፳፰፥፳፬፤ ፵፪ ሀ ት. እና ቃ. ፺፭፥፲፬–፲፯።
ቅ.መ.መ. ታቦት። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፷፱። ፵፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱስ።
ለ ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣ ሠ ሕዝ. ፵፩፥፬፤ ፵፭ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፴፰።
የጌታ ቤት። ት. እና ቃ. ፵፭፥፴፪፤ ቅ.መ.መ. ነቢይ።
፴፱ ሀ ዘፀአ. ፳፱፥፯። ፹፯፥፰፤ ፻፩፥፳፪።
፪፻፶፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፵፯–፶፰
የመደብኳቸውን የአገልጋዮቼን ድምፅ ባያ ውን የተቀበልኩት በዚህ ምክንያት ነው፣
ደምጡ፣ ቅዱስ መሬቴን፣ እና ቅዱስ ስር ይላል ጌታ አምላካችሁ።
ዓቶቼን፣ እና ህገ መንግስቴን፣ እና የሰጠ ፶፪ እና ንስሀ እስካልገቡ እና እስከጠሉኝ
ኋቸውን ቅዱስ ቃላቴን ስለሚያረክሱ አይ ድረስ፣ ሀ ፍርድን፣ ቁጣን፣ ንዴትን፣ ልቅ
ባረኩም። ሶን፣ እና ስቃይን፣ እና ጥርስ ማፏጨትን
፵፯ እና እንዲህም ይሆናል በስሜ ቤቴን በራሳቸው ላይ፣ እስከ ሶስት እና አራት
ብትሰሩ፣ እና ያልኳቸውንም ነገሮች ባታ ትውልድ እመልስላቸዋለሁ፣ ይላል ጌታ
ደርጉ፣ ለእናንተ የገባሁትን ሀ መሀላ አል አምላካችሁ።
ፈፅምም፣ ከእጄም የምትጠብቁትን ቃል ፶፫ እና እነዚያ ስራ እንዲሰሩ ታዝዘው እና
ኪዳንም አላሟላም፣ ይላል ጌታ። በጠላቶቻቸው እጆች እና በግፍ ተደናቅ
፵፰ እናንት በስራችሁ ሀ በረከቶች ሳይ ፈው የነበሩትን ሁሉ በሚመለከት ትፅናኑ
ሆን፣ በሞኝነታችሁና በፊቴ በምታደር በት ዘንድ ይህን ለእናንተ ምሳሌ አደርጋ
ጉት በአጸያፊ ስራዎቻችሁ እርግማንን፣ ለሁ፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ።
ቁጣን፣ ንዴትን፣ እና ፍርድን በራሳችሁ ፶፬ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝና፣ እና በልባ
ላይ ታመጣላችሁና፣ ይላል ጌታ። ቸው ሀ ንጹህ የሆኑትን፣ እና በሚዙሪ ምድር
፵፱ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ለስሜ ውስጥ ለ የተገደሉትን ወንድሞቻችሁንም
ስራን እንዲሰሩ ለየትኞቹም የሰዎች ልጆች አድናለሁ፣ ይላል ጌታ።
ትእዛዝን ስሰጥ፣ እነዚያም የሰዎች ልጆች ፶፭ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ በማ
ሁሉ በሙሉ ሀይላቸውና ባላቸው ሁሉ ያንን ዝዛችሁ ማንኛቸውም ነገሮች እናንተ ታማኝ
ስራ ቢፈጽሙ፣ እና ሀ ቅንነታቸውን ባያጎ መሆናችሁን ለእኔ ሀ ታረጋግጡ ዘንድ፣ እና
ድሉ፣ እና ጠላቶቻቸው ቢመጡባቸው እና እኔም እባርካችሁ እና በክብር፣ ህያውነት፣
ያንንም ስራ እንዳያከናውኑ እንቅፋት ቢሆ እና በዘለአለማዊ ህይወትንም አጎናጽፋችሁ
ኑባቸው፣ እነሆ፣ ከእነዚያ የሰዎች ልጆች ዘንድ በስሜ ለ ቤትን እንድትገነቡ፣ በዚህም
እጆች ላይ ያንንም ስራ በተጨማሪም ለ ላለ ስፍራ ይህን ታደርጉ ዘንድ፣ ደግሜ አዛ
መጠየቅ፣ ነገር ግን መስዋዕታቸውን እቀ ችኋለሁ።
በል ዘንድ ፍቃዴ ነው። ፶፮ አሁንም ለእንግዶች ማረፊያ እንድት
፶ እና ሀ ንስሀ እስካልገቡ እና እስከጠሉኝም ገነቡት ያዘዝኳችሁ ማረፊያ ሀ ቤትን በሚመ
ድረስ፣ ክፋትን እና የቅዱስ ህግጋቴን እና ለከት እላችኋለሁ፣ በስሜም ይሰራ፣ ስሜም
ትእዛዛቴን ስራ የሚያደናቅፉትን፣ እስከ በእርሱ ላይ ይሁን፣ እና አገልጋዬ ጆሴፍ
ሶስት እና አራት ለ ትውልዶች፣ ሐ እጎበኛ እና ቤቱም በዚህ ውስጥ ከትውልድ እስከ
ቸዋለሁ፣ ይላል ጌታ አምላክ። ትውልድ ስፍራ ይኑራቸው።
፶፩ ስለዚህ፣ ሀ በጃክሰን የግዛት ክፍል ፶፯ ለዚህም ራሱን ቀብቼዋለሁ፣ ከእርሱ
ሚዙሪ ውስጥ ከተማ እና ለ ቤት በስሜ እን በኋላ ያለው ትውልድ የእርሱን በረከት በላ
ዲገነቡ ካዘዝኳቸው፣ እና በጠላቶቻቸ ያቸው ይቀበላሉ።
ውም ከተደናቀፉት መካከል መስዋዕታቸ ፶፰ እና ሀ ለአብርሐም ስለምድር ነገዶች
፵፯ ሀ ቅ.መ.መ. መሀላ። ሐ ሞዛያ ፲፪፥፩። ፶፭ ሀ አብር. ፫፥፳፭።
፵፰ ሀ ዘዳግ. ፳፰፥፲፭። ፶፩ ሀ ቅ.መ.መ. የጃክሰን አውራጃ፣ ለ ት. እና ቃ. ፻፳፯፥፬።
፵፱ ሀ ቅ.መ.መ. ትጋት። ምዙሪ (ዮኤስኤ)። ፶፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፳፪–፳፬።
ለ ት. እና ቃ. ፶፮፥፬፤ ፻፴፯፥፱። ለ ት. እና ቃ. ፻፲፭፥፲፩። ፶፰ ሀ ዘፍጥ. ፲፪፥፫፤ ፳፪፥፲፰፤
፶ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ፶፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፲፩–፳፫። አብር. ፪፥፲፩።
ንስሀ መግባት። ፶፬ ሀ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት። ቅ.መ.መ. አብርሐም።
ለ ዘዳግ. ፭፥፱፤ ለ ት. እና ቃ. ፺፰፥፲፫፤
ት. እና ቃ. ፺፰፥፵፮–፵፯። ፻፫፥፳፯–፳፰።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፶፱–፸፪ ፪፻፶፬
እንዳልኩትም፣ ለአገልጋዬ ጆሴፍም እን እንደዚህ ቤት ሸቀጥ ድርሻ ያዥ ለመቀበል
ዲሁም እለዋለሁ፥ በአንተ እና ለ በዘርህ የም አይፈቀድላቸውም።
ድር ነገዶች ይባረካሉ። ፷፰ በእጆቻቸው በሚከፍለው የሸቀጡ
፶፱ ስለዚህ፣ አገልጋዬ ጆሴፍ እና ከእ ክፍያው በዚያ ቤት ውስጥ ሸቀጥን ይቀ
ርሱም በኋላ ዘሮቹ በዚያ ቤት ከትውልድ በል፤ ነገር ግን በእጆቻቸው ምንም ካልከ
እስከ ትውልድ፣ ለዘለአለም ስፍራ ይኑራ ፈለ በእዚያ ቤት ውስጥ ምንም ሸቀጥ አይ
ቸው፣ ይላል ጌታ። ቀበል።
፷ የቤቱም ስም የናቩ ቤት በመባል ይታ ፷፱ እና ማንም ሸቀጥን በእጆቻቸው
ወቅ፤ እና ለሰውም የሚያስደስት መኖሪያ ቢከፈል በቤቱ ውስጥ እና ለእርሱና ከእ
እና የፅዮንን ክብር እና የዚህ የማዕዘን ድን ርሱ በኋላ ለመጡት ትውልዶችም፣ ከት
ጋይ ክብርን ያሰላስል ዘንድ ለደከመውም ውልድ እስከትውልድ፣ እርሱ እና የእ
ተጓዢ ማረፊያ ስፍራ ይሁን፤ ርሱ ወራሾች ሸቀጡን እስከያዙ ድረስ እና
፷፩ እንደዝነኛ ሀ አትክልት እና እንደ በራሳቸው ነጻ ፈቃድ ወይም ስራ ሸቀጡን
ለ 
ጠባቂዎች በግድግዳዋ ላይ ካስቀመጥኳ ከእጆቻቸው አውጥቶ ካላስተላለፈ ወይም
ቸው ምክር ደግሞም ይቀበል ዘንድ። ካልሸጠው በስተቀር፣ ፈቃዴን ብታደርጉ
፷፪ እነሆ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ አገል ለሸቀጥ ይሆንለታል፣ ይላል ጌታ አምላ
ጋዬ ጆርገ ሚለር እና አገልጋዬ ላይመን ካችሁ።
ዌይት፣ እና አገልጋዬ ጆን ስናይደር፣ እና ፸ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ አገ
አገልጋዬ ፒተር ሀውስ ራሳቸውን ያደራጁ ልጋዬ ጆርጀ ሚለር እና አገልጋዬ ላይመን
እና ቤቱን ለመገንባትም ባላቸው አላማም ዋይት እና አገልጋዬ ጆን ስናይደር፣ እና
በመካከላቸው አንዱን እንደ ቡድናቸው አገልጋዬ ፒተር ሀውስ በገንዘቦች ወይም
ፕሬዘደንት ይመድቡ። የእውነት ዋጋ ያለው ገንዘብ በሚቀበሉበት
፷፫ እና እነርሱም ያን ቤት ለመስራትም ንብረቶች ምንም ሸቀጥ በእጆቻቸው ቢቀ
ሸቀጥ የሚቀበሉበት ህገ መንግስትን ይመ በሉ፣ በቤቱ ውስጥ እንጂ ያንን ሸቀጥ የት
ስርቱ። ኛውንም ክፍል ለምንም አላማ አይመድቡ።
፷፬ እና በዚያ ቤት ውስጥ የድርሻቸውን ፸፩ እና ከቤቱ ላይ በስተቀር የሸቀጡን
ሸቀጥ ከሀምሳ ዶላር በላይ አይቀበሉ፣ እና ማንኛውንም ክፍል በሌላ ስፍራ ሸቀጡን
ለዚያ ቤት ሸቀጥም ከእያንዳንዱ ሰው አስራ ከያዙት ሳይፈቅዱ ከመደቡት እና በየት
አምስት ሺህ ዶላሮች እንዲቀበሉ ይፈቀ ኛውም ስፍራ የመደቡትን ሸቀጥ በአራት
ድላቸው። እጥፍ መልሰው ባይከፍሉ፣ ይረገማሉ፣ እና
፷፭ ነገር ግን ከማንም አንድ ሰው ከአ ከስፍራቸውም ይወጣሉ፣ ይላል ጌታ አም
ስራ አምስት ሺህ ዶላሮች በላይ እንዲቀ ላክ፤ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ እና በእነዚህ
በሉ አይፈቀድላቸውም። በማንኛቸውም ነገሮች ሀ አይዘበትብኝምና።
፷፮ እና ከማንም ሰው ለዚያ ቤት ፸፪ እውነት እላችኋለሁ፣ አገልጋዬ
ሸቀጥ የድርሻውን ከአስራ አምስት ሺህ ጆሴፍ፣ መልካም እንደሚመስለው፣
ዶላሮች በታች እንዲቀበሉ አይፈቀድላ ቤቱ ከመገንባቱ በፊት ለሸቀጡ በእጆቻ
ቸውም። ቸው ይክፈል፤ ነገር ግን አገልጋዬ ጆሴፍ
፷፯ እና ሸቀጡን በሚቀበልበት ጊዜ ለዚያ ቤት ሸቀጥ ከአስራ አምስት ሺህ በላይ
ለሸቀጡ ካልከፈለ በስተቀር፣ ማንንም ሰው ወይም ከአምስት ሺህ በታች መክፈል አይ
፶፰ ለ ት. እና ቃ. ፻፲፥፲፪። ፷፩ ሀ ኢሳ. ፷፩፥፫፤ ፸፩ ሀ ገላ. ፮፥፯።
ቅ.መ.መ. የአብርሐም ሕዝ. ፴፬፥፳፱።
ቃል ኪዳን። ለ ቅ.መ.መ. መጠበቅ፣ ጠባቂ።
፪፻፶፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፸፫–፹፰
ችልም፤ ወይም ሌላም ሰው ይህን ማድረግ ፹ አገልጋዬ ውልያም ማርክስም መል
አይችልም፣ ይላል ጌታ። ካም እንደሚመስለው ለራሱ እና ለትው
፸፫ እና ፈቃዴን ለማወቅ ፈቃድ ያላቸው ልዱ፣ ከትውልድ እስከ ትውልድ፣ በቤቱ
ሌሎችም አሉ፣ ከእጆቼ ጠይቀውታልና። ላይ ለሸቀጥ ይክፈል።
፸፬ ስለዚህ፣ ስለአገልጋዬ ቪንሰን ናይት ፹፩ አገልጋዬ ሄንሪ ጂ ሸርውድ መልካም
እላችኋለሁ፣ ፈቃዴን ቢያደርግ በዚያ ቤት እንደሚመስለው ለራሱ እና ከእርሱ በኋላ
ላይ ለራሱ እና ከእርሱ በኋላ ለሚመጡ ለዘሩ፣ ከትውልድ እስከ ትውልድ፣ በቤቱ
ትውልዶቹ፣ ከትውልድ እስከ ትውልድ ላይ ለሸቀጥ ይክፈል።
ሸቀጥን ያስገባ። ፹፪ አገልጋዬ ውልያም ሎው መልካም
፸፭ እና በህዝብ መካከል፣ የድሆች እና እንደሚመስለው ለራሱ እና ከእርሱ በኋላ
እርዳታን ለሚሹ ሀ ለመለመን፣ ድምጹን ለዘሩ፣ ከትውልድ እስከ ትውልድ፣ በቤቱ
ረጅም እና ጉልህ በማድረግ ያንሳ፤ አይ ላይ ለሸቀጥ ይክፈል።
ውደቅ፣ ወይም ልቡም ተስፋ አይቁረጥ፤ ፹፫ ፈቃዴን የሚያደርግ ቢሆን፣ ቤተሰ
እና መስዋዕቶቹን ለ እቀበላቸዋለሁ፣ እንደ ቡን ወደ ምስራቅ ምድር፣ እንዲሁም ወደ
ቃየን መስዋእቶች አይደሉምና፣ እርሱም ከርትላንድ አይውሰድ፤ ይህ ቢሆን፣ እኔ
የእኔ ይሆናልና፣ ይላል ጌታ። ጌታ ከርትላድን እገነባለሁ፣ እና እኔ ጌታ
፸፮ ቤተሰቡም ይደሰቱ እና ከስቃይም በዚያ ለሚኖሩትም የሚመቱበትን ጅራፍ
ልባቸውን ይመልሱ፤ እኔ መርጬው እና አዘጋጅቼላቸዋለሁ።
ቀብቼዋለሁና፣ እና በቤቱም መካከልም ፹፬ እና ከአገልጋዬ አልሞን ባቢት ያልተ
ይከብራል፣ ለኃጢአቶቹ ሁሉ ምህረትን ደሰትኩበት ብዙ ነገሮች አሉ፤ እነሆ፣ ከመ
እሰጠዋለሁና፣ ይላል ጌታ። አሜን። ደብኩለት ምክር፣ እንዲሁም ከቤተክርስ
፸፯ እውነት እላችኋለሁ፣ አገልጋዬ ቲያኔ አመራር በላይ የእራሱን ምክር ለመ
ሀይረም ስሚዝ ለእራሱ እና ከእርሱ በኋላ መስረት ተነሳስቷል፤ እና ህዝቤም ያመል
ለሚመጡት ትውልዶች፣ ከትውልድ ኩት ዘንድ ሀ የወርቅ ጥጃን ያቆማል።
እስከ ትውልድ፣ መልካም እንደሚመስ ፹፭ ትእዛዛቴን በመሻት የመጣ ማንም
ለው በቤቱ ላይ ሸቀጥን ያስቀምጥ። ሰው ከዚህ ስፍራ ሀ አይሂድ።
፸፰ አገልጋዬ አይዛክ ጋላንድ በቤቱ ላይ ፹፮ እዚህም የሚኖሩ ቢሆን፣ በእኔ
ሸቀጥ ያስገባ፤ እኔ ጌታ ለሰራው ስራም ይኑሩ፤ እና ቢሞቱም፣ በእኔ ይሙቱ፤
እወደዋለሁና እና ለኃጢአቶቹ በሙሉ ከስራዎቻቸው ሁሉ በዚህ ሀ ያርፋሉና፣
ምህረትን እሰጠዋለሁና፤ ስለዚህ፣ በዚ እና ስራዎቻቸውንም ይቀጥላሉና።
ህም ቤት ውስጥ ሸቀጥ እንዳለውም ከት ፹፯ ስለዚህ፣ አገልጋዬ ውልያም እም
ውልድ እስከ ትውልድ ይታወስ። ነቱን በእኔ ላይ ያድርግ፣ እና በምድሩ
፸፱ አገልጋዬ አይዛክ ጋለንድም በመካከ ላይ ባለው ህመም ምክንያትም ስለቤተ
ላችሁ ይመደብ፣ እና ከአገልጋዬ ሀይረም ሰቡ መፍራቱን ያቁም። ሀ ብትወዱኝ ትእ
ስሚዝ ጋር አገልጋዬ ጆሴፍ የሚጠቁምላ ዛዛቴን ጠብቁ፤ እና የምድሩም ህመም ለክ
ቸውን ስራ ለማከናወን በአገልጋዬ ዊልያም ብራችሁ ለ ይቀየራል።
ማርክስም ይሾም፣ እና በእርሱም ይባረክ፣ ፹፰ አገልጋዬ ውልያም ይሂድ እና በጎላ
እና እነርሱም በታላቅ በረከትም ይባረካሉ። ድምፅም እና በታላቅ ደስታ፣ ሀ በመንፈሴም
፸፭ ሀ ምሳ. ፴፩፥፱። ፹፮ ሀ ራዕ. ፲፬፥፲፫። ፻፳፪፥፯።
ለ ዘፍጥ. ፬፥፬–፭፤ ቅ.መ.መ. እረፍት፤ ፹፰ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣
ሙሴ ፭፥፲፰–፳፰። ገነት። አምላክ—እግዚአብሔር
፹፬ ሀ ዘፀአ. ፴፪፥፪–፬። ፹፯ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፲፭። መንፈስ ቅዱስ።
፹፭ ሀ ሉቃ. ፱፥፷፪። ለ ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፰፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፹፱–፻፪ ፪፻፶፮
እንደተነሳሳ፣ ዘለአለማዊውን ወንጌሌን የሚቀበልበትን ቁልፎች የሚያሳየውን
ሀ 

ለዋርሶ ነዋሪዎች፣ እና ደግሞም ለካርቴጅ የአገልጋዬን የጆሴፍን ምክር ይቀበል፣ እና


ነዋሪዎች፣ እና ደግሞም ለበርሊንግተን ነዋ በዚህም አይነት በረከት፣ እና አገልጋዬ በነ
ሪዎች፣ እና ደግሞም ለማድሰን ነዋሪዎች፣ በረው ለ ኦሊቨር ካውድሪ ላይ ተጭኖ የነበረ
ያውጅ፣ እና በትእግስትና በቅንነት በአ ውን ግርማ፣ እና ክብር፣ እና ክህነት፣ እና
ጠቃላይ ጉባኤ ላይ መመሪያን ይጠብቅ፣ የክህነት ስጦታም ይጎናጸፋል፤
ይላል ጌታ። ፺፮ አገልጋዬ ሀይረምም ስለማሳየው ነገ
፹፱ ፈቃዴን የሚያደርግ ቢሆን፣ የአገል ሮች ምስክነትን ይሰጥ ዘንድ፣ ስሙም በክ
ጋዬ ጆሴፍን ምክር ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ያድ ብር ማስታወሻ ከትውልድ እስከ ትውልድ፣
ምጥ፣ በችሎታውም ሀ ድሆችን ይርዳ፣ እና ለዘለአለም ይሆን ዘንድ መድቤዋለሁ።
ለምድርም ነዋሪዎች ቅዱስ ቃሌን ለ አዲስ ፺፯ አገልጋዬ ውልያም ሎውም በረከ
ትርጉም ያውጅ። ቶችን በመጠየቅ የሚቀበልበትን ቁልፎች
፺ እና ይህንንም ቢያደርግ በሚበዙ በረ ይቀበል፤ በፊቴም ሀ ትሁት፣ እና ለ ያለ
ከቶች ሀ እባርከዋለሁ፣ እርሱ አይተውም፣ ነቀፋም ይሁን፣ እና የሁሉንም ነገር እው
ወይም ዘሩም ዳቦ ለ እየለመኑ አይገኙም። ነትነት የሚገልፅ፣ እና በዚያችም ሰዓት እን
፺፩ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ አገ ዴት እንዲናገር የሚሰጠው መንፈሴን፣
ልጋዬ ሀይረም በአባቱ እና በበረከት፣ እና እንዲሁም ሐ አፅናኝን ይቀበል።
ደግሞም በመብት የተመደበለትን ክህነት ፺፰ እና እነዚህም ሀ ምልክቶች ይከተሉ
እና ሀ የፓትሪያርክ ሀላፊነት ይወስድ ዘንድ፣ ታል—የታመሙትን ለ ይፈውሳል፣ አጋን
አገልጋዬ ውልያም በአገልጋዬ ሀይረም ንትን ያወጣል፣ ገዳይ መርዝንም ከሚሰጡ
ምትክ ለአገልጋዬ ጆሴፍ አማካሪ እንዲ ትም ከእነርሱም ይድናል፤
ሆን ይመደብ፣ ይሾም፣ እናም ይቀባ፤ ፺፱ እና ሀ መርዛማም እባብ ተረከዙን
፺፪ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በህዝቤ ሁሉ ላይ በማይነክስበት መንገድ ይመራል፣ እና
ሀ 
የፓትሪያርክ በረከት ቁልፎችን ይያዝ፣ በሀሳቡም ለ አይነ ህሊናው የንስር ክንፍ እን
፺፫ ማንም እርሱም የሚባርክ ይባረካል፣ ደሚበር ወደላይ ይብረር።
እና ማንም የሚረግመውም ሀ ይረገማል፤ ፻ እና የሞተውን እንዲያነሳ ብፈቅድ፣
በምድር ለ የሚያስረው ሁሉ በሰማያት የታ ድምጹን አይሰብስብ።
ሰረ ይሆናል፣ በምድርም የሚፈታው ሁሉ ፻፩ ስለዚህ፣ አገልጋዬ ውልያምም በደ
በሰማያት የተፈታ ይሆናል። ስታ እና በሀሴት በዙፋኑ ላይ ለዘለአለም
፺፬ እና ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ለአገልጋዬ ለተቀመጠው ሆሳዕና በማለት፣ በታላቅ
ጆሴፍ ለቤተክርስቲያኔ ነቢይ፣ ሀ ባለራ ድምጽ ይጩህ እናም አይከልከል፣ ይላል
ዕይ፣ እናም ገላጭ እንዲሆን መድቤዋለሁ፤ ጌታ አምላክህ።
፺፭ ከአገልጋዬ ጆሴፍ ጋር በአንድነት ፻፪ እነሆ፣ እላችኋለሁ፣ ለአገልጋዬ ውል
ይሰራም ዘንድ፤ እና የሚጠይቀውን እና ያም እና ለአገልጋዬ ሀይረም፣ እና ለእርሱም
፹፱ ሀ ት. እና ቃ. ፸፰፥፫። ፺፪ ሀ ቅ.መ.መ. የፓትሪያርክ ፺፯ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና።
ለ ይህም የጆሴፍ ስሚዝ በረከቶች። ለ ቅ.መ.መ. ተንኮል።
የመፅሐፍ ቅዱስ ፺፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፵፭–፵፯። ሐ ቅ.መ.መ. አፅናኝ።
ትርጉም ማለት ነው። ለ ማቴ. ፲፮፥፲፱። ፺፰ ሀ ማር. ፲፮፥፲፯–፲፰።
፺ ሀ ቅ.መ.መ. መባረክ፣ ቅ.መ.መ. ማተም፣ ቅ.መ.መ. የመንፈስ
የተባረከ፣ በረከት። ማስተሳሰር። ስጦታዎች።
ለ መዝ. ፴፯፥፳፭። ፺፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፩–፺፪። ለ ቅ.መ.መ. መፈወስ፣ ፈውሶች።
፺፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፴፱–፵። ቅ.መ.መ. ባለራዕይ። ፺፱ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፸፩–፸፫።
ቅ.መ.መ. የአባቶች ፺፭ ሀ ት. እና ቃ. ፮፥፳፰። ለ ዘፀአ. ፲፱፥፬፤
አለቃ፣ ፓትሪያርክ። ለ ቅ.መ.መ. ካውደሪ፣ ኦልቨር። ኢሳ. ፵፥፴፩።
፪፻፶፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፻፫–፻፲፱
ብቻ ተልዕኮን አዘጋጅቼላቸዋለሁ፤ እና አገ ዲሁም የናቩን ቤት፣ እንዲገነቡ ለመደብ
ልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝም በቤት ይቆይ፣ ይፈ ኳቸው ሰዎች በእጆቻቸው ላይ ሸቀጥ ይክ
ለጋልና። የሚቀረውን ከዚህ በኋላ አሳያች ፈል።
ኋለሁ። እንዲህም ይሁን። አሜን። ፻፲፪ ፍላጎቱም ቢሆን ይህንን ያድርግ፤
፻፫ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ አገ እና የአገልጋዬ ጆሴፍን ምክር ያድምጥ፣
ልጋዬ ሀ ስድኒ ቢያገለግለኝ እና ለአገልጋዬ እና የሰዎችንም እምነት ያገኝ ዘንድ በእ
ጆሴፍ ስሚዝ አማካሪ ቢሆን፣ ይነሳ እና ጆቹ ይስራ።
ወደፊትም ይምጣ እና በተጠራበት ሀላፊ ፻፲፫ እና እንዲንከባከባቸው በተሰጡት
ነትም ይቁም፣ እና በፊቴም ትሁት ይሁን። ነገሮች ሁሉ፣ አዎን እንዲሁም በጥቃቅን
፻፬ እና ተቀባይነት ያለውን መስዋዕትና ነገሮች፣ ታማኝ እንደሆነ ራሱን ሲያረጋ
እውቀትን ቢያቀርብልኝ፣ እና ከህዝቤም ግጥ፣ በብዙ ነገሮች ሀ አስተዳዳሪ ይሆናል።
ጋር ቢቆይ፣ እነሆ እኔ ጌታ አምላክህ የሚ ፻፲፬ ስለዚህ፣ የላቀ ክብር ይኖረውም
ፈወሰውን እፈውሳለሁ፤ እና በተራሮችም ዘንድ እራሱን ሀ ያዋርድ። እንዲህም ይሁን።
ላይ ድምጹን ከፍ ያደርጋል፣ እና በፊቴም አሜን።
ሀ 
የሚናገርልኝ ይሆናል። ፻፲፭ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
፻፭ ይምጣ እና አገልጋዬ ጆሴፍ በሚኖ አገልጋዬ ሮበርት ዲ ፎስተር ድምጼን ቢታ
ርበት አካባቢም ቤተሰቡንም በዚያ ያኑር። ዘዝ፣ ከእርሱ ጋርም በገባው ስምምነት መሰ
፻፮ እና በጉዞዎቹም ሁሉ እንደመለከት ረት ለአገልጋዬ ጆሴፍ ቤት ይስራ፣ ከጊዜ
ድምጽ ድምጹን ከፍ ያድርግ፣ እና የም ወደጊዜም በሮች ይከፈቱለታልና።
ድር ነዋሪዎችንም ስለሚመጣው ከሚመ ፻፲፮ እና ለሞኝነት ስራውም ንስሀ ይግባ፣
ጣው ቍጣ እንዲሸሹ ያስጠንቅቃቸው። እና ሀ በልግስና እራሱን ያልብስ፤ እና ክፉ
፻፯ አገልጋዬ ጆሴፍን ይርዳ፣ እና አገል ማድረግንም ያቁም፣ እና የክፉ ንግግሮቹ
ጋዬ ውልያም ሎውም ከዚህ በፊት እንዳ ንም ያቁም።
ልኳችሁ ለምድር ነገስታት የክብር ሀ አዋጅን ፻፲፯ እና ከትውልድ ወደ ትውልድ፣
በማድረግ አገልጋዬ ጆሴፍን ይርዳ። ለራሱ እና ከእርሱ በኋላ ለሚመጡት
፻፰ አገልጋዬ ስድኒ ፈቃዴን ቢያደርግ፣ ትውልዶች፣ ለናቩ ቤት ቡድኖችም ሸቀ
ቤተሰቡን ወደ ሀ ምስራቅ ምድር አይውሰ ጥን ይክፈል፤
ዳቸው፣ ነገር ግን እንዳልኩት መኖሪያቸ ፻፲፰ እና አገልጋዮቼን የጆሴፍን፣ እና
ውን ይቀይር። ሀይረምን፣ እና የውልያም ሎው፣ እና የፅዮ
፻፱ እነሆ፣ ለእናንተ ከመደብኩላችሁ ንንም መሰረት ይገነቡ ዘንድ የጠራኋቸውን
ከተማ፣ እንዲሁም ሀ ከናቩ ከተማ፣ ውጪ ባለስልጣናት ምክሮችንም ያድምጥ፤ እና
ደህንነትን እና መሸሸጊያን ለማግኘት ለዘለአለም መልካም ይሆንለታል። እንዲ
መሻቱ ፍቃዴ አይደለም። ህም ይሁን። አሜን።
፻፲ እውነት እላችኋለሁ፣ አሁንም ፻፲፱ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
ድምጼን ብታደምጡ፣ መልካም ይሆንላ በመፅሐፈ ሞርሞን፣ እና በሰጠኋችሁ ራዕ
ችኋል። እንዲህም ይሁን። አሜን። ዮች የሚያምን ካልሆነ በስተቀር ማንም ሰው
፻፲፩ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ አገ ለናቩ ቤት ቡድኖች ሸቀጥን አይክፈል፣
ልጋዬ ኤመስ ዴቪስ የማረፊያ ቤት፣ እን ይላል ጌታ አምላካችሁ፤
፻፫ ሀ ቅ.መ.መ. ሪግደን፣ ስድኒ። ፻፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፹፪–፹፫። ት. እና ቃ. ፻፩፥፵፪።
፻፬ ሀ ዘፀአ. ፬፥፲፬–፲፮፤ ፻፱ ሀ ቅ.መ.መ. ናቩ፣ ኢለኖይ ፻፲፮ ሀ ቄላ. ፫፥፲፬።
፪ ኔፊ ፫፥፲፯–፲፰፤ (ዮ.ኤስ.ኤ.)። ቅ.መ.መ. ልግስና።
ት. እና ቃ. ፻፥፱–፲፩። ፻፲፫ ሀ ማቴ. ፳፭፥፲፬–፴።
፻፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፪–፬። ፻፲፬ ሀ ማቴ. ፳፫፥፲፪፤
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፻፳–፻፴፪ ፪፻፶፰
፻፳ ከእነዚህም የበዛ ወይም ያነሰ
ሀ 
እና አገልጋዬን ውልያም ሎውን እንደ አማ
ከክፉው የሚመጣ ነውና፣ እና በበረከ ካሪዎቹ እሰጠዋለሁ፣ እነዚህም ለቤተክር
ቶች ሳይሆን እርግማኖች ይከተሏቸዋ ስቲያኗ ሀ የእግዚአብሔርን ቃላት ለመቀበል
ልና፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ። እንዲህም ቡድንን እና ቀዳሚ አመራርን ያቋቁማሉ።
ይሁን። አሜን። ፻፳፯ አገልጋዬ ሀ ብሪገም ያንግን የአስራ
፻፳፩ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ሑለቱ ተጓዥ ሸንጎ ፕሬዘደንት እንዲሆን
የናቩ ቤት ቡድኖች የናቩ ቤትን ለመገን እሰጣችኋለሁ፤
ባት ለሚያደርጉት አገልግሎታቸው ሁሉ ፻፳፰ ሀ አስራ ሁለቱም በምድር አራቱ
በቂ ደመወዝ ይከፈላቸው፤ እና ደሞዛቸ ማዕዘናት ላይ የመንግስቴን ስልጣን ለመ
ውም፣ ስለዋጋው በሚመለከት፣ በመካከ ክፈት፣ እና ከዚያም በኋላ ቃሌን ለሁሉም
ላቸው የሚስማሙበት ይሁን። ፍጥረቶች ለ ይልኩ ዘንድ ቁልፎችን ይዘ
፻፳፪ እና እያንዳንዱ ሸቀጥን የሚከፍለ ዋል።
ውም የድርሻ ደሞዙን፣ አስፈላጊም ከሆነ ፻፳፱ እነዚህም ሂበር ሲ ኪምባል፣ ፓርሊ
የሚደገፉበትን ይክፈል፣ ይላል ጌታ፤ አለ ፒ ፕራት፣ ኦርሰን ፕራት፣ ኦርሰን ሀይድ፣
በለዚያም፣ አገልግሎታቸው በዚያ ቤት ውልያም ስሚዝ፣ ጆን ቴይለር፣ ጆን ኢ
እንደ ሸቀጥ ይቆጠርላቸዋል። እንዲህም ፔጅ፣ ዊልፈርድ ዉድረፍ፣ ዊለርድ ርቻር
ይሁን። አሜን። ድስ፣ ጆርጅ ኤ ስሚዝ ናቸው፤
፻፳፫ እውነት እላችኋለሁ፣ ለእናንተ ለክ ፻፴ ሀ ዴቪድ ፓትንን ወደ እኔም ዘንድ
ህነት ስልጣኔ አባል ለሆናችሁት ሀ ባለስልጣ ለ 
ወስጄዋለሁ፤ እነሆ፣ የእርሱን ክህነት
ናት፣ ለ ቁልፎቹንም ትይዙ ዘንድ፣ እንዲ ማንም ሰው አይወስድበትም፤ ነገር ግን፣
ሁም በአንድያ ልጅ ስርዓት የሆነውን ሐ የመ እውነት እላችኋለሁ፣ በዚያ ጥሪ ሌላ ሊመ
ልከ ጼዴቅን ስርዓት ክህነት አሁን እሰጣ ደብ ይቻላል።
ችኋለሁ። ፻፴፩ ደግሞም፣ እላችኋለሁ፣ ለፅዮን
፻፳፬ መጀመሪያ፣ ሀይረም ስሚዝን ለእና የማእዘን ራስ ድንጋይ እንዲሆን ሀ ከፍተኛ
ንተ ሀ ፓትሪያርክ እንዲሆን፣ የሚመጡባች ሸንጎን ሰጠኋችሁ—
ሁን፣ የፈተና ለ ሰአታትን በመቋቋም እንዳ ፻፴፪ በስምም፣ ሳሙኤል ቤንት፣ ሔንሪ
ትወድቁ ለቤዛም ቀን ሐ የምትታተሙባቸ ጂ ሸርውድ፣ ጆርጅ ደብሊው ሀሪስ፣
ውን የቤተክርስቲያኔን መ ማስተሳሰሪያ በረ ቻርልስ ሲ ሪች፣ ቶማስ ግሮቨር፣ ኒወል
ከቶችን፣ እንዲሁም ቅዱስ ሠ የተስፋ መን ኒይት፣ ዴቪድ ዶርት፣ ዱንባር ዊልሰን—
ፈስን እንዲይዝ እሰጠዋለሁ። ሲሞር ብረንሰንን ወደ እኔ ወስጃለሁ፤
፻፳፭ አገልጋዬ ጆሴፍ በቤተክርስቲ የእርሱን ክህነት ማንም ሰው አይወስድ
ያኔ ሁሉ አስተዳዳሪ ሽማግሌ፣ ተርጓሚ፣ በትም፤ ነገር ግን በዚያ ክህነት ስልጣን
ሀ 
ገላጭ፣ ባለራዕይ፣ እና ነቢይ እንዲሆን ላይ ሌላ በእርሱ ምትክ ሊመደብ ይቻ
እሰጣችኋለሁ። ላል፣ እና እውነት እላችኋለሁ፣ አገል
፻፳፮ ለእርሱም አገልጋዬን ስድኒ ሪግደንን ጋዬ አሮን ጆንሰን በእርሱ ምትክ ለዚህ
፻፳ ሀ ማቴ. ፭፥፴፯፤ ሐ ኤፌ. ፬፥፴። ፻፳፮ ሀ ት. እና ቃ. ፺፥፬–፭።
ት. እና ቃ. ፺፰፥፯። መ ቅ.መ.መ. ማተም፣ ፻፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. ያንግ፣ ብሪገም።
፻፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. ሀላፊነት፣ ሀላፊ። ማስተሳሰር። ፻፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ።
ለ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ሠ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፫፤ ለ ማር. ፲፮፥፲፭።
ሐ ቅ.መ.መ. የመልከ ፹፰፥፫–፬። ፻፴ ሀ ቅ.መ.መ. ፓተን፣
ጼዴቅ ክህነት። ቅ.መ.መ. ቅዱስ ዴቪድ ደብሊው።
፻፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. የአባቶች የተስፋ መንፈስ። ለ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፲፱።
አለቃ፣ ፓትሪያርክ። ፻፳፭ ሀ ት. እና ቃ. ፳፩፥፩። ፻፴፩ ሀ ቅ.መ.መ. ከፍተኛ ሸንጎ።
ለ ራዕ. ፫፥፲። ቅ.መ.መ. ባለራዕይ።
፪፻፶፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፬፥፻፴፫–፻፵፭
ጥሪ ይሾም—ዴቪድ ፉልመር፣ አልፊየስ ፻፵ በዚህ ቡድን እና በሽማግሌዎች ቡድን
ከትለር፣ ውልያም ሀንቲንግተን። ልዩነት ቢኖር አንዱ ዘወትር ይጓዛል እና
፻፴፫ ደግሞም፣ ዶን ሲ ስሚዝን በሊቀ ሌላው በቤተክርስቲያኔ ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ
ካህናት ቡድን ላይ ፕሬዘደንት እንዲሆን እንዲያስተዳድር ነው፤ አንዱ ከጊዜ ወደ
እሰጣችኋለሁ፤ ጊዜ የማስተዳደር ሀላፊነት አለው፣ እና
፻፴፬ ይህም ስርዓት የማይጓዙ ፕሬዘደን ሌላውም የማስተዳደር ምንም ሀላፊነት
ቶች ወይም በውጪ በተበተኑት በተለያዩ የለውም፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ።
ሀ 
ካስማዎች አገልጋዮች እንዲሆኑ የተመደቡ ፻፵፩ ደግሞም፣ እላችኋለሁ፣ ቪንሰን
ብቁ ለሚሆኑበት አላማ የተመሰረተ ነው፤ ናይትን፣ ሳሙኤል ኤች ስሚዝን፣ እና
፻፴፭ እና ቢፈለጉም መጓዝ ይችላሉ፣ የሚቀበለው ቢሆን ሻድራክ ራውንዲን
ነገር ግን በአንድ ስፍራ እንደሚያገለግሉ የኤጲስ ቆጶስ አመራርን እንዲያስተዳድር
ፕሬዘደንቶች ይሾሙ፤ ይህም የጥሪአቸው እሰጣችኋለሁ፤ የዚህ ሀ ኤጲስ ቆጶስ አመ
ሀላፊነት ነው፣ ይላል ጌታ አመላካችሁ። ራር እውቀት ለ በትምህርት እና ቃል ኪዳ
፻፴፮ በቤተክርስቲያኔ ሊቀ ካህናት ቡድ ኖች መፅሀፍ ውስጥ ተሰጥቷችኋል።
ኖችን ያስተዳድሩ ዘንድ አማሳ ላይማንን ፻፵፪ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣
እና ኖዋ ፓከርድን እንደአማካሪዎቹ እሰ ሳሙኤል ሮልፍ እና አማካሪዎቹ እንደ
ጠዋለሁ፣ ይላል ጌታ። ቄሶቹ ፕሬዘደንት፣ እና የመምህራን ፕሬ
፻፴፯ ደግሞም፣ እላችኋለሁ፣ የክህነት ዘደንት እና አማካሪዎች፣ እና ደግሞም የዲ
ስልጣናቸው ሀ የሽማግሌዎች ቡድኖችን ያቆናት ፕሬዘደንትና አማካሪዎች፣ እና
እንዲያስተዳድሩ የሆነውን ጆን ኤ ሂክስን፣ ደግሞም የካስማ ፕሬዘደንቶችና አማካሪ
ሳሙኤል ዊልያምስን፣ እና ጀሲ ቤከርን ዎች እንዲሆኑ እሰጣችኋለሁ።
እሰጣችኋለሁ፣ ያም ቡድን የተመሰረተው ፻፵፫ የበላይ ሀላፊዎችን እና እነዚህን ቁል
ለማይጓዙ አገልጋዮች ነው፤ ይህም ቢሆን ፎች ለእርዳታ እና ለማስተዳደር፣ ለአገል
መጓዝ ይችላሉ፣ ነገር ግን የተሾሙት በቤ ግሎቱ ስራዎችና ለቅዱሳኔ ሀ ፍጹምነት ሰጥ
ተክርስቲያኗ የማይጓዙ አገልጋዮች እንዲ ቻችኋለሁ።
ሆኑ ነው፣ ይላል ጌታ። ፻፵፬ እና እነዚህን ሀላፊነቶች በሙሉ እና
፻፴፰ ደግሞም፣ ጆሴፍ ያንግን፣ ጆሳያ የጠቀስኳቸውን ስሞች በአጠቃላይ ጉባ
በተርፊእልድን፣ ዳንኤል ማይልስን፣ ኤዬም ላይ ሀ ታሟሏቸው እና ታጸድቋቸው
ሄንሪ ሀሪማንን፣ ዜራ ፑልሲፈርን፣ ሊቫይ ዘንድ ትእዛዝን እሰጣችኋለሁ፣ አለበለዚ
ሀንኮክን፣ ጄምስ ፎስተርን ሀ የሰባዎቹን ያም በአጠቃላይ ጉባኤዬም ላይ አታፅድቋ
ቡድን እንዲያስተዳድሩ እሰጣችኋለሁ። ቸውም።
፻፴፱ ይህም ቡድን የተመሰረተው የሚ ፻፵፭ እና በቤቴ ውስጥም ለስሜ ስትገነ
ጓዙ ሽማግሌዎች በአለም ሁሉ፣ የሚጓዙ ቡት ለእነዚህ ሀላፊነቶች ክፍሎች አዘጋጁ
ከፍተኛ ሸንጎ፣ ሐዋሪያቴ በፊቴ መንገዶ ላቸው፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ። እንዲህም
ችን ለማዘጋጀት በሚልኳቸው በማናቸውም ይሁን። አሜን።
ስፍራዎች ስለ ስሜ እንዲመሰክሩ ነው።
፻፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. ካስማ። ፻፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሰባ። ፻፵፫ ሀ ኤፌ. ፬፥፲፩–፲፬።
፻፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፲፩–፲፪፣ ፻፵፩ ሀ ት. እና ቃ. ፷፰፥፲፬፤ ፻፵፬ ሀ ት. እና ቃ. ፳፮፥፪።
፹፱–፺። ፻፯፥፲፭። ቅ.መ.መ. የጋራ ስምምነት።
ቅ.መ.መ. ሽማግሌ፤ ለ ቅ.መ.መ. ትምህርት
ቡድን። እና ቃል ኪዳኖች።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፭፥፩–፻፳፮፥፫ ፪፻፷

ክፍል ፻፳፭
በመጋቢት ፲፰፻፵፩ (እ. አ. አ. )፣ በናቩ ኢለኖይ ውስጥ በአየዋ ክልል ውስጥ ያሉ
ትን ቅዱሳን በሚመለከት ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ።
፩–፬፣ ቅዱሳን ከተማዎችን ይስሩ እና ብስቡ፣ እና ለሚመጣው ዘመንም ይዘጋጁ
የፅዮን ካስማዎችንም ይሰብስቡ። ዘንድ በስሜም ከተማዎችን ይስሩ።
፫ ከናቩ ከተማ የተለየ ከተማ በስሜ
፩ በአየዋ ክልል ያሉትን ቅዱሳን በሚመ ይስሩ፣ እና ስሙም ሀ ዛራሔምላ ይሁን።
ለከት የጌታ ፈቃድ ምንድን ነው? ፬ እና በዚህ ውስጥ ለመኖር ፈቃድ ኖሮ
፪ ጌታ እንዲህ ይላል፣ እውነት እላችኋ አቸው ከምስራቅ፣ እና ከምዕራብ፣ እና
ለሁ ሀ በስሜ ራሳቸውን የሚጠሩና ቅዱሳኔ ከሰሜን፣ እና ከደቡብ የመጡት ሁሉ፣
ለመሆን የሚጥሩ፣ የምፈልገውን ቢያደ ከዚህ፣ እና ሀ ከናሽቪል ከተማ፣ ወይም
ርጉ እና እነርሱን የሚመለከቱ ትእዛዛቴን ከናቩ ከተማ፣ ከመደብኳቸው ለ ካስማዎች
ቢያከብሩ፣ በአገልጋዬ ጆሴፍ በምመድብ ሁሉ ውርሶቻቸውን ያግኙ፣ ይላል ጌታ።
ላቸው ስፍራዎች ራሳቸውን አብረው ይሰ

ክፍል ፻፳፮
በሐምሌ ፱፣ ፲፰፻፵፩ (እ. አ. አ. ) በብሪገም ያንግ ቤት ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
በኩል የተሰጠ ራዕይ። በዚህ ጊዜ ብሪገም ያንግ የአስራ ሑለቱ ሐዋርያት ቡድን
ፕሬዘደንት ነበር።
፩–፫፣ ብሪገም ያንግ ለአገልግሎቱ ተሞ ዋዕትህ በእኔ ዘንድ ተቀባይነትን አግኝቷ
ግሷል እና ወደፊትም ወደውጪ ከመጓዝ ልና።
ፋታን አገኘ። ፪ ስለስሜም በጉዞዎችህ ከባድ ስራህን እና
ሀ 
አገልግሎትህን አይቻለሁ።
፩ ውድ እና ተወዳጅ ወንድም ሀ ብሪገም ፫ ስለዚህ ቃሌን ወደውጪ እንድትልክ፣
ያንግ፣ እውነት ጌታ እንዲህ ይልሀል፥ አገ እና ከዚህ ጊዜ ጀምሮ እስከ ዘለአለም ሀ ቤተ
ልጋዬ ብሪገም፣ እንዳለፉት ጊዜያት ቤተሰ ሰብህን በልዩ ሁኔታ እንድትንከባከባቸው
ብህን እንድትተው አይጠበቅብህም፣ መስ አዝሀለሁ። አሜን።

ክፍል ፻፳፯
ከነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ ለናቩ ኢለኖይ የኋለኛው ቀን ቅዱሳን ስለሙታን መጠመቅ
መመሪያን የያዘ፣ በመስከረም ፩፣ ፲፰፻፵፪ (እ. አ. አ. ) በናቩ የተጻፈ ደብዳቤ።
፻፳፭ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ፫ ሀ ቅ.መ.መ. ዛራሔምላ። ፻፳፮ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ያንግ፣
ክርስቶስ—የክርስቶስን ፬ ሀ ይህም ናሽቪል፣ ሊ ብሪገም።
ስም በራሳችን ላይ አውራጃ፣ አየዋ ማለት ነው። ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ስራዎች።
መውሰድ። ለ ቅ.መ.መ. ካስማ። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. ቤተሰብ።
፪፻፷፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፯፥፩–፯
፩–፬፣ ጆሴፍ ስሚዝ በስደት እና በመከራ ፍረዱ። መልካምም ይሁን መጥፎ፣ እግዚ
መካከል ይደሰታል፤ ፭–፲፪፣ ስለሙታን አብሔር እነዚህን ነገሮች ሁሉ ያውቃል።
ጥምቀቶችን በሚመለከት መዛግብት መጠ ይህም ቢሆን ግን፣ ለመዋኘት የምፈልግ
በቅ አለባቸው። በት ጥልቅ ውሀ ነው። ለእኔ ሁለተኛ ህይወት
ሆኖልኛል፤ እና እንደ ጳውሎስ መ በመከራ
፩ ጌታ ለእኔ በገለጠልኝ መጠን ጠላቶቼ ዎች እደሰታለሁ፤ እስከዚህም ቀን ድረስ
በሚዙሪ እና በዚህ ስቴት ውስጥ ዳግም የአባቶቼ አምላክ ከሁሉም አድኖኛልና፣
እየፈለጉኝ ናቸው፤ እና ሀ ያለምክንያትም እና ከዚህም በኋላ ያድነኛልና፤ እነሆ እናም
እየፈለጉኝ እስከሆነ ድረስ፣ እና በእኔ ላይ አስተውሉ፣ ጠላቶቼን ሁሉ አሸንፋለሁ፣
በሚያመጡት ክስ በጎናቸው ጥቂት የሆነ ጌታ አምላክ ተናግሮታልና።
የፍትህ ወይም የትክክለኛነት ጥላ ወይም ፫ ቅዱሳን ሁሉ ይደሰቱ፣ እና ከመጠ
ቀለም የላቸውም፤ እና ጥያቄዎቻቸው ንም በላይም ይደሰቱ፤ የእስራኤል ሀ አም
በጨለመ ሀሰት ላይ የተመሰረቱ እስከሆኑ ላክ አምላካቸው ነውና፣ እና በሚጨቁኗ
ድረስ፣ ለራሴ ደህንነት እና ለዚህ ህዝብም ቸው ራሶች ላይ ሁሉ የጽድቅን ብድራት
ደህንነት ለአጭር ዘመን ይህን ስፍራ ትቼ መዝኖ ይሰጣቸዋል።
መሄዴ አስፈላጊ እና ጥበባዊ እንደሆነም ፬ ደግሞም፣ በእውነት ጌታ እንዲህ
አስቤአለሁ። ጉዳዮቻችን በአንድነት ስላ ይላል፥ ሀ የቤተመቅደሴ ስራ፣ እና የመደብ
ሉት ሁሉ ይህን እላለሁ፣ ጉዳዮችን ሁሉ ኩላችሁ ስራ ሁሉ ይቀጥሉ እና አያቁሙ፤
በፍጥነት እና በትክክለኛው አኳኋን በሚ እና ለ ትጋታችሁ እና የፅናት ስራዎቻችሁ፣
ያከናውኑ እና ንብረቶችን በመሸጥ ወይም እና ትእግስታችሁ፣ እና ስራዎቻችሁ ይጠ
ጉዳዩ አስፈላጊ በሚሆንበት ወይም ጉዳዩ ንክሩ፣ እና ዋጋችሁን አታጡም ይላል የሰ
እንደሚፈቅደው በጊዜውም እዳዎቼን ሁሉ ራዊት ጌታ። እና ሐ ከጨቆኗችሁም፣ ከእ
እንዲሰረዙ ለሚያደርጉ ወኪሎች እና ጸሀ ናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እና ጻድቅ
ፊዎች ጉዳዮቼን ትቼአቸዋለሁ። ማእበሉ ሰዎችን ጨቁነው ነበር። ለዚህም ሁሉ በሰ
እንዳለፈ ባወቅሁ ጊዜ፣ ከዚያም ወደ እና ማይ ደመወዝ አለና።
ንተ ዳግሞ እመለሳለሁ። ፭ ደግሞም፣ ሀ ስለሙታናችሁ ለ ጥምቀት
፪ እንዳልፍባቸው ስለተጠራሁባቸው በሚመለከት መልእክትን እሰጣችኋለሁ።
ሀ 
አደገኛ ነገሮችም፣ ለእኔ እንደ ጥቂት ነገር ፮ በእውነት ስለሙታናችሁ በሚመለከት
ነው የሚመስሉኝ፣ የሰው ለ ቅናት እና ቁጣ ጌታ እንዲህ ይላል፥ ማንኛችሁም ለሙ
በህይወቴ ቀናት ሁሉ የየጊዜው እድሌ ነበ ታናችሁ ሀ ስትጠመቁ፣ ለ ዘጋቢ ይኑር፣ እና
ርና፤ እና እናንተም ልትጠሩት በምትመ እርሱም ለጥምቀቶቻችሁ የአይን ምስክር
ርጡት ከምድር መመስረት በፊት ለመ ይሁን፤ ስለእውነት ይመሰክር ዘንድ በጆ
ልካም ወይም ለመጥፎ አላማ ሐ የተሾም ሮዎቹም ይስማ፣ ይላል ጌታ፤
ኩኝ ካልሆነ በስተቀር፣ ይህ በምን እንደ ፯  ሀ መዛግብቶቻችሁን በሚመለከትም
ሚከሰት ሚስጥር ይመስላል። ለራሳችሁም በሰማይ ውስጥ ይመዘገባሉ፤ በምድር
፻፳፯ ፩ ሀ ኢዮብ ፪፥፫፤ መ ፪ ቆሮ. ፮፥፬–፭። ለ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣
ማቴ. ፭፥፲–፲፪፤ ቅ.መ.መ. ጭንቀት። መጥመቅ—ለሙታን
፩ ጴጥ. ፪፥፳–፳፫። ፫ ሀ ፫ ኔፊ ፲፩፥፲፪–፲፬። መጠመቅ።
፪ ሀ መዝ. ፳፫። ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፶፭። ፮ ሀ ፩ ቆሮ. ፲፭፥፳፱፤
ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣ ለ ቅ.መ.መ. ትጋት። ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፲፫፣ ፲፰።
መሳደድ። ሐ ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣ ለ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፪–፬፣ ፯።
ለ ቅ.መ.መ. ቅናት። መሳደድ። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. የሕይወት
ሐ ቅ.መ.መ. ቀድሞ ፭ ሀ ቅ.መ.መ. ለሙታን መፅሐፍ።
መመረጥ። ደህንነት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፯፥፰–፻፳፰፥፪ ፪፻፷፪
የሚታሰረው ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆ
ለ 
ከእኔ ሀይል ውጪ ሆኖ ሲገኝ፣ ስለዚህ ርዕስ
ናል፣ በምድርም የሚፈታው ሁሉ በሰማ እና ስለሌሎች ብዙ ነገሮችም፣ የጌታን ቃል
ያት የተፈታ ይሆናል፤ ከጊዜ ወደጊዜ እፅፋለሁ፣ እና በፖስታም
፰ ሀ ክህነትን በሚመለከት፣ በምድር ላይ እልክላችኋለሁ።
ብዙ ነገሮችን ለ ዳግም ልመልስ ነውና፣ ፲፩ ጊዜ ስለሌለኝ፣ አሁን ለጊዜው ደብ
ይላል የሰራዊት ጌታ። ዳቤዬን በዚሁ እፈፅማለሁ፤ ጠላት ዝግጁ
፱ ደግሞም፣ በቅዱስ ቤተመቅደሴ ሀ የመ ነውና፣ እና አዳኛችን እንዳለውም፣ የዚህ
ዝገብ ማከማቻ ውስጥ እንዲቀመጡ፣ ከት አለም ሀ ገዢ ይመጣል፣ ነገር ግን በእኔ ላይ
ውልድ ወደ ትውልድም በማስታወሻነት አንዳች የለውም።
ይቀመጡ ዘንድ መዛግብት በስርዓት ይጠ ፲፪ እነሆ፣ ለእግዚአብሔር የምጸልየው
በቁ፣ ይላል የሰራዊት ጌታ። እናንተ ትድኑ ዘንድ ነው። እና እንደ ጌታ
፲ ለቅዱሳን ሁሉ እላለሁ፣ በሚቀጥለው አገልጋይ፣ እንደ የኋለኛው ቀን ቅዱሳን
ሰንበት ስለሙታን የመጠመቅን ርዕስ በመ የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ነቢይ
ስበኪያው ቆሜ እነርሱን ለማነጋገር በጣም እና ሀ ባለራዕይ ራሴን አቀርባለሁ።
ታላቅ የሆነ ፈቃድ አለኝ። ነገር ግን ይህ ጆሴፍ ስሚዝ።

ክፍል ፻፳፰
ከነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ ለየኋለኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲ
ያን ስለሙታን ጥምቀት ተጨማሪ መመሪያን የያዘ፣ በመስከረም ፮፣ ፲፰፻፵፪
(እ. አ. አ. ) በናቩ የተጻፈ ደብዳቤ።
፩–፭፣ የአካባቢ እና አጠቃላይ መዛግብት ፩ ስፍራዬን ትቼ ከመሄዴ በፊት ከጊዜ
ስለሙታን መጠመቅ መከናወን ማረጋገጥ ወደጊዜ እንደምፅፍላችሁ እና ብዙ ርዕሶ
አለባቸው፤ ፮–፱፣ ዘገባዎቹም የሚያስ ችን በሚመለከት መግለጫዎች እንደምሰ
ተሳስሩ ናቸው እና በምድር እናም በሰ ጣችሁ እንዳመለከትኳችሁ፣ በጠላቶቼ
ማይ የተመዘገቡ ናቸው፤ ፲–፲፬፣ የማ እየተሰደድኩኝ እያለሁ፣ ርእሱ በአዕም
ጥመቂያ ገንዳው የመቃብር ተምሳሌት ሮዬ ውስጥ ስላለ እና በስሜቴ ላይ በብር
ነው፤ ፲፭–፲፯፣ ኤልያስ ከሙታን ጥም ቱም ስለሚገፋፋኝ፣ ስለሙታን ሀ መጠመቅ
ቀት ጋር ተዛማጅነት ያለውን ሀይልን ርዕስ እቀጥላለሁ።
ዳግም መለሰ፤ ፲፰–፳፩፣ ያለፉት ዘመ ፪ ዘጋቢውን በሚመለከት ጥቂት የራዕይ
ናት ቁልፎች፣ ሀይላት፣ እና ስልጣናት ቃላትን ፅፌላችኋለሁ። ይህን ርዕስ በሚመ
ሁሉ ዳግም ተመልሰዋል፤ ፳፪–፳፭፣ አስ ለከት አሁን የማረጋግጣቸው ጥቂት ተጨ
ደሳች እና የከበረ ምስራች ለህያው እና ማሪ አስተያየቶች አሉኝ። ያም፣ ከዚህ
ለሙታን ታውጇል። በፊት በደብዳቤዬ እንደገለፅኩት፣ የአይን
ምስክር የሚሆን፣ እና በጆሮዎቹ ሰምቶ
፯ ለ ቅ.መ.መ. ማተም፣ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፳፬። ቅ.መ.መ. ባለራዕይ።
ማስተሳሰር። ፲፩ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፴፤ ፻፳፰ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣
፰ ሀ ቅ.መ.መ. የመልከ ጆ.ስ.ት. ዮሐ. ፲፬፥፴ መጥመቅ—ለሙታን
ጼዴቅ ክህነት። (ተጨማሪ)። መጠመቅ።
ለ ቅ.መ.መ. የወንጌል ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
ዳግም መመለስ። ፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፻፳፭።
፪፻፷፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፰፥፫–፰
በጌታ ፊት እውነትን ይመዝገብ ዘንድ ይህም የወንጌሉ ሀ እውቀት ሳይኖራቸው
ሀ 
ዘጋቢ ማስፈለጉን ነው። ለሞቱት ለሙታን ለ ደህንነት ጌታ ከአለም
፫ አሁን፣ ከዚህ ጉዳይ ጋር በሚገናኝም፣ መመስረት በፊት የሾመውን እና ያዘጋጀ
ለአንድ ዘጋቢ በሁሉም ጊዜያት ለመገ ውን ስርዓት እና ዝግጅትን በመከተል የእ
ኘት እና ሁሉንም ስራዎች ያከናውን ዘንድ ግዚአብሔርን ፈቃድ ለማሟላት ብቻ እን
አዳጋች መሆኑን ነው ይህን ችግር ለማስወ ደሆነ ልንገራችሁ።
ገድ፣ በእያንዳንዱ ከተማው ዎርዶች የስ ፮ በተጨማሪም፣ በራዕይ ፳፥፲፪ ውስጥ
ብሰባ መዛግብትን ያለስህተት ለመጻፍ ብቁ ተመዝግቦ እንደምታገኙት፣ ባለራዕዩ ዮሐ
የሆነ ዘጋቢ ለመመደብ ይቻላል፤ እና ቃል ንስ ስለሙታን ርዕስ ሲያሰላስል እንዲህ
ጉባኤውን ለመጻፍም፣ በአይኑ እንዳያቸ ነበር ያወጀው—ሙታንንም ታናናሾችንና
ውና በጆሮዎቹ እንደሰማቸው፣ ቀናትን፣ ታላላቆችን በእግዚአብሔር ፊት ቆመው
ስሞችን፣ እና ሌሎችን፣ እና የጉዳይን ሁሉ አየሁ፥ መጻሕፍትም ተከፈቱ፤ ሌላ መጽ
ታሪኮችን በመመዝገብ፣ መዝገቡን በማረ ሐፍም ተከፈተ እርሱም የሕይወት መጽ
ጋገጥ በጣም ጥንቁቅ እና ትክክለኛ ይሁን፤ ሐፍ ነው፤ ሙታንም በመጻሕፍት ተጽፎ
እሰጣችኋለው፤ በሁለት ወይም በሶስት አን እንደ ነበረ እንደ ሥራቸው መጠን ተከ
ደበት ሀ ምስክርነት ሁሉም ቃል ይጸና ዘንድ ፈሉ።
በዚያ ከነበሩም፣ በሚጠሩበት በማንኛውም ፯ በዚህ ጥቅስ ውስጥም መፅሀፍት ተከ
ጊዜ ይህን ለማረጋገጥ የሚችሉ የነበሩትን ፍተው እንደነበርም ታገኛላችሁ፤ እና ሌላ
ሶስት ግለሰቦችን ስም ይጻፍም። መጽሐፍም ተከፈተ እርሱም ሀ የሕይወት
፬ ከዚያም፣ ዘገባው እውነት እንደሆነ መጽሐፍ ነው፤ ሙታንም በመጻሕፍት
የሚያስረዳ የፈረመባቸውን የምስክር ወረ ተጽፎ እንደ ነበረ እንደ ሥራቸው መጠን
ቀቶች የሚቀበል አጠቃላይ ዘጋቢም ይኑር። ተፈረደባቸው፤ በዚህም ምክንያት፣ የተነ
ከዚያም የ ቤተክርስቲያኗ አጠቃላይ ዘጋቢ ገረላቸውም መፅሀፍት ስራዎቻቸውን ዘገባ
በአጠቃላይ በ ቤተክርስቲያኗ መፅሀፍ የያዙ መሆን አለባቸው፣ እና በምድር ላይ
ውስጥ ከምስክር ወረቀቶች እና ከነበሩት ተጠብቀው ያሉትን ለ መዛግብት የሚጠቅስ
ምስክሮች ጋር በቤተክርስቲያኗ የተመደቡ ነው። እና የህይወት መፅሀፍ የሆነው መፅ
ትን ሰዎች አጠቃላይ ጸባይ እውቀቱን በመ ሀፍም በሰማይ ውስጥ የተጻፈው መዝገብ
ጠቀም የተጻፈውን መዝገብ እውነትኛነት ነው፤ ይህም መሰረታዊ መርህ ስፍራዬን
እና መዛግብቱም እውነት እንደሆኑ እንደ ትቼ ከመሄዴ በፊት በላኩላችሁ ደብዳቤ
ሚያምንም ሊፅፋቸው ይችላል። እና ይህም ውስጥ የነበረው ትእዛዝ ከሰጣችሁ ራዕይ
በአጠቃላይ ቤተክርስቲያኗ መፅሀፍ ውስጥ ጋር በግልፅም ይስማማል—መዛግብቶቻ
ሲደረግ፣ መዝገቡም ቅዱስ ይሆናል፣ እና ችሁ ሁሉ በሰማይ የተመዘገቡ ናቸው።
ስነስርዓቱም ልክ በአይኖቹ እንዳያቸው፣ ፰ አሁን፣ ለዚህ ስነስርዓት መሰረት የሚ
በጆሮዎቹ እንደሰማቸው፣ እና በአጠቃ ሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ ራዕይ አማካይ
ላይ በቤተክርስቲያኗ መፅሀፍ ውስጥም እን ነት የሚገኘው የክህነት ሀ ሀይል ነው፣ በዚ
ደመዘገባቸው ይሆናል። ህም በምድር ለ የምታስሩት ሁሉ በሰማያት
፭ የእነዚህን ነገሮች ስርዓት በጣም የተ የታሰረ ይሆናል፣ እና በምድርም የፈታችሁ
ለየ ነው በማለት ታስቡ ይሆናል፤ ነገር ግን ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል። ወይም፣
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፯፥፮። ፯ ሀ ራዕ. ፳፥፲፪፤ ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ሀይል፤
፫ ሀ ቅ.መ.መ. ምስክር። ት. እና ቃ. ፻፳፯፥፮–፯። ክህነት።
፭ ሀ ፩ ጴጥ. ፬፥፮። ቅ.መ.መ. የሕይወት ለ ቅ.መ.መ. ማተም፣
ለ ቅ.መ.መ. ለሙታን መፅሐፍ። ማስተሳሰር።
ደህንነት። ለ ት. እና ቃ. ፳፩፥፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፰፥፱–፲፬ ፪፻፷፬
በሌላ ቃላት፣ የትርጉሙን ሌላ አስተያየት ፲፩ አሁን የዚህ ጉዳይ ታላቅ እና የከበረው
በመውሰድ፣ በምድር የመዘገባችሁት ሁሉ ሚስጥር፣ እና በፊታችን የተዘረጋው እጅግ
በሰማይ የተመዘገበ ይሆናል፣ እና በም የላቀው መልካም ነገር የቅዱስ ክህነት ሀይላ
ድርም የማትመዘግቡትም ሁሉ በሰማያት ትን በማግኘት ላይ የተመሰረተ ነው። እነ
አይመዘገብም፤ ሐ ለደህንነታቸው እግዚአ ዚህ ሀ ቁልፎች ለተሰጡትም ለእርሱ ስለሰው
ብሔር አለም ከመፈጠሩ በፊት ባዘጋጀው ልጆች፣ ስለሙታን እና ህያዋን ለ ደህንነት
መ 
ስርዓት መሰረት፣ ስለሙታናቸው በተ በሚመለከት ተጨባጭ እውቀትን ለማግ
ጠበቁት መዛግብቶቻቸው መሰረት እነዚ ኘት ችግር አይኖርም።
ህን ስነስርዓቶች ለራሳቸው ወይም በወኪ ፲፪ በዚህም ውስጥ ሀ ግርማ እና ለ ክብር፣
ላቸው ቢያከናውኑትም፣ ከመጻህፍቱ መሰ ሐ 
ህያውነት እና ዘለአለማዊ ህይወት አለ—
ረት፣ ሙታናችሁ እንደ ስራቸው ይፈረድ የውሀ ጥምቀት ስነስርዓት፣ በዚህም በሞት
ባቸዋል። ምሳሌነት መ መጥለቅ፣ አንዱ መሰረታዊ
፱ የተነጋገርንበት—በምድር የሚመዘገ መርህ ከሌላው ጋር እንዲስማማ፤ በውሀ
በው ወይም የሚያስረው እና በሰማይ የሚ ውስጥ መጠለቅና ከውሀው መውጣት
ያስረው ሀይል ለአንዳንዱ በጣም ደፋር የሆነ እንደ ሟች ከመቃብር በትንሳኤ በሚነሱ
ትምህርት ይመስላል። ይሁን እንጂ፣ በአ በት ምሳሌ ነው፤ ከዚህ በኋላም፣ ይህ ስነ
ለም ዘመናት ሁሉ፣ ጌታ ለማንም ሰው፣ ስርዓት የተመሰረተውም እንደ ሞት አም
ወይም ለተለያዩ ሰዎች፣ በእውነት ራዕይ ሳል የሆነው የሙታን ጥምቀት ስነስርዓትን
የክህነት ሀ ዘመንን በሚሰጥበት በማንኛ ግንኙነት ለመስራት ነው።
ውም ጊዜ ይህ ሀይል ዘወትር ይሰጣል። ፲፫ በዚህም ምክንያት፣ ሀ የማጥመቂያ
ከዚህ በኋላ፣ ለ በስልጣን፣ በጌታ ስም፣ እነ ገንዳው የተመሰረተው በመቃብር ለ አም
ዚህ ሰዎች ምንም ቢያደርጉ፣ እና በእውነት ሳል ሲሆን በዝቅተኛ ስፍራም የሚቀመጥ
እና በታማኝነት ቢያደርጉት፣ እና የእነዚህን ሆኖ፣ እና አንዱም ከሌላው ጋር ይወያይ
ትክክለኛ እና የታመኑ መዛግብትን ቢጠ ዘንድ ለህያዋንም ሆነ ለሙታን ሁሉም ነገር
ብቁ፣ በምድር ላይ እና በሰማያት ውስጥ አምሳያ እንዳለው ለማሳየት ህያዋን እንዲ
ህግ ይሆናል፣ እና በታላቁ ሐ ያህዌህ ህግጋት ሰበሰቡ የታዘዙበት ስፍራ ነው—ጳውሎስ
መሰረት ሊሰረዝም አይችልም። ይህም የታ እንዳወጀውም፣ ምድራዊው ከሰማያዊ ጋር
መነ አባባል ነው። ማን ይሰማዋል? ይስማማ ዘንድ ነው፣ ፩ ቆሮንቶስ ፲፭፥፵፮፣
፲ ደግሞም፣ አስቀድሞ ስለተፈጸመው፣ ፵፯፣ እና ፵፰፥
ማቴዎስ ፲፮፥፲፰፣ ፲፱፥ እኔም እልሀለሁ፣ ፲፬ ነገር ግን አስቀድሞ ፍጥረታዊው
አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ቀጥሎም መንፈሳዊው ነው እንጂ መን
ክርስቲያኔን እሠራለሁ፣ የሲዖል ደጆችም ፈሳዊው መጀመሪያ አይደለም። የፊተ
አያሸንፏትም። የመንግሥተ ሰማያትንም ኛው ሰው ከምድር ምድራዊ ነው፤ ሁለተ
መክፈቻዎች እሰጥሀለሁ፤ በምድር የም ኛው ሰው ከሰማይ የመጣ ጌታ ነው። ምድ
ታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፣ ራዊው እንደ ሆነ ምድራዊ የሆኑት ደግሞ
በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት እንዲሁ ናቸው፥ ሰማያዊው እንደ ሆነ ሰማ
የተፈታ ይሆናል። ያዊ የሆኑት ደግሞ እንዲሁ ናቸው። በእው
፰ ሐ ቅ.መ.መ. ለሙታን ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። መ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣
ደህንነት። ለ ቅ.መ.መ. ደህንነት። መጥመቅ—በማጥለቅ
መ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች። ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. ክብር። መጥመቅ።
፱ ሀ ቅ.መ.መ. ዘመን። ለ ቅ.መ.መ. ክብር። ፲፫ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፳፱።
ለ ቅ.መ.መ. ስልጣን። ሐ ቅ.መ.መ. የማይሞት፣ ለ ቅ.መ.መ. ምሳሌዎች።
ሐ ቅ.መ.መ. ያህዌህ። አለሟችነት።
፪፻፷፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፰፥፲፭–፲፱
ነትም የተመዘገቡት፣ የዚያንም ሙታና ምድርን በእርግማን እንዳልመታ እርሱ የአ
ችሁን በሚመለከትም ምድራዊ መዛግብት ባቶችን ልብ ወደ ልጆች፣ የልጆችንም ልብ
እንዳሉ ሁሉ፣ የሰማያዊ መዛግብትም ይኖ ወደ አባቶች ይመልሳል።
ራሉ። ስለዚህ ይህም ሀ የሚያትም እና የሚ ፲፰ ለዚህም ሀ ግልጽ የሆነ ትርጉም ለመ
ያስተሳስር ሀይል ነው፣ እና ቃሉም በአንድ ስጠት በቻልኩ ነበር፣ ነገር ግን እንዳለም
ትርጉም፣ ለ በእውቀት ሐ ቁልፍ ላይ የተመሰ አላማዬን ያሟላ ዘንድ ይህ በቂ ነው። በዚህ
ረቱ የመንግስት ቁልፎች ናቸው። ጉዳይ፣ በአባቶች እና ልጆች መካከል በአ
፲፭ አሁንም፣ ውድ ወንድሞቼ እና ንድ በተወሰነ ርዕስ ወይም በሌላ፤ አንድ
እህቶቼ፣ ሀ ደህንነታችንን በሚመለከትም፣ ወይም ሌላ የሚያስተሳስር ለ ግንኙነት ከሌለ
እነዚህ ሙታንንና ህያዋንን የሚመለከቱ ምድር በእርግማን እንደምትመታ ማወቁ
መሰረታዊ መርሆች በቀላል እንደማይታ በቂ ነው—እና እነሆ ያ ርዕስ ምንድን ነው?
ለፉ ላረጋግጥላችሁ። ደህንነታቸውም ለእኛ ይህም ለሙታን ሐ መጠመቅ ነው። ያለእ
ደህንነት አስፈላጊ እና መሰረታዊ ነው፣ ነርሱ ፍጹም ልንሆን አንችልም፤ ወይም
ጳውሎስ ስለአባቶች እንዳለው—ያለ እኛ እነርሱም ያለእኛ ፍጹማን ሊሆኑ አይች
ፍጹማን ሊሆኑ አይችሉም—ወይም እኛ ሉም። እነርሱም ይሁን እኛ በወንጌሉ ካል
ያለሙታኖቻችን ለ ፍጹም ልንሆን አንች ሞቱት በስተቀር ፍጹም ልንሆን አንች
ልም። ልም፤ አሁን መግባት በጀመረው መ የዘመን
፲፮ አሁንም፣ የሙታን ጥምቀት በሚ ፍጻሜ መግቢያ ውስጥ ሙላት እና የተፈ
መለከት፣ ሌላ የጳውሎስን ጥቅስ እሰጣች ጸመ እና ፍጹም አንድነት፣ እና ከአዳም
ኋለሁ፣ ፩ ቆሮንቶስ ፲፭፥፳፱፥ እንዲያማ ቀናት እስከ አሁን የተገለጡት የዘመናት፣
ካልሆነ፣ ስለ ሙታን የሚጠመቁ ምን ያደ ቁልፎች፣ እና ሀይላት፣ እና ክብሮች መተ
ርጋሉ? ሙታንስ ከቶ የማይነሡ ከሆነ፣ ስለ ሳሰራቸው አስፈላጊ ነውና። እና ይህም ብቻ
እነርሱ የሚጠመቁ ስለ ምንድር ነው? አይደለም፣ ነገር ግን ከዚህ ምድር ሠ መመ
፲፯ ደግሞም፣ ከዚህ ጥቅስ ጋር በተገናኘ ስረት ጀምሮ ያልተገለጡት፣ ከጥበበኞችና
አይኑን በክህነት ስልጣን ሀ ዳግም መመለስ ከአስተዋዮች ተሰውረው የነበሩት፣ እነዚያ
ላይ፣ በመጨረሻዎቹ ቀናት ላይ ለሚገለ ነገሮች ረ ለህጻናት እና ለሚጠቡት በዚህ በዘ
ጡት ክብሮች፣ እና ከሁሉም ርእሶች በላይ መን ፍጻሜ ይገለጣሉ።
የከበረው ይህ፣ እንዲሁም ለሙታን መጠ ፲፱ አሁን፣ በተቀበልነው ወንጌል ውስጥ
መቅ በዘለአለም ወንጌል ክፍል ስለሆነው ምን እንሰማለን? የደስታ ድምፅ! የምህረት
ትኩረትን ሰጥቶት ከነበረው ከነብያቱ የአ ድምፅ ከሰማይ፤ እና ከምድር ውስጥም
ንዱን ጥቅስ እሰጣችኋለሁ፤ በመጨረሻው ሀ 
የእውነትን ድምፅ፤ የምስራች ዜና ለሙ
ምዕራፍ፣ አንቀፅ ፭ እና ፮ ውስጥ ሚልክ ታን፤ ከህያውና ከሙታን የደስታ ድምፅ፤
ያስ እንዳለው፥ እነሆ፣ ታላቁና የሚያስ የታላቅ ደስታን ለ የምስራች ነው። የምስ
ፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ነቢ ራች የሚናገር፣ ሠላምን የሚያወራ፣ የመ
ዩን ለ ኤልያስን እልክላችኋለሁ። መጥቼም ልካምን ወሬ የምስራች የሚናገር፣ ስለመ
፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. ማተም፣ ፲፯ ሀ ቅ.መ.መ. የወንጌል ሐ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፳፰–
ማስተሳሰር። ዳግም መመለስ። ፴፤ ፻፳፯፥፮–፯።
ለ ጆ.ስ.ት. ሉቃ. ፲፩፥፶፫ ለ ፫ ኔፊ ፳፭፥፭–፮፤ መ ቅ.መ.መ. ዘመን።
(ተጨማሪ)። ት. እና ቃ. ፪፤ ፻፲፥፲፫–፲፮። ሠ ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፰።
ሐ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ቅ.መ.መ. ኤልያስ። ረ ማቴ. ፲፩፥፳፭፤
፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ለሙታን ፲፰ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፮–፴፱። ሉቃ. ፲፥፳፩፤
ደህንነት። ለ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች— አልማ ፴፪፥፳፫።
ለ ዕብ. ፲፩፥፵። የወኪል ስነስርዓት፤ ፲፱ ሀ መዝ. ፹፭፥፲–፲፩።
ቅ.መ.መ. ፍጹም። የትውልድ ሐረግ። ለ ሉቃ. ፪፥፲።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፰፥፳–፳፫ ፪፻፷፮
ዳን የሚያወራ፣ ፅዮንንም አምላክሽ ነግሶ ትን፣ ጥቂት በዚህ፣ ጥቂት በዚያ በመስ
አል! የሚል ሰው ሐ እግሮቹ በተራሮች ላይ ጠት፤ ወደፊት የሚመጣውን በማወጅ፣
እጅግ እንዴት ያማሩ ናቸው። እንደ ቀር ሸ 
ተስፋችንን በማረጋገጥ፣ ማፅናኛ በመስ
ሜሎስ መ ጠል፣ እንደዚህም የእግዚአብሔር ጠት፣ ሁሉም ዘመኖቻቸውን፣ መብቶቻ
እውቀት በእነርሱ ላይ ያርፋል! ቸውን፣ ቁልፎቻቸውን፣ ክብሮቻቸውን፣
፳ ደግሞም፣ ምን እንሰማለን? ሀ ከከሞራ ምስጋናዎቻቸውን፣ እና ክብሮቻቸውን፣
የደስታ ዜና! የሰማይ መልአክ ለ ሞሮኒ የነ እና የክህነት ሀይሎቻቸውን ሲያውጁ ነው!
ቢያትን ፍጻሜ—የሚገለጠውን ሐ መፅ ፳፪ ወንድሞች፣ ለዚህ ታላቅ ስራ ወደ
ሀፍ ሲያውጅ። የጌታም ድምፅ መ በፈየት፣ ፊት አንሄድምን? ወደኋላ ሳይሆን ወደፊት
በሰነካ የግዛት ክፍል ዱር ውስጥ ሶስቱ ምስ ሂዱ። በርቱ፣ ወንድሞች፤ እና ወደ ድል
ክሮች ስለመፅሐፉ ሠ እንዲመሰክሩ ሲያ ሂዱ! ልባችሁ ይደሰቱ፣ እና በጣምም ተደ
ውጅ! ረ የሚካኤል ድምፅም በሰስኳሀና ሰቱ። ምድርም በድንገት ሀ ትዘምር። ሙታ
ወንዝ ዳር ዲያብሎስን እንደ ሰ ብርሀን መል ንም ከአለም ፍጥረት በፊት ለተመደበው፣
አክ ሲቀርብ በማየት ሲመረምር! ሸ የጴጥ ለ 
ከወህኒም ሐ እንድናድናቸው ስላስቻለን
ሮስ፣ የያዕቆብ፣ እና የዮሐንስ ድምፅ በበረሀ ለንጉስ መ አማኑኤል የዘለአለማዊ ምስጋና
ውስጥ በሀርመኒ፣ ሰስኳሀና የግዛት ክፍል መዝሙርን ይናገሩ፤ እስረኞቹ በነጻ ይሄዳ
ውስጥ እና በኮልስቪል፣ ብሩም የግዛት ሉና።
ክፍል ውስጥ በሰስኳሀና ወንዝ ላይ ራሳቸ ፳፫ ሀ ተራሮችም በደስታ ይጩሁ፣ እና
ውን እንደ መንግስት እና እንደ ዘመን ፍጻሜ ሸለቆዎች ሁሉ በጎላ ድምፅ አልቅሱ፤ እና
ቀ 
ቁልፎች ያዥ በመግለፅ ሲያውጁ! እናንት ባህሮች እና ደረቅ ምድራት ሁሉ
፳፩ ደግሞም፣ በአረጋዊው ሀ አባት ዊት የዘለአለም ንጉሳችሁን አስደናቂነት ተና
መር ቤት ውስጥ በፈየት፣ ሰነካ የግዛት ገሩ! እና እናንት ወንዞች፣ እና ጅረቶች፣
ክፍል ውስጥ እና በተለያዩ ጊዜያት፣ እና እና ትንንሽ ወንዞችም በደስታም ፍሰሱ።
በተለያዩ ስፍራዎች በየኋለኛው ቀን ቅዱ የሜዳው ጫካዎች እና ዛፎች ሁሉ ጌታን
ሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ጉዞ ያመስግኑ! እና እናንት ጠንካራ ለ አለቶችም
ዎች እና ፈተናዎች ሁሉ የእግዚአብሔርን በደስታ አልቅሱ። እና ጸሀይ፣ ጨረቅ፣ እና
ድምፅ! እና ሚካኤል የመላእክት አለቃ ሐ 
የአጥቢያ ኮኮቦችም በአንድነት ዘምሩ፣
ድምፅ፤ ለ የገብርኤል፣ ሐ የሩፋኤል፣ እና እና የእግዚአብሔር ልጆች ሁሉ በደስታ
የተለያዩ መ መላዕክት፣ ከሚካኤል ወይም እልል በሉ። እና ዘለአለማዊ ፍጥረቶችም
ሠ 
ከአዳም እስከ አሁን ረ ዘመን ድረስ፣ በት ስሙን ለዘለአለም ያውጁ። ደግሞም እላ
ዕዛዝ ላይ ትዕዛዝ፣ ሰ በስርዐት ላይ ስርዐ ለሁ፣ በጆሮዎቻችን ስለክብር፣ እና ደህን
፲፱ ሐ ኢሳ. ፶፪፥፯–፲፤ ሠ ት. እና ቃ. ፲፯፥፩–፫። ሸ ቅ.መ.መ. ተስፋ።
ሞዛያ ፲፭፥፲፫–፲፰፤ ረ ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፩። ፳፪ ሀ ኢሳ. ፵፱፥፲፫።
፫ ኔፊ ፳፥፵። ቅ.መ.መ. አዳም። ለ ኢሳ. ፳፬፥፳፪፤
መ ዘዳግ. ፴፪፥፪፤ ሰ ፪ ቆሮ. ፲፩፥፲፬። ት. እና ቃ. ፸፮፥፸፪–፸፬።
ት. እና ቃ. ፻፳፩፥፵፭። ሸ ት. እና ቃ. ፳፯፥፲፪። ሐ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣
፳ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፶፩–፶፪። ቀ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ማዳን፣ ቤዛነት።
ቅ.መ.መ. የከሞራ ኮረብታ። ፳፩ ሀ ይህም ፒተር ዊትመር መ ኢሳ. ፯፥፲፬፤
ለ ቅ.መ.መ. ሞሮኒ፣ ቀዳማዊ ማለት ነው። አልማ ፭፥፶።
የሞርሞን ልጅ። ለ ቅ.መ.መ. ገብርኤል። ቅ.መ.መ. አማኑኤል።
ሐ ኢሳ. ፳፱፥፬፣ ፲፩–፲፬፤ ሐ ቅ.መ.መ. ራፋኤል። ፳፫ ሀ ኢሳ. ፵፬፥፳፫።
፪ ኔፊ ፳፯፥፮–፳፱። መ ቅ.መ.መ. መላእክት። ለ ሉቃ. ፲፱፥፵።
ቅ.መ.መ. መፅሐፈ ሞርሞን። ሠ ት. እና ቃ. ፻፯፥፶፫–፶፮። ሐ ኢዮብ ፴፰፥፯።
መ ቅ.መ.መ. ፈየት፣ ኒው ረ ቅ.መ.መ. ዘመን።
ዮርክ (ዮ.ኤስ.ኤ.)። ሰ ኢሳ. ፳፰፥፲።
፪፻፷፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፰፥፳፬–፻፳፱፥፯
ነት፣ እና መ ህያውነት፣ እና ሠ ስለዘለአለማዊ ብርም ሠ ያነጥራቸዋል። ስለዚህ፣ እንደ
ህይወት፤ ስለመንግስታት፤ አለቅነትና ስል ቤተክርስቲያንና እንደ ህዝብ እና እንደ የኋ
ጣናት የሚያውጀው ከሰማያት የምንሰማው ለኛውም ቀን ቅዱሳን የፅድቅ ለጌታ ረ መጽ
ድምጽ እንዴት የከበረ ነው! ዋዕትን እናቅርብ፤ እና በመጨረሻም በቅ
፳፬ እነሆ፣ የጌታ ታላቅ ሀ ቀን ቀርቧል፤ ዱስ ቤተመቅደሱ ውስጥ፣ ለተቀባይነት
እና ነገር ግን እርሱ እንደ አንጥረኛ እሳ ሁሉ ብቁ የሆነውን የሙታናችንን ሰ መዛግ
ትና እንደ አጣቢ ሳሙና ነውና የሚመጣ ብት የያዘውን መፅሀፍ እናቅርብ።
በትን ቀን ለ መታገሥ የሚችል ማን ነው? ፳፭ ወንድሞች፣ በዚህ ርዕስ ላይ የምላችሁ
እርሱስ በተገለጠ ጊዜ የሚቆም ማን ነው? ብዙ ነገሮች አሉኝ፤ ነገር ግን ለጊዜው አበቃ
ለእግዚአብሔር በጽድቅ ቍርባንን ያቀርቡ ለሁ፣ እና ርዕሱንም በሌላ ጊዜ እቀጥላለሁ።
ዘንድ፣ እርሱም ብርን ሐ እንደሚያነጥርና እኔ፣ እንደ ወትሮው ሁሉ፣ ትሁት አገልጋ
እንደሚያጠራ ሰው ይቀመጣል፥ መ የሌዊ ያችሁ እና የማይቀየር ባልንጀራችሁ ነኝ፣
ንም ልጆች ያጠራል፥ እንደ ወርቅና እንደ ጆሴፍ ስሚዝ።

ክፍል ፻፳፱
በየካቲት ፱፣ ፲፰፻፵፫ (እ. አ. አ. ) የአገልጋይ መላዕክት እና የመናፍስትን ትክክለኛ
ተፈጥሮን ለመለየት የሚቻልበትን ሶስት ታላላቅ ቁልፎች ለማሳወቅ ነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ የሰጣቸው መመሪያዎች።
፩–፫፣ ከሞት የተነሱ እና የመንፈስ አካላት ፬ ከእግዚአብሔር መልእክት አለኝ ብሎ
በሰማያት ውስጥ አሉ፤ ፬–፱፣ ከመጋረጃው መልእክተኛ ሲመጣ፣ እጆቻችሁን ስጡት
አልፈው የሚመጡ መልእክተኞችን ለይቶ እና ከእናንተም እጆች ጋር እንዲጨባበጥ
የማወቂያ ቁልፎች ተሰጥተዋል። ጠይቁት።
፭ መልአክ ከሆነ ይህን ያደርጋል፣ እና
፩ ሁለት አይነት ሀ የሰማይ ፍጥረታት አሉ፣ እጁንም በመዳደስ ይሰማችኋል።
እነርሱም፥ ለ ከሞት የተነሱ ሰዎች፣ የስጋ እና ፮ ፍጹም የሆነ የጻድቅ ሰው መንፈስ ከሆነ
የአጥንት አካል ያሏቸው ሐ መላዕክት— በክብሩ ይመጣል፤ ሊመጣም የሚችልበት
፪ ለምሳሌ፣ ኢየሱስ፥ በእኔ እንደምታ መንገድ ይህ ብቻ ነውና—
ዩት፥ መንፈስ ሀ ሥጋና አጥንት የለውምና ፯ ከእጆቻችሁም ጋር እንዲጨባበጥ ጠይ
እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው። ቁት፣ ነገር ግን አይንቀሳቀስም፣ ምክንያ
፫ ሁለተኛ፥ ከሞት ያልተነሱ፣ ነገር ግን ቱም ይህ ፍጹም የሆነው ሰው ይታለል ዘንድ
ያንን አይነት ክብር የሚወረሱ፣ ፍጹም ከሰማይ ስርዓት ጋር የሚቃረን ነውና፤ ነገር
የሆኑ ሀ የጻድቅ ሰዎች ለ መናፍስት። ግን መልዕክቱን ያበስራል።
፳፫ መ ቅ.መ.መ. የማይሞት፣ ምድርን ማፅዳት። ፻፳፱ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ሰማይ።
አለሟችነት። መ ዘዳግ. ፲፥፰፤ ለ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ።
ሠ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ት. እና ቃ. ፲፫፤ ፻፳፬፥፴፱። ሐ ቅ.መ.መ. መላእክት።
ህይወት። ሠ ዘካ. ፲፫፥፱። ፪ ሀ ሉቃ. ፳፬፥፴፱።
፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ረ ት. እና ቃ. ፹፬፥፴፩። ፫ ሀ ዕብ. ፲፪፥፳፫፤
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ቅ.መ.መ. በኩራት። ት. እና ቃ. ፸፮፥፷፱።
ለ ሚል. ፫፥፩–፫። ሰ ት. እና ቃ. ፻፳፯፥፱። ለ ቅ.መ.መ. መንፈስ።
ሐ ፫ ኔፊ ፳፬፥፪–፫። ቅ.መ.መ. የትውልድ
ቅ.መ.መ. ምድር— ሐረግ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፳፱፥፰–፻፴፥፱ ፪፻፷፰
፰  ዲያብሎስ በብርሀን መልአክ አምሳል
ሀ 
፱ እነዚህም ከእግዚአብሔር የመጡ አገ
ቢሆን፣ እጆቻችሁንም እንዲጨብጥ ብት ልግሎቶች እንደሆኑ ለማወቅ የምትችሉባ
ጠይቁት እጁንም ይሰጣችኋል፣ እና ምንም ቸው ሶስት ታላቅ ቁልፎች ናቸው።
ነገር አይሰማችሁም፤ በዚህም ልታውቁት
ትችላላችሁ።

ክፍል ፻፴
በሚያዝያ ፪፣ ፲፰፻፵፫ (እ. አ. አ. ) በራመስ ኢለኖይ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
የተሰጡ የመመሪያ ነገሮች።
፩–፫፣ አብና ወልድ ለሰዎች በግል ሊገ ሐ 
የታዩበት ነው፤ እና አብ እና ወልድ በሰው
ለጡ ይችላሉ፤ ፬–፯፣ መላዕክት በሰለስቲ ልብ ውስጥ መ ያድራሉ የሚለው አስተሳሰብ
ያል አለም ውስጥ ይኖራሉ፤ ፰–፱፣ ሰለ የድሮ የሀይማኖት ቡድኖች ሀሳብ ነው፣ እና
ስቲያላዊ ምድር ታላቅ ኡሪምና ቱሚም ሀሰትም ነው።
ትሆናለች፤ ፲–፲፩፣ ወደ ሰለስቲያል አለም ፬ የእግዚአብሔር ሀ ጊዜ፣ የመላዕክት
ለሚገቡት ሁሉ ነጭ ድንጋይ ተሰጥቷል፤ ጊዜ፣ የነቢያት ጊዜ፣ እና የሰው ጊዜ አቆ
፲፪–፲፯፣ የዳግም ምፅዓት ጊዜ ከነቢያት ጣጠር እንደየሚኖሩበት ፕላኔት መሰረት
ተሰውሯል፤ ፲፰–፲፱፣ በዚህ ህይወት የተ አይደለም?—የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ
ገኘው የመረዳት ችሎታ በትንሳኤ ጊዜ ፭ አዎን ብዬም እመልሳለሁ። ነገር ግን
አብሮን ይነሳል፤ ፳–፳፩፣ ሁሉም በረከ ከዚህ ምድር የሆኑ ወይም የነበሩ ካልሆኑ
ቶች ህግን በማክበር ይመጣሉ፤ ፳፪–፳፫፣ በስተቀር፣ የሚያገለግሉ ሀ መላዕክት አይ
አብና ወልድ የስጋ እና አጥንት አካል አላ ኖሩም።
ቸው። ፮ መላእክት ይህን ምድር በሚመስል ፕላ
ኔት አይኖሩም።
፩ አዳኛችን በሚገለጥበት ጊዜ እርሱ ፯ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት፣ በመ
እንዳለ ሀ እናየዋለን። እርሱም እንደ እኛው ስታወት እና ሀ እሳት ለ ባህር አለም ላይ፣
ለ 
ሰው እንደሆነም እናያለን። ሁሉም ነገሮች ጥንት፣ አሁን፣ እና ወደ
፪ እና በዚህ በመካከላችን የሚገኘው ማህ ፊት ለክብራቸው በሚገለጥበት፣ እና ይህም
በራዊ ግንኙነት፣ አሁን የማናገኘውን ነገር በጌታ ፊት በሚቀጥልበት ሁኔታ ይኖራሉ።
ግን ሀ ዘለአለማዊ ክብር ተጨምሮበት፣ በዚ ፰ እግዚአብሔር የሚኖርበት ስፍራ ታላቅ
ያም እናገኘዋለን። ሀ 
ኡሪምና ቱሚም ነው።
፫ ዮሐንስ ፲፬፥፳፫—በዚያ አንቀፅ ውስጥ ፱ ሀ ምድር፣ በተቀደሰበት እና ዘለአለ
ሀ 
የአብ እና ለ የወልድ መገለጥ፣ በተናጠል ማዊ ሁኔታ በጥራት ትሰራለች እና በው
፰ ሀ ፪ ቆሮ. ፲፩፥፲፬፤ አምላክ— አብር. ፫፥፬–፲፤ ደግሞም
፪ ኔፊ ፱፥፱። እግዚአብሔር አብ። በአብር. ቅርፅ ፪፣ ስዕል
፻፴ ፩ ሀ ፩ ዮሐ. ፫፥፪፤ ለ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ፩ን ተመልከቱ።
ሞሮኒ ፯፥፵፰። አምላክ—እግዚአብሔር ፭ ሀ ቅ.መ.መ. መላእክት።
ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ወልድ። ፯ ሀ ኢሳ. ፴፫፥፲፬።
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ሐ ት. እና ቃ. ፺፫፥፩። ለ ራዕ. ፬፥፮፤ ፲፭፥፪።
ለ ሉቃ. ፳፬፥፴፮–፵። መ ት. እና ቃ. ፻፴፥፳፪። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ኡሪም እና ቱሚም።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ፱ ሀ ት. እና ቃ. ፸፯፥፩።
ክብር። አምላክ። ቅ.መ.መ. ምድር—የምድር
፫ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣ ፬ ሀ ፪ ጴጥ. ፫፥፰፤ የመጨረሻ ሁኔታ።
፪፻፷፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፥፲–፳፫
ስጧም ለሚኖሩት እንደ ኡሪምና ቱሚም ሺህ ዘመን መጀመሪያ ይሁን ወይም ከዚህ
ትሆናለች፣ በዚህም የዝቅተኛውን መንግ በፊት የሆነ መገለጥ ወይም መሞት እንዳ
ስት፣ ወይም የታችኛው ስርዓት መንግስታ ለብኝ እና በዚህም ፊቱን የማይ እንደሆ
ትን ሁሉ በሚመለከት ነገሮች ሁሉ በእዚያ ነም ለመወሰን ባለመቻል እንደዚህም ተትቼ
ለሚኖሩበት ይገለጥላቸዋል፤ እና ይህች ነበር።
ምድርም የክርስቶስ ትሆናለች። ፲፯ የሰው ልጅ መምጫ ከዚህ ጊዜ በፊት
፲ ከዚያም በራዕይ ፪፥፲፯ ውስጥ የተጠ ቀድሞም እንደማይሆን አምናለሁ።
ቀሰው ነጭ ድንጋይም አንድ ለሚቀበለው ፲፰ በዚህ ህይወት የምናገኘው ማንኛ
ለእያንዳንዱ ሰው የመንግስት ከፍተኛውን ውም ሀ የመረዳት ችሎታ መሰረታዊ መርህ፣
ስርዓትን የሚመለከቱ ነገሮችን እንዲያው ይህም ለ ከሞት ስንነሳ አብሮን ይነሳል።
ቁባቸው የሚደረግበት ኡሪምና ቱሚም ፲፱ እና አንድ ሰው ሀ በትጋቱ እና ለ በታዛ
ይሆናል፤ ዥነቱ ከሌላው ሰው በላይ ተጨማሪ ሐ እው
፲፩ እና ወደ ሰለስቲያል መንግስት ለሚ ቀትን እና የመረዳት ችሎታን በዚህ ህይወት
መጡትም ከሚቀበሉት በስተቀር ማንም ቢያገኘ፣ በሚመጣው አለምም ውስጥ በበ
የማያውቀው አዲስ ሀ ስም የሚጻፍበት ለ ነጭ ለጠ መ የተሻለ ሁኔታ ይኖረዋል።
ድንጋይ ለእያንዳንዱ ተሰጥቷል። አዲሱ ፳ ይህ አለም ከመመስረቱ ሀ አስቀድሞ
ስምም እንደቁልፍ የሆነ ቃል ነው። ሁሉም ለ በረከቶች የሚመረኮዙበት በሰማ
፲፪ የሰው ልጅ ከመምጣቱ በፊት ብዙ ያት ውስጥ ሊሻር የማይችል የታወጀ ሐ ህግ
ደም መፋሰስን የሚያስከትሉ ሀ ችግሮች አለ—
የሚጀምሩት ለ በደቡብ ኬሮላይና እንደሆነ ፳፩ እና የትኛውንም በረከት ከእግዚአብ
በጌታ አምላክ ስም እተነብያለሁ። ሔር ስናገኝ፣ ሁሉም ነገር በተመረኮዘበት
፲፫ ይህም ምናልባት በባሪያ ጥያቄ ይነሳ ለዚያ ህግ ታዛዥ በመሆን ነው።
ይሆናል። በታህሳስ ፳፭፣ ፲፰፻፴፪ (እ.አ.አ.) ፳፪ ሀ አብ እንደ ሰው ሊዳሰስ እና ሊጨበጥ
ስለዚህ ርዕስ በቅንነት እየጸለይኩ ሳለሁ፣ የሚችል የስጋ እና አጥንት ለ አካል አለው፤
ይህን ድምፅ አወጀልኝ። ወልድም ደግሞ እንዲሁ ነው፣ ነገር ግን
፲፬ በአንድ ወቅት የሰውን ልጅ ሀ የምጻት ሐ 
መንፈስ ቅዱስ የስጋ እና አጥንት አካል
ጊዜ ለማወቅ በቅንነት ስጸልይ ነበር፣ ድም የለውም፣ ነገር ግን የመንፈስ አካል ነው።
ፅም የሚከተለውን ሲደጋግም የሰማሁት፥ ይህ ባይሆን ኖሮ፣ መንፈስ ቅዱስ በውስጣ
፲፭ ልጄ ጆሴፍ፣ ሰማንያ አምስት አመት ችን ለመኖር ባልቻለ ነበር።
እስኪሆንህ ብትኖር፣ የሰውን ልጅ ፊት ለማ ፳፫ ሰው ሀ መንፈስ ቅዱስን ሊቀበል ይች
የት ትችላለህ፤ ስለዚህ ይህ ይብቃህ፣ እናም ላል፤ እና በላዩም ሊወርድበትና አብሮትም
በዚህም ጉዳይ ከዚህ በላይ አታስቸግረኝ። ላይቆይ ይችላል።
፲፮ ይህ የተጠቀሰው ምጽአት ስለአንድ
፲፩ ሀ ኢሳ. ፷፪፥፪። ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ትጋት። የተባረከ፣ በረከት።
ለ ራዕ. ፪፥፲፯። ለ ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ሐ ት. እና ቃ. ፹፪፥፲።
፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፳፱፤ ታዛዥ፣ መታዘዝ። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣
፵፭፥፷፫። ሐ ቅ.መ.መ. እውቀት። አምላክ።
ለ ት. እና ቃ. ፹፯፥፩–፭። መ አልማ ፲፪፥፱–፲፩። ለ የሐዋ. ፲፯፥፳፱።
፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፳ ሀ ቅ.መ.መ. ቅድመ ሐ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ።
ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ምድራዊ ህይወት። ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. የመንፈስ
፲፰ ሀ ቅ.መ.መ. እውቀተኛነት፣ ለ ዘዳግ. ፲፩፥፳፮–፳፰፤ ቅዱስ ስጦታ።
እውቀተኛዎች። ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፭።
ለ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ቅ.መ.መ. መባረክ፣
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፩፥፩–፰ ፪፻፸

ክፍል ፻፴፩
በግንቦት ፲፮ እና ፲፯፣ ፲፰፻፵፫ (እ. አ. አ. ) በራመስ ኢለኖይ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ የተሰጡ መመሪያዎች።
፩–፬፣ የሰለስቲያል ጋብቻ ከፍ ባለው ፭ [ግንቦት ፲፯፣ ፲፰፻፵፫ (እ.አ.አ.)]።
ሰማይ ዘለአለማዊ ክብር ለማግኘት አስፈ በተጨማሪ እርግጠኛ ሀ የትንቢት ቃል
ላጊ ነው፤ ፭–፮፣ ሰዎች ለዘለአለም ህይ ማለት በራዕይ እና በትንቢት መንፈስ፣
ወት እንዴት እንደታተሙ ተገልጿል፤ ፯– በቅዱስ የክህነት ሀይል አማካይነት፣ ሰው
፰፣ መንፈስ ሁሉ ግዝፈት ያለው ነው። ለ 
ለዘለአለም ህይወት ሐ እንደታተመ አው
ቋል ማለት ነው።
፩ ሀ በሰለስቲያል ክብር ውስጥ ሶስት ሰማ ፮ ሰው ሀ በድንቁርና ለ ይድን ዘንድ አይ
ያት ወይም ደረጃዎች አሉ፤ ችልም።
፪ ሀ ከፍተኛውን ለማግኘት፣ ሰው ወደ ፯ ስለዚህ፣ ህልውና የሌለው ህልው ነገር
እዚህ የክህነት ስርዓት መግባት አለበት የሚባል ነገር የለም። ሀ መንፈስ ሁሉ ህል
[ይህም ለ አዲስ እና ዘለአለማዊ የጋብቻ ውና ያለው ነው፣ ነገር ግን ይህም የጠራ
ቃል ኪዳን ማለት ነው]፤ እና ንጹህ ነው፣ እና ሰውም ሊለየው የሚ
፫ እና ይህን ባያደርግ፣ ሊያገኘው አይ ችለው ለ በነጹ አይኖች ብቻ ነው፤
ችልም። ፰ እናየውም ዘንድ አይቻለንም፤ ነገር ግን
፬ ወደሌሎቹ ለመግባት ይችላል፣ ነገር ግን ሰውነቶቻችን ሲነጹ ግዝፈት ያለው እንደ
ያም የሚያደርገው መጨረሻው መንግስቱ ሆነ ሁሉ እናያለን።
ነው፤ ሀ ተጨማሪም ሊያገኝ አይችልም።

ክፍል ፻፴፪
በናቩ ኢለኖይ ውስጥ በሐምሌ ፲፪፣ ፲፱፻፵፫ (እ. አ. አ. ) የተመዘገበው፣ ስለአ
ዲስ እና ዘለአለማዊ ቃል ኪዳን፣ በተጨማሪም የጋብቻ ቃል ኪዳን ዘለአለማዊ
ነትን እና ደግሞም ከአንድ በላይ ሚስቶችን ስለማግባት መሰረታዊ መርሆ በሚ
መለከት በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል የተሰጠ ራዕይ። ምንም እንኳን ይህ ራዕይ
በ፲፰፻፵፫ (እ. አ. አ. ) የተመዘገበ ቢሆንም፣ ከዚህ ራዕይ ጋር የተገናኙ አንዳንድ
መርሆች ለነቢዩ ከ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) መጀመሪያ ጀምሮ ታውቀው ነበር። አስተ
ዳደሪያዊ አዋጅ ፩ን ተመልከቱ።
፩–፮፣ ዘለአለማዊ ክብር የሚገኘው በአ ፲፬፣ የዚህ ቃል ኪዳን ምልክት እና ቅድመ
ዲስ እና ዘለአለማዊ ቃል ኪዳን ነው፤ ፯– ሁኔታዎች ተሰጥተዋል፤ ፲፭–፳፣ ሰለስቲ
፻፴፩ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፸፮፥፸። ቃል ኪዳን። ቅ.መ.መ. ማተም፣
ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ፬ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፲፮–፲፯። ማስተሳሰር።
ክብር። ፭ ሀ ፪ ጴጥ. ፩፥፲፱። ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፯፥፺፱–፻።
፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፭–፳፩። ቅ.መ.መ. መጠራት ለ ቅ.መ.መ. ደህንነት።
ቅ.መ.መ. ከፍተኛነት። እና መመረጥ። ፯ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ።
ለ ቅ.መ.መ. ጋብቻ፣ ለ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ህይወት። ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፲፪፤
መጋባት—አዲስ እና ሐ ት. እና ቃ. ፷፰፥፲፪፤ ፺፯፥፲፮፤
ዘለአለማዊ የጋብቻ ፹፰፥፬። ሙሴ ፩፥፲፩።
፪፻፸፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፪፥፩–፰
ያል ጋብቻ እና የቤተሰብ ስብስብ ቀጣይ ኪዳን ካልኖራችሁበት፣ ከዚያ ለ የተኮነ
ነት ሰዎች አማልክት እንዲሆኑ ያስችላቸ ናችሁ ናችሁ፣ ማንም ይህን ቃል ኪዳን
ዋል፤ ፳፩–፳፭፣ ቀጭኑ እና ጠባቡ መን ሐ 
ሊቃወምና እና ወደ ክብሬ ይገባ ዘንድ
ገድ ወደዘለአለም ህይወት ይመራል፤ ፳፮– አይችልምና።
፳፯፣ መንፈስ ቅዱስን መስደብ በሚመለ ፭ ከእጄ በረከት የሚያገኙም ለዚያ ሀ በረ
ከት ህግ ተሰጠ፤ ፳፰–፴፱፣ የዘለአለማዊ ከት የተመደበውን ለ ህግና አለም ከመመስ
እድገት እና ዘለአለማዊ ክብር ቃል ኪዳን ረቷም በፊት በስራ ላይ የዋሉትን ቅድመ
ለሁሉም ዘመን ነቢያት እና ቅዱሳን ተደ ሁኔታ ሊኖሩባቸው ያስፈልጋቸዋልና።
ርገዋል፤ ፵–፵፯፣ ጆሴፍ ስሚዝ በምድር ፮ እና ሀ አዲስ እና ዘለአለማዊ ቃል ኪዳንን
ላይ እና በሰማይ ውስጥ ለማሰር እና ለማ በሚመለከት፣ በስራ ላይ የዋለው ለ ለክብሬ
ተም ሀይል ተሰጠው፤ ፵፰–፶፣ ጌታ በእ ሙላት ነበር፤ እና ይህን ሙላት የሚቀበል
ርሱ ላይ ዘለአለማዊ ክብር አተመበት፤ በህጉ ይኑር እና መኖርም አለበት፣ ወይም
፶፩–፶፯፣ ኤማ ስሚዝ ታማኝ እና እው ይኮነናል፣ ይላል ጌታ አምላክ።
ነተኛ እንድትሆን ተመከረች፤ ፶፰–፷፮፣ ፯ እና እውነት እላችኋለሁ፣ የዚህ ህግ
ከአንድ በላይ የሆኑ ሚስቶችን ስለማግባት ቅድመ ሀ ሁኔታዎች እነዚህ ናቸው፥ በተቀ
የሚመሩ ህግጋት ተሰጥተዋል። ባው፣ ለጊዜ እና ለዘለአለም፣ በዚህ ምድር
ይህን ሀይል እንዲይዝ በመደብኩት (እና
፩ በእውነትም ለአንተ አገልጋዬ ጆሴፍ አገልጋዬ ጆሴፍን ይህን ሀይል በመጨረሻ
ስሚዝ ጌታ እንዲህ ይላል፣ እኔ ጌታ አገል ቀናት እንዲይዝ መድቤአለሁ እና የዚህ
ጋዮቼን አብርሐምን፣ ይስሀቅን፣ እና ያዕ ክህነት ሀይል እና ለ ቁልፎች ይሰጠው ዘንድ
ቆብን፣ ደግሞም ሙሴን፣ ዳዊትን፣ እና የተገባ ከአንድ በላይ የለም) በእኔ በተቀባው
ሰለሞንን ብዙ ሀ ሚስቶችና ዕቁባቶች የነበሯ በኩል ሐ በራዕይ እና በትዕዛዝ እና ከሁሉም
ቸውን መሰረታዊ መርሆች እና ትምህርቶ በላይ በሆነ መ የቅዱስ ተስፋ መንፈስ ያል
ችን በሚመለከት እንዴት ከጥፋት ነጻ እን ተሰሩ፣ ያልገቡና ሠ ያልታተሙ ቃል ኪዳ
ዳደረኳቸው እንዲገባህ እና ለማወቅ ከእጄ ናት፣ ስምምነቶች፣ የተፈረመባቸው መረ
እንደጠየከኝ— ጃዎች፣ ግዴታዎች፣ ረ መሀላዎች፣ ስዕለ
፪ እነሆ፣ እና አስተውል፣ እኔ ጌታ አምላ ቶች፣ ግንኙነቶች፣ ተባባሪነቶች፣ ወይም
ክህ ነኝ፣ እና ይህን ጉዳይ በሚነካም መል የሚጠበቅባቸው፣ በሙታን ትንሳኤ እና
ስን እሰጥሀልሁ። በኋላም ሁሉም ፍቱንነት፣ መልካምነት፣
፫ ስለዚህ፣ ልሰጥህ ያሉትን መመሪያዎች ወይም ሀይል አይኖራቸውም፤ ለዚህም
ለመቀበል እና ለማክበር ልብህን ሀ አዘጋጅ፤ ውጤት ያልተገቡ ስምምነቶች ሰዎች በሞቱ
ይህ ህግ ለተገለጠላቸው ሁሉ ይህን ማክበር ጊዜ መጨረሻው ይሆናል።
አለባቸውና። ፰ እነሆ፣ ቤቴ የስርዓት ቤት ነው፣ ይላል
፬ እነሆ፣ አዲስ እና ዘለአለማዊ ሀ ቃል ጌታ አምላክ፣ እና የግራ መግባት ቤት አይ
ኪዳን ገልጬላችኋለሁና፤ እና ይህን ቃል ደለም።
፻፴፪ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፴፬፣ ሐ ት. እና ቃ. ፻፴፩፥፩–፬። ፯ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፴፰–፴፱።
፴፯–፴፱። ፭ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፥፳–፳፩። ለ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች።
ቅ.መ.መ. ጋብቻ፣ ለ ቅ.መ.መ. ህግ። ሐ ቅ.መ.መ. ራዕይ።
መጋባት—ከአንድ ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፷፮፥፪። መ ቅ.መ.መ. ቅዱስ
ሚስት በላይ ማግባት። ቅ.መ.መ. አዲስ እና የተስፋ መንፈስ።
፫ ሀ ት. እና ቃ. ፳፱፥፰፤ የዘለአለም ቃል ኪዳን። ሠ ቅ.መ.መ. ማተም፣
፶፰፥፮፤ ፸፰፥፯። ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፸፣ ፺፪–፺፮። ማስተሳሰር።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን። ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ረ ቅ.መ.መ. መሀላ።
ለ ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ክብር።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፪፥፱–፲፱ ፪፻፸፪
፱ በስሜ ያልተደረጉትን መስዋዕቶችን ሀ 
ብርን በዘለአለም እድገት ከሁሉ ይልቅ ብቁ
እቀበላለሁን? ይላል ጌታ። ለሆኑት ረጂ አገልጋዮች ናቸው።
፲ ወይም ሀ ያልመደብኩትን ከእጆቻችሁ ፲፯ እነዚህ መላእክት በህጋቴ አልኖሩ
እቀበላለሁን? ምና፤ ስለዚህ፣ ሊያድጉ አይችሉም፣ ነገር
፲፩ እና እንዲሁም እኔ እና አባቴ ለእናንተ ግን ተለያይተው እና በብቸኝነት፣ ከፍ ሳይ
ከዚህ አለም በፊት ሀ እንደሾምነው፣ በህግ ደረጉ፣ በዳኑበት ሁኔታ ዘለአለማዊ ክብር
ካልሆነ በስተቀር፣ ይላል ጌታ፣ እመድብ ሳይኖራቸው ይቆያሉ፤ እና ከዚያም ጊዜ
ላችኋለሁን? ጀምሮ አማልክት አይደሉም፣ ነገር ግን ለዘ
፲፪ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ፤ እና ይህን ለአለም የእግዚአብሔር መላእክት ናቸው።
ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ—በእኔ እና ህጌ በሆ ፲፰ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ሰው
ነው በቃሌ በቀር ወደ አብ ሀ የሚመጣ የለም፣ ሚስት ቢያገባ፣ እና ለጊዜ እና ለዘለአለም
ይላል ጌታ። ቃል ኪዳን ቢያደርግ፣ ያም ቃል ኪዳን
፲፫ እና በአለም ያለው ሁሉም ነገር፣ በሰ በእኔ ወይም ህጌ በሆነው በቃሌ ባይጸና እና
ዎችም፣ ዙፋናት ወይም በጌትነት ወይም ለዚህ ሀይል በቀባሁት እና በመደብኩት
በአለቅነት ወይም በሥልጣናት ስም ባላቸው በኩል በቅዱስ የተስፋ መንፈስ ያልታተመ
ነገሮች የተመደበ ቢሆንም፣ ምንም ቢሆኑ፣ ቢሆን፣ ከዚያም ከዚህ አለም ሲለዩ ጋብ
በእኔ ወይም በቃሌ ካልሆኑ ይጣላሉ፣ ይላል ቻቸው ተቀባይነት ወይም ሀይል የለውም፣
ጌታ፣ እና ሰዎች ከሞቱም በኋላ፣ ወይም ምክንያቱም በእኔ ወይም በቃሌ አልተሳ
በትንሳኤ ወይም በኋላም እንዲሁ ሀ አይቀ ሰሩምና፣ ይላል ጌታ፤ ከአለም ሲለዩም
ሩም፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ። በዚያም ተቀባይነት አያገኝም ምክንያቱም
፲፬ የሚቀሩትም ማናቸውም ነገሮች በእኔ በዚያ ሊያልፏቸው የማይችሉ መላእክት
ናቸው፤ እና በእኔ ያልሆኑትም ማናቸውም እና አማልክት ተመድበዋልና፤ ስለዚህ
ነገሮች ይናወጣሉ እናም ይደመሰሳሉ። ክብሬን መውረስ አይችሉም፤ ቤቴ የስር
፲፭ ስለዚህ፣ ሰው በአለም ውስጥ ሚስት ዓት ቤት ነውና፣ ይላል ጌታ አምላክ።
ሀ 
ቢያገባ፣ እና በእኔ ወይም በቃሌ ባያገ ፲፱ ደግሞም፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ህጌ
ባት፣ እና በአለም እስካለም ድረስ ከእርሷ በሆነው በቃሌ እንዲሁም ሀ በአዲስ እና ዘለ
ጋር እና እርሷም ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳን አለማዊ ቃል ኪዳን ሰው ሚስትን ቢያ
ቢገቡ፣ ሲሞቱና ከአለም ሲለዩ ቃል ኪዳ ገባ፣ እና ይህም በተቀባው፣ የዚህን ሀይል
ናቸውና ጋብቻቸው ሀይል አይኖራቸውም፤ እና የዚህን ክህነት ለ ቁልፎች በመደብኩ
ስለዚህ፣ ከአለም ሲለዩ በምንም ህግ አይ ለት አማካይነት፣ በቅዱስ ሐ የተስፋ መን
ታሰሩም። ፈስ መ ይታተማል፤ እናም ለእነርሱም እን
፲፮ ስለዚህ፣ ከአለም ሲለዩ ሀ አያገቡም ዲህ ይባላል—እናንተ በመጀመሪያው ትን
ወይም አይጋቡምም፤ ነገር ግን በሰማይ ሳኤ ትመጣላችሁ፤ እና ከመጀመሪያው ትን
ውስጥ እንደ ለ መላእክት ይመደባሉ፣ እነ ሳኤ በኋላም ቢሆን፣ በሚቀጥለው ትንሳኤ፤
ዚህም መላእክት ከዚህም በላይ፣ እና በክ እና ሠ ዙፋናት፣ መንግስታት፣ ጌትነቶች፣
፱ ሀ ሞሮኒ ፯፥፭–፮። ማር. ፲፪፥፲፰–፳፭፤ ፹፰፥፫–፬።
ቅ.መ.መ. መስዋዕት። ሉቃ. ፳፥፳፯–፴፮። መ ቅ.መ.መ. ማተም፣
፲ ሀ ዘሌዋ. ፳፪፥፳–፳፭፤ ለ ቅ.መ.መ. መላእክት። ማስተሳሰር።
ሙሴ ፭፥፲፱–፳፫። ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ጋብቻ፣ ሠ ዘፀአ. ፲፱፥፭–፮፤
፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፭። መጋባት—አዲስ እና ራዕ. ፭፥፲፤ ፳፥፮፤
፲፪ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፮። ዘለአለማዊ የጋብቻ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፮፤
፲፫ ሀ ፫ ኔፊ ፳፯፥፲–፲፩። ቃል ኪዳን። ፸፰፥፲፭፣ ፲፰።
፲፭ ሀ ቅ.መ.መ. ጋብቻ፣ መጋባት። ለ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች።
፲፮ ሀ ማቴ. ፳፪፥፳፫–፴፫፤ ሐ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶፪–፶፫፤
፪፻፸፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፪፥፳–፳፯
እና ሀይላት፣ አለቅነት፣ ሁሉንም ከፍታና ፳፫ ነገር ግን በዚህ አለም ብትቀበሉኝ፣
ዝቅታን ይወርሳሉ—ከዚያም በበጉ ረ የህይ ከዚያም ታውቁኛላችሁ፣ እና ዘለአለማዊ
ወት መፅሀፍ ውስጥ ንጹህ ደም የማይፈስበት ክብራችሁንም ትቀበላላችሁ፤ እኔ ሀ ባለሁ
ግድያን እንደማይፈፅም ይጻፋል፣ እና በቃል በት እናንተም ደግሞ ትሆናላችሁ።
ኪዳኔ ብትኖሩ፣ እና ንጹህ ደም የሚያፈስ ፳፬ እውነተኛ እና የጥበብ አምላክ ብቻ
በትን ግድያ ባትፈጸሙ፣ በጊዜ እና በዘለ የሆነውንና ሀ የላከውንም ኢየሱስ ክርስቶ
አለም ሁሉ አገልጋዬ በእነርሱ ላይ የሚኖ ስን ያውቁ ዘንድ ይህች ለ የዘለአለም ሕይ
ረው ማንኛውም ነገሮች ሁሉ ይደረጉላቸ ወት ናት። እኔም እርሱ ነኝ። ስለዚህ ህጌን
ዋል፤ እና ከዚህ አለም ሲለዩም ሙሉ ሀይል ትቀበላላችሁ።
ያለው ይሆናል፤ እና በዚያ በተቀመጡት ፳፭ ወደ ሀ ሞት የሚመራው ደጅ ለ ሰፊ፣
በመላእክት እና አማልክት አልፈው፣ በራ እናም መንገዱም የሰፋ ነውና፤ ወደ እር
ሳቸው ላይ እንደታተሙት በሁሉም ነገሮች ሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፣ ምክንያ
ወደ ሰ ዘለአለማዊ ክብር እና ወደ ክብራቸው ቱም ሐ አይቀበሉኝም ወይም በህጌም አይ
ይሄዳሉ፣ ይህም ክብር ለዘለአለም የሙላት ኖሩምና።
እና ለዘራቸውም ቀጣይነት ያለው ይሆናል። ፳፮ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣
፳ ከዚያም እነርሱም አማልክት ይሆናሉ፣ ሰው በቃሌ መሰረት ሚስት ቢያገባ፣ እና
ምክንያቱም መጨረሻ የላቸውምና፤ ስለ እኔም በመደብኩት መሰረት ሀ በቅዱስ የተ
ሚቀጥሉም፣ በዚህም ከዘለአለም ወደዘለ ስፋ መንፈስ ቢታተሙ፣ እና እርሱ ወይም
አለም የሚኖሩ ይሆናሉ፤ ከዚያም ሁሉም እርሷ በአዲስ እና ዘለአለማዊ ቃል ኪዳን
ነገሮች ለእነርሱ ተገዢ ስለሚሆኑ፣ ከሁሉም ላይ ምንም ኃጢአት ወይም መተላለፍ እና
በላይ ይሆናሉ። ከዚያም ሀ ሁሉም ሀይል ስለ ሁሉንም አይነት መተላለፍ ባያደርጉ እና
ሚኖራቸው፣ ለ አማልክት ይሆናሉ፣ እና ንጹህንም ደም ለማፍሰስ ለ ባይገድሉ፣ በመ
መላእክትም ተገዢ ይሆኑላቸዋል። ጀመሪያው ትንሳኤ ይመጣሉ፣ እና ወደ ዘለ
፳፩ እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ሀ በህጌ አለማዊ ክብራቸውም ይገባሉ፤ ነገር ግን
ካልኖራችሁ በስተቀር ይህን ክብር አታገ በስጋቸው የወደቁ ይሆናሉ፣ እና እስከ
ኙም። ቤዛም ቀን ሐ በሰይጣን እንዲጎሰሙ መ ይሰ
፳፪ ወደ ዘለአለማዊ ክብር እና ወደ ቀጣይ ጣሉ፣ ይላል ጌታ።
ሀ 
ህይወት መቀጠል የሚወስደው ደጅ ለ የጠ ፳፯ መንፈስ ቅዱስን ሀ መሳደብ ግን በዚህ
በበ፣ ሐ መንገዱም የቀጠነ ነውና፣ የሚያገ ዓለም ቢሆን ወይም በሚመጣው ለ ስርየት
ኙትም ጥቂቶች ናቸው፣ በዚህ አለም ስላ የለውም፣ በዚያም አዲስ እና ዘለአለማዊ
ልተቀበላችሁኝ አታውቁኝም። ቃል ኪዳኔን ከተቀበላችሁ በኋላ ንጹ
፲፱ ረ ቅ.መ.መ. የሕይወት ፳፪ ሀ ማቴ. ፯፥፲፫–፲፬፣ ፳፫፤ ፫ ኔፊ ፲፬፥፲፫–፲፭።
መፅሐፍ። ፪ ኔፊ ፱፥፵፩፤ ፴፩፥፲፯–፳፩። ሐ ዮሐ. ፭፥፵፫።
ሰ ቅ.መ.መ. ከፍተኛነት። ለ ሉቃ. ፲፫፥፳፬፤ ፳፮ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱስ
፳ ሀ ት. እና ቃ. ፶፥፳፮–፳፱፤ ፪ ኔፊ ፴፫፥፱፤ የተስፋ መንፈስ።
፸፮፥፺፬–፺፭፤ ሔለ. ፫፥፳፱–፴። ለ አልማ ፴፱፥፭–፮።
፹፬፥፴፭–፴፱። ሐ ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፴–፴፩። ሐ ቅ.መ.መ. ዲያብሎስ።
ለ ማቴ. ፳፭፥፳፩፤ ፳፫ ሀ ዮሐ. ፲፬፥፪–፫። መ ት. እና ቃ. ፹፪፥፳፩፤
ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፪–፲፫፤ ፳፬ ሀ ዮሐ. ፫፥፲፮–፲፯፤ ፻፬፥፱–፲።
፻፴፪፥፴፯። ት. እና ቃ. ፵፱፥፭። ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. መስደብ፤
ቅ.መ.መ. ሰው፣ ለ ዮሐ. ፲፯፥፫። ይቅርታ የሌለው ኃጢያት።
ሰዎች—የሰው እንደ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ለ ማቴ. ፲፪፥፴፩–፴፪፤
እግዚአብሔር አይነት ህይወት። ዕብ. ፮፥፬–፮፤
ለመሆን ያለው ችሎታ። ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ሞት። ት. እና ቃ. ፸፮፥፴፩–፴፭።
፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ህግ። ለ ማቴ. ፯፥፲፫–፲፬፤ ቅ.መ.መ. የጥፋት ልጆች።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፪፥፳፰–፴፰ ፪፻፸፬
ህን ደም በማፍሰስ የምትገድሉበት፣ እና የተገባውን የአባቴን ቃል ኪዳን አትቀበ
በሞቴም የምትስማሙበት ነው፤ እና በዚህ ልም።
ህግ የማይኖር ማንም ወደ ክብሬ ሊገባ አይ ፴፬ እግዚአብሔር አብርሐምን ሀ አዘዘው
ችልም፣ ነገር ግን ሐ ይኮነናል፣ ይላል ጌታ። እና ለ ሳራ ለአብርሐም ሐ አጋርን ሚስት ትሆ
፳፰ እኔ ጌታ አምላክህ ነኝ፣ እና ለአን ነው ዘንድ ሰጠችው። እና ይህን ለምን አደ
ተም ከአለም ፍጥረት በፊት በእኔ እና በአ ረገች? ምክንያቱም ይህም ህግ ነበር፤ እና
ባቴ እንደተመደበ፣ የቅዱስ ክህነቴን ህግ ከአጋርም ብዙ ህዝብ ወጣ። ስለዚህ ይህም፣
እሰጥሀለሁ። ከሌሎች ነገሮች ጋር፣ ቃል ኪዳኖችን ያሟላ
፳፱ ሀ አብርሐም በራዕይ እና ትእዛዝ፣ ነበር።
በቃሌ የተቀበለውን ሁሉንም ነገሮች ተቀ ፴፭ ስለዚህ አብርሐም በኩነኔ ላይ ነበር?
በለ፣ እና ወደ ዘለአለማዊ ክብሩም ገብቷል እውነት እላችኋለሁ፣ አልነበረም፤ እኔ ጌታ
እና በዙፋኑም ተቀምጧል ይላል ጌታ። ይህን ሀ አዝዤአለሁና።
፴ አብርሐም ስለዘሩ እና ስለወገብም ፴፮ አብርሐም ልጁን ሀ ይስሀቅን ለመስ
ፍሬው በሚመለከት ሀ ቃል ኪዳንን ተቀ ዋዕት እንዲያቀርብ ለ ታዝዞ ነበር፤ ይሁን
በለ—ከእርሱም ለ ወገብ፣ በስምም ከአገ እንጂ፣ ሐ አትግደል ተብሎ ተፅፎ ነበር።
ልጋዬ ዮሴፍ የመጣህ ነህ—እነዚህም በአ አብርሐም ግን እምቢ አላለም፣ እና ይህም
ለም ውስጥ እስከሚገኑ ድረስ ይቀጥላሉ፤ መ 
እንደፅድቅ ተቆጠረለት።
እና አብርሐምን እና ዘሩን በሚመለከት፣ ፴፯ አብርሐም ሀ እቁባቶችን ተቀበለ፣ እና
ከአለም ውጪም ይቀጥላሉ፤ በአለም ውስጥ እነርሱም ልጆችን ወለዱለት፤ እና ይህም
እና ከአለም ውጪም እንደ ሐ ከዋክብት በዝ ለእርሱ እንደፅድቅ ተቆጥሮለታል፣ ምክን
ተውም ይቀጥላሉ፤ ወይም፣ በባህር ዳር ያቱም ለእርሱ ተሰጥተዋልና፣ እና በህጌም
ያለን አሸዋ ብትቆጥርም እነርሱን ልትቆ ኖሯል፤ ይስሀቅ እና ለ ያዕቆብም ከታዘዟ
ጥራቸው አትችልም። ቸው ነገሮች በስተቀር ምንም ሌላ ነገርን
፴፩ ይህም ቃል ኪዳን ያንተም ነው፣ አላደረጉም፤ እና ከታዘዙትም ነገር ውጪ
ምክንያቱም አንተ ሀ ከአብርሐም ነህና፣ ምንም ሌላ ነገርን ስላላደረጉ፣ በቃል ኪዳ
እና ቃል ኪዳኑም ለአብርሐም ተሰርቶ ነበ ኖች መሰረት ሐ ወደ ዘለአለማዊ ክብራቸው
ርና፤ እና በዚህ ህግም የአባቴ ስራ ይቀጥል ገብተዋል፣ እና በዙፋናትም ተቀምጠዋል፣
ዘንድ፣ በዚህም እራሱን ያከብር ዘንድ ነው። እና መላእክት ሳይሆኑ አማልክት ናቸው።
፴፪ ስለዚህ ሂድ እና የአብርሐምን ሀ ስራ ፴፰ ሀ ዳዊትም ለ ብዙ ሚስቶች እና እቁባ
ዎች አድርግ፤ ወደህጌም ግባ እናም ትድ ቶችን ተቀበለ፣ እና ከፍጥረት መጀመሪያ
ናለህ። እስከዚህ ጊዜ ድረስ አገልጋዮቼም ሰለሞን
፴፫ ነገር ግን ወደ ህጌ ባትገባ ለአብርሐም እና ሙሴ፣ እና ብዙ ሌሎች አገልጋዮቼም
፳፯ ሐ ቅ.መ.መ. ኩነኔ። ለ ቅ.መ.መ. ሳራ። ቅ.መ.መ. ያዕቆብ፣
፳፱ ሀ ቅ.መ.መ. አብርሐም። ሐ ዘፍጥ. ፳፭፥፲፪–፲፰። የይስሐቅ ልጅ።
፴ ሀ ዘፍጥ. ፲፪፥፩–፫፤ ፲፫፥፲፮። ቅ.መ.መ. አጋር። ሐ ቅ.መ.መ. ሰው፣ ሰዎች—
ቅ.መ.መ. አብርሐም— ፴፭ ሀ ያዕቆ. ፪፥፳፬–፴። የሰው እንደ እግዚአብሔር
የአብርሐም ዘር፤ ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. ይስሐቅ። አይነት ለመሆን ያለው
የአብርሐም ቃል ኪዳን። ለ ዘፍጥ. ፳፪፥፪–፲፪። ችሎታ፤
ለ ፪ ኔፊ ፫፥፮–፲፮። ሐ ዘፀአ. ፳፥፲፫። ከፍተኛነት።
ሐ ዘፍጥ. ፲፭፥፭፤ ፳፪፥፲፯። መ ያዕቆ. ፬፥፭። ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. ዳዊት።
፴፩ ሀ ት. እና ቃ. ፹፮፥፰– ቅ.መ.መ. ጻድቅ፣ ጽድቅ። ለ ፩ ሳሙ. ፳፭፥፵፪–፵፫፤
፲፩፤ ፻፲፥፲፪። ፴፯ ሀ ይህም ሌሎች ሚስቶች ማለት ፪ ሳሙ. ፭፥፲፫፤
፴፪ ሀ ዮሐ. ፰፥፴፱፤ ነው። ዘፍጥ. ፳፭፥፭–፮። ፩ ነገሥ. ፲፩፥፩–፫።
አልማ ፭፥፳፪–፳፬። ለ ዘፍጥ. ፴፥፩–፬፤
፴፬ ሀ ዘፍጥ. ፲፮፥፩–፫። ት. እና ቃ. ፻፴፫፥፶፭።
፪፻፸፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፪፥፴፱–፵፱
ደግመው ተቀበሉ፤ እና ከእኔም ዘንድ ካል ጆሴፍ ብትገልጥልህ፣ ከዚያም በቅዱስ ክህ
ተቀበሏቸው ነገሮች በስተቀር፣ በምንም ነት ስልጣን ሀይል መሰረት እርሷን ለመው
ኃጢአትን አልሰሩም። ሰድ እና ላላመነዘረው፣ ነገር ግን ሀ ታማኝ
፴፱ የዳዊት ሚስቶች እና እቁባቶች በአ ለሆነው ትሰጥ ዘንድ ሀይል አለህ፤ እርሱ
ገልጋዬ በናታን እጅ እጅ እና የዚህ ሀይል በብዙዎች ላይ ገዢ ይሆናልና።
ሀ 
ቁልፍ በተሰጣቸው በሌሎች ነቢያት እጅ ፵፭ የክህነትን ሀ ቁልፎችና ሀይል በላይህ
አማካይነት ለእርሱ ለ የተሰጡት ከእኔ ዘንድ አድርጌአለሁ፤ በዚህም ሁሉንም ነገሮች
ነበር፤ እና ሐ ከኦርዮ እና ሚስቱ ጉዳይ በስተ ለ 
ዳግም እመልሳለሁ፤ በጊዜውም ሁሉንም
ቀር በእነዚህ ነገሮች በእኔ ላይ ምንም ኃጢ ነገሮች አሳውቅሀለሁ።
አት አልሰራም፤ ስለዚህ ከዘለአለማዊ ክብ ፵፮ እና እውነት፣ እውነት እልሀለሁ፣
ሩም ወድቋል፣ እና የድርሻውንም ተቀብ በምድር ሀ የምታትመው ሁሉ በሰማይ ይታ
ሏል፤ እና እነዚህንም ከዚህ አለም ውጪ ተማል፤ እና በስሜ እና በቃሌ በምድር የም
አይወርሳቸውም፣ ለሌላ መ ሰጥቻቸዋለሁና፣ ታሰረው ሁሉ በሰማያት ለዘለአለም ይታሰ
ይላል ጌታ። ራል፣ ይላል ጌታ፤ በምድር ላይ ለ የምትሰ
፵ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ፣ እና ለአንተ ርዘው ኃጢአት ሁሉ በሰማይ ለዘለአለም
ኣገልጋዬ ጆሴፍ ስሚዝ ሁሉንም ነገሮች ይሰረዛል፤ እና በምድር ላይ የምትይዘው
ሀ 
ዳግም ትመልስ ዘንድ ሀላፊነት ሰጥቼሀ ኃጢአት ሁሉ በሰማይ ለዘለአለም ይያዛል።
ለሁ። ያሻህንን ጠይቅ፣ እና በቃሌም መሰ ፵፯ ደግሜም፣ እውነት እላለሁ፣ የምትባ
ረት ይሰጥሀል። ርከውን ማንኛውንም እባርካለሁ፣ እና የም
፵፩ እና ስለ ማመንዘር ስለጠየቅህ፣ እው ትረግመውን ማንኛውንም ሀ እረግማለሁ፣
ነት፣ እውነት እልሀለሁ፣ ሰው በአዲስ እና ይላል ጌታ፤ እኔ ጌታ አምላክህ ነኝና።
ዘለአለማዊ ቃል ኪዳን ሚስትን ቢቀበል፣ ፵፰ ደግሞም፣ አገልጋዬ ጆሴ እውነት
እና እርሷም በቅዱስ ቅባት ካልመደብኩላት እልሀለሁ፣ በምድር የምትሰጠው ማንኛ
ከሌላ ሰው ጋር ብትገኝ፣ አመንዝራለች፣ ውም ነገር፣ እና ለማንም በቃሌ እና በህጌ
እና ትጠፋለች። መሰረት ማንንም በምድር ላይ ምንም
፵፪ በአዲስ እና ዘለአለማዊ ቃል ኪዳን ብትሰጥ፣ ይህንም በእርግማን ሳይሆን በበ
ውስጥ ካልሆነች፣ እና ከሌላ ሰውም ጋር ረከት በሀይሌ እጎበኘዋለሁ፣ ይላል ጌታ፣
ብትሆን፣ ሀ አመንዝራለች። እና በምድር እና በሰማይ ያለኩነኔ ይሆናል።
፵፫ እና ባሏ ከሌላ ሴት ጋር ቢሆን፣ እና ፵፱ እኔ ጌታ አምላክህ ነኝ፣ እና እስከ
ሀ 
በመሀላም ላይ ቢሆን፣ መሀላውን ሰብሯል አለም ሀ መጨረሻ ድረስ እና ለዘለአለም
እና አመንዝሯል። ሁሉ ከአንተ ጋር እሆናለሁና፤ በእውነትም
፵፬ እና እርሷ ካላመነዘረች፣ ነገር ግን ለ 
ዘለአለማዊ ክብርህን ሐ አትምብሀለሁ፣ እና
ንጹህ ብትሆንና መሀላዋን ባትሰብር፣ እና በአባቴ መንግስት ውስጥ መ ከአባትህ አብር
ብታውቅም፣ እና እኔም ለአንተ ለአገልጋዬ ሐም ጋር ዙፋንን አዘጋጅልሀለሁና።
፴፱ ሀ ፪ ሳሙ. ፲፪፥፯–፰። ፵፫ ሀ ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን፤ ለ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት።
ለ ፪ ሳሙ. ፲፩፥፬፣ ፳፯፤ ፲፪፥፱፤ ጋብቻ፣ መጋባት። ፵፯ ሀ ዘፍጥ. ፲፪፥፩–፫፤
፩ ነገሥ. ፲፭፥፭። ፵፬ ሀ ቅ.መ.መ. ንጹህነት። ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፺፫።
ቅ.መ.መ. ማመንዘር፤ ግድያ። ፵፭ ሀ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ፵፱ ሀ ማቴ. ፳፰፥፳።
ሐ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች። ለ የሐዋ. ፫፥፳፩፤ ለ ት. እና ቃ. ፭፥፳፪።
መ ኤር. ፰፥፲። ት. እና ቃ. ፹፮፥፲። ቅ.መ.መ. መጠራት
፵ ሀ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፫። ቅ.መ.መ. የወንጌል እና መመረጥ።
ቅ.መ.መ. የወንጌል ዳግም መመለስ። ሐ ት. እና ቃ. ፷፰፥፲፪።
ዳግም መመለስ። ፵፮ ሀ ቅ.መ.መ. ማተም፣ መ ዘፍጥ. ፲፯፥፩–፰፤
፵፪ ሀ ት. እና ቃ. ፵፪፥፳፪–፳፮። ማስተሳሰር። ፪ ኔፊ ፰፥፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፪፥፶–፷፩ ፪፻፸፮
፶ እነሆ፣ መስዋዕቶችህን አይቻለሁ፣ እና
ሀ 
ወንድሞችና እህቶች፣ ቤቶችና መሬቶች፣
ኃጢአቶችህንም ሁሉ እሰርያለሁ፤ ለነገ ሚስቶችና ልጆች ሀ በመቶ እጥፍ፣ እና በዘ
ርኩህ ለዚያ ታዛዥ በመሆን ያደረግኸውን ለአለምም አለማት ለ የዘለአለም ህይወትን
መስዋዕትነት አይቻለሁ። ስለዚህ ሂድ፣ እና አክሊል እሰጠዋለሁ።
አብርሐም ልጁን ይስሀቅን ለመስዋዕት ያቀ ፶፮ ደግሞም፣ እውነት እላለሁ፣ ገረዴ
ረበውን ለ እንደተቀበልኩኝ፣ የምታመልጥ አገልጋዬን ጆሴፍ ለተላለፋቸው ይቅርታ
በትንም መንገድ አዘጋጅቼአለሁ። ትስጠው፤ እና ከዚያም በእኔ ላይ በመተ
፶፩ እውነት እልሀለሁ፥ ለአንተ ለሚስት ላለፍ ለተላለፈችው ሀ ይቅርታ ይሰጣታል፤
ነት የሰጠሁህን ባሪያዬ ኤማ ስሚዝ ትረጋጋ እና እኔ ጌታ አምላካችሁ እባርካታለሁ፣
ዘንድ እና እንድትሰጣትም ካዘዝኩህ በላይ እናም አባዛታለሁ፣ እና ልቧንም እንዲደ
እንዳትቀበል ትእዛዝን እሰጣታለሁ፤ ለአ ሰት አደርጋለሁ።
ብርሐም እንዳደረግሁት፣ ለሁላችሁንም ፶፯ ደግሞም፣ እላለሁ፣ ጠላት መጥቶ
ለማረጋገጥ፣ እና ከእጆቻችሁ በቃል ኪዳን እናም እንዳያጠፋውም፣ አገልጋዬ ጆሴፍ
እና በመስዋዕት መስዋዕትን ለመጠየቅ ይህን ንብረቱን ከእጆቹ አያውጣ፣ ሰይጣን ለማ
አድርጌአለሁና ይላል ጌታ። ጥፋት ሀ ይፈልጋልና፤ እኔ ጌታ አምላክህ
፶፪ እና አገልጋዬ ሀ ኤማ ስሚዝ ለአገልጋዬ ነኝ፣ እና እርሱም አገልጋዬ ነውና፤ እና
ጆሴፍ ስሚዝ የተሰጡትን፣ በፊቴ ሰጋ ያላ እነሆ፣ አስተውሉም፣ እኔ ከአባታችሁ አብ
ቸውና ንጹህ የሆኑትን ነገሮች ሁሉ ትቀበል፤ ርሐም ጋር፣ ለ እስከ ዘለአለማዊ ክብሩ እን
እና ንጹህ ያልሆኑት፣ እና ንጹህ ነን የሚ ደነበርኩኝ፣ ከእርሱም ጋር ነኝ።
ሉት፣ ይጠፋሉ፣ ይላል ጌታ አምላካችሁ። ፶፰ አሁን፣ ሀ የክህነት ህግን በሚመለከት፣
፶፫ እኔ ጌታ አምላክሽ ነኝና፣ እና ድምጼ ይህን የሚመለከቱ ብዙ ነገሮች አሉ።
ንም አክብሪ፤ እና ለአገልጋዬ ጆሴፍም ፶፱ እውነት፣ ሰው በአባቴ እንደ ሀ አሮን
በብዙ ነገሮች ገዢ ይሆን ዘንድ ሰጥቼዋ በድምጼ፣ እና በላከኝም ድምፅ፣ ቢጠራ
ለሁ፤ በትንሽ ነገሮች ሀ ታማኝ ሆኗልና፣ እና እነዚህንም የክህነት ለ ቁልፎች ባበረክት
እና ከዚህም ጊዜ ጀምሮ አበረታዋለሁ። ለት፣ በስሜ፣ በህጌና በቃሌ ምንም ነገንር
፶፬ እና ባሪያዬን ኤማ ስሚዝን ከአገል ቢያደርግ፣ ምንም ኃጢአትን አይሰራም፣
ጋዬ ጆሴፍ ጋር እንድትኖር እና ከአገልጋዬ እና እኔም ከጥፋት ነጻ አደርገዋለሁ።
ጆሴፍ በስተቀር ከማንም ጋር እንዳትጣመር ፷ ስለዚህ ማንም አገልጋዬ ጆሴፍን
አዝዣታለሁ። ነገር ግን በዚህ ትእዛዝ ባት አያጥቃ፤ እኔ ከጥፋት ነጻ አደርገዋለሁና፤
ኖር ትጠፋለች፣ ይላል ጌታ፤ እኔ አምላ ለተላለፋቸው ከእጆቹ የምጠብቃቸውን
ክሽ ነኝ፣ እና በህጌም ባትኖር አጠፋታለሁ። መስዋዕቶች ያደርጋልና፣ ይላል ጌታ አም
፶፭ ነገር ግን በዚህ ህግ ባትኖር፣ ከዚያም ላካችሁ።
አገልጋዬ ጆሴፍ ሁሉንም ነገሮች፣ እን ፷፩ ደግሞም፣ የክህነት ህግን በሚመ
ዲሁም እንዳለው፣ ለእርሷ ያድርግ፤ እና ለከት—ማንም ሰው ሀ ድንግልን ቢያገባ፣
እኔም እባርከዋለሁ እናም አባዛዋለሁም እና እና ለ ሌላን ለማግባት ፍላጎት ቢኖረው፣
ለእርሱም በዚህ አለም አባቶችና እናቶች፣ እና የመጀመሪያዋም ፈቃዷን ብትሰጥ፣
፶ ሀ ቅ.መ.መ. መስዋዕት። ዘለአለማዊ ቤተሰብ፤ ቅ.መ.መ. አሮን፣
ለ ዘፍጥ. ፳፪፥፲–፲፬፤ የዘለዓለም ህይወት። የሙሴ ወንድም።
ት. እና ቃ. ፺፯፥፰። ፶፮ ሀ ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ። ለ ቅ.መ.መ. የክህነት ቁልፎች።
፶፪ ሀ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ኤማ ሄል። ፶፯ ሀ ማቴ. ፲፥፳፰። ፷፩ ሀ ቅ.መ.መ. ድንግል።
፶፫ ሀ ማቴ. ፳፭፥፳፩፤ ለ ቅ.መ.መ. ከፍተኛነት። ለ አ.አ. ፩።
ት. እና ቃ. ፶፪፥፲፫። ፶፰ ሀ ት. እና ቃ. ፹፬፥፲፱–፳፮። ቅ.መ.መ. ጋብቻ፣
፶፭ ሀ ማር. ፲፥፳፰–፴፩። ቅ.መ.መ. ክህነት። መጋባት—ከአንድ
ለ ቅ.መ.መ. ቤተሰብ— ፶፱ ሀ ዕብ. ፭፥፬። ሚስት በላይ ማግባት።
፪፻፸፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፪፥፷፪–፷፮
እና ሁለተኛይቱን ቢያገባ፣ እና እነርሱም ሰው ሚስት ቢኖረው፣ እና እነዚህን ነገሮች
ድንግል ቢሆኑ፣ እና ለሌላም ሰው መሀላ በሚመለከት የክህነቴን ህግ ቢያስተምራት፣
ባይገቡ፣ እርሱም አያጠፋም፤ እርሱም ከዚያም እርሷም ትመነው እናም ትደግ
አያመነዝርም ምክንያቱም ለእርሱ ተሰጥ ፈው፣ ወይም ትጠፋለች፣ ይላል ጌታ አም
ተውታልና፤ ከእርሱ በቀር ለማንም ካልሆ ላካችሁ፤ እኔ አጠፋታለሁና፤ ህጌን የሚ
ኑት ጋር አያመነዝርምና። ቀበሉ እና በህጌም የሚኖሩትን ሁሉ አጎላ
፷፪ በዚህ ህግ አስር ድናግል ቢሰጡትም፣ ቸዋለሁና።
ሊያመነዝር አይችልም፣ የእርሱ ናቸውና፣ ፷፭ ስለዚህ፣ ስላላመነች እና በቃሌ መሰ
እና ለእርሱም ተሰጥተውታልና፤ ስለዚህ ረት ስላልረዳችው፣ ይህን ህግ ባትቀበል፣
አይጠፋም። እኔ ጌታ የምሰጠውን ማንኛዎቹን ነገሮች
፷፫ ነገር ግን አንድ ወይም ከአስር ደና ሁሉ ለመቀበል ይህም በእኔ ዘንድ እንደ ህግ
ግላን አንዷ ካገባች በኋላ ከሌላም ወንድ ጋር ይሆናል፤ እና ከዚያም እርሷም ህግ ተላላፊ
ብትሆን፣ አመንዝራለች እና ትጠፋለችም፤ ትሆናለች፤ እና እርሱም አብርሐም አጋርን
እነርሱም የሰው በትእዛዜ መሰረት ነፍሳ እንዲያገባ ባዘዝኩት ጊዜ ለአብራም በህጉ
ትን እንዲወልዱ፣ እና ከአለም መመስረት መሰረት ከደገፈችው ከሳራ የህግ ግዴታ ነጻ
በፊት በአባቴ የተሰጠውን ቃል ኪዳን ለማ ነው።
ሟላት፣ እና በዘለአለሙም አለማት ዘለአለ ፷፮ አሁንም፣ ይህን ህግ በሚመለከት፣
ማዊ ክብራቸው ሀ እንዲበዛና ምድርን እን እውነት፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ከዚህ
ዲሞላ የተሰጡት ናቸውና፤ ይህም ይከበር በኋላ ተጨማሪን ነገር እገልጥላችኋለሁ፤
ዘንድ የአባቴ ለ ስራ የሚቀጥልበት ነውና። ስለዚህ፣ ለጊዜው ይህ ይብቃ። እነሆ፣ እኔ
፷፬ ደግሞም፣ እውነት፣ እውነት እላች አልፋና ኦሜጋ ነኝ። አሜን።
ኋለሁ፣ የዚህን ሀይል ቁልፍ የያዘ ማንም

ክፍል ፻፴፫
በህዳር ፫፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. ) በሀይረም ኦሀዮ ውስጥ በነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ በኩል
የተሰጠ ራዕይ። ይህን ራዕይ በማስተዋወቅ የጆሴፍ ስሚዝ ታሪክ እንደሚገልጸው፥
“በዚህ ጊዜ ሽማግሌዎች ወንጌሉን ለምድር ነዋሪዎች ስለመስበክ፣ እና መሰብ
ሰብን በሚመለከት ብዙ ነገሮችን ለማወቅ ፈልገው ነበር፤ እና በእውነት ብርሀን
ለመራመድ፣ እና ከበላይም ለመመራት፣ በህዳር ፫፣ ፲፰፻፴፩ (እ. አ. አ. )፣ ጌታን
ጠየቅሁ እና ይህን አስፈላጊ ራዕይ ተቀበልኩ።” ይህም ክፍል በትምህርት እና
ቃል ኪዳን መፅሐፍ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ተጨማሪ ሆኖ ነበር እና በኋ
ላም የክፍል ቁጥር ተመደበለት።
፩–፮፣ ቅዱሳን ለዳግም ምፅዓት እንዲዘ ተራራ ላይ ይቆማል፣ ክፍለ አህጉራትም
ጋጁ ታዝዘዋል፤ ፯–፲፮፣ ሁሉም ሰዎች አንድ ምድር ይሆናሉ፣ እና የጠፉት የእ
ከባቢሎን እንዲሸሹ፣ ወደ ፅዮን እንዲ ስራኤል ነገዶች ይመለሳሉ፤ ፴፮–፵፣ ወን
መጡ፣ እና ለጌታም ታላቅ ቀን እንዲዘ ጌሉ በአለም እንዲሰበክ በጆሴፍ ስሚዝ
ጋጁ ታዝዘዋል፤ ፲፯–፴፭፣ እርሱ በፅዮን በኩል ዳግሞ ተመልሷል፤ ፵፩–፶፩፣ ጌታ
፷፫ ሀ ዘፍጥ. ፩፥፳፮–፳፰፤ ያዕቆ. ፪፥፴። ለ ሙሴ ፩፥፴፱።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፫፥፩–፲፬ ፪፻፸፰
በክፉዎች ላይ ለበቀል ይወርዳል፤ ፶፪– ራቱ ነፋሳት፣ ከሰማያትም ዳርቻ እስከ
፶፮፣ የቤዛነቱም አመት ይሆናል፤ ፶፯– ዳርቻው ከሀገሮች መካከል ለ ተሰብስባ
፸፬፣ ወንጌል ቅዱሳንን ለማዳን እና ክፉ ችሁ ውጡ።
ዎችንም ያጠፉ ዘንድ ተልኳል። ፰ መጀመሪያ ወደ ሀ አህዛብ እና ከዚያም
ወደ ለ አይሁድ፣ ሁሉንም ሀገሮች እንዲ
፩ የቤተክርስቲያኔ ህዝብ ሆይ፣ አድ ጠሯቸው የቤተክርስቲያኔን ሽማግሌዎች
ምጡ፣ ይላል ጌታ አምላ ካችሁ፣ እና እና ወደ ራቅ ሀገሮች፣ ወደ ባህር ሐ ደሴቶች
ንተን በሚመለከት የጌታን ቃል ስሙ— መ 
ላኳቸው፤ ወደ ባዕድ ሀገሮችም ላኳ
፪ ወደ ሀ ቤተመቅደሱ በድንገት የሚመ ቸው።
ጣው ጌታ፤ አዎን፣ እግዚአብሔርን በእ ፱ እናም እነሆ እና አስተውሉ፣ ይህም
ርሱ ህዝብ ላይ፣ እና በመካከላችሁ ላሉ ጩኸታቸው እና ለሁሉም ህዝብ የጌታ
ኃጢአተኞች ላይ ሁሉ ለ ለፍርድ እርግ ድምፅ ነው፥ የህዝቤ ድንበር ይሰፋ ዘንድ፣
ማን ይዞ በምድር ላይ የሚወርደው ጌታን እና ሀ ካስማዎቿም ይጠናከሩ ዘንድ፣ እና
አድምጡ። ፅዮንም በአካባቢው ባሉ ሀገራት ትጎለብት
፫ እግዚአብሔር የተቀደሰውን ክንዱን ዘንድ ወደ ለ ፅዮን ምድር ሂዱ።
በአሕዛብ ሁሉ ፊት ሀ ይገልጣልና፣ እና ፲ አዎን፣ ከሁሉም ህዝብ መካከል ጩኸቱ
በምድር ዳርቻ የሚኖሩትም ሁሉ የአም ይውጣ፥ ንቁ፣ እና ተነሱ እና ሙሽራው
ላካቸውን ለ መድኃኒት ያያሉ። ንም ለመገናኘት ሂዱ፤ እነሆ እና አስተ
፬ ስለዚህ ህዝቤ ሆይ፣ ተዘጋጁ፣ ተዘጋጁ፤ ውሉ፣ ሀ ሙሽራው ይመጣል፣ ትቀበሉትም
ራሳችሁን ቀድሱ፤ የቤተክርስቲያኔ ህዝብ ዘንድ ውጡ። ለጌታ ለ ታላቅ ቀንም ራሳች
ሆይ፣ እንድትቆዩ ያልታዘዛችሁት ሁሉ ሁን አዘጋጁ።
አብራችሁ በፅዮን ምድር ውስጥ ተሰብሰቡ። ፲፩ ቀኒቱንና ሰዓቲቱን ሀ አታውቁምና እን
፭ ሀ ከባቢሎንም ውጡ። የጌታን ዕቃ የም ግዲህ ለ ንቁ።
ትሸከሙ ለ ንፁሀን ሁኑ። ፲፪ ከአህዛብ ሀ መካከል ያሉትም ወደ
፮ የክብር ስብሰባችሁን ጥሩ፣ እና አንዳ ለ 
ፅዮን ይሽሹ።
ችሁ ከሌላችሁ በየጊዜው ሀ ተነጋገሩ። እና ፲፫ እና ሀ የይሁዳ የሆኑትም ወደጌታ ለ ቤት
እያንዳንዱም ሰው የጌታን ስም ይጥራ። ሐ 
ተራራዎች ወደ መ ኢየሩሳሌም ይሽሹ።
፯ አዎን፣ ደግሞም እውነት እላችኋ ፲፬ ከሀገሮች መካከል፣ እንዲሁም ከባቢ
ለሁ፣ የጌታ ድምፅ ለእናንተ የሚሆንበት ሎን፣ መንፈሳዊ ባቢሎን ከሆነው ከክፋት
ጊዜ መጥቷል፥ ከባቢሎን ውጡ፤ ሀ ከአ መካከል ውጡ።
፻፴፫ ፪ ሀ ሚል. ፫፥፩፤ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት። ፲ ሀ ማቴ. ፳፭፥፮፤
ት. እና ቃ. ፴፮፥፰። ፮ ሀ ሚል. ፫፥፲፮–፲፰። ት. እና ቃ. ፴፫፥፲፯–፲፰፤
ለ ት. እና ቃ. ፩፥፴፮። ፯ ሀ ዘካ. ፪፥፮–፯፤ ፵፭፥፶፬–፶፱።
ቅ.መ.መ. ኢየሱስ ማር. ፲፫፥፳፯። ቅ.መ.መ. ሙሽራ።
ክርስቶስ—ዳኛ። ለ ት. እና ቃ. ፳፱፥፰። ለ ት. እና ቃ. ፩፥፲፪–፲፬።
፫ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፲። ቅ.መ.መ. እስራኤል— ፲፩ ሀ ት. እና ቃ. ፵፱፥፯።
ለ ኢሳ. ፲፪፥፪፤ ፶፪፥፲። የእስራኤል መሰብሰብ። ለ ማር. ፲፫፥፴፪–፴፯፤
ቅ.መ.መ. የቤዛነት ዕቅድ፤ ፰ ሀ ቅ.መ.መ. አህዛቦች። ጆ.ስ.—ማቴ. ፩፥፵፮፣ ፵፰።
ደህንነት። ለ ቅ.መ.መ. አይሁዶች። ፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፩፣ ፵፪።
፭ ሀ አልማ ፭፥፶፯፤ ሐ ኢሳ. ፲፩፥፲፩፤ ለ ቅ.መ.መ. ፅዮን።
ት. እና ቃ. ፩፥፲፮። ፩ ኔፊ ፳፪፥፬፤ ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. ይሁዳ፣
ቅ.መ.መ. ባቢሎን፤ ፪ ኔፊ ፲፥፰፣ ፳። የያዕቆብ ልጅ።
አለማዊነት። መ ቅ.መ.መ. የሚስዮን ስራ። ለ መዝ. ፻፳፪።
ለ ፪ ጢሞ. ፪፥፳፩፤ ፱ ሀ ኢሳ. ፶፬፥፪። ሐ ኢሳ. ፪፥፩–፫፤
፫ ኔፊ ፳፥፵፩፤ ቅ.መ.መ. ካስማ። ሕዝ. ፴፰፥፰።
ት. እና ቃ. ፴፰፥፵፪። ለ ቅ.መ.መ. ፅዮን። መ ቅ.መ.መ. ኢየሩሳሌም።
፪፻፸፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፫፥፲፭–፳፱
፲፭ ነገር ግን በእውነት ጌታ እንዲህ ይናገራል፣ እና ድምጹም በሁሉም ህዝብ
ይላል፣ ሽሸታችሁ ሀ በችኮላ አይሁን፣ ነገር መካከል ይሰማል፤
ግን ሁሉም ነገሮች በፊታችሁ ይዘጋጁ፤ እና ፳፪ ይህም ተራሮችን ሀ በሚሰብር፣ እና
የሚሄደውም፣ ድንገተኛ ጥፋትም እንዳይ ሸለቆዎችን እንደሚለያይ በሚያደርግ እንደ
ደርስበት ወደኋላ ለ አይመልከት። ብዙ ውሀዎች ለ ድምፅና እንደ ታላቅ ሐ ነጐ
፲፮ የምድር ነዋሪዎች ሁሉ፣ ሀ አድምጡ ድጓድ ድምፅ ይሰማል።
እና ስሙ። የቤተክርስቲያኔ ሽማግሌዎች ፳፫ ታላቁን ጥልቅ ያዝዘዋል፣ እና ይህም
የሆናችሁ በአንድነት አብራችሁ አድምጡ፣ ወደ ሰሜን አገሮችም ይገፋል፣ እና ሀ ደሴ
እና የጌታንም ድምፅ ስሙ፤ ሁሉንም ሰዎች ቶችም አንድ ምድር ይሆናሉ፤
ይጣራልና፣ እና በየትኛውም ስፍራ ለሚ ፳፬ እና ሀ የኢየሩሳሌም ምድር እና
ገኙ ሰዎች ሁሉ ለ ንስሀ ይገቡ ዘንድያዝዛ የፅዮን ምድር ወደስፍራቸው ይመለ
ቸዋል። ሳሉ፣ እና ምድርም ለ ከመከፋፈልዋ ቀን
፲፯ እነሆም፣ ጌታ አምላክ በሰማያት አስቀድሞ እንደነበረችበትም አይነት
መካከል እንዲህ በማለት በመጮህ መል ትሆናለች።
አክ ሀ ልኳል፥ የጌታን መንገድ አዘጋጁ፣ እና ፳፭ እና ጌታ፣ እንዲሁም አዳኝ፣ በህ
ጥርጊያውንም ለ ቀና አድርጉ፣ ሐ የመምጣ ዝቡ መካከል ይቆማል፣ እና ስጋ ለባሽ ሁሉ
ቱም ጊዜ ቀርቦአልና— መካከል ሀ ይነግሳል።
፲፰ ሀ በጉ ለ በፅዮን ተራራ ሲቆም፣ እና ከእ ፳፮ እና ሀ በሰሜን ሀገሮች ያሉትም ጌታን
ርሱም ጋር የአባቱ ስም በግምባራቸው የተ ያስታውሳሉ፤ እና ነቢያቶቻቸውም ድም
ጻፈላቸው ሐ መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ። ጹን ይሰማሉ፣ እና ራሳቸውን ከዚህም
፲፱ ስለዚህ፣ ሀ ለሙሽራው ለ ምጻት ተዘ በኋላ የሚታገሱ አይሆኑም፤ እና ድንጋ
ጋጁ፤ ሂዱ፣ ከእርሱም ጋር ለመገናኘት ይን ይመታሉ፣ እና በፊታቸውም በረዶ
ሂዱ። ዎች ይፈሳሉ።
፳ እነሆም፣ በደብረ ዘይት ተራራና በታ ፳፯ እና ሀ አውራ መንገድም በታላቁ ጥልቅ
ላቋ ባህር ላይ፣ እንዲሁም በታላቁ ጥልቅ፣ መካከል ይዘረጋል።
እና በባህር ደሴት ላይ፣ እና በፅዮን ምድር ፳፰ ጠላቶቻቸውም ለእነርሱ እንደ አደን
ላይ ሀ ይቆማል። ይሆናሉ፣
፳፩ እና ሀ በፅዮንም ሆኖ ድምፁን ለ ከፍ ፳፱ እና ፍሬ በማያፈራ ሀ በረሀ ውስጥም
አድርጎ ይጮኻል፣ እና ከኢየሩሳሌምም የህይወት ውሀ ምንጭ ይፈልቃል፤ እና
፲፭ ሀ ኢሳ. ፶፪፥፲–፲፪፤ ት. እና ቃ. ፴፫፥፲፯–፲፰፤ ፻፱፥፸፬።
ት. እና ቃ. ፶፰፥፶፮። ፹፰፥፺፪። ፳፫ ሀ ራዕ. ፮፥፲፬።
ለ ዘፍጥ. ፲፱፥፲፯፣ ፳፮፤ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሩሳሌም።
ሉቃ. ፱፥፷፪። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ለ ዘፍጥ. ፲፥፳፭።
፲፮ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፩–፮። ፳ ሀ ዘካ. ፲፬፥፬፤ ቅ.መ.መ. ምድር—
ለ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ት. እና ቃ. ፵፭፥፵፰–፶፫። የምድር መከፋፈል።
ንስሀ መግባት። ፳፩ ሀ ኢሳ. ፪፥፪–፬። ፳፭ ሀ ቅ.መ.መ. ኢየሱስ
፲፯ ሀ ት. እና ቃ. ፲፫፤ ፳፯፥፯–፰፤ ለ ኢዩ. ፫፥፲፮፤ ክርስቶስ—የክርስቶስ
፹፰፥፺፪። ዓሞ. ፩፥፪። የአንድ ሺህ አመት ግዛት።
ለ ኢሳ. ፵፥፫–፭። ፳፪ ሀ መዝ. ፸፯፥፲፰፤ ፳፮ ሀ ኤር. ፲፮፥፲፬–፲፭፤
ሐ ሚል. ፫፥፩። ራዕ. ፲፬፥፪። ት. እና ቃ. ፻፲፥፲፩።
፲፰ ሀ ራዕ. ፲፬፥፩። ለ ሕዝ. ፵፫፥፪፤ ራዕ. ፩፥፲፭፤ ቅ.መ.መ. እስራኤል—
ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር በግ። ት. እና ቃ. ፻፲፥፫። የጠፉት የእስራኤል
ለ ት. እና ቃ. ፹፬፥፪። ሐ መሳ. ፭፥፭፤ አስር ጎሳዎች።
ሐ ራዕ. ፯፥፩–፬። ኢሳ. ፵፥፬፤ ፷፬፥፩፤ ፳፯ ሀ ኢሳ. ፲፩፥፲፭–፲፮፤
፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ሙሽራ። ራዕ. ፲፮፥፳፤ ፪ ኔፊ ፳፩፥፲፮።
ለ ማቴ. ፳፭፥፩–፲፫፤ ት. እና ቃ. ፵፱፥፳፫፤ ፳፱ ሀ ኢሳ. ፴፭፥፮–፯።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፫፥፴–፵፯ ፪፻፹
በጸሀይ የደረቀውም መሬት ዳግም የተ እግዚአብሔርን ፍሩ ክብርንም ስጡት በማ
ጠማ ምድር አይሆንም። ለት ይሄዳሉ፤
፴ እና የከበረ ሀብታቸውንም ወደ አገል ፴፱ እና ሰማይንና ምድርንም ባሕርንም
ጋዬ ሀ ኤፍሬም ልጆች ያመጣሉ። የውኃንም ምንጮች ለሠራው ሀ ስገዱለት—
፴፩ እና የዘለአለም ሀ ኮረብቶች ድንበሮ ፵ በቀን እና በማታ የጌታን ስም በመጥ
ችም በፊታቸው ይንቀጠቀጣሉ። ራት፥ ሰማያትን ሀ ቀድደህ ብትወርድስ፣
፴፪ እና በዚያ፣ እንዲሁም በፅዮን ውስጥ፣ ተራሮችም በፊትህ ቢናወጡስ በማለትም።
ይወድቃሉ እና በጌታ አገልጋዮች እጆ ፵፩ እናም በራሳቸው ላይ መልስ ይሰ
ችም፣ እንዲሁም በኤፍሬም ልጆች፣ የክ ጣል፤ የጌታ መገኘት እሳት እንደሚያቀ
ብር አክሊል ይጎነጸፋሉ። ልጥ እሳት፣ እና ውኃንም ሀ እንደሚያፈላ
፴፫ እና እነርሱም በዘለአለም የደስታ እሳት ይሆናል።
ሀ 
መዝሙር ይሞላሉ። ፵፪ ጌታ ሆይ፣ ስምህ ለጠላቶችህ ይገለጥ
፴፬ እነሆ፣ ይህም በእስራኤል ሀ ጎሳዎች ዘንድ፣ እና አሕዛብም በፊትህ ይንቀጠቀጡ
ላይ የዘለአለማዊው እግዚአብሔር በረከት፣ ዘንድ ትወርዳለህ—
እና ለ በኤፍሬም እና በባልንጀሮቹ ራስ ላይ ፵፫ ያልጠበቁትን የሚያስፈራውን ነገር
ዋጋ ያለው በረከት ነው። ባደረግህም ጊዜ፤
፴፭ እና ሀ የይሁዳ ጎሳ ለሆኑትም፣ ከስቃ ፵፬ አዎን፣ ወረድህ፣ እና ተራሮችም በፊ
ያቸው በኋላ ለ በቅድስና በጌታ ፊት፣ በቀን ትህ ተንቀጠቀጡ፣ የሚደሰተውንና ጽድ
እና በማታ፣ ለዘለአለም፣ በፊቱ እንዲኖሩ ቅን የሚያደርገውን በመንገዶችህም የሚ
ይቀደሳሉ። ያስቡህን ሀ ትገናኛቸዋለህ።
፴፮ አሁንም፣ በእውነት ጌታ እንዲህ ፵፭ እግዚአብሔር ሆይ፣ ሰዎች ከጥንት
ይላል፣ የምድር ነዋሪዎች ሆይ፣ እነዚህ ነገ ጀምሮ ሀ ለሚጠብቁህ ለ ከምትሠራላቸው
ሮች በእናንተ መካከል የታወቁ ይሆኑ ዘንድ ከአንተ በቀር ሌላ አምላክን አልሰሙም፣
የዘለአለም ሀ ወንጌል ያለው፣ ለአንዳንዶች በጆሮአቸውም አልተቀበሉም፣ ዓይንም
የታየ እና ለሰውም ይህን የሰጠ፣ እና በምድር አላየችም።
ላይ ለሚኖሩት ለብዙዎች የሚታየው ለ መል ፵፮ እና እንዲህም ይባላል፥ ከእግዚአብ
አክ ከሰማይ መካከል እንዲበር ልኬአለሁ። ሔር ዘንድ ከሰማይ የወረደው፣ ልብሱም
፴፯ እና ይህም ሀ ወንጌል ለ ለእያንዳንዱ የቀላ፣ ከባሶራ ሀ የሚመጣ አለባበሱም
ሕዝብ፣ ለነገድ፣ ቋንቋ፣ እና ወገንም ሁሉ ያማረ፣ በጕልበቱስ ጽናት የሚራመድ ይህ
ሐ 
ይሰበካል። ለ 
ማን ነው?
፴፰ እና የእግዚአብሔርም አገልጋዮች ፵፯ እርሱም ይላል፥ በጽድቅ የምናገር
በታላቅ ድምፅ፥ የፍርዱ ሰዓት ደርሶአልና ለማዳንም የምበረታ እኔ ነኝ።
፴ ሀ ዘካ. ፲፥፯–፲፪። ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. ይሁዳ፣ የያዕቆብ ፵ ሀ ኢሳ. ፷፬፥፩–፪።
ቅ.መ.መ. ኤፍሬም— ልጅ—የይሁዳ ጎሳ። ፵፩ ሀ ኢዮብ ፵፩፥፴፩።
የኤፍሬም ጎሳ። ለ ቅ.መ.መ. ቅድስና። ፵፬ ሀ ፩ ተሰ. ፬፥፲፭–፲፰።
፴፩ ሀ ዘፍጥ. ፵፱፥፳፮። ፴፮ ሀ ቅ.መ.መ. የወንጌል ፵፭ ሀ ሰቆ. ፫፥፳፭፤
፴፫ ሀ ኢሳ. ፴፭፥፲፤ ፶፩፥፲፩፤ ዳግም መመለስ። ፪ ኔፊ ፮፥፯፣ ፲፫።
ት. እና ቃ. ፷፮፥፲፩። ለ ራዕ. ፲፬፥፮–፯፤ ለ ኢሳ. ፷፬፥፬፤
፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ት. እና ቃ. ፳፥፭–፲፪። ፩ ቆሮ. ፪፥፱።
የእስራኤል አስራ ፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ወንጌል። ፵፮ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ
ሁለት ጎሳዎች። ለ ት. እና ቃ. ፵፪፥፶፰። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት።
ለ ዘፍጥ. ፵፰፥፲፬–፳፤ ሐ ቅ.መ.መ. መስበክ፤ ለ ኢሳ. ፷፫፥፩–፪።
፩ ዜና ፭፥፩–፪፤ የሚስዮን ስራ።
ኤተር ፲፫፥፯–፲። ፴፱ ሀ ቅ.መ.መ. ማምለክ።
፪፻፹፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፫፥፵፰–፷፩
፵፰ እና ጌታም በልብሱ ሀ ቀይ፣ እና ፶፭ ከሙሴ እስከ ኤልያስ፣ እና ከኤል
ልብሱም ወይን በመጥመቂያ እንደሚረ ያስ ሀ በትንሳኤው ከክርስቶስ ጋር እስከ ነበ
ግጥ ሰው ልብስ ይሆናል። ረው ዮሐንስ፣ እና ቅዱስ ሐዋርያት፣ ከአ
፵፱ እና ከፊቱም ክብር ታላቅነት የተ ብርሐም፣ ይስሀቅ፣ እና ያዕቆብ ጋር በበጉ
ነሳ ሀ ጸሀይ በእፍረት ፊቱን ይሸፍናል፣ እና ፊት ይሆናሉ።
ጨረቃም ብርሀኗን ትከለክላለች፣ እና ከዋ ፶፮ ሀ የቅዱሳን ለ መቃብሮችም ሐ ይከፈ
ክብትም ከስፍራቸው ይወረወራሉ። ታሉ፤ እና መ በፅዮን ተራራ ላይ፣ እና በቅ
፶ እና ድምጹም ይሰማል፥ ወይን ዱስቲቱ ከተማ ሠ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ላይ
መጭመቂያን ብቻዬን ሀ ረግጫለሁ፥ እና ሲቆምም፣ እነርሱም ይመጣሉ እና በበጉም
በሁሉም ህዝብ ላይ ፍርድ አምጥቻለሁ፤ ረ 
ቀኝ ይቆማሉ፤ እና በቀን እና በማታ ለዘ
እና ማንም ሰው ከእኔ ጋር አልነበረም፤ ለአለም ሰ የበጉን ሸ መዝሙሮች ይዘምራሉ።
፶፩ በቍጣዬ ረገጥኋቸው በመዓቴም ፶፯ እና ለዚህም ምክንያት ሰዎች የሚገለ
ቀጠቀጥኋቸው፣ ደማቸውም በልብሴ ላይ ጡትን ሀ ክብሮች ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ፣ ጌታ
ሀ 
ተረጭቶአል፣ ልብሴንም ሁሉ አሣድፌ ለ 
የወንጌሉን ሙላት፣ ዘለአለማዊ ቃልኪዳ
አለሁ፤ ይህም በልቤ የነበረው የምበቀል ኑን፣ በግልጽ እና በቀላል ምክንያቱን ላከ—
በት ቀን ነውና። ፶፰ በምድር ላይ ለሚመጡት ነገሮች
፶፪ አሁንም የምቤዥበትም ዓመት ደርሶ ሀ 
ደካማዎችን ለማዘጋጀት፣ እና ጥበበኞችን
አል፤ እና የጌታቸውን አፍቃሪ ደግነትን እና በሚያሳፍሩበት ቀን ለጌታ መልእክት፣ እና
በመልካምነቱም መሰረት፣ እናም በአፍቃሪ ለ 
አነስተኛው ብርቱ ሕዝብ ይሆናል፣ እና
ደግነቱ መሰረት፣ በእነርሱ ላይ ስላፈሰሰው ሐ 
ሁለቱ አሥሩን ሺህ ያሸሻሉ።
ሁሉ ለዘለአለም ይናገራሉ። ፶፱ እና በመንፈሱ ኃይል ጌታ በአለም
፶፫ ሀ በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ። ደካማ ነገሮች አህዛብን ሀ ይወቃል።
የፊቱን መልአክ አዳናቸው፤ ለ በፍቅሩና ፷ እና ለዚህም ምክንያት እነዚህ ትእዛ
በርኅራኄውም ሐ ተቤዣቸው፣ በቀደመ ዛት ተሰጥተው ነበር፤ በተሰጧቸውም ቀን
ውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው፤ ከአለም ይሰውሯቸው ዘንድ ታዝዛው ነበር፣
፶፬ አዎን፣ እና ሀ ሔኖክ ደግሞም፣ እና ነገር ግን አሁን ወደ ሁሉም ሀ ስጋ ለባሾች
ከእርሱም ጋር የነበሩት፤ ከእርሱ በፊት ለ 
ይሂዱ—
የነበሩት ነቢያት፤ እና ለ ኖህም ደግሞ፣ እና ፷፩ እና ይህም ሁሉንም ስጋ ለባሽ በሚ
ከእርሱም በፊት የነበሩት፤ እና ሐ ሙሴም፣ ገዛው በጌታ አዕምሮ እና ፈቃድ መሰረት
እና ከእርሱ በፊት የነበሩት፤ ነው።
፵፰ ሀ ዘፍጥ. ፵፱፥፲፩–፲፪፤ ሐ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣ ኢየሩሳሌም።
ሉቃ. ፳፪፥፵፬፤ ማዳን፣ ቤዛነት። ረ ማቴ. ፳፭፥፴፫–፴፬።
ራዕ. ፲፱፥፲፩–፲፭፤ ፶፬ ሀ ቅ.መ.መ. ሔኖክ። ሰ ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር
ጆ.ስ.ት. ራዕ. ፲፱፥፲፭ ለ ቅ.መ.መ. ኖኅ፣ የመፅሐፍ በግ።
(ተጨማሪ)፤ ቅዱስ የአባቶች አለቃ። ሸ ራዕ. ፲፭፥፫፤
ሞዛያ ፫፥፯፤ ሐ ቅ.መ.መ. ሙሴ። ት. እና ቃ. ፹፬፥፺፰–፻፪።
ት. እና ቃ. ፲፱፥፲፰። ፶፭ ሀ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ፶፯ ሀ ቅ.መ.መ. የክብር ደረጃዎች።
፵፱ ሀ ኢሳ. ፲፫፥፲፤ ፳፬፥፳፫፤ ፶፮ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳን። ለ ቅ.መ.መ. ወንጌል።
ት. እና ቃ. ፵፭፥፵፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፳፱፥፲፫። ፶፰ ሀ ማቴ. ፲፩፥፳፭፤
፹፰፥፹፯። ሐ ት. እና ቃ. ፵፭፥፵፭–፵፮፤ ፩ ቆሮ. ፩፥፳፯፤
፶ ሀ ኢሳ. ፷፫፥፪–፫፤ ፹፰፥፺፮–፺፯። አልማ ፴፪፥፳፫፤ ፴፯፥፮–፯።
ት. እና ቃ. ፸፮፥፻፯፤ መ ኢሳ. ፳፬፥፳፫፤ ለ ኢሳ. ፷፥፳፪።
፹፰፥፻፮። ራዕ. ፲፬፥፩፤ ሐ ዘዳግ. ፴፪፥፳፱–፴።
፶፩ ሀ ዘሌዋ. ፰፥፴። ት. እና ቃ. ፸፮፥፷፮፤ ፶፱ ሀ ሚክ. ፬፥፲፩–፲፫።
፶፫ ሀ ኢሳ. ፷፫፥፬–፱። ፹፬፥፪፣ ፺፰–፻፪። ፷ ሀ ት. እና ቃ. ፩፥፪።
ለ ቅ.መ.መ. ልግስና። ሠ ቅ.መ.መ. አዲሲቱ ለ ት. እና ቃ. ፻፬፥፶፰–፶፱።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፫፥፷፪–፸፬ ፪፻፹፪
፷፪ እና ንስሀ ለሚገባው እና በጌታ ፊት
ሀ 
፷፰ እነሆ፣ በገሠጽሁ ጊዜ ባሕርን ሀ አደ
ራሱን ለ ለሚቀድስም ሐ የዘለአለም ህይወ ርቃለሁ። ወንዞችንም ምድረበዳ አደርጋ
ትን ይሰጣል። ቸዋለሁ፤ ዓሦቻቸውም ይገማሉ በጥማ
፷፫ እና የጌታን ድምፅ ሀ ለማያደምጡም፣ ትም ይሞታሉ።
ከህዝብ መካከል ለ ይቆረጡ ዘንድ፣ በነቢዩ ፷፱ ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥
ሙሴ የተጻፈውም ይፈጸማል። መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ።
፷፬ እና በነቢዩ ሀ ሚልክያስ እንደተጻፈ ፸ እና ሀ ይህ ከእጄ ይሆንባችኋል—በኀ
ውም፥ እነሆ፣ እንደ ምድጃ እሳት የሚ ዘን ትተኛላችሁ።
ነድድ ለ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞችና ኃጢ ፸፩ እነሆ እና አስተውሉ፣ የሚያድና
አትን የሚሠሩ ሁሉ ገለባ ይሆናሉ፤ የሚ ችሁ ማንም የለም፤ ከሰማያት ስጠራችሁ
መጣውም ቀን ሐ ያቃጥላቸዋልና፥ ሥርንና ድምጼን አልታዘዛችሁበትምና፤ በአገል
ቅርንጫፍንም አይተውላቸውም፣ ይላል ጋዮቼ አላመናችሁም፣ እና ወደ እናንተም
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ሀ 
ሲላኩ አልተቀበሏቸውም።
፷፭ ስለዚህ፣ ይህም ለእነርሱ የጌታ መልስ ፸፪ ስለዚህ፣ ምስክሩን ሀ ያትማሉ እና ህግ
ይሆናል፥ ንም ያስራሉ፣ እና ወደ ድቅድቅ ጭለማም
፷፮ በዚያም ቀን ወደ ራሴ ስመጣ፣ በመካ ትጣላላችሁ።
ከላችሁ ማንም ሀ አልተቀበለኝም፣ እና ተሰ ፸፫ እነዚህም በድቅድቅ ጨለማ ይሄዳሉ፣
ድዳችሁም ነበር። በዚያ ሀ ልቅሶ፣ ሀዘንና፣ ጥርስ ማፏጨት
፷፯ በጠራሁስ ጊዜ የሚመልስ ማንም ይሆናል።
አልነበረም፤ ነገር ግን መታደግ እንዳል ፸፬ እነሆ ጌታ አምላካችሁ ይህን ተናግ
ችል ሀ እጄ አጭር አልሆነችም፣ ወይስ ለማ ሯል። አሜን።
ዳን ለ ኃይል የለኝም።

ክፍል ፻፴፬
በነሀሴ ፲፯፣ ፲፰፻፴፭ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ ኦሀዮ ውስጥ በነበረው በቤተክርስ
ቲያኗ አጠቃላይ ስብሰባ ላይ በአንድ ድምፅ ምርጫ የተቀበሉት ስለመንግስት እና
በአጠቃላይም ስለህግጋት የሚመለከት የእምነት እወጃ። ብዙ ቅዱሳን የትምህ
ርት እና ቃል ኪዳን የመጀመሪያው ቅጂ ውስጥ እንዲኖር የቀረበውን ለማመዛዘን
ተሰብስበው ነበር። በዚያም ጊዜ፣ የሚቀጥለው መግቢያ ለዚህ እወጃ ተሰጠው፥
“የምድር መንግስታትን እና አጠቃላይ ህግጋትን በሚመለከት ያለን እምነት የስ
፷፪ ሀ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ፷፬ ሀ ሚል. ፬፥፩። ፪ ኔፊ ፯፥፪።
ንስሀ መግባት። ቅ.መ.መ. ሚልክያስ። ፷፰ ሀ ዘፀአ. ፲፬፥፳፩፤
ለ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፬። ለ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፮–፴፯። ኢያ. ፫፥፲፬–፲፯።
ቅ.መ.መ. ቅድስና። ሐ ኢሳ. ፷፮፥፲፭–፲፮፤ ፸ ሀ ኢሳ. ፶፥፲፩።
ሐ ቅ.መ.መ. የዘለዓለም ፩ ኔፊ ፳፪፥፲፭፤ ፸፩ ሀ ፪ ዜና ፴፮፥፲፭–፲፮፤
ህይወት። ፫ ኔፊ ፳፭፥፩፤ ኤር. ፵፬፥፬–፭።
፷፫ ሀ ቅ.መ.መ. ማዳመጥ። ት. እና ቃ. ፳፱፥፱፤ ፷፬፥፳፬። ፸፪ ሀ ኢሳ. ፰፥፲፮–፳።
ለ የሐዋ. ፫፥፳፪–፳፫፤ ቅ.መ.መ. ምድር— ፸፫ ሀ ማቴ. ፰፥፲፩–፲፪፤
፩ ኔፊ ፳፪፥፳–፳፩፤ ምድርን ማፅዳት። ሉቃ. ፲፫፥፳፰፤
፫ ኔፊ ፳፥፳፫፤ ፳፩፥፲፩፤ ፷፮ ሀ ዮሐ. ፩፥፲፩። ት. እና ቃ. ፲፱፥፭።
ት. እና ቃ. ፩፥፲፬፤ ፷፯ ሀ ፪ ኔፊ ፳፰፥፴፪። ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ፤
ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፵። ለ ኢሳ. ፶፥፪፤ ሲዖል።
፪፻፹፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፬፥፩–፮
ህተት ትርጉም ወይም የስህተት መረጃ እንዳይሆን፣ በዚህ መፅሀፍ መዝጊያ ላይ
ይህን በሚመለከት አስተሳሰባችንን ማቅረብ ትክክለኛ እንደሆነ አስበናል።”
፩–፬፣ መንግስታት የህሊናን ነጻነት እና ስተሳሰር የማምለክን ደንብ በማዘዝ ጣልቃ
አምልኮን ይጠብቁ፤ ፭–፰፣ ሁሉም ሰዎች ለመግባት፣ ወይም የህዝባዊ ወይም የግል
መንግስታቸውን መደገፍ እና ለህግም ታዛ ሀ 
የአምልኮ መንገድን ለማዘዝ መብት እንዳ
ዥነት እና አክብሮት ሊኖራቸው ይገባል፤ ላቸው አናምንም፤ ዳኞች ወንጀሎችን ያስ
፱–፲፣ የሀይማኖት ህብረተሰቦች የህዝባዊ ቁሙ፣ ነገር ግን ህሊናን አይቆጣጠሩ፤ ወን
ሀይላት አይኑራቸው፤ ፲፩–፲፪፣ ሰዎች ጀለኛነትን ይቅጡ፣ ነገር ግን የነፍስን ነጻ
ራሳቸውን እና ንብረቶቻቸውን በመጠ ነት አይጨቁኑ።
በቅ ከጥፋት ነጻ ይሆናሉ። ፭ ሁሉም ሰዎች በሚኖሩባቸው መን
ግስታት ህግጋት የወረሱትን እና የማይ
፩ ሀ መንግስታት እግዚአብሔር ለሰው ነጠለውን መብቶቻቸውን የሚጠብቁላቸ
ጥቅም የመሰረታቸው እንደሆኑ እና
ለ 
ውን መንግስታት ለመቀበል እና ለመደገፍ
ምናለን፤ እና እነዚህን በሚመለከትም፣ ግዴታ እንዳላቸው እናምናለን፤ እና በእ
ለህብረተሰብ ጥቅም እና ደህንነት በሚሰ ንደዚህ ከተጠበቁ ዜጎች ህዝብን ሀ ማሳመጽ
ሩት አማካይነት ህግጋትን እና እነርሱንም እና መቃወም የሚጠበቅባቸው አይደለም፣
በሚያስተዳድሩ ሰዎችን በተጠያቂነት ይይ እና መቀጣትም ይገባቸዋል፤ እና መንግስ
ዟቸዋል። ታት ሁሉ የህዝብን ጥቅም በጥብቅ ለመያዝ
፪ ህግጋት ለእያንዳንዱ ሀ የህሊና ለ ነጻነት የራሳቸውን ፍርድ በመልካምነት እንደሚ
ጥቅም፣ የንብረት መብትና ቁጥጥር፣ እና ያስቡት እንደዚህ አይነት ህግጋትን ለመስ
የህይወት ሐ ጥበቃን ለማግኘት ካልተመ ራት መብት አላቸው፤ በዚህም ጊዜ ግን፣
ሰረቱ እና ተጥሰውም ካልተገኙ በስተቀር የህሊና ነጻነትን በቅድስና ይጠበቁ።
ምንም መንግስት በሰላም ለመኖር እንደ ፮ እያንዳንዱም ሰው በተመደበለት ስፍራ
ማይችል እምነት አለን። ውስጥ መከበር እንደሚገባው፣ የዋሆችን
፫ መንግስታት ሁሉ እነዚህን ህግጋት ለማ ለመጠበቅ እና ወንጀለኞችን ለመቅጣት
ስከበር ህዝባዊ ሀ ባለስልጣናት እና ዳኛዎች የተመደቡት መሪዎች እና ዳኛዎችም እን
እንደሚያስፈልጋቸው እናምናለን፤ እና ደዚህ መከበር እንደሚገባቸው እናምናለን፤
ህጉን በእኩልነት እና በፍትሀዊነት የሚያስ እና ሀ ለህግጋትም ሁሉም ሰዎች ክብር እና
ተዳድሩም ሪፐብሊክ ከሆነ በህዝብ ድምፅ፣ አክብሮትን ይስጡ፣ ካለእርሱም ስርዓት
ወይም በነገስታት ይፈለጉ፣ ይደገፉም። የለሽነት እና ሽብር ሰላምንና ስምምነትን
፬ ሀይማኖት በእግዚአብሔር እንዲመሰ ይሰጣሉ፤ የሰዎች ህግጋት የሚመሰረቱት
ረት እናምናለን፤ እና የሀይማኖታቸው አስ እንደግለሰቦች እና እንደህዝቦች፣ በሰዎች
ተያየት የሌሎችን መብት እና ነጻነት እስ እና ሰው መካከል፣ የምንፈልገውን ለመ
ካልጣሰ ድረስ፣ ይህን ለመጠቀምም ሰዎች ቆጣጠር በሚኖር አላማ ነው፤ እና ከሰማይ
ለእርሱ እና ለእርሱ ብቻ መልስን ይስጡ፤ የተሰጡት መለኮታዊ ህግጋትም በመንፈሳዊ
ነገር ግን የሰዎች ህግ የሰዎችን ህሊና በማ ጉዳዮች ላይ መመሪያዎችን ለመጠቀም፣
፻፴፬ ፩ ሀ ት. እና ቃ. ፺፰፥፬–፯፤ ለ ቅ.መ.መ. ነጻ ምርጫ። ፭ ሀ እ.አ. ፩፥፲፪።
እ.አ. ፩፥፲፪። ሐ ት. እና ቃ. ፵፪፥፲፰–፲፱። ቅ.መ.መ. አመጽ።
ለ ቅ.መ.መ. መልስ ፫ ሀ ት. እና ቃ. ፺፰፥፰–፲። ፮ ሀ ት. እና ቃ. ፶፰፥፳፩፤
መስጠት፣ ሂሳብ፣ ፬ ሀ አልማ ፳፩፥፳፩–፳፪፤ ፹፰፥፴፬።
ተጠያቂነት፣ ሀላፊነት። እ.አ. ፩፥፲፩።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. ህሊና። ቅ.መ.መ. ማምለክ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፬፥፯–፲፪ ፪፻፹፬
ለእምነትና ለአምልኮ፣ ሁለቱም በሰው እና የሀይማኖት ህብረተሰብ ሰዎችን በንብረት
በፈጣሪው ይመለሱ ዘንድ ነው። ወይም በህይወት መብት ላይ፣ የዚህ አለም
፯ ገዢዎች፣ ስቴቶች፣ እና መንግስታት ቁሳቁሶችን ሊወስዱባቸው፣ ወይም በህይ
መብት እንዳላቸው፣ እና ዜጎች የሀይማኖት ወታቸው ይሁን በሰውነታቸው ላይ አደጋን
እምነታቸውን በነጻነት ለማምለክ እንዲጠ ሊያደርሱባቸው፣ ወይም ምንም የሰውነት
ብቋቸው ህግጋትን ለማሳለፍ የሚገባቸው ቅጣት በእነርሱ ላይ ለማድረግ ስልጣን እን
እንደሆኑ እናምናለን፤ ነገር ግን ለህግጋት ዳላቸው አናምንም። ከህብረተሰቦቻቸው
ትኩረትና ክብር እስከ ተሰጠ ድረስ እና ሀ 
ይወገዙ ዘንድ ህብረታቸውን ለመውሰድ
እንደዚህ አይነቶቹ የሀይማኖት አስተያ ብቻ ነው የሚችሉት።
የቶች ህዝብን ማሳመጽንና አድማን እንደ ፲፩ ሰዎች በህዝባዊ ህግ ለደረሰባቸው አግ
ጥፋት የማያዩ እስካልሆነ ድረስ በፍትህ ባብ ላልሆኑ ነገሮች እና ለቅሬታ፣ ለግል
ይህን መብት ለመውሰድ፣ ወይም በአስተ መጎሳቆልን፣ ወይም የንብረት ወይም የህ
ያየታቸው እነዚህን ከህግ ውጪ ለማድረግ ሊና መብት መጣስን፣ እና እነዚህን ለመጠ
መብት እንዳላቸው አናምንም። በቅ ህግጋት ባሉበት ይግባኝ መጠየቅ እን
፰ ወንጀል መስራት እንደ ጥፋቱ መሰ ደሚገባቸው እናምናለን፤ ነገር ግን መንግ
ረት ሀ መቀጣት እንደሚገባው እናምናለን፤ ስትን ከህጋዊ ካልሆነ ወረራ እና ሁሉንም
መግደል፣ አገር መክዳት፣ መዝረፍ፣ መስ ሰዎች በአስቸኳይ ሁኔታ የመብትን መጣስ
ረቅ፣ እና ሰላምን ማፍረስ፣ በሁሉም ሁኔ እና በህግጋት ይግባኝ ለመጠየቅ በማይቻል
ታዎች፣ በወንጀልነታቸው መሰረት እና በት ጊዜ ርጋታን ለማግኘት ሁሉም ሰዎች
በሰዎች መካከል ጥፋት ለማድረግ ባላቸው ራሳቸውን፣ ባልንጀሮቻቸውን፣ እና ንብ
ፍላጎት መሰረት ጥፋቱ በተደረገበት መን ረቶቻቸውን በመጠበቅ ጥፋተኞች እንደ
ግስት ህግጋት ይቀጡ፤ እና ለህዝባዊ ሰላም ማይሆኑ እናምናለን።
እና እርጋታ ሁሉም ሰዎች ወደፊት በመ ፲፪ ወንጌልን ለምድር ህዝቦች ሀ መስበክ፣
ሄድ በመልካም ህግጋት ላይ የሚያጠፉትን እና በፅድቅ ራሳቸውን ከአለም ክፋት እን
ለቅጣት ለማምጣት ችሎታቸውን ይጠቀ ዲያድኑ ማስጠንቀቅ ትክክል እንደሆነ እና
ሙበት። ምናለን፤ ነገር ግን በባሪያዎች ላይ ጣልቃ
፱ የሀይማኖት ተፅእኖ ከህዝባዊ መንግስት በመግባት፣ ወይም ለእነርሱ የአለቆቻ
ጋር በመቀላቀል አንድ የሀይማኖት ህብረተ ቸው ፈቃድ ባለማክበር ወንጌልን መስበክ
ሰብን በማበረታታት እና ሌላን በመንፈሳዊ ወይም ማጥመቅ፣ ወይም ጣልቃ በመግባት
መብት ከህግ ወጪ በማድረግ፣ እና የእያን ወይም ተጽእኖ በማድረግ በዚህ ህይወት
ዳንዱ አባላት መብቶችም እንደ ዜጋ መካዳ ሁኔታቸው እንዳይደሰቱ ማድረግ፣ በዚ
ቸው ትክክል እንደሆነ አናምንም። ህም የሰዎችን ህይወት አደጋ ላይ መጣል
፲ የፅድቅ ህብረተሰቦች ሁሉ አባሎቻቸው ትክክለኛ እንደሆነ አናምንም፤ እንደዚህ
በሚረብሹበት ጊዜ በህብረተሰቦች መመሪ አይነት ጣልቃ መግባት ህጋዊ ያልሆነ እና
ያዎችና መቆጣጠሪያዎች መሰረት ለመቅ ፍትሀዊ እንዳልሆነ እንደሆነ፣ እና በአገ
ጣት መብት እንዳላቸው እናምናለን፤ እነ ልጋይነት ሰዎች በግድ እንዲያዙ ለሚፈ
ዚህ ቅጣቶች ለማህበርተኛነት እና ለመል ቅደው መንግስት ሰላም አደገኛ እንደሆ
ካም አቋም እስከሆነ ድረስ፤ ነገር ግን ምንም ነም እናምናለን።
፰ ሀ አልማ ፴፥፯–፲፩፤ ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ውግዘት። የሚስዮን ስራ።
ት. እና ቃ. ፵፪፥፹፬–፹፯። ፲፪ ሀ ቅ.መ.መ. መስበክ፤
፪፻፹፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፭፥፩–፬

ክፍል ፻፴፭
በሰኔ ፳፯፣ ፲፰፻፵፬ (እ. አ. አ. ) በካርቴጅ ኢለኖይ ውስጥ የነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ እና
የወንድሙ ፔትሪያርክ ሀይረም ስሚዝ ሰማዕትነትን ይፋ የሆነበት። ይህ መረጃ
በ፲፰፻፵፬ (እ. አ. አ. ) በትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ቅጂ ውስጥ መጨረሻ ላይ
ተጨምሮ ነበር፣ ይህም ጆሴፍ እና ሀይረም ስሚዝ በተገደሉበት ጊዜ ለመታ
ተም ተዘጋጅቶ ነበር።
፩–፪፣ ጆሴፍ እና ሀይረም በካርቴጅ እስር ፫ የጌታ ሀ ነቢይ እና ለ ባለራዕይ ጆሴፍ
ቤት ሰማእት ሆኑ፤ ፫፣ የነቢዩ ከሁሉም ስሚዝ፣ ከኢየሱስ በስተቀር፣ በዚህ አለም
በላይ የሆነው አቋም ተደነቀ፤ ፬–፯፣ ንጹህ ውስጥ ለሰዎች ደህንነት ከኖሩ ሌሎች ሰዎች
ደማቸው የስራውን እውነትነት እና መለ ሁሉ በላይ አድርጎታል። በአጭር በሆነ በሀያ
ኮታዊነት ይመሰክራል። አመት ጊዜ ውስጥ፣ በእግዚአብሔር ስጦታ
እና ሀይል የተረጎመውን መፅሐፈ ሞርሞ
፩ የዚህን መፅሐፍ እና የመፅሐፈ ሞርሞ ንን አምጥቷል፣ እና በሁለት አህጉራት
ንን ምስክር ለማተም፣ የነቢዩ ሀ ጆሴፍ ስሚዝ ላይ ይህን ለማተምም ምክንያት ሆኗል፤
እና የፔትሪያርክ ሀይረም ስሚዝ ለ ሰማዕት ይህም የያዘውን የዘለአለም ወንጌል ሐ ሙላ
ነትን እናሳውቃለን። በሰኔ ፳፯፣ ፲፰፻፵፬ ትን ወደ ምድር አራት ማዕዘናት ልኳል፤
(እ.አ.አ.) ከሰአት በኋላ በአምስት ሰአት፣ ራዕያት እና ትእዛዛት የተቀናበሩበትን የት
ጥቁር የተቀቡ ከ፻፶ እስከ ፪፻ በሆኑ መሳ ምህርት እና ቃል ኪዳኖች መፅሀፍን፣ እና
ሪያ በታጠቀ አመጸኛ ቡድን ሰዎች ሐ በካ ሌሎች ብዙ ብልህ መረጃዎችን እና መመ
ርቴጅ እስር ቤት ውስጥ በጥይት ተገደሉ። ሪያዎችንም ለሰዎች ልጆች ጥቅም አምጥ
መ 
ሀይረም ነበር በመጀመሪያ በጥይት የተመ ቷል፤ ብዙ ሺህ የኋለኛ ቀን ቅዱሳንን ሰብ
ታው እና በጸጥታም ሲወድቅ፣ የሞትኩኝ ስቧል፣ ታላቅ መ ከተማን መስርቷል፣ እና
ሰው ነኝ! ብሎ በሀይል ተናገረ። ጆሴፍ ከመ ሊሞት የማይችልን ታዋቂነትን እና ስምን
ስኮት ዘለለ፣ እና ይህን ሲሞክርም በጥይት ትቷል። በታላቅነት ኖሯል፣ እና በእግዚአ
ተመታ፣ አቤቱ ጌታ አምላኬ! ብሎ በሀይል ብሔር እና በህዝቡ አይኖች ውስጥም በታ
ተናገረ። ከሞቱም በኋላ በጥይቶችም ተመ ላቅነት ሞቷል፤ እና እንደ ጥንቱም ጊዜ
ትተው ነበር፣ እና ሁለቱም በጭካኔ በአራት በጌታ እንደተቀቡ ብዙዎችም ተልዕኮውን
ጥይቶች ተመትተው ነበር። እና ስራዎቹን ሠ በደሙ አስሯል፤ እና ወን
፪ በዚያን ጊዜ በክፍሉ ውስጥ የነበሩት ድሙ ሀይረምም ይህንኑ አድርጓል። በህ
ከአስራ ሁለቱት አባላት ሁለቱ፣ ሀ ጆን ቴይ ይወት አልተለያዩም ነበር፣ እና በሞትም
ለር እና ዊለርድ ሪቻርድ ብቻ ነበሩ፤ የመጀ አልተለያዩም!
መሪያውም በጭካኔ በአራት ጥይቶች ተመ ፬ ጆሴፍ ለህግ ጥያቄ ራሱን አሳልፎ
ትቶ ነበር፣ ነገር ግን ከዚህ በኋላም ድኗል፤ ለመስጠት ወደካርቴጅ ሲሄድ፣ ከመገ
የኋለኛው በእግዚአብሔር ጥበቃ በልብሱም ደሉ ሁለት ወይም ሶስት ቀናት በፊት፣
ላይ ቀዳዳ ሳይገኝ አመለጠ። እንዲህ ብሏል፥ “ለመታረድ እንደሚሄድ
፻፴፭ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ቤት (ዩ.ኤስ.ኤ.)። ቅ.መ.መ. የወንጌል
ጆሴፍ ዳግማዊ። መ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ሀይረም። ዳግም መመለስ።
ለ ት. እና ቃ. ፭፥፳፪፤ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. ቴይለር፣ ጆን። መ ቅ.መ.መ. ናቩ፣ ኢለኖይ
፮፥፴። ፫ ሀ ቅ.መ.መ. ነቢይ። (ዮ.ኤስ.ኤ.)።
ቅ.መ.መ. ሰማዕት፣ ለ ቅ.መ.መ. ባለራዕይ። ሠ ዕብ. ፱፥፲፮–፲፯፤
ሰማዕትነት። ሐ ት. እና ቃ. ፴፭፥፲፯፤ ት. እና ቃ. ፻፴፮፥፴፱።
ሐ ቅ.መ.መ. የካርቴጅ እስር ፵፪፥፲፪።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፭፥፭–፯ ፪፻፹፮
በግ እሄዳለሁ፤ ነገር ግን እንደ በጋ ማለዳ
ሀ 
እና ይህን የቤተክርስቲያኗ የትምህርት እና
የረጋሁ ነኝ፤ እግዚአብሔርን እና ለሁሉም ቃል ኪዳኖች መፅሐፍ የተበላሸውን አለም
ሰዎች ከማይጎዳ ንጹ ህሊናም አለኝ። በንፅ ወደ ደህንነት ለማምጣት በአስራ ዘጠነኛው
ህና እሞታለሁ፣ እና ስለ እኔ ግን እንዲህ መቶ አመት ከሁሉም የሚልቅ ደም እንደ
ይባላል—ግድያ በታለመበት ተገደለ።”— ተከፈለበት ያስታውሱ፤ እና እሳት ለእግ
በዚያም ማለዳ፣ ሀይረም ለመሄድ ከተዘ ዚአብሔር ክብር ሀ አረንጓዴን ዛፍ የሚጎዳ
ጋጀ በኋላ—ወደ መታረድ ሊባል ይቻላ ከሆነ፣ የተበላሸውን የወይን ስፍራ ለማፅዳት
ልን? አዎን፣ ነበርና—በመፅሐፈ ሞር እንዴት በቀላል የደረቀውን ዛፍ ያነዳል።
ሞን ውስጥ በኤተር አስራ ሁለተኛ ምዕ ለክብር ኖሩ፤ ለክብርም ሞቱ፤ እና ክብ
ራፍ መጨረሻ አጠገብ ያለውን የሚቀጥለ ርም የዘለአለም ደመወዛቸው ነው። ከዘመን
ውን አንቀፅ አነበበ፣ እና ገጹንም አጠፈ፥ ወደ ዘመን እስከ ትውልድ ድረስ ስሞቻ
፭ እናም እንዲህ ሆነ አህዛብ የጌታ ልግ ቸው ለተቀደሱት ዕንቁ ይሆናሉ።
ስና ይኖራቸው ዘንድ የመንፈስ ጥንካሬም ፯ ከዚህ በፊት እንዳረጋገጡት፣ በም
እንዲያገኙ ወደ ጌታ ፀለዩ። እናም እንዲህ ንም ወንጀል ንጹህ ነበሩ፣ እና በከሀዲዎች
ሆነ ጌታም እንዲህ ሲል ተናገረኝ፥ ልግ እና በክፉ ሰዎች አድማ ብቻ ነበር የታሰ
ስና ከሌላቸው አንተ ታማኝ ስለሆንክ ላንተ ሩት፤ እና በካርቴጅ እስር ቤት ወለል ላይ
ምንም አይደለም፤ ስለዚህ፣ ልብስህ ሀ ይነ ንጹህ ደማቸው “በሞርሞንነት” ላይ በም
ፃል። እናም ድካምህን በማየትህ በአባቴ ድር ፍርድ ቤት ውስጥ ሊወገድ በማይቻል
ቤት ባዘጋጀሁልህ ስፍራ እንድትቀመጥ ማህተም የታተመ ነው፣ እና በስቴቱ አስ
ብርቱ ተደርገሀል። እናም አሁን . . . አህ ተዳዳሪ የተገባው እምነት በመስበር፣ ንጹህ
ዛብን አዎን እናም ደግሞ የምወዳቸው ወን ደማቸውም ለኢለኖይ ስቴት ህጋዊ አል
ድሞቼን በክርስቶስ ለ የፍርድ ወንበር ፊት ማም ነው፣ አለም ሁሉ ሊከሰው የማይች
እስካገኛቸው ተሰናበትኳቸው፤ ሰዎችም ለው የዘለአለማዊ ወንጌል እውነትነት ምስ
ሁሉ ልብሶቼ በእናንተ ደም እንዳልተበ ክርም ነው፤ እና በነጻነት አርማ እና በዩና
ከሉ ያውቃሉ። ሐ መስካሪዎቹ ሞተዋል፣ ይትድ ስቴትስ ማግና ካርታ ላይ ንጹህ ደማ
እና ምስክራቸውም ተፅዕኖ አለው። ቸው በሁሉም ሀገሮች መካከል ለሚገኙት
፮ ሀይረም ስሚዝ በሚያዝያ ፲፰፻፵፬ የዋህ ሰዎች ለኢየሱስ ክርስቶስ ሀይማኖት
(እ.አ.አ.) አርባ አራት አመቱ ነበር፣ እና አምባሳደር ነው፤ እና ንጹህ ደማቸውም
ጆሴፍ ስሚዝ በታህሳስ ፲፰፻፵፫ (እ.አ.አ.) ዮሐንስ ሀ ከመሰዊያው በታች ካያቸው
ሰላሳ ስምንት አመቱ ነበር፤ እና ከዚህም ሰማዕታት ንጹህ ደም ጋር ወደ ሰራዊት
በኋላ ስሞቻቸው ከሀይማኖት ሰማዕታት ጌታ ያን ደም በምድር ላይ እስኪያበቅል
ጋር የተመደቡ ሆኑ፤ እና መፅሐፈ ሞርሞ ድረስ ይጮሀሉ። አሜን።
ንን በሁሉም ሀገሮች ውስጥ የሚያነቡትም፣

ክፍል ፻፴፮
በዊንተር ኮርተርስ፣ በእስራኤል ስፍራ፣ በኦማሀ ኔሽን ውስጥ፣ በሚዙሪ ወንዝ
ምዕራብ ዳርቻ ላይ፣ በካውንስል ብላፍ አየዋ አጠገብ በፕሬዘደንት ብሪገም ያንግ
በኩል የተሰጠ የጌታ ቃል እና ፈቃድ።
፬ ሀ ኢሳ. ፶፫፥፯። ለ ኤተር ፲፪፥፴፮–፴፰። ፮ ሀ ሉቃ. ፳፫፥፴፩።
፭ ሀ ት. እና ቃ. ፹፰፥፸፬–፸፭። ሐ ዕብ. ፱፥፲፮–፲፯። ፯ ሀ ራዕ. ፮፥፱።
፪፻፹፯ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፮፥፩–፲፱
፩–፲፮፣ የእስራኤል ስፍራ ለምዕራቡ ጉዞ ፰ የባልቴት እና አባት የሌላቸው ለቅሶ
እንዴት እንደሚደራጅ ተገልጿል፤ ፲፯– ዎች ወደጌታ ጆሮዎች በህዝብ ላይ እንዳ
፳፯፣ ቅዱሳን በብዙዎቹ የወንጌል መሰረ ይመጣ፣ እያንዳድኑም ቡድን በንብረቶ
ቶች እንዲኖሩ ታዘዙ፤ ፳፰–፴፫፣ ቅዱ ቻቸውን በተከፋፈሉበት መጠን፣ ሀ ድሆ
ሳን ይዘምሩ፣ እልልታንም ያድርጉ፣ ይጸ ችን፣ ለ ባልቴቶች፣ ሐ አባቶች የሌላቸውን፣
ልዩ፣ እና ጥበብን ይማሩ፤ ፴፬–፵፪፣ ነቢ እና ወደ ጦር ሰራዊነት የሄዱትን ቤተሰቦ
ያት የሚገደሉት ይከበሩ እና ጥፋተኞችም ችን በመውሰድ በእኩል ድርሻን ይሸከሙ።
ይኮነኑ ዘንድ ነው። ፱ እያንዳንዱም ቡድን ለዚህ ዘመን ለሚ
ቀሩትም ቤቶች፣ እና እህልን ለመትከልም
፩ የእስራኤል ስፍራ ለምዕራቡ ጉዞአቸ መሬቶችን ያዘጋጁ፤ እና ይህም ህዝቦቹን
ውን የተመልከተ የጌታ ቃል እና ፈቃድ፥ በሚመለከት የጌታ ፈቃድ ነው።
፪ የኋለኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስ ፲ እያንዳንዱም ሰው የእራሱን ተፅዕኖ እና
ቶስ ሀ ቤተክርስቲያን ህዝብ ሁሉ፣ እና ከእ ንብረት ይህን ህዝቡ የፅዮንን ሀ ካስማ ጌታ
ነርሱ ጋር የሚጓዙት በቡድን የጌታ አምላ ወደሚወስደው ስፍራ ለመውሰድ ይጠ
ካችንን ትእዛዛት እና ደንብ ለመከተል ቃል ቀም።
ኪዳን እና የተስፋ ቃል በመግባት ይደራጁ። ፲፩ እና ይህን በንጹህ ልብ፣ በሙሉ ታማ
፫ ቡድኖችም ሀ በአንድ መቶዎች አለቃ ኝነት ብታደርጉ፣ ሀ ትባረካላችሁ፤ በመን
ዎች፣ በሀምሳዎች አለቃዎች፣ እና በአስ ጋዎቻችሁም፣ እና በመሬቶቻችሁ፣ እና
ሮች አለቃዎች፣ በሚመሯቸው ፕሬዘደ በቤቶቻችሁ እና በቤተሰቦቻችሁ ትባረካ
ንት እና ሁለት አማካሪዎች፣ በአስራ ሁለት ላችሁ።
ለ 
ሐዋርያት አመራር መሰረት ይደራጁ። ፲፪ አገልጋዮቼ ኤዝራ ቲ ቤንሰን እና ኢራ
፬ እና ይህም ሀ ቃል ኪዳናችን ይሆናል፣ ስተስ ስኖው ቡድንን ያደራጁ።
በጌታ ለ ስርዓቶች ሁሉ ሐ እንሄዳለን። ፲፫ እና አገልጋዮቼ ኦርሰን ፕራት እና
፭ ሁሉም ቡድኖች የተጣመዱ እንስሣ ዊልፈርድ ዉድረፍ ቡድንን ያደራጁ።
ትን፣ ጋሪዎችን፣ የሚያስፈልጓቸውን፣ ፲፬ ደግሞም፣ አገልጋዮቼ አማሳ ላይመን
ልብሶችን፣ እና ሌላ ለጉዞ የሚያስፈልጉ እና ጆርጅ ኤ ስሚዝ ቡድንን ያደራጁ።
ትን፣ ቢቻሉም፣ ራሳቸውን ያዘጋጁ። ፲፭ እና ፕሬዘደንቶችንና የመቶዎችን፣
፮ ቡድኖች ከተደራጁ በኋላ ለሚቀሩት የሀምሳዎች፣ እና የአስሮች አለቃዎችን
ለመዘጋጀት ለመስራት በሚችሉት ይሂዱ። ይመድቡ።
፯ እያንዳንዱም ቡድን ከአለቆቻቸውና ፲፮ እና የተመደቡትም ይሂዱ እና ወደ
ከፕሬዘደንቶቻቸው ጋር በሚቀጥለው ጸደይ ሰላም ምድርም ለመሄድ ይዘጋጁ ዘንድ
ምን ያህል ለመሄድ እንደሚችሉ ይወስኑ፤ ይህን ፈቃዴን ለቅዱሳን ያስተምሩ።
ከዚያም ብቁ ሰውነት ያላቸው እና ችሎታ ፲፯ ሂዱ እና እንደ ነገርኳችሁም አድርጉ፣
ያላቸው ሰዎች የተጠመዱ እንስሣሳትን፣ እና ጠላቶቻችሁን አትፍሩ፤ ስራዬን ለማ
ዘሮችን፣ እና የማረሻ እቃዎችን ይዘው የጸ ቆም ምንም ሀይል የላቸውምና።
ደይ አትክልቶችን ለመትከል እንዲሄዱ ፈር ፲፰ ፅዮንም በጊዜዬ ሀ ትድናለች።
ቀዳጆች የሚሆኑ ብቁ ቁጥሮችን ምረጡ። ፲፱ ማንም ሰው እራሱን ከፍ ለማድረግ
፻፴፮ ፪ ሀ ቅ.መ.መ. የኋለኛው ለ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች። ሐ ያዕ. ፩፥፳፯፤ ፫ ኔፊ ፳፬፥፭።
ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ሐ ቅ.መ.መ. መራመድ፣ ፲ ሀ ቅ.መ.መ. ካስማ።
ክርስቶስ ቤተክርስቲያን። ከእግዚአብሔር ጋር ፲፩ ሀ ዘዳግ. ፳፰፥፩–፲፬።
፫ ሀ ዘፀአ. ፲፰፥፳፩–፳፮። መራመድ (መሄድ)። ቅ.መ.መ. መባረክ፣
ለ ቅ.መ.መ. ሐዋሪያ። ፰ ሀ ቅ.መ.መ. ደሀ። የተባረከ፣ በረከት።
፬ ሀ ቅ.መ.መ. ቃል ኪዳን። ለ ቅ.መ.መ. ባል የሞተባት። ፲፰ ሀ ት. እና ቃ. ፻፥፲፫።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፮፥፳–፴፭ ፪፻፹፰
ቢፈልግ እና ምክሬን ባይፈልግ፣ ምንም
ሀ 
ነውና፣ እና እናንተም የእርሱ መጋቢ ለ 

ሀይል አይኖረውም እና ሞኝነቱም ግልጽ ናችሁና።


ይደረጋሉ። ፳፰ ደስተኛ ብትሆኑ፣ ጌታን ሀ በዝማሬ፣
፳ ፈልጉ፤ እና የእርስ በርሳችሁን ቃል በሙዚቃ፣ በእልልታ፣ እና በምስጋና
ኪዳኖች ሁሉ ሀ ጠብቁ፤ እና የወንድማች ለ 
ጸሎት እና ሐ በምስጋና አምልኩ።
ሁንም ለ አትመኙ። ፳፱ ሀ የከፋችሁ ብትሆኑም፣ ነፍሶቻችሁ
፳፩ የእግዚአብሔርን የአምላካችሁን ስም ለ 
ይደሰቱ ዘንድ፣ ጌታ አምላካችሁን በል
በከንቱ የመጥራትን ክፋት ከራሳችሁ ሀ አስ መና ጥሩ።
ወግዱ፤ እኔ ጌታ አምላካችሁ፣ የአባቶቻ ፴ ጠላቶቻችሁን አትፍሩ፣ እነርሱ በእ
ችሁ ለ አምላክ፣ የአብርሐምና የይስሀቅና ጆቼ ውስጥ ናቸው እና እንደፈቃዴም አደ
የያዕቆብ አምላክ ነኝና። ርግባቸዋለሁና።
፳፪ የእስራኤልን ልጆች ከግብፅ ምድር ፴፩ ለእነርሱ ያለኝን ሀ ክብር፣ እንዲ
መርቼ ያወጣኋቸው ሀ እኔ ነኝ፤ እና በመጨ ሁም የፅዮንን ክብር፣ ለመቀበል ይዘጋጁ
ረሻዎቹም ቀናት እጆቼ የእስራኤልን ህዝብ ዘንድ፣ ህዝቤ በሁሉም ነገሮች ለ መሞከር
ለ 
ለማዳን ተዘርግተዋል። አለባቸው፤ እና ሐ መገሰፅን ለመቀበል የማ
፳፫ እርስ በራስም ሀ መጣላትን አቁሙ፤ ይችል ለመንግስቴ ብቁ አይደለም።
እርስ በራስም ለ ክፋት መነጋገርን አቁሙ። ፴፪ ደንቆሮውም አይኖቹ ይከፈቱ ዘንድ
፳፬ ሀ ሰካርን አቁሙ፤ እና ቃላቶቻችሁም እና እንዲያይ፣ እና ጆሮዎቹም ተከፍ
እርስ በራሳችሁ ለ የሚያንጹ ይሁኑ። ተው ይሰማ ዘንድ፣ ራሱን ሀ ትሁት በማ
፳፭ ከባልንጀራችሁ ከተበደራችሁ፣ ድረግ እና ጌታ አምላኩን በመጥራት ለ ጥበ
ሀ 
የተበረዳችሁን መልሱ፤ እና ለመክፈል ብን ይማር፤
ባትችሉም ወዲያው በመሄድ ለባንጀራችሁ ፴፫ ትሁቱን እና የተዋረደውን አበራላ
ንገሩ፣ አለበለዚያም ይፈርድባችኋልና። ቸው እና አምላክ የሌላቸውን እኮንን ዘንድ
፳፮ ባልንጀሮቻችሁ ሀ ያጡትን ነገር ብታ ሀ 
መንፈሴን ልኬአለሁና።
ገኙ፣ ዳግሞም መልሳችሁ እስከምትሰጡም ፴፬ ወንድሞቻችሁ፣ እንዲሁም ያሰደዷ
ድረስ በትጋት ፈልጉት። ችሁ ህዝብ፣ እናንተን እና ምስክሮቻችሁን
፳፯ ጥበብ ያለው መጋቢም እንድትሆኑ ሀ 
አስወግደዋል፤
ዘንድ፣ ያላችሁን ለመጠበቅ ሀ ትጉ ሁኑ፤ ፴፭ አሁንም በምጥ እንደተያዘች ሴት
ይህም የጌታ አምላካችሁ የነጻ ስጦታ የሚያሳቅቃቸው ቀን፣ እንዲሁም የሀዘን
፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ምክር (ስም)። ለ ት. እና ቃ. ፳፥፶፬። ት. እና ቃ. ፶፱፥፲፭–፲፮።
፳ ሀ ቅ.መ.መ. ታማኝ፣ ቅ.መ.መ. ክፉ መናገር። ቅ.መ.መ. አመስጋኝ፣
ታማኝነት። ፳፬ ሀ ቅ.መ.መ. የጥበብ ቃል። ምስጋናን፣ ምስጋና
ለ ቅ.መ.መ. መመኘት። ለ ት. እና ቃ. ፻፰፥፯። መስጠት።
፳፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማራከስ። ፳፭ ሀ መዝ. ፴፯፥፳፩፤ ፳፱ ሀ ፪ ሳሙ. ፳፪፥፯።
ለ ዘፀአ. ፫፥፮፤ ሞዛያ ፬፥፳፰። ለ ቅ.መ.መ. ደስታ።
፩ ኔፊ ፲፱፥፲። ቅ.መ.መ. ታማኝ፣ ፴፩ ሀ ሮሜ ፰፥፲፰፤
፳፪ ሀ ዘፀአ. ፲፫፥፲፰፤ ታማኝነት፤ ት. እና ቃ. ፶፰፥፫–፬።
ኤር. ፪፥፭–፯፤ እዳ። ቅ.መ.መ. ክብር።
፩ ኔፊ ፭፥፲፭፤ ፳፮ ሀ ዘሌዋ. ፮፥፬፤ ለ ት. እና ቃ. ፻፩፥፬።
አልማ ፴፮፥፳፰። ዘዳግ. ፳፪፥፫። ቅ.መ.መ. ጭንቀት።
ቅ.መ.መ. ያህዌህ። ፳፯ ሀ ቅ.መ.መ. ትጋት። ሐ ቅ.መ.መ. መገሰጽ፣ ተግሳጽ።
ለ ኤር. ፴፥፲፤ ለ ቅ.መ.መ. መጋቢ፣ ፴፪ ሀ ቅ.መ.መ. ትሁት፣ ትሕትና።
ሕዝ. ፳፥፴፫–፴፬፤ መጋቢነት። ለ ቅ.መ.መ. ጥበብ።
ት. እና ቃ. ፴፰፥፴፫። ፳፰ ሀ ቅ.መ.መ. መዘመር። ፴፫ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ ቅዱስ።
፳፫ ሀ ፫ ኔፊ ፲፩፥፳፱–፴። ለ ቅ.መ.መ. ጸሎት። ፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. ማሳደድ፣
ቅ.መ.መ. ጸብ። ሐ ፪ ዜና ፭፥፲፫፤ መሳደድ።
፪፻፹፱ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፮፥፴፮–፻፴፯፥፫
ቀናት፣ ይመጣል፤ እና ወዲያው፣ አዎን፣ ፴፰ ይህን መሰረትም መሰረተ፣ እና ታማ
በጣም ፈጥነውም፣ ንስሀ ባይገቡ ሀዘናቸ ኝም ነበር፤ እና ወደ እኔም ወሰድኩት።
ውም ታላቅ ይሆናል። ፴፱ ብዙዎች በሞቱ ምክንያት ተደንቀው
፴፮ ነቢያትንና ወደ እነርሱ የተላኩትን ነበር፤ ነገር ግን እንዲከብር እና ክፉዎችም
ገድለዋልና፤ እና ከምድር በእነርሱ ላይ ይኮነኑ ዘንድ ሀ ምስክሩን ለ በደሙ ሐ ማተሙ
የሚጮሁትንም ንጹህ ደም አፍሥሠዋል። አስፈላጊ ነበር።
፴፯ ስለዚህ፣ በእነዚህ ነገሮች አትደነቁ፣ ፵ በዚህም የስሜን ምስክር በመተው
እናንት ሀ ንጹህ አይደላችሁምና፤ ክብሬን ብቻ፣ ሀ ከጠላቶቻችሁ አላዳንኳችሁም?
ለመቀበል ገና አትችሉም፤ ነገር ግን ከአ ፵፩ አሁን፣ ስለዚህ፣ ሀ የቤተክርስቲያኔ
ዳም እስከ አብርሐም፣ ከአብርሐም እስከ ህዝብ ሆይ፣ አድምጡ፤ እና እናንት ሽማ
ሙሴ፣ ከሙሴ እስከ ኢየሱስና ሐዋር ግሌዎችም አብራችሁ ስሙ፤ ለ መንግስቴን
ያት፣ እና ከኢየሱስና ሐዋሪያቱ በሚያገለ ተቀብላችኋል።
ግሉኝ አገልጋዮቼ ለ በመላእክቴ፣ እና ከሰ ፵፪ ፍርድ እንዳይመጣባችሁ እና እምነ
ማያት በድምጼ ስራዬን እንዲያመጣ በጠ ታችሁም እንዳይወድቅባችሁ፣ እና ጠላ
ራሁት፣ እስከ ጆሴፍ ስሚዝ ሐ የሰጠኋችሁን ቶቻችሁ እንዳያሸንፋችሁ ዘንድ፣ ትእዛ
ቃላቴን ለማክበር ታማኝ ከሆናችሁ፣ ይህ ዛቴን ሁሉ በማክበር ትጉ ሁኑ። በዚህ ጊዜ
ንንም ታዩታላችሁ፤ ተጨማሪ አልገልፅም። አሜን እና አሜን።

ክፍል ፻፴፯
በጥር ፳፩፣ ፲፰፻፴፮ (እ. አ. አ. ) በከርትላንድ በቤተመቅደስ ውስጥ ለነቢዩ ጆሴፍ
ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። ጊዜውም በዚያ ጊዜ ቤተመቅደስን ለመምረቅ በመዘጋ
ጀት ስርዓቶችን በሚያስተዳድርበት ጊዜ ነበር።
፩–፮፣ ነቢዩ ወንድሙን አልቭንን በሰ ሔርን ለ ሰለስቲያል መንግስትን እና የእዚ
ለስቲያል መንግስት ውስጥ አየ፤ ፯–፱፣ ያን ክብር አየሁ፣ ሐ በሰውነት ይሁን ከዚያ
የሙታን ደህንነት ትምህርት ተገለጠ፤ ውጪ አላወቅሁም።
፲፣ ሁሉም ልጆች በሰለስቲያል መንግስት ፪ በእሳት ሀ ነበልባል የተከበበው፣ የዚያ
ውስጥ ይድናሉ። መንግስት ወራሾች የሚገቡበት ለ በር በጣም
ታላቅ ውበት እንዳለውም አየሁ።
፩ ሀ ሰማያት ተከፈቱልን፣ እና የእግዚአብ ፫ ደግሞም ሀ አብና ለ ወልድ የሚቀመጡበ
፴፯ ሀ ቅ.መ.መ. ንጹህ፣ ንጹህነት። ፻፭፥፲፭። ፪ ሀ ዘፀአ. ፳፬፥፲፯፤
ለ ራዕ. ፲፬፥፮፤ ፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ኢሳ. ፴፫፥፲፬–፲፭፤
ት. እና ቃ. ፻፲፥፲፩–፲፮፤ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን። ሔለ. ፭፥፳፫፤
፻፳፰፥፲፱–፳፩፤ ለ ዳን. ፯፥፳፯። ት. እና ቃ. ፻፴፥፯።
ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴–፵፯። ፻፴፯ ፩ ሀ የሐዋ. ፯፥፶፭–፶፮፤ ለ ፪ ኔፊ ፱፥፵፩፤ ፴፩፥፲፯።
ሐ ሔለ. ፰፥፲፰። ፩ ኔፊ ፩፥፰፤ ፫ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብ
፴፱ ሀ ሞዛያ ፲፯፥፳፤ ሔለ. ፭፥፵፭–፵፱፤ ሔር፣ አምላክ—እግ
ት. እና ቃ. ፻፴፭፥፫። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፵፫። ዚአብሔር አብ።
ለ ቅ.መ.መ. ምስክርነት። ለ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል ለ ቅ.መ.መ. እግዚአብሔር፣
ሐ ቅ.መ.መ. ሰማዕት፣ ክብር። አምላክ—እግዚአብሔር
ሰማዕትነት። ሐ ፪ ቆሮ. ፲፪፥፪–፬፤ ወልድ።
፵ ሀ ዘፀአ. ፳፫፥፳፪፤ ፩ ኔፊ ፲፩፥፩፤
ት. እና ቃ. ፰፥፬፤ ሙሴ ፩፥፲፩።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፯፥፬–፲ ፪፻፺
ትን በጣም ብሩህ የሆነውን የእግዚአብሔር የነበሩት፣ ይህን ወንጌል ባለማወቅ የሞቱት
ለ 

ሐ 
የክብር ዙፋንንም ተመለከትኩ። ሁሉ የእግዚአብሔር ሐ ሰለስቲያል መንግ
፬ ሀ በወርቅ ምንጣፍ አምሳል የሆኑትን ስት መ ወራሾች ይሆናሉ።
የመንግስቱን ውብ መንገዶችንም አየሁ። ፰ ደግሞም በሙሉ ልባቸው ይህን ሀ ይቀ
፭ አባት ሀ አዳምን እና ለ አብርሐምንም፤ በሉ የነበሩ፣ ካለዚህ እውቀት ከዚህ በኋላ
እና ሐ አባቴና መ እናቴንም፤ ለብዙ ጊዜ ሞቶ የሞቱት ሁሉ የዚያ መንግስቱ ወራሾች ይሆ
የነበረው ወንድሜ ሠ አልቭንንም አየሁ። ናሉ፤
፮ እና ጌታ እስራኤልን ሀ ዳግም ለመሰብ ፱ እኔ ጌታ ሁሉንም ሰዎች ሀ በስራዎቻቸው
ሰብ እጁን ከመዘርጋቱ በፊት ከዚህ ህይ መሰረት፣ እንደልባቸውም ለ ምኞት ሐ እፈ
ወት ሄዶ ስለነበረ፣ እና ለኃጢአት ስርየት ርድባቸዋለሁና።
ለ 
ስላልተጠመቀ፣ በዚያ መንግስት ውስጥ ፲ እና በተጠያቂነት ሀ እድሜም ከመድረሳ
እንዴት ሐ ውርስ እንዳገኘም ተደነቅሁኝ። ቸው በፊት የሞቱትን ልጆች ሁሉ በሰማይ
፯ እንዲህም ሲል የጌታ ሀ ድምፅ ወደ እኔ ሰለስቲያል መንግስት ውስጥ ለ እንደዳኑም
መጣ፥ ለመቆየት ቢፈቀድላቸው ይቀበሉት ተመለከትኩኝ።

ክፍል ፻፴፰
በጥቅምት ፫፣ ፲፱፻፲፰ (እ. አ. አ. ) በሶልት ሌክ ስቲ፣ ዩታ ውስጥ ለፕሬዘደንት
ጆሴፍ ኤፍ ስሚዝ የተሰጠ ራዕይ። በጥቅምት ፬፣ ፲፱፻፲፰ (እ. አ. አ. ) በ፹፱ነኛው
የቤተክርስቲያኗ የግማሽ አመት አጠቃላይ ጉባኤ መክፈቻ ንግግራቸው ላይ፣ ፕሬ
ዘደንት ስሚዝ ባለፉት ወራት የተለያዩ መለኮታዊ መልእክቶችን እንደተቀበሉ
ገለጹ። ፕሬዘደንት ስሚዝ ባለፈው ቀን ከተቀበሏቸው ከእነዚህ አንዱ አዳኝ ሰው
ነቱ በመቃብር ውስጥ እያለ የሙታንን መንፈስ መጎብኘቱን በሚመለከት ነበር።
በጉባኤው መዝጊያ ወዲያውም ተፅፎ ነበር። በጥቅምት ፴፩፣ ፲፰፻፲፰ (እ. አ. አ. )
ይህም ለቀዳሚ አመራር አማካሪዎች፣ ለአስራ ሑለቱ ቡድን፣ እና ለፔትሪያርክ
ቀረበ፣ እና እነርሱም በአንድ ድምፅ ተቀብለውት ነበር።
፩–፲፣ ፕሬዘደንት ጆሴፍ ኤፍ ስሚዝ ስለ ምን ስለመጎብኘቱ ያሰላስሉ ነበር፤ ፲፩–
ጴጥሮስ ፅሁፎች እና ጌታ የመንፈስ አለ ፳፬፣ ፕሬዘደንት ስሚዝ የሞቱት ጻድ
፫ ሐ ኢሳ. ፮፥፩፤ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶–፶፪፤ ሐ ቅ.መ.መ. የሰለስቲያል
ሕዝ. ፩፥፳፮–፳፰። ፹፬፥፸፬። ክብር።
፬ ሀ ራዕ. ፳፩፥፳፩፤ ቅ.መ.መ. ጥምቀት፣ መ ት. እና ቃ. ፸፮፥፶–፸።
ት. እና ቃ. ፻፲፥፪። መጥመቅ። ፰ ሀ አልማ ፲፰፥፴፪፤
፭ ሀ ቅ.መ.መ. አዳም። ለ ቅ.መ.መ. ለሙታን ደህንነት። ት. እና ቃ. ፮፥፲፮።
ለ ት. እና ቃ. ፻፴፪፥፳፱። ሐ ኢሳ. ፲፩፥፲፩፤ ፱ ሀ ቅ.መ.መ. ስራዎች።
ቅ.መ.መ. አብርሐም። ፩ ኔፊ ፳፪፥፲–፲፪፤ ለ ት. እና ቃ. ፷፬፥፴፬።
ሐ ት. እና ቃ. ፻፳፬፥፲፱። ያዕቆ. ፮፥፪። ቅ.መ.መ. ልብ።
ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ቅ.መ.መ. እስራኤል— ሐ ራዕ. ፳፥፲፪–፲፫።
ጆሴፍ ቀዳማዊ። የእስራኤል መሰብሰብ። ቅ.መ.መ. ፍርድ፣
መ ቅ.መ.መ. ስሚዝ፣ ፯ ሀ ሔለ. ፭፥፴። የመጨረሻው።
ሉሲ ማክ። ቅ.መ.መ. ራዕይ። ፲ ሀ ቅ.መ.መ. መልስ
ሠ ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፬። ለ ጆ.ስ.ት. ፩ ጴጥ. ፬፥፮ መስጠት፣ ሂሳብ፣
፮ ሀ ዮሐ. ፫፥፫–፭፤ (ተጨማሪ)፤ ተጠያቂነት፣ ሀላፊነት።
፪ ኔፊ ፱፥፳፫፤ ፪ ኔፊ ፱፥፳፭–፳፮፤ ለ ቅ.መ.መ. ደህንነት—
ኤተር ፬፥፲፰–፲፱፤ ሞዛያ ፲፭፥፳፬። የልጆች ደህንነት።
፪፻፺፩ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፰፥፩–፲፬
ቃን በገነት ውስጥ ተሰብስበው እና ክርስ አራተኛውን ምዕራፎች አነበብኩኝ፣ እና
ቶስም በመካከላቸው ያገለገለበትን አዩ፤ ሳነብም ቀድሞ ከነበሩት በላይ በሚቀጥሉት
፳፭–፴፯፣ በመናፍስትም መካከል ወን ምንባቦች በጣም ተነካሁ፥
ጌልን ለመስበክ እንዴት እንደተደራጀም ፯ “ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር
ተመለከቱ፤ ፴፰–፶፪፣ ከሞት ከመነሳታ እንዲያቀርበን እርሱ ጻድቅ ሆኖ ስለ ዓመፀ
ቸው በፊት የመንፈስ ሁኔታቸውን እንደ ኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት ሞቶ
ባርነት የሚመለከቱትን አዳምን፣ ሔዋ አልና፤ በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው
ንን፣ እና ብዙ ቅዱሳን ነቢያትን በመንፈስ ሆነ፥
አለም ውስጥ አዩአቸው፤ ፶፫–፷፣ ዛሬ በፅ ፰ “በእርሱም ደግሞ ሄዶ ሀ በወኅኒ ለነበሩ
ድቅ የሚሞቱ በመንፈስ አለም ውስጥ አገ ነፍሳት ሰበከላቸው፤
ልግሎታቸውን ይቀጥላሉ። ፱ “ጥቂቶች ማለት ስምንት ነፍስ በውኃ
የዳኑበት መርከብ ሲዘጋጅ፥ የእግዚአብሔር
፩ በጥቅምት ሶስተኛው ቀን፣ በአስራ ትዕግሥት በኖኅ ዘመን በቈየ ጊዜ ቀድሞ
ዘጠኝ መቶ አስራ ስምንት አመተ ምህረት አልታዘዙም።” (፩ ጴጥሮስ ፫፥፲፰–፳)።
ውስጥ፣ ቅዱሳን መጻህፍትን በክፍሌ ቁጭ ፲ “እንደሰዎች በሥጋ እንዲፈረድባቸው
ብዬ ሀ አሰላስል ነበር፤ በመንፈስ ግን እንደ እግዚአብሔር እንዲ
፪ እና ለአለም ሀ ቤዛነት፣ የእግዚአብሔር ኖሩ ስለዚህ ምክንያት ወንጌል ለሙታን
ልጅ ያደረገውን ታላቅ ለ የኃጢአት ክፍያ ደግሞ ተሰብኮላቸው ነበርና።” (፩ ጴጥ
እያሰብኩ ነበር፤ ሮስ ፬፥፮)።
፫ እና ሀ የቤዛው ወደአለም መምጣት አብ ፲፩ ስለእነዚህ ሀ ስለተጻፉት ነገሮች ሳሰ
እና ወልድ ያሳዩትን ታላቅ እና አስደናቂ ላስል፣ የመረዳት ለ አይኖቼ ተከፈቱ፣ እና
ለ 
ፍቅርም፤ የጌታ መንፈስ ሐ አረፈብኝ፣ እና ታላቁንና
፬ በእርሱ ሀ የኃጢአት ክፍያ፣ እና በወን ታናሹን መ የሙታን ሰራዊትን አየሁ።
ጌሉ መሰረታዊ መርሆች ለ ታዛዥነት፣ የሰው ፲፪ እና በዚያም በአንድ ስፍራም አብ
ዘር ይድን ዘንድ እንደ ሆነ አሰላስል ነበር። ረው የተሰበሰቡ፣ በስጋ ሲኖሩ በኢየሱስ
፭ በዚህ ተይዤ እያለሁ፣ ከጌታ መሰ ክርስቶስ ምስክር ሀ ታማኝ የነበሩ፣ ቁጥ
ቀል በኋላ ወንጌሉ ተሰብኮላቸው ለነበሩት ራቸው ታላቅ የሆኑ ለ የጻድቃን የመንፈስ
ሀ 
በጳንጦስ፣ በገላትያ፣ በቀጰዶቅያም፣ እና ቡድኖች ነበሩ፤
በሌሎች የእስያ ክፍሎች ውስጥ ለተበተኑት ፲፫ እና እንደ እግዚአብሔር ልጅ አይነት
ለ 
የጥንት ቅዱሳን ሐዋሪያው ጴጥሮስ ወደጻ ታላቅ ሀ መስዋዕት ያቀረቡ፣ እና በቤዛው
ፈው አዕምሮዬ ተመለሰ። ስምም ለ ስቃይንም የተቀበሉ ነበሩ።
፮ መፅሐፍ ቅዱስን ከፈትኩ እና የጴጥ ፲፬ እነዚህ ሁሉ ሀ በአብ እግዚአብሔር
ሮስን የመጀመሪያ መልእክት ሶስተኛ እና እና ለ በአንድያ ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ
፻፴፰ ፩ ሀ ቅ.መ.መ. ማሰላሰል። ታዛዥ፣ መታዘዝ። ት. እና ቃ. ፸፮፥፲፣ ፲፪፣ ፲፱።
፪ ሀ ቅ.መ.መ. የቤዛነት ዕቅድ። ፭ ሀ ፩ ጴጥ. ፩፥፩። ሐ ኢሳ. ፲፩፥፪።
ለ ማቴ. ፳፥፳፰። ለ ይህም በፊት የኋለኛው ቀን መ ቅ.መ.መ. መንፈስ።
ቅ.መ.መ. የኃጢያት ቅዱሳን የነበሩማለት ነው። ፲፪ ሀ ት. እና ቃ. ፮፥፲፫፤
ዋጋን መክፈል፣ ፰ ሀ ኢሳ. ፷፩፥፩፤ ፶፩፥፲፱፤ ፸፮፥፶፩–፶፫።
የኃጢያት ክፍያ። ሉቃ. ፬፥፲፰፤ ለ ት. እና ቃ. ፸፮፥፷፱–፸።
፫ ሀ ቅ.መ.መ. መድኃኒት። ት. እና ቃ. ፸፮፥፸፫–፸፬፤ ፲፫ ሀ ቅ.መ.መ. መስዋዕት።
ለ ዮሐ. ፫፥፲፮። ፹፰፥፺፱። ለ ማቴ. ፭፥፲–፲፪።
ቅ.መ.መ. ፍቅር። ፲፩ ሀ ቅ.መ.መ. ቅዱሳት ፲፬ ሀ ቅ.መ.መ. እግዚአብ
፬ ሀ እ.አ. ፩፥፫። መጻህፍት—የቅዱሣት ሔር፣ አምላክ—
ለ ማቴ. ፯፥፳፩። መጻህፍት ዋጋዎች። እግዚአብሔር አብ።
ቅ.መ.መ. ታዛዥነት፣ ለ ኤፌ. ፩፥፲፰፤ ለ ቅ.መ.መ. አንድያ ልጅ።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፰፥፲፭–፳፰ ፪፻፺፪
ሐ 
ጸጋ አማካይነት ለክብሩ ትንሳኤ ፅኑ መ 
ጸኞችም ፊቱን አላዩትም፣ ወይም ፊቱንም
ሠ 
ተስፋ ኖሮአቸው ከስጋ ህይወት ተለይ አልተመለከቱም።
ተው ነበር። ፳፪ እነዚህም በነበሩበት ሀ ጭለማ ነገሰ፣
፲፭ ሀ በደስታ እና በተድላ ተሞልተው እን ነገር ግን በጻድቃን መካከል ለ ሰላም ነበር፤
ደነበሩም አየሁ፣ እና የሚድኑበት ቀን ስለ ፳፫ እና ቅዱሳንም ሀ በቤዛነታቸው ተደ
መጣ አብረው ተደስተው ነበር። ሰቱ፣ እናም ለ በጉልበታቸው ተንበርክከው
፲፮ ከሞት ሀ እስራት ቤዛነታቸውን ይገለጽ የእግዚአብሔርን ልጅ እንደቤዛቸው እና
ዘንድ የእግዚአብሔር ልጅ ወደ ለ መንፈስ ከሞት እና ከገሀነም ሐ ሰንሰለት ያዳናቸው
አለም መምጣትን ተሰብስበው ይጠባበቁ እንደሆነም አምነው ተቀበሉ።
ነበር። ፳፬ መልካቸውም በራ፣ እና የጌታ ሀ ድም
፲፯ ያንቀላፋውም ትቢያ የሆነው አካላቸው ቀትም በእነርሱ ላይ አረፈ፣ እና ለቅዱስ
ወደ ፍጹም ትክክለኛው መልክ፣ ሀ አጥንትም ስሙም ምስጋናን ለ ዘመሩ።
ከአጥንቱ፣ እና ጅማትና ስጋ በእነርሱም ላይ ፳፭ አዳኝ በአይሁድና በእስራኤል ቤት
ለ 
በዳግም እንዲመለስ፣ እና ሐ መንፈስም ከሰ መካከል በአገልግሎቱ፣ ዘለአለማዊ ወንጌ
ውነት ጋር ደግሞም እንዳይለያዩ፣ መ የደስታ ልን ሊያስተምራቸው እንደተጋ እና ለንስ
ሙላትን ይቀበሉ ዘንድ ነበር። ሀም ለመጥራት ሶስት አመታትን እንዳሳ
፲፰ ብዙዎች ከሞት ሰንሰለት በሚድኑበት ለፈ ስለገባኝ ተደነቅሁኝም፤
ሰአት እየተደሰቱ፣ እየጠበቁ ሲነጋገሩም፣ ፳፮ እና ግን፣ ምንም እንኳን በታላቅ
የእግዚአብሔር ልጅ ታማኝ ለነበሩት ለታ ሀ 
ሀይል እና ስልጣን ታላቅ ስራዎች፣ እና
ሰሩት ሀ ነጻነትን በማወጅ መጣ፤ ተዕምራትን ቢሰራም እውነትንም ቢያ
፲፱ እና እዛም ዘለአለማዊ ሀ ወንጌልን፣ ውጅ፣ ከጥቂቶች በስተቀር ድምጹን ያደ
የትንሳኤን እና የሰው ዘር ለ ከውድቀትና መጡና በመገኘቱም የተደሰቱ፣ እና ከእጆ
ከግል ኃጢአት ሐ ንስሀ ስለመግባት የቤዛ ቹም ደህንነትን የተቀበሉ ብዙ አልነበሩም።
ነትን ትምህርት መ ሰበከላቸው። ፳፯ ነገር ግን ከሞቱት መካከል የነበረው
፳ ነገር ግን ሀ ለክፉዎቹ አልሄደም፣ እና አገልግሎቱ በተሰቀለበት እና በትንሳኤው
እግዚአብሔርን በሚጠሉት መካከል እና መካከል በነበረው ሀ ጥቂት ጊዜ የተወሰነ
በስጋ እያሉ ንስሀ ላልገቡ ራሳቸውን ለ ወዳ ነበር፤
በላሹትም ድምጹ አለተነሳም። ፳፰ ስለጴጥሮስ ቃላትም አሰብኩ—በዚ
፳፩ ወይም የጥንት ነቢያትን ምስክሮች ህም ውስጥ እንዲህ አለ የእግዚአብሔር
እና ማስጠንቀቂያዎችን ያስወገዱት አመ ልጅ ደግሞ ሄዶ በወኅኒ ለነበሩ ነፍሳት ሰበ
፲፬ ሐ ቅ.መ.መ. ጸጋ። ፲፰ ሀ ኢሳ. ፷፩፥፩። ፳፫ ሀ ቅ.መ.መ. የቤዛነት ዕቅድ።
መ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ቅ.መ.መ. ለሙታን ለ ሮሜ ፲፬፥፲፩፤
ሠ ኤተር ፲፪፥፬፤ ደህንነት። ሞዛያ ፳፯፥፴፩።
ሞሮኒ ፯፥፫፣ ፵–፵፬። ፲፱ ሀ ቅ.መ.መ. ወንጌል። ሐ ፪ ኔፊ ፩፥፲፫፤
ቅ.መ.መ. ተስፋ። ለ ቅ.መ.መ. የአዳም እና አልማ ፲፪፥፲፩።
፲፭ ሀ ኢሳ. ፶፩፥፲፩፤ የሔዋን ውድቀት። ፳፬ ሀ መዝ. ፻፬፥፩–፪፤
አልማ ፵፥፲፪። ሐ ቅ.መ.መ. መጸጸት፣ ኢሳ. ፷፥፲፱፤
፲፮ ሀ ሞር. ፱፥፲፫። ንስሀ መግባት። ራዕ. ፳፪፥፭፤
ለ ሉቃ. ፳፫፥፵፫፤ መ ት. እና ቃ. ፸፮፥፸፪–፸፬። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፲፯።
አልማ ፵፥፲፩–፲፪። ፳ ሀ አልማ ፵፥፲፫–፲፬። ቅ.መ.መ. ብርሀን፣
ቅ.መ.መ. ገነት። ቅ.መ.መ. ሲዖል፤ የክርስቶስ ብርሀን።
፲፯ ሀ ሕዝ. ፴፯፥፩–፲፬። ክፉ፣ ክፋት። ለ ቅ.መ.መ. መዘመር።
ለ ፪ ኔፊ ፱፥፲–፲፫። ለ ፩ ኔፊ ፲፥፳፩። ፳፮ ሀ ፩ ኔፊ ፲፩፥፳፰።
ሐ ት. እና ቃ. ፺፫፥፴፫–፴፬። ፳፪ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ። ፳፯ ሀ ማር. ፰፥፴፩።
መ ቅ.መ.መ. ደስታ። ለ ቅ.መ.መ. ሰላም።
፪፻፺፫ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፰፥፳፱–፵
ከላቸው፤ የእግዚአብሔር ትዕግሥት በኖኅ ፴፬ እና እንደሰዎች በሥጋ ሀ እንዲፈረድ
ዘመን በቈየ ጊዜ ቀድሞ ላልታዘዙትም— ባቸው በመንፈስ ግን እንደ እግዚአብሔር
እና ከእነርሱ ጋር በነበረው አጭር ጊዜ ለእነ ይኖሩ ዘንድ ራሳቸውን ብቁ ለማድረግ የሚ
ዚያ መንፈሶች ለመስበክ እና አስፈላጊ የሆ ያስፈልጋቸውን የወንጌል መሰረታዊ መር
ነውን አገልግሎት ለመፈጸም እንዴት ነበር ሆችን ሁሉ ተምረው ነበር።
የቻለው። ፴፭ እና ስለዚህ በታናሹና በታላቁ፣ ጻድቅ
፳፱ እና ስለዚህም ሳስብ፣ አይኖቼ ተከ ባልሆነው እና በታማኙ፣ ቤዛነት በእግዚ
ፈቱ፣ እና ሀ ተረዳሁኝም፣ እና በክፉዎች አብሔር ልጅ ሀ በመስቀል ላይ ባቀረበው
እና ታዛዥ ባልሆኑት እውነትንም በካዱት ለ 
መስዋዕት በኩል እንደመጣ በሙታኑ
መካከል እንዲያስተምራቸው ጌታ እንዳ መካከል ታወቀ።
ልሄደም ታየኝ፤ ፴፮ እንደዚህም አዳኛችን በመንፈስ
፴ ነገር ግን እነሆ፣ ከጻድቃን መካከል አለም በቆየበት ጊዜ በስጋቸው ስለእርሱ
ሀይሎቹን አደራጀ እና ሀ ሀይል እና ስልጣ የመሰከሩትን ታማኝ ሀ ነቢያት መናፍስትን
ንን የተላበሱ መልእክተኞቹን መደበ፣ እና በማስተማር እና በማዘጋጀት ጊዜውን አን
እንዲሄዱና የወንጌሉን ብርሀን ለ በጭለማ ዳሳለፈ ታውቋል፤
ላሉት፣ እንዲሁም ሐ ለሁሉም የሰዎች መን ፴፯ ሀ በአመጻቸው እና በመተላለፋቸው
ፈሶች እንዲወስዱ ሀላፊነትን ሰጣቸው፤ እና ምክንያት ራሱ በግል ሊሄድላቸው ለማ
በዚህም ወንጌሉ ለሙታን ተሰብኮ ነበር። ይችለው፣ እነርሱም በአገልጋዮቹ አገልግ
፴፩ እና የተመረጡት መልእክተኞችም ሎት በኩል ቃላቶቹን ይሰሙ ዘንድ፣ የቤዛ
ጌታን ሀ የመቀበልን ቀን በማወጅ እና ለታ ነት መልእክትን ለሙታን ሁሉ እንዲወስዱ
ሰሩት፣ እንዲሁም ለኃጢአታቸው ንስሀ ታውቋል።
በመግባት ወንጌሉን ለሚቀበሉት ለ ነጻነትን ፴፰ በዚህ ታላቅ የጻድቃን ስብሰባ ከተሰ
በመግለጥ ሄዱ። በሰቡት ታላቅ እና ሀያል ከሆኑት መካከል
፴፪ እንደዚህም ነበር በኃጢአታቸው፣ በዘመናት የሸመገለውና የሁሉም አባት፣
እውነትን ሀ ያለማወቅ ወይም በመተላለፍ፣ አባት ሀ አዳም ነበር፣
ነቢያትን አስወግደው ለ ለሞቱት ወንጌሉ ፴፱ እና የክብርም እናት ሀ ሔዋን፣ በዘመ
የተሰበከው። ናት ውስጥ የኖሩት እና እውነት እና ህያው
፴፫ እነዚህም በእግዚአብሔር ሀ እምነ እግዚአብሔርን ካመለኩ ከብዙዎቹ ታማኝ
ትን፣ ለኃጢአት ንስሀ መግባትን፣ ለኃ ሴት ልጆቿ ጋር።
ጢአት ለ ስርየት ሐ የውክልና ጥምቀትን፣ ፵ የመጀመሪያው ሀ ሰማዕት ለ አቤል እና
እጆችን በመጫን የመንፈስ ቅዱስ መ ስጦ አባቱን አዳምን ሐ የሚመስለው ከሀይለኞቹ
ታን ተምረው ነበር። አንዱ ወንድሙ መ ሴትም በዚያ ነበሩ።
፳፱ ሀ ት. እና ቃ. ፸፮፥፲፪። ሐ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች— የኃጢያት ክፍያ።
፴ ሀ ሉቃ. ፳፬፥፵፱። የወኪል ስነስርዓት፤ ፴፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፰፥፶፯።
ለ ቅ.መ.መ. መንፈሳዊ ጭለማ። ጥምቀት፣ መጥመቅ— ፴፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፴፰፥፳።
ሐ ት. እና ቃ. ፩፥፪። ለሙታን መጠመቅ። ቅ.መ.መ. አመጽ።
፴፩ ሀ ኢሳ. ፷፩፥፪፤ መ ቅ.መ.መ. የመንፈስ ፴፰ ሀ ቅ.መ.መ. አዳም።
ሉቃ. ፬፥፲፯–፲፱። ቅዱስ ስጦታ። ፴፱ ሀ ሙሴ ፬፥፳፮።
ለ ቅ.መ.መ. መብት። ፴፬ ሀ ቅ.መ.መ. ፍርድ፣ ቅ.መ.መ. ሔዋን።
፴፪ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፭። የመጨረሻው። ፵ ሀ ቅ.መ.መ. ሰማዕት፣
ቅ.መ.መ. እውቀት። ፴፭ ሀ ቅ.መ.መ. መሰቀል፤ ሰማዕትነት።
ለ ዮሐ. ፰፥፳፩–፳፬። መስቀል። ለ ቅ.መ.መ. አቤል።
፴፫ ሀ እ.አ. ፩፥፬። ለ አልማ ፴፬፥፱–፲፮። ሐ ዘፍጥ. ፭፥፫፤
ቅ.መ.መ. እምነት፣ ማመን። ቅ.መ.መ. መስዋዕት፤ ሙሴ ፮፥፲።
ለ ቅ.መ.መ. የኃጢያት ስርየት። የኃጢያት ዋጋን መክፈል፣ መ ቅ.መ.መ. ሴት።
ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፰፥፵፩–፶፫ ፪፻፺፬
፵፩ ስለጎርፉ ማስጠንቀቂያ የሰጠው ፵፰ ለሙታን ቤዛነት፣ እና ልጆችን ከወ
ኖኅ፤ ታላቁ ለ ሊቀ ካህን ሐ ሴም፤ የታማኞቹ
ሀ 
ላጆቻቸው ጋር ሀ ለማስተሳሰር፣ መላው
አባት መ አብርሐም፤ ሠ ይስሀቅ፣ ረ ያዕቆብ፣ ምድር በምጽአቱ እንዳይረገሙ እና እን
እና የእስራኤል ታላቅ ህግ ሰጪ ሰ ሙሴ፤ ዳይጠፉ ዘንድ፣ ለ በዘመን ፍጻሜ በጌታ
፵፪ እና በትንቢትም አዳኙ ልባቸው የተ ሐ 
ቤተመቅደሶች ውስጥ የሚደረገውን ታላቅ
ሰበረውን ይጠግን ዘንድ፣ ሀ ለተማረኩትም መ 
ስራ ቀድሞ ለማሳየት።
ነጻነትን ለ ለታሰሩትም መፈታትን ይናገር ፵፱ እነዚህ ሁሉ እና ብዙ ተጨማሪዎች፣
ዘንድ ተቀብቷል ያለው ሐ ኢሳይያስም በዚያ እንዲሁም በኔፋውያን መካከል የኖሩት እና
ነበሩ። ስለእግዚአብሔር ልጅ መምጣት የመሰ
፵፫ በተጨማሪም፣ በራዕይ እንደ ህያው ከሩት ሀ ነቢያት፣ በታላቁ ስብሰባ ውስጥ
ነፍሳት ሙታን ሀ በትንሳኤ እንደገና ሲመጡ በመደባለቅ እና ደህንነታቸውን ለመጠ
ወደፊትም በስጋ የሚሸፈኑትን ለ የደረቁ በቅ፣
አጥንቶች የተሞሉበት ታላቅ ሸለቆ ያየው ፶ ሙታን ሰውነታቸው ሀ ከመንፈሳቸው
ሐ 
ሕዝቅኤል፤ ለረዥም ጊዜ መለየቱን እንደ ለ ባርነት ተመ
፵፬ ደግሞም የማይጠፋው ወይም ለሌ ልክተውታልና።
ሎች ሰዎች የማይሰጠው የእግዚአብሔር ፶፩ እነዚህንም ጌታ አስተማረ፣ እና ከት
ሀ 
መንግስት በኋለኞቹ ቀናት መመስረትን ንሳኤው በኋላ ወደ አባቱ መንግስት በመ
ቀድሞ አይቶ እና ቀድሞ ነግሮ የነበረው ግባት፣ ሀ በህያውነት እና ለ በዘለአለም ህይ
ለ 
ዳንኤልም፤ ወት አክሊል ይጫንላቸው ዘንድም እንዲ
፵፭ ከሙሴ ጋር ሀ በክብር የመለወጥ ተራራ መጡ ሐ ሀይልን ሰጣቸው፣
ላይ የነበረው ለ ኢልያ፤ ፶፪ እና ከዚህም በኋላ በጌታ ቃል እንደተ
፵፮ እና ሀ ስለኤልያስ መምጣት የመሰከ ገባው በአገልግሎታቸው እንዲቀጥሉ፣ እና
ረው ነቢዩ ለ ሚልክያስ—ስለዚህም ሞሮኒ ለሚወዱትም ተጠብቀው የነበሩትን ሀ በረከ
ለነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝና የሚያስፈራው ቶች ሁሉ ተካፋይ እንዲሆኑ።
ሐ 
የጌታ ቀን ከመምጣቱ በፊት ይመጣል ፶፫ ነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ፣ እና አባቴ ሀይረም
በማለት ያወጀው ሞሮኒም—በዚያ ነበሩ። ስሚዝ፣ ብሪገም ያንግ፣ ጆን ቴይለር፣
፵፯ ነቢዩ ኤልያስ በልጆች ሀ ልብ ውስጥ ዊልፈርድ ዉድረፍ፣ እና በዘመን ሙላት
የአባቶቻቸውን ቃል ኪዳኖች ይተክላል፣ በታላቁ የኋለኛ ቀን ስራዎች ሀ መሰረትን
፵፩ ሀ ቅ.መ.መ. ኖኅ፣ የመፅሐፍ ፵፬ ሀ ዳን. ፪፥፵፬–፵፭። ቤተሰብ።
ቅዱስ የአባቶች አለቃ። ቅ.መ.መ. የእግዚአብሔር ለ ቅ.መ.መ. ዘመን።
ለ ቅ.መ.መ. ሊቀ ካህን። መንግስት ወይም ሐ ቅ.መ.መ. ቤተመቅደስ፣
ሐ ቅ.መ.መ. ሴም። መንግስተ ሰማያት። የጌታ ቤት።
መ ዘፍጥ. ፲፯፥፩–፰። ለ ቅ.መ.መ. ዳንኤል። መ ቅ.መ.መ. ለሙታን ደህንነት።
ቅ.መ.መ. አብርሐም። ፵፭ ሀ ቅ.መ.መ. መለወጥ። ፵፱ ሀ ሔለ. ፰፥፲፱–፳፪።
ሠ ዘፍጥ. ፳፩፥፩–፭። ለ ቅ.መ.መ. ኢልያ። ፶ ሀ ቅ.መ.መ. መንፈስ።
ቅ.መ.መ. ይስሐቅ። ፵፮ ሀ ት. እና ቃ. ፻፲፥፲፫–፲፭። ለ ት. እና ቃ. ፵፭፥፲፯።
ረ ዘፍጥ. ፴፭፥፱–፲፭። ቅ.መ.መ. ኤልያስ። ፶፩ ሀ ቅ.መ.መ. የማይሞት፣
ቅ.መ.መ. ያዕቆብ፣ ለ ሚል. ፬፥፭–፮፤ አለሟችነት።
የይስሐቅ ልጅ። ጆ.ስ.—ታ. ፩፥፴፮–፴፱። ለ ት. እና ቃ. ፳፱፥፵፫።
ሰ ቅ.መ.መ. ሙሴ። ቅ.መ.መ. ሚልክያስ። ቅ.መ.መ. የዘለዓለም
፵፪ ሀ ኢሳ. ፷፩፥፩–፪። ሐ ቅ.መ.መ. የኢየሱስ ህይወት።
ለ ቅ.መ.መ. ሲዖል። ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት። ሐ ፩ ቆሮ. ፮፥፲፬፤
ሐ ቅ.መ.መ. ኢሳይያስ። ፵፯ ሀ ት. እና ቃ. ፻፳፰፥፲፯። አልማ ፵፥፲፱–፳፩።
፵፫ ሀ ቅ.መ.መ. ትንሳኤ። ፵፰ ሀ ቅ.መ.መ. ማተም፣ ፶፪ ሀ ኢሳ. ፷፬፥፬፤ ፩ ቆሮ. ፪፥፱፤
ለ ሕዝ. ፴፯፥፩–፲፬። ማስተሳሰር፤ ት. እና ቃ. ፲፬፥፯።
ሐ ቅ.መ.መ. ሕዝቅኤል። ቤተሰብ—ዘለአለማዊ ፶፫ ሀ ት. እና ቃ. ፷፬፥፴፫።
፪፻፺፭ ትምህርት እና ቃል ኪዳኖች ፻፴፰፥፶፬–፷
ለመመስረት እንዲመጡ ለ የጠበቁት ሌሎች ከዚህ ህይወት ሲሄዱ የንስሀ መግባት እና
ምርጥ መናፍስት፣ በእግዚአብሔር አንድያ ልጅ መስዋዕት
፶፬ በተጨማሪም ቤተመቅደሶችን ለመ በኩል የቤዛነት ወንጌልን ለ በጭለማ ውስጥ
ገንባት እና በእነዚያም ውስጥ ሀ ለሙታን እና በሙታን መንፈሶች ታላቅ አለማት
ቤዛነት ስነስርዓቶችን ለማከናወን የጠበ ውስጥ በኃጢአት ባርነት ላሉት በመስበክ
ቁት ምርጥ መናፍስትም በመንፈስ አለም አገልግሎታቸውን እንደሚቀጥሉ አየሁ።
ውስጥ ነበሩ። ፶፰ ንስሀ የገቡ ሙታንም የእግዚአብሔር
፶፭ እነርሱም በመጀመሪያ በእግዚአብ ቤት ሀ ስርዓቶችን በማክበር ለ ይድናሉ፣
ሔር ቤተክርስቲያን ውስጥ መሪዎች እን ፶፱ እና የተላለፉት ቅጣታቸውን ከተቀ
ዲሆኑ ሀ የተመረጡት ለ በተከበሩትና በታላ በሉና ሀ ለመንጻትም ከታጠቡ በኋላ፣ ለ በስ
ቆቹ መካከል እንደነበሩም አየሁ። ራዎቻቸው መሰረት ደመወዛቸውን ይቀበ
፶፮ ከመወለዳቸውም በፊት ከብዙ ሌሎች ላሉ፣ የደህንነት ወራሾች ናቸውና።
ጋር የመጀመሪያ ትምህርታቸውን በመን ፷ እንደዚህም ነበር የሙታን ቤዛነት
ፈስ አለም ውስጥ የተቀበሉት እና በጌታ የተገለጠልኝ፣ እና እመሰክራለሁም፣ እና
ሀ 
ጊዜ ለ በወይን ስፍራው ለሰዎች የነፍስ ደህ በጌታ እና አዳኝ በሆነው፣ እንዲሁም በኢ
ንነት እንዲያገለግሉ ለመምጣት ሐ ተዘጋጅ የሱስ ክርስቶስ፣ በረከት በኩል ይህ መዝ
ተውም ነበር። ገብ ሀ እውነት እንደሆነ አውቃለሁ፣ እንዲ
፶፯ የዚህ ዘመን ታማኝ ሀ ሽማግሌዎችም ህም ይሁን። አሜን።
፶፫ ለ ቅ.መ.መ. ቀድሞ መመረጥ። ቅ.መ.መ. የጌታ የወይን ለ ቅ.መ.መ. ቤዛ፣
፶፬ ሀ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች— አትክልት ስፍራ። ማዳን፣ ቤዛነት።
የወኪል ስነስርዓት። ሐ ኢዮብ ፴፰፥፬–፯፤ ፶፱ ሀ አልማ ፭፥፲፯–፳፪።
፶፭ ሀ ቅ.መ.መ. ቀድሞ መመረጥ። አልማ ፲፫፥፫–፯። ቅ.መ.መ. ይቅርታ ማድረግ።
ለ አብር. ፫፥፳፪–፳፬። ፶፯ ሀ ቅ.መ.መ. ሽማግሌ። ለ ቅ.መ.መ. ስራዎች።
፶፮ ሀ የሐዋ. ፲፯፥፳፬–፳፯። ለ ቅ.መ.መ. ሲዖል። ፷ ሀ ቅ.መ.መ. እውነት።
ለ ያዕቆ. ፮፥፪–፫። ፶፰ ሀ ቅ.መ.መ. ስነስርዓቶች።

አስተዳደሪያዊ አዋጅ ፩
መፅሐፍ ቅዱስ እና መፅሐፈ ሞርሞን እንደሚያስተምሩት፣ እርሱ ካላወጀበት
በስተቀር አንድ ሚስት ብቻ ማግባት የእግዚአብሔር መሰረታዊ መርሆ እንደሆነ
ያስተምራሉ (፪ ሳሙኤል ፲፪፥፯–፰ እና ያዕቆብ ፪፥፳፯፣ ፴ ተመልከቱ)። ለጆሴፍ
ስሚዝ ከተሰጠ ረዕይ በኋላ፣ የብዛት ሚስቶች ማግባት ልምድ በቤተክርስቲያኗ
በ፲፰፻፵ (እ. አ. አ. ) አመታት መጀመሪያ ላይ ተመስርቶ ነበር (ክፍል ፻፴፪ን ተመ
ልከቱ)። ከ፲፰፻፷ እስከ ፲፰፻፹ (እ. አ. አ. ) አመታት፣ የዩናይትድ ስቴትስ መንግ
ስት ይህን የሀይማኖት ልምድ ህገ ወጥ የሚያደርጉ ህግጋትን መሰረተ። በመጨ
ረሻም ህግጋቱ ትክክለኛ እንደሆኑ የዩ.ኤስ. ከፍተኛ ፍርድ ቤት አረጋገጠ። ራዕ
ይን ከተቀበሉ በኋላ፣ ፕሬዘደንት ዊልፈርድ ዉድረፍ የሚቀጥለውን መግለጫ
ሰጡ፣ ይህም በቤተክርስቲያኗ እንደ ስልጣንና እንደሚያስተሳስር በጥቅምት ፮፣
፲፰፻፺ (እ. አ. አ. ) ተቀባይነትን አገኘ። ይህም ለቤተክርስቲያኗ የብዛት ሚስቶች
የማግባት ልምድ መጨረሻ ሆነ።
አስተዳደሪያዊ አዋጅ ፩ ፪፻፺፮
ለሚመለከተው ሁሉ፥
የዩታ ኮሚሲዮን በቅርቡ በአገር ውስጥ ጸሀፊ መግለጫ ውስጥ የብዙ ጋብቻ ስርዓቶች
እንደሚፈጸሙ እና ባለፈው ሰኔ ወይም ባለፈው አመት አርባ ተመሳሳይ ጋብቻዎች በዩታ
ውስጥ እንደተደረጉ፣ ደግሞም በህዝባዊ ንግግሮች የቤተክርስቲያኗ መሪዎች ካንድ ሚስት
በላይ የማግባት ልምድ እንዲቀጥል አስተምረዋል፣ አበረታትተዋል፣ እና ገፋፍተዋል
የሚል ለፖለቲካ አላማዎች በብዛት የታተሙ ወረቀቶች ከሶልት ሌክ ስቲ ተልከው ነበር—
እኔ፣ ስለዚህ፣ እንደ ኋለኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ፕሬዘ
ደንት በአፅኖት፣ እነዚህ ክሶች ሀሰት እንደሆኑ እገልጻለሁ። ከአንድ ሚስት በላይ ማግ
ባትን ወይም ጋብቻን ማብዛትን እያስተማርን ወይም ማንም ሰው ወደዚህ ልምድ እን
ዲገባም እየፈቀድን አይደለም፣ እና አርባ ወይም ማንኛቸውም የብዙ የጋብቻ ስርዓቶች
በዚህ ጊዜ በቤተመቅደሳችን ውስጥ ወይም በግዛቱ ማንኛውም ስፍራ እየተከናወነ እንዳ
ልሆነም እመሰክራለሁ።
በጸደይ ፲፰፻፹፱ (እ.አ.አ.) በሶልት ሌክ ስቲ መንፈሳዊ ስጦታ ቤት ውስጥ ጋብቻ እን
ደተፈጸመ የሚባልበት አንድ ጉዳይ ተመዝግቦ ነበር፣ ነገር ግን ያንን ስነ ስርዓት ማን እን
ደፈጸመው ለማወቅ አልቻልኩም፤ በዚህ ጉዳይ ላይ የተደረገው ምንም ነገር እኔ በማላ
ውቅበት ነበር። በመንፈሳዊ ስጦታ ቤት ውስጥ ተደረገ ስለተባለውም ያለመዘግየት በእኔ
ትእዛዜ ፈርሷል።
እነዚህም ህግጋት በመጨረሻው አማራጭ ፍርድ ቤት ህገ መንግስታዊ እንደሆነ የፈ
ረዱበት፣ ብዙ ሚስቶችን ስለማግባት ኮንግረሥ ባሳለፋቸው ህግጋት መሰረት፣ እነዚህን
ህግጋት ለማክበርና በምመራቸው ከቤተክርስቲያኗ አባላት ጋር ያለኝን ተፅዕኖ በመጠቀም
እንደእኔ እንዲያደርጉ ለማድረግ ያለኝን ፈቃድ በዚህ እገልጻለሁ።
በተጠቀሰው ጊዜ በቤተክርስቲያኗ እኔ ወይም አብሬአቸው ከምሰራው በምናስተም
ራቸው ውስጥ ብዙ ሚስቶችን ማግባትን የሚያበረታታ ወይም እንደሚያዳብር ሊተረጎም
የሚችል ምንም የለም፤ እና የቤተክርስቲያኗ ማንም ሽማግሌ እንደዚህ አይነት ትምህር
ትን እንደሚሰጥ የሚመስል ቋንቋዎችን በተጠቀመ ጊዜ፣ ወዲያው ተገሰጿል። አሁንም
ለኋለኛው ቀን ቅዱሳን ምክሬ በምድር ህግ የተወገደውን ምንም ጋብቻ ውል ማስገባትን
እንዲያቆሙ እንደሆነ በህዝብ ዘንድ አውጃለሁ።
ዊልፈርድ ዉድረፍ
የኋለኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ
ቤተክርስቲያን ፕሬዘደንት።

ፕሬዘደንት ሎሬንዞ ስኖው የሚቀጥሉትን አቀረቡ፥


“ዊልፈርድ ዉድረፍን እንደ የኋለኛው ቀን ቅዱሳን ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን
ፕሬዘደንት፣ እና በዚህ ጊዜ የማተም ስነስርዓቶችን ቁልፎች በምድር ላይ እንደያዘ ሰው
በመቀበል፣ በመስከረም ፳፬ ቀን ፲፰፻፺ (እ.አ.አ.) ቀን እንድንሰማው የተነበበውን ህዝባዊ
መግለጫን ለመስጠት ሙሉ ስልጣን እንዳላቸው በመቀበል፣ በአጠቃላይ ጉባኤ እንደተ
ሰበሰብነው ቤተክርስትያን ይህን ብዙ ሚስቶች ማግባትን በሚመለከት ያወጁት አስገዳጅ
እና በስልጣን እንደሆነም እንቀበላለን።”

ሶልት ሌክ ስቲ፣ ዩታ፣ ጥቅምት ፮፣ ፲፰፻፺ (እ.አ.አ.)።


፪፻፺፯ አስተዳደሪያዊ አዋጅ ፩
ከፕሬዘደንት ዊልፈርድ ዉድረፍ
ስለህዝባዊ መግለጫ ከሰጡት
ሶስት ንግግሮች የተወሰደ ምንባብ
ጌታ እኔን ወይም በዚህች ቤተክርስቲያን እንደ ፕሬዘደንት የሚቆም ማንንም ሰው እናንተን ወደ ስህተት እንዲ
መራ አይፈቅድም። ይህም በአላማው ውስጥ አይደለም። ይህም በእግዚአብሔር ልብ አይደለም። ይህን ብሞ
ክር፣ ጌታ ከስፍራዬ ያስወጣኛል፣ እና የሰዎች ልጆችን ከእግዚአብሔር ቃላት እና ከሀላፊነታቸው እንዲሳ
ሳቱ የሚጥረውንም እንዲሁ ያደርጋል። (የቤተክርስቲያኗ ሰላሳ አንደኛው የአጠቃላይ ጉባኤ፣ ጥቅምት ፮ ቀን
፲፰፻፺ [እ.አ.አ.]፣ ሶልት ሌክ ስቲ፣ ዩታ። በDeseret Evening News [ደዘረት የምሽት ኮኮብ ዜና] ሀተታ፣
ጥቅምት ፲፩ ቀን ፲፰፻፺፣ ገፅ ፪።)

ማንም ይኑር ወይም ይሙት፣ ወይም ማንም ይህችን ቤተክርስቲያን ለመምራት መጠራቱ አስፈላጊ አይደ
ለም፣ በሁሉም ገዢ እግዚአብሔር መነሳሳት መምራት አለባቸው። ይህን በዚህ መንገድ ባያደርጉ፣ ሊያደር
ጉትም አይችሉም. . .።
አንዳንድ፣ እና በጣም አስፈላጊ የሆኑትንም፣ ራዕዮችን ባለፉት ጊዜያት አግኝቻለሁ፣ እና ጌታ ምን እን
ዳለኝም እነግራችኋለሁ። ህዝባዊ መግለጫ ስለተባለው ታስቡበት ዘንድ ላድርግ. . .።
ጌታ የኋለኛውን ቀን ቅዱሳንን ጥያቄ እንድጠይቅ ነገረኝ፣ እና የምላቸውን ቢሰሙና የምጠይቃቸውንም
ቢመልሱ፣ በእግዚአብሔር መንፈስ እና ሀይል ሁሉም እንደ አንድ ይመልሳሉ፣ እና ስለዚህ ጉዳይም በአን
ድነት ያምናሉ በማለትም ነገረኝ።
ጥያቄውም ይህ ነው፥ የኋለኛው ቀን ቅዱሳን መከታተል ያለባቸው የጥበብ መንገድ የትኛው ነው—የቤ
ተመቅደሶችን ሁሉ ማጣትን እና መወረስን፣ እና በእነርሱም ውስጥ ለህያው እና ለሙታን የሚደረጉትን ስር
ዓቶችን ማቆምን፣ እና የቤተክርስቲያኗ ቀዳሚ አመራርና አስራ ሑለት፣ እና የቤተሰብ መሪዎች መታሰርን፣
እና የህዝብ (ይህን ልምድ የሚያቆሙትን ሁሉ) የግለሰብ ንብረቶች መወሰድን ክፍያ በማድረግ የሀገር ህግጋትና
ስልሳ ሚልዮን የሚቃወሙትን ብዙ ሚስት የማግባት ልምድን ለመቀጠል መሞከርን፤ ወይም ይህን መሰረታዊ
መርሆ በማክበር ከደረሰብን እና ከተሰቃየናቸው በኋላ፣ በህጉ ታዛዥ በመሆን እና ይህን ልምድ በማቆም፣ እና
ይህን በማድረግም ነቢያትን፣ ሐዋርያትን፣ እና አባቶችን ህዝብን እንዲያስተምሩ እና የቤተክርስቲያኗን ሀላ
ፊነታቸውን እንዲያከናውኑ በቤት በማቆየት፣ እና ደግሞም የወንጌልን ስርዓቶችን ለህያው እና ለሙታን ለማ
ድረግ እንዲችሉ ቤተመቅደሶችን በቅዱሳን እጆች ውስጥ እንዲቀሩ በማድረግ ነውን?
ጌታ በመግለጫ እና በራዕይ ይህን ልምድ ባናቆም ምን እንደሚደርስ አሳይቶኛል። ይህንን ካላቆምን፣ ማና
ችሁም በዚህ በሎጋን ቤተመቅደስ ላሉት ለማንኛውም ሰው ምንም ጥቅም ባልሰጣችሁ ነበር፤ በፅዮን ምድር
ውስጥ ሁሉም ስነ ስርዓቶች በቆሙ ነበር። በእስራኤልም ግራ መግባት በነገሰ ነበር፣ እና ብዙ ሰዎችም እስረ
ኞች በሆኑ ነበር። ይህም ችግር በቤተክርስቲያኗ ሙላት ላይ ይመጣ ነበር፣ እና ይህን ልምድ ለማቆምም እንገ
ደድ ነበር። አሁን፣ ጥያቄውም በዚህ መንገድ ይቁም፣ ወይስ ጌታ በገለጸልን መንገድ፣ እና ነብያቶቻችንን እና
ሐዋሪያቶቻችንን እና አባቶችን በነጻነት እንተዋቸው እና ሙታን እንዲድኑም ቤተመቅደሳችንን በህዝብ እጆች
ውስጥ እንተዋቸው ነው። በዚህ ህዝብ አማካይነት በመንፈስ አለም ውስጥ ካለው የእስር ቤት ታላቅ ቁጥር ያላ
ቸው ድነዋል፣ እና ስራው ይቀጥል ወይስ ይቁም? ይህን ጥያቄ በኋለኛው ቀን ቅዱሳን ፊት አስቀምጣለሁ።
ለራሳችሁ መፍረድ አለባችሁ። ለራሳችሁ እንድትመልሱበት እፈልጋችኋለሁ። እኔ አልመልሰውም፤ ነገር
ግን የወሰድነውን መንገድ ባንወስድ ኖሮ ይህም እንደ ህዝብ ልንገኝበት የምንችልበት ሁኔታ ነው እላችኋለሁ።
. . .አንድ ነገር ባይደረግ ኖሮ ምን ሊሆን እንደሚችልም አይቼ ነበር። ይህም መንፈስ በእኔ ላይ ለረዥም
ጊዜ ኖሮኝም ነበር። ነገር ግን ይህን ለማለት እፈልጋለሁ፥ የእግዚአብሔር ሰማይ ያደረግሁትን እንዳደርግ ባያ
ዘኝ ኖሮ፣ ቤተመቅደሶችን ሁሉ ከእጆቻችን አስወጣ ነበር፤ ራሴም ወደ እስር ቤት፣ እና እያንዳንዱንም ሰው
ወደዚያ እንዲሄድ አደርግ ነበር፤ እና ያን እንዳደርግ የታዘዝኩበት ሰዓት ሲመጣ፣ ይህም ለእኔ ግልፅ ነበር።
ከጌታም ፊት ሄድኩ፣ እና ጌታ እንድፅፍ የነገረኝን ጻፍኩ. . .።
ይህን ከእናንተው ዘንድ የምተወው እናንት እንድታሰላስሉበት እና እንድታስቡበት ነው። ጌታ ከእኛ ጋር
እየሰራ ነው። [ካሽ ካስማ ጉባኤ፣ ሎገን፣ ዩታ፣ እሁድ፣ ህዳር ፩ ቀን ፲፰፻፺፩ (እ.አ.አ.)። በDeseret Weekly
[የደዘረት ሳምንታዊ ዜና] ሀተታ ውስጥ፣ ህዳር ፲፬ ቀን ፲፰፻፺፩ (እ.አ.አ.)።]

አሁን የተገለጸልኝን እና በዚህ ነገር የእግዚአብሔር ልጅ ምን እንደፈጸመ እነግራችኋለሁ. . .። ሁሉን የሚ


ገዛ እግዚአብሔር ህያው እንደሆነ፣ ህዝባዊ መግለጫው ባይሰጥ ኖሮ እነዚህ ነገሮች ሁሉ በሆኑ ነበር። ስለ
ዚህ፣ በአዕምሮው ውስጥ ላሉት አላማዎች የእግዚአብሔር ልጅ ያንን ነገር ለቤተክርስቲያኗ እና ለአለም እን
ዲቀርቡ ፈቃዱ ነበር። ጌታ የፅዮንን መመስረት አውጇል። የዚህ ቤተመቅደስ መፈጸምን አውጇል። የህያው
እና የሙታን ደህንነት በእነዚህ ተራሮች ሸለቆዎችም ውስጥ መሰጠት እንዳለባቸውም አውጇል። እና ሁሉን
አስተዳደሪያዊ አዋጅ ፪ ፪፻፺፰
የሚገዛ እግዚአብሔር ያወጀውን ዲያብሎስ ሊያሰናክል አይችልም። ያንን ለመረዳት ከቻላችሁ፣ ያም ለዚህ
ቁልፍ ነው። (በሚያዝያ ፲፰፻፺፫ [እ.አ.አ.] በሶልት ሌክ ቤተመቅደስ መመረቂያ ስድስተኛ ስብሰባ ላይ ከተሰ
ጠው ንግግር። የመመረቂያው ስብሰባ የተተነበየበት ፅሑፍ፣ ፅሑፋዊ ሰነዶች፣ የቤተክርስቲያን ታሪክ ዲፓር
ትመንት፣ ሶልት ሌክ ስቲ፣ ዩታ።)

አስተዳደሪያዊ አዋጅ ፪
መፅሐፈ ሞርሞን እንደሚገልጸው፣ “ሁሉም ለእግዚአብሔር አንድ ናቸው፣”
እንዲሁም “ጥቁርም ነጭም፣ ባሪያውና ነፃው፤ ሴትና ወንድ” (፪ ኔፊ ፳፮፥፴፫)።
በቤተክርስቲያኗ ታሪክ በሙሉ፣ የእያንዳንዱ ዘረ አባል የሆኑ የብዙ ሀገሮች ሰዎች
ተጠምቀዋል እናም እንደ ቤተክርስቲያኗ ታማኝ አባላት ኖረዋል። በጆሴፍ ስሚዝ
ህይወት ውስጥ፣ አንዳንድ ጥቁር ወንድ አባላት በክህነት ተሾመው ነበር። በታሪኳ
መጀመሪያ፣ የቤተክርስቲያኗ መሪዎች ከአፍሪካ ትውልድ ለሆኑ ወንድ አባላት
ክህነትን መስጠት አቆሙ። የቤተክርስቲያኗ መዝገቦች የዚህ ልምድን መጀመ
ሪያ ምን እንደሆነ ምንም አስተያየት አይሰጡም። የቤተክርስቲያኗ መሪዎች ይህን
ልምድ ለመቀየር የእግዚአብሔር ራዕይ አስፈላጊ መሆኑን አምነው ነበር እናም
በጸሎት መመሪያን ፈለጉ። ራዕይም ለፕሬዘደንት ስፔንሰር ደብሊው ኪምባል
መጣ እናም በሰኔ ፩፣ ፲፱፻፸፰ (እ. አ. አ. ) ለሌሎች የቤተክርስቲያኗ መሪዎች ይህም
ተረጋግጦ ነበር። ራዕዩም በክህነት ላይ በዘር ምክንያት የሚገድበውን በሙሉ እን
ዲወገድ አደረገ።

ለሚመለከተው ሁሉ፥
በመስከረም ፴፣ ፲፱፻፸፰ (እ.አ.አ.)፣ በ፻፵፰ኛው የኋለኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክር
ስቶስ ቤተክርስቲያን የአመቱ ግማሽ አጠቃላይ ጉባኤ ላይ በቤተክርስቲያኗ ቀዳሚ አመ
ራር የመጀመሪያ አማካሪ ፕሬዘደንት ኤን ኤልደን ታነር የሚቀጥለው ቀረበ፥
በዚህ አመት ሰኔ መጀመሪያ ላይ፣ ክህነትን እና የቤተመቅደስ በረከቶችን ለሁሉም ብቁ
የቤተክርስቲያን አባላት ሁሉ ስለመስጠት ፕሬዘደንት ስፔንሰር ደብሊው ኪምባል ራዕይ
ተቀብለው እንደነበር ቀዳሚ አመራር አስታወቁ። በቅዱስ ቤተመቅደስ በተቀደሰ ክፍ
ሎች ውስጥ ከረጅም ጥልቅ ሀሳብ እና ጸሎት በኋላ የመጡላቸውን ይህን ራዕይ ከተቀበሉ
በኋላ፣ ይህን ለተቀበሉት እና ለተስማሙት አማካሪዎቻቸው እንዳቀረቡ ለጉባኤው እንድ
ነግር ፕሬዘደንት ኪምባል ጠይቀውኝ ነበር። ከዚያም ይህ ለአስራ ሑለቱ ሐዋርያት ቡድን
ቀረበ፣ እነርሱም በአንድ ድምፅ ተስማሙበት፣ እና በኋላም ለሁሉም አጠቃላይ ባለስል
ጣናት ቀረበ፣ እነርሱም በተመሳሳይ ሁኔታ በአንድ ድምፅ ተስማሙበት።
ፕሬዘደንት ኪምባል አሁን ይህን ደብዳቤ እንዳነብ ጠይቀውኛል፥

ሰኔ ፰ ቀን ፲፺፻፸፰
በአለም አቀፍ ለኋለኛው ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን አጠቃላይ እና
የአካባቢ የክህነት ሀላፊዎች ሁሉ፥
፪፻፺፱ አስተዳደሪያዊ አዋጅ ፪
ውድ ወንድሞች፥
የጌታ ስራ በምድር ላይ ሲያድግ በምስክርነቱን ስናይ፣ የብዙ ሀገሮች ህዝብ ዳግም የተ
መለሰውን የወንጌል መልእክት ስለተቀበሉ፣ እና ዘወትር በሚያድግ ቁጥሮች በቤተክር
ስቲያኗ አባል ስለሆኑ ምስጋና አለን። ይህም በተራው ወንጌሉ የሚያቀርባቸውን ሁሉንም
መብቶች እና በረከቶች ለእያንዳንዱ ብቁ የቤተክርስቲያን አባላት ለማቅረብ ያለንን ፍላ
ጎት አነሳስቶናል።
አንድ ቀን በእግዚአብሔር ዘለአለማዊ አላማ ብቁ የሆኑት ወንድሞቻችን ሁሉ ክህነ
ትን እንደሚቀበሉ ከእኛ በፊት የነበሩት የቤተክርስቲያኗ ነቢያት እና ፕሬዘደንቶች የሰጡ
ትን የተስፋ ቃል እያወቅን፣ እና ከክህነት ስልጣን ተወግደው የነበሩትን ታማኝነት ምስክር
በመሆን፣ ብዙ ሰዓቶችን በቤተመቅደሱ ታላቅ አዳራሽ ውስጥ ጌታን ለመለኮታዊ አመ
ራር በመለመን ለረጅም ጊዜ እና በቅንነት ለእነዚህ ታማኝ ወንድሞቻችን ለምነን ነበር።
ጸሎታችንን ሰምቷል፣ እና በራዕይም እያንዳንዱ ታማኝ፣ ብቁ ወንድ ሰው በቤተክር
ስቲያኗ ውስጥ፣ መለኮታዊ ስልጣኑን ለመጠቀም ካለው ሀይል ጋር፣ ቅዱስ ክህነትን ለመ
ቀበል እና ከቤተመቅደስ በረከት በተጨማሪ፣ ከሚወዳቸው ጋር ከዚያ የሚፈሱትን እያን
ዳንዱን በረከት እንዲደሰቱ ለረጅም ጊዜ ቃል የተገባለት ቀንም እንደደረሰ አረጋግጧል።
በዚህም መሰረት፣ የቤተክርስቲያኗ ብቁ ወንድ አባላት ለዘር ወይም ቀለም ትኩረት ሳይ
ሰጥ ወደክህነት ስልጣን ሊሾሙ ይችላሉ። የክህነት መሪዎችም ለዚህ ለአሮናዊ ወይም
ለመልከ ጼዴቅ ክህነት ሹመት ተመራጭ ለሆኑት ሁሉ ለብቁነት የተመሰረተውን መሰረ
ቶች እንደሚያሟሉ ለማረጋገጥ የጥንቃቄ ቃል ጥያቄ አመራርን እንዲከተሉ ታዝዘዋል።
ጌታ በአለም ውስጥ ሁሉ ያሉትን የባለስልጣን አገልጋዮቹን ድምፅ የሚያዳምጡትን
እና የወንጌል እያንዳንዱ በረከቶችን ለመቀበል ራሳቸውን የሚያዘጋጁ ልጆቹን ለመባረክ
ያለውን ፍላጎት እንዳስታወቀ በትጋት እናውጃለን።
በቅንነት የእናንተው፣
ስፔንሰር ደብሊው ኪምባል
ኤን ኤልደን ታነር
ሜሪዮን ጂ ሮምኒ
ቀዳሚ አመራር
ስፔንሰር ደብሊው ኪምባልን እንደ ነቢይ፣ ገላጭ፣ እና ባለራዕይ፣ እና እንደኋለኛው
ቀን ቅዱሳን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ፕሬዘደንት በመቀበል፣ እኛ እንደ አባል
ተሰብሳቢዎች ይህን ራዕይ እንደ ጌታ ቃል እና ፈቃድ እንድንቀበል ቀርቦልናል። ይህን
የሚቀበሉ ቀኝ እጃቸውን በማንሳት ያሳዩ። የሚቃወሙም በዚህ አይነት ምልክት።
ይህ የቀረበው ሀሳብ በአንድ ድምፅ ምርጫ በአዎንታዊነት ተደግፏል።
ሶልት ሌክ ስቲ፣ ዩታ፣ መስከረም ፴ ቀን ፲፱፻፸፰ (እ.አ.አ.)።

You might also like