Professional Documents
Culture Documents
የጌታችን በዐለ ልደት መቼ ነው
የጌታችን በዐለ ልደት መቼ ነው
ያከብራሉ?
ምዕራባውያን የጌታን ልደት ከእኛ ሁለት ሳምንት ያህል ቀድመው December 25 (በእነርሱ
በአጭሩ እንዳስሳለን።
ከዚሁም የተነሣ ዕለተ ልደቱን በተመለከተ የቀናት ልዩነቶች ተከሥተዋል። ሆኖም ግን ምንም
«በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ።
ሚስቱም ከአሮን ልጆች ወገን ነበረች። ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበር... እርሱም በክፍሉ ተራ
ብዙዎች ደስ ይላቸዋል»ሉቃ፩፥፭፤፰-፲፬
በዚህ ክፍለ ምንባብ ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆነ አመልካች (ጠቋሚ) ነገር እናገኛለን፡፡
ሆኖም ይህን አሳብ ፈልፍሎ ለማግኘት ከቅዱሳት መጻሕፍት ቃልና አሳብ ጋር ተዛምዶ
በታስሪን (በጥቅምት) አሥረኛ ቀን የሚውል ታላቅ በዐል ነበር። ይኸውም በዐል በኦሪት ሕግ
፳፱-፴፤፳፫፥፳፯/፤/ዘኍ.፳፱፥፯-፲፩/
በዚህ በዐል ቀን ሊቀ ካህናቱ የተቀደሰ ተክህኖውን ለብሶ ወደ መቅደስ ይገባል።
ቀን ነው፡፡ ስለዚህ ቅዱስ ሉቃስ ይህን ቀን በተለየ ሁኔታ ጌታችን ለተወለደበት ቀን ታሪካዊ
ነበር ይህንን ወደ ኢትዮጵያ የቀን አቆጣጠር መልሶ ዕለቱን ለማግኘት ወደ ዘመን አቆጣጠር
መግባት ግድ ይሆናል። ነገር ግን ወደዚህ የቀን አቆጣጠር ዝርዝር ብንገባ የያዝነውን ጉዳይ
ሲለወጥ የሚገኝ ነው። ይህም ማለት በጨረቃ አቆጣጠር ጥቅምት ፲ ቀን የነበረው በዐለ
በማድረግ ‹ወእምድኅረ ክልዔ መዋዕል ፀንሠት ኤልሳቤጥ ብእሲቱ - ከሁለት ቀንም በኋላ
ቀን ነው ማለት ነው። መጥምቁ ዮሐንስ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ መንገድ ጠራጊና በፊቱ
ማለት ነው።
እንግዲህ በዚህ ታሪካዊ ቁርኝትና ትስስር መሠረት ኤልሳቤጥ በፀነሰች በስድስተኛ ወሯ
፩ኛ. «ይቤ ወልደ መነኰስ፦ ውእቱ ተወልደ ለጸቢሐ ሠሉስ በሌሊት አመ እሥራ ወተስዑ
ለወርኃ ታኅሣሥ በተፍጻሜተ ሃምሳ ወኃምስቱ ምዕት ዓመተ ዓለም። -እርሱ ጌታችን ወደ
እሥራ ወተስዑ ለወርኃ ታኅሣሥ ተወልደ እግዚእ ኢየሱስ፡፡ ሰዒድ ወልደ በጥሪቅ በሄሮድስ
፫ኛ. ይቤ ጊዮርጊስ ወልደ ዓሚድ ፦«ወኮነ ድሙረ ሃምሳ ወኃምስቱ ምዕተ ዓመት እስከ
ልደተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ… ወተፀንሠ አመ እሥራ ወተስዑ ለመጋቢት በዕለተ እሑድ።
ወተወልደ አመ እሥራ ወተስዑ ለታኅሣሥ በዕለተ ሠሉስ ።- እስከ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ልደት የተደመረው ቁጥር ፭ሺ፭፻ ዓመት ነው፡፡ መጋቢት ፳፱ ቀን እሑድ ዕለት ተፀነሠ፤
፭ኛ. ዲድስቅልያ _አንቀጽ ፳፱፦«ቀዳሚ በዐል ዘውእቱ ዕለተ ልደቱ ለክርስቶስ አመ እሥራ
ለወርኃ ታኅሣሥ ዘውእቱ ራብዓይ ወርኅ ግበሩ፡፡ -የመጀመሪያው በዐል የክርስቶስ ልደት
ገጽ. ፴፯)
እነዚህ ለአብነት ተጠቀሱ እንጂ የልደተ ክርስቶስን ዕለት ታኅሣሥ ፳፱ መሆኑን የጻፉና የገለጹ
ይኸውም ዲዮናስዮስ ኤክሲጀስ የተባለው የሮም መነኲሴ በ፭፻፳፭ ዓ.ም. በቫቲካኑ ጳጳስ
አነሳሽነት አዲስ የዘመን አቆጣጠር አዘጋጅቶ አቀረበ። «ታሪክን ተከትዬ ባደረግሁት ጥናት
(በ፭ሺሕ፬፻፺፫ ዓመተ ዓለም) ነው» የሚል አሳብ አቀረበ። በሁሉም የክርስትና ዓለም ጥቅም
ላይ ሲውል በነበረው የጋራ የዘመን አቆጣጠር መሠረት በዚያ ጊዜ በነበረው ዓመት በ፭፻፳፭
አዲሱ አቆጣጠር ግን አዲስ ዓመት የሚቀይረው በጥር ወር ሆነ። ለዚህም አንዱና ዋናው
ምክንያት በአውሮፓ ከባዱ የቅዝቃዜ ወቅት እያለ ቀና የፀሐይ ሙቀት እየመጣ የሚሄድበት
ወቅት ወርኀ ጥር በመሆኑም እንደ ሆነ ይነገራል። ስለሆነም የክርስቶስን በዐለ ልደት ከአዲሱ
ነው።
ዕለት የተገኘ ነው የሚለው ነው። ሮማውያን ከቄሣር ኦሬሊያን (275 ዓ.ም.) ጀምሮ የ «ኃያሏ
ፀሐይ» ("Sol Invictus": the Unconquered Sun) የአምልኮ በዓልን በዚሁ ቀን ያከብሩ
ነበር። December 25 የፀሐይ የልደት ቀን ተብሎ ይጠራ የነበረ ሲሆን በዚሁ ዕለትም
በመላዋ የሮም ግዛት ታላቅ አሕዛባዊና ጣዖታዊ የእምነት ሥነ ሥርዓታዊ ክብረ በዓል
ይፈጸም ነበር። ኋላ ሕዝቡ ክርስትናን እየተቀበለ ሲሄድ ከፍጡር የፀሐይ አምልኮና በዐል ወደ
ከዚሁ ጋር አብሮ ሊታይ የሚገባው ጉዳይ ቢኖር በአገራችን ሕዝቡን ለማሳትና ጥንታዊትና
በነበረው በልዮን የተመሠረተው የሮማ ካቶሊክና ዘረኛ ጀርመናዊ በነበረው በማርቲን ሉተር
የተጀመረው ፕሮቴስታንት መሆኑ የታወቀ ነው:: እነዚህ ካቶሊካው ያንና ሉተራውያን ደግሞ
ተሐድሶዎች ሉተራውያን በተለይ የአውሮፓ አገሮች ውስጥ የልደት በዐል መከበር የለበትም
ፒዩሪታንስ የተባሉት የተሐድሶ ቅርንጫፎች የፖለቲካ ሥልጣን በያዙ ጊዜ በዐለ ልደትን «ሕገ
ማሻሻጫ ሲባል የተፈጠረው ‹የገና አባት» ለገበያና ለንግድ ጥሩ መሆኑን ከተመለከቱ በኋላ
በእኛ በዐል ቀን እናከብራለን ለምን ይላሉ? በእርግጥ የእኛን አቆጣጠር አምነውበት ነው?
ጋር አንድ ሳይሆኑ በቀን አቆጣጠር ብቻ እኛን ሊመስሉ አይችሉም:: ነገሩ በጎችን ለማጥመድ
ከተወለደ ይኸው ልክ ሁለት ሽሕ (፳፻) ዓመት ሆነው፡፡ ዓመተ ፍዳ አልፎ ዓመተ ምሕረት
(የምሕረት ዓመት) በሆነ ዘመን ላይ ስላለን በዐለ ልደቱን ስናከብር እግዚአብሔር ለእኛ
(የተዋሕዶ) ምስጢር በማሰብና በመረዳት ሊሆን ይገባል፡፡ እንዲህ ሲሆን በበዐለ ልደቱ
ቅዱሳን መላእክት ለእኛ ለሰዎች የተደረገው መልካም ነገር አስደስቶአቸው ምስጋና ካቀረቡ
ስብሐት ለእግዚአብሔር
* ወንጌል ቅዱስ፣ ከቀድሞ አባቶች ጀምሮ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ንባቡና ትርጓሜው፣
* አቡሻህር
* ዲድስቅልያ አንቀጽ ፳፱