Professional Documents
Culture Documents
Abune Gorgorios
Abune Gorgorios
• ይህ ማለት
ሀ. የነበረው ሲባል ገዳምና ገዳማዊ ሕይወት በኢትዮጵያ ሃገራችን መቼና እንዴት ተጀመረ? ከተጀመረ
ጀምሮ ዛሬ እስከ አለንበት ዘመን ምን አተረፈ የሚለውን ጥያቄ ይመልሳል፡፡በብፁዕነታቸው ዘንድ
ለቤተክርስቲያን ማሰብ የማይቋረጥ ከሕይወታቸው ጋር የተቆራኘ የሕይወታቸው አካል ነው፡፡ሲያስቡም
ለቀደሙት ልዩ ክብር ስለነበራቸው ምን ግዜ የሃሳባቸው መነሻ የቀደሙት አበው ናቸው፡፡
2ኛ በገዳምና በገዳማዊ ሕይወት ልዩና አገር በቀል የሆነው ሊጠበቅ የሚገባው ምንድነው? እኛ ዘንድ
የሌለው ከሌሎች የምንማረው ምንድን ነው? በሚል ማየት ይቻላል