Professional Documents
Culture Documents
Wengel Siricht 1
Wengel Siricht 1
እግዚአብሔርን እንድናመልክ ነዉ
ወንጌል ማለት:-
ሲለዚህ ወንጌል ማለት አስደሳች፣ ድንቅ፣ የሚሥራች፣ ያልዳኑትን የሚጠራ፣ ላልሰሙት የሚናሰማና
ሕያዉ ምስክርነት ያለዉ የኢየሱስ መልዕክት ነዉ፡፡
ለሰዉ ልጅ ደኄንነት የሚያስፈልግና አምላክ የሆነዉን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ከላይ ከክብሩና
ከዙፋኑ ያመጠዉ ትልቁ ተልዕኮ ስለሆነ ይሰበካል ማቴ 28፤18-20 ማር 16፡15-17 ሉቃ 24፡44፣ ሐዋ 1፡
8፡፡
ክርስቶስ የጠፋዉን ሊፈልግና ሊያድን ስለመጣ የክርስቶስ ወንጌል ይሰበካል (ሉቃ 19፡10)፡፡
“መዳን በለላ በማንም የለም እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ
የለም” (ሐዋ 4፡12)፡፡
ለሰዎች ሁሉ የድነታቸዉ ድምጽና ኃይል የሆነዉ ጌታችን ኢየሱስ እዉነት፣ መንገድና ሕይወት እኔ ነኝ
ከእኔ በቀር ወዴ አብ የሚያደርስ ሌላ መንገድ የለም ስላለ ስለዚህ እንሰብካለን (ዮሐ 14፡6)፡
ለወንጌል ከሰዎች ለሰዎች ይሰበካል ለምሳሌ ወዴ ሰማርያ የገቡ ጉንድሾች እኛ ያጌኜነዉ ለለሎች
እናበስር ስሉ እናያለን 2 ነግ 6፣
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከትንሳዉ በኃላ ይህ የወንጌል ሥራ ለአንድ ወገን ብቻ ወይንም ለእስራኤል
ሰዎች ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፋዊ የወንጌል ሥራ እንድሰሩ በአራቱም ወንጌል በመጨረሻ ምዕራፎች
(ማቴ 28፡16-20፣ ማር 16፤15-19 ሉቃ 2:8-11, 4:16-20 24፡44-49 ዮሓ 20፡21)
ለሐዋርያት የወንጌል ሀደራ እንዲወጡና በጊዜያቸዉ እንድሠሩ ሃላፍነት ሰጣቸዉ እና (ሐዋ 1፡8) ላይ
እናገኛለን፡፡ በእነዝህ ቦታዉች እንደሚንመለክተዉ “አህዛብን ሁሉ”፣ “ወደ ዓለም ሂዱ”፣ “ለአህዛብ
ምስክሮቸ ትሆናለችሁ”
መቼ መቼ መሰበክ አለበት?