You are on page 1of 17

አጠቃላይ ርዕስ ቀን 2፦ ዮሀ. 1፡14፤ 1 ቆሮ. 15፡45፤ ራእ.

5፡6
ሐ. የእግዚአብሔር እና የጌታ ምለሳ ማዕከላዊው መገለጥ የክርስቶስ አካል የምትሆነውን
ለቤተ ክርስቲያን ሕይወት ምለሳ በጣም አስፈላጊ ነገሮች (ኤፌ. 4፡15-16) እና አዲሲቱ ኢየሩሳሌምን የምታጠናቅቀውን (ራእ. 21፡2፣ 9፤
ሳምንት አንድ 22፡17፤ ተዛ. ዘፍ. 2፡22፤ ዮሐ. 19፡34) ቤተ ክርስቲያንን ለመገንባት (ማቴ. 16፡18)
እግዚአብሔር ሥጋ መሆኑ (ዮሐ. 1፡1፣ 14)፣ ሥጋ ሕይወት-የሚሰጥ መንፈስ መሆኑ
ይህን ዘመን የሚያጠናቅቀውን አዲስ መነቃቃት ለማምጣት (1 ቆሮ. 15፡45) እና ሕይወት-የሚሰጠው መንፈስ ሰባት እጥፍ ያየለ መንፈስ መሆኑ
ከጌታ ጋር መተባበር (ራእ. 1፡4፤ 3፡1፤ 4፡5፤ 5፡6) ነው።
መ. እግዚአብሔር እና ሰው አንድ አካል ይሆናሉ፣ ያም አንድ አካል የመላው መጽሐፍ
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ክፍል፦ ዕንባ. 3፡2፤ ሐዋ. 26፡19፣ 22፤ ቅዱስ መደምደሚያ የሆነችውን አዲሲቱ ኢየሩሳሌምን የሚያጠናቅቀው የመለኮት
ማቴ. 14፡19፣ 22-23፤ ፊልጵ. 1፡19-22፣ 25፤ ዮሐ. 21፡15-17 ከስብዕና ጋር መዋሐድ ነው—ራእ. 21፡3፣ 22፣ 2፣ 9፤ ተዛ. ዘሌ. 2፡4-5፤ መዝ.
ቀን 1፦ ዕብ. 3፡2፤ ሆሴዕ 6፡2፤ መዝ. 119፡25 92፡10።
I. በእግዚአብሔር ምርጦች መካከል መነቃቃትን መፈለግ ሁልጊዜም ነበር—ዕንባ. 3፡2፤ ሠ. “በምድር ሁሉ ባሉ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ውስጥ ያሉ ቅዱሳን፣ በተለይ አብሮ-
ሆሴ. 6፡2፤ ሮሜ 8፡20-22፤ መዝ. 119፡25፣ 50፣ 107፣ 154፤ ዮሐ. 6፡57፣ 63፤ 2 ቆሮ. ሠራተኞች እና የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎች፣ ይህን መገለጥ እንደሚያዩ ከዚያም
3፡3፣ 6። እግዚአብሔር አዲስ መነቃቃትን—ፈጽሞ በታሪክ ተዘግቦ የማያውቅ መነቃቃትን—
ይሰጠን ዘንድ ለመጸለይ እንደሚነሡ ተስፋ አደርጋለሁ”—Life-study of 1 and 2
II. በእግዚአብሔር ወደ ተሰጠን ወደ መለኮታዊው መገለጥ ከፍተኛ ጫፍ—ወደ Chronicles, ከሚለው መጽሐፍ፣ ከገጽ 15 የተወሰደ።
የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ኢኮኖሚ መገለጥ (1 ጢሞ. 1፡3-4፤ 1 ቆሮ. 9፡17፤ ሐዋ.
26፡19፣ 22)—በመድረስ ወደ አዲስ መነቃቃት ውስጥ መግባት እንችላለን፤ ሰውን III. የክርስቶስ አካል እውነታ የሆነውን የአምላክ-ሰው ሕይወትን መኖር በተግባር
በመፍጠሩ እና የተመረጡ ሕዝቡን በማደቡ ውስጥ ያለውን የእግዚአብሔር ዓላማ ከተለማመድን፣ ቅጽበታዊ በሆነ መንገድ ብዙዎች የተካተቱበት ሞዴል፣ በእግዚአብሔር
በተመለከተ ለታላቁ ጥያቄ ታላቁ መልስ ይህ ነው (ዘፍ. 1፡26፤ ኢዮ. 10፡13፤ ተዛ. ኤፌ. ኢኮኖሚ ውስጥ የሚኖር ሞዴል ይገነባል፤ ይህ ሞዴል ጌታን መልሶ ለማምጣት በቤተ
3፡9)፦ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፍተኛው መነቃቃት ይሆናል—መዝ. 48፡2 እና የግርጌ
ማስታወሻ 1፤ ራእ. 3፡12፣ 21፦
ሀ. በእግዚአብሔር ልብ ውስጥ የተሰወረው ምሥጢር የእግዚአብሔር ዘላለማዊ
ኢኮኖሚ ነው (1፡10፤ 3፡9፤ 1 ጢሞ. 1፡4)፣ ይህም በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም ቀን 3፦ 1 ጴጥ. 2፡21፤ 1 ቆሮ. 6፡17
ለሚጠናቀቀው (ራእ. 21፡2—22፡5) ለእግዚአብሔር ሙላት፣ ለእግዚአብሔር ሀ. እግዚአብሔር በመለኮታዊው መገለጥ ከፍተኛ ጫፍ በኩል በዚህ መገለጥ መሠረት
መገለጥ (ኤፌ. 1፡22-23) ሕይወታዊ አካል፣ አዲሱ ሰው የሆነችው የክርስቶስ አካል የሆነ ሕይወት ለመኖር ብዙዎች የተካተቱበት ሕዝብ በጸጋው እንዲነሣ ይፈልጋል፤
ለመሆን (2፡15-16) እንደ የእርሱ ብዜቶች ከእርሱ ጋር አንድ አይነት ይሆኑ ዘንድ መነቃቃት ያየነው ራእይ ተግባራዊ ልምምድ፣ ተግባራዊነት ነው።
(ሮሜ 8፡29፤ 1 ዮሐ. 3፡2) ሕይወታቸው እና ባህሪያቸው ለመሆን ወደ መረጣቸው ለ. የክርስቶስ ተከታዮች (ማቴ. 5፡1፤ 28፡19) እንደ የአምላክ-ሰው ሞዴል—በስብዕናው
ሕዝቡ በመለኮታዊው ሥላሴ እንደ አብ በወልድ ውስጥ በመንፈስ ራሱን ለማደል ራሱን በመካድ እግዚአብሔርን በኖረው (ዮሐ. 5፡19፣ 30)፣ ሰውን በተመለከተ
ከልቡ መሻት ጋር የሆነው የእግዚአብሔር ውጥን ነው። የነበራቸውን ጽንሰ-ሃሳብ ሥር-ነቀል በሆነ መልኩ በለወጠው (ፊልጵ. 3፡10፤
ለ. አዲሲቱ ኢየሩሳሌምን ለማጠናቀቅ ለክርስቶስ አካል መፍራት እና መገንባት 1፡21)—በምድር ላይ በነበረው የክርስቶስ የስብዕና ኑሮ በኩል ሰለጠኑ።
ተመላኪነቱን ሳይጨምር በሕይወት እና በባህሪ ሰው እግዚአብሔር መሆን ይችል ሐ. ሕይወታችን የመጀመሪያው አምላክ ሰው የሆነው የክርስቶስ ሕይወት ሞዴል ቅጂ፣
ዘንድ እግዚአብሔር ሰው መሆኑ የመላው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጠ-ነገር፣ በመጽሐፍ ርቢ መሆን አለበት—1 ጴጥ. 2፡21፤ ማቴ. 11፡28-29፤ ኤፌ. 4፡20-21፤ ዮሐ. 17፡4፤
ቅዱስ “ሳጥን” ውስጥ ያለው “አልማዝ”፣ የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ኢኮኖሚ ነው— 5፡17፤ ፊልጵ. 1፡19-22፣ 25።
ዘፍ. 1፡26፤ ዮሐ. 12፡24፤ ሮሜ 8፡29፦ መ. ወደ ደቀ መዛሙርቱ ውስጥ የተተነፈሰው የሕይወት እና የእውነታ መንፈስ ለሦስት
1. በተሠግዎ በኩል በሰው ስብዕና ውስጥ በመሳተፍ እግዚአብሔር ሰው ሆነ፤ ዓመት ተኩል ከጌታ ጋር በነበሩበት ጊዜ ከጌታ ወደተመለከቱት ነገር እውነታ ሁሉ
በመለወጥ በኩል በእግዚአብሔር መለኮትነት ውስጥ በመሳተፍ ተመላኪነቱን ይመራቸዋል—ዮሐ. 16፡13፤ 20፡22፦
ሳይጨምር በሕይወት እና በባህሪ ሰው እግዚአብሔር ይሆናል—ዮሐ. 1፡14፤ 2 ቀን 4፦ ማቴ. 3፡15-16፤ 11፡29
ቆሮ. 3፡18፤ ቆላ. 3፡4፤ 2 ጴጥ. 1፡4፤ ፊልጵ. 2፡5፤ ሮሜ 8፡29፤ ዕብ. 2፡10፤ 1. በመጀመሪያው አምላክ-ሰው አገልግሎት ጅማሬ፣ በሥጋው መሠረት
ኤፌ. 1፡5፤ ሮሜ 8፡19፤ 1 ዮሐ. 3፡2፤ ዮሐ. 1፡12-13። (በስብዕናው—1፡14፤ ሮሜ 1፡3፤ 8፡3) ለመሞት እና ለመቀበር እንጂ ለምንም
2. ይህ የመለኮት-የስብዕና ፍቅር የመላው መጽሐፍ ቅዱስ ርዕሰ ጉዳይ፣ እንደማይጠቅም በመገንዘብ ጽድቅን ሁሉ ለመፈጸም ተጠመቀ—ማቴ. 3፡15-
የእግዚአብሔር ኢኮኖሚ ይዘት እና የመላው አጽናፍ-ዓለም ምሥጢር ነው— 17።
መኃ. 1፡1፤ 6፡13፤ ተዛ. ዕንባ. 1፡1፤ 2፡4፤ ሮሜ 1፡17፦ 2. አምስት ሺውን ሕዝብ በአምስት እንጀራና በሁለት ዓሣ በመገበበት ተዓምር ደቀ
ሀ. ክርስቶስ መለኮትም ሰውም ነው፤ የተለወጠችው አፍቃሪው ደግሞ ሰውም መዛሙርቱ ከእርሱ እንዲማሩ አሰለጠናቸው (11፡29)፤ አምስቱን እንጀራና
መለኮትም ናት፤ በሕይወት እና በባህሪ አንድ አይነት፣ እርስ በእርሳቸው ሁለቱን ዓሣ ለመባረክ “ወደ ሰማይ አሻቅቦ” ማየቱ (14፡19) የበረከት ምንጩ
ሙሉ በሙሉ እና ፍጹም የሚጣጣሙ ናቸው። እርሱ፣ የተላከው ሳይሆን አብ፣ ላኪው እንደሆነ መገንዘቡን ያመለክታል (ዮሐ.
ለ. ባል ለመሆን የተጠናቀቀው ሦስታንዱ አምላክ እና ሙሽራይቱ ለመሆን 10፡30፤ 5፡19፣ 30፤ 7፡6፣ 8፣ 18)።
የተለወጠው ሦስት-ክፍል ያለው ሰው አንድ ጥንድ፣ ብዙዎች የተካተቱበት፣
ታላቅ አምላክ-ሰው ለመሆን ነው—ራእ. 21፡2፣ 9፤ 22፡17።
3. ጌታ በተዓምሩ ጉዳይ ላይ ከሕዝቡ ጋር አልቆየም ነገር ግን በተራራው ላይ በማስደሰት ለማግኘት፣ ሆነ ብሎ ሩቅ መንገድ በመዞር ወደ ሲካር ለመሄድ
በጸሎት በግሉ ከአብ ጋር ለመሆን ትቷቸው ሄደ—ማቴ. 14፡22-23፤ ሉቃ. በሰማርያ ማለፍ ግድ ሆነበት—ዮሐ. 4፡3-14፤ ራእ. 22፡1።
6፡12። 5. ኃጢአት የሌለበት ማንነት የሆነው እርሱ አመንዝራይቱን ሴት አልኮነናትም ነገር
4. ጌታ ያለማቋረጥ በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ በመኖር (ሐዋ. 10፡38፤ ዮሐ. ግን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ስለ ኃጢአቶቿ ይቅርታ እና ሕይወታዊ በሆነ መንገድ
8፡29፤ 16፡32) እግዚአብሔርን የመገናኘትን (ማር. 1፡35፤ ሉቃ. 5፡16፤ 6፡12፤ ከኃጢአቶቿ ነጻ ስለመውጣቷ አስደሰታት (ዮሐ. 8፡1-11፣ 32፣ 36)፤
9፡28፤ ዕብ. 7፡25)፣ እና ሕዝቡን ወደ እግዚአብሔር አዲስ ኪዳን ኢኮኖሚ በተጨማሪም በመሰቀሉ በኩል በክርስቶስ የዳነው የመጀመሪያው ሰው ሞት
ኢዮቤልዩ ውስጥ ለማምጣት እግዚአብሔርን ወደ ውስጣቸው በማገልገል የተፈረደበት ወንበዴ መሆኑ ትርጉም ያዘለ ነው (ሉቃ. 23፡42-43)።
ሕዝቡን የመገናኘትን ሕይወት ኖረ (ሉቃ. 4፡18-19፤ ዕብ. 8፡2፤ ተዛ. ዘፍ. 6. ጌታ የቀራጮች አለቃ የሆነን አንድን ሰው ለመጎብኘት እና ለማግኘት ወደ
14፡18፤ ሐዋ. 6፡4)። ኢያሪኮ ሄደ፣ ስብከቱም በእረኝነት መንከባከቡ ነበር (19፡1-10)፤ በተጨማሪም
5. የዚህ ዓለም ገዢ የሆነው ሰይጣን በእርሱ ላይ ምንም ያልነበረው ሰው ነበር በልጆቻቸው ላይ እጆቹን በመጫን ወላጆቻቸውን አስደሰታቸው (ማቴ. 19፡13-
(በማንኛውም ነገር ምንም ስፍራ፣ ምንም እድል፣ ምንም ተስፋ፣ ምንም የመሆን 15)።
እድል የሌለው)—ዮሐ. 14፡30፤ ተዛ. ቁ. 20፤ 2 ቆሮ. 12፡2፤ ቆላ. 1፡27፤ 2 ቀን 6፦ ሐዋ. 20፡28፤ 2 ቆሮ. 12፡15፤ ፊል. 2፡17
ጢሞ. 4፡22፤ ዮሐ. 3፡6፤ 4፡23-24፤ 1 ዮሐ. 5፡4፣ 18።
ሠ. በጌታ ሞዴል መሠረት የአምላክ-ሰው ሕይወትን ለመኖር ብቸኛው መንገድ መላው ለ. የእግዚአብሔርን መንጋ ለመንከባከብ እንደ የምታጠባ እናት እና አጥብቆ
እንደሚመክር አባት ቅዱሳንን በእረኝነት በተንከባከበው በሐዋርያው ጳውሎስ ምሳሌ
ማንነታችንን በተዋሐደው መንፈስ ላይ ማድረግ፣ መመላለስ፣ መኖር እና
ማንነታችንን በተዋሐደው መንፈስ መሠረት ማድረግ ነው—ሮሜ 8፡2፣ 4፣ 10፣ 6፣ መሠረት ሰዎችን በእረኝነት መንከባከብ ያስፈልገናል—1 ተሰ. 2፡7-8፣ 11-12፤ 1 ጢሞ.
1፡16፤ ሐዋ. 20፡28፦
11፣ 16፤ 1 ቆሮ. 6፡17፤ ሮሜ 10፡12፤ ገላ. 5፡25፤ ኤፌ. 6፡17-18፤ 1 ተሰ. 5፡16-20፤ 1
ጢሞ. 4፡6-7፤ 2 ጢሞ. 1፡6-7። 1. ጳውሎስ በኤፌሶን የነበሩ ቅዱሳንን “በጉባኤም በየቤታቸውም” በማስተማር (ቁ.
20) እና የእግዚአብሔርን ምክር ሁሉ በመንገር (ቁ. 27) ለሦስት ዓመታት
ረ. “ሁላችንም የአምላክ-ሰው ሕይወት መኖር እንደምንፈልግ ማወጅ አለብን።
በእንባ እያንዳንዱን ቅዱሳን በመገሠጽ (ቁ. 31፣ 19) በእረኝነት ተንከባከባቸው።
በመጨረሻም፣ አምላክ-ሰዎቹ አሸናፊዎች፣ ድል-ነሺዎች፣ በኢየሩሳሌም ውስጥ ያሉ
ጽዮን ይሆናሉ። ይህ ፈጽሞ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ አዲስ መነቃቃትን ያመጣል፣ 2. ጳውሎስ ለአማኞች ጥልቅ ግድ መሰኘት ነበረው (2 ቆሮ. 7፡2-7፤ ፊልሞና 7፣
12)፣ እነርሱን ለማግኘት ወደ ደካማዎቹ ደረጃ ወረደ (2 ቆሮ. 7፡2-7፤ 11፡28-
ይህም ይህንን ዘመን ከፍጻሜ ያደርሳል”—Life-study of 1 and 2 Chronicles
ከሚለው መጽሐፍ፣ ከገጽ 28 የተወሰደ)። 29፤ 1 ቆሮ. 9፡22፤ ተዛ. ማቴ. 12፡20)።
3. ስለቅዱሳን ንብረቱን የሚያመለክተውን የነበረውን ሁሉ ለመስጠት እና ማንነቱን
ቀን 5፦ ዮሀንስ 10፡10-11 የሚያመለክተውን የሆነውን ነገር ለመስጠት ፈቃደኛ ነበር (2 ቆሮ. 12፡15)፤
IV. የእግዚአብሔርን መንጋ፣ የክርስቶስን አካል የምታመጣውን ቤተ ክርስቲያንን እርሱ የመጠጥ መሥዋዕት ነበር፣ ሌሎች ክርስቶስን ይደሰቱ ዘንድ ራሱን
ለመንከባከብ ጠቦቶቹን ለመመገብ እና በጎቹን በእረኝነት ለመንከባከብ በክርስቶስ መሥዋዕት በማድረግ የወይን ጠጅ ከሚያፈልቀው ክርስቶስ ጋር አንድ ነበር
ሰማያዊ አገልግሎት በመሳተፍ ወደ አዲስ መነቃቃት ውስጥ መግባት እንችላለን፤ ይህ (ፊልጵ. 2፡17፤ መሣ. 9፡13፤ ኤፌ. 3፡2)።
ሐዋርያዊውን አገልግሎት ከክርስቶስ ሰማያዊ አገልግሎት ጋር ለማካተት ነው—ዮሐ. 4. ጳውሎስ እግዚአብሔርን ለማክበር በመንፈስ ተመላለሰ ይህም ሰውን ለማክበር
21፡15-17፤ 1 ጴጥ. 2፡25፤ 5፡1-4፤ ዕብ. 13፡20-21፤ ራእ. 1፡12-13፦ መንፈስን ማገልገል ይችል ዘንድ ነው—2 ቆሮ. 3፡3፣ 6፣ 8፤ ገላ. 5፡16፣ 25፤
ሀ. ለእግዚአብሔር ዘላለማዊ ኢኮኖሚ መከናወን ሰዎችን ጌታ ኢየሱስ በአገልግሎቱ መሣ. 9፡9።
በነበረው ምሳሌ መሠረት በእረኝነት መንከባከብ ያስፈልገናል—ማቴ. 9፡36፤ ዮሐ. 5. ጳውሎስ በትምህርቱ ቤተ ክርስቲያን ሰዎችን ለማሳደግ ቤት፣ እነርሱን
10፡11፤ ዕብ. 13፡20፤ 1 ጴጥ. 5፡4፦ ለመፈወስ እና ለመመለስ ሆስፒታል እንዲሁም እነርሱን ለማስተማር እና
1. በሙሉ ማዳኑ ውስጥ ያለው የመላው የእግዚአብሔር አዲስ ኪዳን ኢኮኖሚ ለማነጽ ትምህርት ቤት እንደሆነች ጠቁሟል—ኤፌ. 2፡19፤ 1 ተሰ. 5፡14፤ 1 ቆሮ.
ይዘት ክርስቶስ እንደ የሰው ልጅ በሞቱ በኩል ፍትሃዊ ቤዛነቱን በመፈጸም 14፡31።
እኛን ከኃጢአት በመዋጀት ማስደሰቱ (1 ጢሞ. 1፡15፤ ኤፌ. 1፡7) እና ክርስቶስ 6. [ጳውሎስ] ለክርስቶስ አካል ግንባታ ማንኛውንም ነገር ለመሆናችን እና
እንደ የእግዚአብሔር ልጅ በትንሣኤው ሕይወታዊ ማዳኑን በማከናወን ማንኛውንም ነገር ለማድረጋችን ፍቅር የላቀው መንገድ መሆኑን ገልጿል—8፡1፤
መለኮታዊውን ሕይወት አብዝቶ ወደ ውስጣችን ለማካፈል እኛን መመገቡ ነው 12፡31፤ 13፡4-8፤ ኤፌ. 1፡4፤ 3፡17፤ 4፡2፣ 15-16፤ 5፡2፤ 6፡24፤ ራእ. 2፡4-5፤
(ዮሐ. 10፡10፤ 1 ቆሮ. 15፡45፤ ኤፌ. 5፡29)። ቆላ. 1፡18፤ 1 ተሰ. 1፡3።
2. የአብ አፍቃሪ እና ይቅር ባይ ልብ እና የአዳኙ በእረኝነት የሚንከባከብ እና ሐ. “ይህን በእረኝነት የመንከባከብ ሸክምን በመቀበላችን በመካከላችን እውነተኛ
የሚፈልግ መንፈስ የሌለን መሆናችን ለመካንነታችን ምክንያት ናቸው—ሉቃ. መነቃቃት ይኖራል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። በክርስቶስ ድንቅ የእረኝነት እንክብካቤ
15፡1-24። ውስጥ ለመሳተፍ ሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ይህን ትምህርት ከተቀበሉ፣
3. በኢየሱስ ስብዕና ሰዎችን ማስደሰት (ደስ እንዲላቸው ማድረግ እና ደስተኛ እና በምለሳው ትልቅ መነቃቃት ይኖራል”—The Collected Works of Witness
ምቾት እንዲሰማቸው ማድረግ) ያስፈልገናል (ማቴ. 9፡10፤ ሉቃ. 7፡34)፤ Lee, 1994-1997, vol. 5, “The Vital Groups,” ከሚለው መጽሐፍ፣ ከገጽ 92
በክርስቶስ መለኮትነት ሰዎችን መመገብ (ሁሉን-ባካተተው ክርስቶስ የተወሰደ።
በአገልግሎቱ ሦስት ደረጃዎች መመገብ) ያስፈልገናል—ማቴ. 24፡45-47።
4. ክርስቶስ አንዲት አመንዝራ ሴትን እንደ የሕይወት ውኃ ወንዝ በሚፈስሰው
በሦስታንዱ አምላክ ለመመገብ የሚጠጣ ነገር እንድትሰጠው በመጠየቅ እርሷን
ሳምንት ሁለት 5፡10፣ 17-18፣ 21፤ ሉቃ. 15፡22-23፣ ተዛ. ኤር. 2፡13፤ 13፡23፤ 17፡9፤ 23፡5-6፤
በዘመኑ አገልግሎት በኩል 31፡33።
የተጠናቀቀውን የዘመኑን ራእይ አጥብቆ መከታተል 2. መላዋ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም በጽድቅ መሠረት ላይ የተገነባች የሕይወት ጉዳይ
ናት—ራእ. 21፡14፣ 19-20፤ 22፡1፤ ተዛ. ዘፍ. 9፡8-17፤ መዝ. 89፡14።
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 2 ቆሮ. 3፡3፣ 6፣ 8፤ 4፡1፤ 5፡18-20፤ 11፡2-3፤ ቀን 3፦ ዮሀንስ 3፡15፤ ሮሜ 8፡30፤ ራእ. 21፡11
1 ጢሞ. 1፡3-4፣ 18፤ ራእ. 22፡1-2፣ 14፣ 17 ሠ. የእግዚአብሔርን ሕይወታዊ ማዳን እያንዳንዱን ክፍል ስንለማመድ፣ በአዲሲቱ
ቀን 1፦ ሐዋ. 26፡19፤ ኤፌ. 1፡17 ኢየሩሳሌም ውስጥ ያሉ ማንነቶች እስከምንሆን ድረስ ደረጃ በደረጃ ከፍ እያልን
I. በእያንዳንዱ ዘመን የዚያ ዘመን የሆነ ራእይ አለ፣ እኛም በዘመኑ አገልግሎት በኩል እንሄዳለን—ሮሜ. 5፡10፣ 17፣ 21፤ 8፡10፣ 6፣ 11፤ ራእ. 22፡1-2፣ ተዛ. ኤር. 18፡15፤
የተጠናቀቀው የዘመኑ ራእይ ስላለን፣ በዚህ ራእይ መሠረት እግዚአብሔርን ማገልገልና ሚክ. 5፡2፦
[ይህንን ራእይ] አጥብቀን መከተል ያስፈልገናል—ሐዋ. 26፡19፤ ኤፌ. 1፡17፤ 3፡9፤ 1 1. ለእግዚአብሔር ልጅነት የእግዚአብሔር ዝርያዎች፣ የእግዚአብሔር ልጆች
ጢሞ. 4፡6፦ ለመሆን በእግዚአብሔር ሕይወት ውስጥ በመሳተፍ ዳግም ተወልደናል—ዮሐ.
1፡12-13፣ ራእ. 21፡7፤ 22፡14።
ሀ. ዛሬ አንድ ራእይ፣ የጊዜው የሆነ፣ ሁሉን-ወራሽ የሆነ ራእይ፣ የእግዚአብሔር ዘላለማዊ 2. እንደ ቅድስቲቱ ከተማ ቅዱስ ለመሆን በእግዚአብሔር ባህሪ ውስጥ በመሳተፍ
ኢኮኖሚ ራእይ ስላለን በአንድ ልብ መሆን እንችላለን—ኤፌ. 1፡17፤ 3፡2፣ 9፤ ራእ. ተቀድሰናል—1ተሰ. 5፡23፣ ኤፌ. 5፡26።
21፡10፤ 1 ጢሞ. 1፡3-4፤ ሮሜ. 15፡6፤ 1 ቆሮ. 1፡10፤ ሐዋ. 26፡13-19፤ ፊልጵ. 3፡13-14። 3. እንደ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም አዲስ ለመሆን በእግዚአብሔር አእምሮ ውስጥ
ለ. የመጽሐፍ ቅዱስ ገዢው ራእይ የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ኢኮኖሚ ሰማያዊው ራእይ በመሳተፍ ታድሰናል—2 ቆሮ. 4፡16፤ ኤፌ 4፡23።
ነው፣ ይህም እንደ የእርሱ ብዜት ከእርሱ ጋር አንድ አይነት ይሆኑ ዘንድ 4. በሦስታንዱ አምላክ እንደ ወርቅ፣ ብር (ዕንቁ) እና የከበሩ ድንጋዮች ለመቀናበር
በመለኮታዊው ሥላሴው እንደ አብ፣ በወልድ ውስጥ በመንፈስ ሕይወታቸው እና በእግዚአብሔር ማንነት ውስጥ በመሳተፍ ተለውጠናል—1 ቆሮ. 3፡12፤ 2 ቆሮ.
ባህሪያቸው ለመሆን ወደ መረጣቸው ሕዝቡ ውስጥ ራሱን ለማደል ከልብ መሻቱ 3፡18፤ ሮሜ 12፡2፤ ራእ. 21፡18-21።
ጋር የሆነው የእግዚአብሔር ውጥን ነው፣ ይህም ለእግዚአብሔር ሙላት፣ 5. የአዲሲቱ ኢየሩሳሌም መልክ እንዲኖረን በእግዚአብሔር መልክ ውስጥ
ለእግዚአብሔር መገለጥ በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም የሚጠናቀቀውን እንደ አዲሱ ሰው በመሳተፍ የበኵሩን ልጅ መልክ መስለናል—ሮሜ 8፡28-29፤ ራእ. 21፡11፤ 4፡3።
ሕይወታዊ አካል፣ የክርስቶስ አካል ለመሆን ነው—ኤፌ. 4፡4-6፤ ራእ. 21፡2፣ 9-10። 6. በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም ክብር ሙሉ በሙሉ ጢም ብሎ ለመሞላት
ሐ. “እኔ [ዊ. ሊ.] ለወንድም ኒ እንዲህ አልኩት፣ ‘ምን አልባት አንድ ቀን አንተ ይህን በእግዚአብሔር ክብር ውስጥ በመሳተፍ ከብረናል—ሮሜ 8፡21፤ ፊልጵ. 3፡21፤
መንገድ ባትወስድ እንኳ፣ እኔ ግን ይህን መንገድ እወስዳለሁ። ይህን መንገድ ራእ. 21፡11።
የምወስደው በአንተ ምክንያት አይደለም፣ እንዲሁም ይህን መንገድ በአንተ ምክንያት
አልተወውም። ይህ የጌታ መንገድ እንደሆነ አይቻለሁ። ራእዩን አይቻለሁ’” (The ቀን 4፦ 2 ቆሮ. 3፡6፣ 8-9
Vision of the Age ከሚለው መጽሐፍ፣ ከገጽ 50 የተወሰደ)። III. አዲሲቱ ኢየሩሳሌምን መኖር እና መሥራት ማለት ለክርስቶስ አካል እውነታ እና ለአዲስ
ቀን 2፦ ራእ. 21፡2፤ 22፡1-2 መነቃቃት ልዩና-ብቸኛ በሆነው በአዲስ ኪዳን አገልግሎት፣ በዘመኑ አገልግሎት ውስጠ-
መሠረታዊ ንጥረ-ነገር እና ጥቅል-ድምር መሠረት የእግዚአብሔርን ሙሉ ማዳን መኖር
II. ጌታ በአሁኑ ጊዜ ባለው ምለሳው የሰጠን ራእይ፣ የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ኢኮኖሚ እና መሥራት ነው—ፊልጵ. 1፡19፤ 2፡13፤ ሮሜ 5፡10፤ 2 ቆሮ. 4፡1፤ ኤፌ. 4፡11-12፣ 16፦
ሁሉን-ያካተተ ራእይ ከከፍተኛ-የመጨረሻ-ምርጥ መጠናቀቁ ጋር—ከአዲሲቱ
ኢየሩሳሌም ራእይ ጋር—ነው—ምሳ. 29፡18፤ ሐዋ. 26፡18-19፤ 22፡15፤ ራእ. 21፡2፣ 9- ሀ. የመንፈስ አገልግሎት በሕያው የእግዚአብሔር መንፈስ እንደ መለኮታዊው እና
11፦ ምሥጢራዊው “ቀለም” በልባችን ላይ በመቅረጽ፣ የክርስቶስ ሕያው መልእክቶች
በማድረግ እኛን መለኮት የሚያደርግ የአዲሱ ኪዳን አገልግሎት ነው—ይህ
ሀ. መጽሐፍ ቅዱስ የሚገልጥልን ነገር ጥቅል-ድምር አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ናት፤ አዲሲቱ የመለኮታዊው መገለጥ ከፍተኛው ጫፍ ነው—2 ቆሮ. 3፡3፣ 6፣ 8፣ 18፤ 4፡1፤ ኢሳ.
ኢየሩሳሌም የመላው መጽሐፍ ቅዱስ መገለጥ አጠቃላይ ውቅር ናት—ዘፍ. 28፡10- 42፡6፣ 49፡6፤ መዝ. 45፡1-2፦
22፤ ዮሐ. 1፡1፣ 14፣ 29፣ 32፣ 42፣ 51፤ ራእ. 21፡3፣ 22። 1. በመንፈስ አገልግሎት የሕይወት ከተማ ለመሆን እና የክርስቶስ ሙሽራ ለመሆን
ለ. አዲሲቱ ኢየሩሳሌምን መኖራችን አዲሲቱ ኢየሩሳሌምን እንሆን ዘንድ ነው፣ አዲሲቱ “ክርስቶስን እየተደረግን” ነው፤ በመሆኑም፣ የእግዚአብሔር እና የሰው እንደ
ኢየሩሳሌምን መሥራታችን ደግሞ በሚፈስሰው ሦስታንዱ አምላክ አዲሲቱ አንድ መንፈስ መዋሐድ የሆነን ሕይወት፣ እጅግ የላቀ እና በበረከት እና በደስታ
ኢየሩሳሌምን እንገነባ ዘንድ ነው—ኤር. 2፡13፤ ዮሐ. 4፡14፤ 7፡37-39፤ ራእ. 22፡1- ሞልቶ የሚፈስን ሕይወት ለመኖር መንፈስ እንደተጠናቀቀው ሦስታንዱ አምላክ
2። ሙሽራይቱን እንደተለወጠችው ሦስት ክፍል ያላት ቤተ ክርስቲያን ያገባል—
ሐ. እያንዳንዷ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ትንሿ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም መሆን አለባት፣ ሮሜ 5፡10፤ ራእ. 2፡7፤ 22፡1-2፣ 17።
እያንዳንዱ አማኝም “ትንሽ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም” መሆን አለበት፤ ከአዲሲቱ 2. ለክርስቶስ አካል መገንባት የአዲሱ ኪዳን አገልጋዮች ሆኖ ለመቀናበር፣ በ 2ኛ
ኢየሩሳሌም ጋር የሚገናኝ ነገር ሁሉ የጋራ እና የግል ልምምዳችን መሆን አለበት— ቆሮንቶስ ላይ ያሉትን ሁሉን-ያካተተውን መንፈስ ሁሉንም ገጽታዎች—
21፡3፣ 22-23፤ 22፡1-2፣ 14፣ 17፣ 3፡12። የሚቀባው መንፈስ፣ የሚያትመው መንፈስ፣ እንደ መያዣ የተሰጠውን መንፈስ
መ. አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ከፍትሃዊ እና ከሕይወታዊ ገጽታዎቿ ጋር የእግዚአብሔር ሙሉ (1፡21-22፣ 5፡5)፣ የሚጽፈው መንፈስ (3፡3)፣ ሕይወትን የሚሰጠው መንፈስ (ቁ.
ማዳን አካል መልበስ ናት—ሮሜ 5፡10፤ ራእ. 22፡14፦ 6)፣ የሚያገለግለው መንፈስ (ቁ. 8)፣ አርነት የሚያወጣው መንፈስ (ቁ. 17)፣
1. የእግዚአብሔር ሙሉ ማዳን መሠረቱ ከሆነው ከእግዚአብሔር ጽድቅ እና የሚለውጠው መንፈስ (ቁ. 18)፣ እና የሚያስተላለፈውን መንፈስ (13፡14)—
መጠናቀቁ ከሆነው ከእግዚአብሔር ሕይወት የተዋቀረ ነው—ሮሜ 1፡16-17፤ መለማመድ አለብን።
ለ. የጽድቅ አገልግሎት ለመጽደቃችን ክርስቶስ እንደ ውጫዊ ጽድቃችን እና ክርስቶስን መልካሙን ጦርነት ይዋጋል—1 ጢሞ. 1፡3-4፣ 18፤ ዕብ. 13፡9፤ 2 ጢሞ. 2፡1-15፤
ለመኖር እና እውነተኛ ለሆነ የክርስቶስ መገለጥ እንደ ውስጠ-ልምምዳዊ ጽድቃችን ዘሌ.10፡1-11።
ወደ እኛ ውስጥ በመንፈስ የመለወጥ ሥራ “የተጠለፈው” ክርስቶስ አገልግሎት ለ. አንድ ዓይነት በሆነ ውስጠ-ነገር፣ መልክ እና መገለጥ የኢየሱስ ምስክር ይሆኑ ዘንድ
ነው—ይህ የአምላክ-ሰው ኑሮ ነው—3፡9፤ መዝ. 45፡13-14፤ ሮሜ 8፡4፤ መዝ. አጥቢያ አብያተ ክርስትያናትን እንደ ወርቃማ መቅረዞች ያፈራል፣ እንዲሁም
23፡3፦ ሁላችንንም ወደ ሦስታንዱ አምላክ አንድነት ውስጥ ፍጹማን በማድረግ በአንዱ
1. በጽድቅ አገልግሎት በአዲሱ ሰማይ እና በአዲሱ ምድር እንደ የጽድቅ አዲስ መንፈስ የክርስቶስን አካል ይገነባል—ራእ. 1፡10-13፣ 20፤ ዮሐ. 17፡23፤ ኤፌ. 4፡1-4፣
ፍጥረት አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ለመሆን ክርስቶስን እንደ ውጫዊ ጽድቃችን 11-13፤ ዘካ. 4፡6።
እንቀበለዋለን እንዲሁም እንደ ውስጠ-ልምምዳዊ ጽድቃችን እርሱን ሐ. በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም እንደ “ንጉሡ ቤተ መንግሥት” ይጠናቀቁ ዘንድ በራሱ እንደ
እንደሰተዋለን—1 ቆሮ. 1፡30፤ ፊልጵ. 3፡9፤ 2 ጴጥ. 3፡13፤ ተዛ. ኢሳ. 33፡22። “ንጉሣዊው መኖሪያ” እና በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት እንደ “ዝሆን ጥርሶች ቤተ
2. ውጫዊ ጽድቅ (ለእኛ የተሰጠው ክርስቶስ) ጸጋን (የምንደሰተውን ክርስቶስ) መንግሥት” ድል-ነሺዎቹን የክርስቶስ ሙሽራ እንዲሆኑ ያዘጋጃቸዋል፤ እኛን የእርሱ
ያመጣል፣ ጸጋ ደግሞ ውስጠ-ልምምዳዊ የሆነን ጽድቅ (ክርስቶስን መኖራችንን) ንግሥት ለማድረግ ለክርስቶስ ባለ ቅንነት እና ንጽሕና ለእርሱ ያለንን ፍቅር
ያመጣል—ሮሜ 5፡1-2፣ 17-18፤ ሉቃ. 15፡22-23። በማነሳሳት ለክርስቶስ ያጨናል—መዝ. 45፡1-15፤ ራእ. 21፡2፣ 9-10፤ 2 ቆሮ. 11፡2-3።
3. የጸጋ ኃይል እኛን ከእግዚአብሔር ጋር፣ ከሌሎች ጋር እና ከራሳችን ጋር እንኳ መ. ለሕይወት መገለጥ እና መባዛት በክብር መንገድ፣ በመስቀሉ መንገድ መከራዎቹን
ሳይቀር ትክክል በማድረግ በእኛ ይሠራል እንዲሁም ውስጠ-ልምምዳዊ የሆነን በመካፈል ክርስቶስን እንድንከተለው ያበረታናል—ዮሐ. 12፡24-26፤ ቆላ. 1፡24፤ 2
ጽድቅ ያፈራል፤ በሕይወት እንድንነግሥ በማድረግ ኃጢአትን ማሸነፍ ብቻ ቆሮ. 4፡10-11፣ 16-18፤ 11፡23-33።
ሳይሆን በማንነታችን ውስጥ ያሉትን ሰይጣንን፣ ኃጢአትን እና ሞትን ድል- ሠ. በሕይወት ለመንገሥ በሕይወት እንድን ዘንድ ክርስቶስ ለእኛ ለመገለጡ፣ ክርስቶስን
ይነሣል—2 ጢሞ. 2፡1፤ ሮሜ 5፡17፣ 21። ለመደሰታችን እና በሕይወት ለማደጋችን ክርስቶስን እንደ ጸጋ፣ እውነት፣ ሕይወት
4. ለመጽደቃችን የተቀበልነው ጽድቅ ውጫዊ የሆነ እና ጻድቅ የሆነውን አምላክ እና መንፈስ ወደ ውስጣችን ያድላል—1፡10፣ 24፤ ፊልጵ. 1፡25፤ ሮሜ 5፡10፣ 17።
ጥያቄዎች እንድናሟላ የሚያስችል ሲሆን፣ የድል-ነሺዎቹ ቅዱሳን ጽድቅ ደግሞ ረ. በእውነት ቃል እና በቃሉ ውስጥ ባለው ውኃ ማጠብ በኩል ይቀድሰናል፤
ውስጠ-ልምምዳዊ እና የድል-ነሺውን ክርስቶስ ጥያቄዎች እንዲያሟሉ በተጨማሪም በእስትንፋሳዊው ክርስቶስ የሚያስደስት እና የሚመግብ መገኘት
የሚያስችላቸው ነው—ራእ. 22፡14፤ 19፡7-8። በእረኝነት ይንከባከበናል—ዮሐ. 17፡17፤ ኤፌ. 5፡26፣ 29-30፤ ራእ. 1፡12-13።
ቀን 5፦ 2 ቆሮ. 5፡18-21 ሰ. በእውነታ አንዱ የክርስቶስ አካል እንድንሆን ሁላችንንም የክርስቶስ ወንድሞች፣
የክርስቶስ ባሪያዎች እና የክርስቶስ ብልቶች በማድረግ የሥልጣን ተዋረድን
ሐ. የማስታረቅ አገልግሎት ለፍትሃዊ ቤዛነታቸው በኃጢአቶች ይቅርታ በኩል ዓለምን
በማፈራረስ አንድ ወደ መሆን ውስጥ ያገጣጥመናል፤ ክርስቶስን በቤተ ክርስቲያን
ከክርስቶስ ጋር የማስታረቅ እና ለሕይወታዊ መዳናቸው በመንፈስ፣ በቅድስተ ቅዱሳን ሁሉ ነገር ለማድረግ ከፍ ያሉ ስፍራዎችን በማፈራረስ ክርስቶስን ብቻ ከፍ ከፍ
የሚኖሩ ሰዎች እንዲሆኑ አማኞችን ከክርስቶስ ጋር የማስታረቅ አገልግሎት ነው—
ያደርጋል—ማቴ. 23፡8-12፤ 1 ቆሮ. 12፡24፤ ዘዳ. 12፡1-3፤ 2 ቆሮ. 4፡5፤ 10፡3-5፤ ቆላ.
ይህ በእግዚአብሔር መሠረት ሰዎችን በእረኝነት መንከባከብ ነው—2 ቆሮ. 5፡18-21፤
3፡10-11።
1 ጴጥ. 5፡1-6፤ ዕብ. 13፡20፦ ሸ. እግዚአብሔር-የወሰነውን መንገድ በተግባር እንድንለማመድ ሁላችንንም ወደ
1. የጌታ የጊዜው ምለሳ በመዝሙር 22 እንዳለው የሚዋጀው ሞቱ እና ቤተ
ማገልገል ያመጣናል፣ በምድር ሁሉ ላይ የመንግሥቱ ወንጌል ለመሰበኩ በጉ
ክርስቲያንን የሚያፈራው ትንሣኤ ውጤት እና በመዝሙር 24 ባለው ወደሚሄድበት ሁሉ እንድንከተለው ይመራናል—ሮሜ. 12፡4-5፤ ኤፌ. 4፡11-12፤ ራእ.
መንግሥቱን ለመመሥረት እንደ ንጉሥ የመምጣቱ ፈጻሚ ምክንያት በመዝሙር
14፡4፤ ማቴ. 24፡14።
23 ወዳለው ወደ ክርስቶስ እስትንፋሳዊ እረኝነት እውነታ እኛን ለማምጣት ነው። ቀ. በእግዚአብሔር ኢኮኖሚ ውስጥ እንዳለ ከፍተኛ ነጥብ የክርስቶስን አካል እውነታ
2. በማስታረቅ አገልግሎት ብዙዎች እንደተካተቱባት ቅድስተ ቅዱሳን፣
ለማግኘት አዲሲቷ ኢየሩሳሌምን ወደ መኖር እና አዲሲቱ ኢየሩሳሌምን ወደ
እግዚአብሔር እንዳለበት ስፍራ፣ ዘላለማዊዋ ጽዮን እንሆን ዘንድ እንደ የሕይወት
መሥራት መነቃቃት ውስጥ ያመጣናል—2 ቆሮ. 3፡6፣ 8-9፤ 5፡18-20፤ ሮሜ 12፡4-
ውሃዎች ምንጮች እግዚአብሔርን ለመደሰት በእረኝነት እንክብካቤ ወደ 5፤ ኤፌ. 4፡4-6፣ 16።
እግዚአብሔር ውስጥ እየገባን ነው—ራእ. 7፡14፣ 17፤ 14፡1፤ 21፡16፣ 22፤ መዝ.
20፡2፤ 24፡1፣ 3፣ 7-10፤ 48፡2፤ 50፡2፤ 87፡2፤ 125፡1፤ ሕዝ. 48፡35።
3. የማስታረቅ አገልግሎት በእግዚአብሔር ዘላለማዊ ኢኮኖሚ መሠረት አዲሲቱ
ኢየሩሳሌምን ለማጠናቀቅ የክርስቶስ አካል ትገነባ ዘንድ የእግዚአብሔርን መንጋ
በእረኝነት ለመንከባከብ ከክርስቶስ ሰማያዊ አገልግሎት ጋር በትብብር የሆነ
የሐዋርያት አገልግሎት ነው—ዮሐ. 21፡15-17፤ ሐዋ. 20፡28-29፤ ራእ. 1፡12-13።
ቀን 6፦ 2 ቆሮ. 4፡1፤ 11፡2-3
IV. የጌታ ምለሳ ልዩና-ብቸኛ ወደሆነው የአዲስ ኪዳን አገልግሎት መልሶ ያመጣናል፤ ይህ
አገልግሎት (2 ቆሮ. 3፡18፤ 4፡1) የሚከተሉት መለያ ባህሪያት አሉት፦
ሀ. የእግዚአብሔርን ኢኮኖሚ ጤናማ ትምህርት ያገለግላል እንዲሁም በእንግዳ እሳት
ማለትም በሰው ተፈጥሮአዊ ትጋት፣ ተፈጥሮአዊ ፍቅር፣ ተፈጥሮአዊ ጥንካሬ እና
ተፈጥሮአዊ ችሎታ ከሆኑት ከተቃዋሚዎች ልዩ እና እንግዳ ትምህርቶች ጋር
ሳምንት ሦስት II. አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን በሆነ አጥቢያ ውስጥ ያለች የክርስቶስ አካል መገለጥ ናት—1
ቤተ ክርስቲያን በሦስታንዱ አምላክ ውስጥ መሆኗ፣ ቆሮ. 1፡2፤ 10፡32፣ 17፤ 12፡12-13፣ 20፣ 27፦
አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የክርስቶስ አካል መገለጦች መሆናቸው ሀ. ልዩና-ብቸኛዋ የክርስቶስ አካል በሦስታንዱ አምላክ ዘንድ እንዳለው በመለኮታዊው
እና አማኞች የቤተ ክርስቲያን ሕይወትን በአካሉ ንቃተ-ሕሊናዊ ግንዛቤ አንድነት ውስጥ እና በመለኮታዊው ባሕሪ፣ ንጥረ-ነገር፣ ውስጠ-ነገር፣ መገለጥ፣
በተግባር መለማመዳቸው አገልግሎትና ምስክርነት በብዙ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ትገለጣለች፤ ብዙ
አብያተ ክርስቲያናት ቢኖሩም አንድ አካል ስለሆኑ አንድ መለኮታዊ ባሕሪይ፣ አንድ
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 1 ተሰ. 1፡1፤ 2 ተሰ. 1፡1፤ ማቴ. 16፡18፤ 18፡17፤ 1 ቆሮ. 1፡2፤ 12፡12-27 መለኮታዊ ንጥረ-ነገር፣ አንድ መለኮታዊ ውስጠ-ነገር፣ አንድ መለኮታዊ መገለጥ፣
ቀን 1፦ 1 ተሰ. 1፡1፤ ኤፌ. 1፡4-5፤ ሮሜ 11፡36 አንድ መለኮታዊ አገልግሎትና አንድ መለኮታዊ ምስክርነት አላቸው—ራእ. 1፡11፤
ዮሐ. 17፡11፣ 21፣ 23።
I. ቤተ ክርስቲያን በሦስታንዱ አምላክ ውስጥ ናት—“በእግዚአብሔር አብ በጌታ በኢየሱስ ለ. በማቴዎስ 16፡18 የተገለጠችው ቤተ ክርስቲያን ልዩና-ብቸኛዋ የክርስቶስ አካል፣
ክርስቶስም ወደምትሆን ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን”—1 ተሰ. 1፡1፦ አጽናፍ-ዓለማዊዋ ቤተ ክርስቲያን ስትሆን፣ በ 18፡17 የተገለጠችው ቤተ ክርስቲያን
ሀ. በ 1ኛ ተሰሎንቄ 1፡1 ቤተ ክርስቲያን ልዩና ብቸኛ በሆነው አምላክ ውስጥ የመሆኗ እና ግን በሆነ አጥቢያ ውስጥ ልዩና-ብቸኛ የሆነችው የክርስቶስ አካል መገለጥ፣ አጥቢያ
ይህም አምላክ አባታችን እና ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የመሆኑ እጅግ አስገራሚ ሃቅ ቤተ ክርስቲያን ናት።
መገለጥ አለን፦ ሐ. አንዷ አጽናፍ-ዓለማዊዋ ቤተ ክርስቲያን—የክርስቶስ አካል—ብዙ አጥቢያ አብያተ
1. ቤተ ክርስቲያን የእግዚአብሔርና የክርስቶስ ብቻ አይደለችም፤ ቤተ ክርስቲያን ክርስቲያናት—የክርስቶስ አካል አጥቢያዊ መገለጦች—ትሆናለች—ሮሜ 12፡4-5፤
በእግዚአብሔር ውስጥና በክርስቶስ ውስጥም ጭምር ነች። 16፡16።
2. በአጥቢያችን ያለችው ቤተ ክርስቲያን የእግዚአብሔርና በእግዚአብሔር ውስጥ፣ መ. ልዩና-ብቸኛዋ የክርስቶስ አካል እንደ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት በብዙ
የክርስቶስና በክርስቶስ ውስጥ መሆኗን ማየታችን አስፈላጊ ነው። አጥቢያዎች ትገለጣለች—ኤፌ. 4፡4፤ ራእ. 1፡4፣ 11፦
ለ. ቤተ ክርስቲያን ከሰዎች የተዋቀረች ናት፣ ነገር ግን፣ እነርሱ፣ አማኞች፣ በሦስታንዱ 1. የክርስቶስ አካል የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ምንጭ ነው—ኤፌ. 1፡22-23፤
አምላክ ውስጥ ናቸው—ቁ. 1; 2 ተሰ. 1፡1። 2፡21-22።
ሐ. ቤተ ክርስቲያን በሕይወቱና በባሕሪው ከእግዚአብሔር አብ የተወለዱ እና ከክርስቶስ 2. አጽናፍ-ዓለማዊው አካል ለአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንደ አባት ነው፣ አብያተ
ጋር ወዳለ ሕይወታዊ ጥምረት ውስጥ የመጡ የሰዎች ቡድን ናት፦ ክርስቲያናት ሁሉ ደግሞ ለአባትየው እንደ ልጆች ናቸው—ሮሜ 12፡4-5፤ 16፡4።
1. ቤተ ክርስቲያን በእግዚአብሔር ውስጥ እንድትሆን፣ እግዚአብሔር አባታችን ቀን 4፦ ኤፌ. 4፡4፤ 1 ቆሮ. 12፡27
መሆን አለበት፣ እኛም ከእርሱ ጋር በሕይወት የሆነ ግንኙነት ያለን መሆን
አለብን—1 ዮሐ. 3፡1፦ ሠ. እያንዳንዷ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የልዩና ብቸኛው፣ የአጽናፍ-ዓለማዊው የክርስቶስ
ሀ. በ 1ኛ ተሰሎንቄ 1፡1 አብ የሚለው ቃል በሕይወት የሆነን ግንኙነት ያመለክታል፤ አካል ክፍል፣ የዚህ አካል አጥቢያዊ መገለጥ ናት—ኤፌ. 4፡4፤ 1 ቆሮ. 1፡2፤ 12፡27፦
በእግዚአብሔር አብ፣ በድጋሚ ተወልደናል፣ ዳግም ተወልደናል፣ አሁን እንደ 1. አጽናፍ-ዓለማዊ በሆነ መልኩ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ አንድ አካል
ልጆቹ ከእርሱ ጋር የሕይወት ግንኙነት አለን—ዮሐ. 1፡12-13። ናቸው፣ አጥቢያዊ በሆነ መልኩ ደግሞ እያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን
ለ. ቤተ ክርስቲያን በእግዚአብሔር አብ ውስጥ መሆኗ ቤተ ክርስቲያን የአጽናፍ-ዓለማዊው አካል አጥቢያዊ መገለጥ ነው፤ ስለዚህ፣ አጥቢያ ቤተ
በእግዚአብሔር ዓላማ፣ እቅድ፣ ምርጫና አስቀድሞ መወሰን ውስጥ መኖሯን ክርስቲያን አካሉ ሳትሆን የአካሉ ክፍል፣ የአካሉ መገለጥ ብቻ ናት።
ያመለክታል—ኤፌ.1፡4-5። 2. አጽናፍ-ዓለማዊው ክርስቶስ በእያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የራሱ ክፍል
ሐ. በእግዚአብሔር አብ ውስጥ ያለችው ቤተ ክርስቲያን ልዩና-ብቸኛ ጀማሪና አለው፤ እያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ ክፍል ነው፣ እነዚህ ሁሉ
አመንጪ በሆነው በእርሱ ውስጥ ያለች ቤተ ክርስቲያን ናት—ሮሜ 11፡36፤ 1 ክፍሎችም አካሉን ያዋቅራሉ—ኤፌ. 1፡23፤ 2፡22።
ቆሮ. 8፡6፤ ማቴ. 15፡13። ረ. የቤተ ክርስቲያን አጥቢያዊ መቆሚያ ስፍራ መሠረታዊ በሆነ መልኩ በአጥቢያ
አብያተ ክርስቲያናት የሚተገበር የክርስቶስ አካል ልዩና-ብቸኛ አንድነት ነው—4፡4፤
ቀን 2፦ ሮሜ 6፡4፤ 8፡11 1 ተሰ. 1፡1፦
2. በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ውስጥ መሆን እርሱ በሆነውና ባደረገው ሁሉ ሕይወታዊ 1. አጽናፍ-ዓለማዊው የክርስቶስ አካል እና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ልዩና-
በሆነ መንገድ ከክርስቶስ ጋር አንድ መሆን ነው—1 ተሰ. 1፡1፤ 1 ቆሮ. 1፡30፦ ብቸኛ በሆነ መልኩ አንድ ናቸው።
ሀ. በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ውስጥ ከአሮጌው ፍጥረት የሆነ ነገር ሁሉ መወገድ 2. በአጽናፍ-ዓለም ሁሉ አንድ ልዩና-ብቸኛ አካል አለ፣ በእያንዳንዱም አጥቢያ አንድ
አለን፣ ምክንያቱም በክርስቶስ ውስጥ መሆን አሉታዊ የሆኑ ነገሮችን ሁሉ ልዩና-ብቸኛ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን አለ።
በሚያስወግደው በእርሱ ሞት ውስጥ መሆን ነው—ሮሜ 6፡4። 3. ይህ ልዩና-ብቸኛ አንድነት በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥ መሠረታዊው ንጥረ-
ለ. በ 1ኛ ተሰሎንቄ 1፡1 ክርስቶስ የሚለው ስያሜ የትንሣኤ ብልጥግናዎችን ሁሉ ነገር ነው—ሐዋ. 1፡14፤ 2፡46፤ 1 ቆሮ. 1፡10፤ ፊልጵ. 1፡27፤ 2፡1-2።
ያመለክታል፤ በመሆኑም በክርስቶስ ውስጥ መሆን በትንሣኤ ውስጥ መሆን ሰ. በተለያዩ አጥቢያ ውስጥ ያሉት አብያተ ክርስቲያናት ለክርስቶስ አጽናፍ-ዓለማዊ
ነው—ሮሜ 8፡10-11። መገለጥ ናቸው—ኤፌ. 1፡23፤ ራእ. 1፡4፣ 11፤ 22፡16፦
መ. ቤተ ክርስቲያን በሂደት ባለፈው ሦስታንዱ አምላክ ውስጥ ናት—አብ፣ ወልድና 1. ሁሉንም ነገር አጥቢያዊ የሚያደርግና አጥቢያውን ብቻ የሚገልጥ አጥቢያ ቤተ
መንፈስ ቅዱስ—እርሱም ከአብና ወልድ ጋር ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ የሆነው ክርስቲያን የተነጠለ አጥቢያዊ ቡድን፣ አጥቢያዊ ክፍፍል ሆኗል።
ነው—1 ቆሮ. 15፡45፤ ዮሐ. 14፡17፣ 23።
ቀን 3፦ ማቴ. 16፡18፤ ሮሜ 12፡5፤ 16፡16
2. ለአካሉ የሆኑ መሠረታዊዎቹ ነገሮች ሁሉ አጥቢያዊ አይደሉም—መንፈስ፣ 3. የክርስቶስን አካል አጽናፍ-ዓለማዊ ኅብረት ለመጠበቅ አጥቢያ አብያተ
ክርስቶስ፣ እግዚአብሔር፣ መጽሐፍ ቅዱስ፣ የሐዋርያት ትምህርት እና ክርስቲያናት በምድር ላይ ካሉ እውነተኛ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ጋር
የሐዋርያትም ኅብረት። ኅብረት ማድረግ አለባቸው።
ሸ. በሃሳባችን አካሉ መቅደም አለበት፣ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ደግሞ መከተል 4. የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር አጥቢያዊ ቢሆንም (ሐዋ.14፡23)፣ የቤተ ክርስቲያን
አለባቸው—ማቴ. 16፡18፤ 18፡17፤ ኤፌ. 4፡4፣ 16፤ 2፡21-22፤ 1 ቆሮ. 12፡12፤ 1፡2፦ ኅብረት አጽናፍ-ዓለማዊ ነው (2፡42)፤ በብዙ ከተሞች አብያተ ክርስቲያናት አሉ፤
1. አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት እግዚአብሔር የኢኮኖሚው ግብ—የክርስቶስ ነገር ግን በመላው አጽናፍ-ዓለም አንድ ኅብረት አለ።
አካል—ላይ ለመድረስ የሚወስዳቸው የክንውን ሂደቶች ናቸው—ሮሜ 16፡1፣ 4፣
16፤ 12፡4-5።
2. አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናችንን እንደ የክርስቶስ አካል ክፍል ማሰብ ይገባናል—1
ቆሮ. 1፡2፤ 10፡16-17፤ 12፡12-13፣ 20፣ 27።
ቀን 5፦ 1 ቆሮ. 12፡25-26
III. የቤተ ክርስቲያን ሕይወትን በተግባር በመለማመዳችን ውስጥ የአካሉ ንቃተ-ሕሊናዊ
ግንዛቤ ሊኖረን ያስፈልጋል—ቁ. 12-27፦
ሀ. የአካሉ ሕይወት እንዲኖረን፣ የአካሉን ራስ ስሜት እንደ የራሳችን ስሜት በመውሰድ
ለአካሉ በስሜት የተሞላን መሆን አለብን—ሮሜ 12፡15፤ 1 ቆሮ. 12፡26-27፤ ሐዋ.
9፡4-5፦
1. እንደ ብልቶች በሁሉም ነገር የአካሉ ራስ ስሜት ካለን እና ለአካሉ ግድ ከተሰኘን፣
አካሉን በአእምሯችን፣ በአስተሳሰባችን፣ በቃሎቻችን እና በድርጊቶቻችን ውስጥ
እንዳለ ገዢው ሕግ እንወስደዋለን—ኤፌ. 4፡15-16፤ ቆላ. 2፡19።
2. ራሳችንን መካድ እና ራሳችንን ከአካሉ ጋር አንድ ማድረግ አለብን (ማቴ. 16፡24፤
ሮሜ 12፡4-5፣ 15፤ 1 ቆሮ. 1፡2፤ 12፡12-27)፤ ይህን ካደረግን የምንኖረው ሕይወት
የአካሉን ሕይወት ይሆናል፣ ጌታም የአካሉን መገለጥ ያገኛል—ኤፌ. 4፡15-16፤
1፡22-23።
3. የክርስቶስ ድሰታችን የክርስቶስ አካል ንቃተ-ሕሊናዊ ግንዛቤ ያለን እንድንሆን
ያደርገናል—ቆላ. 2፡16-17፣ 19።
ለ. የምናደርገው ነገር ሁሉ አካሉን ይመለከታል፤ ስለዚህ፣ የሆነ ነገር በምናደርግ ጊዜ
ሁሉ፣ ተገቢ የሆነ የአካሉ እሳቤ ሊኖረን ይገባል—2 ቆሮ. 8፡21፤ ኤፌ. 4፡16፦
1. ለአካሉ ግድ ባለመሰኘት ማንኛውንም ነገር ማድረግ የለብንም—1 ቆሮ. 12፡12-
27።
2. ስለምናደርገው ነገር አካሉ እንዴት ሊሰማው እንደሚችል እና አካሉ፣ ምለሳው፣
እንዴት ምላሽ ሊሰጥ እንደሚችል በጥንቃቄ ማሰብ ያስፈልገናል።
3. የምንመላለስበት መንገድ አካሉን በማየታችን ልክ ላይ ይመረኮዛል።
4. በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ብቻ በአንድ ልብ ከሆንን እና ለሌሎች
አብያተ ክርስቲያናት ግድ የማንሰኝ ከሆነ፣ እንደዚህ አይነቱ በአንድ ልብ መሆን
የተነጠለ ቡድን፣ ክፍፍል ነው—ሐዋ. 1፡14፤ 15፡25።
5. አካሉን የምንንከባከብ እና ለአካሉ ግድ የምንሰኝ ከሆንን፣ ችግሮች አይኖሩም—
ኤፌ. 4፡4፣ 16።
ቀን 6፦ ሐዋ. 2፡42፤ 1 ቆሮ. 10፡16-17
ሐ. አንዱን አጽናፍ-ዓለማዊውን የክርስቶስ አካል በሚያዋቅሩት በአብያተ ክርስቲያናት
ሁሉ መካከል፣ የክርስቶስ አካል ኅብረት እንጂ ድርጅት የለም—ሐዋ. 2፡42፤ 1 ዮሐ.
1፡3፤ 1 ቆሮ. 1፡9፤ 10፡16-17፤ 11፡29፦
1. በምድር ላይ ያሉት አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ አንድ አካል ናቸው፣ በዚህም አንድ
አካል ውስጥ የመለኮታዊው ሕይወት ዝውውር—የአካሉ ኅብረት—አለ—1 ዮሐ.
1፡3።
2. ኅብረት ከአንድነት ጋር የተገናኘ ነው፤ በአካሉ ውስጥ ያለው የመለኮታዊው
ሕይወት ዝውውር የአካሉን ብልቶች ሁሉ ወደ አንድነት ውስጥ ያመጣቸዋል—
ኤፌ. 4፡3-4፤ ሮሜ 16፡1-23።
ሳምንት አራት ሐ. በአካሉ ውስጥ ለመኖር በአካሉ ውስጥ ላለው ሥልጣን እውቅና መስጠት አለብን—
ሥልጣን በክርስቶስ አካል ውስጥ እና በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ኤፌ. 1፡22-23፤ ቆላ. 1፡18፤ 2፡19፦
1. በአካሉ ውስጥ ያለውን ሥልጣን በተመለከተ ከሁሉ ነገር በፊት በአካሉ ውስጥ
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ሮሜ 9፡23፤ ማቴ. 28፡18፤ ኤፌ. 1፡22-23፤ ዕብ. 4፡16፤ ራእ. 4፡2፤ 22፡1-2 ያለው ራስ የሆነው የእርሱ ሥልጣን በመላው አካሉ መፍሰስ ማስፈለጉ ነው—
ኤፌ. 5፡23-24፦
ቀን 1፦ ማቴ. 28፡18፤ ኤፌ. 1፡22 ሀ. ለአካሉ ራስ በቀጥታ ስንገዛ ለአካሉም ጭምር እንጠነቀቃለን፤ ለአካሉ
I. እግዚአብሔር የመጨረሻው ባለሥልጣን ነው፤ ሥልጣን ሁሉ የእርሱ ነው—ሮሜ ሳንጠነቀቅ ራስ ለሆነው ለእርሱ ሥልጣን እየተገዛን ነው ልንል አንችልም።
9፡21-22፦ ለ. ጌታ ብቻ የእኛ ራስ ነው፣ እንዲሁም እርሱ ብቻ የገዛ አካሉን ብልቶች
ሀ. የእግዚአብሔር ሥልጣን እግዚአብሔር ራሱ ነው፤ ሥልጣን ከእግዚአብሔር ማንነት እንቅስቃሴ የመምራት ሥልጣን አለው።
ውስጥ ይመጣል—ራእ. 22፡1። 2. በአካሉ ውስጥ ሽማግሌዎች እና ሐዋርያት የአካሉን ራስ ሥልጣን የሚያከናውኑ
ለ. ሥልጣን ሁሉ—መንፈሳዊ፣ ሥፍራዊ እና አገዛዛዊ—ከእግዚአብሔር ይመጣል—2 ወኪል ሥልጣኖች ናቸው—ሐዋ. 14፡23፤ 1 ጢሞ. 5፡17፤ 1 ቆሮ. 12፡28፦
ቆሮ. 10፡8፤ 13፡10፤ ዮሐ. 19፡10-11፤ ዘፍ. 9፡6። ሀ. በአንድ በኩል የአካሉ ብልቶች በሙሉ በቀጥታ ለአካሉ ራስ ይገዛሉ—ኤፌ.
ሐ. ሥልጣንን ማወቅ ከውጫዊ ትምህርት ይልቅ ውስጣዊ መገለጥ ነው—ሐዋ. 22፡6- 5፡24።
16። ለ. በሌላ በኩል ብልቶቹ ለአካሉ ራስ ወኪሎች ይገዛሉ—ዕብ. 13፡17።
መ. ጌታ ኢየሱስ ከሥልጣን ሥር የነበር ሰው ነበር፤ ራሱን ዝቅ ዝቅ አደረገ፣ የአብን ቀን 3፦ 1 ቆሮ. 11፡3፤ 14፡40
ፈቃድ አደረገ፣ ለሞት፣ ለዚያውም ለመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ነበር—ማቴ. 8፡9፤ III. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለው ሥርዓት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ካለው ሥልጣን—
ዮሐ. 4፡34፤ 6፡38፤ ፊልጵ. 2፡7-8። ልዩና-ብቸኛ የሆነውን የክርስቶስን ራስነት ከማክበር—ይመነጫል—ቆላ. 1፡18፤ ፊልጵ.
ሠ. በመለኮትነቱ፣ እንደ እግዚአብሔር አንድያ ልጅ፣ ጌታ በሁሉ ላይ ሥልጣን ነበረው፣ 1፡1፦
በስብዕናው ግን፣ እንደ የሰው ልጅ እና እንደ የሰማያዊው መንግሥት ንጉሥ፣
በሰማይና በምድር ያለው ሥልጣን ሁሉ የተሰጠው ከትንሣኤው በኋላ ነበር—ማቴ. ሀ. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሰው አደረጃጀት የለም፣ ነገር ግን መንፈሳዊ ሥርዓት
28፡18። አለ—ቁ. 1፤ 1 ቆሮ. 14፡40፤ 11፡34።
ረ. አሁን እንደ የምድር ነገሥታት ገዢ፣ በእግዚአብሔር ከፍ የተደረገው ኢየሱስ ለ. የቤተ ክርስቲያን ራስ ጌታ የሆነው ክርስቶስ ነው፣ በቤተ ክርስቲያን ያለው ሥልጣን
በሥልጣን ባሉት ሁሉ ላይ ገዢ ነው፤ ለእግዚአብሔር ዘላለማዊ እቅድ መፈጸም ደግሞ የክርስቶስ ራስነት ነው—ማቴ. 28፡18፤ ቆላ. 1፡18።
በመለኮታዊው አገዛዝ ውስጥ አለቃው ገዢ ነው—ሐዋ. 2፡23፣ 36፤ 5፡31፤ ራእ. ሐ. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሥርዓት መኖር አለበት፣ ነገር ግን ይህ ሥርዓት የሚመጣው
1፡5። ከክርስቶስ ራስነት ነው—ኤፌ. 1፡22-23።
ሰ. በክርስቶስ ዕርገት እግዚአብሔር ክርስቶስን የአካሉ፣ የቤተ ክርስቲያን ልዩና-ብቸኛ መ. እውነተኛ የሆነው የቤተ ክርስቲያን ሕይወት ልምምድ ሊኖረን የሚችለው ልዩና-
ራስ አደረገው፣ እንዲሁም ወደ አጽናፍ-ዓለማዊ ራስነት ሾመው፤ የመላው አጽናፍ- ብቸኛ ለሆነው የክርስቶስ ራስነት በመገዛት ነው—ቆላ. 1፡18፤ 2፡19፦
ዓለም ራስ ኢየሱስ ነው—ቆላ. 1፡18፤ ሐዋ. 2፡36፤ ኤፌ. 1፡22-23። 1. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለው ሥርዓት የሚመጣው እኛ የክርስቶስን ራስነት
ተግባራዊ በሆነ መንገድ በመገንዘባችን ነው—1 ቆሮ. 11፡3፣16፤ ኤፌ. 1፡22።
ቀን 2፦ ቆላ. 1፡18፤ ኤፌ. 4፡15 2. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የክርስቶስን ራስነት ተግባራዊ በሆነ መንገድ ከመገንዘብ
II. ክርስቶስ ብዙዎች በተካተቱበት መልኩ የአካሉ፣ የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው፣ በግል የሚመጣው መንፈሳዊ ሥርዓት ከሌለን፣ እውነተኛውን የቤተ ክርስቲያን
የአማኞች ሁሉ ራስ ነው፤ በእያንዳንዳችን ላይ በቀጥታ ራስ ነው፣ እኛም ሁላችን ሕይወት በተግባር የምንለማመድበት ምንም አይነት መንገድ ሊኖረን
ከሥልጣኑ ሥር ነን—ቆላ. 1፡18፤ 1 ቆሮ. 11፡3፦ አይችልም—1 ቆሮ. 11፡3፤ 14፡40።
ሀ. ክርስቶስ ራስ መሆኑ በአካሉ ውስጥ ያለውን ሥልጣን ሁሉ እርሱ መያዙ ነው— ቀን 4፦ 1 ቆሮ. 12፡28፤ ሐዋ. 20፡28
ሮሜ 9፡21፣ 23፤ ማቴ. 28፡18፦ IV. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የእግዚአብሔር ሥልጣን የሚገለጠው እና የሚወከለው
1. አካሉ በነጻነት መንቀሳቀስ አይችልም፤ መንቀሳቀስ የሚችለው በአካሉ ራስ በሐዋርያት እና በሽማግሌዎች ነው—12፡28፤ 1 ጴጥ. 5፡1-3፦
አቅጣጫ ብቻ ነው።
2. አካሉን እና ብልቶቹን ሁሉ የሚመራው ሥልጣን በአካሉ ራስ ላይ ሀ. እግዚአብሔር ሽማግሌዎችን እና ሐዋርያትን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ባለሥልጣን
ይመረኮዛል። እንዲሆኑ ሾሟል—1 ቆሮ. 12፡28፤ ሐዋ. 14፡23።
ለ. በአካሉ ራስ ሥልጣን ሥር መሆናችን ወይም አለመሆናችን የአካሉን ሕይወት ለ. ሐዋርያትና ሽማግሌዎች በራሳቸው ሥልጣን የላቸውም፤ ሥልጣን የሚኖራቸው
ማወቃችንን ወይም አለማወቃችንን ይወስነዋል—1 ቆሮ. 11፡3፤ ኤፌ. 4፡15-16፤ ቆላ. በአካሉ ራስ ሥልጣን ሥር ሲቆሙ ብቻ ነው፤ የአካሉን ራስ ሥልጣን በመወከል
1፡18፤ 3፡4፦ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሥልጣንን ያንቀሳቅሳሉ።
1. አካሉ ሊኖረው የሚችለው አንድ ራስ ብቻ ነው፣ ሊገዛም የሚችለው ለአንድ ሐ. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሥልጣኑን ለመግለጥ እግዚአብሔር በእያንዳንዱ አጥቢያ
ራስ ብቻ ነው—1፡18። ቤተ ክርስቲያን ሥልጣኑን እንዲወክሉ ሽማግሌዎችን ይሾማል—ቁ. 23፤ ቲቶ 1፡5፦
2. ክርስቶስ ብቻ ልዩና-ብቸኛው ራስ ነው፣ እኛም በእግዚአብሔር ከፍ 1. በአጽናፍ-ዓለማዊዋ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ለአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት
የተደረገውን ክርስቶስ ልዩና-ብቸኛ ራስነት በማክበር እና ለዚያ በመመስከር አስተዳደር ሽማግሌዎችን ይሾሙ ዘንድ ለሐዋርያት ሥልጣንን እና መብትን
ለእርሱ መገዛት አለብን—ኤፌ. 1፡22-23፤ ማቴ 23፡8-12። የሚሰጥ የሐዋርያነት ኦፊስ አለ—1 ቆሮ. 12፡28፤ ሐዋ. 14፡23፤ ቲቶ 1፡5።
2. ሽማግሌዎችን በመሾማቸው ውስጥ መንፈስ ቅዱስ ከሐዋርያት ጋር አንድ ነበር፣ ለ. በዚህ ኅብረት ውስጥ መለኮታዊው ሥልጣን አለ፣ ምክንያቱም
ሐዋርያትም ይህን ያደረጉት በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ነበር—ሐዋ. 20፡28። በእግዚአብሔር ኢኮኖሚ ውስጥ ሥልጣን ሁልጊዜ ከኅብረት ጋር የሚሄድ
3. የሽማግሌዎች ሥልጣን የእግዚአብሔርን ሥልጣን ለመወከል እና ለመግለጥ ነገር ነውና—2 ቆሮ. 10፡8፤ 13፡10፣ 14።
ነው—1 ጴጥ. 5፡1-3። 3. አንድን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን በተግባራዊ መንገድ ለመገንባት
4. እንደ ጳጳሳት የሽማግሌዎች ዋና ኃላፊነት መግዛት ሳይሆን መንጋውን፣ የእግዚአብሔርና የበጉ ዙፋን እና ከእግዚአብሔርና ከበጉ ዙፋን የሚመነጨው፣
የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን በእረኝነት ለመንከባከብ፣ ሁሉን-አቀፍ በአደባባዩ ላይ የሚፈስሰው፣ እንደ ብርሌ የሚያንጸባርቀው የሕይወት ውኃ
በርኅራኄ የተሞላ እንክብካቤ ለመስጠት ነው—ሐዋ. 20፡28። ወንዝ ያስፈልገናል—ራእ. 22፡1-2።
5. ሽማግሌነትን በተመለከተ መጽሐፍ ቅዱሳዊው መርህ ብዙነት ነው፤
በሽማግሌነት ብዙነት ውስጥ የተዋሰነ መሪ የለም፣ ልዩና-ብቸኛው የክርስቶስ
ራስነት እውቅና ይሰጠዋል፣ ይጠበቃል እና ይከበራል—14፡23፤ ቲቶ 1፡5።
6. በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥ ለሚመሩን መታዘዝ እና መገዛት አለብን
(ዕብ. 13፡17)፤ እግዚአብሔር ለሾመው ወኪል ሥልጣን መገዛት ካልቻልን
ለእግዚአብሔር መገዛት አንችልም።
ቀን 5፦ ራእ. 4፡2፤ ዕብ. 4፡16
V. ዛሬ በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥ መለኮታዊ አገዛዝ አለ፣ ይህም አገዛዝ
ከእግዚአብሔርና ከበጉ ዙፋን ይመጣል—ራእ. 22፡1-2፦
ሀ. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ መለኮታዊው ሥልጣን እንደ ሕይወት፣ እንደ የሕይወት
አቅርቦት እና ለሁሉ እንደሚሆን ጸጋ እግዚአብሔር ራሱን ወደ ውስጣችን ለማደሉ
ነው፤ ለዙፋኑ በመገዛት ብቻ ለሁሉ በሚሆን በሚፈስሰው የእርሱ ጸጋ ምንጭ
መካፈል እንችላለን—2 ቆሮ. 13፡14፤ ራእ. 22፡1-2፤ 16።
ለ. በዕብራውያን 4፡16 ያለው የጸጋው ዙፋን በራእይ 4 ያለው የሥልጣን ዙፋን ነው፣
ይህም በራእይ 22፡1-2 “እንደ ብርሌ የሚያንጸባርቀው የሕይወት ውኃ ወንዝ” (ቁ.1)
የሚመነጭበት የእግዚአብሔርና የበጉ ዙፋን ይሆናል፦
1. ምንም እንኳን ዙፋኑ የሥልጣን ዙፋን፣ የራስነት ዙፋን ቢሆንም ከዙፋኑ
የሕይወት ውኃ ወንዝ ይፈስሳል—ቁ. 1።
2. ዙፋኑ የእግዚአብሔር ዙፋን ብቻ ሳይሆን የእግዚአብሔር እና የበጉ ዙፋን
የመሆኑ ሃቅ ትርጉሙ እግዚአብሔር በበጉ እንደ ጸጋ ለድሰታችን እየፈሰሰ
መሆኑ ነው፦
ሀ. ሥልጣንን ከጸጋ ወይም ጸጋን ከሥልጣን ፈጽሞ መለየት የለብንም፤ ጸጋና
ሥልጣን አንድ ናቸው—ዕብ. 4፡16፤ ራእ. 22፡1።
ለ. ወደዚህ ዙፋን በመጣን ጊዜ ሁሉ የእግዚአብሔር ጸጋ ወደ ውስጣችን
የሚፈስ ወንዝ እንደሆነ ይሰማናል—ዕብ. 4፡16፤ ራእ. 22፡1-2።
3. ዛሬ ጌታ ኢየሱስ በሥልጣን ብቻ አይገዛም፤ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ፣ በአብያተ
ክርስቲያናት መካከል እና በአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ላይ ሕይወቱ እንደ ጸጋ
በመፍሰሱ በኩል እየገዛ ነው—4፡2-3፤ 5፡6፤ 7፡9፤ 22፡1-2።
ቀን 6፦ ራእ. 22፡1-2
ሐ. የእግዚአብሔር እና የበጉ ዙፋን፣ ሥልጣን የመለኮታዊው አስተዳደር ምንጭ ብቻ
አይደለም፤ የመለኮታዊው ኅብረት ምንጭም ጭምር ነው—ቁ. 1-2፦
1. ሥልጣን እና ኅብረት በአካሉ ውስጥ ያሉ ሁለት መስመሮች ናቸው—1 ቆሮ.
11፡3፤ 12፡12-13፣ 18፤ 1፡9፤ 10፡16-17።
2. ዙፋኑ የሥልጣን ጉዳይ ሲሆን፣ “ጥሩ ብርጭቆ የሚመስል ጥሩ ወርቅ” ተብሎ
በአደባባዩ የተመለከተው የሚፈስሰው ወንዝ የኅብረት ጉዳይ ነው—ራእ.
21፡21፦
ሀ. ዙፋኑ መለኮታዊውን ሥልጣን ይወክላል፣ ከዙፋኑም መለኮታዊውን ኅብረት
እንደሰት ዘንድ የሕይወት ውኃ ወንዝ ይፈስሳል—22፡1-2።
ሳምንት አምስት 1. የቃሉ ትርጉም “በኅብር ወይም በአንድ ልብ መሆን” ሲሆን፣ የሚያመለክተውም
የእውነት በአንድ ልብ መሆን በኅብር የሆኑ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ወይም ድምጾችን ነው።
2. በአንድ ልብ መሆን ወይም በአማኞች መካከል ያለው የውስጥ ስሜት ኅብር ልክ
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ሐዋ. 1፡14፤ 2፡46፤ 4፡24፤ 5፡12፤ 15፡25፤ ሮሜ 15፡6 በኅብር እንደተሞላ ዜማ ነው።
3. በአንድ ልብ መሆን ሲኖረን ለእግዚአብሔር ዜማ እንሆናለን፤ በጽሑፍ ብቻ
ቀን 1፦ ኤፌ. 4፡4-6፤ ዮሀ. 17፡11 ሳይሆን በድምጽ፣ በዜማም ግጥም እንሆናለን።
I. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ እውነተኛው በአንድ ልብ መሆን የአካሉ አንድነት ተግባራዊ ቀን 4፦ ሐዋ. 2፡42፣ 46
ልምምድ ነው፣ ይህም የመንፈስ አንድነት ነው—ኤፌ. 4፡3-6፦
III. በአንድ ልብ መሆንን የሚያስቀጥለው የሐዋርያት ትምህርት ነው—ሐዋ. 2፡42፣46፦
ሀ. ከኤፌሶን 4፡4-6 አንድነትን በተግባር መለማመዳችን በቤተ ክርስቲያን የአንድነት
ባሕሪ ላይ የተመሠረተ መሆኑን ማየት እንችላለን፦ አንድ መንፈስ፣ አንድ ጌታ፣ አንድ ሀ. የአንድነት ተግባራዊ ልምምድ—በአንድ ልብ መሆን—በሐዋርያት ትምህርት
አምላክ፣ አንድ አካል፣ አንድ እምነት፣ አንድ ጥምቀት እና አንድ ተስፋ። መሠረት ነው—ቁ. 42።
ለ. በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የእውነተኛው በአንድ ልብ የመሆን ተግባራዊው ልምምድ ለ. በአማኞች መካከል በአንድ ልብ መሆን እንደነበር እና በአንድ ልብ የነበሩት ሁሉ
የአንድነት ትግበራ ነው—ሐዋ. 1፡14፤ 2፡46። ደግሞ በሐዋርያት ትምህርት በጽናት እንደቀጠሉ የሐዋርያት ሥራ ይነግረናል።
ሐ. የአንድነት ተግባራዊ ልምምድ በአንድ ልብ ከመሆን ጋር ነው፤ አንድነትን በተግባር ሐ. ሐዋርያት በየስፍራው እና በየአብያተ ክርስቲያናቱ ላሉ ቅዱሳን ሁሉ አንድ አይነት
ሲለማመዱት በአንድ ልብ መሆን ይሆናል—15፡25፦ ነገር አስተማሯቸው—1 ቆሮ. 4፡17፤ 7፡17፤ 11፡16፤ 14፡33-34፦
1. በዮሐንስ ወንጌል ጌታ ለአንድነት አጽንኦት ሰጥቷል፣ በሐዋርያት ሥራ ላይ ግን 1. እኛም በምድር ሁሉ፣ በየአገሩ፣ በአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ አንድ አይነት ነገር
በአንድ ልብ መሆን አጽንኦት ተሰጥቶታል—ዮሐ. 10፡30፤ 17፡11፣ 21-23፤ ሐዋ. ማስተማር አለብን—ማቴ 28፡19-20።
1፡14፤ 2፡46፤ 4፡24፤ 15፡25። 2. አንድ ትምህርት ለአንድ ቤተ ክርስቲያን ጥሩ፣ ለሌሎቹ አብያተ ክርስቲያናት ግን
2. ወንጌላትን እና የሐዋርያት ሥራን የሚለየው ምልክት በመቶ ሃያዎቹ መካከል ጥሩ ያልሆነ ትምህርት ነው የሚል ሃሳብ በአዲስ ኪዳን ውስጥ የለም፤ ይልቁንም
የነበረው በአንድ ልብ መሆን ነው—1፡14፦ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትምህርቶቹን በመቀበል ተመሳሳይ እንደነበሩ አዲስ
ሀ. በአካሉ ውስጥ አንድ ሆነው ነበር፣ በዚያም አንድነት ውስጥ በአንድ ልብ ኪዳን ይገልጣል—ቲቶ 1፡9።
በመጸለይ በጽናት ባለማቋረጥ ቀጠሉ—ኤፌ 4፡3-6፤ ሐዋ 1፡14። IV. በአንድ ልብ መሆንን በተግባር ስንለማመድ ከአንድ ነፍስ ጋር በአንድ መንፈስ መሆንን
ለ. ሐዋርያት እና አማኞች የቤተ ክርስቲያንን ሕይወት በተግባር ሲለማመዱ መማር አለብን—ፊልጵ. 1፡27፦
በአንድ ልብ ሆነው በተግባር ተለማመዱት—2፡46፤ 4፡24፤ 5፡12። ሀ. በአንድ ልብ እንሆን ዘንድ ወደ መንፈሳችን መዞር እና በአንድ መንፈስ ወደ ነፍሳችን
ቀን 2፦ ኤፌ. 4፡3፤ ሐዋ. 4፡24 መግባት ያስፈልገናል—2፡2፣ 5፤ 4፡2።
መ. በአንድ ልብ መሆን የአንድነት ማዕከላዊው፣ በጣም አስፈላጊው እና ዋናው ነገር ቀን 5፦ 1 ቆሮ. 1፡10፤ ሮሜ 15፡5-6
ነው—ኤፌ. 4፡3፤ ሐዋ. 4፡24፤ ሮሜ 15፡6፦ ለ. እውነተኛ በአንድ ልብ መሆን ይኖረን ዘንድ፣ “በአንድ ልብና በአንድ አሳብም”
1. አንድነት እንደ የሰውነት አካል ነው፣ በአንድ ልብ መሆን ደግሞ በሰውነት አካል የተባበርን መሆን ያስፈልገናል—1 ቆሮ. 1፡10፤ 7፡25፣ 40፦
ውስጥ እንዳለ ልብ ነው። 1. በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥ በአንድ ልብ መሆን እውን
2. መንፈሳዊ በሽታችን ልክ በሰውነት አካል ውስጥ እንዳለ የልብ በሽታ ነው፤ እንዳይሆንልን የሚገድበን ችግር አመለካከታችን ነው—ማቴ. 16፡22-25፤ ፊልጵ.
በመካከላችን ያለው በሽታ በአንድ ልብ መሆን በአጥጋቢ ሁኔታ ስለሌለን ነው፣ 2፡2፤ 4፡2።
ከዚህም የተነሣ አንድነትን የምንጠብቀው በታመመ “ልብ” ነው። 2. በጌታ ሥራ ውስጥ፣ በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥ እና በመንፈሳዊ ሕይወት
ቀን 3፦ ማቴ. 18፡19፤ ሐዋ. 1፡14 ውስጥ ታላቁ ጎጂ ምክንያት አመለካከታችን ነው—1 ቆሮ. 1፡10-13።
II. በአንድ ልብ መሆን የሚያመለክተው በውስጣዊ ማንነታችን፣ በሃሳባችን እና በፈቃዳችን 3. አመለካከቶች የጨለማ ምልክት ናቸው (ዮሐ. 11፡9-10)፤ ከጌታ ፈቃድ ጋር
ያለውን ኅብር ነው—ሐዋ. 1፡14፦ የሚቃረን አመለካከት በገለጥን ጊዜ ሁሉ ያ አመለካከት በጨለማ እየተመላለስን
መሆናችንን ያመለክታል።
ሀ. በሐዋርያት 1፡14 ሆሞቱማዶን የሚለው የግሪክ ቃል በአንድ ልብ መሆንን 4. ጌታ በማንኛውም ሰው አመለካከት መሠረት ፈጽሞ አይንቀሳቀስም፤ ጌታ
ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፦ ሁልጊዜም የሚንቀሳቀሰው በገዛ ፈቃዱ መሠረት ነው፣ በአመለካከታችን መሠረት
1. ይህ ቃል የመጣው ሆሞ “ተመሳሳይ” እና ቱሞስ “ሃሳብ፣ ፈቃድ፣ ዓላማ (ነፍስ፣ የሆነን ጸሎት ጨምሮ፣ በአመለካከታችን መሠረት ፈጽሞ አይንቀሳቀስም—1
ልብ)” ከሚሉት ቃላት ሲሆን፣ የሚያመለክተውም በአንድ ሰው መላ ማንነት ዮሐ. 5፡14-15።
ውስጥ ያለውን የውስጣዊ ስሜት ኅብርን ነው። ሐ. በአንድ ልብ መሆን በመላው ማንነታችን አንድ መሆን ነው፣ ይህም በውጫዊ
2. በነፍሳችን እና በልባችን ዙሪያ እና ውስጥ፣ ከአንድ ዓላማ ጋር በአንድ ሃሳብ እና ንግግራችን አንድ መሆንን ያመጣል—ሮሜ 15፡5-6።
በአንድ ፈቃድ ውስጥ መሆን አለብን፤ ይህም መላው ማንነታችንን ያካትታል 1. አንድ ሃሳብ እና አንድ አፍ ያለው መሆን ትርጉሙ አንድ ራስ—ክርስቶስ—አለን
ማለት ነው። ማለት ነው፣ ምክንያቱም ራስ የሆነው እርሱ ብቻ ሃሳብ እና አፍ አለውና፤ ማሰብ
ለ. በማቴዎስ 18፡19 የግሪኩ ቃል ሱምፎኔዮ በአንድ ልብ መሆንን ለማመልከት ጥቅም ያለብን በክርስቶስ ሃሳብ፣ መናገርም ያለብን ራስ በሆነው በእርሱ አፍ መሆን
ላይ ውሏል፦ አለበት—ቆላ. 1፡18፤ ፊልጵ. 2፡2፣ 5፤ 4፡2።
2. በአንድ ልብ በሆንን ጊዜ ሁሉ አንድ ንግግር እንናገራለን፤ በአንድ አፍም
እንናገራለን።
3. በአንድ ልብ እና በአንድ አፍ የመሆኛው ብቸኛ መንገድ፣ እግዚአብሔር ይከብር
ዘንድ በልባችን ውስጥ እና በአፋችን ክርስቶስ ሁሉ ነገር እንዲሆን መፍቀድ
ነው—ኤፌ. 3፡17፣21።
ቀን 6፦ ኤፌ. 1፡3፤ ሮሜ 15፡29
V. በአንድ ልብ መሆን በአዲስ ኪዳን ላለ በረከት ሁሉ ዋናው ቁልፍ ነው—ሐዋ. 1፡14፤
ኤፌ. 1፡3፤ ሮሜ 15፡29፦
ሀ. የእግዚአብሔርን በረከት እንደ ውድ መዝገብ መያዝ እና በቤተ ክርስቲያን ሕይወት
ውስጥ ሁሉም ነገር የሚመረኮዘው በእግዚአብሔር በረከት ላይ እንደሆነ መገንዘብ
አለብን—ኤፌ. 1፡3።
ለ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በእግዚአብሔር የታዘዘውን በረከት ሲቀበሉ ማየት
እንፈልጋለን—መዝ. 133፡3።
ሐ. በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ተግባራዊ ልምምዳችን ውስጥ ቤተ ክርስቲያን “በክርስቶስ
በረከት ሙላት” ሥር የምትሆንበትን መንገድ ማወቅ ያስፈልገናል—ሮሜ 15፡29፦
1. እግዚአብሔር የሚባርከው በአንድ ልብ መሆንን ብቻ ስለሆነ የእግዚአብሔር
በረከት በአንድ ልብ በመሆን ሁኔታ ላይ ብቻ እንደሚመጣ መገንዘባችን ወሳኝ
ነው—ሐዋ. 2፡46።
2. የእግዚአብሔርን በረከት ለመቀበል አንድነትን በተግባር መለማመድ አለብን፣
አንድነትን በተግባር የመለማመድ መንገድ ደግሞ በአንድ ልብ መሆን ነው—
4፡24፤ 15፡25፤ ሮሜ 15፡6።
ሳምንት ስድስት ሀ. የአንዳንድ ወንድሞች ተፈጥሮአዊ ባህሪ ጠንካራ በራስ-መተማመንን ያንጸባርቃል፤
በሕይወት ለማደጋችንና በአገልግሎት ጠቃሚ ለመሆናችን ባለማቋረጥ እኔነታቸውን በመተውና ከሞት-በሚያስነሣው ሦስታንድ አምላክ ላይ
ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን ማደብ በመደገፍ በራስ መተማመናቸው መገልበጥ አለበት—1፡8-9።
ለ. ሰው ከእግዚአብሔር ያገኘው አብርሆት ትንሽ ሲሆን፣ እግዚአብሔርን የመታዘዝ
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ማቴ. 16፡22-26፤ ገላ. 2፡20፤ ችግር እንደማይኖርበት አብልጦ ያስባል፤ ሰው ከፍ ያሉ የይገባኛል ጥያቄዎች
2 ቆሮ. 1፡8-9፤ 2፡15፤ 3፡3-6፤ 4፡5፤ 5፡20፤ ኤፌ. 6፡20 ለማቅረብ ሲፈጥን፣ ምንም አይነት ዋጋ ከፍሎ እንደማያውቅ አብልጦ ያረጋግጣል፤
በቃሎቻቸው ከእግዚአብሔር ጋር ቅርበት እንዳላቸው የሚያስመስሉ ሰዎች
ቀን 1፦ ማቴ. 16፡23-25 ምናልባትም ከእርሱ እጅግ የራቁ ናቸው—ማቴ. 6፡1-6፣ 16-18፤ ሉቃ. 18፡9-14፤
ቀን 2፦ ሮሜ 6፡6፤ ገላ. 2፡20 ፊልጵ. 3፡3።
I. በሕይወት ለማደጋችን እና በአገልግሎት ጠቃሚ ለመሆናችን ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን ሐ. የአንዳንድ ወንድሞች ተፈጥሮአዊ ባህሪ ሁኔታዎቹ ሙሉ በሙሉ ፍጹም ወይም በቂ
ማደብ አለብን፦ እስካልሆኑ ድረስ ለመሥራት እንቢ የሚል ነው፤ መሥራት ከመቻላችን በፊት የተለየ
ከባቢ ሁኔታ የሚፈልገውን ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን መተው አለብን—1 ጴጥ. 4፡1፤ 1
ሀ. ተፈጥሮአዊ ባህሪያችን በውልደታችን ባለን ቅንብር የሆንነውን ነገር ያመለክታል፣
ቆሮ. 9፡23-27።
ጠባያችን ደግሞ የተፈጥሮአዊ ባህሪያችን ውጫዊ መገለጥ ነው፤ ተፈጥሮአዊ ባህሪ መ. ለአገልግሎቱ መከናወን ከሁሉም ሁኔታዎች ጋር መስማማት በሚችለው፣
በውስጥ የሆንነው ነገር ነው፣ ጠባይ ደግሞ በውጭ የምንገልጠው ነው።
ማንኛውንም አይነት አቀባበል መታገስ በሚችለው፣ ማንኛውንም ከባቢ ሁኔታ
ለ. ውስጣዊው ተፈጥሮአዊ ባህሪ እና ውጫዊው ጠባይ የማንነታችን ንጥር እና ይዘት መቀበል በሚችለው፣ በማንኛውም አይነት ሁኔታ ውስጥ መሥራት በሚችለው እና
ናቸው፤ በውስጣችን ያለው እኔነት ተፈጥሮአዊው ባህሪያችን ሲሆን የሚገለጠው
ሁሉንም አይነት እድል መጠቀም በሚችለው ሕይወት ከእግዚአብሔር ጋር አብረን
እኔነት ደግሞ ጠባያችን ነው። መሥራት ያስፈልገናል፤ በሁሉም ነገር እና በሁሉም ስፍራ ክርስቶስን የመለማመድን
ሐ. በክርስቲያን ሕይወት እና በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ጠቃሚነታችንን በእጅጉ ምሥጢር መማር አለብን—2 ቆሮ. 6፡1-2፤ ፊልጵ. 4፡5-9፤ 11-13።
የሚያጠፋው ነገር በተፈጥሮአዊው ባህሪያችን መሠረት መኖራችን ነው፤ ይህ
በመለኮታዊው ሕይወት የማደጋችን እውነተኛ ጠላት እና በጌታ እጅ ያለንን ቀን 4፦ ማቴ. 19፡25-26
ጠቃሚነት የሚያበላሽ ዋና ምክንያት ነው። ሠ. አንደኛው አይነት ተፈጥሮአዊ ባህሪ “ጀግና” የመሆን ነው፤ እንዲህ አይነቱ
መ. በቅንብራችን፣ በተፈጥሮአዊው ባህሪያችን ውስጥ ያለውን “እባጭ” ማስወገድ መማር [ተፈጥሮአዊ ባህሪ] ሁሉንም ነገር አስደናቂ፣ ፍጹም እና ሙሉ በሆነ መንገድ ማድረግ
አለብን፤ ይህንን “እባጭ” ካስወገድነው በሕይወት እድገታችን ያለምንም እንቅፋት አለበት፤ ሌላው አይነት ተፈጥሮአዊ ባህሪ ደግሞ “ጀግና-ያልሆነ” ነው፤ ጀግና-
በፍጥነት እናድጋለን፣ በተጨማሪም ለጌታ የበለጠ ጠቃሚዎች እንሆናለን። ያልሆነው ማንኛውንም ነገር ጥልቅ-ዝርዝር እና ሙሉ በሆነ መንገድ አይሠራም።
ሠ. ባህሪ በማቴዎስ 16፡23-26 ጥቅም ላይ በዋሉት ቃላቶች ተመላክቷል—ሃሳብ፤ ረ. አንዳንድ ኃላፊነት የሚሸከሙ ወንድሞች በተፈጥሮአዊ ባህሪያቸው ውስጥ ከሌሎች
ራሱን፤ የነፍስ-ሕይወት፤ ተፈጥሮአዊ ባህሪ እነዚህን ሁሉ መሠረታዊ ነገሮች ጋር ለመቀናጀትና ለመተባበር የሚከለክላቸው ጠንካራ ንጥረ-ነገር አላቸው፤ ብዙውን
ያካትታል፤ በእውነቱ ተፈጥሮአዊው ባህሪያችን እኔነታችን ነው ማለት እንችላለን። ጊዜ እነዚህ በጣም ብቃት ያላቸው ናቸው፣ በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥም
ረ. ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን ማስወገድ ማለት እኛነታችንን እና የነፍስ ሕይወታችንን (ቁ. በቀላሉ ችግር ማነሳሳት ይችላሉ፤ በተፈጥሮአዊ ባህሪያቸው የበላይ የመሆን ዝንባሌ፣
22-26)፣ አሮጌው ሰዋችንን (ሮሜ 6፡6) እና “እኔ”ን (ገላ. 2፡20) ማስወገድ ማለት የሚጨቁን መንፈስ፤ የሚነቅፍ ንግግር፣ የሌሎችን ስህተት ፈላጊ እና ይቅር የማይል
ነው፤ ለጌታ ምን ያህል ጠቃሚ እንደምትሆኑ ወይም ለቤተ ክርስቲያን ምን ያህል መንፈስ ያላቸው ሊሆኑ ይችላሉ።
ችግር እንደምትፈጥሩ የሚመረኮዘው ተፈጥሮአዊው ባህሪያችሁ በተገደለበት መጠን ሰ. ሌሎች ኃላፊነት የሚሸከሙ ወንድሞች ሁሉም ሰው እንዲወዳቸው የሚፈልግ እና
ላይ ነው፤ ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን ማስወገጃው መንገድ የተሰቀልን ሰዎች ማንንም መበደል የማይፈልግ ተፈጥሮአዊ ባህሪ ሊኖራቸው ይችላል፤ ይህ በጌታ
መሆናችንን መገንዘብና ማስታወስ እና ቀኑን ሙሉ በዚያ ግንዛቤና እውነታ ውስጥ ሥራ ያላቸውን ውጤታማነታቸውን ይገድባል፣ ምክንያቱም ጌታ እውነተኛ እና ግልፅ
መቆየት ነው (ቁ. 20፤ 5፡24-25፤ ሮሜ 6፡6፤ 8፡13)። የተግሳፅ እና የማስጠንቀቂያ ቃል በእነርሱ በኩል ለቅዱሳን ለመናገር ሲፈልግ
ሰ. ተፈጥሮአዊው ባህሪያችን እኔነታችን ነው፤ ይህ በእኛ ውስጥ ያለ እና እኛን ነው፤ አያደርጉትም—ተዛ. ቆላ. 1፡27-29፤ 1 ተሰ. 5፡12-13፤ 1 ቆሮ. 10፡5-13፤ ዕብ. 3፡7-19፤
ተግባራዊ በሆነ መልኩ ለመናገር፣ እኔነትን መካድ ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን መካድ 12፡25፦
ነው፤ እንደ ክርስቲያኖች ራሳችንን ለመተው እና በሌላ ሕይወት፣ በሕይወት ዛፍ 1. በተጨማሪም እንዲህ አይነት ባህሪ ያላቸው ሰዎች ለቤተ ክርስቲያን፣ ለቅዱሳን
በተመለከተው በተሰቀለው እና ከሞት-በተነሣው ክርስቶስ ለመኖር ባለማቋረጥ እና ለሥራው ባላቸው ግድ መሰኘት ተገቢ መረዳትና ተገቢ እይታ የሌላቸው
መንፈሳችንን በማንቀሳቀስ ክርስቶስን መኖር አለብን—ዘፍ. 2፡9፤ ፊልጵ. 1፡21፤ ራእ. እስኪሆኑ በሚያደርግ መጠን እንኳን ሳይቀር ወደ ቅዱሳን ያላቸውን
2፡7፤ 1 ጴጥ. 2፡24፤ 1 ጢሞ. 4፡7-8። የተፈጥሮአዊ ፍቅር “ልዩ እሳት” ሊገልጡ ይችላሉ—ዘሌ. 2፡11፤ 10፡1-2፤ ዘኍ.
ቀን 3፦ 2 ቆሮ. 3፡5-6፤ 1፡9 6፡6-7፤ ፊልጵ. 1፡9፤ 1 ጴጥ. 2፡25፤ 5፡2፤ ዕብ. 13፡17።
2. የናዝራዊ ስዕለት ዋናው ክፍል በተፈጥሮአዊ ፍቅር ከሚመጣ ሙትነት ራሳችንን
II. በጌታ ሥራ ውስጥ በተፈጥሮአዊው ባህሪያችን መወሰን የለብንም፤ ይልቁንም፣ መለየት ነው (ዘኍ. 6፡6-7)፤ በተጨማሪም እህል ቁርባኑ ማር የሌለው መሆኑ
እኔነታችንን ራሳችንን፣ ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን የመተው ሕይወት መኖር አለብን፤ እኛ ትርጉሙ በከርስቶስ ውስጥ ተፈጥሮአዊ ፍቅር ወይም ተፈጥሮአዊ መልካምነት
ያለንና ከእኛ የሚወጣው ነገር ሁሉ ወደ ጌታ አገልግሎት ውስጥ መምጣት አይችልም— እንደሌለ ነው (ዘሌ. 2፡11፤ ማቴ. 12፡46-50፤ ማር. 10፡18)።
ሮሜ 1፡9፤ 7፡6፤ 2 ቆሮ. 3፡3-6፤ 4፡5፦ ሸ. በመካከላችን የነበረው ማንኛውም አመጽ ምንጩ በአመጹ የተሳተፉት ሰዎች
ተፈጥሮአዊ ባህሪ ነበር፤ (ከሰይጣን የሚመጣው) ስፍራ መፈለግ የወደቀው ሰው
ሁሉ ተፈጥሮአዊ ባህሪ ቀዳሚው ንጥረ-ነገር ነው፤ የልዩነት ሥሩ እኔነት፣
ተፈጥሮአዊው ባህሪ ነው—ኢሳ. 14፡12-13፤ ዘኍ. 12፡1-2፤ 16፡1-3፤ 1 ሳሙ. 15፡10-12፤ ተፈጥሮአዊው እጥረቶቻችን፣ ተፈጥሮአዊው በጎነቶቻችን፣ ሲደመር ጠባያችንና
ማቴ. 18፡1-4፤ 20፡20-28፤ ሉቃ. 22፡25-27፤ 2 ቆሮ. 10፡4-5። ልማዶቻችን ሁሉ መፈራረስ አለባቸው።
ቀ. ሁለተኛ ነገሥት 4፡8-10 ሱናማዊቷ ሴት ኤልሳዕ በዚያ ባለፈ ጊዜ ሁሉ ምግብ 3. እንደገና የማቀናበር ሥራ ለማከናወን፣ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ
በማቅረብ እርሱን የመቀበሏን ዘገባ ይሰጣል፤ አንድም መልእክት አልሰጠም ወይም በመለኮታዊው ሕይወት አብርሆት ለመስጠት፣ ለማነሳሳት፣ ለመምራት እና
አንድም ተዓምር አላደረገም፣ ነገር ግን ሴቲቱ ምግቡን የተቀበለበትን መንገድ አይታ ለማጥለቅለቅ በውስጣችን ይንቀሳቀሳል፤ በተጨማሪም የእግዚአብሔር በኩር
“ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው” እንደሆነ ለየችው፤ ኤልሳዕ ለሌሎች የሰጠው ስሜት ልጅ የሆነውን የክርስቶስን መልክ ያስመስለን ዘንድ የተፈጥሮአዊ ማንነታችንን
ይህ ነበር፣ ስለዚህ “እኛ ሌሎች የምንሰጠው ስሜት ምን አይነት ነው” ብለን ራሳችንን ገጽታዎች ሁሉ ለማፈራረስ በሁኔታችን እያንዳንዱን ዝርዝር፣ ሰው፣ ጉዳይ እና
መጠየቅ አለብን—ተዛ. 2 ቆሮ. 2፡15፤ 5፡20፤ ኤፌ. 6፡20። ነገር ለማዘገጃጀት በከባቢ ሁኔታችን ይሠራል—ሮሜ 8፡28-29።
በ. ጌታ የውጪውን ሰውነታችንን ከተፈጥሮአዊው ባህሪያችን ጋር ቢሰብርልን፣ ከዚያ 4. በከባቢ ሁኔታችን ያለው ነገር ሁሉ በአምላካችን የተሰፈረልን ነው፤ ጎልቶ
ወዲያ ሌሎችን በምንነካ ጊዜ ሁሉ ጠንካራውን እኔነታችንን አናቀርብላቸውም፤ የሚታየውን፣ የማይረዳውን እና ጠንካራ ክፍላችንን ለመስበር ለሆነ ብቸኛ አላማ
ይልቁንም፣ ሰዎችን በምንነካ ጊዜ ሁሉ መንፈሳችን [ወደ ሌሎች ውስጥ] ይፈስስ በዙሪያችን ያለውን ነገር ሁሉ ያዝዛል—መዝ. 39፡9፤ ማቴ. 10፡29-30፤ ሉቃ.
ነበር፤ የተፈጥሮአዊ ማንነታችንን ችግሮች አሸንፎ ማለፍ ለእኛ የማይቻል ነው፣ ጌታ 12፡6።
ግን ሊያደርገው ይችላል—ዮሐ. 7፡37-38፤ ሉቃ. 18፡24-27፤ 19፡2። 5. የውጪው ሰው ካልተሰበረ የውስጡ ሰው አይለቀቅም፤ የከበረው መዝገብ
ቀን 5፦ 2 ቆሮ. 4፡7፣ 10 መለቀቅ ከመቻሉ በፊት የሸክላው ዕቃ መሰበር አለበት (2 ቆሮ. 4፡7)፤ ሽቶው
በአልባስጥሮሱ ብልቃጥ ውስጥ እስካለ ድረስ መዓዛው አይለቀቅም (ዮሐ.
III. በተቀመመው መንፈስ ውስጥ ባለው በመስቀሉ የሚገድል ንጥረ-ነገር፣ በመንፈስ ቅጣት፣ 12፡3)።
በክርስቶስ እንደመንፈስ ማብራት እና በቤተ ክርስቲያን ሕይወት፣ ፍሬ-በማፍራት እና 6. ያልተሰበረ ሰው ለሌሎች መገዛት አይችልም፤ የተፈጥሮአዊው ባህሪያቸውን
ጠቦቶችን በመመገብ መንፈስ ውጫዊው ሰዋችንን፣ እኔነታችንን፣ ተፈጥሮአዊ አመጸኛነት የሚያውቁ ክርስቶስን እንደ የመገዛት ሕይወታቸው የተለማመዱት
ባህሪያችንን ያስወግዳል፦ ብቻ ናቸው—ፊልጵ. 2፡5-8።
ሀ. ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን ለማስወገድ፣ እኔነትን መካድ እና የመስቀሉን የመግደል 7. ትምክህተኛ የሆነ ሰው አልተሰበረም፣ ሌሎችን የሚነቅፍ ሰው አልተሰበረም፣
ኃይል መተግበር አለብን፤ በመንፈሳችን ያለው የተቀመመው፣ ሁሉን-ያካተተው ምንም ሆኖ እያለ አንዳች እንደሆነ የሚያስብ ሰው አልተሰበረም፣ ከሌሎች ጋር
መንፈስ ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን ሁሉ መግደል የሚችለውን የከርስቶስን ክቡር ሞት የሚፎካከር እርሱ አልተሰበረም—3፡3፤ 1 ቆሮ. 6፡7፤ ገላ. 5፡25-26፤ 6፡3።
እና የክርስቶስን ሞት ጣፋጭነት እና ፍቱንነት እንደሚያካትት በልምምዳችን ማየትና 8. በሌሎች ተጨቁኖ፣ ተበድሎ፣ ዝቅ ተደርጎ ወይም ተከድቶ ፈጽሞ የማያውቅ ሰው
መገንዘብ ያስፈልገናል—ዘጸ. 30፡23-25፤ ፊልጵ. 1፡19፤ ሮሜ 8፡13፦ ጥሬ፣ ያልተገራ እና ለእግዚአብሔር ጥቅም-አልባ ነው፤ በእግዚአብሔር
1. ክርስቶስ እንደተቀመመው መንፈስ የሚፈውሰን፣ ሕያዋን የሚያደርገን እና ስለተላክን፣ በእግዚአብሔር ስለተጠራን እና ሥራው አደራ ስለተሰጠን ቅዱሳን
በውስጣችን ያሉትን አሉታዊ ነገሮች ሁሉ የሚገድል መድኃኒታችን ነው፤ ሁሉ ያደንቁናል እና ያከብሩናል የሚል የተሳሳተ ጽንሰ-ሃሳብ ሊኖረን አይገባም፤
እንደመድኃኒታችን ስንወስደው “የኢየሱስን መሞት” ወይም የኢየሱስን መገደል ዛሬ ያከበረን ነገ ሊሳለቅብን እና ከእግሩ በታች ሊረጋግጠን ይችላል፤ ጌታን
እንደሰታለን—2 ቆሮ. 4፡10-11። የሚያገለግል ሰው መንገድ ይህ ነው።
2. በመንፈስ ውስጥ የመስቀሉ የሚገድል ንጥረ-ነገር አለ፤ በማለዳ እግዚአብሔርን ሐ. በተጨማሪም ከተፈጥሮአዊው ባህሪያችን ነጻ መውጣት የሚመጣው ክርስቶስ እንደ
ወደውስጣችን ለመቀበል ራሳችንን ስንተው፣ ቀኑን ሁሉ የመግደል ሂደት ታላቁ ብርሃን በውስጣችን ከማብራቱ ነው፤ ይህ ማብራት እግዚአብሔር የሚያየውን
በውስጣችን እየተከናወነ እንደሆነ ስሜቱ ይኖረናል። ማየት ነው—ምሳ. 4፡18፤ 20፡27፤ መዝ. 18፡28-29፤ ማቴ. 4፡16፤ ሉቃ. 11፡34-36፤
ለ. የመንፈስ ቅዱስ ቅጣት ግቡ የተሰበሩ ሰዎች እንድንሆን ነው፤ እግዚአብሔር በእኛ ሐዋ. 9፡3-5፤ 22፡6-10፤ 26፡13-19፤ ኤፌ. 5፡13፤ ፊልጵ. 2፡15-16።
መንገድ ማግኘት ከመቻሉ በፊት በፍጹም አለመቻል እና በፍጹም ረዳት-የለሽነት 1. በክርስቲያን ልምምድ ውስጥ ያለ ታላቁ ነገር ከመለኮታዊው ብርሃን ማብራት
ስፍራ ውስጥ ሊያስቀምጠን ይገባል፤ የምናልፍባቸው መከራዎች አላማቸው እርሱ የሚመጣው መግደል ነው፤ ማብራቱ ማዳኑ ነው፣ ማየቱ ደግሞ ነጻ መውጣት
እንዲገለጥ እግዚአብሔርን የማወቅን ጥቅም መቀበል እንችል ዘንድ ነው—1፡8-9፤ ነው፤ ጌታ በክብሩ ያለውን ራእይ በእውነት ያየ ሰው ሁሉ ርኩስ ስለመሆኑ
12፡9-10፤ ኢሳ. 40፡28-31፤ ሆሴ. 6፡1-3፦ በሕሊናው አብርሆት ያገኛል—ኢሳ. 6፡1-8።
1. የውጪው ሰው መሰበር የተፈጥሮአዊው ባህሪያችን መሰበር ነው፤ ተፈጥሮአዊው 2. ጌታ እኛን ለማጋለጥና ትሁታን ለማድረግ ብዙ ብርሃን ይሰጠናል፤ እንዲህ
ባህሪያችን መንፈሳችን እንዳይለቀቅ አስቸጋሪ ያደርግብናል፤ በእግዚአብሔር አይነቱ ብርሃን ብቻ ትምክህታችንን ያስወግዳል፣ እንዲሁም ይህ ብርሃን ብቻ
ያልተሰበረ ሰው የጌታ ሥራ አደራ ሊሰጠው አይችልም፤ በመጀመሪያ የሆንነው ሥጋዊ እንቅስቃሴዎቻችንን ያስቆማል፣ ውጫዊ ሽፋናችንን ከተፈጥሮአዊው
ነገር፣ ተፈጥሮአዊው ገጽታችንን እና ጣዕማችንን ጨምሮ፣ ከእግዚአብሔር ጋር ባህሪያችን ጋር ይሰብራል፤ አብዝተን እግዚአብሔርን ስናይ፣ እግዚአብሔርን
የማይስማማ እና አብሮ የማይሄድ ነው—ኤር. 48፡11። ስናውቅ እና እግዚአብሔርን ስንወድ፣ አብዝተን ራሳችንን እንጸየፋለን እንዲሁም
2. በውልደታችን የሆንነው ማንኛውም ነገር፣ መልካምም ሆነ መጥፎ፣ ጠቃሚ ሆነ አብዝተን ራሳችንን እንክዳለን—ኢዮ. 42፡5-6፤ ማቴ. 16፡24፤ ሉቃ. 9፡23፤
አልሆነ፣ ተፈጥሮአዊ እና በአጠቃላይ መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊውን ሕይወት 14፡26።
በማንነታችን ውስጥ እንዳያቀናብር እንቅፋት ነው፤ በዚህ ምክንያት መንፈስ 3. በራሳችን ጥረት በተፈጥሮአዊው ባህሪያችን ቸር ወይም ታጋሽ ለመሆን መሞከር
ቅዱስ በእኛ ውስጥ አዲስ ባህሪ፣ አዲስ ጠባይ፣ አዲስ ልማዶች፣ አዲስ በጎነት፣ የለብንም፤ ይልቁንም በእግዚአብሔር ብርሃን ፊት ራሳችንን ማዋረድ፣ የእርሱን
አዲስ ባህሪያት መሥራት ይችል ዘንድ ተፈጥሮአዊው ብርታታችን፣ መስበር መቀበል እና ከባቢ ሁኔታው እንዲሰብረንና እንዲያፈራርሰን መፍቀድ
ተፈጥሮአዊው ጥበባችን፣ ተፈጥሮአዊው ጮሌነታችን፣ ተፈጥሮአዊው ባህሪያችን፣ አለብን።
መ. ሰዎችን ለመንከባከብ በጌታ እጅ ጠቃሚዎች ካልሆንን፣ ምክንያቱ ተፈጥሮአዊው
ባህሪያችን ነው፤ ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን የሚገድሉት ሦስት ነገሮች የቤተ ክርስቲያን
ሕይወት፣ ፍሬ-ማፍራት እና ጠቦቶችን መመገብ ናቸው፤ ተፈጥሮአዊ ባህሪያችንን
ለማስወገድ፣ እንደ ጸጋ በእርሱ ለመሰረጽ እግዚአብሔርን በመንካት እግዚአብሔርን
መውደድ አለብን እንዲሁም እንደ ጸጋ እግዚአብሔርን ወደ እነርሱ ውስጥ ለማስረጽ
ሰዎችን በማግኘት መውደድ አለብን—ዮሐ. 21፡15-17፤ ኤፌ. 3፡2፤ 4፡29፤ 1 ጴጥ.
4፡10።
ቀን 6፦ ዘፍ. 25፡26፤ 47፡7
IV. እግዚአብሔር ያዕቆብን ማደቡ በአዲስ ኪዳን አማኞቹ ውስጥ ያለው የመንፈስ ቅዱስ
ቅጣት እና የመለወጥ ሥራው ሙሉ ስዕል ነው፣ ይህም ወደ ብስለት እስኪደርሱ ድረስ
ክርስቶስ በእነርሱ ይሠራ ዘንድ፣ ሙሉ በሙሉ ያድግ ዘንድ ተፈጥሮአዊ ባህሪያቸውን
ለማስወገድ ነው፤ ይህ በመለኮታዊው ሥላሴ መለኮታዊ እደላ ሌሎች አቅርቦት
እንዲቀበሉ እግዚአብሔር እኛን መባረኩ እና እኛን ለሌሎች በረከት ማድረጉ ነው—
ሮሜ 12፡2፤ 2 ቆሮ. 3፡18፤ ዕብ. 6፡1፤ ዘፍ. 12፡1-3፤ ሕዝ. 34፡26፤ ዘኁ. 6፡22-27፦
ሀ. የያዕቆብ ሕይወት የሚያሳየው ተፈጥሮአዊ ሰው የእግዚአብሔር ልዑል፣ እስራኤል
ለመሆን በመሰበር ውስጥ ማለፍ እንዳለበት ነው፤ በከባቢ ሁኔታችን በኩል
እግዚአብሔር የሚያፈራርሰው ዋጋ ቢስ የሆነውን እኔነታችንን፣ ተፈጥሮአዊ
ባህሪያችንን ነው፤ ሆኖም ግን፣ እግዚአብሔር ወደ ውስጣችን የሚገነባው ነገር ወደር
የሌለውን፣ እጅግ የላቀውን፣ ወሰን-አልባውን ራሱን ነው—1 ቆሮ. 3፡12።
ለ. እግዚአብሔር ያዕቆብ ዘመኑን ሁሉ የትግል ሕይወት እንዲኖር ወስኖለት ነበር፤
አታላይና ተረከዝ ያዥ የሆነውን ያዕቆብን የእግዚአብሔር ልዑል፣ እስራኤል ወደ
መሆን መለወጥ ይችል ዘንድ ሉአላዊ በሆነ መልኩ በያዕቆብ ሕይወት ውስጥ
እያንዳንዱን ሁኔታ እና ሰዎችን አዘገጃጀ እንዲሁም ሁሉም ነገሮች ለያዕቆብ ለበጎ
እንዲሠሩ አደረገ—ዘፍ. 25፡26፤ 32፡24-32።
ሐ. የያዕቆብ በሕይወት የመብሰል (የመለወጥ የመጨረሻው ደረጃ) ጠንካራው መገለጥ
ያዕቆብ ሁሉን የመባረኩ ሀቅ ነው፤ የሚያታልሉት እጆቹ የሚባርኩ እጆች ሆኑ፤
በረከት ማለት በሕይወት ብስለት በኩል እግዚአብሔር እንደ ሕይወት ወደ ሌሎች
ሞልቶ መፍሰሱ ነው—47፡7፣ 10፤ 48፡14-16፤ 49፡1-28።
ሳምንት ሰባት ሠ. የአካሉ እውነታ እንዲኖረን፣ ክርስቶስ በልባችን ውስጥ ቤቱን እንዲሠራ መፍቀድ
ለክርስቶስ አካል እውነታ መገጣጠም አለብን፤ የአካሉ እውነታ በውስጥ የሚያድረውን ክርስቶስ በውስጥ መለማመድ
ነው—ኤፌ. 3፡16-17፤ 4፡16፤ ቆላ. 1፡27፤ 3፡4፣ 15።
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ሮሜ 12፡5፤ 1 ቆሮ. 6፡17፤ 12፡24፣ 31፤ 13፡1-8፤ 10፡17፤ ረ. ጌታ የክርስቶስ አካል እውነታ በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ እንዲገለጥ
ዘሌ. 2፡4፤ ኤፌ. 3፡16-17፤ 4፡16 በአፋጣኝ ይፈልጋል፤ ተጨባጭ የአካሉ መገለጥ ከሌለ በስተቀር ጌታ ኢየሱስ
ቀን 1፦ ሮሜ 12፡4-5 አይመለስም—ኤፌ. 1፡22-23፤ 4፡16፤ 5፡27፣ 30፤ ራእ. 19፡7።
ሰ. የክርስቶስን አካል ማግኘትና ጠላቱን መደምሰስ የሆነውን የእግዚአብሔርን ኢኮኖሚ
I. በእግዚአብሔር ኢኮኖሚ ውስጥ ከፍተኛው ጫፍ የክርስቶስ አካል እውነታ ነው፤
ለማከናወን ጌታ ድል-ነሺዎችን ይፈልጋል፤ ያለ ድል-ነሺዎቹ የክርስቶስ አካል
የክርስቶሰ አካል እውነታ ፍጹም ሕይወታዊ ነው—ሮሜ 8፡2፣ 6፣ 10-11፤ 12፡4-5፦
አይገነባም፣ የክርስቶስ አካል ካልተገነባ በቀር፣ ክርስቶስ ለሙሽራው ተመልሶ ሊመጣ
ሀ. የሐዋርያው ጳውሎስ የማጠናቀቅ አገልግሎት ሙሉ በሙሉ በክርስቶስ አካል ላይ አይችልም—ኤፌ. 1፡10፤ 3፡10፤ ራእ. 12፡11፤ 19፡7-9።
ያተኮረ ነው—በተለይም በሮሜ፣ በ 1ኛ ቆሮንቶስ፣ በኤፌሶን እና በቆላስይስ፤ አካሉ ቀን 3፦ ኤፌ. 1፡22-23፤ ራእ. 21፡2
የእግዚአብሔር ቀጣይነት ያለው ሥራ ከፍተኛው-የመጨረሻው-ምርጡ ነገር ነው፣
III. የጌታ ምለሳ ጽዮንን—እንደ የክርስቶስ አካል እውነታ በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም
ስለዚህ አካሉ መላው የእግዚአብሔር መገለጥ ከፍተኛው ነጥብ ነው—ሮሜ 12፡4-5፤
የሚጠናቀቁት ድል-ነሺዎቹን—ለመገንባት ነው፤ በቤተ ክርስቲያን ሕይወት የዛሬዋ
1 ቆሮ. 12፡12-13፣ 18-22፤ ኤፌ. 1፡22-23፤ 2፡16፤ 3፡6፤ 4፡4፣ 12፣ 15-16፤ 5፡23፣
ጽዮን ላይ ለመድረስ መትጋት አለብን—ኤፌ. 1፡22-23፤ 4፡16፤ 1 ቆሮ. 1፡2፤ 12፡27፤
30፤ ቆላ. 1፡18፣ 24፤ 2፡19፤ 3፡15።
ለ. ሮሜ 12 ስለ አካሉ ከሕይወታዊ ጥምረት አንጻር ይናገራል፤ ቁጥር 5 “ብዙዎች ራእ. 14፡1፤ 21፡2፦
ስንሆን በክርስቶስ አንድ አካል ነን’’ ይላል፦ ሀ. እንደ ቅድስቲቱ ከተማ ኢየሩሳሌም ድምቀት እና ውበት ጽዮን የቤተ ክርስቲያን
1. ከዚህ ቁጥር ውስጥ ሁለት ቃላት ሕይወታዊውን ጥምረት ያመለክታሉ—በ ከፍተኛ ጫፍ፣ ማዕከል፣ ከፍ መደረግ፣ መጠንከር፣ መበልጠግ፣ ውበት እና እውነታ
ክርስቶስ፤ “በ ክርስቶስ” የሕይወታዊ ጥምረት ጉዳይ ነው—ተዛ. ዮሐ. 3፡16፤ የሆኑትን ድል-ነሺዎቹን በምሳሌ ታሳያለች—መዝ. 48፡2፣ 11-12፤ 50፡2፤ 20፡2፤
ሮሜ 6፡3-6፤ 11፡17፣ 19፤ 16፡7-10፤ 1 ቆሮ. 1፡30፤ 2 ቆሮ. 2፡17፤ 5፡17፤ 12፡2፤ 53፡6፤ 87፡2።
ገላ. 3፡27። ለ. ኢየሩሳሌም መላውን የቤተ ክርስቲያንን ክፍል ስታመለክት፣ ጽዮን ደግሞ የቤተ
2. ከእርሱ ጋር ሕይወታዊ ጥምረት ያለን በክርስቶስ አንድ አካል ነን፤ ይህ ጥምረት ክርስቲያንን ድል-ነሺዎች ታመለክታለች፤ ብሉይ ኪዳን በጽዮንና በኢየሩሳሌም
ከእርሱ ጋር እና ከሌሎች የአካሉ ብልቶች ጋር በሕይወት አንድ ያደርገናል፤ በዚህ መካከል ስላለው ግንኙነት በተናገረ ጊዜ ሁሉ፣ የኢየሩሳሌም መለያ ባህሪ፣ ሕይወት፣
ሕይወታዊ ጥምረት ውስጥ ስንቆይ፣ በክርስቶስ አካል ውስጥ እየኖርን ነው— በረከት እና መመሥረት የሚመጣው ከጽዮን እንደሆነ ያሳየናል—1 ነገ. 8፡1፤ መዝ.
ሮሜ 8፡16፤ 1 ቆሮ. 6፡17፤ 2 ጢሞ. 4፡22፤ ሮሜ 8፡4-6። 51፡18፤ 102፡21፤ 128፡5፤ 135፡21፤ ኢሳ. 41፡27፤ ኢዮ. 3፡17።
3. የክርስቶስ አካል እውን መሆን ከክርስቶስ ጋር በሕይወታዊ ጥምረት ውስጥ ሐ. አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የድል-ነሺዎቹ ጥቅል-ድምር ናት፤ የጌታ አማኞች ቅሬታ፣
በመቆየታችን ውስጥ ነው፤ ዮሐ. 15፡1-11 ክርስቶስ እውነተኛው የወይን ተክል ቀድመው ድል-የሚነሡት፣ ለአንድ ሺህ ዓመት የጌታ ሙሽራ ይሆናሉ (ራእ. 19፡7-9፤
እንደሆነና እኛ የእርሱ ቅርንጫፎች እንደሆንን ይገልጣል፤ እንደ የክርስቶስ 20፡4-6)፤ ከዚያም ለዘላለም የክርስቶስ ሚስት ለመሆን ዘግይተው ድል-የሚነሡትን
ቅርንጫፎች በእርሱ መኖር አለብን፣ ይህም በቀላሉ ከክርስቶስ ጋር የተቀሩትን የጌታ አማኞች ይቀላቀላሉ (21፡2-3፣ 7)፦
በሕይወታዊው ጥምረታችን ውስጥ መቆየት ማለት ነው—ቁ. 4-5፤ ተዛ. 8፡31፤ 1. በኢየሩሳሌም ውስጥ እንዳሉ የጽዮን እውነታ፣ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንዳሉ
15፡7። የክርስቶስ አካል እውነታ ቀድመው ድል-የሚነሡት በልባቸው ወደ ጽዮን
ቀን 2፦ 1 ቆሮ. 12፡27፤ ኤፌ. 4፡16 የሚወስዱት ጎዳናዎች፤ ለመሸሸጊያቸው እንደ ጎጇቸው በናሱ መሠዊያ
II. የጌታ ምለሳ የክርስቶስን አካል ለመገንባት ነው፤ ስለዚህ አካሉን ማወቅ ተገቢው የጌታ በተመሰለው በተሰቀለው ክርስቶስ በኩል እና ለእረፍታቸው እንደሆነ ቤታቸው
በዕጣኑ መሠዊያ በተመሰለው በዕርገት ባለው ከሞት-በተነሣው ክርስቶስ በኩል
ምለሳ ነው—1 ቆሮ. 12፡27፤ ኤፌ. 4:16፤ ቆላ. 3:15፦
እንደ መኖሪያ ስፍራቸው ወደ እግዚአብሔር ውስጥ በመካተት የቤተ ክርስቲያንን
ሀ. ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ አካልን እንደ ሕይወታዊ ግብአቷ ትወስዳለች፤ ያለ መንገድ በውስጣዊ መልኩ ይወስዳሉ—መዝ. 48፡2፤ 84፡3-5፤ ተዛ. 27፡8።
ክርስቶስ አካል ቤተ ክርስቲያን ሕይወት አልባ እና የሰው ድርጅት ብቻ ትሆናለች—1 2. ድል-መንሣት ማለት ጌታን ከራሳችን በላይ፣ ከነፍስ-ሕይወታችን በላይ
ቆሮ. 1፡2፤ 12፡12-13፣ 27። እንወደዋለን ማለት ነው፤ ድል-ነሺ የሆነ ሰው ለክርስቶስ አካል እውነታ
ለ. አካሉ የቤተ ክርስቲያን ውስጠ-መሠረታዊ ትርጉም ነው፤ ያለ አካሉ ቤተ ክርስቲያን ክርስቶስን ብቻ ያውቃል እና ይወድዳል—ፊልጵ. 3፡10፤ 4፡12፤ ራእ.2፡4-5፣ 7፤
ስሜት የማትሰጥና ትርጉም አልባ ናት—ሮሜ 12፡4-5፤ 16፡1፣ 4፣ 16። 12፡11።
ሐ. ፍቅር ይሸፍናል ይገነባማል፣ ስለዚህ ለክርስቶስ አካል መገንባት ማንኛውንም ነገር 3. የክርስቶስ ሙሽራ ለመሆን እርሱን መልሰው ለማምጣት እና የመንግሥቱን ዘመን
ለመሆንና ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ፍቅር እጅግ የላቀው መንገድ ነው—1 ቆሮ. ለማምጣት በትንሣኤ የክርስቶስን አካል እውነታ ይኖሩ ዘንድ ጌታ የድል-
8፤1፤ 12፡31፤ 13፡1-8፣ 13። ነሺዎቹን ቡድን እየጠበቀ ነው፤ ለዚህም “ጌታ ሆይ ከአንተ ድል-ነሺዎች አንዱ
መ. ሽማግሌዎች የአካሉ ሕይወት ሞዴል ለመሆን አንዳቸው ሌላቸውን በእረኝነት እንድሆን ምህረትህንና ጸጋህን ልቀበል” ብለን መጸለይ ያስፈልገናል።
መንከባከብና አንዳቸው ሌላቸውን መውደድ አለባቸው፤ ሽማግሌዎች እርስ በእርስ ቀን 4፦ 1 ቆሮ. 12፡24-25
መዋደድ አለባቸው፣ ሚስቶቻቸው እርስ በእርስ መዋደድ አለባቸው፣ አንዳቸው
IV. እግዚአብሔር አካልን በአንድ ላይ አገጣጠመው (1 ቆሮ. 12፡24)፤ አገጣጠመው
የሌላቸውን ልጆች መውደድ አለባቸው—ዮሐ. 21፡15-17፤ 1 ቆሮ. 13፡4-8።
የሚለው ቃል “አስተካከለ”፣ “በኅብር አደረገ”፣ “ሚዛን አስያዘ” እና “አዋሐደ” ማለት
ሲሆን፣ ልዩነቶችን ማጣትን ያመለክታል፦
ሀ. ለክርስቶስ አካል እውነታ ለመገጣጠም፣ ለክርስቶስ አካል መገንባት ክርስቶስን ወደ ለ. በተዋሐደው መንፈስ ስንኖር፣ የእርሱ የሕይወት ታሪክ የኛ ታሪክ ይሆን ዘንድ
ሌሎች ውስጥ ለማደል በመስቀሉ በኩል ማለፍ እና በመንፈስ መሆን አለብን። በአራቱ ወንጌላት ባለው የእርሱ ሞዴል መሠረት እውነታ በኢየሱስ እንዳለ በእውነታ
ለ. መገጣጠም ማለት ከሌሎች ጋር ኅብረት ለማድረግ ሁልጊዜ መቆም አለብን ማለት መንፈስ ክርስቶስን እየተማርን ነው፤ እንደ አዲሱ ሰው የክርስቶስ አካል ኑሮ በአራቱ
ነው፤ ከእኛ ጋር ከሚቀናጁት ሌሎች ቅዱሳን ጋር ኅብረት ሳናደርግ የትኛውንም ነገር ወንጌላት ውስጥ ከተገለጠው የኢየሱስ ኑሮ ጋር አንድ አይነት መሆን አለበት—ኤፌ.
ማድረግ የለብንም፣ ምክንያቱም ኅብረት ሚዛን ያስይዘናል፤ ኅብረት ያስተካክለናል፤ 1፡17፤ 2፡22፤ 3፡5፣ 16፤ 4፡23፤ 5፡18፤ 6፡18፤ ገላ. 6፡17-18፤ ሮሜ 1፡1፣ 9፤ ፊልጵ.
ኅብረት በኅብር ያደርገናል፤ ኅብረት ያዋሕደናል—ተዛ. ሕዝ. 1፡12 እና የግርጌ 2፡5።
ማስታወሻ 1። ሐ. የክርስቶስ አካል እውነታ ፍጹም በተደረጉ አምላክ-ሰዎች የሚኖር የጋራ ኑሮ ነው፣
ሐ. ብዙ ጊዜ ኃላፊነትን የሚሸከሙ ወንድሞች ቡድን ያለ መገጣጠም አንድ ላይ እነርሱም ባህሪያቱ በሰናይ ባህሪያታቸው በኩል በተገለጠው በሂደት ባለፈው አምላክ
ሊሰበሰቡ ይችላሉ፤ መገጣጠም ማለት በሌሎች እንነካለን እንዲሁም በመስቀሉ ሕይወት እንጂ በራሳቸው ሕይወት የማይኖሩ እውነተኛ ሰዎች ናቸው—4፡5-9።
በኩል በማለፍ፣ ነገሮችን በመንፈስ በማድረግና ስለ አካሉ ስንል ሁሉን ነገር መ. የክርስቶስ አካል እውነታ በክርስቶስ ትንሣኤ ዳግም የተወለዱት፣ የተለወጡት እና
ክርስቶስን ለማደል በማድረግ ሌሎችን እየነካን ነው ማለት ነው። የከበሩት ሦስት ክፍል ያላቸው አምላክ-ሰዎች ከሦስታንዱ አምላክ ጋር ባለ ዘላለማዊ
መ. እንዲህ ያለው መገጣጠም ማህበራዊ ሳይሆን እያንዳንዱ ብልት፣ የዲስትሪክት ጥምረት ውስጥ ያለ የመዋሐድ ኑሮ ነው—ዘሌ. 2፡4-5፤ መዝ. 92፡10፤ 1 ቆሮ. 12፡12፤
አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት፣ አብሮ-ሠራተኞች እና ሽማግሌዎች የሚደሰቱት፣ 10፡17፦
የሚለማመዱት እና የሚካፈሉት ክርስቶስ መገጣጠም ነው—ተዛ. 1 ቆሮ. 1፡9። 1. መዋሐድ የሚለውን ቃል የምንጠቀመው ይህ ኑሮ አሁንም እየቀጠለ ስለሆነ
ቀን 5፦ ሮሜ 16፡1፣ 16፣ 20 ነው።
ሠ. ቅዱሳንን ሁሉ ወደ መላው የክርስቶስ አካል የመገጣጠም ሕይወት ውስጥ 2. እንዲህ ያለው የመዋሐድ ኑሮ በክርስቶስ ትንሣኤ ውስጥ ነው፣ የዚህም ትንሣኤ
ለማምጣት የሐዋርያውን ዱካ መከተል አለብን፤ የሰላም አምላክ ሰይጣንን እውነታ መንፈስ ነው፤ ይህ ትንሣኤ የተጠናቀቀውን አምላክ ያካፍላል እንዲሁም
ከእግራችን በታች እንዲቀጠቅጠውና የክርስቶስን የበለጠገ ጸጋ እንድንደሰት ሞትን-ድል-ነሺውን ሕይወት ወደ አማኞች ውስጥ ይለቅቃል።
ሐዋርያው አደራዎች በመስጠትና በሰላምታዎች ወደ መላው የክርስቶስ አካል ሠ. ይህ ፍፁም በተደረጉ አምላክ ሰዎች የሚኖር የጋራ እና የመዋሐድ ኑሮ ለዘላለም
የመገጣጠም ሕይወት ውስጥ አመጣን—ሮሜ 16፡1-16፣ 21-23፣ 20፦ እንደ እግዚአብሔር መጨመርና መገለጥ ከፍተኛ-የመጨረሻ-ምርጥ በሆነ መልኩ
1. የመገጣጠም አላማ እኛን ሁላችንን ወደ ክርስቶስ አካል እውነታ ውስጥ በአዲሱ ሰማይና በአዲሱ ምድር በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም ውስጥ ይጠናቀቃል—ራእ.
ለማምጣት ነው፤ ግብ ወደሆነው ወደ ክርስቶስ አካል እውነታ ውስጥ ለመምጣት 21፡2-3፣ 9-11፣ 22።
የክንውን ሂደት በሆኑት አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ መሆን
ያስፈልገናል።
2. የእግዚአብሔርን ኢኮኖሚ በእውነት፣ በተግባራዊነትና በእርግጥ ማከናወን
የሚችለው የጌታ ምለሳ ከፍተኛው ጫፍ እግዚአብሔር በቁሳዊ መንገድ ብዙ
አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናትን ማፍራቱ ሳይሆን የእርሱ አካል እንድትሆን
ሕይወታዊ አካልን ማፍራቱ ነው።
3. ቤተ ክርስቲያን አንዱ እንጀራ የመሆኗ የጳውሎስ እሳቤ (1 ቆሮ. 10፡17) የራሱ
ፈጠራ አልነበረም፤ ይልቁንም ከብሉይ ኪዳን ካለው የእህል ቁርባን የተወሰደ
ነበር (ዘሌ. 2፡4)፤ የእህል ቁርባኑ ዱቄት እያንዳንዱ ክፍል ከዘይቱ ጋር
ተዋሕዷል—መገጣጠም ማለት ያ ነው።
4. አንድም ሰው ስለመገጣጠም የማይናገርበት ምክንያቱ ይህ እጅግ ከፍ ያለና ጥልቅ
ስለሆነ ብቻ ሳይሆን እጅግ ምሥጢራዊ ስለሆነም ጭምር ነው፤ ይህ ቁሳዊ የሆነ
ጉዳይ አይደለም፤ የመገጣጠማችን ትርጉም የክርስቶስ አካል እውነታ ነው።
5. መገጣጠም በበጎ ደስታው መሠረት (ኤፌ. 3፡8-10፤ 1፡9-10) እንደ እግዚአብሔር
ኢኮኖሚ የመጨረሻ ግብ አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን ለማጠናቀቅ (ራእ. 21፡2)
አጽናፍ-ዓለማዊዋን የክርስቶስን አካል ለመገንባት ነው (ኤፌ. 1፡23)።
ቀን 6፦ ገላ. 2፡20፤ ፊል. 3፡10
V. የእግዚአብሔር የልቡ መሻት በእግዚአብሔር ኢኮኖሚ ውስጥ ከፍተኛው ጫፍ የሆነውን
የክርስቶስ አካል እውነታ ለመሆን በኢየሱስ ያለው እውነታ፣ በአራቱ ወንጌላት ውስጥ
የተዘገበው የኢየሱስ የአምላክ-ሰው ኑሮ በእውነታ መንፈስ በብዙ የክርስቶስ አካል
ብልቶች ውስጥ እንዲባዛ ነው—ኤፌ. 4፡20-24፣ 3-4፦
ሀ. የክርስቶስ አካል እውነታ የኢየሱስ መንፈስ የሆነው የእውነታ መንፈስ ከመንፈሳችን
ጋር መዋሐዱ ነው፤ የኢየሱስ መንፈስ በኢየሱስ ውስጥ ያለውን እውነታ፣ የኢየሱስን
የአምላክ-ሰው ኑሮ ያካትታል—ዮሐ. 16፡13፤ ሐዋ. 16፡7፤ ሮሜ 8፡16፤ 1 ቆሮ. 6፡17፤
ፊልጵ. 1፡19-21።
ሳምንት ስምንት የሆኑትን የክርስቶስን ብልጥግናዎች ሁሉ ለመጠበቅ ነው—ኤፌ. 3፡8።
መለኮታዊውን ኢኮኖሚ ለማጠናቀቅ እና አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ለመሆን 3. የዳዊት ቁልፍ መላው አጽናፍ-ዓለምን ለእግዚአብሔር ይከፍታል—ኢሳ. 22፡22፤
በተመለሰችው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የድል-ነሺ ሕይወት መኖር ራእ. 3፡7፦
ሀ. ዳዊት የእግዚአብሔርን መንግሥት በምድር ላይ በመመሥረት እግዚአብሔርን
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ራእ. 3፡7-8፣ 11-12፣ 21፤ 19፡7፤ 21፡2፣ 9-11 የሚወክል እና የእግዚአብሔር መግዛት ቁልፍ ያለው ነው—ኢሳ. 22፡22።
ለ. እንደ እውነተኛው ዳዊት፣ እንደ የሚበልጠው ዳዊት፣ ክርስቶስ
ቀን 1፦ ኤፌ. 4፡12፤ ራእ. 5፡6፤ 21፡2 የእግዚአብሔርን ቤት፣ እውነተኛውን መቅደስ ገንብቷል፣ እግዚአብሔርንም
I. ድል-ነሺዎቹ ሰባት እጥፍ ያየለ መንፈስ በሆነው በድል-ነሺው ክርስቶስ ይፈራሉ፣ እንደ ለመወከል ሙሉ ሥልጣኑን የሚያንቀሳቅስበት አገዛዝ የሆነውን
የክርስቶስ ሙሽራ መዘጋጀት ለክርስቶስ አካል መገንባት ሸክም አላቸው—ኤፌ. 4፡16፤ የእግዚአብሔርን መንግሥት መሥርቷል፤ ስለዚህ የዳዊትን ቁልፍ ይዟል—
ራእ. 5፡6፤ 19፡7-9፦ ማቴ. 1፡1፤ 12፡3-8፤ 16፡18-19።
ሀ. ድል-ነሺዎቹ አዲሲቱ ኢየሩሳሌምን ለማጠናቀቅ ለክርስቶስ አካል ግንባታ ናቸው— ሐ. ክርስቶስ የዳዊት ቁልፍ ያለው የመሆኑ ሀቅ የሚያመለክተው እርሱ
ኤፌ. 4፡12፣ 16፤ ራእ. 2፡7፤ 3፡12፣ 21፦ የእግዚአብሔር ኢኮኖሚ ማዕከል እንደሆነ ነው፤ እግዚአብሔርን
1. ያለ ድል-ነሺዎቹ የክርስቶስ አካል መገንባት አይችልም፣ የክርስቶስ አካል የሚገልጠውና የሚወክለው፣ በእግዚአብሔር አገዛዝ ሁሉንም ነገር ለመክፈት
እስካልተገነባ ድረስ ክርስቶስ ለሙሽራው ተመልሶ መምጣት አይችልም—19፡7- ቁልፉን የያዘው እርሱ ነው—ቆላ. 1፡15-18።
9። ቀን 4፦ ራእ. 3፡11-12፤ 21፡22
2. ሰባት እጥፍ ያየለ፣ ሕይወት-የሚሰጥ መንፈስ በሆነው በክርስቶስ የፈሩት ድል- III. ጌታ ኢየሱስ በተመለሰችው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለውን ድል-ነሺ በእግዚአብሔር
ነሺዎች በመንግሥቱ ዘመን ለአዲሲቱ ኢየሩሳሌም የመጀመሪያ መጠናቀቅ እና መቅደስ ውስጥ የተገነባ ዓምድ ያደርገዋል—ራእ. 3፡11-12፦
በመጨረሻ በአዲሱ ሰማይና በአዲሱ ምድር ለአዲሲቱ ኢየሩሳሌም የመጨረሻ ሀ. ጌታ እኛን በመለወጥ፣ ማለትም ተፈጥሮአዊ ንጥረ-ነገራችንን በማስወገድ እና
መጠናቀቅ በዚህ ዘመን አካሉን ይገነባሉ—1፡4፤ 2፡7፤ 4፡5፤ 5፡6፤ 3፡12፤ 21፡2። በመለኮታዊው ውስጠ-ነገሩ በመተካት ዓዕማድ ያደርገናል—ሮሜ 12፡2፤ 2 ቆሮ.
ለ. በራእይ 2 እና 3 በእያንዳንዱ ሰባት መልእክቶች መጨረሻ ላይ ያሉት የጌታ ተስፋ 3፡18፦
ቃሎች አሁን ያለውን የድል-ነሺዎቹን ድሰታ እና በሚመጣው ሺህ ዓመት መንግሥት 1. በራእይ 3፡12 አደርገዋለሁ የሚለው ትርጉም ወደ ሆነ ነገር እኛን ማቀናበር፣
የሚሰጣቸውን ሽልማት ያመለክታሉ—2፡7፣ 11፣ 17፣ 26-28፤ 3፡5፣ 12፣ 21፦ በመፍጠር መንገድ እኛን መገባንት ነው።
1. ወደ ጌታ ደስታ ለመግባትና በሚመጣው ዘመን ጌታን እንደ የላቀው ታላቁ 2. ዛሬ በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ጌታ ራሱን ወደ ውስጣችን እየሠራና እኛን
ሽልማታችን ለመቀበል ዛሬ በዚህ ዘመን እርሱን ማትረፍ እና በታማኝነት እርሱን በእግዚአብሔር መቅደስ ውስጥ ዓዕማድ እያደረገን እና እያቀናበረን አለ።
መደሰት ያስፈልገናል—ማቴ. 25፡21፣ 23፤ ፊልጵ. 3፡8-9፤ ዘፍ. 15፡1። ለ. በራእይ 21፡22 በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም ሦስታንዱ አምላክ ራሱ መቅደሱ እንደሚሆን
2. እንደ ተስፋ ቃሎቹ እውነታ ክርስቶስን በታማኝነት ካልተደሰትነው እና እናያለን፦
ካልተለማመድነው በመንግሥቱ ዘመን መፈጸማቸው ላይ አንሳተፍም፤ መርሁ እኛ 1. ድል-ነሺዎቹ በመቅደሱ ውስጥ ዓዕማድ መሆናቸው ማለት በሦስታንዱ አምላክ
የሆነው ነገር ሽልማታችን ይሆናል—1 ቆሮ. 9፡24-27። ውስጥ ዓዕማድ ይሆናሉ ማለት ነው—3፡12።
ቀን 2፦ ራእ. 3፡8፣ 10፤ ማቴ. 18፡20 2. ይህ ከሦስታንዱ አምላክ ጋር መዋሐድንና በእርሱ መቀናበርን ያካትታል—ኤፌ.
II. እንደ ምልክት፣ በፊልድልፍያ ያለችው ቤተ ክርስቲያን የተመለሰችውን ቤተ ክርስቲያንን 3፡16-17።
ታመለክታለች—ራእ. 3፡7፦ ሐ. በዛሬው የቤተ ክርስቲያን ሕይወት እንኳን ሳይቀር ድል-ነሺ የሆኑት ቅዱሳን
ሀ. በፊልድልፍያ ያለችው ቤተ ክርስቲያን ተገቢ የቤተ ክርስቲያን ሕይወት የሆነውን በሦስታንዱ አምላክ ውስጥ ያሉ ዓዕማድ ናቸው—ራእ. 3፡12፤ ገላ. 2፡9፦
የወንድማማች መዋደድን ቤተ ክርስቲያን ትንቢታዊ በሆነ መልኩ ታሳያለች—ቁ. 7። 1. እነዚህ ቅዱሳን የቤተ ክርስቲያንን ተምሳሌት በሆኑት በወርቃማዎቹ መቅረዞች
ለ. በፊልድልፍያ ባለችው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለ አንድ ጎልቶ የሚታይ ነገር የጌታን እንደተመለከተው ቤተ ክርስቲያን በእርግጥ ከሦስታንዱ አምላክ ውጪ ሌላ
ቃል መጠበቋ ነው—ቁ. 7-8። ምንም ስላለመሆኗ አንዳንድ ጊዜ ንቃተ-ሕሊናዊ ግንዛቤ አላቸው—ራእ. 1፡12፣
ሐ. በራእይ 3፡8 ጌታ በፊልድልፍያ ያለችው ቤተ ክርስቲያን ስሙን እንዳልካደች 20።
ይናገራል፤ የጌታ ቃል መገለጡ ነው የጌታ ስም ደግሞ ጌታ ራሱ ነው—ቆላ. 3፡16-17፤ 2. ዛሬ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉት ዓዕማድ በሦስታንዱ አምላክ ውስጥ ያሉ
ማቴ. 18፡20። ዓዕማድ ናቸው፤ በሚመጣው ዘመን እነዚህ ድል-ነሺ አማኞች በእግዚአብሔር
መ. በተመለሰችው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለው በጣም የሚያነቃቃው ምስክርነት መቅደስ፣ ማለትም በእግዚአብሔር በራሱ ውስጥ ዓዕማድ ይሆናሉ—3፡12፤
ከሁሉም ኑፋቄዎች እና ባሕሎች ንጹህ ወደሆነው ቃል እና ሌሎችን ስሞች ሁሉ 21፡22።
በመተው የጌታን ስም ከፍ ወደ ማድረግ መመለሷ ነው—ራእ. 3፡8። 3. ከዚህ የምናየው ዓዕማድ መደረግ ሦስታንዱ አምላክ ታማኝ ከሆኑ አማኞቹ ጋር
ቀን 3፦ ራእ. 3፡7፤ ኢሳ. 22፡22 መዋሐዱን እና ወደ እነርሱ ውስጥ መቀናበሩን እንደሚያካትት ነው—2 ቆሮ.
ሠ. ለተመለሰችው ቤተ ክርስቲያን ጌታ ከመክፈትና ከመዝጋት ሥልጣን ጋር የዳዊት 13፡14።
ቁልፍ፣ የመንግሥቱ ቁልፍ ያለው ነው—ቁ. 7፤ ኢሳ. 22፡22፦ መ. በፊልድልፍያ ባለችው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ድል-መንሣት በጌታ ምለሳ
1. ይህ ለእግዚአብሔር መንግሥት መገንባት በዳዊት ቤት የተመሰለው የተቀበልነውን እስከመጨረሻ መጠበቅ ነው፤ ይህን ካደረግን ጌታ በእግዚአብሔር
የእግዚአብሔር ቤተ መዛግብት ቁልፍ ነው—39፡2፤ 2 ሳሙ. 7፡16። መቅደስ ዓምድ ያደርገናል—ራእ. 3፡11-12።
2. የዳዊት ቁልፍ የእግዚአብሔርን ቤት ውድ መዝገቦችን ሁሉ፣ ይህም ለድሰታችን
ቀን 5፦ ራእ. 21፡9-11
IV. በተመለሰችው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለው ድል-ነሺ በሂደት ባለፈው እና
በተጠናቀቀው ሦስታንዱ አምላክ የተቀናበረ ነው እንዲሁም አዲሲቱ ኢየሩሳሌም፣
“ሙሽራይቱ፣ የበጉ ሚስት” ይሆናል—ቁ. 12፤ 21፡2፣ 9-11፦
ሀ. የመጽሐፍ ቅዱስ ገዢው ራእይ በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም የምትጠናቀቀውን ቤተ
ክርስቲያንን እንደ ክርስቶስ አካል ለማፍራትና ለመገንባት መላው ማንነታቸውን
በመለኮታዊው ሥላሴ ለማጥለቅለቅ ሦስታንዱ አምላክ ወደ መረጣቸውና ወደ
ዋጃቸው ሕዝቡ ውስጥ ራሱን መሥራቱ ነው—ኤፌ. 4፡4-6፤ ራእ. 21፡2፣ 9-10።
ለ. አዲሲቱ ኢየሩሳሌም መለኮትና ስብዕና እንደ አንድ አካል የመዋሐዳቸው፣
የመጋጠማቸው እና አብሮ የመገንባታቸው የጥበብ ውጤት ናት፤ የሚያዋቅሯት
ክፍሎች ሁሉ አንድ አይነት ሕይወት፣ ባህሪ እና ቅንብር አላቸው ስለዚህም ብዙዎች
የተካተቱበት አንድ ማንነት ናቸው—ዮሐ. 14፡20፣ 23፤ ራእ. 21፡2-3፣ 9-23፦
1. አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የእግዚአብሔር ኢኮኖሚ ማዕከላዊ ራእይ እና የመለኮታዊው
መገለጥ ከፍተኛው ጫፍ መጠናቀቅ ናት—ቁ. 2፣ 9-11።
2. አዲሲቱ ኢየሩሳሌም በእግዚአብሔር የተመረጡ፣ የተዋጁ፣ ዳግም የተወለዱ፣
የተቀደሱ፣ የታደሱ፣ የተለወጡ፣ የመሰሉ እና የከበሩ መለኮት የተደረጉ ሕዝብ
ጥበባዊ ውህድ ናት—ዮሐ. 3፡6፤ ዕብ. 2፡11፤ ሮሜ 12፡2፤ 8፡29-30፦
ሀ. መለኮት መደረጋችን ማለት በሂደት ባለፈው እና በተጠናቀቀው ሦስታንዱ
አምላክ እየተቀናበርን ነው ማለት ነው፣ ይህም ለዘላለም የጋራ መገለጡ
ለመሆን በሕይወትና በባህሪ እግዚአብሔር እንደረግ ዘንድ ነው—ራእ.
21፡11።
ለ. የአማኞች መለኮት መደረግ በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም የሚጠናቀቅ ሂደት ነው፤
ይህ ከፍተኛው እውነትና ከፍተኛው ወንጌል ነው—ሮሜ 1፡1፣ 3-4፤ 5፡10፤
ራእ. 21፡2፤ 3፡12።
ቀን 6፦ ራእ. 3፡12፤ ዮሀንስ 14፡23
ሐ. “የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም፣ ማለት ከሰማይ ከአምላኬ ዘንድ
የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፣ አዲሱንም ስሜን በእርሱ [በድል-ነሺው]
ላይ እጽፈዋለሁ”—ቁ. 12፦
1. የእግዚአብሔር ስም፣ የአዲሲቱ ኢየሩሳሌም ስም እና የጌታ አዲስ ስም በድል-
ነሺው ላይ የመጻፋቸው ሀቅ የሚያመለክተው ድል-ነሺው በእግዚአብሔር፣
በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም እና በጌታ የተያዘ እንደሆነ፤ እግዚአብሔር ራሱ፣ የእርሱ
ከተማ (አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ) እና ጌታ ራሱ የእርሱ እንደሆኑ፤ እና
ከእግዚአብሔር ጋር፣ ከአዲሲቱ ኢየሩሳሌም ጋር እና ከጌታ ጋር አንድ እንደሆነ
ነው።
2. የእግዚአብሔር ስም እግዚአብሔርን ራሱን ያመለክታል፣ የአዲሲቱ ኢየሩሳሌም
ስም ከተማይቱን ራሷን ያመለክታል እና የጌታ ስም ጌታን ራሱን ያመለክታል—ቁ.
12።
3. የእግዚአብሔር ስም፣ የአዲሲቱ ኢየሩሳሌም ስም እና የጌታ ስም በድል-ነሺው
ላይ መጻፋቸው የሚያመለክተው እግዚአብሔር የሆነው፣ የአዲሲቱ ኢየሩሳሌም
ባህሪ እና የጌታ ማንነት ሁሉ ድል-ነሺው ውስጥ መሠራቱን ነው—ዮሐ. 14፡19-
20፣ 23፤ ኤፌ. 3፡16-17።
4. አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ለድል-ነሺው እንደ ሽልማት መጠቀሷ የሚያመለክተው ይህ
ተስፋ ቃል በሺህ ዓመቱ መንግሥት እንደሚፈጸም ነው፤ በሺህ ዓመቱ
መንግሥት አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ለድል-ነሺዎቹ ብቻ ሽልማት ትሆናለች—ራእ.
3፡12።

You might also like