Professional Documents
Culture Documents
Field Work Thesis Review Edited
Field Work Thesis Review Edited
"ስነ- ቃሌን መሰረት አዴርገው የተሰሩ ጥናታዊ ፁሁፎች ግምገማ” በሚሌ ሇ “Field work
02/08/2015 ዓ.ም
ይዘት ማውጫ
1. መጣጥፍ አንዴ ........................................................................................................... 3
የአገው ብሄረሰብ የማንነት ቃሊዊ ዝርው ተረኮች ፊይዲ በሚሌ 2004 ዓ.ም ሇፎክልር
የማስተርስ ዱግሪ የተሰራ ጥናታዊ ፁሁፍ ሊይ ከቅርፅና ይዘት አንፃር የተዯረገ ግምገማ
ይህ የአገው ብሄረሰብ የማንነት ቃሊዊ ዝርው ተረኮች ፊይዲ በሚሌ በትዕግስት አሇማየሁ በ
2004 ዓ.ም ሇፎክልር የማስተርስ ዱግሪ የተሰራ ጥናታዊ ፁሁፍን ከቅርፅና ይዘት አንፃር
ሇማየት የተዘጋጀ ግምገማ ሆኖ ጥናታዊ ፁሁፈ በአራት ክፍሌ የተዋቀረ ሲሆን ግምገማው
መጀመሪያ ከቅርፅ አንፃር ከጥል ዯግሞ ይዘቱን ሇመዲሰስ የሚሞክር ነው፡፡
1. ከቅርፅ አንፃር
አንዴን አካዲሚያዊ ጥናታዊ ፁሁፍን ሳይንሳዊ ከሚያሰኘው አንደ የቅርፅ ጉዲይ ነው፡፡ቅርፅ
በምርምር ሂዯት ውስጥ እንዯ ጥናታዊ ርዕሰ-ጉዲይ ባህሪ፣አይነትና በተመራማሪው ፍሊጎት
ይወሰናሌ፡፡ የተመራማሪው ፍሊጎት ዯግሞ የሚወሰነው ይዞት ከሚነሳው የምርምር ባህሪ
የሚመነጭ ነው፡፡ ጥናታዊ ፁሁፍ-በዯሳሇኝና በመሰሇኝ የሚሰራ እንዲሌሆነ በመስኩ የሚኖሩ
ሙያተኞችና ፍሊጎት ያሊቸው ሁለ ሌብ የሚለት ጉዲይ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር የትዕግስት
አሇማየሁ ጥናታዊ ፁሁፍ ከቅርፅ አንፃር እንዯሚከተሇው ቀርቧሌ፦
አጠቃል የጥናት ዋና ጭምቅ ማሳያ ሲሆን ጥናታዊ ጹሁፈ ከእዚህ አንፃር አንዴ አጠቃል
ማሟሊት ያሇበትን በመጠኑ ያሟሊ ሲሆን በጥናት የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዳነት ቃሇ-መጠይቅ፣
ምሌከታና የቡዴን ውይይት የተጠቀመ መሆኑን ገሌፃ በተጨማሪም የተሇያዩ ፁፎች ሇመረጃ
ምንጭነት እንዯተጠቀመች ትገሌፃሇች፡፡ የመዛግብት ዲሰሳ የጥናቱ አካሌ መሆን ሲኖርበት
አሌተካተተም፡፡የጥናቱ ግኝት ተረኮች ሇማህበረሰቡ ምን ፊይዲ እንዯሰጡት አጥኝዋ ስታስቀምጥ
የበታችነት በላሊ ማህበረሰብ ግፉት ይዯርስበት ስሇነበር የበታችነት ስሜት ማህበረሰቡ
ስሇሚሰማው ከታሊሊቅ ሰዎች በተረኮቹ ራሱን ያስጠጋ ነበር ትሊሊች…. ነገር ግን የተረኮቹ
ፊይዲ በጥቅሌና በተናጠሌ በውሌ የታየ ስሇመሆኑ ያጠራጥራሌ፡፡
በምዕራፍ አንዴ ውስጥ የጥናቱ ዲራ አፃፃፍና ይዘት ማሟሊት ያሇበትን ዋና የዲራ ባህሪያት
ይዟሌ፡፡ ከአጥኝው ርዕሰ ጉዲይ ወዯ ፅንሰ ሀሳባዊ ቅኝት dedactive approch የጠከተሇ
በመሆኑ የጥናታዊ ፁሁፈን ጥንካሬ የሚያሳይ ነው፡፡ ነገር ግን ዲራው የጥናቱን
ውስንነት…ችግር የሚያሳይ አይዯሇም፡፡የጥናቱ ዋና አሊማ፣ዝርዝር አሊማዎችና የጥናቱ
ጥያቄዎች ጥናቱ ሇተነሳበት ርዕሰ-ጉዲይን ተከትሇው የተዋቀሩ/የተሰናሰለ መሆናቸው የጥናቱ
በጎ ጎኖች ናቸው፡፡ ነገር ግን ተረኮቹ ሇመፇጠራቸውና ሇመቆየታቸው የሚሇው ዝርዝር አሊማና
ጥያቄ የሚቶልጅ ወይም creation methology ፅንሰ-ሀሳብ ውስጥ የሚታይ ጉዲይ ሲሆን
የሚቶልጅ አንጻር ዯግሞ የጥናቱ ትኩረት አይዯሇም፡፡ የጥናቱ ወሰን ከቦታ ወሰን አንፃር
በዚገም ወረዲ የትኞቹን ቀበላዎች እንዲካተተና እንዲሊካተተ በግሌፅ አሊስቀመጠም፡፡ በፎክልር
ጥናት ውስጥ ትሌቅ ትኩረት የሚሰጠው ነው፡፡ የርዕሰ ጉዲይ ወሰኑ ተጨባጭና ግሌፅ
አይዯሌም፡፡
በምዕራፍ አንዴ የጥናቱ ዘዳ ተብል የተገሇፀው ከሚባሌ ይሌቅ ስነ-ዘዳ ሆኖ በዝርዝር የጥናቱ
አይነቱ፣እይታ፣ፍሌስፍናና ዱዛይን ተሰናስሇው በግሌፅና አጥኝዋ እንዳት ጥናቷን ሌሰራ
እንዲሰበች፣ሇምን እነዚህን መጠቀም እንዯፇሇገች በምክኒያት ማስቀመጥ ሲኖርባት ተዘሇዋሌ፡፡
አጥኝው በቀጥታ የጥናቱ መረጃ መሰብሰቢያዎችን በመጀመሪያ ያስቀመጠ ሲሆን የመረጃ
መሰብሰቢያዎቹን ቃሇ-መጠይቅ፣ ምሌከታ የቡዴን ውይይት ሇምንና በምን መስፇርት
እንዯመረጠች፣ እንዳት እንዯተጠቀመችባቸውና ቁጥራቸውን በምክኒያት አሊስቀመጠችም፡፡
በየትኛው ቀበላ ምን ያህሌ ናሙናዎችንና ቃሇ መጠይቅ ሰዎችንና የቡዴን ተተኳሪዎችን
ሇናሙናነት እንዯወሰዯች አይገሌፅም፡፡ መዛግብት ነክ ፁሁፎችን መጠቀሟን በፁሁፏ ውስጥ
ትገሌፃሇች ነገር ግን የመዛግብት ዲሰሳ እንዯ መረጃ መሰብሰቢያ ዘዳ አሌተቀመጠም፡፡
በአጠቃሊይ የጥናቱ ስነ-ዘዳ እጅግ በክፍተቶች የተሞሊ ነው፡፡ ሳይንሳዊነት የሇውም፡፡
ሁሇተኛው ወሳኝ ምዕራፍ ክሇሳ ዴርሳናት ሲሆን መያዝ ያሇበት ፅንሰ-ሀሳባዊ ቅኝት፣ንዴፇ-
ሀሳባዊ ቅኝትና ተግባራዊ ስራዎች ሲሆን በዚህ ጥናት በፅንሰ-ሀሳባዊ ቅኝት ቦታ ንዴፇ-ሀሳብ
ቅኝት በተሳሳተ መንገዴ ተቀሊቅል ቀርቧሌ፡፡ በንዴፇ-ሀሳብ ስር የፎክልርና የተረክ ጉዲዮች
የተዲሰሱ ሲሆን በይዘት ዯረጃ የተብራራ አይዯሇም፡፡ ተረክ የተመራማሪዋ ዋና ጉዲይ በመሆኑ
በጥሌቀት መዘርዘር፣መከፊፇሌና conceptualized መዯረግ ሲገባው ቁንፅሌ ነው፡፡ የፎክልር
ጉዲይ የቀረበበት ሁኔታ ግሌብ ነው፡፡ በተሇይ አጥኝዋ የተጠቀመችው ንዴፇ-ሀሳብ አንዴ ብቻ
ሲሆን ቁንፅሌ አቀራረብ ያሇው ነው፡፡ አንዴ ንዴፇ-ሀሳብ መሆኑ ጥናቱን ዯካማ ያዯረገው
ይመስሇናሌ፡፡ በተግባራዊ ንዴፇ-ሀሳብ መጠቀስ የነበራባቸው ዋና ዋና ሀሳባውያን ሇምንጭነት
አሌጠቀመችም፡፡በአጠቃሊይ ክሇሳ ዴርሳናቱ ቁንፅሌ ብቻ ሳይሆን የምርምር ሙግት/discourse
በእጅጉ ይቀረዋሌ፡፡ ዯካማ ነው፡፡ ነገር ግን የጠዛማጅ ጥናቶች ቅኝት በዝርዝርና በተገቢ ሁኔታ
መሰራቱ የጥናታዊ ፁሁፈ ጥንካሬ ነው፡፡
ይህ አጭር መጣጥፍ በዓዴቃኔ ማርያም መካነ ቅደሳን አንዴነት ገዲም የሚነገሩ ተረኮች
በሚሌ በ2007 ዓ.ም ሇፎክልር የሚስተርስ ዱግሪ የተሰራ ጥናታዊ ፅሁፍን ከቅርፅና ይዘት
አንፃር ሇመገምገም የተሞከረበት ነዉ፡፡
1. ከቅርፅ አንፃር
አጥኚዉ በምስጋና ጀምሮ አጠቃል አስከትል በአምስት ክፍልች ያቀረበ ቢሆንም ከዚህ
በፉት መካተት የነበረባቸው የፇተኝ ቦርዴ አባሊት ስም፣ የአማካሪ ማረጋገጫ
አሌተካተተም
ማዉጫ ሇይ ምዕራፍ አሌተቀመጠም ነገር ግን በአምስት ክፍልች እንዯቀረበ
በመግቢያው ሊይ ይገሌፃሌ
በመጀመሪያው መግቢያ ክፍሌ ከቅርፅ አንፃር መካተት ያሇባቸው በአግባቡ
የተካቱና ተሰናስነው የቀረቡ ናቸው፡፡ ነገር ግን የጥናቱ ወሰን ሊይ ይበጁኛሌ ያሌኳቸው
ሊይ ብቻ ተወስኛሇሁ በሚሌ ግሌፅ በሆነ መንገዴ ሳይወሰን ታሌፏሌ ፡፡ይህንን እንዯ
ዴክመት አይተነዋሌ፡፡
ጥናቱ ጠቀሜታ በሚሇው ክፍሌ ጠቀሜታዎቹ ተነጣጥሇው በዝርዝር አሌተቀመጡም
ይህም እንዯ ክፍተት የሚታይ ነው፡፡
የጥናቱ ዘዳ ከመረጃ አሰባሰብ እና አተናተን አንፃር በሚገባ ተገሌጿሌ፡፡
ክሇሳ ዴርሳን በሚሇው ክፍሌ የንዴፇ ሀሳብና የተዛማጅ ጽሁፎች ቅኝት በሰፉው
ማዴረጉ ጠንካራ ጎኑ ነው፡፡
አካባቢያዊ ዲራ በቀረበበት ሦስተኛው ክፍሌ አሊማዬ ብል ከተነሳበት ሀሳብ አንፃር
በዝርዝር መቅረቡ አግባብነት አሇው ያስብሇዋሌ፡፡
በትንተና ምዕራፍ ሂዯቱ ከይዘታቸዉ አንፃር በንዑሳን ክፍልች ከፊፊል ግሌፅና
ተጠየቃዊ አካሄዴ ተከትሎሌ፡፡
በማጠቃሇያ ክፍሌ ከምዕራፈ እንዲሚጠበቀዉ የጥናቱ አጠቃሊይ ግኝትና አሰተያየት
አስቀምጧሌ፤ይህም ጠንካራ ጎን ነዉ፡፡
ዋቢ መፃህፍት በተገቢ ሁኔታ መቀመጡ የጥናቱ ጠንካራ ጎን ነው፡፡
አባሪ አሇማያያዙ ዯካማ ጎኑ ነው፡፡
በአጠቃሊይ የወንዯሰን ሞሊ ጥናታዊ ፁሁፍ በርካታ ጠንካራ ጎኖች ቢኖሩትም መጠነኛ ዯካማ
ጎኖች ታይተዉ በታሌ፡፡ ከፎክልር የመስክ ሂዯት አንጻር መግቢያ የክሇስ ዴርሳንና አካባቢ
ዲራ(በከፉሌ) በቅዴመ መስክ ሂዯት ማጠቃሇያ የተከናወኑ ሲሆን አካባቢያዊ ዯግሞ
ዲራ(በከፉሌ) እና የተረኮቹ አሰባሰብ በመስክ ወቅት የተከናወኑ ተግባራት ናቸው ማጠቃሇያ
ክፍለ ሊይ ዯግሞ በዴህረ መስክ ስር ይካተታሌ፡፡
2.ከይዘት አንጸር
አጠቃል የየምዕራፍቹ ጭምቅ ማሳያ እንዯሆነ ይታወቃሌ በሆኑም አጠቃል ማሟሊት ያሇበትን
ያሟሊ ሲሆን በጥናቱ ወሰን በሚሇው ዋና ክፍሌ ያሌተጠቀሰ የተረኮች ብዛት አጠቃል ሊይ
በቁጥር ተወስኖ ይገኛሌ ፡፡ ይህም የራሱ ክፍሌ ሊይ ሳይቀመጥ አጠቃለ ሊይ እንዳት መጣ
የሚሌ ጥያቄ ፇጥሮብናሌ፡፡
1. ከቅርፅ አንፃር
በአጠቃሊይ የመኮንን አስማማዉ ጥናታዊ ጽሁፍ ከቅርፅ አንፃር በአመዛኙ ጠንካራ ጎኞች
ቢሆኑም የተጠቀሱት ዯካማ ጎኖች ታይተውበታሌ፡፡ ከፍክልር የመስክ ሂዯት አንፃር ከክፍሌ
አንዴ በትሌመ ጥናት የሚከናወኑ መሆናቸዉ፡፡ የመግቢያዉና ክሇስ ዴርሳን በቅዴመ መስክ
የተከናዉና ሲሆን አካባቢዊ ዲራና የመረጃው አሰባሰብ በቦታው በመገኘት በምሌከታና ቃሇ
መጠይቅ የተገኙ መረጃዎች በመሆናቸው በመስክ ወቅት ክንውን ሲሆኑ የመረጃ
ትንተናና የማጠቃሇያ ክፍለ ዯግሞ የዴህረ መስክ ሂዯት ነዉ፡፡
2. ከይዘት አንፃር
ከቅርፅ አንጻር አጠቃል ምስጋናን ቀዴሞ መምጣቱ እንጂ ከይዘት አንጻር የአጠቃልን
ባህሪ በሚገባ የያዘና ሇሁለም ጥያቄዎች መሌስ የሚሰጥ ነዉ፡፡
ክሇሳ ዴርሳን ክፍሌ ያሇ ቦታው ቢቀመጥም የንዴፇ ሀሳብ ዲሰሳው ከምንነትና ፊይዲ
አንፃር የተሇያዩ ምሁራንና መፃህፍትን በመጥቀስ አብራርቷሌ ። የተዛማጅ ፅሁፎች
ቅኝት ክፍሌ የተዲሰሱት ጥናቶች በቂ ሆነው አሊገኘናቸውም፡፡
አካባቢያዊ ዲራ በመግቢያው ሊይ በካርታ ማስቀመጡና በዚህ ክፍሌ ገሇፃ ማዴረጉ
መሌካም ቢሆንም ሰፉ ሆኖ አግኝተነዋሌ።
በክፍሌ አራት የቃሌ ግጥሞቹ አዯራረስ እና አከዋወን በሚሇው ርዕሰ ጉዲይ አጥኚው
ቦታው ሊይ በመገኘት ኢ_ተሳትፏዊ_ ምሌከታና ቃሇ መጠይቅ በማዴረግ መረጃውን
እንዯሰበሰበ ይገሌፃሌ። ነገር ግን በመሰክ ቅዴመ ዝግጅት ወቅት ከዘረዘራቸው አስፇሊጊ፥
ቁሶች መሀሌ መቅረፀ ዴምፅ አሊካተተም በመሆኑም ቃሇ መጠይቁን በመቅረፀ ዴምፅና
አሌያዘም ? የሚሌ ጥያቄ ፇጥሮብናሌ ። በክፍሌ አምስት ትንተና ክፍሌ በቅዴመ መስክ
እና በመስክ ወቅት የሰበሰባቸውን መረጃዎች መሠረት በማዴረግ መረጃውን በቅዴመ
ተከተሌ ፣ በአይነት እና ባስቀመጠው አሊማ መሰረት በሚገባ ተተንትኗሌ።
በማጠቃለያውም ከማጠቃለያ በሚጠበቀው ልክ የተገኘው ግኝት፣ ፋይዳና የአጥኚው አስተያየት በስጋት ድምፀት
ተገልጿል። ይህም መደምደምያው አግባብነት ያለው ነው ያስብለዋል።
በአጠቃሊይ የመኮንን አስማማው ጥናት በቅርፅም ሆነ በይዘት የታዩ ጥቂት ክፍተቶች እንዲለ
ሆነው ሙዲየ ቃሊትን መጠቀሙ፣ አካባቢያዊ ዲራ በካርታ ማስዯገፈ፣ የጥናት ዲራውን
በተዯራጀ መንገዴ ማቅረቡና በማጠቃሇያ የሚጠበቀውን ግኝትና አስተያየት ማስቀመጡ
ጠንካራ ጎኑ ናቸው።